አራተኛ ዙር መሠናዶ ሲሆን ወግ ፣መነባነብ፣ግጥም፣ተውኔት እና ሌሎችም በዋሽንት፣ ክራር ፣መሠንቆ እና ኪቦርድ ጋር ተዋዝቶ የፊታችን እሁድ ምሽት12:00 በዝዋይ ቱሪስት ሆቴል አዳራሽ
@getem
@wegoch
@tebeb_mereja
@getem
@wegoch
@tebeb_mereja
"ጠብቄሽ ነበረ"
ብር ተበድሬ
ሙታንቲ ቀይሬ
ፀጉሬን አጎፍሬ
ፂሜን አበጥሬ
ገላዬን ታጥቤ ፣ ነውሬን ተላጭቼ
ጫማዬን ወልውዬ ፣ ገበሬን አፅድቼ
አዲስ ካልሲ አጥልቄ ፣ ሽቱ ተቀብቼ
ጠብቄሽ ነበረ
በቅዳሜ ዋጋ
ተከራይቼ አልጋ ።
ስትቀሪ ጊዜ
ሰክሬ ልረሳሸ ፣ በብስጭት ወጣሁ
ራሴን እስክስት ፣እስክሰክር ጠጣሁ ፣
ጠጣሁ
ጠጣሁ
ጠጣሁ
አላስታውሰውም
አልጋ ቤቱ ድረስ ፣ ከማን ጋ እንደመጣሁ፡፡
አልኮል አልኮል ምትል ፣ እቺ ደሞ ማናች
አትጠራጠሪ...
ስትቀሪ ጊዜ ፣ ምትመጣ ሴት አለች፡፡
Belay Bekele Weya
@getem
@getem
@lula_al_greeko
ብር ተበድሬ
ሙታንቲ ቀይሬ
ፀጉሬን አጎፍሬ
ፂሜን አበጥሬ
ገላዬን ታጥቤ ፣ ነውሬን ተላጭቼ
ጫማዬን ወልውዬ ፣ ገበሬን አፅድቼ
አዲስ ካልሲ አጥልቄ ፣ ሽቱ ተቀብቼ
ጠብቄሽ ነበረ
በቅዳሜ ዋጋ
ተከራይቼ አልጋ ።
ስትቀሪ ጊዜ
ሰክሬ ልረሳሸ ፣ በብስጭት ወጣሁ
ራሴን እስክስት ፣እስክሰክር ጠጣሁ ፣
ጠጣሁ
ጠጣሁ
ጠጣሁ
አላስታውሰውም
አልጋ ቤቱ ድረስ ፣ ከማን ጋ እንደመጣሁ፡፡
አልኮል አልኮል ምትል ፣ እቺ ደሞ ማናች
አትጠራጠሪ...
ስትቀሪ ጊዜ ፣ ምትመጣ ሴት አለች፡፡
Belay Bekele Weya
@getem
@getem
@lula_al_greeko
👍1
ደግሞ ማለም ምን ያደርግና?
------------------------
ያልተወለደ ሕልም መቼ ይወደድና
በተረገዘ ሕልም ይሄው ታመምኩና
ከምን መጣው ብሎ አባቱን አማና
ዕህ ብሎ ዋለ አላድርም ይቅርና
ብረሳው እሣት ነው ባስበው በቆመጥ
አባት አረፍ ሲሌ እናትን በረመጥ
ያልተወለደ ሕልም መቼ ይወደድና
የተወለደ ሕልም እንዴት ይረሳና
እንኳን አባት ቀርቶ እናትም ሆንኩና
በኔ ስም ይጠራል አባት ተረሳና!
@getem
@getem
@paappii
@Johny_Debx
------------------------
ያልተወለደ ሕልም መቼ ይወደድና
በተረገዘ ሕልም ይሄው ታመምኩና
ከምን መጣው ብሎ አባቱን አማና
ዕህ ብሎ ዋለ አላድርም ይቅርና
ብረሳው እሣት ነው ባስበው በቆመጥ
አባት አረፍ ሲሌ እናትን በረመጥ
ያልተወለደ ሕልም መቼ ይወደድና
የተወለደ ሕልም እንዴት ይረሳና
እንኳን አባት ቀርቶ እናትም ሆንኩና
በኔ ስም ይጠራል አባት ተረሳና!
@getem
@getem
@paappii
@Johny_Debx
" የሱ ሚስጢር ማወቅ"
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ያንቺ ሚስጢር እና የሱ ሚስጥር ማወቅ ...
ምናልባት ምናልባት ..
እውነት የሚመስል ግን እውነት ያልሆነ
ፍቅር አንደምሰጪው ልቡ ስላሰበ ..
