#የጣሪያ_ስር_አበቦች
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
አንድ ዝናባማ ከሰዓት
ሰማዩ ከብዶ ዝናቡ በጣም እየወረደ ነው: ክፍላችን ውስጥ ያሉ መብራቶች
ሁሉ በርተዋል፡ ቲቪውም እንደተለመደው ተከፍቷል። ክሪስ የመስኮቱን ከባባድ መጋረጃዎች በሁለት እጆቹ ከፈት አድርጎ ይዞ በመቆም ከሩቅ ትንሽ የአሻንጉሊት ባቡር መስሎ ሁልጊዜ አስር ሠዓት ገደማ አሳዛኝ ፊሽካውን እያሰማ የሚያልፈውን ባቡር ለማየት እየጠበቀ ነው:
በራሱ ዓለም ውስጥ ነው፧ እኔም በራሴ አለም ውስጥ እግሮቼን አጣምሬ እኔና
ኬሪ የምንጋራው አልጋ ላይ በመቀመጥ እናታችን ለመጨረሻ የመጣች ጊዜ
ካመጣችው መፅሄት ላይ ምስሎች እየመረጥኩ በውስጡ ያሉትን ፎቶግራፎች በጥንቃቄ እየቆረጥኩ የማልመውን አይነት በደስታ የምኖርበት ቤት፣ ሺ ሴቶችን በጎኑ የሚደርግ ሳይሆን እኔን ብቻ የሚወደኝ የምምኘውን አይነት ረጅም፣ ጠንካራ፣ ጥቁር ፀጉር ያለው ባል በማድረግ የቆራረጥኳቸውን የምስል ቁራጮች ሌላ መፅሀፍ ላይ እየለጠፍኩ ህይወቴን እየሳልኩ ነው።
ዳንሰኛ መሆን ሳቆም ባልና ልጆች ይኖሩኛል የማልመው አይነት ቤት ሲኖረኝ ደግሞ ከውድ ድንጋይ የተሰራ የመታጠቢያ ገንዳ ይኖረኛል ከዚያ ለውበት የሚሆኑ ዘይቶች አደርግበትና ማንም በሩን እያንኳኳ ፈጠን በይ
ሳይለኝ ከፈለግኩ ቀኑን ሙሉ ተዘፍዝፌ እውላለሁ። ከዚያ ቆዳዬ በጣም
ለስላሳና ምንም እንከን የሌለበት ጥርት ያለ ይሆንና ደስ የሚል ሽታ ያለው
የሽቶ ጠረን ይኖረኛል። ይሄ የበሰበሰ አሮጌ ደረቅ እንጨት ሽታና ጣሪያው
ስር ያለው ክፍል አቧራ ከነችግሮቹና አሮጌ እቃዎቹ ጋር እኛን ወጣቶቹን ልክ እንደዚህ አሮጌ ቤት ያለ ጠረን እንዲኖረን አድርጎናል
ክሪስ” አልኩት ጀርባው ላይ እያፈጠጥኩ። “አሁን ጠንካሮች ነን፤ ታዲያ
ለምንድነው እናታችን ተመልሳ እስክትመጣና ሽማግሌው እስኪሞት መጠበቅ ያለብን? ለምንድነው የማምለጫ መንገድ የማንፈልገው?” ቃል አልተነፈሰም። ግን እጆቹ የመጋረጃውን ጨርቅ ጨምድደው ሲይዙ ተመለከትኩ::
“ክሪስ...”
“ስለሱ ማውራት አልፈልግም” አለ በንዴት
“ስለመሄድ እያሰብክ ካልሆነ ታዲያ ለምንድነው እዚያ ቆመህ ባቡሩ እስኪያልፍ የምትጠብቀው?”
“ባቡሩን እየጠበቅኩ አይደለም! በቃ ዝም ብዬ ወደ ውጪ እየተመለከትኩ
ነው:”
በግንባሩ የመስኮቱን መስታወት ተደግፏል። ቅርብ ያለ ጎረቤት እንዲያየው የደፈረ ይመስላል
“ክሪስ ከመስኮቱ ዞር በል የሆነ ሰው ሊያይህ ይችላል”
“ማንም ቢያየኝ ግድ የለኝም!”
