ግጥም ብቻ 📘
67.3K subscribers
1.53K photos
31 videos
61 files
174 links
በየቀኑ ምርጥ ምርጥ የጥበብ ስራዎችን ለማግኘት የቻነላችን ተከታይ ስለሆኑ እናመሰግናለን።

@getem @serenity13
@wegoch @Words19
@seiloch @shiyach_bicha
@zefenbicha

@leul_mekonnen1
Download Telegram
ሕገ-ደንብ
ከጥቁሩ ሰሌዳ...
ከጨቅሎች ፊትለፊት፤
እንደ'ዚኽ ተጻፈ...
ከጨዋታው በፊት።
"በተሰጣችኹ መብት...
እውነትን መስክሩ
ሐቃችኹን አውሩ! "
ብሎ እንዳ'ሠመረ፤
"ሕጉ ለእኔ አይሠራም!"
ብሎ ተናገረ።

#የሞት_ጥቁር_ወተት

@getem
@getem
@paappii
#Tesfahun kebede
1👍1