በምን ይሆን ምኞት ስርዙን ለማወቅ እጅጉን ተመኘ
ያንቺ ሚስጢር ማድረግ
ያንቺ ስርዝ ድልዝ እና ሚስጥር ማድረግ
ምናልባት ምናልባት
ላንቺ ብቻ የታየሸ - ለሱ ግን ያልገባው
ደጋግሞ ደጋግሞ - ልብሽን ያደማው
ይን ነገር ልነግሪው ወረቀት ላይ ፅፈሽ
እሱን ላለማጣት ሊሆንም ይችላል ስርዝ ድልዝ ያረክሽ
@getem
@getem
@paappii
Ermamaw
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ያንቺ ሚስጢር እና የሱ ሚስጥር ማወቅ ...
ምናልባት ምናልባት ..
እውነት የሚመስል ግን እውነት ያልሆነ
ፍቅር አንደምሰጪው ልቡ ስላሰበ ..
በምን ይሆን ምኞት ስርዙን ለማወቅ እጅጉን ተመኘ
ያንቺ ሚስጢር ማድረግ
ያንቺ ስርዝ ድልዝ እና ሚስጥር ማድረግ
ምናልባት ምናልባት
ላንቺ ብቻ የታየሸ - ለሱ ግን ያልገባው
ደጋግሞ ደጋግሞ - ልብሽን ያደማው
ይን ነገር ልነግሪው ወረቀት ላይ ፅፈሽ
እሱን ላለማጣት ሊሆንም ይችላል ስርዝ ድልዝ ያረክሽ
@getem
@getem
@paappii
Ermamaw
👍1
#ፀጋ_ሥላሴ :
#ለእናቴ_ልጅ...
አንቺ እምዬ ያልሻት፤
እርሷ የሁሉ እናት፤
በሴት ብትጠራ ፣ አንቀጽ ቢወጣላት፤
ለገባው ላሰበ ፣ ወንድም አባትም ናት።
ጎጆ ቀልሳልን ፣ አውሬ እንዳይበላን ፣ ሆኖ ፍላጎቷ፤
አንድም ሳይጎልብን ፣ ሳይነጣ ማጀቷ፤
በከፋ አመላችን ፣ አንድም ሳትከፋ፤
እሱን እኔና አንቺን ፣ ችላ አሳልፋ፤
...........
ቀለብ የምንሰፍረው ፣ ፍቅራችን ተሟጦ፤
እርስ በእርስ መባላት ፣ ሲሆን ተለውጦ፤
አብሮነት ተስኖን ፣ ሁሉ አዋቂ ሆኖ፤
ሺህ ሀሳብ ሺህ ምኞት ፣ አንድነት ተቃርኖ፤
ሁሉ በአንድ ጎጆ ፣ ማደሩ ሲሳነው፤
ጦሱ ለእናት ሆኖ ፣ መፍትሄ ሲጠፋው፤
በእኛ ድካም እናት....
ዛሬ አቅም ስታጣ ፣ ጉልበቷ ሲከዳት፤
ሀገር ወንድ ትሁን ፣ ቀርቶ መባሏ ሴት፤
ስል ተመኘሁላት።
ብልሃት ብልጠቷ ፣ ካልዘየደ መላ፤
ወንድ ትሁንና ፣ ጉድለቶቿን ትሙላ፤
በጉልበት እንደ እሳት ፣ የጠሏትን ትብላ!!!
#ፀጋ_ሥላሴ
18/07/2011 ዓ.ም
ቀትር 06:04
@getem
@getem
@paappii
#ለእናቴ_ልጅ...
አንቺ እምዬ ያልሻት፤
እርሷ የሁሉ እናት፤
በሴት ብትጠራ ፣ አንቀጽ ቢወጣላት፤
ለገባው ላሰበ ፣ ወንድም አባትም ናት።
ጎጆ ቀልሳልን ፣ አውሬ እንዳይበላን ፣ ሆኖ ፍላጎቷ፤
አንድም ሳይጎልብን ፣ ሳይነጣ ማጀቷ፤
በከፋ አመላችን ፣ አንድም ሳትከፋ፤
እሱን እኔና አንቺን ፣ ችላ አሳልፋ፤
...........
ቀለብ የምንሰፍረው ፣ ፍቅራችን ተሟጦ፤
እርስ በእርስ መባላት ፣ ሲሆን ተለውጦ፤
አብሮነት ተስኖን ፣ ሁሉ አዋቂ ሆኖ፤
ሺህ ሀሳብ ሺህ ምኞት ፣ አንድነት ተቃርኖ፤
ሁሉ በአንድ ጎጆ ፣ ማደሩ ሲሳነው፤
ጦሱ ለእናት ሆኖ ፣ መፍትሄ ሲጠፋው፤
በእኛ ድካም እናት....
ዛሬ አቅም ስታጣ ፣ ጉልበቷ ሲከዳት፤
ሀገር ወንድ ትሁን ፣ ቀርቶ መባሏ ሴት፤
ስል ተመኘሁላት።
ብልሃት ብልጠቷ ፣ ካልዘየደ መላ፤
ወንድ ትሁንና ፣ ጉድለቶቿን ትሙላ፤
በጉልበት እንደ እሳት ፣ የጠሏትን ትብላ!!!
