#ሞት ደጋሽ መዳፎች!!
( ሚካኤል አስጨናቂ )
።።።
በቀን መባቻዋ
ከእጭነት ዘላ
ስትበር ለነበረ
ለጀማሪ ትንኝ
አጨብጫቢው ሁሉ
አድናቂዋ መስሎ
ነበር የሚታያት!
፡
ከ’ለታት ባንዱ ቀን
ከጭብጫቦው ወጥመድ
ሰተት ብላ ገብታ……..
ሞትን እስክትቀምሳት።
።።።
አዎን!
፡
ከለምለሙ ስፍራ
በገነት እያለች
እባብ ቀርባ መታ
የሠማይ የምድር
ንግስት አርጋት ሾማ
ወድቃ ስትሰግድላት
.
ሄዋን ለምትባል
ለዛች ምስኪን እንስት
ይሄ እጅ መንሻ
ነበር ብርቅ ሆኖባት!
፡
በኒህ ክፉ ቃሎች
ትምክህቷ ንሮ
የአምስት ቀን ተኩል
ፍዳ ተጫነባት።
።።።
ያኛው እምነበረድ
ከደጃፍ የቆመው
የቤተ ክህነት
መግቢያ የነበረው
.
ሁሉም እየመጣ
እርሱን በመሳሙ
ሀጫነቱን ትቶ
ከሰለ በቁሙ።
፡
የዛ ደጃፍ ድንጋይ
ዕጣ የደረሰው
ኢየሱስ ጌታውም
ለሰው ልጆች ግዞት
ታጭቶ የነበረው
ወዳጁ ይሁዳ…….
እንዴት ዋልክ? ብሎት
ጉንጮቹን ስሞ ነው።
።።።
እናም ይህን ጊዜ
ሌላው ብልሀተኛ
ምጥን ስንኞቹን
እንደዚህ ቋጠረ
፡
“መሳምና መንከስ
መንከስና መሳም
ግብራቸው ቢለያይ
ዋጋቸው አንድ ነው
፡
ተነካሽ ቆዳና
የተሳመ ደጃፍ
ሁሉም ጠቋሪ ነው።”
@getem
@getem
@paappii
( ሚካኤል አስጨናቂ )
።።።
በቀን መባቻዋ
ከእጭነት ዘላ
ስትበር ለነበረ
ለጀማሪ ትንኝ
አጨብጫቢው ሁሉ
አድናቂዋ መስሎ
ነበር የሚታያት!
፡
ከ’ለታት ባንዱ ቀን
ከጭብጫቦው ወጥመድ
ሰተት ብላ ገብታ……..
ሞትን እስክትቀምሳት።
።።።
አዎን!
፡
ከለምለሙ ስፍራ
በገነት እያለች
እባብ ቀርባ መታ
የሠማይ የምድር
ንግስት አርጋት ሾማ
ወድቃ ስትሰግድላት
.
ሄዋን ለምትባል
ለዛች ምስኪን እንስት
ይሄ እጅ መንሻ
ነበር ብርቅ ሆኖባት!
፡
በኒህ ክፉ ቃሎች
ትምክህቷ ንሮ
የአምስት ቀን ተኩል
ፍዳ ተጫነባት።
።።።
ያኛው እምነበረድ
ከደጃፍ የቆመው
የቤተ ክህነት
መግቢያ የነበረው
.
ሁሉም እየመጣ
እርሱን በመሳሙ
ሀጫነቱን ትቶ
ከሰለ በቁሙ።
፡
የዛ ደጃፍ ድንጋይ
ዕጣ የደረሰው
ኢየሱስ ጌታውም
ለሰው ልጆች ግዞት
ታጭቶ የነበረው
ወዳጁ ይሁዳ…….
እንዴት ዋልክ? ብሎት
ጉንጮቹን ስሞ ነው።
።።።
እናም ይህን ጊዜ
ሌላው ብልሀተኛ
ምጥን ስንኞቹን
እንደዚህ ቋጠረ
፡
“መሳምና መንከስ
መንከስና መሳም
ግብራቸው ቢለያይ
ዋጋቸው አንድ ነው
፡
ተነካሽ ቆዳና
የተሳመ ደጃፍ
ሁሉም ጠቋሪ ነው።”
@getem
@getem
@paappii
#ሞት ደጋሽ መዳፎች!!
