ከዚያም #ዩሐንስ #ወደቤቱ #እንደወሰዳት ይገልጽና ወደ ቤት #ተወስዳ ምን እንደሆነች፣ እንዴት እንደነበረች ወ.ዘ.ተ የሚጠቅስልን ምንም ነገር ሳይኖር #መጽሐፍ #ቅዱስ ወደ #ክርስቶስ #ሞት፣ #መቀበርና #መነሳት ላይ #አንድ #በአንድ #ነጥብ #በነጥብ #አውጠንጥኖ ሰፊ ዘገባ ያቀርባል።
▶️ በሐዋ 1፤ 13-14 እንደ #አንድ #ምእመን #ማርያም #ከሐዋርያት ጋር በመሆን #በጸሎት #ትተጋ እንደነበር ይገልጽና ከዚያ #ስሟን እንኳ #ፈጽሞ አያነሳም።
▶️ ሐዋርያው #ጳውሎስ #አብ #ዘመኑ ሲደርስ #ልጁን እንደላከ #ለመግለጽ #ማርያምን #ስሟን እንኳ ሳይጠራ <ሴት> በማለት ብቻ ያውም #አንድ #ጊዜ #ጠቀሳት እንጂ #በ14 #የመልዕክት #መጻሕፍቱ ውስጥ #ታላቅ አድርጎ የሰበከው #ኢየሱስ #ክርስቶስን ብቻ ነበር። በመሆኑም #ማርያም #በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው #ለክርስቶስ #እግረ #መንገድነት እንጂ #የመጽሐፍ ቅዱስ #ዋና #ዓላማ ሆና አልነበረም። ስለሆነም #አንዳንድ #ሰዎች #ማርያምን #የሃይማኖታቸው #ማዕከል አድርገው ረጅም መንፈሳዊ #ፕሮግራማቸውን ማቃጠላቸው #ኢ-መጽሐፍ ቅዱሳዊ #ባህል ከመሆኑም በተጨማሪ #ለክርስቶስ የሰጡትን #ግምት #ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነው።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
(3.1▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat
▶️ በሐዋ 1፤ 13-14 እንደ #አንድ #ምእመን #ማርያም #ከሐዋርያት ጋር በመሆን #በጸሎት #ትተጋ እንደነበር ይገልጽና ከዚያ #ስሟን እንኳ #ፈጽሞ አያነሳም።
▶️ ሐዋርያው #ጳውሎስ #አብ #ዘመኑ ሲደርስ #ልጁን እንደላከ #ለመግለጽ #ማርያምን #ስሟን እንኳ ሳይጠራ <ሴት> በማለት ብቻ ያውም #አንድ #ጊዜ #ጠቀሳት እንጂ #በ14 #የመልዕክት #መጻሕፍቱ ውስጥ #ታላቅ አድርጎ የሰበከው #ኢየሱስ #ክርስቶስን ብቻ ነበር። በመሆኑም #ማርያም #በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው #ለክርስቶስ #እግረ #መንገድነት እንጂ #የመጽሐፍ ቅዱስ #ዋና #ዓላማ ሆና አልነበረም። ስለሆነም #አንዳንድ #ሰዎች #ማርያምን #የሃይማኖታቸው #ማዕከል አድርገው ረጅም መንፈሳዊ #ፕሮግራማቸውን ማቃጠላቸው #ኢ-መጽሐፍ ቅዱሳዊ #ባህል ከመሆኑም በተጨማሪ #ለክርስቶስ የሰጡትን #ግምት #ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነው።
✔️ ከተጻፈው አትለፍ /1ኛ ቆሮ 4-6/
🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆🔆
(3.1▶️ጥያቄ) ይቀጥላል...
@gedlatnadersanat