የመጀመሪያ ስሜቴ ወደሱ ሮጬ በክንዶቼ አቅፌ ከእናታችን ያጣቸውን
እነዚያን መሳሞች ለማካስ ፊቱን በሙሉ በሚሊየን በሚቆጠሩ መሳሞች
ማዳረስ ነበር እሷ እንደምታደርገው ጭንቅላቱን ደረቴ ላይ አስደግፌ ፀጉሩን እያሻሸሁ በፊት ወደነበረበት አይነት ደስተኛ፣ የሚናደድበት ቀን የሌለው፣ መልካም ነገር ብቻ የሚመለከት ሰው ወደመሆኑ ልመልሰው ፈለግኩ። ነገር ግን በፊት እናታችን ታደርግለት የነበረውን ነገር ሁሉ ባደርግለትም ተመሳሳይ
እንደማይሆን አውቅ ነበር፡ እሷን ነው የሚፈልገው: ተስፋዎቹ፣ ህልሞቹና
እምነቱ በሙሉ በአንዲት ሴት ውስጥ ታሽጓል በእናታችን፡፡
አሁን ከመጣች ሁለት ወር አልፏታል! እዚህ ቤት የምናሳልፈው አንድ ቀን በትክክለኛው ህይወት ሲለካ ከወር በላይ እንደሚረዝም አልገባትም
ስለኛ አትጨነቅም? እንዴት እንደምንኖር አታስብም? ያለምንም ማብራሪያ፣
ምክንያት ወይም ሰበብ ስትተወን እያየ ክሪስ ሁልጊዜ የሷ ቀንደኛ ደጋፊ
እንደሚሆን ታምናለች? ፍቅር በጥርጣሬና በፍርሀት በአንድ ጊዜ ሊፈርስ
እንደሚችልና በፍፁም ዳግመኛ ሊገነባ እንደማይችል አታውቅም?
"ካቲ” አለ ክሪስ ድንገት “የሆነ ቦታ የመሄድ ምርጫ ቢኖርሽ የት ትሄጃለሽ?
“ደቡብ” አልኩ “የሚሞቅና ፀሀያማ የባህር ዳርቻ ወዳለው… ሞገዶች ለስላሳ
ወደሆኑበትና ሀይለኛ ነፋስ ወደማይነፍስበት መሄድ እፈልጋለሁ በነጭ አሸዋ ላይ ጋደም ብዬ የፀሀይ ብርሃኔን እየጠጣሁ ለስለስ ያለ ንፋስ ፀጉሬ ውስጥና ጉንጮቼ ላይ ሲንሸራሸር መስማት ነው የምፈልገው”
“ልክ ነው…” ተስማማ፡ “የገለፅሽበት መንገድ አሪፍ ይመስላል እኔ ግን ልክ
እንደ በረዶ ሸርተቴ ሁሉ በሀይለኛ ሞገድ ውስጥ መንሳፈፍም እወዳለሁ።”
ምስሎቹን እየቆራረጥኩ የነበርኩበትን መቀስና መፅሄቱን አስቀምጬ ሙሉ
በሙሉ ክሪስ ላይ ትኩረት አደረግኩ፡ ክሪስ የሚወዳቸውን ብዙ ስፖርቶች አጥቶ፣ በአንድ ክፍል ውስጥ ታሽጎ፣ ከእድሜው በላይ አርጅቶና አዝኖ ስመለከተው ላፅናናው ብፈልግም እንዴት እንደማፅናናው ግን አላወቅኩም።
ክሪስ እባክህ ከመስኮቱ ጋ ተመለስ?” አልኩት።
“ተይኝ! ይሄ ቦታ እጅግ ሰልችቶኛል ይህንን አታድርግ፣ ያንን አታድርግ፣
ካላናገሩህ እንዳትናገር መባል፤ በየቀኑ እነዚህን በደንብ በደንብ የማይሰሩ ጣዕም አልባ ምግቦች መብላት ታክቶኛል
በምግብም እንኳን እንዳንደሰት ሆነ ብላ ነው እንደዛ የምታደርገው: ስለዛ
ሁሉ ገንዘብ ሳስብ ደግሞ ግማሹ የእናታችንና የእኛ በመሆኑ እንደሚገባን
አስባለሁ። ያ ሽማግሌ መቼም ለዘላለም መኖር አይችልም:"
“በዓለም ላይ ያለ ገንዘብ ሁሉ ቢደመር ያጣናቸውን የመኖሪያ ቀኖች ያህል
ዋጋ የለውም!” በቁጣ መለስኩለት ወደኔ ዞር አለ፤ ፊቱ ቀልቷል። “ምናልባት
አንቺ በተሰጥኦሽ ገንዘብ ታገኚ ይሆናል እኔ ግን ከፊት ለፊቴ የብዙ አመታት
ትምህርት ይጠብቀኛል፡ አባታችን ዶክተር እንድሆን ይጠብቅ እንደነበረ ታውቂያለሽ፡ እንደምንም ብዬ ያንን ማሳካት አለብኝ፡፡ ከዚህ ከኮበለልን ግን
መቼም ዶክተር መሆን አልችልም: አንቺንና መንትዮቹን እንዲሁም ራሴን
ማኖር ይኖርብኛል። እስቲ እኛን ለማኖር ልሰራ የምችላቸውን ስራዎች
ንገሪኝ… ፍጠኚ! ሳህን አጣቢ ወይም ፍራፍሬ ለቃሚ ሌላ ምን መሆን
እችላለሁ? እነዚህ ስራዎችስ የህክምና ትምህርት ቤት ያስገቡኛል?”
