ዐውደ ምሕረት
Photo
#እንኳን_ደስ አሎት ! #ሙሐዘ_ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት !
#በነጋውም ንጉሡ ማልዶ ተነሣ፥ ፈጥኖም ወደ አንበሶች ጕድጓድ ሄደ።
ወደ ጕድጓዱም ወደ ዳንኤል በቀረበ ጊዜ በኀዘን ቃል ጠራው፤ ንጉሡም ተናገረ ዳንኤልንም፦ የሕያው አምላክ ባሪያ ዳንኤል ሆይ፥ #ሁልጊዜ_የምታመልከው_አምላክህ_ከአንበሶች_ያድንህ_ዘንድ ችሎአልን? አለው።
#ዳንኤልም ንጉሡን፦ ንጉሥ ሆይ፥ ሺህ ዓመት ንገሥ። በፊቱ ቅንነት ተገኝቶብኛልና፥ በአንተም ፊት ደግሞ፥ ንጉሥ ሆይ፥ አልበደልሁምና #አምላኬ_መልአኩን_ልኮ_የአንበሶችን_አፍ_ዘጋ እነርሱም #አልጐዱኝም አለው።
___ #ት.ዳን 6÷19-22_____
#በነጋውም ንጉሡ ማልዶ ተነሣ፥ ፈጥኖም ወደ አንበሶች ጕድጓድ ሄደ።
ወደ ጕድጓዱም ወደ ዳንኤል በቀረበ ጊዜ በኀዘን ቃል ጠራው፤ ንጉሡም ተናገረ ዳንኤልንም፦ የሕያው አምላክ ባሪያ ዳንኤል ሆይ፥ #ሁልጊዜ_የምታመልከው_አምላክህ_ከአንበሶች_ያድንህ_ዘንድ ችሎአልን? አለው።
#ዳንኤልም ንጉሡን፦ ንጉሥ ሆይ፥ ሺህ ዓመት ንገሥ። በፊቱ ቅንነት ተገኝቶብኛልና፥ በአንተም ፊት ደግሞ፥ ንጉሥ ሆይ፥ አልበደልሁምና #አምላኬ_መልአኩን_ልኮ_የአንበሶችን_አፍ_ዘጋ እነርሱም #አልጐዱኝም አለው።
___ #ት.ዳን 6÷19-22_____