Henok Birhanu:
#አልልሽም
:
:
ከፍጥረት ለይቶ እንደሰራሽ በማር
የውበትሽና የፀባይሽ ማማር
ባንድ ተሰባጥሮ አቅሌን አስቶኛል
አንደኛዬ ነሽ ግን ማለት ይከብደኛል።
:
:
ጡት እንዳጣ ዕፃን ልጅ ስነፋረቅ ውዬ
ልክ ዐይንሽን ሳየው በደስታ ዘልዬ
ማልቀሴን ረስቼ ሰላም አድሬያለው
አንደኛዬ እኮ ነሽ ማለት ግን ፈራለው።
:
:
የህይወቴ ግማድ የመኖሬ ጉዳይ
የደስታዬ ወሰን የአንድ ልቤ ሙዳይ
አንቺ እንደሆንሽ ባውቅም
የኔ አንደኛ ብዬሽ አልመፃደቅም።
:
:
ተንጠራርተሽ ደርሰሽ አቅፈሽ በሹክሹክታ
ዐይን ዐይኔን እያየሽ ስትዪኝ የኔ ጌታ
ሀሴት ይወረኛል ከእግር እስከ ፀጉሬ
አንደኛዬ ነሽ ግን አልልም ደፍሬ።
:
:
እውነት ነው የኔ ውድ እንዴትስ ደፍራለው
አንቺን እንዲ ማለት በጣሙን አፍራለው።
:
:
አንቺን አቅፎ ኖሮ አንቺን አቅፎ መሞት ምን ልቤ ቢመኝም
ተቀየሚኝ እንጂ አፈር እስክገባ አንደኛዬ አትሆኚም።
እንደው ቢሆን እንኳን አንደኛዬ እንድልሽ እውን ፈልገሽም
ሲያምርሽ ይቅር እንጂ መቼም አልልሽም።
:
:
ምክንያቱም ውዴ ...
አንደኛ ነው ሲባል አንድ ነገር ደርሶ
ሁለተኛ ሆኖ ከእርሱ ትንሽ አንሶ
የሚፎካከረው ሌላ አካል እንዳለ
መረዳት ቀላል ነው በደንብ ላስተዋለ።
:
:
ስለዚም እንቁዬ ...
በውበት በፀባይ ሁለተኛ ሆኖ ካንቺ ሚወዳደር
ቢፈለግ አንዳች ሰው በሌለበት ሀገር
አንደኛዬ እኮ ነሽ እንዴትስ እላለው
ብቸኛዬ ሆነሽ ብቻሽ ሆኜ ሳለው።
#ሄኖክ_ብርሃኑ
@henokbirhanu
@getem
@getem
#አልልሽም
:
:
ከፍጥረት ለይቶ እንደሰራሽ በማር
የውበትሽና የፀባይሽ ማማር
ባንድ ተሰባጥሮ አቅሌን አስቶኛል
አንደኛዬ ነሽ ግን ማለት ይከብደኛል።
:
:
ጡት እንዳጣ ዕፃን ልጅ ስነፋረቅ ውዬ
ልክ ዐይንሽን ሳየው በደስታ ዘልዬ
ማልቀሴን ረስቼ ሰላም አድሬያለው
አንደኛዬ እኮ ነሽ ማለት ግን ፈራለው።
:
:
የህይወቴ ግማድ የመኖሬ ጉዳይ
የደስታዬ ወሰን የአንድ ልቤ ሙዳይ
አንቺ እንደሆንሽ ባውቅም
የኔ አንደኛ ብዬሽ አልመፃደቅም።
:
:
ተንጠራርተሽ ደርሰሽ አቅፈሽ በሹክሹክታ
ዐይን ዐይኔን እያየሽ ስትዪኝ የኔ ጌታ
ሀሴት ይወረኛል ከእግር እስከ ፀጉሬ
አንደኛዬ ነሽ ግን አልልም ደፍሬ።
:
:
እውነት ነው የኔ ውድ እንዴትስ ደፍራለው
አንቺን እንዲ ማለት በጣሙን አፍራለው።
:
:
አንቺን አቅፎ ኖሮ አንቺን አቅፎ መሞት ምን ልቤ ቢመኝም
ተቀየሚኝ እንጂ አፈር እስክገባ አንደኛዬ አትሆኚም።
እንደው ቢሆን እንኳን አንደኛዬ እንድልሽ እውን ፈልገሽም
ሲያምርሽ ይቅር እንጂ መቼም አልልሽም።
:
:
ምክንያቱም ውዴ ...