#ፀጋ_ሥላሴ
18/07/2011 ዓ.ም
ቀትር 06:04
@getem
@getem
@paappii
የሰውን ልጅ ሰው መሆን
ሁሉም ስለሚያውቀው ፣
እስኪ ስናወራ
'የሠው ልጅ ' አንበል
"ሰው" ማለት በቂ ነው ።
ጊዜ ለመቆጠብ !!
መሠረት መኩሪያው
@messimeku
@getem
@getem
@getem
ሁሉም ስለሚያውቀው ፣
እስኪ ስናወራ
'የሠው ልጅ ' አንበል
"ሰው" ማለት በቂ ነው ።
ጊዜ ለመቆጠብ !!
መሠረት መኩሪያው
@messimeku
@getem
@getem
@getem
የጥበብ ምሽት ከአንጋፋ አርቲስቶች ጋር
🔰ዕንቁላል ፋብሪካ
ከእምቢልታ ሆቴል ከፍ ብሎ በሚገኘው ገነት መናፈሻ እንድቅትዮን
(የብርሃን ዕለት) በወሩ የመጨረሻ ማክሰኞ መጋቢት ፳፬-፳፻፲፩
ዓ.ም. የጥበብ ድግሱን አሰናድቶ ይጠብቆታል.
@tebeb_mereja
@tebeb_mereja
@getem
🔰ዕንቁላል ፋብሪካ
ከእምቢልታ ሆቴል ከፍ ብሎ በሚገኘው ገነት መናፈሻ እንድቅትዮን
(የብርሃን ዕለት) በወሩ የመጨረሻ ማክሰኞ መጋቢት ፳፬-፳፻፲፩
ዓ.ም. የጥበብ ድግሱን አሰናድቶ ይጠብቆታል.
@tebeb_mereja
@tebeb_mereja
@getem
በደጄ ሲያንዣብብ ሞት ሲመታ ድቤ
"ገነት ኢትዮጵያ ናት!" ያሉትን አስቤ፣
ከማነበው መጽሃፍ አረግሁኝ እልባት
እጨርሰው ብዬ ስመለስ ምናልባት።
-------------------//----------------------
( በርናባስ ከበደ )
@getem
@getem
@gebriel_19
"ገነት ኢትዮጵያ ናት!" ያሉትን አስቤ፣
ከማነበው መጽሃፍ አረግሁኝ እልባት
እጨርሰው ብዬ ስመለስ ምናልባት።
-------------------//----------------------
( በርናባስ ከበደ )
@getem
@getem
@gebriel_19
መርዝ ጠጣህ አሉኝ
በመርዝ የማይምቱ ፍጥረታት በሙላ
በውስኪና በጠጅ ባረቄ በጠላ
በካቲካላ መርዝ ሆዳቸው እየሞላ
መርዝ ጠጣህ አሉኝ
ጥዋት በማለዳ ከቤት እኩል ወጠን
እኩል ሌትር መጠን
እነሱ አስር ጣሳ ጠላቸውን ግተው
እነዛም በጠርሙስ አረቄ ተወግተው
እኔ ሁለት ጠርሙስ ፀበሉን ጠጥቼ
መርዝ ጠጣህ አሉኝ
በአፋቸው ገደሉኝ
በአልኰሉ ስካር በዞረ ናላቸው
በኮልታፋ አፋቸው
ትሞታለህ አሉኝ
ከቤት እኩል ወጠን
እኩል ሌትር መጠን
እኔ ከፀበሉ እነሱ ከጠላው በጠዋት ጠጥተን
መርዝ ጠጣህ አሉኝ መፅደቅን አልሜው
መቼስ እብዶች መሀል ጤነኛ ሰው ቢገኝ እብድ ነው ስያሜው
✍✍Dani yop
@getem
@getem
@gebriel_19
በመርዝ የማይምቱ ፍጥረታት በሙላ
በውስኪና በጠጅ ባረቄ በጠላ
በካቲካላ መርዝ ሆዳቸው እየሞላ
መርዝ ጠጣህ አሉኝ
ጥዋት በማለዳ ከቤት እኩል ወጠን
እኩል ሌትር መጠን
እነሱ አስር ጣሳ ጠላቸውን ግተው
እነዛም በጠርሙስ አረቄ ተወግተው
እኔ ሁለት ጠርሙስ ፀበሉን ጠጥቼ
መርዝ ጠጣህ አሉኝ
በአፋቸው ገደሉኝ
በአልኰሉ ስካር በዞረ ናላቸው
በኮልታፋ አፋቸው
ትሞታለህ አሉኝ
ከቤት እኩል ወጠን
እኩል ሌትር መጠን