የነደደ ቁጣ ሞላኝ፡ እኔ ላደርገው ስለምችለው አስተዋፅኦ ትንሽ እንኳን
ዋጋ አልሰጠውም: “እኔም መስራት እችላለሁ!” አልኩት። “ሁለታችን
ሆነን ማስተዳደር እንችላለን፡ ክሪስ የተራብን ጊዜ አራት የሞቱ አይጦች
ስታመጣልኝ፣ እግዚአብሔር በትልቅ መከራ ጊዜ ለሰዎች ተጨማሪ ጥንካሬና
ችሎታ ይሰጣል ብለኸኝ ነበር፡ እኔም እንደሚሰጥ አምናለሁ: ከዚህ ወጥተን በራሳችን መኖር ስንጀምር በአንድም በሌላም በኩል መንገዳችንን እናስተካክላለን፡ እናም ዶክተር ትሆናለህ! ያንን ዶክተር የሚለውን ማዕረግ
ከስምህ በፊት ለማየት የትኛውንም ነገር አደርጋለሁ፡”
“ምን መስራት ትችያለሽ?" በጥላቻና በመመረር አይነት ጠየቀኝ፡ መልስ መስጠት ከመቻሌ በፊት ከጀርባችን ያለው በር ተhፍቶ አያትየው በሩ ላይ ቆመችና ወደ ክፍሉ ሳትገባ ክሪስ ላይ አፈጠጠች: እሱ ደግሞ እንደበፊቱ ለመታዘዝ ፈቃደኛ ባለመሆን ግትርና እምቢተኛ ሆነና ከመስኮቱ ጋር ሳይንቀሳቀስ ፊቱን መልሶ እንደገና ዝናቡ ላይ ማፍጠጥ ቀጠለ።
“ልጅ!” ተጣራች። “ከመስኮቱ ጋር ዞር በል አሁኑኑ!
