#ህሊናሰው በሰው ቢከፋ ፡ ሰው በሰው ቢቀና
በአእላፍ ሰራዊት ፡ ንጉሡ ቢጽናና
ስለገንዘብ ብሎ ፡ በአቋራጭ ቢያቀና
እንበለ ሰንበት ሆኖ ፡ ከሰማይ ቢወርድ መና
ዝናም እምቢ ብሎ ፡ ባይቋጥር ዳመና
ሰዉ ቢመጻደቅ ፡ በትናንቱ ዝና
ሰው አላየኝ ብሎ ፡ ቢሰራ ሙስና
ፍርዱ ከተሰጠ ፡ ለሚሞላ ካዝና
ሥነ ፍጥረት ቢጓዝ ፡ በሐሰት ጎዳና
ለእኔስ...
በፍቅር የገዛችኝ ፡ አለችኝ
ህሊናበእውነት የምትመራኝ ፡ አለችኝ
ህሊና(
📝ል.ግ.ኢ)
@getem@getem@getem