እኔ ከፀበሉ እነሱ ከጠላው በጠዋት ጠጥተን
መርዝ ጠጣህ አሉኝ መፅደቅን አልሜው
መቼስ እብዶች መሀል ጤነኛ ሰው ቢገኝ እብድ ነው ስያሜው
✍✍Dani yop
@getem
@getem
@gebriel_19
🍺🍷ግብዣ አይናቅም
ይቺ የዉሃ ላስቲክ ወድቃ የቀጠጠች
ሳትጠጣ በፊት ሙሉ ዉሃ ነበረች
በቀን ሙሉነቷ አምራቿ ቢሸጣት
ቀኗ ደግሞ ሲጎል የተጠማ ገዝቷት
ጥጥት ቁርጥትት አርጎ
ጥሙን ቆርጦ ጣላት
እያለ በማዘን የሰከረ ጠጪ ጥሙን የቆረጠ
ከወደቁ ኮዳዎች አንድ እየመረጠ
አፍ አፏን እያየ አይዞሽ አይዞሽ ዳግም አትጠሚም
እኔ የማጠጣሽ እንደነሱ አይደለም
ከወደቀችበት ከፍ አድርጎ አንስቶ
የሱሪውን ዚፕ ዛጥ አድርጎ ከፍቶ
ቅራሪ አጠጣት ዳግም እንዳይጠማት
ካለችበት ነግቶ ቀትር ሲያገኛት
ምን ከንፈርሽ ቢያምር ሳሚ ምታገኚው
ውሃ ሽንት ሳይሆን ውሃ ስትይዢ ነው
እያለ ተርቶ
እሽግ ውሀ ገዝቶ
ዘወትር ይኖራል ጥም እስሩን ሲፈታ
ቀን ያጎደለውን እየሞላ ማታ
29/10/10
@getem
@getem
@gebriel_19
ይቺ የዉሃ ላስቲክ ወድቃ የቀጠጠች
ሳትጠጣ በፊት ሙሉ ዉሃ ነበረች
በቀን ሙሉነቷ አምራቿ ቢሸጣት
ቀኗ ደግሞ ሲጎል የተጠማ ገዝቷት
ጥጥት ቁርጥትት አርጎ
ጥሙን ቆርጦ ጣላት
እያለ በማዘን የሰከረ ጠጪ ጥሙን የቆረጠ
ከወደቁ ኮዳዎች አንድ እየመረጠ
አፍ አፏን እያየ አይዞሽ አይዞሽ ዳግም አትጠሚም
እኔ የማጠጣሽ እንደነሱ አይደለም
ከወደቀችበት ከፍ አድርጎ አንስቶ
የሱሪውን ዚፕ ዛጥ አድርጎ ከፍቶ
ቅራሪ አጠጣት ዳግም እንዳይጠማት
ካለችበት ነግቶ ቀትር ሲያገኛት
ምን ከንፈርሽ ቢያምር ሳሚ ምታገኚው
ውሃ ሽንት ሳይሆን ውሃ ስትይዢ ነው
እያለ ተርቶ
እሽግ ውሀ ገዝቶ
ዘወትር ይኖራል ጥም እስሩን ሲፈታ
ቀን ያጎደለውን እየሞላ ማታ
29/10/10
@getem
@getem
@gebriel_19
እ-ን-ድ-ረ-ሳ-ሽ(ልዑል ሀይሌ)
.
እ-ን-ድ-ረ-ሳ-ሽ
መንገድ ጥረጊልኝ
ይህቺን ብቻ አርጊልኝ!
.
ስምሽን እያነሱ
እንዳያስታውሱኝ
በሞተው ትዝታ
እንዳይቀሰቅሱኝ
ያንቺ አለመሆኔን
ዛሬ እንዳሳያቸው
ጨረቃን ፀሐይን
ምድር አውርጂያቸው
ውቅያኖስ ባህሩን
ሰማይ ስቀያቸው
.
እ-ን-ድ-ረ-ሳ-ሽ
የረገጥነው አስፋልት
የሄድንበት መንገድ
ያ ያለፈው ፍቅር
ያ ያለፈው መውደድ
ፍፁም ውሸት ብዬ
እንድሸመጥጠው
ተፈጥሮን አዛቢ
መውደዴን እንድተው
.
እ-ን-ድ-ረ-ሳ-ሽ
ገደሉን ሙዪና
ተራራውን ናጂው
ደመናን አውርደሽ
አፈሩን ውሰጂው
የረገጥሽው መሬት
አምሮ እንድታይበት
በአበባው ፋንታ
ሳማ ትከይበት
.
እ-ን-ድ-ረ-ሳ-ሽ
ያ ሁላ ቃል ኪዳን
ተበትኖ እንዲቀር
አይጥ ሀይቅ ትዋኝ
ዓሳ ሰማይ ይብረር
በህይወት ባሉት ምትክ
ሙታኖች ይነሱ
ነገስታት ይውረዱ
ባርያዎች ይንገሱ
.
ይሄን ካረግሽልኝ
መውደዴን ይቅርና
መኖር አቆማለሁ
በመኖር ብረሳሽ
ባለመኖርም ውስጥ
አስታውስሻለሁ
@getem
@getem
@lula_al_greeko
.
እ-ን-ድ-ረ-ሳ-ሽ
መንገድ ጥረጊልኝ
ይህቺን ብቻ አርጊልኝ!
.
