"ሁለቱ ማንነቶች"
✍ ክፋል ፮
👉 አላህ በ48፥9 ላይ ሙሐመድ ክብር እሚገባው እንደሆነና ይህንንም ዘወትር እንድናውጅ ያዘናል። ነገሩ በዚ አያበቃም አላህ መመስከር ብቻም ሳይሆን እራሱ ያዘዘውን ለሙሐመድ #ገቢ ሲያደርግ በምዕራፍ 33፥56-57 ላይ ይስተዋላል። አሁንም እንደ ቅድሙ በብዙ ትርጉሞች ላይ በተሰራው ማሻሻያ ይህን እውነት ለመደበቅ ቢሞከርም አልተሳካም።
إِنَّ ٱللَّهَ وَمَلَٰٓئِكَتَهُۥ يُصَلُّونَ عَلَى ٱلنَّبِىِّ ۚ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ صَلُّوا۟ عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا۟ تَسْلِيمًا
አላህና መላእክቱ በነቢዩ ላይ የአክብሮት እዝነትን ያወርዳሉ፡፡ እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በእርሱ ላይ የአክብሮት እዝነትን አውርዱ፡፡ የማክበርንም ሰላምታ ሰላም በሉ፡፡ 33:56
በዚህ አያ ላይ "የአክብሮትን እዝነት" በማለት የተተረጎመችው የአረብኛ ቃል መሰረቷ "#ሰላ" ስትሆን በመዝገበ ቃላት ትርጉሟም
صَلُّو sallu, #yusalli#;
Pray, comfort, console, entertain, allivate, amuse, solace, relieve, divert ...ማለት ነው።
💡ባጭሩ ይሰግዳሉ አልያም ይፀልያሉ ነው። መልካም ይህ ከሆነ ዘንዳ እኛም እንዲህ እንበል፦ ይሰግዳሉ ከሆነ አላህ እንኳ የሚሰግድለት ማነው እርሱ ወገኖቼ?😱
🙏ይፀልያሉ በሚለው እንኳ ብንስማማ፤ አላህ ወደማ ይፀልያል ወገኖች?😱 አላህስ የሚፀልይ ከሆነ አላህ ፈጣሪ አደለም ማለት ነው በእስልምና(በእስልምና አላህ ነጠላ አንድነት ስላለው ማለት ነው)❕
✍ ክፋል ፮
👉 አላህ በ48፥9 ላይ ሙሐመድ ክብር እሚገባው እንደሆነና ይህንንም ዘወትር እንድናውጅ ያዘናል። ነገሩ በዚ አያበቃም አላህ መመስከር ብቻም ሳይሆን እራሱ ያዘዘውን ለሙሐመድ #ገቢ ሲያደርግ በምዕራፍ 33፥56-57 ላይ ይስተዋላል። አሁንም እንደ ቅድሙ በብዙ ትርጉሞች ላይ በተሰራው ማሻሻያ ይህን እውነት ለመደበቅ ቢሞከርም አልተሳካም።
إِنَّ ٱللَّهَ وَمَلَٰٓئِكَتَهُۥ يُصَلُّونَ عَلَى ٱلنَّبِىِّ ۚ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ صَلُّوا۟ عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا۟ تَسْلِيمًا
አላህና መላእክቱ በነቢዩ ላይ የአክብሮት እዝነትን ያወርዳሉ፡፡ እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በእርሱ ላይ የአክብሮት እዝነትን አውርዱ፡፡ የማክበርንም ሰላምታ ሰላም በሉ፡፡ 33:56
በዚህ አያ ላይ "የአክብሮትን እዝነት" በማለት የተተረጎመችው የአረብኛ ቃል መሰረቷ "#ሰላ" ስትሆን በመዝገበ ቃላት ትርጉሟም
صَلُّو sallu, #yusalli#;
Pray, comfort, console, entertain, allivate, amuse, solace, relieve, divert ...ማለት ነው።
💡ባጭሩ ይሰግዳሉ አልያም ይፀልያሉ ነው። መልካም ይህ ከሆነ ዘንዳ እኛም እንዲህ እንበል፦ ይሰግዳሉ ከሆነ አላህ እንኳ የሚሰግድለት ማነው እርሱ ወገኖቼ?😱
🙏ይፀልያሉ በሚለው እንኳ ብንስማማ፤ አላህ ወደማ ይፀልያል ወገኖች?😱 አላህስ የሚፀልይ ከሆነ አላህ ፈጣሪ አደለም ማለት ነው በእስልምና(በእስልምና አላህ ነጠላ አንድነት ስላለው ማለት ነው)❕