አትሮኖስ
286K subscribers
118 photos
3 videos
41 files
567 links
╔╦╦╦═╦╗╔═╦═╦══╦═╗
║║║║╩╣╚╣═╣║║║║║╩╣
╚══╩═╩═╩═╩═╩╩╩
ግጥሞች አዳዲስና ቆየት ያሉ የታዋቂ ደራሲያን መፅሐፍቶችን በ PDF እንዲሁንም
ያልተነበቡ ድርሰቶችን ግጥሞችን ታሪኮችን ያገኙበታል።


Contact. @atronosebot
please dont touch the leave button.😔😳😳
Download Telegram
አሮራ
(ግማሽ ልቤን እና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል)
ምዕራፍ _9

እንዴት አድርጎ የዘመናት ብስጭቱንና ቂሙን ሊበቀል እንደሚችል ግን የተሰበበትና የተጠና እቅድ የለውም….እንደዚህ ሎቶሪ በመሰለ ቅፅበታዊ አጋጣሚ ሰውዬው ጠቅላላ በህይወቱ ሙሉ የለፋበትንና የደከመበት ሀብት ሁሉ እጁ  እንደሚገባ  እንዴት ሊያስብ ችሎ ነው.እቅድ ሚኖረው..ግን ደግሞ በጣም በቂ ጊዜ አለው…አመታት ንብረቱም የሰውዬው ቤቱም ሆነ ሚስቱ በእጁ ይቆያል..እናም ዘና ብለ ምን ማድረግ እንዳለበት ያስብበታል፡፡
‹‹ምነው ተከዝክ?››
‹‹አይ ብቻ ይሄን ሁሉ ኃላፊነት ለእኔ መስጠትህ አልተዋጠልኝም….ሌላ አማራጭ ካለህ ብታስበበት ደስ ይለኛል?››አለው ..በውስጡ ስለሆነው ነገር በመደሰት ፡፡
‹‹አይ ይሄ ለአማራጭ የሚቀርብ አይደለም…ለንብረቶቼ አስተዳዳሪ የምቀጥር ቢሆን የብዙ ሰው ሲቪ ሰብስቤ
ልምዳቸውንን ፀባያቸውን በማጥተናት ከዚህ ያኛው ይሻላል ብዬ ማማረጥ እችል ነበር፡፡አሁን ግን እንደራሴ የማምነውን ስጋዬ እና እንደልጄ ለሆነ ሰው የእኔ ሆነውን ነገር ሁሉ በአደራ መስጠት ነው የምፈልገው፡ይሄ ደግሞ ውጭ ለምሄድባቸው አምስት አመታት ብቻ ሳይሆን እስከወዲያኛው እጣችን የተሳሰረ ነው፡፡የእኛንም ሆነ የመጪ ቤተሰቦቻችንን ዕጣ ፋንታ አብረን እንገነባለን፡፡የእኔ ልጆችም ሆኑ አንተ የምታፈቅራትን ልጅ አግብተህ የምትወልዳቸው ልጆች ነጋቸው ብሩህ እንዲሆን አብረን እንለፋለን፡፡ ደግሞም እናሳካዋለን ፡፡››
‹‹እሺ ካልክ…አሁን ግን የሆነ ቦታ ደርሼ ለመምጣት ፈልጌ ነበር››
ፈገግ ብሎ‹የት ልጅቷ ጋር?››
አቀረቀረ..
‹‹እሺ ጥሩ …ግን መጀመሪያ ትዕግስትን ልጥራና ገስት ሀውሱን አዙራ ታሳይህ..ከዛ የፈለክበት መሄድ ትችላለህ…ለመሆኑ መኪና መንዳት ትችላለህ?››
‹‹አዎ ግን መንጃ ፍቃዴ አልታደሰም››
‹‹እሺ ለጊዜው የምትፈልገው ቦታ ትዕግስት ይዛህ ትሂድ…እና እንዳሳደስክ የራስህ መኪና ተዘጋጅቷልሀል፡፡
‹‹አጎቴ በጣም ነው የማመሰግነው…..አሰቸገርኩህ››
‹‹አይ በቤተሰብ መካከል አስቸገርኩህ አስቸገርከኝ የሚሉ ቃላት ጥቅም ላይ አይውሉም››አለና መጥሪያውን አንጫረረ..ከ5 ደቅቃ በኃላ አንድ ልጅ እግር ወንዳወንድ አቋም ያላት ልጅ በራፉን አልፋ ገባች፡፡
‹‹እንዴት ናችሁ ጋሼ ፈለከኝ?››
‹‹አዎ ፈልጌሽ ነው..ተዋወቂ የነገርኩሽ ትልቁ ልጄ እሱ ነው፡፡››
ልክ ከዚህ በፊት እንደምተዋወቁና ለረጅም ጊዜ ሳይተያዩ እንደቆዩ ወዳጆች  እሮጣ ሄዳ ተጠመጠመችበት፡፡
‹‹በይ እንግዲህ ከዚህች ሰዓት ጀመሮ ሀለቃሽ እኔ ሳልሆን እሱ ነው….ለእኔ ትታዢ እንደነበረው ከቻልሽ ከዛም በላይ ለእሱ ታዘዢ ..እንደነገርኩሽ ለስራው አዲስ ስለሆነ ሁሉንም ነገር በትዕግስት አሳይው.. .እስከፈለገሽ ጊዜ ድረስ እረዳቱ ሆነሽ ትቀጥያለሽ..በይ አሁን ግቢውን በማስጎብኘት ጀመሩ..››
‹‹እሺ ጋሼ የተቻለኝን ሁሉ አደርጋለሁ..እንሂድ ሀለቃ›› አለች..
ያለ ምንም ንግግር  መቀመጫውን ለቀቀና በዝምታ ተከተላት፡፡
ምዕራፍ-
‹‹ክፍሎቹን ሆነ ግቢውን እንዲሁም ዋና ዋና ነገሮች ለመጎብኘት ከ40 ደቂቃ በላይ ነው የወሰደባቸው…፡፡በወቅቱ ስራ ላይ ካሉ ሰራተኞች ጋርም አስተዋቀችው..እንደጨረሱ››መንጃ ፍቃዴ  ስላልታደሰ መኪና መንዳት አልችልም…የሆነ ቦታ ትወስጂኛለሽ?›› ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹በደስታ ነዋ፡፡››አለችና ገስት ሀውሱ መኪና ማቆሚያ ወደ ቆመችውን የድርጅቱን መኪና ይዛው ሄደች… ገቢና ከጎና አስቀምጣ መኪናውን አስነሳችና  ግቢውን ለቀው ወጡ፡፡‹‹ወደየት ልንዳው?››
‹‹22-ቨክቶሪያ ናይት ክለብ….ታውቂዋለሽ?››


ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍7913😁3👏1
አሮራ
(ግማሽ ልቤን እና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል)
ምዕራፍ _10


ስለናይት ክለቡ የሆነ ነገር በማወቋ ደስ አለው‹‹በቅርብ ገብተሸ ተውቂያለሽ……?አይ አዲሱ ፍሬንዴ ብዙም እደዛ አይነት ነገር ስለማይመቸው ስድስት ወር አለፈኝ መሰለኝ፡፡››
‹‹ከሶስት አመት በፊት አዚህ እያለሁ እዛ ሚሰራ የሆነ ሰው አውቅ ነበር….አሁን ይኑር አይኑር ለማጣራት ፈልጌ ነው››
‹‹ምን ?ስልክ ቁጥሩን አታውቅም….?››
‹‹እንደዛም ቢሆን ቀላል ነበር….ምንም የማገኝበት መንገድ የለም››
‹‹ምንድነው የሚሰራው?››
‹‹ሴት ነች…ዘፋኝ ነች››
‹‹ዘፋኝ…ታዲያ ምን ችግር አለው ..ዘፋኝ ከሆነችማ በቀላሉ ማጣራት እንችላለን፡፡ማነች እኔ እራሴ አውቃት ይሆናል?››
‹‹አሮራ ትባላለች፡፡››
ከፊቶቷመቀያየር መደነቋ እያስታወቀባት‹‹ጥቁሯን አልማዝ ነው ምትፈልገው?››አለችው፡፡
‹‹አዎ ጥቁር አልማዝ አላችኋት?››

‹‹አዎ ….ከዋናው ስሟ እኩል በዚህ ሰም ትታወቃለች….የማትበላዋ ወፍም ይሏታል..ብቻ ስመ ቡዙ ነች…ምን ጓደኛህ ነበረች?››
‹‹አይ እንዲሁ ነበር የመውቃት…አሁን  ለሆነ ጉዳይ ፈልጌያት ነው ››
‹‹ታዲያ እሷ እኮ ምን አልባት ለስራ ወደውጭ ሀገረ ካልሄደች ትገኛለች…እቤቱ እኮ የአባቷ ነው..እሱን አታውቅም?››
‹‹አውቃለሁ….ያው እንዳልሽው ሀገር ውስጥ ካልሆነች ብዬ ነው፡፡››
እስን እናጣራለን……ግን ሀለቃ እየሰራች ቢሆን እንኳን ከእሷ  ተገናኝቶ ለመነጋገር ነገሮች ቀላል አይሆኑልህም..ዘወተር በሶስትና አራት አውሬ በሆኑ ጋርዶች እንደተጠበቀች ነው፡ኢትዬጳያ ውስጥ ከእሷ በላይ ጥበቃ የሚደረግለት ሌላ ሰው እኔ የማውቀው የለም ምን አልባት ጠቅላይ ሚኒስቴር ካሆነ በስተቀር››
‹‹አውቃለሁ… ብቻ እሷ እዚሁ አዲስ አበባ ውስጥ ትኑር እንጂ የማግኘቱን ዘዴ  አስብበታለሁ››
‹‹ስለዚህ አሁን መኖር አለመኖሯን ብቻ ነው የምታጣራው፡፡››
‹‹አዎ፡፡››ደረሱን ናይት ክለቡ ፊት ለፊት መኪናዋን አቆመች …‹‹ሀለቃ ሴት ስለሆንኩ ከአንተ ይልቅ እኔ እሻላለሁ ዘበኞቹን አሳስቄ የሆነ መረጃ ነድፌያቸው መጣሁ ››ብላ እዛው መኪናው ውስጥ ጥላው ገቢናውን ከፍታ ወረደች…ከእስር ቤት ከዋጣ ሁለት ቀን ሆኖታል ፡፡በዚህ ሁለት ቀን ካገኛቻውና ከናገራቸው ሰዎች ሁሉ ቀልቡ ሙሉ በሙሉ የተቀበላት ይህቺን ልጅ ነው፡፡‹‹ግልፅ..የሰውን ስሜት በፍጥነት የምትረዳ ድርዬ መሳይ ግን ስርዓት ያላት ሴት ነች›› አለ፡፡ከ15 ደቂቃ በሃላ ተመልሳ መጣችና  ገቢናዋን ከፍታ ገብታ ቁጭ አለች፡፡
‹‹እሺ… ምን አገኘሽ?›› አላት ፡፡
‹‹አለች፡፡በሳምንት ሁለት ቀን ቅዳሜ ለእሁድ አጥቢያ እና እሮብ ለሀሙስ አጥቢያ ነው የምትሰራው አሉ፡፡››
‹‹ዛሬ ምንድነው ቀኑ፡፡››
‹‹ሀሙስ››
‹‹በስመ አብ ….ገና ቅዳሜ ድረስ..››
ትእግስት  ተደነጋገራት…‹‹ይሄ ሰውዬ ለምን አይነት ለጉዳይ ነው የፈለጋት ?›› ስትል በውስጧ አሰበች፡፡
‹‹..ጉዳዩ በጣም አስቸኮይ ነው እንዴ?››
‹‹አይ ቅዳሜ አይደል…እስከዛ ቢቆይ አችግር የለውም››አለ፡፡
አይኗን ሳለይ ለሶስት አመት መጠበቅ የቻልኩ ሰውዬ ለሶስት ቀን መጠበቅ ትዕግስት እንዴት አጣለሁ..?››ሲል እራሱን ገሰፀ..እዛ እስር ቤት ሆኖ ቴሌቭዝን በማየት ሱስ እሱን የሚስተካከለው የለም ነበር….ሰው ሁሉ ከሚያወራው ወሬ ወይም ከሚተላለፈው ፕሮግራም ስለሚማርኩት ይመስለዋል..እሱ ግን ምን አልባት የዘፈን ምርጫቸውን እሷን ያደርጋሉ በሚል ጉግት ነው፡፡ስትዘፍን ለመመልከት… ድምፆን ለመስማት ነው፡፡ብዙ ጠብቆ በሳምንት አንድ ቀን እንኳን ቢሰካለት ለእሱ ፋሲካው ነው፡፡


ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍9312👏2👎1😁1
አሮራ
(ግማሽ ልቤን እና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል)
ምዕራፍ _11
እለቱ እሁድ ነው። አሮራ  ናይት ክለብ በስራ ላይ ነው ያለችው።  ይሄ መድረክ ለእሷ የፀሎት ስፋራዋ ነው።ጭንቀቷን የምትረሳበት ከሀሳቧ እፎይ ምትልበት  ፍፁም የእረፍት ስፍራዋ ነው።ሙዚቃ ባይኖርና እሷም ሙዚቀኛ ባትሆን ይሄን ከባድና የተወሳሰበ ህይወቷን እንዴት አድርጋ መቋቋም እንደምትችል ስታስብ ይገርማታል።ሰዓቱ ከምሽቱ  አራት ሰዓት አካባቢ ነው።ለሁለተኛ ዙር ወደመድረክ  የወጣችው።አንድ በቅርብ የለቀቀችውን ነጠላ ሙዚቃ ከዘፈነች በኃላ በሁለተኛ ላይ የታዋቂና ተወዳጆን የአስቴር አወቀን" ጠይም ዘለግ ያለ..."እያለች መዝፈን ስትጀምር ከታዳሚው መካከል  ተነስቶ እሷ ወደምትዘፍንበት መድረክ አካባቢ ቀረበና  ያለምንም ይሉኝታ ወለሉ  ላይ ተንበርክኮ ሙዚቃውን በተመስጧ ማዳመጥ ጀመረ...የታዳሚው ቀልብ የእሷን ዘፈን በማዳመጥና የሠውዬውን ሁኔታ በመከታተል መሀል መበታተኑ ያስታውቃል...አይደለም ታዳሚው እራሷ አሮራ  መንፈሷ እየተሸራረፈባት ነው።ሠውዬውን አውቃዋለች።መንግስቱ ነው።በእሷ ጦስ አባቷ ለሶስት አመት ያሳሰረው እና ሰሞኑን መፈታቱን የሠማችው አፍቃሪዋ።

መንግስቱ በተንበረከከበት ሆኖ አይኖቹን ጨፍኖ በጆሮው የሚያፈቅራትን ልጅ    ጥዑም ሙዚቃ እያዳመጠ በምናብ ለመጀመሪያ ጊዜ የዛሬ አራት አመት  እዚሁ ቤት እሷን ያየበትንና በእሷ የተነደፈበትን ትዕይንት በምናብ በምስለት መቃኘት  ቀጠለ።

በወቅቱ መንግስቱ  ከወጣትና ሀብታም ጓደኞቹ ጋር ለመዝናናት ሲመጣ  እሷ ደግሞ መድረክ ላይ ሆና ስትዘፍን ነው የተመለከታት ።መጀመሪያ ድምፆ ነው በጆሮው ሰርስሮ የገባው። ያን ያህል የሙዚቃ አፍቃሪ አይደለም።ግን ድንዝዝ ነው ያለው ።ወደመድረኩ  ፊቱን አዞረና  ተመለከታት። ሸንቀጥ እና ዘለግ ያለች ወጣት ሴት ነች ..ደብዛዛውና ቀለም የበዛበት የቤቱ መብራት ፊቷ ላይ ቦግ ብልጭ ስለሚልባአት  በጥራት አልታየችውም። ዘፈኗን ጨርሳ ከመድረክ ወረደችና ወደጀርባ በሚወስደው በራፍ ገባችና ተሠወረች ...እሷ በወጣችበት በር ሌላ ወንድ ዘፋኝ መጥቶ ተካት።
"ማን ነች ልጅቷ?"ሲል ጓደኞቹን ጠየቀ...ማንም አያውቃትም"አንደኛው ጓደኛው ቤተኛ ስለነበረ የናይት ክለብን ስራ-አስኪያጅ አስጠራው።ሠውዬው እነሱ ጋር እንደደረሰ
መንግስቱም"አሁን ዘፍና የወረደችው ዘፋኛኝ  ማን ነች?"ሲል ጠየቀው።
"አሮሯ ትባላለች  ...ምነው ዘፈኗ አልተመቻችሁም እንዴ?"
"አይ በጣም ጥኡም ድምፅ አላት...ልተዋወቃትና አድናቆቴን ቀጥታ ልገልፅላት እፈልጋለሁ"አለው።
በንግግሩ  ጓደኞቹ  ግራ ተገብ..እንዲህ አይነት የመንሰፍሰፍ አመል አልነበረውም ...ስራ-አስካጅ አንገራገረ"ያው ልትዘፍን ስትመጣ ነው ማግኘት የሚቻለው"
ጓደኛው ጣልቃ ገባ"አረ ተው ...ውለታ ዋልልን እንጂ" በማለት ሲጫነው"
"በል እስኪ ና ከተቻለ እንሞክር" አለና  መንግስቱን እየመራ ወሰደው።ወደውስጥ ገብተው ከናይት ክለብ  ጋር የተያያዝ ከጀርባ ያለ ክፍል ሲደርሱ ቆሙና"ያ በራፉ ላይ ያለው ጠባቂዋ ነው..እኔ ቀርበውና በወሬ አዘናጋዋለሁ.. ከዛ አንተ ቀስ ብለህ ግባና አግኛት...ግን ችግር ከተፈጠረ አደራ ስሜን እንዳታነሳ..ቀጥታ ነው የምባረረው."ሲል ስጋቱን ነገረው።በዛ ተስማሙና ስራአስኪያጅ ጋርድን በወሬ ሲያዘናጋለት እሱ የጠቆመውን ክፍል ገፋ አድርጎ ገባና መልሶ ዘጋው።
...ደረቅ ወንበር ላይ ቁጭ ብላለች..ፊት ለፊቷ አነስተኛ ጠረጴዛ አለ...ጠረጴዛው ላይ በዛ ያሉ ኮስሞቲኮች ተኮልኩለዋል።ፊት ለፊት ደግሞ ትልቅ መስታወት አለ...እዛ መስታወት ላይ  አይኖቾን ሰክታ  በሀሳብ ጠፋታለች።  ከጉንጮቾ ላይ እንባ እየረገፈ ነው።
ኩሏ ለቆ ከእንባዋ ጋር ተደባልቆ ፊቷን የህፃናት የስዕል ደብተር አስመስሏታል።እንደዛም ሆኖ ግን ከድምፆ የሚስተካከል አስደንጋጭ ውበት ነበራት።
ቀስ ብሎ ወደውስጥ ዘለቀ ...አላስተዋለችውም ...ዝም ብሎ ከጎኗ ካለ ወንበር ላይ በፀጥታ ተቀመጠ...ለአሰር ደቂቃ ከነበረችበት ሀዘን ያጠቆረው ምስጠት ውስጥ ልትወጣ አልቻለችም..
ከዛ ግን ድንገት"በጣም ይሸተኛል..መጥፎ የሚሰነፍጥ ሽታ አንጀቴ ውስጥ ገብቶ ይረብሸኛል...አስታውኪ አስታውኪ ሁሉ ይለኛል"አለች።
ምን እንደሚመልስላት ግራ ገባው ።የንግግሯ መነሻና መዳረሻውም ሊጨበጥለት አልቻለም።
"የእኔ እመቤት ምንድነው ሚሸትሽ ?አመመሽ እንዴ?"
"ወንዶች እንዲህ በጣም ሲጠጉኝ ያመኛል ..በዚህ አለም ላይ ብቸኛ ችግሬ ወንዶች ናቸው...."
በንግግሯ በጣም ከመደንገጡ የተነሳ ድንገት በእጆቹ ኤሌክትሪክ እንደጨበጠ ሰው ሽምቅቅ አለ። ብዙ ቆይቶ ሊያበሳጫት አልፈለገም።ከተቀመጠበት ተነስቶ ቆመና ወደኃላው ሶስት እርምጃ ተራመደ "የእኔ እመቤት ምን አይነት ስሜት ውስጥ እንዳለሽና እንዴት አይነት ጭለማ ውስጥሽን እንዳጠቆረው አላውቅም ..እኔ አመጣጤ ድምፅሽ ምን ያህል ውብ እንደሆነና የተጫወትሻቸው ሁሉም ሙዚቃዎች እንከን አልባ እንደሆኑ ልነግርሽ ነበር "
"አውቃለሁ...ድምፄም ሆነ የተጫወትኳቸው ሙዚቃዎች እንከን አልባ እንደሆኑ በደንብ አውቃለሁ...ምክንያቱም ሀዘኔን ነበር የበተንኩት... ቁስሌን ነበር  በጣቴ የቆሰቆስኩት...ምሬቴን ነበር ለፈጣሪ ያሰማሁት ...እና ታዲያ እንዴት ላያምር ይችላል ብለህ ጠበቅክ...?ለማንኛውም ሲጋራ ይዘሀል...በጣም ጠማኝ".
"አይ አልያዝኩም ግን ባር ያሉት ጎደኞቼ ውስጥ የሚያጨሱ ስላሉ ልልክልሽ እችላለሁ..."
"እባክህ ...ከአድናቆትህ በላይ የሚጠቅመኝ እሱ ነው"
"እሺ ልክልሻለሁ ...ለማንኛውም መንግስቱ እባላለሁ...ያንቺ አሮራ እንደሚባል ነግረውኛል።ሌላስ...መጠጥ ትፈልጊ ይሆ?።"
"ደስ ያለህን ላክልኝ "አለችው ።ከክፍሉ ውስጥ ሲወጣ ጋርድ ግራ ተጋባ..ፈጠን ብሎ በሩን ከፈተና ወደውስጥ ተመለከተ ሁሉ ነገር ሰላም መሆኑን ሲያይ ተንፈስ አለ።
መንግስ ቀጥታ ወደ ናይትክለብ  ተመለሰ። ከአንድ ጓደኛው አንድ ባኮ ሲጋራ ከአንድ ጠርሙስ ጎርደን ጅን ጋር በ አንድ አስተናጋጅ በኩል ላከላትና ጓደኞቹ  ተሰናብቶ ወጥቶ ወደ ቤቱ ሄደ።በጣም ነበር የረበሸችው፤እንደዛ መንፈሷ የተሠበረች  ሴት  ለዛውም ገና ጮርቃ ወጣት በህይወቱ አጋጥሞት አያቅም። የትኛው የተረገመ ወንድ ይሆን  ገና ከህይወት መነሻዋ ጋር ያለችን ውብ ሴት እንደዚህ ወልቅልቅ እንድትል ያደረጋት ...?ደህና እንቅልፍ ሳይተኛ ስለእሷ ሲያስብ ምን ሆና ይሆን በማለት መላ ምት  ሲደረድር እንቅልፍ በአይኑ ሳይዞር እንዲሁ ሲገላበጥ ነጋበት።
በእንደዚህ አይነት ሁኔታና አጋጣሚ ነበር አሮሯ እና መንግስቱ ለመጀመሪያ ቀን የተገናኙትና የተዋወቁት


ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍9113👏5
አሮራ
(ግማሽ ልቤን እና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል)
ምዕራፍ _12
አሮሯ ከመድረክ ወርዳ ወደውስጥ ስትገባ እሱ እዛው ወለሉ ላይ  እንደተንበረከከ ነበር። ከኃላዋ በአንድ ሜትር ርቀት ሶስቱም  የአሮሯ ሴት ጋርዶቾ እየተከተሏት ነው።ውስጧ የፈለገው ከመድረክ ወርዶ ወደውስጥ መግባት አልነበረም። የፈለገችው ወደፊት ለፊት ሄዳ ከመድረኩ ወርዳ ተንበርክኮ ዘፈኗን በፍቅርና በክብር ሲያዳምጥላት የነበረውን አፍቃሪዎን ከተንበረከከበት ማንሳትና ማቀፍ ነበር የተመኘችው። አዎ በእሷ ምክንያት ለሶስት አመት ምን ያህል እንደተሠቃየና ምንስ እንዳጣ እንዲነግራት ትፈልግ ነበር ።የሚሰማውን ጥልቅ የፍቅር ስሜት እንዲነግራት እና  ስሜቱን እንዲያጋባባት ትፈልጋለች።ግን  ያሰበችውን ማድረግ አልቻለችም።እንደዛ ብታደርግ እሱን ይበልጥ ማጋለጥና ዳግመኛ አደጋ ላይ መጣል  እንደሆነ ስላወቀች ቀጥታ ስሜቷን ጨቁና ወደ ውስጥ ገባች ።ጠባቂዎቾ ውጭ የበራፍን ግራና ቀኝ ይዘው ሲቆሙ እሷ አልፋ ወደውስጥ ገባችና በራፋን ከውስጥ ቆልፋ ቀጥታ ወደመቀመጫዋ ሄዳ ተቀመጠች።ከፊት ለፊት ያለው ግዙፍ መስታወት ላይ አፈጠጠች።ከተቀመጠችበት መልሳ ተነሳች...መስታወቱን በአፋንጨዋ የመንካት ያህል ተጠጋችው። ከመስታወቱ  ባሻገር  ያለው የገዛ ምስሏ  አፍጥጦባታል።"እኔ ግን የትኛው ነኝ ? ስትል አሰበች።"እኔ መስታወት ውስጥ ያለሁት ነኝ ወይስ እዚህ የቆምኩት?። የእኔ ምስል ከመስታወቱ ባሻገር  ያለው እኔ ደግሞ ከመስታወቱ ወዲ ያለውት  መሆኔን በምን ማረጋገጥ እችላለሁ ?ሁለቱም አሁን ፊት ለፊት የተፋጠጡት የማይዳሰሱ ብዠታዋች  ቢሆኑስ ..?" እያብሰለሠለች ባለችው ዝብርቅርቅ ሀሳብ ምክንያት እራሷን አመማት"የትኛው ነው  ግን የተመመው።ከውጭ ያለው እኔነቴ ወይስ መስታወት ውስጥ ያለው ? "መልሱን  ከውስጧ ለማግኘት  እያማጠች ባለችበት ቅፅበት ከፍተኛ የበራፍ መንኳኳት ድምፁ ተሠማ... ወደቀልቧ እንደመመለስ አለችና በጥድፊያ  ሄዳ ከፈተች።አባቷ ነው።ጡጦውን እንደቀሙት ህፃን ለንቦጩን ጥሎ  በንዴት ተገትሮል።
እጇን አፈፍ አደረጋትና እየጎተተ በጓሮ መውጫ በር ይዞት መሄድ ጀመረ..."ምን ነካህ?ቦርሳዬን እንኳን  ልያዝ እንጂ"
"ቀጥይ ...ልጆቹ ያመጡልሻል።"አለና ለአንደኛዋ  ጋርድ እንድታመጣላት ነገራት። ቀጥታ ወስዶ የጓሮ መውጫ በራፍ አካባቢ የቆመችው የገዛ መኪና ውስጥ ነው  ይዞት የገባው።
"የተፈጠረ ነገር አለ እንዴ?ይህ ሁሉ መዋከብና ግር ግር ምንድነው?"ጠየቀችው።
መልስ ሊመልስላት ሲዘጋጅ ጠባቂዋ በታዘዘችው መሠረት ቦርሳዋን ይዛ መጣችና  አቀበለቻት።እና ወደ አባቷ  ዞራ"ጌታዬ እንዴት እናርግ ..?ከኋላ እንከተላችሁ?"ስትል ጠየቀችው።
"ሽጉጥሽን ስጪኝ"አላት።ያለምንም ማቅማማት ከወገባ መዥርጣ አውጥታ አቀበለችው..
ተቀብሎ ፊት ለፊት አስቀመጠና"በቃ እዚሁ ሁኑ...እና  ቅድም የነገርኳችሁን ፈፅሙ"የሚል ትዕዛዝ አስተላለፈ።
"እሺ ጌታዬ ታዛዥ ነን" አለችና ወደኃላ ዞራ ቀሪ ሁለት ጓደኞችን አስከትላ ወደክለብ ተመለሱ።
አሮሯ ነፍስን የሚያቀዘቅዝ አይነት ጥርጣሬ ገባት"አባዬ ምንድነው ያዘዝካቸው?።"ለማረጋገጥ ጠየቀችው።
"አይመለከትሽም"
"ይመለከተኛል እንጂ...ነግሬሀለው... ልጅን ጫፉን እንዳትነኩት"
"እቤት ድረስ መጥቶ እጅሽን ይዞ እስኪወስድሽ ነው ዝም ምለው...?ይሄ  ልጅ ወይ እብድ ነው ወይም ደግሞ ደደብ ነው ።የሶስት አመት እስር ያላስተማረው ሌላ  ሞት ካልሆነ ምን ያስተምረዋል?"
"ሳፈቅርህ... ያልከኝን ሁሉ አደርጋለሁ... እንዳትነካው?"በመንሰፍሠፍ ተማፀነችው።
በማቅማማት ስሜት አይኖቹን አንዴ የሚነዳው መኪና መሪ ላይ ደግሞም እየሸረፈ እሷን መመልከት ጀመረ ተንጠራራችና ጉንጩን ሳመችውና "ስወድህ ... አሁኑኑ መኪናውን አቁምና ደውልላቸው...በፈጠረህ ምንም ነገር እንዳያደርጉት ንገራቸው"እንባ ባቀረሩ አይኖቾ እየተለማመጠች ለመነችው። እንደመርገብ አለና  መኪናውን መንዳቱን ሳያቆም  ስልኩን አወጣና ደወለ"ሄሎ ዝም ብላቹ ተከታተሉት... ሳላዛችሁ ምንም ነገር  አታድርጉት" ብሎ መልስ ሳይጠብቅ ስልኩን ዘጋው።
"መከታተሉስ ለምን አስፈለገ?"ስትል ጠየቀችው።
"አንቺ ደግሞ ሁሉ ነገር እኔ ያልኩት ብቻ ይሁን አትበያ"አለና ኮስተር አለባት ።ከዛ ስልኩን በድጋሚ ደወለ..ሲነሳ"ሄሎ ራሄል  አንመጣም.. ስራ ስለሚያስቆየን እዚሁ ነው የምናድረው"አለና እቤት ላለችው ሰራተኛ በመንገር ስልኩን ዘጋውና ወደቦታው መለሰው።
"እንዴ ወደቤት አንሄድም እንዴ?"በገረሜታ ጠየቀችው።
"አይ እንዲህ አናደሽኝማ ወደቤት አንሄድም ..ወደገነታችን ሄደን ለሊቱን ሙሉ ስትክሺኝ ታድሪያለሽ"
"ቆይ የልጅ መምጣት የእኔ ጥፋት ነው እንዴ?ደግሞ ቢመጣስ ምን አደረገ ?ለጠቅላላ ህዝብ ክፍት የሆነ ናይት ክለብ ነው የመጣው።ማንንም አልነካም። ማንንም አላስቀየመም.."
"ይሄ እኮ ነው የሚያበሳጨኝ...በጣም እያሰብሽው ነው ።እለት በእለት ስለእሱ ያለሽ መጨነቅ እያደገ ነው..ይሄ ደግሞ እሱን ለማጥፋትና ለመግደል ያለኝን ረሀብ እንዲጨምር እያደረገ ነው።በቅርብ ገዳይ ታደርጊኛለሽ"ሲል የሚሰማውን በግልፅ ነገራት።
"አባዬ ይሄ የእኔ እና ያንተ ነገር እኮ አንድ ቀን የሆነ ቦታ ማብቃቱ አይቀርም። "
"ለምንድነው የሚያበቃው?"በገረሜታ ጠየቃት።
ልታስረዳው ሞከረች"ባትወልደኝም እኳ ከልጅነቴ ጀምሮ ያሳደከኝ አባቴ ነህ...የሟች እናቴ ባል ነበርክ..የምወዳት ታናሽ እህቴ የስጋ አባት ነህ...እስከአሁን በጭለማ ውስጥ የዳከርነው ይበቃል..የሆነ ቦታ ላይ ይብቃ ማለት አለብን።እንደአለመታደል ሆኖ ታውቃለህ እኔም አፈቅርሀለው..ግን ምንም ማድረግ አንችልም.."
በዚህ ጊዜ እቤታቸው ደርሰው ነበር።ይሄ ቢላ ቤት በእሷ ስም የተገዛ ከሁለቱ በስተቀር ማንም የቤተሠብ አባል የማያውቀው  አልፎ አልፎ ሹልክ እያሉ በመምጣት የሚያድሩበትና የብቻቸውን ጊዜ የሚያሳልፉበት ነው።
ዘበኛው ከፈተላቸውና መኪናዋን ወደውስጥ አስገብ።ሳሎን እንደገብ ነበር ጎትቶ ወለል ላይ የጣላት። ከዛ የለበሰችውን ቀሚስ ከሰር ያዘና ተረተረው።በተለሳለሠ ድምፅ"ቀስ በል እንጂ..የእኔ ፍቅር"አለችው ።አልሰማትም ...ፓንቷን  በሁለት እጆቹ  ግራና ቀኝ ያዘና ጎትቶ በማውለቅ ወለሉ ላይ  ወረወረው እርቃኖን ቀረች።የራሱን ልብስ በችኮላ እያወለቀ መወርወር ጀመረ....


ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍11513
አሮራ
(ግማሽ ልቤን እና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል)
ምዕራፍ-13
💔💔💔
መንግስቱ ለሊት 11 ሰዓት ከእንቅልፉ ባኖ  ከአልጋው ሳይወርድ እዛው እየተገላበጡ በጥልቀት ወደኃላ እየተመለሰ እና ወደፊትም እየተሽቀነጠረ የማሰብ  ልምድ አለው፡፡አሁን እያደረገ ያለው እንደዛው ነው ፡፡አንድ ሰዓት ሊሆን ሽርፍራፊ ደቂቃዎች ሲቀሩት  ግን ባልተጠበቀ ሁኔታ  በራፉ ተንኳኳ….ቢጃማው ን አስተካክሎ ለበሰና ሄዶ በዝግታ ከፈተው። ውቢት ነች..የአጎቱ ሚስት፡፡ገፍትራው በማለፍ ወደውስጥ ገባች፡፡ተከትሏት  ገባና በራፉን ዘግቶ በትኩረት ያያት ጀመር፡፡አይኗን  መላ አካሉ ላይ በስስት እያንከባለለችበት ነው፡፡
‹‹ሰላም አደርሽ አክስቴ? ››አላት ፡፡
በፈገግታ እንደደመቀች‹‹አዎ አንተስ ..?እንዴት ነው ለመድክ ?››አለችው ፡፡የለበሰችው ሮዝ ቀለም ያለው ስስ ቁምጣ ነው፡፡በተንቀሳቀሰች ቁጥር የባቷ ስጋ ይደንሳል፡፡ከላይ ዳንቴል  ስሪት አረንጓዴ ቲሸርት ለብሳለች።ወንፊት በመሰለው ክፍተት ውስጥ እንደ ልጃገረድ ጡቶቾ የሚደንሱት የድድር ጡቷቾ ጫፎች ወደእሱ አቅጣጫ  ስለተቀሰሩ በትኩረት እሱን እያዩና የሚሰራውን እየቀረፁ ያሉ የካሜራ አይኖች መስለው ታዩትና በእፍረት አንገቱን አቀረቀረ። እየሆነ ያለው ነገር ሁሉ
ግራ ገባው …
.የአጎቱ ሚስት ዘልቃ ወደክፍሉ መሀከል ገባችና ወለሉ ላይ የወደቁና የተዝረለከረኩ እቃዎችን ማነሳሳት ጀመረች፡፡እንደዛ ስላደረገች እፍረት ተሰማው፡እቃዋቹን ለማንሳት ጎንበስ ስትል  ጎን ለጎን  የተያያዙ ሁለት የተራራ ጉብታ የሚመስለው መቀመጫዋ ፋንትው ብሎ አይኑ ውስጥ ሲመሠግ ሰውነቱ ጋለበት።እንደምንም ስሜቱን ለመቆጣጠር እየጣረ‹‹አረ እየተነሳሁ ነው እኔ አስተካክለዋለሁ››አላት
‹‹አረ ምን በወጣህ..ሰራተኛዋ ታስተካከለዋለች….በዛ ላይ እኔ አለሁልህ…መቶ ፐርሰንት ፍላጎትህ እንዳይጎደል የተቻለኝን እጥራለሁ፡፡አንተን መንከባከብ ዋናው ስራዬ ነው››አለችው፡፡
ነገረ ስራዋም ሆነ ጠቅላላ ንግግሯ አልገባውም፡፡በሁኔታዋ ተገርሞ ሳያበቃ ከዚህም ከዛም የሰበሰበቻውን ዕቃዎች ቦታ ፈልጋ ካስቀመጠች  በኃላ ወደእሱ ቀረበችና ጉንጩን ሳመችው፡፡ድንዝዝ አለው…ዞረ ብላ ልትወጣ  ወደ በራፍ መጓዝ ጀመረች።ከእሱ ቁጥጥር ውጭ በሆነ ለእብደት የተጠጋ ቅፅበታዊ ውሳኔ  ተንደረደረና እጇን ቀጨም አድርጎ ያዘው።እንደፀሀይ የሚያበራ አንፀባራቂ ፈገግታዋን ስትለግሰው የበለጠ ተበረታታና  ጎተቶ ከሰውነቱ ጋር አጣበቃት….እንደእሷ ጉንጯን ሳይሆን ከንፈሯን ጎረሳቸው፡፡አዎ ሴት ሳይነካ ሶስት ድፍን አመታ አልፎታል፡፡የሴት ጠረንና ጭን አምሮታል ብቻ የሚለው ቃል አይገልፅውም፡፡አሁን ይህቺ ሴት ያደረገችው ምግብ ሳይቀምስ ለወራት የቆየና የተራበ አንበሳ ጎጆ ሰላም ልበለው ብላ እንደመጣች የዋህ አህያ ነው የሆነችው፡፡አንበሳው አህያዋን ያለምንም ማቅማማትና እርህራሄ ሆዷን ቦትርፎና ጭኗን ገንጥሎ ቀረጣጥፎ መብለቱ የማይቀር ነው፡፡እንደዛም በማድረጉ እንደሀጥያት አይቆጠርበትም…ሙሉ በሙሉ አነሳና በአየር ላይ አቅፎ አልጋው ላይ ወስዶ ወረወራት….የለበሰችውን ቁምጣ ከእነ ፓንቷ  አንድ ላይ ሞሽልቆ አወለቀውና እዛው ወለል ላይ ጣለው፡፡ብልቷ  በቅርፅ በተስተካከለ ጥቁር ሉጫ መሳይ ፀጉር  ተሸፍኗል…፣እንዲህ ተጨንቃ በቅርፅ ያስተካከለችው እራሷ ነች ወይስ ሌላ ሰው ይሆን ያስተካከለላት?››ሲል አሰበ…በግምት እድሜዎ ከአርባ በላይ ቢሆናትም ነገረ ስራዋ ግን ሀያዎቹ መጀመሪያ እንዳለች ፍንዳታ ወጣት ሆኖ ነው ያገኘው።የራሱን ቢጃማ አውልቆ ጭኗ መካከል ሊገባ ሲል ከላዮ ላይ ገፈተረችው።….እንደመደንገጥ አለ…‹‹ሀሳቧን ቀየረች እንዴ?››ሲል ተሳቀቀ..

ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍8112😁10🤔5😱4🥰3👏1
አሮራ
(ግማሽ ልቤን እና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል)
ምዕራፍ-14
💔💔💔

…‹‹ሀሳቧን ቀየረች እንዴ?››ሲል ተሳቀቀ..እሷ ግን ከተኛችበት አልጋ ላይ ተነሳችና ወርዳ ወለሉ ላይ በጉልበቷ ተንረከከች።ከዛ እንትኑን በእጇ መዥረጥ አድርጋ ይዛ ልክ አይስክሬም እንዳስጨበጡት ህፃን በመስገብገብ ትልስለት ጀመር።ቆየችና ሙሉ በሙሉ ጎረሰችው….።በደስታ አቃተተ...ሁሉን ነገር ለማጠናቀቅ 20 ደቂቃ ያህል ወስዶባቸዋል፡፡
እንደጨረሱ እሱ አልጋው ላይ በድካም ተዘርሮ ሲቀር እሷ ግን በከፍተኛ ንቃት ወለሉ ላይ የወዳደቀ ልብሷን አነሳችና በመልበስ ምንም እንዳልተፈጠረ..ወደበሩ መራመድ ጀመረች..ከዛ ድንገት ቆመችና ወደእሱ ዞረች…"አጎትህ በፊት እንደአንተ ነበር››አለችው
እንደምንም ከገባበት የድካም ስሜት ለመውጣት እየታገለ "ማለት አልገባኝም?››አላት።
"ጀግናና የልብ አድርስ ወንድ ነህ ለማለት ነው...የዛሬን አያርገውና አጎትህም በፊት እንደዚህ ነበር››አለችው
ምንም ሚመልስላት መልስ ስለሌለው ዝም አለ፡፡
እሷ ንግግሯን ቀጠለች‹‹…ወይ የመጣሁበትን ዋና ጉዳይ እረስቼው ….አሁን ልብስህን ለባብስና ወደሳሎን ና..አጎትህ እየጠበቀህ ነው..ብታይ እኔ ራሴ ነኝ ቆንጆ ቁርስ ለሊት ተነስቼ ያበሰልኩት…..ትወደዋለህ››አለችውና በራፉን ዘግታለት መልሳ ወጥታ ሄደች፡፡
"ሴትዬዋ ምን አይነት እብድ ነች ..?ተልካ መጥታ እንዲህ መሆን? ..ድንገት አጎቴ እሷን ፍለጋ ወይም እኔን ፍለጋ መጥቶ ቢሆንስ?››ዝግንን አለው…ግራ ገባውም ፡፡ጠቅላላ ሁኔታዋን እልወደደላትም…. ከእሱ በላይ እስር ቤት የቆየች..ከእሱ በላይ በወሲብ የተጠማች የምትመስለው እሷ ነች፡ከእሷ ጋር ለመዳራት ሲል ወደፊት እድሉንና አላማውን ገደል መክተት አይፈልግም፡፡እሱ ከማንኛዋም ሴት ጋር በሚፈጥረው ትስስር ሲል ምንም አይነት መስዋዕትነት የመክፈል ፍላጎት የለውም።እሱ ጠቅላላ ጉልበቱና ሙሉ ኃይሉን አሮራን በተመለከት ጉዳይ ላይ ብቻ ነው ማዋል የሚፈልገው።አሁን በሆነ ምድራዊም ሆነ መንፈሳዊ ተአምራዊ ኃይል የአጎቱ ሚስት እንዳደረገችው አሮራ ወደክፍሉ ገብታ ሌላው ይቅር እጆቹን ዳብሳና ጉንጮቹን ስማ እንኳን ተመልሳ ብትሄድ እና ለዛ ደግሞ የሆነ ክፍያ መክፈል ቢኖርበት በደስታ ያደርገዋል ።መታሰርም፤መገረፍም መገደልም ቢሆን እንኳን በደስታ ይቀበለዋል።ለሌላ ሴት ግን ፈፅሞ የሚታሰብ ጉዳይ አይደም።
እንደምንም ተነሳና ወደ ሻወር ቤት ገብቶ ተጣጠበ።ልብሱን ቀያረና በእፍረትና በስጋት ስሜት ተሸብቦ ወደሳሎን ሲሄድ እውነትም ቁርስ በጥሩ ሁኔታ ነበር ተዘጋጅቶ የጠበቀው….ቤተሰቡ ሁሉ ተሰብስቦ እየተሳሳቀ ተመገበ፡፡እሱም ሆነ የአጎቱ ሚስት ምንም እንዳልተፈጠረ በማስመሰል ተሳክቶላቸው ነበር፡፡ቁርሱ እንዳለቀ መንግስቱና አጎቱ ተያይዘው ወጡ፡፡
‹‹ዛሬ ቀኑን ሙሉ አብረን ነው የምንውለው…አንዳንድ የምንሄድባቸውና የምናስተካክላቸው ጉዳዬች አሉ››አለው አጎቱ።
‹‹እሺ ዝግጁ ነኝ›››ሲል መለሰለት..፡፡
መጀመሪያ የሄዱት ውልና ማስረጃ ፅ/ቤት ነው ፡፡ከዛ ጠቅላላ በእሱ ስም የነበሩ ንብረቶች ሙሉ ውክልና ሰጠውና መረጃውን በእጁ አስረከበው፡፡ከእስር-ቤት ወጥቶ ከተገናኙ ቀን ጀምሮ እንደዚህ እንደሚያደርግ በተደጋጋሚ ጊዜ ቢነግረውም በእውነት ያደርዋል ብሎ አላሰበም ነበር….፡፡
"ሞቷን የተመኘች አይጥ የድመት አፍንጫ ታሸታለች››ሲል በውስጡ ተረተ፡፡‹‹ይሄ ሰውዬ በራሱ ፍላጎት በእኔ እጅ ሊጠፍ ወስኗል፡፡›› ሲልም አሠበ፡፡ከዛ ቀጥታ ተያይዘው ወደ ቦሌ ቡልቡል ነው የሄደው፡፡ አንድ ቢላ ቤት ውስጥ ይዞት ገባ፡፡

ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
,
👍796👎3😱1
አሮራ
(ግማሽ ልቤን እና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል)
ምዕራፍ-15
💔💔💔

ተከፈተላቸውና  መኪናዋን ወደ ግቢ አስገባት ፡፡አቆመና ከመኪናዋ ወርደው ወደቤቱ ሳሎን ሲገቡ የ19 አመት እንብጥ ልጃገረድ ከውስጠኛው ክፍል መጥታ  አጎቱ ላይ ተጠመጠመችበት..ደረቱ ላይ ከለጠፋት ቡኃላ ከንፈሩን ወደታጭ አሞጥሙጦ ከንፈሮቾን መጠጣቸው..መንግስቱ በእፍረት አንገቱን አቀረቀረ…
አጎቱ ዘና ብሎ ‹‹ተዋወቃት፡፡ ባለቤቴ ነች..እሱ ደግሞ ነግሬሻለሁ… የወንድሜ ልጅ ነው፡፡››
‹‹ትብለፅ እባላለሁ›› አለችና እጇን ዘረጋችለት…በመደንዘዝና ግራ በማጋባት ውስጥ ሆኖ እጁን ሰጣት፡፡ ተጨባበጡ፡፡
‹‹ቁጭ በል.. እለፍ ››አለችው…አጎቱን ተከትሎ  ወደሶፋው ሄደና ከፊት ለፊቱ ተቀመጠ፡፡፡ከአንደበቱ የወጣውን ነገር በትክክል የሰማ መስሎ አልተሰማውም ፡፡
‹‹መጣሁ ተጫወቱ ››ብላ ወደመጣችበት የኃላ በር ተመሰለች፡፡
አጋጣሚውን ጠበቀና‹‹ አጎቴ ምኔ ነች ነው ያልከኝ?፡፡››ሲል የሰማውን ለማረጋገጥ ጠየቀ፡፡
‹‹ባለቤቴ  ነች ነው ያልኩህ ….ይሄም ቤት ያንተ ኃላፊነት ነው፡፡››አለው፡፡
‹‹እንዴ አጎቴ ሁለት ሚስት ግን አይከብድም?››ሲል ያለ  ይሉኝታ ጠየቀው፡፡
‹‹ምን ታደርገዋለህ..አንዳንዴ በሆነ አጋጣሚ ትጀምርና መለያየት ይከብድሀል…በነገራችን ላይ ሁለት ቤት አይደለም ሶስት ነው ያለኝ…ከሰዓት ደግሞ ከሶስተኛዋ ጋር እስተዋውቅሀለው፡፡››አለው፡፡
ምሳ ቀረበላቸው …በሉ፡፡ በሰራተኛዋ  ቡና ተፈላ ….ከጠጡና ከጨረሱ በኃላ፡፡
‹‹ክፍሉ ተዘጋጀ?፡፡››ሲል አጎቱ ቅምጡን ጠየቃት፡፡
‹‹አዎ ተዘጋጅቷል.. ላሳይህ ተነስ አለችው …ወደ መንግስቱ ዞራ ››
ግራ ገባው፡፡አንዴ አጎቱን አንዴ ሚስቱን በማፋራረቅ አያየ‹‹ምኑን ?››አለ፡፡
ተነስ ታሳይህ እዚህ ስትመጣ ምታርፍበት የራስህ የሆነ ክፍል ተዘጋጅቶልኸል… እየውና ቅር ሚልህ ነገር ካለ ንገራትና ይስተካከልልሀል፡፡››
ዝም ብሎ  በደመ-ነፍስ ተከተላት፡፡ይዛው ወደውስጥ ገባች፡፡አንድ ክፍል ይዛው ገባች፡፡
‹‹ይሄው በመሰለኝ ላስታካክለው ሞክሬለሁ…. በሂደት ደግሞ ቅር ሚሉህን ነገሮች እየተማከርን እናሟላቸዋለን፡፡እመነኝ በእኔ ቅር አትሰኝም››አለችው፡፡
ቀና ብሎ በትኩረት አያት…‹‹.ይሄ ሰውዬ ሚስቶቹን ሆነ ብሎ ተልዕኮ እየሰጣቸው ይሆን እንዴ?››የሚል የስጋት ሀሳብ ብልጭ አለበት፡፡ቢያንስ ከሀገር ለቆ እስኪዋጣ ተመሳሳይ አይነት ስጋት መስራት እንደሌለበት ለራሱ ነገረውና እንደተኮሳተረ እንዲሁ ለአመል ዞር ዞር እያለ ክፍሉን  አየው..ትልቁ ቤት እንደተዘጋጀለት አይሁን እንጂ ምርጥ የሚባል ክፍል ነው፡፡
‹‹ኸረ በቂ ነው፡፡አመሰግናለሁ፡፡››አለና ለመውጣት ወደበሩ ሲዞር ተጋጭተው ነበር፡፡
‹‹አያችሁት? እንዴት ነው?››
‹‹አሪፍ ነው አጎቴ ..ወድጄዋለሁ፡፡››
‹‹ከሆነ ጥሩ ሁለታችሁም ቁጭ በሉ››አላቸው፡፡
እሷ ባሏ ጎን ሽጉጥ ብላ ተቀመጠች …መንግስቱ  ሁለቱንም በትዕዝብት ማየት በሚችልበት ቦታ ከፊት ለፊታቸው ተቀምጧል፡፡
‹‹እንግዲህ ቀኑ እየደረሰ ነው፡፡ለመብረር 10 ቀን ነው የቀረኝ፡፡ይሄንን ቤት አንተ በመሰለህ መንገድ ነው የምታስተዳድረው፡፡እሱ በመጣ በማንኛውም ሰዓት እቤት ሊያገኘሽ የግድ ነው፡፡ምንም ቦታ ለመሄድ ከፈለግሽ ቀድመሽ ለእሱ ማሳወቅ አለብሽ፡፡አንተም ብቸኝነት እንዲሰማት አታድርግ፡፡ በሳምንት አንድ ወይም ሁለት ቀን መጥተህ እዚህ እደር፡፡አልፎ አልፎም ወጣ አድርገህ አዝናናት፡፡በተረፈ በየወሩ 25 ሺ ብር ደሞዝ አላት… ስጣት፡፡ይሄ ብር ግን ህግህን እስካከበረች ድረስ ብቻ ነው የምታገኘው፡፡››
‹‹ኸረ የእኔ ውድ .. ጨከንክብኝ?››አለችው

ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
,
👍13715🤔8👎3
አሮሯ
ግማሽ ልቤን እና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ምዕራፍ_16
💔💔💔
‹‹ጭካኔ አይደለም…በቃ ቀላል ነው፡፡ህግ አክብሪ ሚገባሽንና ሚያስፍልግሽን ያሟላልሻል፡፡በተረፈ እኔ በአመት አንዴም ሁለቴም እየመጣሁ አያችኋላው፡››፡
መንግስቱ መስማማቱን ግንባሩን ከፍ ዝቅ በማድረግ አሳወቀ፡፡
‹‹ሌላ ጥያቄ አላችሁ?››
ሁለቱም ዝም አሉ፡፡
‹‹በሉ እንደዛ ከሆነ እንሄድ ..የእኔ ፍቅር ነገ መጣለሁ›› አላትና ከንፈሯን  በድጋሚ በበመሳም ተሰናበታት፡፡..መንግስቱን  ጨበጣችና ተለያዩ፡፡
ግቢውን ለቀው ከወጡ በኃላ‹‹አጎቴ በጣም አስደንቀህኛል….የእውነት ሶስተኛም እቤት አለህ፡፡?››ሲል ጠየቀው፡፡

‹‹አዎ አሁን ወደቤት እየወሰድኩህ እኮ ነው፡፡እዛም ተመሳሳይ የራስህ ክፍል ተዘጋጅቶልሀል፡፡እንግዲህ ስራ እንዳበዛውብህ ይገባኛል፡፡ቢሆንም ግን በንብረቴም ሆነ በሚስቶቼ ላይ ሌላ የማምነው ሰው የለም…እራሳቸው ሚስቶቸንም አላምናቸውም ፡፡ሁሉንም ኮስተርና ቆፍጠን ብለህ አስተዳድራቸው..ለነገሩ እንዲሁ ለማውራት ያህል እንጂ ግርማ ሞገስህና ኮስታራነትህ ከእኔ በላይ ያርዳል….››
‹‹ግን እርስ በርሳቸው ይታዋወቃሉ?››ሲል የከነከነውን ጥያቄ ጠየቀ፡፡
‹‹‹ያው ተገኛኝተው ባያውቁም የአንደኛዋን መኖር ሌለኛዋ ታውቃለች…ከዋናዋ ውጭ ያሉት መጀመሪያም ግንኙነቱን ስንጀምር አውቀው ነው የገቡበት፡፡
‹‹ከባድ ነው፡፡››
‹‹እኔ አጎትህ ከባድ ነገር በጣም ያስደስተኛል….የተለመደ አይነት ስትሆንማ ታሰለቻለች፡፡ያው እንደአንተ ሙጭጭ ያልኩ አፍቃሪ አይደለሁም …ግን ሴቶች ደካማ ጎኔ ናቸው..ለማንኛውም ያቺ ያንተ ሴት እንዴት እየሆነልህ ነው፡፡
ምንም አዲስ ነገር የለም፡፡በቀደም የምትሰራበት ቦታ ሄጄ አይቻት ነበር..ግን የማናገሩ እድል አልገጠመኝም››
‹‹ላግዝህ የምችለው ነገር ካለ ከመሄዴ በፊት ንገረኝ ..የምችለውን ነገር ሁሉ ሞክራለሁ፡፡››
‹‹አይ አጎቴ በራሴ እወጣዋለሁ..አንተ አታስብ ››አለው፡፡
እንደህ ሴለው ሶስተኛውን ቤት ደርሰው የውጭ በራፍ እንዲከፈትላቸው መኪና ጥሩንባ እያስጮኀ ነበር፡፡

ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍58👎7😢1
አሮራ
(ግማሽ ልቤን እና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል)
ምዕራፍ-17
💔💔💔

አሮራ ከአጎቷ  ጋር ሰፈራቸው የሚገኝ አንድ ትንሽ ባር ውስጥ ከጀርባ ባለች ከለላ ባላት  በረንዳ ፊት ለፊት ተቀምጠው እያወሩ አልኮሉን እየቀያየሩ እየጠጡ ነው።ከጠባቂዎቾ መካከል ሁለቱ ሴቶች በሶስት ሜትር እርቀት  በግራና በቀኝ  በተወሰነ ርቀት ልዩነት  በተጠንቀቅ እየጠበቋት ነው።
"አጎቴ በዚህ እድሜያዬ እኮ እየበሰበስኩ ያለሁ መስሎ ነው የሚሰማኝ"አለችው።

"ሮሪ ...ጥሩ ነዎ..."

ያልጠበቀችው መልስ ስለሆነ "ምኑ ?እየበሰበስኩ መሆኔ ነው ጥሩ?"

"አዎ...የአንቺ  ስብዕና የሚበቅለው በበሰበሽበት ወቅት ነው።ዘሩ የሚያጎነቁለው በስብርባሪው ቅሪት ላይ ነው።መሰበርሽ ህመም ቢኖረውም ግን ደግሞ አሁን ላለሽበት ማንነት ምክንያት ስለሆነ በምሬት የምታነሺው ብቻ ሳይሆን በምስጋናም የምትዘክሪው ነው።የምትሰሪው በመከራሽ ልክ ነው።"

"አጎቴ አልገባህም ..ደከመኝ እያልኩህ እኮ ነው።የሀብታም ልጅ መሆን ደከመኝ...ዝነኛ መሆን ደከመኝ...የአባቴ ታጋች መሆን ደከመኝ...በአጠቃላይ  ግማሽ ልቤና ግማሽ ነፍሴ በስብሷል። የማፈቅረውን ሰው በተመሳሳይ ሰዓት እጠላዋለው...ማንነቴን አሳልፌ የሠጠሁትን ሰው በየቀኑ ልገድለው እፈልጋለሁ....ግራ ገብቶኛል...ትንፋሽ አጥሮኛል... ልሙት ወይስ መኖሬን ልቀጥል የሚለውን መወሰን አልቻልኩም"ስትል በምሬት ተናገረችና ፊቷ ባለው ጠረጴዛ ላይ ያለውን የአልኮል ብርጭቆ በማንሳት ግማሹን በማንደቅደቅ መልሳ አስቀመጠችው።

አጎቷ በሀዘኔታ ሲያስተውላት ቆየና መናገር ጀመረ"የሆነ ነገር ብዬ ባፅናናሽ ምኞቴ ነበረ ...ግን ህመምሽን ባንቺ ልክ ማን ይረዳል ?ስብራትሽንስ  ለየትኛው  አስተዋይ ነው በልኩ የሚታየው...የሁላችንም ህይወት ልክ እንደ  ኩራዝ ነች።የኩራዙ ዕቃ እና ክሩ አካላችን ነው።እዛ ኩራዝ ውስጥ ያለው ነዳጅ ነፍሳችን ነች። ልክ ከእናታችን ማህፀን ስንወጣየዛች ኩራዝ ክር ተለኮሰ ማለት ነው።እንግዲ ከተለኮሰች በኃላ ውስጧ ያለው ነዳጅ እስኪያልቅ ድረስ እንድታበራ ይጠበቅባታል።ምታበራው  ደግሞ ለራሷ ብቻ ሳይሆን ለአካባቢውም ፅልመትን መግፈፍ ተስፋን መስጠት እና ብርሀንን መርጨትን  ስለሚጠበቅባት ነው።ግን ደግሞ ውስጧ ያለው ነዳጅ ሳያልቅ በመሀል ሀይለኛ ንፋስ ሊያጠፋት ይችላል፤ሰውም እፍ ብሎ ሊያጠፍት ይችላል። እሷም ከተቀመጠችበት መቅረዝ ተንሸራታ ወድቃ አካባቢዋን ሁሉ አቃጥላና አውድማ በተመሳሳይ ደግሞ ታላቅ ብርሀንና ሙቀት ለቅርብም ሆነ ለሩቁ  ግዛቶች ረጭታና በትና ልትከስም ትችላለች..አዎ ኩራዝና ህይወት በጣም ነው የሚመሳሰሉት። እና ያንን መረዳት ደግሞ ትልቅ ብልህነትን ይጠይቃል።"

"በአንተ ቦታ ሆኜ ነገሮችን ባንተ መንገድ መረዳት ብችል በጣም ደስ ይለኝ ነበር"

ከት ብሎ ሳቀባት"እብድ መሆን አሁን ያስቀናል? ክርስቶስ ጌታ ሆይ የሚሉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው ?ያለው እኮ ያንቺ ቢጤዎችን አይቶ  ነው።

"አጎቴ ደግሞ !!!አሁን አንተ ምንህ ነው እብድ ?እንደውም እብድ የሚሉህ ናቸው እብዶች።"

"ይሁንልሽ ...ለማንኛውም ሩሚ የሚባል አንድ የምወደው ባለቅኔ ምን ይላል መሠለሽ"ፈጣሪን  "ማዕበል በሚንጠው አስቸጋሪ  ባህር ውስጥ እንድጓዝ ለምን  ፈረድክብኝ"ብዬ   በምሬት ጠየቅኩት።እሱም"ጠላቶችህ መዋኘት ስለማይችሉ"ብሎ መለሠልኝ። ...ይላል

"እና ....ምን ለማለት ፈልገህ ነው?"

