ልሳነ_ግዕዝ_ፊደል.mp3
539 KB
#ትምህርተ_ልሳነ_ግዕዝ
#ክፍል_ሁለት
#በመሪጌታ #አምሳለ_አበበ
#ይዘት
👉 የግዕዝ ፊደልና ቃላት አገባብ ቅድመ አባ ሰላማ
👉 ትርጓሜ ፊደላት ከሀ እስከ ቀ
#ማስታወሻ
ምሳሌ ቀደሰ
ቅድመ አባ ሰላማ 👉 ሰደቀ
ተብሎ ይጻፍና ከቀኝ ወደ ግራ ሲነበበ "ቀደሰ" ተብሎ ይነበባል።
ምሳሌ አክሱም
ቅድመ አባ ሰላማ 👉 መሰከአ
ተብሎ ይጻፍና ከቀኝ ወደ ግራ ሲነበብ "አከሰመ" ይላል። ምክኒያቱም ከካዕብ እስከ ሳብዕ ያሉ ቅጥያዎች ባለመኖራቸው "አክሱም" የሚለውን ቃል ለመጻፍ በግዕዝ (በመጀመሪያዎቹ) ቃላት ብቻ "አከሰመ" ተብሎ ይጻፋል።
#አድማጮች የምትሳተፉባቸው ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
፩ የሚከተሉትን ቃላት ቅድመ አባ ሰላማ ይጻፉ እንደነበር አድርጋችሁ ጻፉ።
ሀ ለብሰ
ለ ከብረ
ሐ ግብረ
መ ታሕተ
፪ ከሀ እስከ ቀ ያሉት የግዕዝ እና የአማርኛ ፊደላት ትርጉማቸውን ጻፉ።
መልሳችሁን
👉 @Abenma
ላይ አድርሱን።
እንዲሁም ትምህርቱ ላይ ያላችሁን ማንኛውንም ሀሳብ አስተያየት ጥያቄ
👉 @Midyam
👉 @Estiffit
👉 @Abenma
ላይ ያድርሱን። ትምህርቱን ለወዳጆችዎ ማጋራቱን አይዘንጉ።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ክፍል_ሁለት
#በመሪጌታ #አምሳለ_አበበ
#ይዘት
👉 የግዕዝ ፊደልና ቃላት አገባብ ቅድመ አባ ሰላማ
👉 ትርጓሜ ፊደላት ከሀ እስከ ቀ
#ማስታወሻ
ምሳሌ ቀደሰ
ቅድመ አባ ሰላማ 👉 ሰደቀ
ተብሎ ይጻፍና ከቀኝ ወደ ግራ ሲነበበ "ቀደሰ" ተብሎ ይነበባል።
ምሳሌ አክሱም
ቅድመ አባ ሰላማ 👉 መሰከአ
ተብሎ ይጻፍና ከቀኝ ወደ ግራ ሲነበብ "አከሰመ" ይላል። ምክኒያቱም ከካዕብ እስከ ሳብዕ ያሉ ቅጥያዎች ባለመኖራቸው "አክሱም" የሚለውን ቃል ለመጻፍ በግዕዝ (በመጀመሪያዎቹ) ቃላት ብቻ "አከሰመ" ተብሎ ይጻፋል።
#አድማጮች የምትሳተፉባቸው ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
፩ የሚከተሉትን ቃላት ቅድመ አባ ሰላማ ይጻፉ እንደነበር አድርጋችሁ ጻፉ።
ሀ ለብሰ
ለ ከብረ
ሐ ግብረ
መ ታሕተ
፪ ከሀ እስከ ቀ ያሉት የግዕዝ እና የአማርኛ ፊደላት ትርጉማቸውን ጻፉ።
መልሳችሁን
👉 @Abenma
ላይ አድርሱን።
እንዲሁም ትምህርቱ ላይ ያላችሁን ማንኛውንም ሀሳብ አስተያየት ጥያቄ
👉 @Midyam
👉 @Estiffit
👉 @Abenma
ላይ ያድርሱን። ትምህርቱን ለወዳጆችዎ ማጋራቱን አይዘንጉ።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
ልሳነ_ግዕዝ01_02.mp3
719.4 KB
#ትምህርተ_ልሳነ_ግዕዝ
#ክፍል_ሦስት
#በመሪጌታ #አምሳለ_አበበ
#ይዘት
👉 ዐሥሩ መደብ መራሕያን እና አገልግሎታቸው
#ማስታወሻ
ዐሥሩ መደብ መራሕያን የሚባሉት
ውእቱ
ውእቶሙ
አንተ
አንትሙ
ይእቲ
ውእቶን
አንቲ
አንትን
አነ
ንሕነ
ናቸው። የአነባበብ ድምጸታቸውን ከመምህራችን በማስተዋል እናዳምጥ።
#አድማጮች የምትሳተፉባቸው ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
ሀ መራሕያን ማለት ምን ማለት ነው?
