"ከአያት ቅድም አያቴ ፣ ሞያ እንጂ ቁምነገር
ቀልድን አልተማርኩም ፣ በእምነት እና በሀገር
(በላይ በቀለ ወያ)
.
.
ጠብመንጃን ፣ቆንጨራን ፣ ገጀራን ፣ ዱላን፣ የፈላ ውሃን ፣ ዛቻን እና ስድብን ስለምን ከዚህ ሰልፍ ትፈልጋላችሁ? መሥቀል እና ዝማሬ እንጂ ሌላው በዚህ የለም!!!
#መሥከረም_አራት!!!
።።።
""ወይ መካ ላይ ልምጣ ፣ ወይ ነይ ጎሎጎታ
ፍቅር የትም አለ ፣ ሳይወስነው ቦታ !!!"
።።።።
💚💛❤️
ለሀገራችን ሠላም ለህዝቧም ፍቅር ይብዛ!!!
@getem
@getem
@getem
ቀልድን አልተማርኩም ፣ በእምነት እና በሀገር
(በላይ በቀለ ወያ)
.
.
ጠብመንጃን ፣ቆንጨራን ፣ ገጀራን ፣ ዱላን፣ የፈላ ውሃን ፣ ዛቻን እና ስድብን ስለምን ከዚህ ሰልፍ ትፈልጋላችሁ? መሥቀል እና ዝማሬ እንጂ ሌላው በዚህ የለም!!!
#መሥከረም_አራት!!!
።።።
""ወይ መካ ላይ ልምጣ ፣ ወይ ነይ ጎሎጎታ
ፍቅር የትም አለ ፣ ሳይወስነው ቦታ !!!"
።።።።
💚💛❤️
ለሀገራችን ሠላም ለህዝቧም ፍቅር ይብዛ!!!
@getem
@getem
@getem
🔥1