።።።
በቀን መባቻዋ
ከእጭነት ዘላ
ስትበር ለነበረ
ለጀማሪ ትንኝ
አጨብጫቢው ሁሉ
አድናቂዋ መስሎ
ነበር የሚታያት!
፡
ከ’ለታት ባንዱ ቀን
ከጭብጫቦው ወጥመድ
ሰተት ብላ ገብታ……..
ሞትን እስክትቀምሳት።
።።።
አዎን!
፡
ከለምለሙ ስፍራ
በገነት እያለች
እባብ ቀርባ መታ
የሠማይ የምድር
ንግስት አርጋት ሾማ
ወድቃ ስትሰግድላት
.
ሄዋን ለምትባል
ለዛች ምስኪን እንስት
ይሄ እጅ መንሻ
ነበር ብርቅ ሆኖባት!
፡
በኒህ ክፉ ቃሎች
ትምክህቷ ንሮ
የአምስት ቀን ተኩል
ፍዳ ተጫነባት።
።።።
ያኛው እምነበረድ
ከደጃፍ የቆመው
የቤተ ክህነት
መግቢያ የነበረው
.
ሁሉም እየመጣ
እርሱን በመሳሙ
ሀጫነቱን ትቶ
ከሰለ በቁሙ።
፡
የዛ ደጃፍ ድንጋይ
ዕጣ የደረሰው
ኢየሱስ ጌታውም
ለሰው ልጆች ግዞት
ታጭቶ የነበረው
ወዳጁ ይሁዳ…….
እንዴት ዋልክ? ብሎት
ጉንጮቹን ስሞ ነው።
።።።
እናም ይህን ጊዜ
ሌላው ብልሀተኛ
ምጥን ስንኞቹን
እንደዚህ ቋጠረ
፡
“መሳምና መንከስ
መንከስና መሳም
ግብራቸው ቢለያይ
ዋጋቸው አንድ ነው
፡
ተነካሽ ቆዳና
የተሳመ ደጃፍ
ሁሉም ጠቋሪ ነው።”
....
....(ሚካኤል አስጨናቂ)...
@getem
@getem
@paappii
።።።
በቀን መባቻዋ
ከእጭነት ዘላ
ስትበር ለነበረ
ለጀማሪ ትንኝ
አጨብጫቢው ሁሉ
አድናቂዋ መስሎ
ነበር የሚታያት!
፡
ከ’ለታት ባንዱ ቀን
ከጭብጫቦው ወጥመድ
ሰተት ብላ ገብታ……..
ሞትን እስክትቀምሳት።
።።።
አዎን!
፡
ከለምለሙ ስፍራ
በገነት እያለች
እባብ ቀርባ መታ
የሠማይ የምድር
ንግስት አርጋት ሾማ
ወድቃ ስትሰግድላት
.
ሄዋን ለምትባል
ለዛች ምስኪን እንስት
ይሄ እጅ መንሻ
ነበር ብርቅ ሆኖባት!
፡
በኒህ ክፉ ቃሎች
ትምክህቷ ንሮ
የአምስት ቀን ተኩል
ፍዳ ተጫነባት።
።።።
ያኛው እምነበረድ
ከደጃፍ የቆመው
የቤተ ክህነት
መግቢያ የነበረው
.
ሁሉም እየመጣ
እርሱን በመሳሙ
ሀጫነቱን ትቶ
ከሰለ በቁሙ።
፡
የዛ ደጃፍ ድንጋይ
ዕጣ የደረሰው
ኢየሱስ ጌታውም
ለሰው ልጆች ግዞት
ታጭቶ የነበረው
ወዳጁ ይሁዳ…….
እንዴት ዋልክ? ብሎት
ጉንጮቹን ስሞ ነው።
።።።
እናም ይህን ጊዜ
ሌላው ብልሀተኛ
ምጥን ስንኞቹን
እንደዚህ ቋጠረ
፡
“መሳምና መንከስ
መንከስና መሳም
ግብራቸው ቢለያይ
ዋጋቸው አንድ ነው
፡
ተነካሽ ቆዳና
የተሳመ ደጃፍ
ሁሉም ጠቋሪ ነው።”
....
....(ሚካኤል አስጨናቂ)...
@getem
@getem
@paappii
👍1