Forwarded from የዘማሪ ዳዊት ክብሩ Zemari Dawit Kibru Official Telegram Channel
Forwarded from የዘማሪ ዳዊት ክብሩ Zemari Dawit Kibru Official Telegram Channel
++ የታቦት ምንጩ ማነው? ++
ታቦት "ጣኦት" ቢሆን “በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ።” (ዘጸ 20፥4) ብሎ ያዘዘ እግዚአብሔር እንዲኽ ብሎ ባዘዘበት ቃሉ ሊቀ ነቢያት ሙሴን “ከግራር እንጨትም ታቦትን ይሥሩ።” ብሎ ያዝ ነበርን? (ዘጸ 25፥10)፤
ዳግመኛስ ታቦቱን ጣኦት ስትል “በምስክሩ ታቦት ላይ ባለው በሁለት ኪሩቤል መካከል፥ በስርየት መክደኛውም ላይ ሆኜ እነጋገርሃለሁ።” ብሎ ለሊቀ ነቢያት ሙሴ የተናገረ እግዚአብሔርን ክብር ይግባውና ጣኦት ባለበት ይገለጣል ልትል አይደለምን? (ዘጸ 25፥22)
ምሥጢሩን ተወውና (በምሥጢር ስለ ማታምን) በሰማይ ስለታየው ታቦትስ ምን ትላለህ? ከዬት መጣ? ማን ሰማይ አወጣው? ታቦትን "ጣኦት" ካልክ "ጣኦት በሰማይ ምን ይሠራል?" ያን ታቦት ማን ቀረፀው? ቅርጽና ይዘቱስ ምን አይነት ነው? እስቲ በጨዋነት መልስልን!
ሲጀመር የታቦት ምንጩ እግዚአብሔር፤ የጣኦትም ምንጩ ዲያብሎስ አይደለምን?
"ታላቅንም ነገርና ስድብን የሚናገርበት አፍ ተሰጠው በአርባ ሁለት ወርም እንዲሠራ ሥልጣን ተሰጠው።እግዚአብሔርንም ለመሳደብ ስሙንና ማደሪያውንም በሰማይም የሚያድሩትን ሊሳደብ አፉን ከፈተ።" እንዳለው ሐዋርያው ራሳችንን ከአውሬው የስድብ ራሳችንን እንጠብቅ! (ራእይ 13:5)
መምህር ቢትወደድ ወርቁ
ታቦት "ጣኦት" ቢሆን “በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኃ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ።” (ዘጸ 20፥4) ብሎ ያዘዘ እግዚአብሔር እንዲኽ ብሎ ባዘዘበት ቃሉ ሊቀ ነቢያት ሙሴን “ከግራር እንጨትም ታቦትን ይሥሩ።” ብሎ ያዝ ነበርን? (ዘጸ 25፥10)፤
ዳግመኛስ ታቦቱን ጣኦት ስትል “በምስክሩ ታቦት ላይ ባለው በሁለት ኪሩቤል መካከል፥ በስርየት መክደኛውም ላይ ሆኜ እነጋገርሃለሁ።” ብሎ ለሊቀ ነቢያት ሙሴ የተናገረ እግዚአብሔርን ክብር ይግባውና ጣኦት ባለበት ይገለጣል ልትል አይደለምን? (ዘጸ 25፥22)
ምሥጢሩን ተወውና (በምሥጢር ስለ ማታምን) በሰማይ ስለታየው ታቦትስ ምን ትላለህ? ከዬት መጣ? ማን ሰማይ አወጣው? ታቦትን "ጣኦት" ካልክ "ጣኦት በሰማይ ምን ይሠራል?" ያን ታቦት ማን ቀረፀው? ቅርጽና ይዘቱስ ምን አይነት ነው? እስቲ በጨዋነት መልስልን!
ሲጀመር የታቦት ምንጩ እግዚአብሔር፤ የጣኦትም ምንጩ ዲያብሎስ አይደለምን?
"ታላቅንም ነገርና ስድብን የሚናገርበት አፍ ተሰጠው በአርባ ሁለት ወርም እንዲሠራ ሥልጣን ተሰጠው።እግዚአብሔርንም ለመሳደብ ስሙንና ማደሪያውንም በሰማይም የሚያድሩትን ሊሳደብ አፉን ከፈተ።" እንዳለው ሐዋርያው ራሳችንን ከአውሬው የስድብ ራሳችንን እንጠብቅ! (ራእይ 13:5)
መምህር ቢትወደድ ወርቁ
Forwarded from የዘማሪ ዳዊት ክብሩ Zemari Dawit Kibru Official Telegram Channel
Forwarded from Mikha Denagil ምክሐ ደናግል
ታላቅ ደስታ !
በአዲስ አበባ ደብረ አሚን (ዳግሚት ደብረ ሊባኖስ) አቡነ ተክለሃይማኖት ቤ/ክ የቤተ መቅደሱ ጥንታዊነቱን የጠበቀ ከፍተኛ እድሳት ተጠናቆ ዛሬ ጥር 23 - 2016 ዓ.ም በታላቅ መንፈሳዊ በዓል ምርቃቱ ተከብሯል !
በአዲስ አበባ ደብረ አሚን (ዳግሚት ደብረ ሊባኖስ) አቡነ ተክለሃይማኖት ቤ/ክ የቤተ መቅደሱ ጥንታዊነቱን የጠበቀ ከፍተኛ እድሳት ተጠናቆ ዛሬ ጥር 23 - 2016 ዓ.ም በታላቅ መንፈሳዊ በዓል ምርቃቱ ተከብሯል !
Forwarded from የዘማሪ ዳዊት ክብሩ Zemari Dawit Kibru Official Telegram Channel
" ሁለቱም አንድ ይሆናሉ "
Photo credit
26 - 05 - 2016 ዓ.ም አቤቶ ፕሮዳክሽን
0953856891
ላይ ይደውሉልን
መርሃግብርዎትን ከእኛ ጋር በመሆን ያሳምሩት !!!
Photo credit
26 - 05 - 2016 ዓ.ም አቤቶ ፕሮዳክሽን
0953856891
ላይ ይደውሉልን
መርሃግብርዎትን ከእኛ ጋር በመሆን ያሳምሩት !!!