አንደኛ ነው ሲባል አንድ ነገር ደርሶ
ሁለተኛ ሆኖ ከእርሱ ትንሽ አንሶ
የሚፎካከረው ሌላ አካል እንዳለ
መረዳት ቀላል ነው በደንብ ላስተዋለ።
:
:
ስለዚም እንቁዬ ...
በውበት በፀባይ ሁለተኛ ሆኖ ካንቺ ሚወዳደር
ቢፈለግ አንዳች ሰው በሌለበት ሀገር
አንደኛዬ እኮ ነሽ እንዴትስ እላለው
ብቸኛዬ ሆነሽ ብቻሽ ሆኜ ሳለው።
#ሄኖክ_ብርሃኑ
@henokbirhanu
@getem
@getem
#አልልሽም
:
:
ከፍጥረት ለይቶ እንደሰራሽ በማር
የውበትሽና የፀባይሽ ማማር
ባንድ ተሰባጥሮ አቅሌን አስቶኛል
አንደኛዬ ነሽ ግን ማለት ይከብደኛል።
:
:
ጡት እንዳጣ ዕፃን ልጅ ስነፋረቅ ውዬ
ልክ ዐይንሽን ሳየው በደስታ ዘልዬ
ማልቀሴን ረስቼ ሰላም አድሬያለው
አንደኛዬ እኮ ነሽ ማለት ግን ፈራለው።
:
:
የህይወቴ ግማድ የመኖሬ ጉዳይ
የደስታዬ ወሰን የአንድ ልቤ ሙዳይ
አንቺ እንደሆንሽ ባውቅም
የኔ አንደኛ ብዬሽ አልመፃደቅም።
:
:
ተንጠራርተሽ ደርሰሽ አቅፈሽ በሹክሹክታ
ዐይን ዐይኔን እያየሽ ስትዪኝ የኔ ጌታ
ሀሴት ይወረኛል ከእግር እስከ ፀጉሬ
አንደኛዬ ነሽ ግን አልልም ደፍሬ።
:
:
እውነት ነው የኔ ውድ እንዴትስ ደፍራለው
አንቺን እንዲ ማለት በጣሙን አፍራለው።
:
:
አንቺን አቅፎ ኖሮ አንቺን አቅፎ መሞት ምን ልቤ ቢመኝም
ተቀየሚኝ እንጂ አፈር እስክገባ አንደኛዬ አትሆኚም።
እንደው ቢሆን እንኳን አንደኛዬ እንድልሽ እውን ፈልገሽም
ሲያምርሽ ይቅር እንጂ መቼም አልልሽም።
:
:
ምክንያቱም ውዴ ...
አንደኛ ነው ሲባል አንድ ነገር ደርሶ
ሁለተኛ ሆኖ ከእርሱ ትንሽ አንሶ
የሚፎካከረው ሌላ አካል እንዳለ
መረዳት ቀላል ነው በደንብ ላስተዋለ።
:
:
ስለዚም እንቁዬ ...
