#የኖህ_ዘመን_ቁጣ
በጠራዉ ሰማይ ላይ ደመና መጣና
ያ ብርሐን ድንገት ጭጋግ ለበሰና
ሰማይ አለቀሰ፤
ሰውም አለቀሰ፤
ዛፉም አለቀሰ፤
ወነንዙም አለቀሰ፤
ፍጥረት አለቀሰ፤
የሐዘን ዶፍ ከላይ በምድር ፈሰሰ።
ዘሩን ብቻ አይጎዳም ዳር የለውም ጭራሽ
መዘዙ ብዙ ነው የሰው ልጅ ሲበላሽ።
በጠራዉ ሰማይ ላይ ደመና መጣና
ያ ብርሐን ድንገት ጭጋግ ለበሰና
ሰማይ አለቀሰ፤
ሰውም አለቀሰ፤
ዛፉም አለቀሰ፤
ወነንዙም አለቀሰ፤
ፍጥረት አለቀሰ፤
የሐዘን ዶፍ ከላይ በምድር ፈሰሰ።
ዘሩን ብቻ አይጎዳም ዳር የለውም ጭራሽ
መዘዙ ብዙ ነው የሰው ልጅ ሲበላሽ።