በምንም መስክ ተሰማራ በምንም ብቁና ንቁ ሰው ለመሆን ጣሪ። ሌላው ይቅር ሰይጣን እንኳን  ተራ ሰዎች ላይ    ቀልብን አይጥልም።የኢሉምነት  አባል ነው ተብሎ የሚታማ  አልባሌ ሰው አይታሽ ታውቂያለሽ?በሆነ ጉዳይ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ብትገቢ እንኳን  ለበጎ ነው ብለሽ ከዛ መከራ ውስጥ የሚገኙትን የተሠወሩ ፀጋዎችን ፈልፍሎ ለማወቅና ተጠቃሚ ለመሆን መጣር ነው የሚጠበቅብሽ...ከአንቺ አቅም በላይ የሆኑ ነገሮች ላይ ብዙም ጊዜሽን ባታባክኚና ለፈጣሪ ፍቃድ አሳልፈሽ ብትሰጪ እንደአጎትነቴ መክርሻለሁ"

"ጥሩ ነው ..በእውነት ጭንቀቴን ሁሉ የምተነፍስለት ቢያንስ አንተ ስላለህልኝ አመሰግናለሁ።"

"አይዞሽ ሮኒና...ደግሞ በህይወት ጉዞሽ በጣም የምትፈልጊው ነገር እንኳን ቢሆን መልቀቅ  እንዳለብሽ ይሰማኛል...አንድን ሰው ታፈቅሪዋለሽ ማለት የግድ የአንቺ ሆኖ መቀጠል አለበት ማለት አይደለም።እያፈቀርሽው መተው..እየወደድሽው መልቀቅን መማር አለብሽ።አንዳንዴ የማይሆን ነገር አይሆንም።በህይወት ሙጭጭ አትበይ ....ግርር  ወይም ከልክ በላይ ጥንክር ያለ ነገር ለመሰበር ቅርብ ነው"

በዚህ ጊዜ ዩኒፎርም ያደረገ አስተናጋጅ  በእጅ ሰርቪስ ትሪና የጠረጴዛ መወልወያ ጨርቅ ይዞ..ቀጥታ ወደ እነሱ መጣና ጠረጴዛውን እየወለወለ  አጎቷን ችላ ብሎ"የእኔ እመቤት ምን ይጨመር? የጎደለ ነገር አለ?"ሲል ጠየቃት
"ልጅቷ የት ሄደች..?ማለት መጀመሪያ ያስተናገደችን?..."ስትል ጠየቀችው።ምንም ሊመልስላት አልቻለም። ዝም ብሎ ፈዞ  ያያት ጀመር...ታዋቂና ዝነኛ እንደመሆኗ መጠን እንዲህ አይነት ነገር ሁሌ ነው የሚያጋጥማት። ተመሳሳዩን ነገር ነበር የጠበቀችው...።ድንገት ግን ከለበሰው ዩኒፎርም ኪስ ውስጥ ቀይ ፅጌረዳ አበባ ካአነስተኛ ፓስት ከርድ ጋር አውጥቶ ፈራተባ በሚል ስሜት ፊቷ አስቀመጠላት።
ሁኔታው ይበልጥ ግራ ስላጋባት ቀና ብላ በትኩረት አየችው...። ውስጧ ባልጠበቀችው መንገድ ስንጥቅ አለባት"አንተ?"
"ይቅርታ...ላስደነግጥሽ ፈልጌ አይደለም...ሌላ መንገድ ስላጣው ነው።"አላት።
አጎቷም ትኩረት ሰጥቶ ተመለከተው ።ማንነቱን ወዲያው ነበር የለየው"ጥሩ ተዋንያን ይወጣሀል...እንዲህ አይነት አፍቃሪ ይመቸኛል "ሲል አደፋፈረው።

"በቃ ልሂድ...በትህትና ስላናገርሺኝ  አመሰግናለሁ።"ብሎ መልስ ሳይጠብቅ እንዳመጣጡ ተመልሶ ሄደ..እንደዛ ያደረገው በርቀት ያሉ ጠባቂዎቾ በጥርጣሬ ሲቁነጠነጡ ስላየ ግርግር እንዲፈጠር ስላልፈለገ ና .እሷንም ከዛ በላይ ላለማጨናነቅ ነው።

አሮሯ እና አጎቷ  ተያዩ"እስቲ አፍቃሪሽ ፖስት ከርድ ላይ የፃፈው ነገር አለ?"ሲል ጠየቃት።

ፈራ ተባ እያለች  ፖስት ካርድን አነሳችው።በአካባቢያቸው ያለው ብርሀን የደበዘዘ ስለሆነ  ሞባይሏን ከኪሷ አወጣችና መብራቱን አብርታ ፓስት ካርድን አየችው። ውብ ነው።ከምስሉ በላይ ፁሁፍ ስላጓጓት  ወደራሷ አስጠጋችና ማንበብ ጀመረች።

ስተነፍስ ከትንፋሼ ጋር  የሚወጣው  ያንቺ  ፍቅር ነው።ምስልሽ ነፍሴ ላይም ልቤ ላይም በጉልህ ተስሏል።ዘወትር ማታ በረንዳዬ ላይ ወጥቼ አንገቴን ወደላይ ሳንጋጥጥ ጨረቃ ክበብ መሀከል የሚታየኝ ያንቺ ምስል ነው።ጥዋት በማለዳ አልጋዬ ላይ ሆኜ ስገላበጥ ከፀሀይ ብርሀን ቀድሞ በመስኮቴ ስንጥቆ የሚገባው ያንቺ ምናባዊ ምስልና  አስማታዊ የሆነ ድምፁሽ ነው።በአንቺ ፍቅር ምክንያት ሶስት አመት በእስር በማሳለፌ እንደመባረክ ነው የምቆጥረው...
👍9617🥰2👏2
ወደፊትም በፍቅርሽ ብርታት ማንኛውንም ምድራዊ ፈተና በደስታና በምስጋና  እቀበለዋለው።እባክሽ የእኔ እመቤት  እንደው ከቻልሽና  ጊዜ በሚኖርሽ በማንኛውም ቀን በዚህ ስልክ ቁጥር ብትደውይልኝ ደስታዬ ወደር አይኖረውም...አመታት ቢፈጅብሽም እስክትደውይልኝ  የመጠበቅ ትእግስቱም ፅናቱም አለኝ።
አፈቅርሻለሁ። ይላል።
በአይኖቾ እንባ ሞላ።ስሜቷ ድፍርስርስ አለባት።ፖስት ካርድን ከነሞባይል መብራቱ ለአጎቷ አቀበለችው።እንዲያነበው።
ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍11827🔥7🤔6
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል 
ምዕራፍ-18
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
/////

አሮራ ከተወዳጅ አጎቷ ጋር  ስትዝናና እና ስትጠጣ ካመሸች በኃላ እቤቶ ስትደርስ ሶስት ሰዓት አልፎ ነበር።ብዥ ያደረጋት ስካሯ በከፊልም ቢሆን እንዲለቃት ሻወር ገብታ በቀዝቃዛ ውሀ እራሷን አቀዘቀዘች...ከዛ  ከእንጀራ አባቷ(ከድብቅ ፍቅረኛዋ ) ጋር  በጋራ ከምትጠቀምበት  መኝታ ቤቷን  ከውስጥ በመቀርቀር በከፊል እርቃን አለባበስ አልጋ ላይ እየተገላበጠች እያሰበች ነው። በህይወቷ አንድ ወንድ ብቻ ነው የምታውቀው። በጣም የሚያሳዝነው ደግሞ ያው አንድ ሰው ከህፃንነቷ ጀምሮ ያሳደጋት የገዛ የእንጀራ አባቷ መሆኑ ነው።የእንጀራ አባቷ ቢያንስ ከ25 አመት በላይ ይበልጣታል።ከእድሜውም በላይ በፊቱንም የተልመጠመጠ የሰውነት አቋም ያለው ...ለእይታ ማራኪነትና  አስጓምዠነት የማይነካኩት ሰው ነው።ይሄንን የምትለው ግን አሁን በጣም ገለልተኛ ሆና ለማሰብ ስትሞክር እንጂ.. ለምሳሌ በዚህ ሰዓት እንኳን ከአሁን አሁን ኮቴውን በሰማሁ...ወደመኝታ ቤቱ ቀርቦ ባንኳኳ...ስከፍትለት በራፍን ዘግቶ በሀይል ተሸክሞኝ አልጋ ላይ በወረወረኝ።..አይ እንዳትነካኝ ብዬ ስታገለው በኃይል የለበስኩትን ፓንት ከላዬ ቀዶ በጣለ እና እና በሆዴ አስተኝቶኝ በመቀመጫዬ .....እንዲህ አይነት ነገሮችን እያሰበችና እየጎመዠች ነው።

"በዚህ ሽማግሌማ ተለክፌለሁ...የሆነ መተት አሰርቶብኝ ይሆናል?"ስትል አሰበች። እንዲህ አይነት ስጋት የወለዳቸውን የጭንቀት አስተሳሰቦችን ስታስብ ይሄ የመጀመሪያ ቀኗ አይደለም።ዘወትር ስሜቷ ሲደፈራርስ እና በህይወቷ እየተደረገ ባለው ነገር ግራ መጋባት ውስጥ ስትገባ እንደዛ ታስባለች። "እንደምንም ብዬ እኮ ከአንድ ከሌላ ሰው ጋር አንድ ግንኙነት ጀምሬ  አንዴ ተዋስቤው አይነ-ጥላዬን ብገፍ ከዛ በኃላ እሱ በእኔ ላይ ያለው አዚማዊ ተፅእኖ በኖ ሊጠፋ ይችል ይሆናል"የሚል ሀሳብ መጣላት...ከዚህ ሀሳብ ተከትሎ ደግሞ መንግስቱ ትዝ አላት።ከአልጋዋ ተፈናጥራ ተነሳችና ወረደች... ከቁምሳጥኑ ጎን ያለ መደርደሪያ ጋር  ሄደችና ከ40 ከሚበልጡ  የተለያየ ይዘት ያላቸው መደርደሪያውን ከሞሉት ቦርሳዋች መካከል  አንድን አነሳችና ከፈተችው፣ ከተለያዩ መፅሄቶችና ጋዜጣዋች ላይ እየተቆራረጠ በአመታት የጊዜ እርዝመት ውስጥ የተጠራቀሙ  መአት ፎቶዎች ናቸው።  አንድን አነሳችና ወደ ራሷ አስጠግታ አየችው።ፈርጣማ ነው። የዳበረ ጡንቻና   የደደረ ሰውነት አለው።ይሄ የሠውነት አደረጃጀቱ እና ጠቅላላ አቋሙ ሁል ጊዜ ትኩረቷን ይስባታል።
"ለምንድነው ግን ስለዚህ ልጅ አብዝቼ የማስበው?"እራሷን ጠየቀች።
"ባልሰራው ስራ በእኔ ሰበብ ከእድሜው ላይ ሶስት አመት  ስለተዘረፈበት አሳዝኖኝ"ስትል መለሰች...ሙሉ በሙሉ አልተዋጠላትም"አይ እንደዛ እንኳን አይመስለኝም። ምን አልባት ከእንጀራ አባቴ አክሳሚ  ፍቅር አምልጬ የምወጣበት ወደነፃነት መንደር መሹለኪያ በራፌ አድርጌ በማሰብ ሊሆን ይችላል"
ወረቀቶቹን ወደቦታቸው መለሠችና ባርሳውን መልሳ አስቀመጠችና ወደአልጋዋ ተጠጋች ።ቅድም አውልቃ የወረወረችውን ጅንስ ሱሪ ከወለሉ ላይ አነሳችና  ኪሱን በረበረች ..አዎ አገኘችው።ቅድም እዛ ባር ውስጥ መንግስቱ የሰጣት ፓስት ካርድ ነው።ከአልጋዋ ላይ ስልኳን አነሳችና ቁጥሩን ፃፈች  ደወለች ...መጥራት ጀመረ...ደንግጣ መልሳ ዘጋችው።"ምን አይነት ደደብ ነኝ...ምን ነካኝ ?"አለችና ስልኩን ወደ አልጋው ወረወረችና  አልጋ ላይ ወጥታ በእፍረት ተሸማቃ ትራሱን አነሳችና አይኗን ሸፍና ተኛች።

ደግነቱ እሷ የምታውቅበት ምንም መንገድ ባይኖርም ስልኩን በደወለችበት ቅፅበት ስልክ የተደወለለት መንግስቱ በአደራ የተሠጠችው  የአጎቱ  ሚስት ጭን መሀከል ቆሞ በወሲብ  ጫወታ አቅሉን ስቶ በፈንጠዝያ እየተንሳፈፈ ነበር።ሁሉን  ነገር ጨርሶ  አወላልቆ የጣለውን ልብስ አንስቶ ለብሶ የአጎቱን መኝታ ቤት ለቆ የራሱ መኝታ ቤት ከገባ በኃላ ነበር የማያውቀው ስልክ ሚስኮል ሆኖ ያገኘው።በከፍተኛ መጠራጠር በሚያንቀጠቅጥ ፍራቻ  ደወለ..ከአምስት ጥሪ በኃላ ተነሳ።
"ሄሎ"
"ሄሎ ማን ልበል?"
ኩልል ያለ ለጋ የሴት ድምፅ"ጌታ ሆይ እባክህ የእሷ ስልክ አድርገው"ሲል በውስጡ እየፀለየ እና ለመረጋጋት ከፍተኛ ጥረት በማድረግ መናገር ጀመረ"ይቅርታ  ሚስኮል አይቼ ነው"
"እ.. ቅድም ፓስት ካርድ ስትሰጠኝ እላዩ ላይ ቁጥር ነበረ ...ወደስልኬ ስገለብጥ በስህተት ነካሁትና ተደወለብህ.."ዋሸችው።
"እንኳንም ተሳሳትሽ...እግዚያብሄር ነው የእኔን የአመታት ፀሎቴን ሰምቶ  እንድትሳሳቺ ያደረገሽ።"
እራሱን ኦንዳይስትና ወለሉ ላይ ወድቆ እንዳይጎዳ ፈራና አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠ።
እሷ ስለደወለችለትና በስልክ ስላናገራት እንዲህ አይነት ከለከት ያለፈ እና ከቁጥጥር የወጣ ደስታ ይደሰታል ብላ አስባ አታውቅም..አናም እሷም ደስ የሚል የተለየ አይነት ስሜት በውስጧ ፈጠረባት"በቃ እንግዲህ....ቸው  "አለችው።
"ቸው..ምነው ትንሽ አታወሪኝም?"አላት በቅሬታ።
"እኔ እንጃ ..ምን አወራሀለው..ሌላ ጊዜ ብደውልልህ አይሻልም..አሁን ስለደከመኝ ልተኛ ነው።"
"አሽ ..ተኚ ..ይሄ ቁጥር ግን ያንቺ ነው? ልያዘው?"
"ያዘው ግን እኔ ነኝ ምደውልልህ...አንተ ብትደውልልኝ አላነሳም"አለችው።እንደዛ ያለችው የእንጀራ አባቷን ጭቅጭቅና ክትትል ፈርታ ገው።ምን አልባት እየደወለላት መሆኑን ካወቀ ሌላ ተንኳል ጠንስሶ እሱን የሚጎዳበትን መንገድ እንዳያመቻች ብላ በመፍራት ነው።
መንግስቱ  ግን ብዙም ቅር አላለውም..ስልክ ቁጥሩ እሷ ስልክ ኮንታክት ውስጥ ተመዝግቦ መቀመጡን ማወቁ እራሱ የደስታ ስካር ውስጥ ከቶታል"እሺ እንዳልሺ..መቼም አልደውልም..ተመችቶሽ እስክትደውይልኝ ጠብቃለሁ። ችግር የለውም"አላት
በንግግሩ አሳዘናት"እስከመቼ ትጠብቀኛለህ...?መደወሉን ብረሳውስ?"
"ችግር የለውም ..የዛሬ አመትም አስታውሰሽ ከደወልሽልኝ ለእኔ ትልቅ ነገር ነው..አሁን ያወራሺኝ ለአመታት በቂዬ ነው"
"ትገርማለህ..ለማንኛውም ደህና እደር..ሚሴጅ ብትልክልኝ ችግር የለውም...መልስ ባልመልስልህም አነበዋለሁ"አለችው።
ይሄንን ሀሳብ ድንገት ነው የመጣላት እና ሳታስበው ነው ከአንደበቶ ያወጣችው...ለእሱ ግን የተአምር ያህል አቅልን የሚያስት ደስታ ነው የፈጠረበት"እሺ የኔ እመቤት...እንደዛ አደርጋለሁ..ደህና እደሪልኝ.."ስልኩ ተዘጋ ።ወለሉ ላይ ተንበርክኮ የቤቱን ወለል ሳመ..."ጌታ ሆይ አመሠግናለሁ...ለዚህ ማአረግ ስላበቃኸኝ አመሠግናለሁ።


ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍1098🤔4😁3😱3🥰2👏2😢1
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል 
ምዕራፍ-19
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ

"ለምን እንዳፈቀርኩሽም ..እንዴት እንዳፈቀርኩሽም አላውቅም.. ከመፈጠሬ በፊትም በነፋሴ ውስጥ  ተሠራጭተሽ የነበርሽ  መስሎ ይሰማኛል...ምን አይነት አገላለፅ ነው ልትይ ትችያለሽ  ..ግን የእውነትም እንደዛ ነው የሚሰማኝ።አእምሮዬ ሁሉ ባንቺ ፍቅር የተሞላ ነው...ደግሞ እኮ አንቺ መልሰሽ ታፈቅሪኛለሽ ብዬ ተስፋ በማድረግ አይደለም ...ፍፅም...ግን ያ አያሳስበኝም..ብቻዬን አፍቅሬሽ ብቻዬን አግብቼሽ ኖራለሁ..."

