‹‹ሴት ሀገር›› የእንክብል ግጥሞች መጽሐፍ ዓርብ መስከረም 30 ቀ ን 2012 ዓ .ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ጀምሮ 5 ኪሎ በሚገኘው በቅርስና ጥናት ባለስልጣን አዳራሽ አንጋፋ ደራሲያንና ስመጥር የኪነ ጥበብ ሰዎች በተገኙበት ይመረቃል፡፡
በሥነ ሥርዐቱ ላይ፡- ዶ/ር ንጉሤ ተፈራ፣ ወንድም ንጉሤ ቡልቻ፣ ደራሲ ጌታቸው በለጠ - እንዲሁም ገጣሚያኑ፡- ወንድዬ አሊ(አንጋፋው ገጣሚ)፣ ረድኤት ተረፈ፣ ሰይፉ ወርቁ፣ በቃሉ ሙሉ እንዲሁም ምኒልክ ብርሃኑ እንደሚገኙ ሰም እና ወርቅ ሚዲያና ኢንተርቴይመንት አስታውቋል፡፡
መጽሐፉን አስቀድመው ለመግዛት ከሥር ባለው አድራሻ ይከተቱ . . .
አ ከ ፋ ፋ ዮ ች -
- ጃዕፋር የመጻሕፍት መደብር /የድሮው ለገሀር መኪና ተራ ፊት ለፊት/
- ጸጋዬ የመጻሕፍት መደብር /ጉርድ ሾላ ሆሊ ሲቲ ሴንተር/
+𝟚𝟝𝟙 𝟡𝟙𝟛𝟛𝟙𝟝𝟡𝟚𝟛
+𝟚𝟝𝟙 𝟡𝟜𝟟𝟡𝟘𝟙𝟟𝟟𝟘
ለበለጠ መረጃ - +𝟚𝟝𝟙 𝟡𝟚𝟝𝟚𝟝𝟛𝟟𝟜𝟛
🤙
#ℤ𝕖𝕞𝕒𝕥
#𝕊𝕚𝕖𝕥ℍ𝕒𝕘𝕒𝕖𝕣
#𝔽𝕖𝕖𝕝𝕚𝕥
በሥነ ሥርዐቱ ላይ፡- ዶ/ር ንጉሤ ተፈራ፣ ወንድም ንጉሤ ቡልቻ፣ ደራሲ ጌታቸው በለጠ - እንዲሁም ገጣሚያኑ፡- ወንድዬ አሊ(አንጋፋው ገጣሚ)፣ ረድኤት ተረፈ፣ ሰይፉ ወርቁ፣ በቃሉ ሙሉ እንዲሁም ምኒልክ ብርሃኑ እንደሚገኙ ሰም እና ወርቅ ሚዲያና ኢንተርቴይመንት አስታውቋል፡፡
መጽሐፉን አስቀድመው ለመግዛት ከሥር ባለው አድራሻ ይከተቱ . . .
አ ከ ፋ ፋ ዮ ች -
- ጃዕፋር የመጻሕፍት መደብር /የድሮው ለገሀር መኪና ተራ ፊት ለፊት/
- ጸጋዬ የመጻሕፍት መደብር /ጉርድ ሾላ ሆሊ ሲቲ ሴንተር/
+𝟚𝟝𝟙 𝟡𝟙𝟛𝟛𝟙𝟝𝟡𝟚𝟛
+𝟚𝟝𝟙 𝟡𝟜𝟟𝟡𝟘𝟙𝟟𝟟𝟘
ለበለጠ መረጃ - +𝟚𝟝𝟙 𝟡𝟚𝟝𝟚𝟝𝟛𝟟𝟜𝟛
🤙
#ℤ𝕖𝕞𝕒𝕥
#𝕊𝕚𝕖𝕥ℍ𝕒𝕘𝕒𝕖𝕣
#𝔽𝕖𝕖𝕝𝕚𝕥
❤1