በውበት በፀባይ ሁለተኛ ሆኖ ካንቺ ሚወዳደር
ቢፈለግ አንዳች ሰው በሌለበት ሀገር
አንደኛዬ እኮ ነሽ እንዴትስ እላለው
ብቸኛዬ ሆነሽ ብቻሽ ሆኜ ሳለው።
#ሄኖክ_ብርሃኑ
አስተያየት ካሎት @henokbirhanu
@getem
@getem
:
:
ከፍጥረት ለይቶ እንደሰራሽ በማር
የውበትሽና የፀባይሽ ማማር
ባንድ ተሰባጥሮ አቅሌን አስቶኛል
አንደኛዬ ነሽ ግን ማለት ይከብደኛል።
:
:
ጡት እንዳጣ ዕፃን ልጅ ስነፋረቅ ውዬ
ልክ ዐይንሽን ሳየው በደስታ ዘልዬ
ማልቀሴን ረስቼ ሰላም አድሬያለው
አንደኛዬ እኮ ነሽ ማለት ግን ፈራለው።
:
:
የህይወቴ ግማድ የመኖሬ ጉዳይ
የደስታዬ ወሰን የአንድ ልቤ ሙዳይ
አንቺ እንደሆንሽ ባውቅም
የኔ አንደኛ ብዬሽ አልመፃደቅም።
:
:
ተንጠራርተሽ ደርሰሽ አቅፈሽ በሹክሹክታ
ዐይን ዐይኔን እያየሽ ስትዪኝ የኔ ጌታ
ሀሴት ይወረኛል ከእግር እስከ ፀጉሬ
አንደኛዬ ነሽ ግን አልልም ደፍሬ።
:
:
እውነት ነው የኔ ውድ እንዴትስ ደፍራለው
አንቺን እንዲ ማለት በጣሙን አፍራለው።
:
:
አንቺን አቅፎ ኖሮ አንቺን አቅፎ መሞት ምን ልቤ ቢመኝም
ተቀየሚኝ እንጂ አፈር እስክገባ አንደኛዬ አትሆኚም።
እንደው ቢሆን እንኳን አንደኛዬ እንድልሽ እውን ፈልገሽም
ሲያምርሽ ይቅር እንጂ መቼም አልልሽም።
:
:
ምክንያቱም ውዴ ...
አንደኛ ነው ሲባል አንድ ነገር ደርሶ
ሁለተኛ ሆኖ ከእርሱ ትንሽ አንሶ
የሚፎካከረው ሌላ አካል እንዳለ
መረዳት ቀላል ነው በደንብ ላስተዋለ።
:
:
ስለዚም እንቁዬ ...
በውበት በፀባይ ሁለተኛ ሆኖ ካንቺ ሚወዳደር
ቢፈለግ አንዳች ሰው በሌለበት ሀገር
አንደኛዬ እኮ ነሽ እንዴትስ እላለው
ብቸኛዬ ሆነሽ ብቻሽ ሆኜ ሳለው።
#ሄኖክ_ብርሃኑ
አስተያየት ካሎት @henokbirhanu
@getem
@getem
#አልልሽም
:
:
:
ከፍጥረት ለይቶ እንደሰራሽ በማር፤
የውበትሽና የፀባይሽ ማማር፤
ባንድ ተሰባጥሮ አቅሌን አስቶኛል፤
አንደኛዬ ነሽ ግን ማለት ይከብደኛል።
:
:
ጡት እንዳጣ ዕፃን ልጅ ስነፋረቅ ውዬ፤
ልክ ዐይንሽን ሳየው በደስታ ዘልዬ፤
ማልቀሴን ረስቼ ሰላም አድሬያለሁ፤
አንደኛዬ እኮ ነሽ ማለት ግን ፈራለሁ።
:
:
የህይወቴ ግማድ የመኖሬ ጉዳይ፤
የደስታዬ ወሰን የአንድ ልቤ ሙዳይ፤
አንቺ እንደሆንሽ ባውቅም፤
የኔ አንደኛ ብዬሽ አልመፃደቅም።
:
:
ተንጠራርተሽ ደርሰሽ አቅፈሽ በሹክሹክታ፤
ዓይን ዓይኔን እያየሽ ስትዪኝ የኔ ጌታ፤
ሀሴት ይወረኛል ከእግር እስከ ፀጉሬ፤
አንደኛዬ ነሽ ግን አልልም ደፍሬ።
:
:
እውነት ነው የኔ ውድ እንዴትስ ደፍራለሁ፤
አንቺን እንዲ ማለት በጣሙን አፍራለሁ።
:
:
አንቺን አቅፎ ኖሮ አንቺን አቅፎ መሞት ምን ልቤ ቢመኝም፤
ተቀየሚኝ እንጂ አፈር እስክገባ አንደኛዬ አትሆኚም።
እንደው ቢሆን እንኳን አንደኛዬ እንድልሽ እውን ፈልገሽም፤
ሲያምርሽ ይቅር እንጂ መቼም አልልሽም።
:
:
ለምን ካልሺኝ ውዴ ...
አንደኛ ነው ሲባል አንድ ነገር ደርሶ፤
ሁለተኛ ሆኖ ከእርሱ ትንሽ አንሶ፤
የሚፎካከረው ሌላ አካል እንዳለ፤
መረዳት አይከብድም ቃሉን ላስተዋለ።
:
:
ስለዚም እንቁዬ ...
