ግጥም ብቻ 📘
67.3K subscribers
1.53K photos
31 videos
61 files
175 links
በየቀኑ ምርጥ ምርጥ የጥበብ ስራዎችን ለማግኘት የቻነላችን ተከታይ ስለሆኑ እናመሰግናለን።

@getem @serenity13
@wegoch @Words19
@seiloch @shiyach_bicha
@zefenbicha

@leul_mekonnen1
Download Telegram
#መስታወት ልግዛልሽ#

መቼስ በዚች ዓለም
አምናለው አልክድም
የሰው ፍፁም የለም።


ሰው ስህተት ይሰራል
ከዚያም ይታረማል
ከስ'ተቱ ይማራል።


ያንቺ ግን ፍቅርዬ ያንቺ ስህተት ወዛ
በ'ኔና አንቺ መሀል ምንም ሴት ሳይበዛ
እራስሽ የጣድሺው ጎመንም ጠነዛ።


ከሰራሺው ስህተት ትማሪያለሽ ብዬ...
...በተስፋ ስጠብቅ ወይ ዛሬ ወይ ነገ
እንኳን ልትማሪ ጥፋትሽ ስር ሰዶ...
ቅርንጫፍ አውጥቶ ይባሱን አደገ።


እናምልሽ ፍቅሬ...
ትናንት በመቅረዜ ደቂቅ ተስፋን ይዤ
ሁሉን ለ አምላክ ጥዬ እሱን ተመርኩዤ
አጣጥቤ ልኬሽ ጨቅይተሽ ስትመጪ
ፍቅርሽ እንዳይርቀኝ ከልቤ እንዳትወጪ
መውደድ አስገድዶኝ ዳግም እንደገና
አምጥቼልሽ ነበር ውሀና ሳሙና።


ዛሬ ግን ታከተኝ ዛሬማ በቅቶኛል
ጭቃሽን ለማንፃት ውሀ ምቀዳበት...
ጉልበቴም ከድቶኛል።


እናም ካሁን ወዲህ ለኔም እንዲቀለኝ...
...ላንቺም እንዲበጅሽ
በሳሙና ፈንታ ጭቃሽን እንድታይ...
...መስታወት ልግዛልሽ

#ሄኖክ_ብርሃኑ
@getem
@getem
@getem
#መስታወት_ልግዛልሽ
:
:
መቼስ በዚች ዓለም
አምናለው አልክድም
የሰው ፍፁም የለም።


ሰው ስህተት ይሰራል
ከዚያም ይታረማል
ከስ'ተቱ ይማራል።


ያንቺ ግን ፍቅርዬ መሳሳትሽ ወዛ
በ'ኔና አንቺ መሀል ምንም ሰው ሳይበዛ
እራስሽ የጣድሺው ጎመንም ጠነዛ።


ከሰራሺው ስህተት ትማሪያለሽ ብዬ...
...በተስፋ ስጠብቅ ወይ ዛሬ ወይ ነገ
እንኳን ልትማሪ ጥፋትሽ ስር ሰዶ...
ቅርንጫፍ አውጥቶ ይባሱን አደገ።


እናምልሽ ፍቅሬ...
ትናንት በመቅረዜ ደቂቅ ተስፋን ይዤ
ሁሉን ለ አምላክ ጥዬ እሱን ተመርኩዤ
አጣጥቤ ልኬሽ ጨቅይተሽ ስትመጪ
ፍቅርሽ እንዳይርቀኝ ከልቤ እንዳትወጪ
መውደድ አስገድዶኝ ዳግም እንደገና
አምጥቼልሽ ነበር ውሀና ሳሙና።


