በክርስቶስ ኢየሱስ ለተቀደሱት፥ የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ስም በየስፍራው ከሚጠሩት ሁሉ ጋር ቅዱሳን ለመሆን ለተጠሩት ሁሉ ሠላም ይብዛላቹህ፡፡
ሙስሊም ብሆን ኖሮ እንዲህ ይቀጥላል...
👳♀ሙስሊም👳 ብሆን ኖሮ፡- መሐመድ #የተቹትን፣ #የተቃወሙትንና ስለ እሱም አሽሙር ያለበትን ግጥም የጻፉትን ሰዎች #ለምን_ይቅር_እንዳላለ እጠይቅ ነበር፡፡ ሙስሊም ብሆን ኖሮ እነሱ ❓ለምን❓ የሞት ቅጣት እንደተቀበሉ እጠይቅ ነበር፡፡ የአሽሙር ዓይነት አነጋገር ☠የሞት☠ ቅጣት ይገባው ነበርን⁉️
#መሐመድ_አጎቱን አቡ ላሃብን፣ መልእክቱን ስላልተቀበለው #ረግሞታል፡፡ እርግማኑም በቁርዓን ውስጥ 111:1-5 ላይ ተጽፎ ይገኛል "የአቡ ለሃብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ እርሱ) ከሰረም፡፡ ከርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡ የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡ ሚስቱም (ትገባለች) እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፣ በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡"
👳♀ሙስሊም👳 ብሆን ኖሮ፡- ሰዎች መሐመድን #እንደ #ነቢይ #ባለመቀበላቸው ብቻ፣ ሙስሊሞች ❓ለምን❓ ⚔እንደሚገድሏቸው⚔ እጠይቅ ነበር 2፡191 "ባገኛችኋቸው ስፍራ ሁሉ ግደሏቸው ከአወጧችሁም ስፍራ አውጧቸው መከራም ከመግደል ይበልጥ የበረታች ናት በተከበረው መስጊድም ዘንድ በርሱ ውስጥ እስከሚገድሉዋቸው ድረስ አትጋደሉዋቸው ቢጋደሉዋችሁም ግደሉዋቸው የከሓዲዎች ቅጣት እንደዚህ ነው"፡፡
ሙስሊም ብሆን ኖሮ እንዲህ ይቀጥላል...
👳♀ሙስሊም👳 ብሆን ኖሮ፡- መሐመድ #የተቹትን፣ #የተቃወሙትንና ስለ እሱም አሽሙር ያለበትን ግጥም የጻፉትን ሰዎች #ለምን_ይቅር_እንዳላለ እጠይቅ ነበር፡፡ ሙስሊም ብሆን ኖሮ እነሱ ❓ለምን❓ የሞት ቅጣት እንደተቀበሉ እጠይቅ ነበር፡፡ የአሽሙር ዓይነት አነጋገር ☠የሞት☠ ቅጣት ይገባው ነበርን⁉️
#መሐመድ_አጎቱን አቡ ላሃብን፣ መልእክቱን ስላልተቀበለው #ረግሞታል፡፡ እርግማኑም በቁርዓን ውስጥ 111:1-5 ላይ ተጽፎ ይገኛል "የአቡ ለሃብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ እርሱ) ከሰረም፡፡ ከርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡ የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡ ሚስቱም (ትገባለች) እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፣ በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡"
👳♀ሙስሊም👳 ብሆን ኖሮ፡- ሰዎች መሐመድን #እንደ #ነቢይ #ባለመቀበላቸው ብቻ፣ ሙስሊሞች ❓ለምን❓ ⚔እንደሚገድሏቸው⚔ እጠይቅ ነበር 2፡191 "ባገኛችኋቸው ስፍራ ሁሉ ግደሏቸው ከአወጧችሁም ስፍራ አውጧቸው መከራም ከመግደል ይበልጥ የበረታች ናት በተከበረው መስጊድም ዘንድ በርሱ ውስጥ እስከሚገድሉዋቸው ድረስ አትጋደሉዋቸው ቢጋደሉዋችሁም ግደሉዋቸው የከሓዲዎች ቅጣት እንደዚህ ነው"፡፡
👍1