መዝሙር
✍
ዝማሬ ለፈጣሪ ወይስ ለፍጡር???
እናንተየ በመጽሃፍ ቅዱስ ለመጀመሪያ ግዜ ዝማሬን ለእግዚአብሄር ያቀረበችው ማን እንደሆነች ታውቃላችሁ??? የሙሴ እህት ማሪያም ነች. ሙሴ እጁን ዘርግቱ ባህሩን በከፈለና 600፣000 እስራኤልን አስመልጦ ግብጽን በዋጠ ግዜ ከበሮዋን አንስታ በለው አለች. መቼስ ሰው ሁሉ የጠበቀው እንዲህ ትዘምራለች ብሎ ነበር…
ጻድቁ ሙሴ ጻድቁ ሙሴ
ባንተ ዳነች ነፍሴ
ሙሴ ጻድቁ ሰው - ሙሴ ጻድቁ ሰው
የግብጽን ሰራዊት ባህር ገለበጠው
እሷ ግን ለማን እንደሚዘመር ታውቃለች.ሙሴ ባህሩን ቢከፍልም የሚዘመረው ለሙሴ አምላክ እንጂ ለሙሴ እንዳልሆነ ታውቃለች. ታላቅ ወንድሜ ሙሴ ቢቀየመኝስ-ቢከፋውስ አላለችም. #ዘጸ15 “በክብር ከፍ ከፍ ብሎአልና ለእግዚአብሄር ዘምሩ“ ብላው እርፍ .
ዝማሬ በባህሪው አምላክ ለሆነ ብቻና ብቻ የሚሰጥ የአምልኮ ክፍል ነው. መጽሃፍ ቅዱሳችንን 1000 ገጽ ብናገለባብጥ ለሰው የተዘመረበት ስፍራ አናገኝም. አንድም ቦታ. የመጽሃፍ ቅዱሶች ቅዱሳን አባቶቻችንም ያስተማሩንና ያሳዩን ይህንን ነው. ሁሉም ዝማሬ ለእግዚአብሄር ብቻ እንደሆነ በሚከተሉት ክፍሎች አሳይተውናል
#ሙሴ - ዘጸ 15-2 “ጉልበቴና ዝማሬዬ እግዚአበሄር ነው“
#ዳዊት - መዝ 9-11 “በጽዮን ለሚኖር #ለእግዚአብሄር ዘምሩ “ @ መዝ 108-3 “በወገኖቼ መካከል ለእግዚአብሄር እዘምራለሁ“
@ መዝ 69፥30 #የእግዚአብሔርን ስም በዝማሬ አመስግኑ
@ መዝ 71፥6 " ....... ሁልጊዜ ዝማሬዬ #ለአንተ ነው"
@ መዝ 118፥14 "ኃይሌም ዝማሬዬም #እግዚአብሔር ነው እርሱ መድሃኒት ሆነልኝ
@ መዝ 30፥4 "ቅዱሳን ሆይ #ለእግዚአብሔር ዘምሩ ለቅድስናውም መታሰቢያ አመስግኑ
@ መዝ 59፥17 ረዳቴ ሆይ #ለአንተ ለአምላኬ እዘምራለሁ"
@ መዝ 66፥2 #ለስሙም ዘምሩ ለምስጋናውም ክብርን ስጡ።
@ መዝ 66፥4 #በምድር #ያሉ #ሁሉ #ለአንተ #ይሰግዳሉ #ለአንተም #ይዘምራሉ #ለስምህም #ይዘምራሉ
@ መዝ 146፥2 "....... በምኖርበት ዘመን ሁሉ #ለእግዚአብሔር እዘምራለሁ
...
#ኢሳያስ -
ኢሳ12-2 “#እግዚአብሄር ሃይሌና ዝማሬየ ነው“
#ኤርሚያስ-
ኤር20-13 “#ለእግዚአብሄር ዘምሩ እግዚአብሄርንም አመስግኑ “
#ጳውሎስ -
ቆላ3-16 “#ለእግዚአብሄር ዘምሩ
ኤፌ 5-19 “#ለጌታ በልባችሁ ተቀኙ ዘምሩ“
ወገኖቼ ቅዱሳን አባቶች ዝማሬአቸው ለጌታ ብቻ ሆኖ ሳለ ዳዊት ራሱ በምድር የሚኖሩ ሁሉ ለአንተ ይዘምራሉ እያለ እኛ “ማሪያም ማሪያም ብዩ ስምሽን ልጥራሁ... “ -
“ድንቁ ታምራቱ እጅግ ብዙ ነው -አባ ተክለ ሃይማኖት “ -
"ሚካኤል አዳነኝ...ሚካኤል ደረሰልኝ....
"ያሳደገኝ መልአክ “……እያሉ ለፍጡራን መዘመር ከማን ተማርነው ???
ይህ ሃጢአት መሆኑን እንዴት ማወቅ ተሳነን ??? የእግዚአብሄር ክብርና ዝማሬ ለማንም አይሰጥም ባልን ተሃድሶ መናፍቅ ተኩላ …ወዘተ ይሉናል.
ቢሉንም ግን ያወቅነውን ከመናገር ዝም አንልም. እህቶቼና ወንድሞቼ የኦርቶዶክስ ዘማሪን የእግዚአብሄርን ዝማሬ ለፍጡር መስጠት ጣኦት አምልኮ እንደሆነ አታውቁምን ???በእርግጥ ብዙዎቻችሁ ይህንን አውቃችሁዋል. ለፍጡር ዝማሬ አታስቀምሱም. የእግዚአብሄር ዝማሬ ምድራችንን ያጥለቅልቅ።
👇
@Literature_For_God
@Literature_For_God
✍
ዝማሬ ለፈጣሪ ወይስ ለፍጡር???