ስምሽን እያነሱ
እንዳያስታውሱኝ
በሞተው ትዝታ
እንዳይቀሰቅሱኝ
ያንቺ አለመሆኔን
ዛሬ እንዳሳያቸው
ጨረቃን ፀሐይን
ምድር አውርጂያቸው
ውቅያኖስ ባህሩን
ሰማይ ስቀያቸው
.
እ-ን-ድ-ረ-ሳ-ሽ
የረገጥነው አስፋልት
የሄድንበት መንገድ
ያ ያለፈው ፍቅር
ያ ያለፈው መውደድ
ፍፁም ውሸት ብዬ
እንድሸመጥጠው
ተፈጥሮን አዛቢ
መውደዴን እንድተው
.
እ-ን-ድ-ረ-ሳ-ሽ
ገደሉን ሙዪና
ተራራውን ናጂው
ደመናን አውርደሽ
አፈሩን ውሰጂው
የረገጥሽው መሬት
አምሮ እንድታይበት
በአበባው ፋንታ
ሳማ ትከይበት
.
እ-ን-ድ-ረ-ሳ-ሽ
ያ ሁላ ቃል ኪዳን
ተበትኖ እንዲቀር
አይጥ ሀይቅ ትዋኝ
ዓሳ ሰማይ ይብረር
በህይወት ባሉት ምትክ
ሙታኖች ይነሱ
ነገስታት ይውረዱ
ባርያዎች ይንገሱ
.
ይሄን ካረግሽልኝ
መውደዴን ይቅርና
መኖር አቆማለሁ
በመኖር ብረሳሽ
ባለመኖርም ውስጥ
አስታውስሻለሁ
@getem
@getem
@lula_al_greeko
ድልዙ ደብዳቤ!
'''''''፠'''''''፠'''''''
የፃፍኩልሽ ቅኔ አልኮል ሲሎኝ በርታ
ረጅሙ ጽሁፍ ብዕር ጠፍቶ ማታ
ሰርዤ ደልዤ በዱልዱሙ እርሳሴ
አይገርምም መማሌ ቆሜ "በስላሴ"?
ጠፍቶብኝ ጸጸቱ ጭፈራ ሳልወጣ
"ወለል" ብዬ ጠራው አስተናጋጅ ሳጣ!
መልዕክት እስቲ አድርስ እዛጋ ላለችው
መጠጡን ስትቀዳ ዐይን ዐይኔን እያየችው'
በፍቅሯ ጣለችኝ ወይ ወገብ መቅጠኑ
ጨፈር ልል ስነሳ ቢዘጋ ዘፈኑ!
እሷም ትወጣለች~
እሷም ትሔዳለች~
እሷ የምታውቀው ማየት ሆኖ 'ታማኝ'?
ያስተናጋጅ ፍቅር መች ይዞ ገደለኝ!
@getem
@getem
@Johny_Debx
'''''''፠'''''''፠'''''''
የፃፍኩልሽ ቅኔ አልኮል ሲሎኝ በርታ
ረጅሙ ጽሁፍ ብዕር ጠፍቶ ማታ
ሰርዤ ደልዤ በዱልዱሙ እርሳሴ
አይገርምም መማሌ ቆሜ "በስላሴ"?
ጠፍቶብኝ ጸጸቱ ጭፈራ ሳልወጣ
"ወለል" ብዬ ጠራው አስተናጋጅ ሳጣ!
መልዕክት እስቲ አድርስ እዛጋ ላለችው
መጠጡን ስትቀዳ ዐይን ዐይኔን እያየችው'
በፍቅሯ ጣለችኝ ወይ ወገብ መቅጠኑ
ጨፈር ልል ስነሳ ቢዘጋ ዘፈኑ!
እሷም ትወጣለች~
እሷም ትሔዳለች~
እሷ የምታውቀው ማየት ሆኖ 'ታማኝ'?
ያስተናጋጅ ፍቅር መች ይዞ ገደለኝ!
@getem
@getem
@Johny_Debx
Forwarded from SPACE COMPUTER
መጋቢት 24
የጥበብ ምሽት ከአንጋፋ አርቲስቶች ጋር
🔰ዕንቁላል ፋብሪካ
ከእምቢልታ ሆቴል ከፍ ብሎ በሚገኘው ገነት መናፈሻ እንድቅትዮን
(የብርሃን ዕለት) በወሩ የመጨረሻ ማክሰኞ መጋቢት ፳፬-፳፻፲፩
ዓ.ም. የጥበብ ድግሱን አሰናድቶ ይጠብቆታል.
@tebeb_mereja
@tebeb_mereja
@getem
የጥበብ ምሽት ከአንጋፋ አርቲስቶች ጋር
🔰ዕንቁላል ፋብሪካ
ከእምቢልታ ሆቴል ከፍ ብሎ በሚገኘው ገነት መናፈሻ እንድቅትዮን
(የብርሃን ዕለት) በወሩ የመጨረሻ ማክሰኞ መጋቢት ፳፬-፳፻፲፩
ዓ.ም. የጥበብ ድግሱን አሰናድቶ ይጠብቆታል.
