የለሽም
የለ_ሽም
ሌቱ ሚቀድምላት
መቅረዝ ቢሷ ቤቴ_
እበር አልባው ሙክራብ
ከሰው ተለይቶ ለጠሀይ ሚቀርብ፤
የነብሴ መመነን ስጋዬ ብትፈቅድም
ካንካሣ ሀሳቤ አንቺንስ ከማሰብ ዛሬም አልታቀብኩም።
ለምን????
ምኩራብ ያልኩሽ ቤቴ
ያቺን ወናዋን ነው።
ሽውታ ጠቅ አርጎት ንፋስ እንዳመጣው
ከሩቅ አጥናፍ ምጥቀት ሀይል እንዳ_ከነፈው፤
የናፍቆትሽ እስትንፋስ ውስጤን አስታወሰው።
////ደግሞ////
ትፋቴን እምልስ መማርን ማልሻ
ከመሀል ላይ ቆሜ...
እያልኩ ተርካለው ይብቃን አይገታንም እስከመጨረሻ።
ግና ባስብሽም...
የለሽም
የለ_ሽም
<<ምናልባት>>
ማለም ካ'ንተ ቢኖር
የስሜን ስያሜ
አውጥተህ ባትሰድር እንደ ጠጋ ጠበል፤
የሚወደኝ ልብህ ከጦት ባይዳቀል
ይገባህ ነበረ
ትመጣም ነበረ..
በሚያስገመግመው
ድካም በማይቃኘው የፍቅራችን ፈረስ
......ትይኝ እኮ ይሆናል.....
ቢገባሽ!!!!!
ካንቺ ዘንድ ባልገኝ ፀብ ፈንታችን ሆኖ
ግን...
እጠብቅሻለው ላፍታ እንኳን ሳልሰለች በይ_ቅርታ ተማፅኖ።
ያነከሰው ልቤ ስብራት የደቃው
ማጣት አመካኝቶት...
ከናፍቆት ምርኩዝ ላይ ላያነሳ የጣለው።
ካልቀናው ቤቴ ውስጥ ጥለሽ መሆድሽ ነው።
ቢሆንም
.
.
.
የለሽም!!!!
#ሊዮ_ማክ
#ከባሌ_ጎባ
@getem
@getem
@getem
የለ_ሽም
ሌቱ ሚቀድምላት
መቅረዝ ቢሷ ቤቴ_
እበር አልባው ሙክራብ
ከሰው ተለይቶ ለጠሀይ ሚቀርብ፤
የነብሴ መመነን ስጋዬ ብትፈቅድም
ካንካሣ ሀሳቤ አንቺንስ ከማሰብ ዛሬም አልታቀብኩም።
ለምን????
ምኩራብ ያልኩሽ ቤቴ
ያቺን ወናዋን ነው።
ሽውታ ጠቅ አርጎት ንፋስ እንዳመጣው
ከሩቅ አጥናፍ ምጥቀት ሀይል እንዳ_ከነፈው፤
የናፍቆትሽ እስትንፋስ ውስጤን አስታወሰው።
////ደግሞ////
ትፋቴን እምልስ መማርን ማልሻ
ከመሀል ላይ ቆሜ...
እያልኩ ተርካለው ይብቃን አይገታንም እስከመጨረሻ።
ግና ባስብሽም...
የለሽም
የለ_ሽም
<<ምናልባት>>
ማለም ካ'ንተ ቢኖር
የስሜን ስያሜ
አውጥተህ ባትሰድር እንደ ጠጋ ጠበል፤
የሚወደኝ ልብህ ከጦት ባይዳቀል
ይገባህ ነበረ
ትመጣም ነበረ..
በሚያስገመግመው
ድካም በማይቃኘው የፍቅራችን ፈረስ
......ትይኝ እኮ ይሆናል.....
ቢገባሽ!!!!!
ካንቺ ዘንድ ባልገኝ ፀብ ፈንታችን ሆኖ
ግን...
እጠብቅሻለው ላፍታ እንኳን ሳልሰለች በይ_ቅርታ ተማፅኖ።
ያነከሰው ልቤ ስብራት የደቃው
ማጣት አመካኝቶት...
ከናፍቆት ምርኩዝ ላይ ላያነሳ የጣለው።
ካልቀናው ቤቴ ውስጥ ጥለሽ መሆድሽ ነው።
ቢሆንም
.
.
.
የለሽም!!!!
#ሊዮ_ማክ
#ከባሌ_ጎባ
@getem
@getem
@getem
👍28😁1
እንጃ...
ጡት እንዳጣ ህፃን
ሆድ ብሶኝ ማለቅሰው
የልቤን ለማውጣት ከቃሌ ማልደርሰው
ለምን ይሆን???
እንጃ...
እንዲህ በሴትነት ግብርሽ
እንዲያ በ'ህትነት ልኬት ቀርበሽ
ሳንስ ከወንድምነት ሚዛን ጎድዬ
በፍርሀት ገደብ ተከልዬ
ባይንሽ ዱላ ምስኪን እኔ ስወገር፤
ናፍቆት ጥሎኝ በማጣት ጦስ ስሰክር።
ግን ለምን ይሆን???
ዝብርቅርቁ አንቺነትሽ የማይጠራ
ልሳንሽ ቃልን ሽቶ ማያወራ
እንጃ...
እንጃ...
በጨረቃ ውበት በምሽቱ እንዳልደመቅን፤
ከዋክብትን ለትዝብት ዙሪያችንን አቁመን፤
ፍቺ አልባ በሆነ ቅርበት ሰጥመን
የዝናብ ግርፍ ዜማ ሆኖ እንዳልቃኘን፤
ይህ ከሆነ...
ታዲያ ለምን ይሆን???
መሀላችን የልዪነት መስመር የሚሰመር
ከፍቅራችን ያ'ድማስ ደሴት የምንቀር...?
ለምን ይሆን...?
እንጃ...
#ሊዮ_ማክ
#ከባሌ_ጎባ
@getem
@getem
@getem
ጡት እንዳጣ ህፃን
ሆድ ብሶኝ ማለቅሰው
የልቤን ለማውጣት ከቃሌ ማልደርሰው
ለምን ይሆን???
እንጃ...
እንዲህ በሴትነት ግብርሽ
እንዲያ በ'ህትነት ልኬት ቀርበሽ
ሳንስ ከወንድምነት ሚዛን ጎድዬ
በፍርሀት ገደብ ተከልዬ
ባይንሽ ዱላ ምስኪን እኔ ስወገር፤
ናፍቆት ጥሎኝ በማጣት ጦስ ስሰክር።
ግን ለምን ይሆን???
ዝብርቅርቁ አንቺነትሽ የማይጠራ
ልሳንሽ ቃልን ሽቶ ማያወራ
እንጃ...
እንጃ...
በጨረቃ ውበት በምሽቱ እንዳልደመቅን፤
ከዋክብትን ለትዝብት ዙሪያችንን አቁመን፤
ፍቺ አልባ በሆነ ቅርበት ሰጥመን
የዝናብ ግርፍ ዜማ ሆኖ እንዳልቃኘን፤
ይህ ከሆነ...
ታዲያ ለምን ይሆን???
መሀላችን የልዪነት መስመር የሚሰመር
ከፍቅራችን ያ'ድማስ ደሴት የምንቀር...?
ለምን ይሆን...?
እንጃ...
#ሊዮ_ማክ
#ከባሌ_ጎባ
@getem
@getem
@getem
👍25😢2❤1