ለ ዐሥሩ መደብ መራሕያን በዋናነት ያላቸው ሁለት አገልግሎቶች ምንድን ነው?
ሐ ዐሥሩ መደብ መራሕያን ተውላጠ ስም (pronoun) ሆነው ሲያገለግሉ ያላቸውን ትርጉም ጻፉ።
መ ከዐሥሩ መደብ መራሕያን መካከል አንደኛ መደብ ነጠላ ቁጥር (first person singular) የሆነው የቱ ነው?
ሠ ዐሥሩ መደብ መራሕያንን ሩቅ እና ቅርብ መደብ ብላችሁ ለዩዋቸው።
መልሳችሁን
👉 @Abenma
ላይ አድርሱን።
እንዲሁም ትምህርቱ ላይ ያላችሁን ማንኛውንም ሀሳብ አስተያየት ጥያቄ
👉 @Midyam
👉 @Estiffit
👉 @Abenma
ላይ ያድርሱን። ትምህርቱን ለወዳጆችዎ ማጋራቱን አይዘንጉ።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ክፍል_ሦስት
#በመሪጌታ #አምሳለ_አበበ
#ይዘት
👉 ዐሥሩ መደብ መራሕያን እና አገልግሎታቸው
#ማስታወሻ
ዐሥሩ መደብ መራሕያን የሚባሉት
ውእቱ
ውእቶሙ
አንተ
አንትሙ
ይእቲ
ውእቶን
አንቲ
አንትን
አነ
ንሕነ
ናቸው። የአነባበብ ድምጸታቸውን ከመምህራችን በማስተዋል እናዳምጥ።
#አድማጮች የምትሳተፉባቸው ከትምህርቱ የተወጣጡ ጥያቄዎች
ሀ መራሕያን ማለት ምን ማለት ነው?
ለ ዐሥሩ መደብ መራሕያን በዋናነት ያላቸው ሁለት አገልግሎቶች ምንድን ነው?
ሐ ዐሥሩ መደብ መራሕያን ተውላጠ ስም (pronoun) ሆነው ሲያገለግሉ ያላቸውን ትርጉም ጻፉ።
መ ከዐሥሩ መደብ መራሕያን መካከል አንደኛ መደብ ነጠላ ቁጥር (first person singular) የሆነው የቱ ነው?
ሠ ዐሥሩ መደብ መራሕያንን ሩቅ እና ቅርብ መደብ ብላችሁ ለዩዋቸው።
መልሳችሁን
👉 @Abenma
ላይ አድርሱን።
እንዲሁም ትምህርቱ ላይ ያላችሁን ማንኛውንም ሀሳብ አስተያየት ጥያቄ
👉 @Midyam
👉 @Estiffit
👉 @Abenma
ላይ ያድርሱን። ትምህርቱን ለወዳጆችዎ ማጋራቱን አይዘንጉ።
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
#ከእናንተው በእናንተው #ለእናንተው
መክሊትህን የት አረከው?
አምላክ የሰጠህን!
መክሊትሽን የት አረግሽው ?
አምላክ የሰጠሽን!
ማቴ25፥14-31
👉መንፈሳዊ ግጥም 👉ዝማሬ
👉መነባንብ 👉መጣጥፍ
👉አጫጭር ትረካዎችን አዘጋጅተው የሚልኩ የዓውደ ምህረት ቤተሰቦችን በየ ዘርፉ አወዳድሮ መሸለም እና ጸጋችሁን እንድታውቁትና እንድታወጡት ይፈልጋል::
በመሆኑም የነዚህ ጸጋዎች ባለቤት የሆናችሁ በመልእክት አድራሻችን በመላክ ጸጋችሁን እያዳበራችሁ ከበረከት ሽልማቶቻችን ተሳታፊዎች መሆን ትችላላችሁ::
#የመላኪያ_አድራሻዎቻችን
@Midyam
@Abenma
@YEAWEDIMERITE
@Yotor24
#ማስታወሻ :- የሚቀርቡ ማንኛውም ሥራዎች የእርሶ ቢሆኑ ይመረጣል ከልዮ ልዮ ቦታ ያገኙት ከሆነ ደግሞ ምንጭ መጥቀስዎን መርሳት የለብዎትም::
#ከእናንተው በእናንተው #ለእናንተው
@AwediMeherit
@AwediMeherit
ዓውደ ምህረት የእርስዎ
መክሊትህን የት አረከው?