@tebeb_mereja
@tebeb_mereja
@getem
የምሳር እንጨት
የምሳሩ እንጨት መቁርጫ ብረት የተሸከመ
በምሳር ተቆርጦ ለመቁረጫነት የተሸለመ
በመቆረጡ ተናዶ ከቆራጮቹ የተዛመደ
እንጨት ሆኖ ተፈጥሮ እንጨት የጎመደ
በመቆረጥ ብሶት ቆራጭ ሆኖ ያረፈ
በ ለም’ን ተነካው እብሪት ወገኑን ያረገፈ
ምሳርስ እንጨት ነው የቅርንጫፍ ስባሪ
የሞትን መርዝ በአናቱ ትሸክሞ ዟሪ
ግና እንጨቱማ ከህያዋን ነው ፍጥረቱ
ብረቱን ሲሸክም ነው የጀመረ ገዳይነቱ
ባይገባው ነው እንጂ የተፈጠረበት ምሥጢር
አፈርነቱ ነበር በአፈር ያደገ ሲሞትም ወ’ዳፈር
ሲኖር ለሰው እስትንፋስ ሲሞት የወገኖቹ እንገር
አፈርነቱ ነበር ሞቶ የሚያኖረው ለሌላው በመኖር
ልንገርህ የምሳር እንጨት ሆይ እህ ብለህ ስማ
በመሰበርህ ተናደህ ከብረት ጉያ መሽገህ ብታደማ
ብታቆስል ብትቆርጥ የወገንህን ህልም ብትቀማ
መውለቅህ አይቀርም አረጀህ ተሰነጠቅህ ብሎ
ቆራጩ ብረቱ ላንተም ይቆራርጥሀል ጫፉን አስሎ
መጨረሻህም አመድነት ነው በእሳት ተቃጥሎ
እናም ሀገሬ ለምለም ሆና ለማማር እኛን ብታበቅል
በጉያዋ ተሸክማ ከአውሎ ነፋስና እሳት ብትከልል
እንደምሳሩ እንጨት ገዳይነትን ከአናታችን ተሸክመን
ወገናችንን ምናደማ ምናቆስል በብረቱ ተሸጉጠን
ተፈጥሯችን ከህያዋን ግብራችን ከምሳር እንጨት
እድገታችን ከንጹሐን ፍፃሜያችን ከገዳይነት
…
፲፯/፯/፳፻፲፩ ዓ.ም
፨አክሱማዊት፨
@getem
@getem
@gebriel_19
የምሳሩ እንጨት መቁርጫ ብረት የተሸከመ
በምሳር ተቆርጦ ለመቁረጫነት የተሸለመ
በመቆረጡ ተናዶ ከቆራጮቹ የተዛመደ
እንጨት ሆኖ ተፈጥሮ እንጨት የጎመደ
በመቆረጥ ብሶት ቆራጭ ሆኖ ያረፈ
በ ለም’ን ተነካው እብሪት ወገኑን ያረገፈ
ምሳርስ እንጨት ነው የቅርንጫፍ ስባሪ
የሞትን መርዝ በአናቱ ትሸክሞ ዟሪ
ግና እንጨቱማ ከህያዋን ነው ፍጥረቱ
ብረቱን ሲሸክም ነው የጀመረ ገዳይነቱ
ባይገባው ነው እንጂ የተፈጠረበት ምሥጢር
አፈርነቱ ነበር በአፈር ያደገ ሲሞትም ወ’ዳፈር
ሲኖር ለሰው እስትንፋስ ሲሞት የወገኖቹ እንገር
አፈርነቱ ነበር ሞቶ የሚያኖረው ለሌላው በመኖር
ልንገርህ የምሳር እንጨት ሆይ እህ ብለህ ስማ
በመሰበርህ ተናደህ ከብረት ጉያ መሽገህ ብታደማ
ብታቆስል ብትቆርጥ የወገንህን ህልም ብትቀማ
መውለቅህ አይቀርም አረጀህ ተሰነጠቅህ ብሎ
ቆራጩ ብረቱ ላንተም ይቆራርጥሀል ጫፉን አስሎ
መጨረሻህም አመድነት ነው በእሳት ተቃጥሎ
እናም ሀገሬ ለምለም ሆና ለማማር እኛን ብታበቅል
በጉያዋ ተሸክማ ከአውሎ ነፋስና እሳት ብትከልል
እንደምሳሩ እንጨት ገዳይነትን ከአናታችን ተሸክመን
ወገናችንን ምናደማ ምናቆስል በብረቱ ተሸጉጠን
ተፈጥሯችን ከህያዋን ግብራችን ከምሳር እንጨት
እድገታችን ከንጹሐን ፍፃሜያችን ከገዳይነት
…
፲፯/፯/፳፻፲፩ ዓ.ም
፨አክሱማዊት፨
@getem
@getem