የአንቺን ፍቅር   ፍላጎት በልቤ ውስጥ  የሚንበለበል እሳት ነው።ስለአንቺ ሳስብ ለውስጤ የሚረጨው ደስታ  ዘላለማዊ ነው።የማንኛዋንም ሴት ገላ ስነካ የአንቺ ፍቅር ግለት ነው ከሰውነቷ መንጭቶ. እኔ ጋር የሚደርሰው "

በማታ ብቻዬን ወክ እየበላሁ ጨረቃን በተመስጦ መመልከት እወዳለሁ።ለምን ይመስልሻል በጨረቃ ክበብ ውስጥ  የአንቺን ምስል በጉልህና በግልፅ  ተቀርፆ  ስለሚታየኝ ነው።ከጨረቃ ብርሀን ተረጭቶ ዙሪያዬን የሚከበኝ  ብርሀን ከአንቺ ውብ አይኖች ምንጭ የተገኙ መስሎ ነው ሚሰማኝ...የእኔ ፍቅር አንቺ የእኔ  ኮከብ እና ጨረቃዬ  ዩኒቨርስና  ፀሀዬ ነሽ።አፈቅርሻለሁ።

ከባድ ነገር ምን እንደሆነ ታውቂያለሽ የተሠማሽን ስሜት ለሌላ ማስረዳት ።የምትነግሪው ሰው የፈለገ ቅርብሽ ቢሆንም ስሜትሽን በተወሰነ መጠን ሊጋራሽ ይችል ይሆናል እንጂ በፍፅም ከነሙሉ ጥልቀቱና ግዝፈቱ ሊረዳው አይችልም።አሁን እኔ አንቺን በጣም ነው የማፈቅርሽ ስልሽ ተፈቃሪዎ አንቺ ሆነሽ እንኳን የእኔን የፍቅር ጥልቀት እና በልቤ ውስጥ የሚንቦገቦገውን ቃጠሎ..ነፍስን የሚቧጥጥ ፍላጎትና ረሀብ በምንም አይነት መንገድ ልትረጂው አትቺይም ..ለምን አልተረዳሺኝም ብዬም ቅር አይለኝም..እኔ አንቺን ባፈቀርኩት መጠን ሰው ማፍቀር እንደሚቻል እኔ  እራሱ አላውቅም ነበር። እኔ አንቺን እስካፈቅር እስካፈቅር ድረስ ማለቴ ነው።

አንቺ የፍቅር እና የሠላም ..የመረጋጋት እና የደስታ ባንዲራዬ  ነሸ ።ሰንደቅሽ  በልቤ ጉብታ የተተከለ ድምቀቴ ሲሆን..ናፍቆትሽ ደግሞ ብሄራዊ መዝሙሬ ነው።
አፈቅርሻለሁ

አዲስ የለቀቅሽውን ነጠላ ዜማ አዳመጥኩት...ለሊት ስድስት ሰዓት ነበር የተለቀቀው አይደል ..አሁን ይሄን መልዕክት ስልክልሽ ከቀኑ 5፡30 ይላል።እና እስከዚ ሰዓት ድረስ ያለማቋረጥ ሳዳምጠው ነበር።  ምንአልባት ለሁለት መቶ ለሦስት መቶ ጊዜ ደጋግሜ አዳምጬው ይሆናል..።.ምን ያህል ውብ  እና ጥዑም ሙዚቃ እንደሆነ በዚህ ማወቅ ትቺያለሽ...አንቺን ማፈቀር መታደል ነው..አንቺን ማፍቀር
መፅደቅ ነው።

ለተከታታይ አስር ቀናት ያለማቋረጥ በቀን ሁለትና ሶስት አንዳንዴም ከዛ በላይ  እነኚህን የመሳሰሉ  መልዕክቶች ሲልክላት ቆይቷል...በጣም አስገርሟታል  አስደንቋታልም። ዛሬ ግን ምንም አላከላትም ...።ሰዓቱ ከምሽቱ ሶስት ሰዓት ሆኗል።እስከአሁን ቢያንስ ሁለት መልዕክት ልኮ ለሶስተኛ የሚንደረደርበት ሰዓት መሆን  ነበረበት...ስልኮ ላይ አፍጥጣ ከአሁን አሁን መልዕክቱ ገባ አልገባ እያለች  ሞባይሎን በእጆ መዳፍ እንደያዘች  እና አይኖቾን እስክሪኑ ላይ ካፈጠጠች ሳዕታት አለፉ...
ወይኔ በፈጣሪ ሱሰኛ አደረገኝ ማለት ነው?"እራሷን በትዝብት ጠየቀች።
እስከዛሬ  ከ33 በላይ የሚሆኑ መልዕክቶች የላከላት ቢሆንም ለአንድ  እንኳን መልስ  መልሳለት አታውቅም።
"ምን አልባት ተስፍ ቆርጦብኝ  ይሆን?"ስጋት ውስጥ ገባችና ጨነቃት።
"ልደውልለት ይሆን እንዴ?"በፍጥነት የገዛ ሀሳቧን  ተቃወመች "ትናንት ከትናንት ወዲያ ደውዬለት ቢሆን እሺ ምንም አይደለ..አሁን ደወልኩለት ማለት ግን  ቀጥታ ለምን ያስለመድከኝን ሚሴጅ ሳትልክልኝ ዋልክ ማለት አድርጎ ነው ሚረዳው።እንደዛ ሆነ ማለት ደግሞ ራሴንም እሱንሞ ለአደጋ አጋለጥኩ ማለት ነው።"
የራሷ ንግግር እራሷን አስገረማት"እንዴት ነው እኔንም እሱንም አደጋ ላይ መጣል የሚሆነው?"
ለጥያቄዎ መልስ ከማግኘቷ በፊት ሚሴጅ ጢው...ጢው እያለ ገባ..ከፈተችው አዎ ከራሱ ነው። በተከታታይ አራት መልዕክት ።ተረጋግታ ተቀመጠቸና ከመጀመሪያው ጀምራ ከፍታ ማንበብ ጀመረች።

ውዴ ዛሬ አሞኝ ነበር..ድንገተኛና አጣዳፊ በሽታ ነበር የያዘኝ። ግን ያንቺን የፍቅር ኃይል በውስጤ ተሸክሜ በበሽታ ኃይል ተሸንፎ መውደቅ  ነውር እንደሆነ አሰብኩና እራሴን አበረታትቼ ተነሳው።አሁን ደህናነኝ።ቢያንስ አፈቅርሻለሁ የሚል ቃል ለመፃፍ የሚሆን ኃይል እንዳለኝ አረጋግጬያለሁ።
አፈቅርሻለሁ


በአንድ ወቅት ሩሚ የተባለ ኢራናዊ ባለቅኔ ተጠየቀ
መርዝ ምንድነው?
ማንኛውም ከሚያስፈልገን በላይ የሆነ ነገር መርዝ ነው። ያ ነገር ኃይል ሊሆን ይችላል ፣ሀብት ሊሆን ይችላል ፣ረሀብ ሊሆን ይችላል ፣ለራስ ያለ ግምት ሊሆን ይችላል፣መድሀኒትም ሊሆን ይችላል፣ ስንፍና፤ፍቅር፣ፍላጎት ፣ተስፋ፣ጥላቻ ብቻ ማንኛውም ነገር ሊሆን ይችላል። ምንም ነገር ቢሆን ምንም ከመጠን በላይ ሲወሰድ  መርዝ ይሆናል። ብሎ መለሠ።እና በሱ ስሌት መሠረት ወደእኔም ሰውነት ለአመታት በመንቆርቆር ያለ አንድ መርዝ አለ ።ያም ያንቺ ፍቅር ነው።እኔን የገረመኝ እስከዛሬ ለምን በታትኖና በጣጥሶ እንዳልገደለኝ ነው።ነው ወይስ ።መድሀኒት ከመጠን ሲበዛ መርዝ እንደሚሆነው ሁሉ መርዝም ከመጠን ሲያልፍ መልሳ ሱስ አስያዠ ምግብ ይሆን ይሆን?እኔ እንጃ እንደዛ መሠለኝ።
ለማንኛውም አፈቅርሻለሁ

ቀጥታ ቁጥሩን ተጫነችው።ውሳኔዎ ቅፅበታዊ ነው።ከሶስት ጥሪ ብኃላ ተነሳ።
"ሄሎ አሮራ...ሰላም ነሽ? እንዴት ደወልሽ ?ማለቴ ደህና ነሽ?"ስትደውልለት ተኝቶ ነበር ።የደወለችው እሷ መሆኗን ሲያውቅ ግን ተስፈንጥሮ ነበር አልጋውን ለቆ የወረደው።የሚይዘው የሚለቀው ጠፈው።
"ምነው መደወል አልነበረብኝም?"
"አረ ..በጣም ደስ ብሎኝ ነው..ይሄ እኮ የማይታመን ነው።በህልም ውስጥ ሁሉ ያለው እየመሠለኝ ነው"
"እንዴት ነህ ግን?ምንህን ነው ያመመህ?"
"ማ? እኔ ..?.ህመም ...መች?"
"እንዴ ምን ነካህ? አሁን አሞኝ ነበረ ብለህ እኮ ሚሴጅ ልከህልኛል።"
"እ እሱማ አሞኝ ነበር ..ግን በቃ ዳንኩ እኮ !ይሄው አልጋዬን ለቅቄ በመነሳት  የክፍሌ መሀከል ወለል ላይ ቆሜ ነው እያወራሁሽ ያለሁት ፣ድምፅሽን ሲሰማ በሽታው የት እንደገባ አላውቅም።"
ሳቋ አመለጣት"ትቀልዳለህ አይደል?"
"አረ በፍፁም ..ግን ሚሴጄን ማንበብሽ በጣም አስገርሞኛል?"
"ታነበዋለች ብለህ ካልጠበቅክ ታዲያ ለምን  ይሄን ሁሉ ቀን በተከታታይ ስትልክ ከረምክ?"
"ወደፊት አንድ ቀን  ጊዜ ሲኖርሽ ታነቢው ይሆናል በሚል ተስፋ ነዋ"
"ለማንኛውም በቂ ጊዜ ስለነበረኝ ሁሉንም አንብቤቸዋለሁ...ማለቴ የምትላቸውን ነገሮች ሙሉ በሙሉ እያመንኩ ነው ማለት አይደለም.. ቢሆንም ግን ዘና እያደረጉኝ እንደሆነ ልደብቅህ አልፈልግም።"
"ግድ የለም... እኔ ከበቂ በላይ ስለማምንባቸው ችግር የለውም።  አንቺን ካዝናኑሽ በቂ ነው።"
"አንተ ተአምረኛ ነህ..በል እግዚያብሄር ጨርሶ ይማርህ"
"አረ ስታመም የምትደውይ ከሆነ ነገም መታመሜ አይቀርም"አላት ከአንጀቱ።
👍10115😁13
"አታስብ... ባትታመምም ደውልልሀለው.."በመልሷ ውስጡ በደስታ ረሰረሰ።
"አፈቅርሻለሁ"
"እሺ..ደህና እደር"አለችና ስልኩን ዘጋችና አንገቷን ትራስ ውስጥ ቀብራ ስላደረገችው ነገር ማሰላሰል ጀመረች።
"በፈጣሪ...ምን እየሠራሁ ነው? ደወልኩለት እኮ"እራሷን ወቀሰች።ቢሆንም በውስጧ እየተርመሠመሠ ያለው ደስታ  የተለየ አይነትና ያልተለመደ ነው።

ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
81👍41👎7🤔3
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል 
ምዕራፍ-20
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎
ዛሬ መንግስቱ ገስት ሀውስ ነው የዋለው።የእሱንም የትዕግስት ስራ ደርቦ ሲሰራ ።ትዕግስት ከቀኑ ስምንት ሰዓት ሲሆን ነበር ወደእሱ መጥታ ያናገረችው።
"መንጌ ዛሬ ሁለት ነገር ፈልጌ ነበር" አለችው
"ምንና ምን?"
"ብርና ፍቃድ"
እንዲህ አይነት ነገር ጠይቃው አታውቅም.."ምነው ?ችግር አለ እንዴ?"
"አይ ሰላም ነው ?ፊቴ እንዲህ ሳቅ በሳቅ ሆኖ እያየህ ስለችግር ታወራለህ።የሆነ ወሳኝ ቦታ  ለወሳኝ ነገር ነው የምሄደው"
"ምንድነው አንቺ ?ከሰውዬው እየሠረቅሽበት ነው እንዴ?"
"አረ ተው መንጌ... እንኳን ደርቤበት .አንድንም አልቻልኩት.. ለሌላ ወሳኝ ጉዳይ ነው አልኩህ እኮ..አሁን አልነግርህም... ስመለስ በዝርዝር ይነገርሀል።"
ከኪሱ ውስጥ ብር አወጣና አምስት ሺ ብር ሰጣት።
"ነፍስ እኮ ነህ...በቃ ቸው እሺ "
"እንዴ ዛሬ በቃ ጨርሱኑ ተመልሰሽ አትመጪም ማለት ነው?"
"አይመስለኝም ግን እደውልልሀለሁ...እና ደግሞ ለሁለቱም አመሠግናለሁ" ብላ እየተፍለቀለቀች ውጥታ ሄደች።በፈገግታ ሸኛት።ይህቺ ልጅ ለመንግስቱ ልዩ ነች።በአሁኑ ጊዜ የስራ አጋሩ ብቻ ሳትሆን ብቸኛ የልብ ጓደኛው ነች።ከዛም አልፎ እህቱ ነው የምትመስለው።በዛም ምክንያት ምንም ነገር ለእሷ ሲያደርግ በደስታ ነው።

"ይመቻት"አለና  እሷን ከአእምሮው አውጥቶ ወደአለበት ሁኔታ ተመለሠ።
ስራ ባታ መቆየቱ ካልቀረ ዘና ለማለት ፈለገ።አሁን የገስት ሀውሱ ቢሮ ቁጭ ብሎ ፊት ለፊቱ  የተደረደሩ ሶስት የኮምፒተር እስክሪን ላይ አፍጥጧል።ስክሪኖቹ ጠቅላላ ግቢ ውስጥ ያሉትን ካሜራዋች የሚቆጣጠሩበት  ነው።እርግጥ ግቢ ውስጥ ብቻ ሳይሆን እያንዳንድ መኝታ ክፍል ደንበኞች ሊያውቁ በማይችሉበት በጣም ስውር በሆነ ስፍራ በየክፍሉ አንድ አንድ ካሜራ ተቀምጧል።ይሄንን አሁን በገስት ሀውሱ በስራ ላይ ካሉ ሠራተኞች መካከል እሱና ትእግስት ብቻ ናቸው የሚያውቁት።
እሱ ግን ሱስ አስይዞታል።በየክፍሉ እየቀያየረ የየሰውን አፍዛዠ ገመና ማየት እጅግ የሚያስገርም እና የሚያዝናና ተግባር ሆኖለታል።እርግጥ አንዳንዴ የልክነት መጉደልና የነውርነት ፀፀት ይሸነቁጠዋል።ግን ደግሞ የተገልጋዬችን ደህንነትም ለመከታተል ይጠቀሙበታል።አሁን በቀደም   አንድ ፍቅረኛው ጋራ ተራ ክርክር ገጥመው ከዛ በመጋጋል አንገቷን ፈጥርቆ ሊገላግላት ሲል ነው ሮጠው በራፍ በማንኳኳት ወደቀልብ እንዲመለስ የረድትና ከዘላለም ፀፀት ያተረፉት..ከዛ በኃላ ሲከታተሏቸው እግሯ ስር ወድቆ ይቅርታ ከጠየቃት በኃላ ለሊቱን ሙሉ ሲፍቀሩና ሲዋሰብ አድረዋል።ያም ጉዳይ መንግስቱን በጣም ሲያስገርመው ነበር የከረመው።በዛቾ ደቂቃ በተፈጠረች ቅፅበታዊ ንዴት እንደዛ የሚፋቀሩ ጥንዶች እሷም ነፋሷን አጥታ እሱም ህይወቱን አበላሽቶ ነበር።
አሁንም በየክፍሉ ያለውን ኑኔታ እየቀያየረ  በማየት ላይ ነው።
101 ቁጥር አንድ አዛውንት ሽማግሌ ነገር ናቸው ።አልጋቸው ላይ ጋደም ብለው መፅሀፍ ቁድስ ያነባሉ።ለእይታ የሚጋብዝ ምንም እንቅስቃሴ በክፍሉ ውስጥ አይታይም።ዘለለው
🍎102 ቁጥር🍎
አንድ ደልደል ያለ የ50 አመት ጎልማሳ ነው ።ከታች ቁምጣ ነገር ለብሶ ከላይ እራቁቱን ነው።ቦርጩ ተቀብቶ ሊተረተር የደረሰ ቅሪላ መስሏል።ስልክ እያወራ ነው።
"መጣለሁ ብለሽ እንዴት እንዲህ ጉድ ትሰሪኛለሽ?"
"አንተ ደግሞ ሰውን አትረዳም እንዴ? ድንገት ወንድሜ ከክፍለሀገር መጣ...እንዴት ላድርግ እቤት ዘግቼበት መምጣት ነበረብኝ?"
"አይ እንደእሱ አላልኩም ቢያንስ ቀደም ብለሽ ብትነግሪኝ ገስት ሀውሱን አልከራይም ነበር ...እራሴንም አላነቃቃም ነበር"
"ቅንዝራም አትሁን እሺ...ደግሞ በጣም ካማረህ ወደቤትህ ተመልሰህ ሂድና ሚስትህ እንድትሰጥህ ጠይቃት።"
"ክፍለሀገር ለስራ ሄጂለሁ ነገ ነው ምመለሠው ብዬ ወደ ቤት እመለሣለሁ።
ንግግራቸውን ሳያልቅ ቀየረው
🍎ቁጥር 103🍎
ባዶ ነው።
🍎ቁጥር 104
አንድ ሰላሳዎቹ አካባቢ ያለች ግዙፍ ሴት ሙሉ በሙሉ እርቃኗን በመሆን እጇቾን ቅባት እያስነካች ሰውነቷን በቅባት ታሻሻለች።ከደቂቃዎች በፊት ከሻወር እንደወጣች በሁኔታዋ ያስታውቃል።ሰውነቷን ስታሻሽ በእርጋታና በስልት ነው።አልፎ አልፎ በገዛ አስተሻሸቷ እየተመሠጠች አይኖቾን ጨፈን ከፈት...ጨፈን ከፈት ታደርጋለች።ሆዷ ላይ በደረጃ የተጣጠፈ ትርፍ መሠል የተከማቸ ስጋ አለ።
እመቤት በደንብ እሺ...ቸው "አለና ቀጠለ
🍎ቀጥር 105"🍎
አፍላ በአስራዎቹ መጨረሻ የሚገኙ እኩያ ልጆች ናቸው የሚገኙት።ፍቅረኛሞች መሆናቸው ከሁኔታቸው ያስታውቃል።
አልጋው ጠርዝ ላይ ጎን ለጎን ተቀምጠው ከንፈር ለከንፈር ተጣብቀው  መሞጫሞጭ ጀመሩ።
መንግስቱ ተነቃቃ።አሪፍ የሚያየው ነገር እንዳገኘ ስለገባው ተመቻቸና ማየቱን ቀጠለ።
ልጅ እጅን ቀስ ብሎ አንቀሳቅሷ  ቀኝ ጡቷን ላይ አሳርፎ ሲጨምቃት "ዋይ እማዬ ብላ ከንፈሩን ለቃ ተፈናጥራ ከስሩ ራቀች።
"ምነው ፍቅር...?ምን አደረኩ...?ተስማምተን ተነጋግረን አይደል እንዴ የመጣነው?።"
"እንዴ ብንስማማስ ..?እኔ ጡቴን ሲነኩኝ አልወድማ"
"እሺ በቃ ...ይቅርት"
እንደመቆናጠር አለችና ወደልጅ ተለጠፈች...መሳሳማቸውን ካቋረጡበት ቀጠሉ።ከሶስት ደቂቃ መሳሳም በኃላ ልጅ ቀኝ እጅን ቀስ እያደረገ አንሸራተተና በልጅቷ በጀርባዋ በኩል ጉርድ ቀሚሳን ሰቅስቆ ፓንቶን አልፎ መቀመጫዋን ጨመቅ ጨመቅ ሲያደርጋት አሁንም በተመሳሳይ ልክ እንደፌንጣ ተፈናጥራ ራቀችው።
"አሁን ደግሞ ምን አደረኩ?"ለንቦጩን ጥሎ በመለማመጥ ጠየቃት.
"እንዴ ምን እያደረክ ነው...?ያስፈራል እኮ!"
መንግስቱ ሳቁ አመለጠው ..."ልጅቷ ገና ምኑንም የማታውቅ ጨቅላ እንደሆነች ገባው
ልጅ እንደፈረደበት ይቅርታውን ጠየቀ"እሺ ይቅርታ "
"እሺ በቃ"አለችና አሁንም ወደእሱ ተጠጋችና ለመሳም ከንፈሯን አሞጠሞጠች።ልጅ እራሱን ገታ አደረገና  "በቃ ማሬ ልብሳችንን አውልቀን ከውስጥ እንግባ?"
ክው ብላ ደነገጠች"ምነው...?ምን አስቸኮለህ..?.ትንሽ አንቆይም?"
"አይ ለሌላ እኮ አይደለም ...ዘና ብለን ለመሟሟቅ  አወላልቀን እንግባ..ምነው ትፈሪኛለሽ እንዴ?"
"አረ አልፈራህም?"
"እኮ"አለና ጃኬቱን ከላዩ ሊያወልቅ ሙከራ ሲያደርግ ልክ የእሷን ቀሚስ ላውልቅ እንዳለ ነገር ዘላ እጅን ቀጨም አደረገችው።በድንጋጤ አይኖቹ ፈጠጡ...
"አረ አንቺ ሴት ልጅን አታሰቃይው"አለ መንግስቱ በሁኔታው ተገርሞም ተበሳጭቶም።
በዚያች ቅፅበት  የመንግስቱ ስልክ ጠራ። ከዚህ መሰል መሳጭ ድርጊት  ስላናጠበው የደዋዩን ማንነት እንኳን ሳያይ  ዝም ብሎ በብስጭ አነሳ
"ሄሎ"
"እ..ትጊ  ሰላም ነው?።"
"አሁኑኑ የምልክልህ አድራሻ ጋር ና"ቆፍጠን ያለ ትዕዛዝ አዘዘችው።
"እንዴ ምነው ?ችግር ገጠመሽ እንዴ?"
"ፍፅም ሰላም ነኝ"
"ታዲያ ሰላም ከሆነ ትንሽ መቆየት አይችልም?የሆነች ስራ ይዤ ነበር"
"አይደለም ስራ   ፀሎት ይዘህም ቢሆን አቋርጥና ደቂቃ ሳታበክን ወደምልክልህ ቦታ ና...ከዘገየህ ፀፀቱ በአንድ አመትም አይለቅህም "አለችው።
"ይሄስ ጫን ያለው ነው...መጣሁ በቃ .."ብሎ መቀመጫውን ለቆ የመኪናውን ቁልፍ ይዞ ተንቀሳቀሰ


ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍16024😁8👏3🥰2
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል 
ምዕራፍ-21
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎

መንግስቱ ትዕግስት የላከችለት አድራሻ ጋር ደረሰ ።መኪናዋን አቆመና ገባ። ግሮሰሪ ነው።እንደዛ አይነት ቦታ ለምን እንደቀጠረችው ምንም ሊገባው አልቻለም።እንዲህ አይነት ቦታ አብረው ገብተውም  ተዝናንተው አያውቁም።
ወደውስጥ ገብቶ ዞር ዞር እያለ ሲፈልግ ከሩቅ  አያት..በደስታ እየፈገገች በፈንጠዝያ ትስቃለች።ከጎኗ ሌላ ወንድ አለ.. .ይበልጥ ድንግርግር አለው። ወደእነሱ እየተቃረበ ሲመጣ የሰውዬውን ማንነት ለየው።ያ ደግሞ ይበልጥ አስደንጋጭ ነው የሆነበት"ምን እየተካሄደ ነው?"እያለ ተጠጋቸው።
" ሀለቃ በስተመጨረሻ መጣህ?""ትዕግስት ነች የመጀመሪያውን ንግግር የተናገረችው።
"ምነው ቆየሁባችሁ እንዴ?""አለ እጅን  በየተራ ለሠላምታ እየዘረጋ።
"አይ የሞቀ ጫወታ ላይ ስለነበርን  ችግር የለውም"መለሰች ትዕግስት።
ወንበር ስቦ ተቀመጠ
"ትተዋወቃላችሁ አይደል...ጋሼ የአሮራ አጎት ነው።"
"አውቃቸዋለሁ...በጥቂቱም ቢሆን ተገናኝተን እናውቃለን" ሲል አረጋገጠላት።
"ስሜን ከፈለክ ደግሞ እዝራ እባላለሁ"
"እንግዲያው ከቀን ጀምሮ በአጋጣሚ ተገናኝተን ዘና ስንል ነው ያመሸነው..ድንገት ያንተ እና የአሮራ ጉዳይ ተነሳና  ለምን አንጠራውምና አብሮን ዘና አይልም ብለን አሰብን"ስትል አብራራችለት።
"ስለጠራችሁኝ ደስ ብሎኛል"
"ይሄኔ በልብህ አሁን ይሄ ሽማጊሌ ምን ይሰራልኛልና ነው ልታገናኚኝ ይሄን ያህል ያዋከብሺኝ....ጎበዝ ከሆንሽ እራሷን አግኝተሽ አታገኚኝም ነበር..እያልክ  በውስጥህ እያማሀት ነው አይደል?"አለው እዝራ።
መንግስቱ ደነገጠ"አረ ጋሼ እንደዛ አላሰብኩም...ከእርሶ ጋር በደንብ መተዋወቅ እኮ በተዘዋዋሪ ከአሮራ  በተወሰነ መጠንም ቢሆን መገናኘት ማለት  ነው...የአሮራ የሆነ ነገር ሁሉ ለእኔ ትልቅ ትርጉም አለው"
"ይገባኛል..ስቀልድ ነው...ለጫወታው ድምቀት ብዬ ነው"
የሚጠጣውን  አዘዘና ለጫወታው እራሱን ይበልጥ አነቃቃ። 
እዝራ ፊቱ ያለውን ደረቅ ጅን አነሳና ከተጎነጨለት በኃላ "ስለአንተና አሮራ ለአመታት ስከታተል ነበር...የተወሰነ መረጃ አለኝ...ቢሆንም ግን አንዳንድ እርግጠኛ ያልሆንኩባቸው ጉዳዬች ስላሉ አሁን ቀጥታ ልጠይቅህ...የእኔን አሮራ ምን ያህል  ታፈቅራታለህ?"
ፍርጥም ያለ ግን ደግም ያልጠበቀውን  ጥያቄ  ጠየቀው።ድንዝዝ ነው ያለው።"ግን አሮራን ምን ያህል ነው ማፈቅራት?"ድምፅ አውጥቶ አልጎመጎመ።
"መልሰህ እኛን እየጠየቅከን ነው ?"አለው እዝራ።
"አይ እራሴን እየጠየቅኩ ነው?"
"እሺ ምን  መልስ አገኘህ?"
"እኔ እንጃ ....የእውነት ምን ያህል እንደማፈቅራት አላውቅም"ሲል ቅዝዝ ባለ ድምፅ መለሰ።
ትዕግስት ሽምቅቅ አለች።ቀኑን ሙሉ ስትለፋበት የዋለችውን ጉዳይ ገደል እየከተተው መስሎ ተሠማት...ቀስ አለችና እግሯን አስረዝማ ረገጠችው...ይሄን ያደረገችው ነቃ ብሎ መልሱን እንዲያስተካክል ለማድረግ ነው።
እሱ  ግን ለእሷ ጉሽማ ምንም ትኩረት ሳይሰጥ በጀመረው ሀሳብ ገፋበት ?"እውነቴን ነው ጋሼ ..አውቄ ብነግርህ ደስ ይለኝ ነበር..እራሴን ምን ያህል እንደማፈቅረው እንደማላውቅ ሁሉ እሷንም በምን መጠን እንደማፈቅራት አላውቅም።"

መልሱ ትዕግስት ከተረዳችው በተቃራኒ የአሮራን አጎት የሚያስደምም ሆኖ ተገኘ።"ድንቅ የሆነ ሀቀኛ መልስ ነው የመለስክልኝ።...እንደገመትኩት እውነተኛው የፍቅር መብረቅ ነው ልብህን ከሁለት የሰነጠቀው...አውቃለሁ እስከአሁን ከአርራ ጋር በተነካካ ጉዳይ ብዙ ፈተናና መከራ አሳልፋሀል።ግን እሷን የራስህ  ማድረግ የምትፈልግ ከሆነ እስከአሁን ከጣርከው በላይ መጣር ይጠበቅብሀል።ምንአልባትም እስከአሁን ያገጠመህ  ፈተና ወደፊት ሊያጋጥምህ ከሚችለው ጋር ሲነፃፀር ቀልድ ሊሆን ይችላል።"
ፈገግ አለ መንግስቱ"ጋሼ እኔ እኮ እሷን ማግኘት አይደለም እቅዴ...እሷ የእኔ  እንደሆነች ነው የማስበው...በዛ ምክንያት ሞትን እንኳን ፊት ለፊት የመጋፈጥ ድፍረቱም ብቃቱም አለኝ።በእሷ ስም ይሁን እንጂ   ምንም ቢሆን ምንም ግድ አይሰጠኝም።"
"ጥሩ እንግዲህ ከዛሬ ጀምሮ ሦስታችን እንደ አንድ ብድን እንሰራለን።የመጀመሪያ አላማችን የአሮራ ልብ አንተ ላይ ሙሉ በሙሉ እንዲያርፍ ማድረግ ነው ።"
"በጣም ደስ ይላል...ልቧ አንተ ላይ አረፈ ማለት ደግሞ በቃ አለቀ አፈስካት ማለት ነው።"አለች ትዕግስት።
አጎቷ ተቃወሟት"አይ ...ያ እውነት አይደለም...ልጅቷ አሮራ ነች። ዝነኛ  ነች...በጥበቃ የምትንበሳቀስ ነች..በአባቷ ተፅዕኖ ውስጥ ያለች ነች...ብዙ ብዙ ነገር አለ። ጉዳዩ የምታስቢውን ያህል ቀላል አይደለም።"
"ግን ሌላ ፍቅረኛ የላትም አይደል..?ማለቴ ምን አልባት?"ትዕግስት በውስጧ የሚጉላላውን ጥያቄ ጠየቀች።
"ይሄንን ጥያቄ መመለስ አልችልም...በአሮራ ህይወት ዙሪያ ብዙ የተወሳሰብ ነገሮች አሉ..ለማንኛውም ሁሉን ነገር በሂደት የምናውቀው ይሆናል...እና ለተልዕኮው ዝግጅ ናችሁ።"እዝራ ነው ጠያቂው።
"በትክክል ጋሼ ዝግጅ ነን..እንዴት ነው ምናደርገው ግን ?"መንግስቱ ጠየቀ።
"ምን መሠላችሁ ሠሞኑን የአሮራ ረዳት ስራ ልትለቅ ነው።እና እሷን የሚተካ ሰው እየተፈለገ ነው..እኔ ያሠብኩት እንደምንም ብለን  ጓደኛህ ትእግስትን በዛ ቦታ ለማስቀጠር ነው።የአሮራ ረዳት መሆን ማለት ስራ ባታም ስትሄድ ሆነ እቤት እያለች ቀንም ሆነ ለሊት ከእሷ ጋር መሆን ማለት ነው።ይህ ደግሞ ያለችበትን ሁኔታ በጥልቀት ለመረዳት...የተሻለ ዕቅድ ለመንደፍ..ብሎም በአንተና በእሷ መካከል  ድልድይ ለመገንባት በጣም ፐርፌክት የሆነ መንገድ ነው።"አብራራላቸው።
መንግስቱ ያልጠበቀው ነገር ስለሆነ ምን እንደሚል ግራ ገባውና  ወደትዕግስት ዞሮ "ትጂ ምን ትያለሽ?"ሲል የእሷን አስተያያት ጠየቃት።
"ሀለቃ አንተ ከመምጣትህ በፊት በጉዳዩ ላይ ተነጋግረንበት ነበር...እኔ አንተ ለእሷ ባለህ ፍቅር በጣም ነው የምደመመው... ይህ ፍቅር የሁለት ወገን ሆኖ ፍሬ እንዲያፈራ ለማድረግ ማንኛውንም ነገር ለማድረግ ፍቃደኛ ነኝ...እና አንተ ፈቅደህ ከስራ ካሰናበትከኝ  እንደምንም  ተፋልጬ ስራውን አገኝና ሻንጣዬን ሸክፌ  እቤቷ በመግባት የእሷ ረዳት ለመሆን እና ለአንተም ፍቅር አንባአሳደር ለመሆን ፍቃደኛ መሆኔን ስነግርህ በደስታ ነው"ስትል በሙሉ ፈገግታ መለሰችለት።
"እሺ ስራውን ስሪ ለምንድነው ሻንጣሽን ይዘሽ እቤቷ የምትገቢው?"መንግስቱ ያልገባውን ጥያቄ ጠየቀ።
"ስራው እንደዛ ነው።የበፊቷም ልጅ እዛው ትልቁ ቤት የራሷ ክፍል ተሰጥቷት ነበር የምትሰራው...ስራው ልክ እንደነዳጅ ማደያ የ24/7  ነው"
"እዚ ጋር ነዋ ችግሩ" መንግስቱ ነው ተናጋሪው
"ይሄ እንደውም ለተልዕኮችን በጣም አሪፍ ይሆናል እንጂ እንዴት ሆኖ ነው ችግር የሚሆነው?።እዛው ክፍል ይዤ ገባሁ  ማለት እኮ ረዳቷም ፣ሞግዚቷም ፣ጓደኛዋም የመሆን እድል አገኘሁ ማለት ነው ።ያ ደግሞ በሂደት ሁሉን ነገር እንዳውቅና እናንተን ለማቀራረብ የምችልበትን መንገድ ለማወቅ እድል አገኘሁ ማለት ነው"ጥቅሙን አብራራችለት
👍7315👏1
"ገብቶኛል እኮ...ግን እሺ የእኔ ስራ ችግር የለውም ተልዕኮሽን እስክታጠናቅቂ ለራሴ ጥቅም ስል ልፍቀድልሽ...ባለቤትሽስ? ይሄንን የሚስማማ ይመስልሻል?"የዘነጋችው የመሠለውን ነገር ሊያስታውሳት ሞከረ።
የአሮራ አጎት እንደመደንገጥ አለና"እንዴ ባለቤት አለሽ እን? ሲል ጠየቃት።
"አዎ አላት"መለሰ መንግስቱ
"አይ እውነት አይደለም...ነበረኝ...አሁን ግን ነፃ ነኝ"
መንግስቱ ደነገጠ...ይሄንን በተመለከተ ምንም አይነት መረጃ የለውም"ከመቼ ጀምሮ?"
"አንድ ወር አለፈን?"
የእውነት ተበሳጨ"ምን አይነት ብሽቅ ነሽ...ግብስብስ ችግሬን ሁሉ አይደል በየቀኑ ምዘከዝክልሽ..ይሄን የሚያህል ከባድ  ችግር ሲያጋጥምሽ ካልነገርሺኝ ጓደኝነታችን ላይ ጥያቄ አለሽ ማለት ነው?"
እዝራ ጣልቃ ገባ"አይ እንደዛ እንኳን አይመስለኝም...ጓደኝነታችሁ ላይ ጥያቄ ቢኖራት አንተን ለመርዳት ይሄን ሁሉ እርቀት አትጓዝም ነበር..ግን ሰው ችግሮችን የሚፈታበት የራሱ መንገድ አለው።"በማለት ሊያረጋጋው ሞከረ።
"በቃ ወደጉዳያችን እንግባ"ትዕግስት ነች እየገብበት ያለው መስመሩን የሳተ አዲስ አጀንዳ ስላልጣማት ወደመስመራቸው እንዲመለሱ ያሳሰበችው
"እና ቆርጠሽ ትገቢያለሽ ማለት ነው?"መንግስቱ ጠየቃት።
"ከፈቀድክልኝ በደስታ  ..."
ስሜቱ ተነካ ...ከመቀመጫው ተነሳና ወደእሷ መቀመጫ ሄደ...አጠገቧ ተቀመጠና  ወደራሱ ሽጎጥ አድርጎ አቀፋትና ግንባሯን ሳማት።


ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍7120
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል 
ምዕራፍ-22
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ

