😋😋
" #እነሱም ፀንሰው ረጃጅሞች አርበኞች ልጆችን ወለዱ #ቁመታቸውም #ሶስት #ሶስት #ሺህ #ክንድ ነው።
( #ሶስት ሺህ ክንድ፦ 1500 ሜትር አካባቢ ወይም 1 ኪ.ሜ ከግማሽ አካባቢ መሆኑን ልብ ይሏል።
📖/፤ 80 አሀዱ መጽሀፍ ቅዱስ ፤ መጽሀፈ ሄኖክ 2፥12 (1980 እትም)
" #አቤሜሌክም ........ ጥቂትም ያርፍ ዘንድ በጥላዋ ስር ተቀመጠ በለስ ያለባትንም ሙዳይ ተንተርሶ #ለ66 #ዓመታት ያህል #እንቅልፍ #ተኛ" ከመኝታውም አልነቃም።
"ከዚያ ዘመን ቡሀላ ከመኝታው ነቅቶ ተነሳ ገና እራሴን ይከብደኛልና እንቅልፌንም አልጨርስኩምና ዳግመኛ ጥቂት ብተኛ በጎ ነገር ነው አለ።
📖/፤ ተረፈ ኤርምያስ 9፥1(1980 እትም)
@gedlatnadersanat
" #እነሱም ፀንሰው ረጃጅሞች አርበኞች ልጆችን ወለዱ #ቁመታቸውም #ሶስት #ሶስት #ሺህ #ክንድ ነው።
( #ሶስት ሺህ ክንድ፦ 1500 ሜትር አካባቢ ወይም 1 ኪ.ሜ ከግማሽ አካባቢ መሆኑን ልብ ይሏል።
📖/፤ 80 አሀዱ መጽሀፍ ቅዱስ ፤ መጽሀፈ ሄኖክ 2፥12 (1980 እትም)
" #አቤሜሌክም ........ ጥቂትም ያርፍ ዘንድ በጥላዋ ስር ተቀመጠ በለስ ያለባትንም ሙዳይ ተንተርሶ #ለ66 #ዓመታት ያህል #እንቅልፍ #ተኛ" ከመኝታውም አልነቃም።
"ከዚያ ዘመን ቡሀላ ከመኝታው ነቅቶ ተነሳ ገና እራሴን ይከብደኛልና እንቅልፌንም አልጨርስኩምና ዳግመኛ ጥቂት ብተኛ በጎ ነገር ነው አለ።
📖/፤ ተረፈ ኤርምያስ 9፥1(1980 እትም)
@gedlatnadersanat