@gebriel_19
#አትረፍ_ቢለኝ
ገርሞኝ ሳያበቃ
የአንድ እሷ ናፍቆት የሄደች ለት ርቃኝ
ጭራሽ ይባስ ብላ
ጉዴን አባሰችው እስከባሏ ናፍቃኝ
✍ኢዛና መስፍን
@getem
@getem
@lula_al_greeko
ገርሞኝ ሳያበቃ
የአንድ እሷ ናፍቆት የሄደች ለት ርቃኝ
ጭራሽ ይባስ ብላ
ጉዴን አባሰችው እስከባሏ ናፍቃኝ
✍ኢዛና መስፍን
@getem
@getem
@lula_al_greeko
መርዝ ጠጣህ አሉኝ
በመርዝ የማይምቱ ፍጥረታት በሙላ
በውስኪና በጠጅ ባረቄ በጠላ
በካቲካላ መርዝ ሆዳቸው እየሞላ
መርዝ ጠጣህ አሉኝ
ጥዋት በማለዳ ከቤት እኩል ወጠን
እኩል ሌትር መጠን
እነሱ አስር ጣሳ ጠላቸውን ግተው
እነዛም በጠርሙስ አረቄ ተወግተው
እኔ ሁለት ጠርሙስ ፀበሉን ጠጥቼ
መርዝ ጠጣህ አሉኝ
በአፋቸው ገደሉኝ
በአልኰሉ ስካር በዞረ ናላቸው
በኮልታፋ አፋቸው
ትሞታለህ አሉኝ
ከቤት እኩል ወጠን
እኩል ሌትር መጠን
እኔ ከፀበሉ እነሱ ከጠላው በጠዋት ጠጥተን
መርዝ ጠጣህ አሉኝ መፅደቅን አልሜው
መቼስ እብዶች መሀል ጤነኛ ሰው ቢገኝ እብድ ነው ስያሜው
✍✍Dani yop
@getem
@getem
@gebriel_19
በመርዝ የማይምቱ ፍጥረታት በሙላ
በውስኪና በጠጅ ባረቄ በጠላ
በካቲካላ መርዝ ሆዳቸው እየሞላ
መርዝ ጠጣህ አሉኝ
ጥዋት በማለዳ ከቤት እኩል ወጠን
እኩል ሌትር መጠን
እነሱ አስር ጣሳ ጠላቸውን ግተው
እነዛም በጠርሙስ አረቄ ተወግተው
እኔ ሁለት ጠርሙስ ፀበሉን ጠጥቼ
መርዝ ጠጣህ አሉኝ
በአፋቸው ገደሉኝ
በአልኰሉ ስካር በዞረ ናላቸው
በኮልታፋ አፋቸው
ትሞታለህ አሉኝ
ከቤት እኩል ወጠን
እኩል ሌትር መጠን
እኔ ከፀበሉ እነሱ ከጠላው በጠዋት ጠጥተን
መርዝ ጠጣህ አሉኝ መፅደቅን አልሜው
መቼስ እብዶች መሀል ጤነኛ ሰው ቢገኝ እብድ ነው ስያሜው
✍✍Dani yop
@getem
@getem
@gebriel_19
Forwarded from Melkam74 Digital Magazine
Melkam74 ቅፅ ፩ ቁጥር 4.pdf
4.5 MB
📠 Melkam74 ቅፅ 1 ቁጥር 4
💰 ፓኬጅ ከገዙ በብር 1.27 ብቻ 💰
💰 ፓኬጅ ከገዙ በብር 1.27 ብቻ 💰
ሃሳብና ቁስል
✍ ብሩኬ(የወይን ፍሬ)
_____________
አንድ ስግር ሃሳብ ይወዘዉዘኛል
ከአፈር ከድንጋዩ ጥሎ ያዛምዳል
ከአንቺነትሽ ጥርጊያ ወስዶ ይጥለኛል
መወዝወዝ ከንቱ ነዉ አቋመ ቢስ መሆን
ከጥላ የረገፉ ጥላ አልቦነት ማግነን
ከመጠረግ ሳንኳ ቀልብ አጥቶ መማሰን
ዲዳ ነዉ ሃሳቤ መናገር አይሻ
ቀዉላላ ቅዠቴን ወሮታል ጥቀርሻ
ሌላ ስግር ሃሳብ ከፈረስ ላይ ጣለኝ
ኮርቻ የሌለዉ እኔነቱ ነዳኝ
ቼ ቼ ቼ ………ቼ ፈረሴ
ልኑር ለኔነቴ ልኑር ለመንፈሴ
ብሎ ያሽሟጥጣል መከረኛዉ ነብሴ
ሌላ ስግር ሃሳብ ከታንኳ ላይ ጣለኝ
ጨዋማ ዉሃ ላይ ትዝታ አተከነኝ
የልጅነት ዘመን ኩኩሉ ኩኩሉ
የአፍላነት ፍቅር ብልቃጥ መኮልኮሉ
