ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
2.82K subscribers
534 photos
68 videos
81 files
389 links
〽️ ገድላትና ድርሳናት
〽️ 80 አሀዱ መጽሐፍ ቅዱስ
〽️ አዋልድ መጻሕፍት
〽️ ሌሎችንም ያለቦታቸው የገቡ የመጽሐፍቅዱስ ጥቅሶችና ኢ-መፅሐፍቅዱሳዊ የሆኑ ትምህርቶቻቸው በመፅሐፍ ቅዱስ ሲመዘኑ

እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል [ዮሐንስ 8፥32]
@teedy
@teedy

ኢየሱስ ማነው?👇
@Who_is_jesus
Download Telegram
አንድ ሰባኪ " ኢየሱስ የተሰቀለው ከማርያም #በነሳው #ስጋ ነውና የኢየሱስ #ስጋ የማርያም #ስጋ ነው" እያለ ሰብኮ ካጠናቀቀ ቡሀላ ወደ መቀመጫው ይመለስና ከአንድ ሊቅ አጠገብ ይቀመጣል። ሊቁም ሰባኪውን ቆነጠጡት። በዚህ ጊዜ ሰባኪው "ምነው አባታችን? ምን አጠፋሁ?" ይላቸዋል። እርሳቸውም፣ " #አሁን ይህ ቁንጥጫ #አንተን ነው ወይስ #እናትህን ነው የተሰማት?" አሉት። ይባላል።
.
.
.
.
.
ሊቁ ለሰባኪው ያስተላለፉት መልእክት ግልጽ ነበር። ከማርያም ቢወለድም የኢየሱስ ስጋ፣ የኢየሱስ ስጋ እንጂ የማርያም ስጋ ተብሎ የሚጠራበት አንድም ምክንያት አይኖርም(ማቲ 27፥58 ፣ ማር 15፥43 ፣ ሉቃ 23፥52 ፣ 24፥3 ፣ ዩሀ 19፤ 38-40 ፣ 20፥12)

ምንጭ--- " ነገረ ድኅነት በአሚነ አበው " ገጽ 99
በዲያቆን አግዛቸው ተፈራ

@gedlatnadersanat @teeod
አንድ ሰባኪ " ኢየሱስ የተሰቀለው ከማርያም #በነሳው #ስጋ ነውና የኢየሱስ #ስጋ የማርያም #ስጋ ነው" እያለ ሰብኮ ካጠናቀቀ ቡሀላ ወደ መቀመጫው ይመለስና ከአንድ ሊቅ አጠገብ ይቀመጣል። ሊቁም ሰባኪውን ቆነጠጡት። በዚህ ጊዜ ሰባኪው "ምነው አባታችን? ምን አጠፋሁ?" ይላቸዋል። እርሳቸውም፣ " #አሁን ይህ ቁንጥጫ #አንተን ነው ወይስ #እናትህን ነው የተሰማት?" አሉት። ይባላል።
.
.
.
.
.
ሊቁ ለሰባኪው ያስተላለፉት መልእክት ግልጽ ነበር። ከማርያም ቢወለድም የኢየሱስ ስጋ፣ የኢየሱስ ስጋ እንጂ የማርያም ስጋ ተብሎ የሚጠራበት አንድም ምክንያት አይኖርም(ማቲ 27፥58 ፣ ማር 15፥43 ፣ ሉቃ 23፥52 ፣ 24፥3 ፣ ዩሀ 19፤ 38-40 ፣ 20፥12)

ምንጭ--- " ነገረ ድኅነት በአሚነ አበው " ገጽ 99
በዲያቆን አግዛቸው ተፈራ

@gedlatnadersanat @teeod