#ሲቀርፁ_መዶልዶም
በጥይት እርሳስ ጫፍ
የተሳተ ስህተት ፥ በላጲስ ባይጠፋም
ቢቀርፁት መዶልዶም
በሆነ የእርሳስ ህግ ፥ ያጥራል እና ተስፋም
ሁለት ምርጫ የለም!
ጨለማ ብርሃኑን
ኑሮኖ አፈሩን ፥ ሰው እኩል አይገፋም፡፡
ዘጠኝ ሞት ቢመጣ ፥ ሰው አንዱን ይመርጣል
ሰው አንድ ሞት ሲመርጥ ፥ስምንት ሞት ያመልጣል
ሁለት ምርጫ የለም
መይ ወድቆ ማንሳት ነው ፥ ወይ ተነስቶ መጣል!
🔘በለይ በቀለ ወያ🔘
በጥይት እርሳስ ጫፍ
የተሳተ ስህተት ፥ በላጲስ ባይጠፋም
ቢቀርፁት መዶልዶም
በሆነ የእርሳስ ህግ ፥ ያጥራል እና ተስፋም
ሁለት ምርጫ የለም!
ጨለማ ብርሃኑን
ኑሮኖ አፈሩን ፥ ሰው እኩል አይገፋም፡፡
ዘጠኝ ሞት ቢመጣ ፥ ሰው አንዱን ይመርጣል
ሰው አንድ ሞት ሲመርጥ ፥ስምንት ሞት ያመልጣል
ሁለት ምርጫ የለም
መይ ወድቆ ማንሳት ነው ፥ ወይ ተነስቶ መጣል!
🔘በለይ በቀለ ወያ🔘