የለጋነት እድሜ በታንኳ ሲንጋሸሽ
ያላረጀች ጀንበር ጥላኝ ከኔ ስትሸሽ
እሱንም አያለሁ በመንታ ትዝታ እብሰከሰካለሁ
የኗሪዎች አስቀኒ አዉራ ሟች ሆኛለሁ
ሌላ ስግር ሃሳብ ጨረቃ ላይ ጣለኝ
ለብዙ አፍቃሪዎች ትዕይንት አደረገኝ
ከትዝታ በፊት ትዝታ ሳይመጣ
እንዲህ እንደ ዛሬ ፍቅር ሳይቀናጣ
ጨረቃ እያየችን ከንፈር ተሳሳምን
ኮከብ እየቆጠርን ኮከብ ተሰጣጠን
የአንድ ምሽት ፍቅር ዘመን አሻገረን
የቅናቱ ንጋት ዳግም አካካደን
ትዝታ ፈረሱን ልጓሙን ያዝኩና
ያለያየንን ጀንበር ልርገም እንደገና
እኔ ጨረቃ ላይ አንቺ ከመሬቱ
ከሌላ ወንድ ጋር ከንፈር መጓተቱ
ኮከብ ስትቆጥሩ ስትከፋፈሉ
የአንድ ምሽት ግምጫ ፍቅር ነዉ አትበሉ
ያ ስግር ሃሳቤ ብሽቅጥቅጥ አለና
ፈረሱም ከገደል ታንኳዉም ሰመጠና
እኔም ከጨረቃ ተፈነገልኩና
ስግሩን ሃሳቤን ሻርኩት ቆሰልኩና
ከበፊቱ በፊት ሃዘን ከሰዉ ቢበልጥ
መዝለል ነዉ ትዝታን ቁስሉን ባለመላጥ።
መጋቢት 22-2011ዓ.ም
እሁድ 10:30 d/b
@getem
@getem
@gebriel_19
✍ ብሩኬ(የወይን ፍሬ)
_____________
አንድ ስግር ሃሳብ ይወዘዉዘኛል
ከአፈር ከድንጋዩ ጥሎ ያዛምዳል
ከአንቺነትሽ ጥርጊያ ወስዶ ይጥለኛል
መወዝወዝ ከንቱ ነዉ አቋመ ቢስ መሆን
ከጥላ የረገፉ ጥላ አልቦነት ማግነን
ከመጠረግ ሳንኳ ቀልብ አጥቶ መማሰን
ዲዳ ነዉ ሃሳቤ መናገር አይሻ
ቀዉላላ ቅዠቴን ወሮታል ጥቀርሻ
ሌላ ስግር ሃሳብ ከፈረስ ላይ ጣለኝ
ኮርቻ የሌለዉ እኔነቱ ነዳኝ
ቼ ቼ ቼ ………ቼ ፈረሴ
ልኑር ለኔነቴ ልኑር ለመንፈሴ
ብሎ ያሽሟጥጣል መከረኛዉ ነብሴ
ሌላ ስግር ሃሳብ ከታንኳ ላይ ጣለኝ
ጨዋማ ዉሃ ላይ ትዝታ አተከነኝ
የልጅነት ዘመን ኩኩሉ ኩኩሉ
የአፍላነት ፍቅር ብልቃጥ መኮልኮሉ
የለጋነት እድሜ በታንኳ ሲንጋሸሽ
ያላረጀች ጀንበር ጥላኝ ከኔ ስትሸሽ
እሱንም አያለሁ በመንታ ትዝታ እብሰከሰካለሁ
የኗሪዎች አስቀኒ አዉራ ሟች ሆኛለሁ
ሌላ ስግር ሃሳብ ጨረቃ ላይ ጣለኝ
ለብዙ አፍቃሪዎች ትዕይንት አደረገኝ
ከትዝታ በፊት ትዝታ ሳይመጣ
እንዲህ እንደ ዛሬ ፍቅር ሳይቀናጣ
ጨረቃ እያየችን ከንፈር ተሳሳምን
ኮከብ እየቆጠርን ኮከብ ተሰጣጠን
የአንድ ምሽት ፍቅር ዘመን አሻገረን
የቅናቱ ንጋት ዳግም አካካደን
ትዝታ ፈረሱን ልጓሙን ያዝኩና
ያለያየንን ጀንበር ልርገም እንደገና
እኔ ጨረቃ ላይ አንቺ ከመሬቱ
ከሌላ ወንድ ጋር ከንፈር መጓተቱ
ኮከብ ስትቆጥሩ ስትከፋፈሉ
የአንድ ምሽት ግምጫ ፍቅር ነዉ አትበሉ
ያ ስግር ሃሳቤ ብሽቅጥቅጥ አለና
ፈረሱም ከገደል ታንኳዉም ሰመጠና
እኔም ከጨረቃ ተፈነገልኩና
ስግሩን ሃሳቤን ሻርኩት ቆሰልኩና
ከበፊቱ በፊት ሃዘን ከሰዉ ቢበልጥ
መዝለል ነዉ ትዝታን ቁስሉን ባለመላጥ።
መጋቢት 22-2011ዓ.ም
እሁድ 10:30 d/b
@getem
@getem
@gebriel_19