*እናት ሀገሬ *
ባለሟት የምትለማ በዘሯት የምትዘራ
በሰጧት የምትለገስ ባኮሯት የምትኮራ
በእምነት ቃልኪዳን ያላት
በታሪክ ገድል የፃፈች
በእድሜዋ ጎህ የቀደደች
ከምዕት ምዕት ያለፈች
በጠላት ባትንበረከክ
ለ አንዴ እንኳን እጅ ባትሰጥም
እናቴን ሀገሬ አትበሏት
ሀገሬ ከ እናቴ አትበልጥም።
#አስታውሰኝ_ረጋሳ (አስቱ)
@getem
@getem
@gebriel_19
ባለሟት የምትለማ በዘሯት የምትዘራ
በሰጧት የምትለገስ ባኮሯት የምትኮራ
በእምነት ቃልኪዳን ያላት
በታሪክ ገድል የፃፈች
በእድሜዋ ጎህ የቀደደች
ከምዕት ምዕት ያለፈች
በጠላት ባትንበረከክ
ለ አንዴ እንኳን እጅ ባትሰጥም
እናቴን ሀገሬ አትበሏት
ሀገሬ ከ እናቴ አትበልጥም።
#አስታውሰኝ_ረጋሳ (አስቱ)
@getem
@getem
@gebriel_19