በውበት በፀባይ ሁለተኛ ሆኖ ካንቺ ሚወዳደር፤
ቢፈለግ አንዳች ሰው በሌለበት ሀገር፤
አንደኛዬ እኮ ነሽ እንዴትስ እላለሁ፤
ብቸኛዬ ሆነሽ ብቻሽ ሆኜ ሳለሁ።
#ሄኖክ_ብርሃኑ
@henockba
@getem
@getem
@getem
:
:
:
ከፍጥረት ለይቶ እንደሰራሽ በማር፤
የውበትሽና የፀባይሽ ማማር፤
ባንድ ተሰባጥሮ አቅሌን አስቶኛል፤
አንደኛዬ ነሽ ግን ማለት ይከብደኛል።
:
:
ጡት እንዳጣ ዕፃን ልጅ ስነፋረቅ ውዬ፤
ልክ ዐይንሽን ሳየው በደስታ ዘልዬ፤
ማልቀሴን ረስቼ ሰላም አድሬያለሁ፤
አንደኛዬ እኮ ነሽ ማለት ግን ፈራለሁ።
:
:
የህይወቴ ግማድ የመኖሬ ጉዳይ፤
የደስታዬ ወሰን የአንድ ልቤ ሙዳይ፤
አንቺ እንደሆንሽ ባውቅም፤
የኔ አንደኛ ብዬሽ አልመፃደቅም።
:
:
ተንጠራርተሽ ደርሰሽ አቅፈሽ በሹክሹክታ፤
ዓይን ዓይኔን እያየሽ ስትዪኝ የኔ ጌታ፤
ሀሴት ይወረኛል ከእግር እስከ ፀጉሬ፤
አንደኛዬ ነሽ ግን አልልም ደፍሬ።
:
:
እውነት ነው የኔ ውድ እንዴትስ ደፍራለሁ፤
አንቺን እንዲ ማለት በጣሙን አፍራለሁ።
:
:
አንቺን አቅፎ ኖሮ አንቺን አቅፎ መሞት ምን ልቤ ቢመኝም፤
ተቀየሚኝ እንጂ አፈር እስክገባ አንደኛዬ አትሆኚም።
እንደው ቢሆን እንኳን አንደኛዬ እንድልሽ እውን ፈልገሽም፤
ሲያምርሽ ይቅር እንጂ መቼም አልልሽም።
:
:
ለምን ካልሺኝ ውዴ ...
አንደኛ ነው ሲባል አንድ ነገር ደርሶ፤
ሁለተኛ ሆኖ ከእርሱ ትንሽ አንሶ፤
የሚፎካከረው ሌላ አካል እንዳለ፤
መረዳት አይከብድም ቃሉን ላስተዋለ።
:
:
ስለዚም እንቁዬ ...
በውበት በፀባይ ሁለተኛ ሆኖ ካንቺ ሚወዳደር፤
ቢፈለግ አንዳች ሰው በሌለበት ሀገር፤
አንደኛዬ እኮ ነሽ እንዴትስ እላለሁ፤
ብቸኛዬ ሆነሽ ብቻሽ ሆኜ ሳለሁ።
#ሄኖክ_ብርሃኑ
@henockba
@getem
@getem
@getem
#አልልሽም
:
:
:
ከፍጥረት ለይቶ እንደሰራሽ በማር፤
የውበትሽና የፀባይሽ ማማር፤
ባንድ ተሰባጥሮ አቅሌን አስቶኛል፤
አንደኛዬ ነሽ ግን ማለት ይከብደኛል።
:
:
ጡት እንዳጣ ዕፃን ልጅ ስነፋረቅ ውዬ፤
ልክ ዓይንሽን ሳየው በደስታ ዘልዬ፤
ማልቀሴን ረስቼ ሰላም አድሬያለሁ፤
አንደኛዬ እኮ ነሽ ማለት ግን ፈራለሁ።
:
:
የህይወቴ ግማድ የመኖሬ ጉዳይ፤
የደስታዬ ወሰን የአንድ ልቤ ሙዳይ፤
አንቺ እንደሆንሽ ባውቅም፤
የኔ አንደኛ ብዬሽ አልመፃደቅም።
:
:
ተንጠራርተሽ ደርሰሽ አቅፈሽ በሹክሹክታ፤