ገስት ሀውስ አንድ መኝታ ክፍል ገብቶ በጀርባው አልጋ ላይ በመንጋለለ ያስባል።ከወራት በፊት ከስር ቤት በወጣበት ቅፅበት  ምን ሰርቶ ምን በልቶ የት እንደሚኖር በመጨነቅ ላይ ነበር።እነዛ ጥያቂዎቹ በአጎቱ አማካይነት ተአምራዊ በሆነ ሁኔታ ያለምንም ልፋት ያለምንም ጥረት ተመልሷለታል።አሁንም ሲያስብ በጣም ይገርመዋል። ለሠው ልጆች ውድ የሆኑ  ነገሮች አየር-ውሀ እና ምግብ ናቸው።መጠለያም እንኳን የሞትና የህይወት ጉዳይ አይደለም።እንደውም ከመጠለያ በላይ ወሲብ ነው የህይወት እና የሞት ጉዳይ የሆነው።እድሜ ልካችንን ወሲብ ባናደርግ  ነፋሳችን መረረኝ ብላ ስጋችንን ለቃ አትሄድም።የተመረተወም  ዘር በራሱ ይወገዳል...ግን የጎንዬሽ ሞት እንሞታለን። ወሲብ ያልፈፀመ ሰው ልጅ አይወልድም .. አንድ ሰው እድሜውን ሙሉ ልጅ ካልወለደ ደግሞ ዘሩን ማስቀጠል አልቻለም ማለት ነው።እንዳዛ  ከሆነ ደግሞ የጎንዬሽ ሞት ሞተ ማለት ነው።ስለሆነም ልጅ ሆነን ለሰው ልጅ መሠረታዊ ነገሮች አየር ምግብ መጠለያ ተብሎ የተነገረን የተወሰነ ስህተት አለበት ሲል አሰበ...እንደዛ ሊያስብ የቻለው መጠለያን በወሲብ መተካት ነበረባቸው የሚል የፀና እምነት ስላለው ነው።የሚገርመው ግን እነዚህ በጣሞ ውድ እና አስፈላጊ የሆኑትን ነገሮች ወይ በነፃ ካልሆገም እርካሽ በሚባል ዋጋ ነው የምናገኛቸው። ህይወታችንን በስራ መጥመድና ብዙ ገንዘብ ለማግኘት ላባችንን ጠብ  የምናረገው እነዚህን መሠረታዊ ነገሮች ለማሟላት ሳይሆን ለቀሪዎቹ የቅንጦት እቃዋች ነው።አንገታችን  ላይ የሚንጠለጠል አስር ግራም የአልማዝ ሀብል ስንት ብር ያወጣል.?.ያን ብር ለማግኘት የስንት ሰው ላብ ይንጠባጠባል? የስንት ሰው መዳፍ ይላጣል..?መንግስቱ አሁን ባለበት ሁኔታ ልክ እንደማንኛውም ሰው ለህይወቱ  ወሳኝ የሆኑት ነገሮች ውሀ አየርና ምግብ ናቸው።እነሱን ለማግኘት ደግሞ የሚያስጨነቀው ነገር የለም።የእሱ ችግር ለህይወቱ አስፈላጊ ከሆኑት ነገሮች በላይ በጣም በጣም አስፈላጊ የሆነ አንድ ሌላ  ነገር መኖሩ  ነው...የአሮራ ፍቅር...አዎ ለእሱ  ያ ወሳኙ ነገር ነው ...ስልኩ ጮኸና  አነሳው....የደዋዩን ማንነት ሲያውቅ ገረመው።ስለእሷ እያሰበ ደወለች።አሮራ የእሱ የልብ ምት።
"አሮራ ነፋሴ እንዴት ነሽ?"
"አለውልህ"
"የት ነሽ.....ፀጥ ያለ ነገር ነው ሚሰማኝ ?"
""አዎ እቤት ክፍሌ ውስጥ  ሻወር እየወሰድኩ ነው...ገንዳ ውስጥ ነኝ"መለሰችለት።
"ውሀው ታድሎ?"
ከት ብላ ሳቀችና"እንዴት ማለት?"
"ሰውነትሽን እንደፈለገ ይነካካላ?"
"ታዲያ   ከውሀው ይልቅ ሳሙናውን ብትሆን አይሻልም?"
"እንዴት ?ሳሙና ይሻላል እንዴ?"
"ሳሙና ብትሆንማ በእጆቼ መዳፍ ይዝህና ከዛ መላ ሰውነቴን ከላይ ከአንገቴ ጀምሬ እስከእግሬ ጥፍር ድረስ እያመላለስኩ እቀባህ ነበር"
"ውይ በምኞት አሰከርሺኝ"አላት በመጎምዠት ምራቁን ውጦ።
"አይዞኝ ..እራስህ ነው የጀመርከው ...በል አሁን ተለቃልቄ ልውጣ ...የምሄድዘት ቦታ አለ "
"የት እንደሆነ መጠየቅ እችላለሁ?"
"ክለብ ነው የምሄድ ..ምርጥ የተባለች  ረዳቴ ስራ ልትለቅ ነው። እሷን የምትተካ ልጅ ካገኘሁ ልሞክር ነው። አንድ አምስት ልጆችን ኢንተርቨው ለማድረግ ቀጥሬቸዋለሁ።"
"ስለዚህ ነገር ሰምቼለሁ ልበል?"
ደነገጠች.."አይደረግም! እንዴት ልትሰማ ትችላለህ ?እጩዋቹ እኮ ሰሌክት የተደረጉት በጣም ቅርብ በሆኑ የቤተሠብ አባል ሪኮመንዴሽን ነው።
"እኔስ ቤተሠብሽ አይደለሁ? "
"እሱማ ነው ግን ገርሞኛል"
"ላስረዳሻ... በጣም ልዩ የነበረች ረዳቴ ነች የነገረችኝ...እንዴትና ከማን እንደሰማች አላውቅም ግን ልወዳደር ነው ብላኝ ሰሞኑን አኩርፌታለሁ"
"አትለኝም ... እንዴት አስደሳች ወሬ ነው የምትነግረኝ በጌት..ለመሆኑ ስሟ ማን ነው?"
"ትዕግስት ..ትዕግስት አደራ"
"ጥሩ ..እስኪ ስለትዕግስት ጥቂት ንገረኝ"
"ያው ታውቂያለሽ እኔ በአንቺ ፍቅር ነሁልዬ እንዲሁ ስንዘላዘል ነው የምውለው...የተሠበረውን ተክታ...የፈረሰውን አሳድሳ....የተደፋውን አቃንታ..ድርጅቱን በዋናነት የምታስተዳድረው እሷው ነች።  በአጠቃላይ ደም ስሬ  በያት...እሷን ቀጠርሺብኝ ማለት ቀጥታ እጄን ጎትተሽ  ኪሳራ ውስጥ አስገባሺኝ ማለት ነው...ካልሆነ እኔኑ ብትቀጥሪኝ ይሻለኛል።"
"በጣም እያስገረምከኝ ነው...እስኪ ስለፀባዮ  ትንሽ ንገረኝ።"
"ለሌላ ሰው አላውቅም ለእኔ ግን ነፍሷን ይማርና ከእናቴ ቀጥሎ የምትረዳኝም የሀሳቤን ሳልናገር የምትፈፅመኝ ልጅ ነች።"
"አመሠግናለሁ"
"አረ እኔ ነኝ ማመስገን ያለብኝ...ፈተናውን እንደወደቀች አድርገሽ   ትተይልኛለሽ።ይሄን ውለታሽን  መቼም አረሳውም"
"አይ ግድ የለም። የውለታው እዳ በእኔ ላይ ይሁን....እንዲህ አይነት ልጅ ላንተም አትጠቅምህም... ታሰንፋሀለች... እርግጠኛ ነኝ ያለእሷ የተሻልክ ጠንካራ ሰው ትሆናለህ"
"ምን እያልሽ ነው?"
"በቃ ቸው ...ትግስትን ተነጥቀሀል"""ብላ ስልኳን ዘጋችው።
መንግስቱም በደስታ ፈገግ አለ...በቅርብ ጊዚያቶች ያላሰባቸው ነገሮች እየተከወኑለት በመሆኑ ፈጣሪውን አመሠገነና ስልኩን አውጥቶ ለአጎቱ ሁለተኛ ሚስት ደወለ።
"እንዴት ነ?"
"አለሁልህ ሰላም ነኝ"
"የት ነሽ?"
"አሁን የትነሽ ማለት ምን ማለት ነው?እቤት ነኛ...ለአንተ ሳልነግር የት  እሄዳለሁ ?"
"ጥሩ...የሆነ ነገር አስቤ ነበር?"
"ምን አሁን ልትመጣ?"
"አይ... አይደለም.. አንቺ  እንድትመጪ"
" የት?"
"የት ቢሆን ትመጪያለሽ?"
"አንተ ጥራኝ እንጂ የትም ቢሆን እመጣለሁ"
"ትልቁ ቤትም ቢሆን?"
"አይ እንደዛ አላልኩም..ከሴቲዬዋ ልታደባድበን ነው እንዴ? "
"ምን ያደባድባችሀኅል?"
"በፊት አጎትህ ብቻ ነበረ ምክንያታችን አሁን አንተም ተጨምረሀል"
..."እንዴት ?አልገባኝም።"
"እሷንም እንደእኔ እየከካሀት እንደሆነ ማላውቅ መሠለህ?"
ያልጠበቀው ንግግር ስለሆነ ደነገጠ"ምን ማለት ነው..እንዴት እንደዛ ልትይ ቻልሽ"
"ሴት እኮ ነኝ ..እንዲህ አይነት ነገሮችን ቨቀላሉ እረዳለሁ...ለማንኛውም ይመችህ...በእኔ በኩል ችግር የለውም"
"በይ እሺ...የፈለኩሽ ገስት ሀውስ እንድትመጪ ነው።..ትዕግስት ለአንድ ወር ፍቃድ ልትወጣ ስለሆነ እንድታግዢኝ ፈልጌ ነበር"
"እውነትህን ነው?"
"አዎ እውነቴን ነው...ማለቴ ፍቃደኛ ከሆንሽ?"
"አረ ፍቃደኛ ነኝ...እንደእስረኛ እቤት ታፍኖ መዋል እንዴት መሮኛል መሠለህ...?እንደውም ይሄን እንደውለታ ነው የምቆጥረው...እናም እዛው በቀን አንድ አንድ ሰጥሀለው።"
"ምንድነው የምትሰጪኝ?"
""እሙሙዬ ነዋ?"
"በቃ ተስማምተናል...አጎቴ ሲደውልልሽ ግን እንዳትነግሪው...ቅር ሊለው ይችላል።"
"የትኛውን ነው የማልነግረው...?ስለስራው ነው ወይስ እንደምትከካኝ ?"
"አይ ስለስራው...ሌላውን ንገሪው ችግር የለውም"
ከት ብላ ሳቀች።ተሰናበታትና ስልኩን ዘጋው

ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍1018🥰7😁4👏1
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል 
ምዕራፍ-23
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎

ትንሿ የአጎቱ ሚስት ትብለፅ እና መንግስቱ ገስትሀውስ ናቸው።የኮምፒተር እስክሪኑ ፊት ለፊት ተቀምጠዋል።ቁጥር 126 ያሉት ሁለት ጥንዶች ተአምራዊ አይነት አለም ላይ ናቸው።ካሜራው ስባ የሚያመጣላቸውን ምስል እያዩ ነው። ሴትዬዋ የቀይ ዳማ ነገር ስትሆን ሰውዬው ልጥልጥ ጥቁርና ዝግባ የሚባል መለሎ ነው። ሁለቱም እርቃናቸውን ናቸው።የሠውዬው እንትን የሰው አይመስልም።
ትብለፅ"በፈጣሪ ይሄንን እንዴት ነው የምትችለው?"ስትል ጠየቀች።
"ምነው ልታግዢያት አሰብሽ እንዴ?ያስጎመዣል አይደል?"
"ሂድ እዛ...መበለሻሸት ምፈልግ ይመስልሀል..?.እየው እስቲ ይሄ በአፌ አይወጣም?"
"ሲያስጨንቅ ትወድ የለ...."
"አይ የእኔ ልክ ይሄ ነው "አለችና እጆን ወደ ጭኖቹ መሀከል ላከችና የተወጣጠረ እንትኑን ጨመቅ ጨመቅ አደረገችለት..ባለበት ተቁነጠነጠ...የሁለቱም አይኖች የኮምፒተር እስክሪን ላይ በትኩረት እንደ ተሰካ ነው።  ሴትዬዋ ወለሉ ላይ በጉልበቷ  ተንበርክካ ፊቷ የተገተረውን የሰውዬውን እንት በምራቋ እያራሰች  በእጆ እያለበች እያቃተተችው ነው።
ትብለፅ የምታየው ነገር የወሲብ አፕታይቷን ስለከፋፈተላት የመንግስቱን ዚብ ከፈተችና ፓንቱን ወደታች ሰብስባ እንትኑን አወጣችው።
"እስቲ መጀመሪያ በራፍን ቀርቅሪው።"አላት
ሄደችና እንዳላት ዘግታ ተመለሠች።የለቀቀችውን እንቱኑን እያሻሸች መመልከታቸውን ቀጠሉ። ሰውዬው ሴትዮዋን ከተንበረከከችበት አነሳና ጎትቶ ወደአልጋው ሊወስዳት ነው ብለው ሲጠብቁ  ክፍል ውስጥ ባለ መለስተኛ ጠረጴዛ ላይ አስተኛትና እግሮቾን ወዲህ ወዲያ በለቃቀጧ መሀከል ገባ ...አባብሎ ...አለማምዶ የተወሰነ የብልቱን ክፍል ብልቷ ውስጥ አዋዶ ለማስገባት ከአምስት ደቂቃ በላይ ፈጅቷበታል። በዛአምስት ደቂቃ ውስጥ ሴትዬዎ ያሰማችው የደስታ መቃተት እና  ጩኸት የእነመንግስቱን የወሲብ አምሮት ካለበት በርብሮ ሀይለኛ ውስዋስ ውስጥ ስላስገባቸው እነሱም ልብሳቸውን አወላልቀው እነሱ እንዳደረጉት እዛው ጠረጴዛ ላይ ያለውን ኮተት ወደመሬት በማራገፍ ተመሳሳዩን ማድረግ ጀመሩ...ዘግይተው ቢጀምሩም ጣጣቸውን ቀድመው ነበር የጨረሱት።
🍎🍎🍎
ትዕግስት  ለኢንተርቪው አሮራ ፊት ለፊት ተቀምጣለች።
"እሺ  እስቲ እራስሽን አስተዋውቂ?"
"ትግስት  አደራ  እባላለሁ ።በማናጅመንት ዲግሪ አለነኝ።ከተመረቅኩ አራት አመት ሆኖኛል።አራት አመት   ሄቨን ኢንተርናሽናል ገስት ሀውስ በምክትል አስተዳዳሪነት ነበር የሠራሁት።አሁን ደግሞ እድሉን ከሰጠሺኝ  የአንቺ ረዳት በመሆን በተቻለኝ መጠን ላግዝሽና አገልግሎቴን በቀናነት ለመስጠት እፈልጋለሁ።"ስትል መለሰች።
"ጥሩ። እየሠራሽ ያለሽውን ስራ ለምን ልትለቂ ፈለግሽ?"
ትዕግስት ቅዝዝ እንደማለት ብላ ለደቂቃዋች እረፍት ከወሰደች በኃላ መመለስ ጀመረች"ስራውን መልቀቅ አልፈልግም ነበር።በጣም የምወደው የስራ ቦታ ነው።ኃለቃዬን በጣም ማከብረውና ለእኔ እንደወንድሜ የሚያስብልኝ ሰው ነው።የስራ ቦታዬ ሳይሆን የራሴ  ቤት ነው የሚመስለኝ።"
አሮራ ተደነጋገራት"ታዲያ እንዲህ የምትንሰፈሰፊለትንና እንደራስሽ  ቤት የምታይውን ስራ ለምን ለመልቀቅ ፈለግሽ?"
"ላንቺ ባለኝ የተጋነነ አድናቆት የተነሳ...በቃ ምክንያቴ ያ ነው።ዘፈኖችሽን በጣም ነው የምወዳቸው?"
"ጥሩ ግን ዘፈኖቼ ማለት እኮ እኔን ማለት አይደለሁም...እንደዘፈኖቼ ሆኜ ባታገኚኝስ?ምን ልታደርጊ ነው? ከሳምንት ብኃላ ጥለሽ ልቴጂ ነው?"
"ለምን እንደዛ አልሽ...እኔ እኮ ከብዙ አይነት ፀባይ ካላቸው ሰው ጋር ነው ስሰራ የኖርኩት ።ገስት ሀውስ ስንት ዝና ያላቸው ታዋቂ ሰዎች ይመጣሉ።ለቀናትም ከእኛ ጋር ይቆያሉ።እና በቆይታቸው ስራቸውና  ባህሪያቸው ምን ያህል እንደሚራራቅ   በተደጋጋሚ መታዘብ ችያለው።እና ግንዛቤው ስላለኝ ችግር የለውም።አንቺ ብቻ  እድሉን ስጪኝ።"
መልሷ በጣም አረካት።ቀጣይ ጥያቄ ልትጠይቃት ስታሰላስል ሞባይሏ ድምፅ አሰማ።መልዕክት ነው።አነሳችና አየችው።መንግስቱ ነው።መታገስ ስላልቻለች በመገረም ከፈተችና ማንበብ ጀመረች።
🍎🍎🍎
ሙዚቃ ከወንድ  ልብ ውስጥ እሳት መጫር ፣  ከሴት አይኖች  ደግሞ እንባ  ማመንጨት  አለበት። ይላል ሩሚ....አሁን ነው የሆነ መፅሀፍ ላይ ያነበብኩት።እናም አንቺ ትዝ አልሺኝ..መለከፍ እኮ ነው  ...ሙዚቃ  ማለት  እራሱ ሙሉ በሙሉ አንቺን ለመግለፅ የተፈጠረ መስሎ ነው የሚሰማኝአፈቅርሻለሁ እሺይላል
🍎🍎🍎
አንብባ ስትጨርስ ፈገግ አለችና  ስልኩን ጠረጴዛው ላይ መልሳ ትኩረቷን ወደ ትእግስት መለሰችና።

"ይቅርታ አንድ የመጨረሻ ጥያቄ..አንቺን ለዚህ ስራ  የጠቆመሽ የምወደው አጎቴ ነው...እሱ ደግሞ እንዲህ በቀላሉ ኃላፊነት አይወስድም...ከአጎቴ ጋር  እንዴት ተዋወቃችሁ?"ስትል የገረማትን ጥያቄ ጠየቀቻት።
"ጋሽ እዝራ  ከታላቅ ወንድሜ  ጋር ይተዋወቃል...በዛ ምክንያት ከእኔ ጋር የተወሰኑ ቀናቶች መገናኘት እና በአንዳንድ ጉዳዬች ላይ የመወያየት እድሉ ነበረን።እና ላንቺ ያለኝን አድናቆት ስነግር አጎቶ ነኝ አሉኝ።ከዛ ይበልጥ ተቀራረብን።ከዛ ሰሞኑን እንዲህ አይነት ጉዳይ አላ ትፈልጊያለሽ ወይ ሲሉኝ እባኮትን በጣም ነው የምፈልገው አልኳቸው።በአጭሩ እይሄ ነው።"ስትል አስረዳቻት።
አሮራ ከመቀመጫዋ ተነሳች።"እንግዲህ እንደማየው የምወደው አጎቴ ይወድሻል...እኔም ደስ ብለሺኛል...የመጨረሻ ውሳኔ የሚወስነው ግን አባቴ ግርማ  ነው።ተነሽ ወደእሱ ቢሮ  እንሂድና ላስተዋውቅሽ።የእሱን አስተያየት እንስማና የመጨረሻ ውሳኔ ላይ እንደርሳለን።"
ትዕግስት ከመቀመጫዋ ተነሳች"እሳቸውም እንደሚወድኝ ተስፋ አደርጋለሁ"ብላ ተከተለቻት።ተያይዘው ከቢሮ ሲወጡ የቢሮውን የግራና ቀኝ በር  ታከው በተጠንቀቅ ቆመው እየጠበቁ የነበሩ ፈርጣማ የሴት ጋርዶች ነበሩ።እነዚህን ጋርዶች ወደውስጥ ስትገባም በቦታቸው በተጠንቀቅ ቆመው ነበር።  ፈንጠር ብሎ ወደሚገኘው የአሮራ አባት ቢሮ ሲራመድ ጋርዶቹ ከኃላቸው ተከተሎቸው።ትእግስት ወደኃላ ዞር መለስ እያለች ስታይ። "እነሱን እርሻቸው...ጥላዎቼ ናቸው በየሄድኩበት  ከኃላዬ የማይጠፉ"አለቻት አሮራ
"ገባኝ ለአዲስ ሰው የሚከብድ ነገር አለው?"
"አይዞሽ ስራውን ከገኘሽ ትለምጂዋለሽ..."አለቻትና የአባቷን የቢሮ በራፍ  አንኳኳች።
" ይግብ የሚል ሻካራ ወንዳወንድ ድምፅ ከውስጥ ተሰማ። ትዕግስት የልብ ምቷ ፍጥነቱን ጨመረ...ስለእኚህ ሰውዬ የሠበሠበችው መረጃ ምቾት ሚሰጡ ሆነው አላገኘቻቸውም ።አይ አንቺ የልጄ ረዳት መሆን አትቺይም ብለው ሀሳቧን እንዳያኮላሹባት ፈርታለች።
አሮራ በራፍን ገፋ አድርጋ ከፈተችና   ትዕግስትን አስከትላ ወደውስጥ ገባች። በራፋን መልሳ ዘጋችና ወደአባቷ ዞራ
"አባዬ እንግዳ ይዤ ነው የመጣሁት።"
"ከእኔ ፀሀይ ጎን የምትታየው ጨረቃ ማን ነች?"በሚል ጥያቄ ተቀበሏቸው።
"አባ የአንተ ፀሀይ ይህቺን ጨረቃ ረዳቷ አድርጋ ለመቅጠር ትፈልጋለች...እናም አውራትና ብራኬህን እንድትሰጠን ነው ይዤት የመጣሁት...በሉ ለብቻችሁ ልተዋችሁ..."ብላ  ትዕግስት የቢሮ መሀል አካባቢ እንደቆመች  ትታት ክፋሉን ለቃ በመውጣት በራፉን ዘግታላቸው ሄደች...ትዕግስት ከአሮራ አባት ከአቶ ግርማ  ጋር ተፋጠጠች።


ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍10222😱3
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል 
ምዕራፍ-24
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎

በተቀመጠበት ጀነን ብሎ ለሠላምታ እጅን እየዘረጋላት"እሺ ግርማ እባላለሁ...ስምሽሽን ማን ነበር ያልሺኝ?"አላት ።
በፍጥነትና በቅልጥፍና እሱ ወዳለበት ቀርባ የዘረጋውን እጅ በትህትና እየጨበጠች"ትዕግስት እባላለሁ..ትዕግስት አደራ"አለችው።
"ትዕግስት..ተቀመጪ"
ትዕዛዙን አክብራ ተቀመጠች
"እሺ አብዛኛውን ነገር ከአሮራ ጋር የተነጋገራችሁ መሠለኝ..?."
"አዎ ጌታዬ ተነጋግረናል"
"ጥሩ...ስራው የሙሉ ጊዜ ማለቴ ቀንም እንደአስፈላጊነቱ ለሊትም  እንደሆነ እና መኖሪያሽም ከእኛ ጋር እንደሆነ አውቀሻል?"
"አዎ እንደዛ በመሆኑ ተመችቶኛል..በፊትም የምኖረው ብቻዬንና ኪራይ ቤት ውስጥ ነበር....እሱን ለቆ ሙሉ በሙሉ እናንተ ጋር መግባት አይከብደኝም"
"ፍቅረኛ ምናምን አለሽ..?."ሲል ያልጠበቀችውን ጥያቄ ጠየቃት።
እንደመሽኮርመም አለችና.."በፊት ነበረኝ ሙሉ በሙሉ ከተለያየን ቆየን"ስትል መለሠችላት።
"እሺ ...አሁንም የአሮራ ረዳት እስከሆንሽ ድረስ ፍቅረኛ መያዝ አትችይም... እሱ ላይ ትስማሚያለሽ?"
"እኔም በቅርብ አመት ደግሜ ፍቅረኛ የመያዝና ራሴን ተመሳሳይ አይነት ችግር ውስጥ የመክተት ፍላጎት የለኝም..ግን......!!!"
"ግን ምን....."
"አለ አይደለ..."ንግግሯን አቋረጠችና አይኖቾን አንከባለለች....መልሳ አንገቷን  ደፍች"
"አይዞሽ..ከአሁኑ ነገሮችን በግልፅ መነጋገሩ ጥሩ ነው..ተናገሪ?"
የምትለውን ለመስማት የመፈለግ ጉጉት ያለበት በሚመስል ስሜት  አደፋፈሯት።
""እንዲሁ አምልጦኝ ነው..ያን ያህል አስፈላጊ ነገር አይደለም።"
አቶ ግርማ ተበሳጨ"አስፈላጊ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን የምወስነው እኔ ነኝ..ትናገሪያለሽ ተናገሪ ..."አሏት።
"ያው ወጣት ነኝ..በሆነ ጊዜ የሆነ ነገር ሊያምረኝ ይችላል ..ፍቅረኛ ባይኖረኝም..ወጣ ማለት በምፈልግበት ጊዜ ፍቃድ ማግኘት እችላለሁ ወይ ብዬ ለመጠየቅ ነበር?"
አቶ ግርማ መስማት የፈለገውን ነገር የሠማ በሚመስል ሁኔታ ፈገግ ብሎ  "አይ ለእንደዚህ አይነት ጉዳይ ፍቃድ የምታገኚ አይመስለኝም...ባይሆን እንደዛ አይነት ፍላጎቶችሽን እዚሁ የምናሞላበትን መንገድ   እየተማከርን እናመቻቻለን..አይደለም እንዴ?እንደዛ አይሻልም?"
የሰውዬው አካሄድም ምኞትም ስለገባት በውስጧ ተደሰተች"ካሉ እሺ ተስማምቼያለሁ።"አለች።
(ትዕግስት እዚህ ቤት የአሮራ ረዳት በመሆን ተቀጥራ ለመስራት  ከአሮራ አጎት  ከእዝራ ጋር በምትዶልትበት ወቅት አንድ አጥብቆ የነገራት ነገር አላማቸው ፈጥኖ ስኬት እንዲያገኝ በተቻላት መጠን  አቶ ግርማን እንድታማልለው  ነበር።አሁን ለማድረግ እየሞከረች ያለችው ያንን ነው።ካሰበችው በፍጥነትም ፍንጭ ያየች መስሎ ስለተሰማት ደስ አላት።)
"በቃ አሁን ወደአሮሯ ተመለሺና ስራሽን መቼ  እንደምትጀምሪ ተነጋገሩ።"በማለት አሰናበታት።
ከተቀመጠችበት በፈገግታ እየተነሳች"ስራውን አገኘሁ ማለት ነው?"ስትል ጠየቀች።
"አዎ አንቺን የመሰለች እንብጥ ቆንጆ በምን አንጀቴ አይሆንም ብዬ መመለስ እችላለሁ?"አላት።
"ይተማመኑብኝ እርሷንም ሆነ ልጆትን በሙሉ ልቤ ለማገልገልና ለማስደሰት እጥራለሁ።"
"ጎበዝ.... እንደዛ እንደምታደርጊ እኔም ተሠምቶኛል።"
"በሉ ደህና ይቆዩ" ብላ ክፍሉን ለቃ ወጣችና ወደአሮራ ተመለሰች።
🍎🍎🍎
ምኞቴ የፈጣሪ የጥበብ ዜማ የሆነው ያንቺ ፍቅር ለዘላለም በውስጤ የሚንቆረቆርብኝ ወርቃማ ዋሽንት መሆን ነው።ከዋሽንቱ የሚወጣው የእግዚያብሄር ህልውና ያረፈበት አንቺን በጥልቀት የማፍቀር ፅናቴ ግጥምና ዜማ ተዘጋጅቶለት በአንቺ ውብ አንደበት ተዘፍኖ የእያንዳንድን ፍጥረት አለም ልብ ከርኩሮ እንዲገባና የተስፍና የመፅናናት መንፈስ እንዲበተን እፈልጋለሁ።
🍎🍎🍎🍎
ይሄንን ከላይ ያለውን ከመንግስቱ የተላከላትን መልዕክት እያነበበች ሳለች ነው በራፏ የተቆረቆረው።
እየጠበቀቻት ስለሆነ ትዕግስት እንደምትሆን ገምታለች። ሞባይሎን ጠረጴዛዋ ላይ አስቀመጠች...የሆነ የተለየ ሀሳብ መጣላትና ያስቀመጠችውን ስልክ መልሳ አነሳች...ድምፅ መቅጃውን አፕ  ተጫነችና  "ይግብ "አለች።በራፉ ተከፈተና ትዕግስት አንገቷን አስቀድማ ገባች።
አሮራ መቀመጫዋን  ለቀቀችና  ስልኳን በእጆ እንደያዘች ወደእሷ ተራመደች"እሺ እንዴት ሆንሽ...?ከአባዬ ጋር ተነጋገራችሁ?"ስትል ጠየቀቻት።
"አዎ ተነጋግረን ጨርሰናል"
"እ...ወጤቱስ?"
"ስራ የምጀምርበትን ቀን ከአንቺ ጋር እንድነጋገር ነገሩ።"
"እንኳን ደስ ያለሽ የእኔ ቆንጆ"ስልኳን በእጆ እንደያዘች ተጠመጠመችባት።
"ይሄንን እድል በማግኘቴ ተደስቼለሁ...በጣም እንደምትደሰቺብኝና  ረጅም ጊዜ አብረን እንደምንሰራ እምነት አለኝ"አለቻት ትዕግስት።
"ሹር... ጥሩ  የስራ ባለደረቦች ብቻ ሳይሆን ጓደኛሞች ጭምር እንደምንሆን እርግጠኛ ነኝ።እና...መች ነው መጀመር የምትፈልጊው።"
"ነገ ስራ ቦታ በመሄድ በእጄ ላይ ያሉ ነገሮችን ላስረክብና ከነገ ወዲያ በጥዋት ሻንጣዬን ይዤ መጣለሁ።"
"ችግር የለም...ተዘጋጅተሽ እንደጨረሽ ደውይልኝ ...መኪና ልክልሻለሁ"አለቻት አሮራ።
"እሺ አመሠግናለሁ"
ተሳስመው ተለያዩ።ትዕግስት ቢሮውን ለቃ ስትወጣ አሮራ በፈንጠዝያ  ወደመቀመጫዋ ተመለሰችና በስልኳ የቀዳችውን ድምፅ ሴቭ አድርጋ  ከፈተችና መልሳ አዳመጠችው። አስደሰታት።
ከዛ🍎አዝናለሁ እንግዲህ መፅናናት ነው ምን ይደረጋል።ልጅቷ እንደምታያት እኔ ጋር ለመምጣት ቸኩላለች።አይዞኝ።🍎
ከሚል ፅሁፍ ጋር አያይዛ የቀዳችውን የድምፅ ቅጂ ላከችለትና ቢሮዋ ያለው ፒያኖ ፊት ተቀምጣ ልስልስ ጣቷቾን ኪቦርድ ላይ  በደስታ ማንሸራሸር ጀመረች።
🍎🍎🍎
እንዲያበሳጨው ብላ ለመንግስቱ የላከችለት መልዕክትና የድምፅ ቅጂ ሲደርሰውና ሲያዳምጠው በውስጡ የፈጠረበት ደስታ አቅልን የሚያስት አይነት እና  ተራራ የሚያህል ተስፋ ነበር  በውስጡ  የተከለበት ።


ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍8114🥰1👏1
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል 
ምዕራፍ-25
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
አሮራ ከእንቅልፏ ባና እጇን ስትዘረጋ አልጋው ባዶ ነው።አባቷ ምን ጊዜ ተነስቶ እንደወጣ አላወቀችም። አይኗን ገለጠችና ግድግዳው ላይ የተሠቀለውን ሰዓት ስታይ ሁለት ሰዓት ከሀያ ሆኖል። እስከ ሰባት ሰዓት የምትሄድበት ቦታ ስለሌለ  አልጋውን ለመልቀቅ አልቸኮለችም።ከሰዓት ታናሽ እህቷን ሲኒማ ቤት ወስዳት እንደምታዝናናት ቃል ገብታላታለች።ከዛ ማታ ናይት ክለብ ዝግጅት ታቀርባለች።
አይኗን ከወዲህ ወዲያ ስታመላልስ  ትንሿ ጠረጴዛ ላይ ትኩስ ቀይ ፅጌረዳ አበባ  ተቀምጦ አየች።
"እንዴ ሼባው ፍቅር እንደአዲስ እያገረሸበት ነው እንዴ ?"ስትል አሰበችና በደስታ ፈገግ አለች።
"ለምንድነው ግን ሰዎች  ስንባል በዚህ መጠን የመወደድና የመፈቀር ረሀብ ያለብን...?የምንጠላው ሰው እንኳን እንደሚያፈቅረን ባወቅንበት ቅፅበት ለምንድነው  በውስጣችን  የደስታ ቅመም የሚረጨው."እራሷን ጠየቀች። አሮራ ስለእንደዚህ አይነት ጉዳይ    ስታስብ ሁሌ ነው የሚገርማት።
አበባውን  ከእንቅልፎ ተነስታ ስታየው በደስታ እንድትፈግ አስቦ እንዳስቀመጠላት የተጠራጠረችው የእንጀራ አባቷን ነበር።ግን መሳሳቷን ያወቀች ስልኳ  አዲስ መልዕክት መላኩን ድምፅ አሰምቶት አንስታ ከፍታ ስታነበው ነው።"እንዴት ክፍሌ ገባ..?ማንን ተጠቀም እንደዚ አደረገ...?"ጠየቀች...ትዕግስት ትዝ አለቻት ....
መልዕክቱን አነበበችው
🍎🍎🍎
ቀንሽ ጠረጴዛሽ ላይ እንዳለው አበባ የፈካና የደመቀ ይሁን"
አፍቃሪሽ ነኝ"ይላል
🤳🤳🤳🤳
አነበበችና መልስ ሰጠችው"አረ ባክህ ከቤተሰቦቼ መካከል ማንኛቸውን ነው በሙስና ማታለል የቻልከው?እንዴት ክፍሌ ገባህ?"
🤳🤳🤳🤳
አበባውን ይዤ በለሊት በራፍሽ ላይ ስንገላወድ ያየኝ  አንድ ለነፍሱ ያለ የዋህ ነው አባትሽ አይቶኝ ማጅራቴን ከመጠቅለሉ በፊት አበባውን ተቀብሎ የሸኘኝ "
🤳🤳🤳
ጥሩ አደረገ...ለማንኛውም ደስ ብሎኛል...ለአበባው አመሠግናለሁ።"
🤳🤳🤳
አንቺን ደስ ይበልሽ እንጂ እኔ ሁሌ እንደዚህ ማድረግ አይከብደኝም።ግን የእኔ ውድ አንድ ችግር አለ።  አንድ አይኔን እኮ ነው ያጠፋሺብኝ...እባክሽ ትዕግስትን መልሺልኝ...ሌሎች ሶስት ሴቶች ቀጥርልሻለሁ
🤳🤳🤳
መልዕክቱን እንዳነበበች ፍርፍር ብላ ሳቀች።እና መልሱን ፅፋ ላከችለት።
"ትዕግስት ለእኔ ደግሞ ሶስተኛ አይን ነው የሆነቺኝ ..እናም ጥያቄህን ልቀበልህ አልችልም...ለምን ሶስቱን ሴቶች ለራስ አታዳርጋቸውም?"
🤳🤳🤳
"እንደዛ  ከጨከንሽ...ለምን ታዲያ እኔንም አብረሽ አትቀጥሪኝም?"
🤳🤳🤳
"ውዬ ወንድ ሰራተኞች አንቀጥርም...የቤታችን ህግ አይፈቅድም።
🤳🤳🤳
"ቀሚስ ለብሼ መምጣት እችላለሁ።"
🤳🤳🤳
"ቆይ ያልገባኝ...አሁን ልጅቷን እንዲህ አምርረህ የፈለካት የስራ ጉዳይ ነው ወይስ ሌላ ችግር አለ?"
ቀልድ መሠል ግን በአእምሮዋ ደጋግሞ ተጭሮ የነበረን ጥያቄ ጠየቀችው።
🤳🤳🤳

"ሌላ ችግር ስትይ..?አልገባኝም?"
🤳🤳🤳
"የፍቅር ጉዳይ ማለቴ ነው"
🤳🤳🤳
" አረ በፍፅም...ከትጂ ጋር?"
🤳🤳🤳
"ምነው ...ቢሆን ምን ይገርማል?ልጅቷ ቆንጆ ነች...ቀልጣፋ ነች...ጫወታ አዎቂ ነች...ታዲያ ፍቅር ቢይዝህ ምን ይገርማል?።"
🤳🤳🤳
"አይ  እኔ ፍቅር ከአንቺ ጋር ብቻ ነው እስከ መጨረሻው   የያዘኝ...ከሌላ ሊይዘኝ አይችልም።ስለወሲብ የምታወሪ ከሆነም ከእሷ ጋር ምንም የተፈፀመም የሚፈፀምም ነገር የለም።"
🤳🤳🤳
"እንዴ ወሲብ እና ፍቅር ይለያያል እንዴ?"በድንጋጤና ግራ በመጋባት ፅፋ መለሠችለት።
🤳🤳🤳
"ልዋሽሽ አልፈልግም...ለእኔ ትልቅ ልዩነት አላቸው ...ማፈቅረው አንቺን ብቻ ነው...ግን ደስ ካለችኝ ሴት ጋር ወሲብ ፈፅማለው..አሪፍ ወሲብ ከአሪፍ ሴት ጋር የሚያዝናናኝ ነገር"
🤳🤳🤳
በቃ ቸው ...በንዴት ስልኳን አጠፍችው።
🤳🤳🤳
በጣም ነው ያበሳጫት።"አፈቅርሻለሁ ሞትልሻለሁ የሚለው እንዲሁ ሲቀባጥር  ነው  ማለት ነው?"ስትል እራሷን ጠየቀች።
"
"አሮራ ተረጋጊ እንጂ ...አንቺስ ከገዛ እንጀራ አባትሽ ጋር  እያጨመላለቅሽው አይደል?።ደግሞ እሱ እኮ አንደኛ ብቻውን ነው እያፈቀረሽ ያለው...አንድ ቀን እንኳን አፈቅርሻለው ሲልሽ አመሠግናለሁ  እንኳን ብለሽ መልሰሺለት አታውቂም....በዛ ላይ ሀቀኝነቱን ልታደንቂለት ይገባል...ቢያንስ አልዋሸሽም"
ከራሷ ጋር የማይሆን ሙግት ውስጥ ገባች... የበራፍ መንኳኳት ነበር ከሀሳቧ ያባነናት።
"ግብ"
ትዕግስት ከፍታ ገባች"
"እ ትጂ ፈለግሺኝ?"
"ቁርስ ደርሷል .."
"አባዬ አለ እንዴ?"
"አይ ወጥተዋል"
"እንግዲያው ላስቸግርሽ ...እዚሁ አምጪና አብረን እንብላ"
"እሺ...አመጣለሁ"ብላ በራፍን ዘጋችና ተመልሳ ሄደች።
🍎🍎🍎🍎
አርራ እና ትዕግስት ቁርስ እየበሉ ወሬ ጀመሩ።የጫወታውን ርዕስ የፈጠረችው እራሷ አሮራ ነች።
"መንግስቱ ጋር ብዙ ጊዜ አብራችሁ ሰራችሁ?"
"አይ ረጅም ጊዜ የሠራሁት ከአጎቱ ጋር ነው።አሁን ድርጅቱን በጠቅላላ ለእሱ አስረክቦት ወደ ካናዳ ሄዷል..ከመንጌ ጋር ከእስር ከወጣ በኃላ ነው አብረን መስራት የጀመርነው?"
"ብዙም አታውቂውማ?"
"መንጌን..አረ አብረን የሠራነው ለጥቂት ወራት ቢሆንም እድሜ ልክ  እንደማውቀው መስሎ ነው የሚሰማኝ...መንጌ ጥሩ ሰው ነው..የሠው ችግር በቀላሉ ይረዳል...ተጫዋችና ቀልደኛ ነው።"
በፈገግታ ታጅባ አስረዳቻት።
"ለምን እንደታሰረ ታውቂያለሽ?"
"አይ ስለእሱ እንኳን ምንም አላውቅም.. እሱም አልነገረኝም..ግን የታሰረው በሆነ ስህተት እንደሚሆን ገምታለሁ"የምታውቀውን እንደማታውቅ አድርጋ ዋሸቻት።
"እንዴት?"አሮራ ጠየቀች።
"እንዴ መንጌ ሆነ ብሎ ማንንም ሊጎዳ አይችልማ። በዛ እርግጠኛ ነኝ"
አሮራ በእርግጠኝነቷ መደመም ውስጥ ገባች። ስለእሱ ተጨማሪ ለመስማት ተጨማሪ ጥያቄዎችን ለመጠየቅ ማሰላሰል ጀመረች...

ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍10215👏1😁1🤔1