አምላክ የሰጠህን!
መክሊትሽን የት አረግሽው ?
አምላክ የሰጠሽን!
ማቴ25፥14-31
👉መንፈሳዊ ግጥም 👉ዝማሬ
👉መነባንብ 👉መጣጥፍ
👉አጫጭር ትረካዎችን አዘጋጅተው የሚልኩ የዓውደ ምህረት ቤተሰቦችን በየ ዘርፉ አወዳድሮ መሸለም እና ጸጋችሁን እንድታውቁትና እንድታወጡት ይፈልጋል::
በመሆኑም የነዚህ ጸጋዎች ባለቤት የሆናችሁ በመልእክት አድራሻችን በመላክ ጸጋችሁን እያዳበራችሁ ከበረከት ሽልማቶቻችን ተሳታፊዎች መሆን ትችላላችሁ::
#የመላኪያ_አድራሻዎቻችን
@Midyam
@Abenma
@YEAWEDIMERITE
@Yotor24
#ማስታወሻ :- የሚቀርቡ ማንኛውም ሥራዎች የእርሶ ቢሆኑ ይመረጣል ከልዮ ልዮ ቦታ ያገኙት ከሆነ ደግሞ ምንጭ መጥቀስዎን መርሳት የለብዎትም::
#ከእናንተው በእናንተው #ለእናንተው
@AwediMeherit
@AwediMeherit
ዓውደ ምህረት የእርስዎ
#ከእናንተው በእናንተው #ለእናንተው
መክሊትህን የት አረከው?
አምላክ የሰጠህን!
መክሊትሽን የት አረግሽው ?
አምላክ የሰጠሽን!
ማቴ25፥14-31
👉መንፈሳዊ ግጥም 👉ዝማሬ
👉መነባንብ 👉መጣጥፍ
👉አጫጭር ትረካዎችን አዘጋጅተው የሚልኩ የዓውደ ምህረት ቤተሰቦችን በየ ዘርፉ አወዳድሮ መሸለም እና ጸጋችሁን እንድታውቁትና እንድታወጡት ይፈልጋል::
በመሆኑም የነዚህ ጸጋዎች ባለቤት የሆናችሁ በመልእክት አድራሻችን በመላክ ጸጋችሁን እያዳበራችሁ ከበረከት ሽልማቶቻችን ተሳታፊዎች መሆን ትችላላችሁ::
#የመላኪያ_አድራሻዎቻችን
@Midyam
@Abenma
@YEAWEDIMERITE
@Yotor24
#ማስታወሻ :- የሚቀርቡ ማንኛውም ሥራዎች የእርሶ ቢሆኑ ይመረጣል ከልዮ ልዮ ቦታ ያገኙት ከሆነ ደግሞ ምንጭ መጥቀስዎን መርሳት የለብዎትም::
#ከእናንተው በእናንተው #ለእናንተው
@AwediMeherit
@AwediMeherit
ዓውደ ምህረት የእርስዎ
መክሊትህን የት አረከው?
አምላክ የሰጠህን!
መክሊትሽን የት አረግሽው ?
አምላክ የሰጠሽን!
ማቴ25፥14-31
👉መንፈሳዊ ግጥም 👉ዝማሬ
👉መነባንብ 👉መጣጥፍ
👉አጫጭር ትረካዎችን አዘጋጅተው የሚልኩ የዓውደ ምህረት ቤተሰቦችን በየ ዘርፉ አወዳድሮ መሸለም እና ጸጋችሁን እንድታውቁትና እንድታወጡት ይፈልጋል::
በመሆኑም የነዚህ ጸጋዎች ባለቤት የሆናችሁ በመልእክት አድራሻችን በመላክ ጸጋችሁን እያዳበራችሁ ከበረከት ሽልማቶቻችን ተሳታፊዎች መሆን ትችላላችሁ::
#የመላኪያ_አድራሻዎቻችን
@Midyam
@Abenma
@YEAWEDIMERITE
@Yotor24
#ማስታወሻ :- የሚቀርቡ ማንኛውም ሥራዎች የእርሶ ቢሆኑ ይመረጣል ከልዮ ልዮ ቦታ ያገኙት ከሆነ ደግሞ ምንጭ መጥቀስዎን መርሳት የለብዎትም::
#ከእናንተው በእናንተው #ለእናንተው
@AwediMeherit
@AwediMeherit
ዓውደ ምህረት የእርስዎ