#እንቆቅልሽ?”
ዘንድሮ ዐሥረኛ ክፍል ከሚጀምው የአጎቴ ልጅ ጋር ፣ "እንቆቅልህ? ምን አውቅልህ? ” እየተጨዋወትኩ ነበር ፡ : በእንቆቅልሽ ሕግ እንቆቅልሹን፣መፍታትና መልስ መስጠት ያልቻለው ሰው ፣ “ሀገር ስጠኝ” ይባልና መሱ
ይነገረዋል ።
ከተለመዱትና ከቀላሎቹ ጀመርን ። ጠያቂዋ እኔ ነኝ ።
“ጸጉሯን አበጥራ ገበያ የምትወጣ?”
.
“እ... አላወቀውም : : ሀገር ልስጥሽ? ።
“አትቸኩል ፤ አስብበትና ሲያቅትህ ፣ እኔ ነኝ ለመልሱ ዘገየህ ብዬ ሀገር ስጥ
የምልህ... እሺ...?
“ካላወቅኩት ሳትጠይቂኝ እኔ ራሴ ብሰጥሽስ?
ዝም ብዬ ቆየሁና ፣ እ... ...ም.. ሌላ ጥያቄ ልጠይቅህ ፤ ቢከብድህም አስብበት... ፍንጭም እሰጥሀለሁ ።
“እ..ሺ!”
“እንዲህ ቢሉ አትታይ፤ እንዲህ ቢሉ አትታይ ”
“እኔንጃ..... ሀገር ልስጥሽ ።
'ዞሮ ዞሮ መዝጊያው ጭራሮ?”
"ይሄንንም አላወቅኩትም ፤ በቃ ሀገር ልስጥሽ ።
ከዚ በኋላ ፣ እኔ ስጠቅ ፤ እሱ ፣ ፍንጭ ልስጥህና ሞክር”
እያልኩ+ ፣ አንዴ እንኳን የግምት መልስ ሳይሞክር ፣ “ሀገር ክስጥሽ” ሲለኝ ፤ ተበሳጭቼ ጨዋታውን አቆምን ።
ልክ ሲሄድ የሚከተለውን፣ አሰብኩ ፤ “እንቆቅልሽ ሲቀርብለት ጊዜ ሰጥቶና ተማክሮ ከመፍታት ይልቅ ሀገር ለመስጠት የሚቸኩለው የአጎቴ ልጅ ፣ ነገ ፓለቲከኛ ከሆነ ይህች ሀገር አለቀላት ።
🔘ሕይወት እምሻው🔘
#MUTE ያደረጋቹ ደሞ ምርጥ ምርጥ ድርሰት አምልጧቹሀል ቶሎ ብላቹ #UNMUTE አድርጉ
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ
ዘንድሮ ዐሥረኛ ክፍል ከሚጀምው የአጎቴ ልጅ ጋር ፣ "እንቆቅልህ? ምን አውቅልህ? ” እየተጨዋወትኩ ነበር ፡ : በእንቆቅልሽ ሕግ እንቆቅልሹን፣መፍታትና መልስ መስጠት ያልቻለው ሰው ፣ “ሀገር ስጠኝ” ይባልና መሱ
ይነገረዋል ።
ከተለመዱትና ከቀላሎቹ ጀመርን ። ጠያቂዋ እኔ ነኝ ።
“ጸጉሯን አበጥራ ገበያ የምትወጣ?”
.
“እ... አላወቀውም : : ሀገር ልስጥሽ? ።
“አትቸኩል ፤ አስብበትና ሲያቅትህ ፣ እኔ ነኝ ለመልሱ ዘገየህ ብዬ ሀገር ስጥ
የምልህ... እሺ...?
“ካላወቅኩት ሳትጠይቂኝ እኔ ራሴ ብሰጥሽስ?
ዝም ብዬ ቆየሁና ፣ እ... ...ም.. ሌላ ጥያቄ ልጠይቅህ ፤ ቢከብድህም አስብበት... ፍንጭም እሰጥሀለሁ ።
“እ..ሺ!”
“እንዲህ ቢሉ አትታይ፤ እንዲህ ቢሉ አትታይ ”
“እኔንጃ..... ሀገር ልስጥሽ ።
'ዞሮ ዞሮ መዝጊያው ጭራሮ?”
"ይሄንንም አላወቅኩትም ፤ በቃ ሀገር ልስጥሽ ።
ከዚ በኋላ ፣ እኔ ስጠቅ ፤ እሱ ፣ ፍንጭ ልስጥህና ሞክር”
እያልኩ+ ፣ አንዴ እንኳን የግምት መልስ ሳይሞክር ፣ “ሀገር ክስጥሽ” ሲለኝ ፤ ተበሳጭቼ ጨዋታውን አቆምን ።
ልክ ሲሄድ የሚከተለውን፣ አሰብኩ ፤ “እንቆቅልሽ ሲቀርብለት ጊዜ ሰጥቶና ተማክሮ ከመፍታት ይልቅ ሀገር ለመስጠት የሚቸኩለው የአጎቴ ልጅ ፣ ነገ ፓለቲከኛ ከሆነ ይህች ሀገር አለቀላት ።
🔘ሕይወት እምሻው🔘
#MUTE ያደረጋቹ ደሞ ምርጥ ምርጥ ድርሰት አምልጧቹሀል ቶሎ ብላቹ #UNMUTE አድርጉ
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ
👍1