ዓይን ዓይኔን እያየሽ ስትዪኝ የኔ ጌታ፤
ሀሴት ይወረኛል ከእግር እስከ ፀጉሬ፤
አንደኛዬ ነሽ ግን አልልም ደፍሬ።
:
:
እውነት ነው የኔ ውድ እንዴትስ ደፍራለሁ፤
አንቺን እንዲ ማለት በጣሙን አፍራለሁ።
:
:
አንቺን አቅፎ ኖሮ አንቺን አቅፎ መሞት
ምን ልቤ ቢመኝም፤
ተቀየሚኝ እንጂ አፈር እስክገባ
አንደኛዬ አትሆኚም።
እንደው ቢሆን እንኳን አንደኛዬ እንድልሽ
እውን ፈልገሽም፤
ሲያምርሽ ይቅር እንጂ መቼም አልልሽም።
:
:
አንደኛ ነው ሲባል አንድ ነገር ደርሶ፤
ሁለተኛ ሆኖ ከእርሱ ትንሽ አንሶ፤
የሚፎካከረው ሌላ አካል እንዳለ፤
መረዳት አይከብድም ቃሉን ላስተዋለ።
:
:
በውበት በፀባይ ሁለተኛ ሆኖ ካንቺ ሚወዳደር፤
ቢፈለግ አንዳች ሰው በሌለበት ሀገር፤
አንደኛዬ እኮ ነሽ እንዴትስ እላለሁ፤
ብቸኛዬ ሆነሽ ብቻሽ ሆኜ ሳለሁ።
#ሄኖክ_ብርሃኑ(@yeneeyita)
@getem
@getem
@getem
:
:
:
ከፍጥረት ለይቶ እንደሰራሽ በማር፤
የውበትሽና የፀባይሽ ማማር፤
ባንድ ተሰባጥሮ አቅሌን አስቶኛል፤
አንደኛዬ ነሽ ግን ማለት ይከብደኛል።
:
:
ጡት እንዳጣ ዕፃን ልጅ ስነፋረቅ ውዬ፤
ልክ ዓይንሽን ሳየው በደስታ ዘልዬ፤
ማልቀሴን ረስቼ ሰላም አድሬያለሁ፤
አንደኛዬ እኮ ነሽ ማለት ግን ፈራለሁ።
:
:
የህይወቴ ግማድ የመኖሬ ጉዳይ፤
የደስታዬ ወሰን የአንድ ልቤ ሙዳይ፤
አንቺ እንደሆንሽ ባውቅም፤
የኔ አንደኛ ብዬሽ አልመፃደቅም።
:
:
ተንጠራርተሽ ደርሰሽ አቅፈሽ በሹክሹክታ፤
ዓይን ዓይኔን እያየሽ ስትዪኝ የኔ ጌታ፤
ሀሴት ይወረኛል ከእግር እስከ ፀጉሬ፤
አንደኛዬ ነሽ ግን አልልም ደፍሬ።
:
:
እውነት ነው የኔ ውድ እንዴትስ ደፍራለሁ፤
አንቺን እንዲ ማለት በጣሙን አፍራለሁ።
:
:
አንቺን አቅፎ ኖሮ አንቺን አቅፎ መሞት
ምን ልቤ ቢመኝም፤
ተቀየሚኝ እንጂ አፈር እስክገባ
አንደኛዬ አትሆኚም።
እንደው ቢሆን እንኳን አንደኛዬ እንድልሽ
እውን ፈልገሽም፤
ሲያምርሽ ይቅር እንጂ መቼም አልልሽም።
:
:
አንደኛ ነው ሲባል አንድ ነገር ደርሶ፤
ሁለተኛ ሆኖ ከእርሱ ትንሽ አንሶ፤
የሚፎካከረው ሌላ አካል እንዳለ፤
መረዳት አይከብድም ቃሉን ላስተዋለ።
:
:
በውበት በፀባይ ሁለተኛ ሆኖ ካንቺ ሚወዳደር፤
ቢፈለግ አንዳች ሰው በሌለበት ሀገር፤
አንደኛዬ እኮ ነሽ እንዴትስ እላለሁ፤
ብቸኛዬ ሆነሽ ብቻሽ ሆኜ ሳለሁ።
#ሄኖክ_ብርሃኑ(@yeneeyita)
@getem
@getem
@getem