ዛሬ ግን ታከተኝ ዛሬማ በቅቶኛል
ጭቃሽን ለማንፃት ውሀ ምቀዳበት...
ጉልበቴም ከድቶኛል።


እናም ካሁን ወዲህ ለኔም እንዲቀለኝ...
...ላንቺም እንዲበጅሽ
በሳሙና ፈንታ ጭቃሽን እንድታይ...
...መስታወት ልግዛልሽ
#ሄኖክ_ብርሃኑ
@getem
@getem
@getem
to inbox & send ur poems @Henokbirhanu
#መስታወት_ልግዛልሽ
:
:
መቼስ በዚች ዓለም
አምናለው አልክድም
የሰው ፍፁም የለም።


ሰው ስህተት ይሰራል
ከዚያም ይታረማል
ከስ'ተቱ ይማራል።


ያንቺ ግን ፍቅርዬ መሳሳትሽ ወዛ
በ'ኔና አንቺ መሀል ምንም ሰው ሳይበዛ
እራስሽ የጣድሺው ጎመንም ጠነዛ።


ከሰራሺው ስህተት ትማሪያለሽ ብዬ...
...በተስፋ ስጠብቅ ወይ ዛሬ ወይ ነገ
እንኳን ልትማሪ ጥፋትሽ ስር ሰዶ...
ቅርንጫፍ አውጥቶ ይባሱን አደገ።


እናምልሽ ፍቅሬ...
ትናንት በመቅረዜ ደቂቅ ተስፋን ይዤ
ሁሉን ለ አምላክ ጥዬ እሱን ተመርኩዤ
አጣጥቤ ልኬሽ ጨቅይተሽ ስትመጪ
ፍቅርሽ እንዳይርቀኝ ከልቤ እንዳትወጪ
መውደድ አስገድዶኝ ዳግም እንደገና
አምጥቼልሽ ነበር ውሀና ሳሙና።


ዛሬ ግን ታከተኝ ዛሬማ በቅቶኛል
ጭቃሽን ለማንፃት ውሀ ምቀዳበት...
ጉልበቴም ከድቶኛል።


እናም ካሁን ወዲህ ለኔም እንዲቀለኝ...
...ላንቺም እንዲበጅሽ
በሳሙና ፈንታ ጭቃሽን እንድታይ...
...መስታወት ልግዛልሽ

#ሄኖክ_ብርሃኑ
ለአስተያየቶ @Henokbirhanu

@getem
@getem
#መስታወት_ልግዛልሽ
:
:
መቼስ በዚች ዓለም
አምናለው አልክድም
የሰው ፍፁም የለም።


ሰው ስህተት ይሰራል
ከዚያም ይታረማል
ከስ'ተቱ ይማራል።


ያንቺ ግን ፍቅርዬ መሳሳትሽ ወዛ
በ'ኔና አንቺ መሀል ደርሶ ሰው ሳይበዛ
እየው ዕድሜ ላንቺ ፍቅራችን ጠነዛ።


ከሰራሺው ስህተት ትማሪያለሽ ብዬ...
...በተስፋ ስጠብቅ ወይ ዛሬ ወይ ነገ
እንኳን ልትማሪ ጥፋትሽ ስር ሰዶ...
ቅርንጫፍ አውጥቶ ይባሱን አደገ።


እናምልሽ ፍቅሬ...
ትናንት በመቅረዜ ደቂቅ ተስፋን ይዤ
ሁሉን ለ አምላክ ጥዬ እሱን ተመርኩዤ
አጣጥቤ ልኬሽ ጨቅይተሽ ስትመጪ
ፍቅርሽ እንዳይርቀኝ ከልቤ እንዳትወጪ
መውደድ አስገድዶኝ ዳግም እንደገና
አምጥቼልሽ ነበር ውሀና ሳሙና።