እናንተየ በመጽሃፍ ቅዱስ ለመጀመሪያ ግዜ ዝማሬን ለእግዚአብሄር ያቀረበችው ማን እንደሆነች ታውቃላችሁ??? የሙሴ እህት ማሪያም ነች. ሙሴ እጁን ዘርግቱ ባህሩን በከፈለና 600፣000 እስራኤልን አስመልጦ ግብጽን በዋጠ ግዜ ከበሮዋን አንስታ በለው አለች. መቼስ ሰው ሁሉ የጠበቀው እንዲህ ትዘምራለች ብሎ ነበር…
ጻድቁ ሙሴ ጻድቁ ሙሴ
ባንተ ዳነች ነፍሴ
ሙሴ ጻድቁ ሰው - ሙሴ ጻድቁ ሰው
የግብጽን ሰራዊት ባህር ገለበጠው
እሷ ግን ለማን እንደሚዘመር ታውቃለች.ሙሴ ባህሩን ቢከፍልም የሚዘመረው ለሙሴ አምላክ እንጂ ለሙሴ እንዳልሆነ ታውቃለች. ታላቅ ወንድሜ ሙሴ ቢቀየመኝስ-ቢከፋውስ አላለችም. #ዘጸ15 “በክብር ከፍ ከፍ ብሎአልና ለእግዚአብሄር ዘምሩ“ ብላው እርፍ .
ዝማሬ በባህሪው አምላክ ለሆነ ብቻና ብቻ የሚሰጥ የአምልኮ ክፍል ነው. መጽሃፍ ቅዱሳችንን 1000 ገጽ ብናገለባብጥ ለሰው የተዘመረበት ስፍራ አናገኝም. አንድም ቦታ. የመጽሃፍ ቅዱሶች ቅዱሳን አባቶቻችንም ያስተማሩንና ያሳዩን ይህንን ነው. ሁሉም ዝማሬ ለእግዚአብሄር ብቻ እንደሆነ በሚከተሉት ክፍሎች አሳይተውናል
#ሙሴ - ዘጸ 15-2 “ጉልበቴና ዝማሬዬ እግዚአበሄር ነው“
#ዳዊት - መዝ 9-11 “በጽዮን ለሚኖር #ለእግዚአብሄር ዘምሩ “ @ መዝ 108-3 “በወገኖቼ መካከል ለእግዚአብሄር እዘምራለሁ“
@ መዝ 69፥30 #የእግዚአብሔርን ስም በዝማሬ አመስግኑ
@ መዝ 71፥6 " ....... ሁልጊዜ ዝማሬዬ #ለአንተ ነው"
@ መዝ 118፥14 "ኃይሌም ዝማሬዬም #እግዚአብሔር ነው እርሱ መድሃኒት ሆነልኝ
@ መዝ 30፥4 "ቅዱሳን ሆይ #ለእግዚአብሔር ዘምሩ ለቅድስናውም መታሰቢያ አመስግኑ
@ መዝ 59፥17 ረዳቴ ሆይ #ለአንተ ለአምላኬ እዘምራለሁ"
@ መዝ 66፥2 #ለስሙም ዘምሩ ለምስጋናውም ክብርን ስጡ።
@ መዝ 66፥4 #በምድር #ያሉ #ሁሉ #ለአንተ #ይሰግዳሉ #ለአንተም #ይዘምራሉ #ለስምህም #ይዘምራሉ
@ መዝ 146፥2 "....... በምኖርበት ዘመን ሁሉ #ለእግዚአብሔር እዘምራለሁ
...
#ኢሳያስ -
ኢሳ12-2 “#እግዚአብሄር ሃይሌና ዝማሬየ ነው“
#ኤርሚያስ-
ኤር20-13 “#ለእግዚአብሄር ዘምሩ እግዚአብሄርንም አመስግኑ “
#ጳውሎስ -
ቆላ3-16 “#ለእግዚአብሄር ዘምሩ
ኤፌ 5-19 “#ለጌታ በልባችሁ ተቀኙ ዘምሩ“
ወገኖቼ ቅዱሳን አባቶች ዝማሬአቸው ለጌታ ብቻ ሆኖ ሳለ ዳዊት ራሱ በምድር የሚኖሩ ሁሉ ለአንተ ይዘምራሉ እያለ እኛ “ማሪያም ማሪያም ብዩ ስምሽን ልጥራሁ... “ -
“ድንቁ ታምራቱ እጅግ ብዙ ነው -አባ ተክለ ሃይማኖት “ -
"ሚካኤል አዳነኝ...ሚካኤል ደረሰልኝ....
"ያሳደገኝ መልአክ “……እያሉ ለፍጡራን መዘመር ከማን ተማርነው ???
ይህ ሃጢአት መሆኑን እንዴት ማወቅ ተሳነን ??? የእግዚአብሄር ክብርና ዝማሬ ለማንም አይሰጥም ባልን ተሃድሶ መናፍቅ ተኩላ …ወዘተ ይሉናል.
ቢሉንም ግን ያወቅነውን ከመናገር ዝም አንልም. እህቶቼና ወንድሞቼ የኦርቶዶክስ ዘማሪን የእግዚአብሄርን ዝማሬ ለፍጡር መስጠት ጣኦት አምልኮ እንደሆነ አታውቁምን ???በእርግጥ ብዙዎቻችሁ ይህንን አውቃችሁዋል. ለፍጡር ዝማሬ አታስቀምሱም. የእግዚአብሄር ዝማሬ ምድራችንን ያጥለቅልቅ።
👇
@Literature_For_God
@Literature_For_God