ዛሬ ግን ታከተኝ ዛሬማ በቅቶኛል
ጭቃሽን ለማንፃት ውሀ ምቀዳበት...
ጉልበቴም ከድቶኛል።


እናም ካሁን ወዲህ ለኔም እንዲቀለኝ...
...ላንቺም እንዲበጅሽ
በሳሙና ፈንታ ጭቃሽን እንድታይ...
...መስታወት ልግዛልሽ

#ሄኖክ_ብርሃኑ
ለአስተያየቶ @Henokbirhanu

@getem
@getem
@getem
👍1
#መስታወት_ልግዛልሽ
:
:
መቼስ በዚች ዓለም
አምናለው አልክድም
የሰው ፍፁም የለም።


ሰው ስህተት ይሰራል
ከዚያም ይታረማል
ከስ'ተቱ ይማራል።


ያንቺ ግን ፍቅርዬ መሳሳትሽ ወዛ
በ'ኔና አንቺ መሀል ምንም ሰው ሳይበዛ
እራስሽ የጣድሺው ጎመንም ጠነዛ።


ከሰራሺው ስህተት ትማሪያለሽ ብዬ...
...በተስፋ ስጠብቅ ወይ ዛሬ ወይ ነገ
እንኳን ልትማሪ ጥፋትሽ ስር ሰዶ...
ቅርንጫፍ አውጥቶ ይባሱን አደገ።


እናምልሽ ፍቅሬ...
ትናንት በመቅረዜ ደቂቅ ተስፋን ይዤ
ሁሉን ለ አምላክ ጥዬ እሱን ተመርኩዤ
አጣጥቤ ልኬሽ ጨቅይተሽ ስትመጪ
ፍቅርሽ እንዳይርቀኝ ከልቤ እንዳትወጪ
መውደድ አስገድዶኝ ዳግም እንደገና
አምጥቼልሽ ነበር ውሀና ሳሙና።


ዛሬ ግን ታከተኝ ዛሬማ በቅቶኛል
ጭቃሽን ለማንፃት ውሀ ምቀዳበት...
ጉልበቴም ከድቶኛል።


እናም ካሁን ወዲህ ለኔም እንዲቀለኝ...
...ላንቺም እንዲበጅሽ
በሳሙና ፈንታ ጭቃሽን እንድታይ...
...መስታወት ልግዛልሽ
#ሄኖክ_ብርሃኑ
@getem
@getem
@getem
to inbox & send ur poems @Henokbirhanu
#መስታወት_ልግዛልሽ
:
:
መቼስ በዚች ዓለም፤
አምናለው አልክድም፣
የሰው ፍፁም የለም።


ሰው ስህተት ይሰራል፤
ከዚያም ይታረማል፤
ከስ'ተቱ ይማራል።


ያንቺ ግን ፍቅርዬ መሳሳትሽ ወዛ፤
በ'ኔና አንቺ መሀል ደርሶ ሰው ሳይበዛ፤
እየው ዕድሜ ላንቺ ፍቅራችን ጠነዛ።


ከሰራሺው ስህተት ትማሪያለሽ ብዬ፣በተስፋ ስጠብቅ ወይ ዛሬ ወይ ነገ፤
እንኳን ልትማሪ ጥፋትሽ ስር ሰዶ፣ቅርንጫፍ አውጥቶ ይባሱን አደገ።


እናምልሽ ፍቅሬ...
ትናንት በመቅረዜ ድንግዝ ብርሃን ይዤ፤
ሁሉን ላ'ምላክ ጥዬ እሱን ተመርኩዤ፤
አጣጥቤ ልኬሽ ጨቅይተሽ ስትመጪ፤
ፍቅርሽ እንዳይርቀኝ ከልቤ እንዳትወጪ፤
መውደድ አስገድዶኝ ዳግም እንደገና፤
አምጥቼልሽ ነበር ውሀና ሳሙና።


ዛሬ ግን ታከተኝ ዛሬማ በቅቶኛል፤
ጭቃሽን ለማንፃት ውሀ ምቀዳበት ጉልበቴም ከድቶኛል።


እናም ካሁን ወዲህ ለኔም እንዲቀለኝ፣ላንቺም እንዲበጅሽ፤
በሳሙና ፈንታ ጭቃሽን እንድታይ፣መስታወት ልግዛልሽ

#ሄኖክ_ብርሃኑ
@getem
@getem
@getem
👍6244😁19🔥6