“ስሜ ልጅ አይደለም፧ ስሜ ክሪስቶፈር ነው በተሰጠኝ ስም ልትጠሪኝ ትችያለሽ ወይም ጭራሽ አለመጥራት ትችያለሽ ... ግን እንደገና ልጅ ብለሽ እንዳትጠሪኝ፡”
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
አንድ ዝናባማ ከሰዓት
ሰማዩ ከብዶ ዝናቡ በጣም እየወረደ ነው: ክፍላችን ውስጥ ያሉ መብራቶች
ሁሉ በርተዋል፡ ቲቪውም እንደተለመደው ተከፍቷል። ክሪስ የመስኮቱን ከባባድ መጋረጃዎች በሁለት እጆቹ ከፈት አድርጎ ይዞ በመቆም ከሩቅ ትንሽ የአሻንጉሊት ባቡር መስሎ ሁልጊዜ አስር ሠዓት ገደማ አሳዛኝ ፊሽካውን እያሰማ የሚያልፈውን ባቡር ለማየት እየጠበቀ ነው:
በራሱ ዓለም ውስጥ ነው፧ እኔም በራሴ አለም ውስጥ እግሮቼን አጣምሬ እኔና
ኬሪ የምንጋራው አልጋ ላይ በመቀመጥ እናታችን ለመጨረሻ የመጣች ጊዜ
ካመጣችው መፅሄት ላይ ምስሎች እየመረጥኩ በውስጡ ያሉትን ፎቶግራፎች በጥንቃቄ እየቆረጥኩ የማልመውን አይነት በደስታ የምኖርበት ቤት፣ ሺ ሴቶችን በጎኑ የሚደርግ ሳይሆን እኔን ብቻ የሚወደኝ የምምኘውን አይነት ረጅም፣ ጠንካራ፣ ጥቁር ፀጉር ያለው ባል በማድረግ የቆራረጥኳቸውን የምስል ቁራጮች ሌላ መፅሀፍ ላይ እየለጠፍኩ ህይወቴን እየሳልኩ ነው።
ዳንሰኛ መሆን ሳቆም ባልና ልጆች ይኖሩኛል የማልመው አይነት ቤት ሲኖረኝ ደግሞ ከውድ ድንጋይ የተሰራ የመታጠቢያ ገንዳ ይኖረኛል ከዚያ ለውበት የሚሆኑ ዘይቶች አደርግበትና ማንም በሩን እያንኳኳ ፈጠን በይ
ሳይለኝ ከፈለግኩ ቀኑን ሙሉ ተዘፍዝፌ እውላለሁ። ከዚያ ቆዳዬ በጣም
ለስላሳና ምንም እንከን የሌለበት ጥርት ያለ ይሆንና ደስ የሚል ሽታ ያለው
የሽቶ ጠረን ይኖረኛል። ይሄ የበሰበሰ አሮጌ ደረቅ እንጨት ሽታና ጣሪያው
ስር ያለው ክፍል አቧራ ከነችግሮቹና አሮጌ እቃዎቹ ጋር እኛን ወጣቶቹን ልክ እንደዚህ አሮጌ ቤት ያለ ጠረን እንዲኖረን አድርጎናል
ክሪስ” አልኩት ጀርባው ላይ እያፈጠጥኩ። “አሁን ጠንካሮች ነን፤ ታዲያ
ለምንድነው እናታችን ተመልሳ እስክትመጣና ሽማግሌው እስኪሞት መጠበቅ ያለብን? ለምንድነው የማምለጫ መንገድ የማንፈልገው?” ቃል አልተነፈሰም። ግን እጆቹ የመጋረጃውን ጨርቅ ጨምድደው ሲይዙ ተመለከትኩ::
“ክሪስ...”
“ስለሱ ማውራት አልፈልግም” አለ በንዴት
“ስለመሄድ እያሰብክ ካልሆነ ታዲያ ለምንድነው እዚያ ቆመህ ባቡሩ እስኪያልፍ የምትጠብቀው?”
“ባቡሩን እየጠበቅኩ አይደለም! በቃ ዝም ብዬ ወደ ውጪ እየተመለከትኩ
ነው:”
በግንባሩ የመስኮቱን መስታወት ተደግፏል። ቅርብ ያለ ጎረቤት እንዲያየው የደፈረ ይመስላል
“ክሪስ ከመስኮቱ ዞር በል የሆነ ሰው ሊያይህ ይችላል”
“ማንም ቢያየኝ ግድ የለኝም!”
የመጀመሪያ ስሜቴ ወደሱ ሮጬ በክንዶቼ አቅፌ ከእናታችን ያጣቸውን
እነዚያን መሳሞች ለማካስ ፊቱን በሙሉ በሚሊየን በሚቆጠሩ መሳሞች
ማዳረስ ነበር እሷ እንደምታደርገው ጭንቅላቱን ደረቴ ላይ አስደግፌ ፀጉሩን እያሻሸሁ በፊት ወደነበረበት አይነት ደስተኛ፣ የሚናደድበት ቀን የሌለው፣ መልካም ነገር ብቻ የሚመለከት ሰው ወደመሆኑ ልመልሰው ፈለግኩ። ነገር ግን በፊት እናታችን ታደርግለት የነበረውን ነገር ሁሉ ባደርግለትም ተመሳሳይ
እንደማይሆን አውቅ ነበር፡ እሷን ነው የሚፈልገው: ተስፋዎቹ፣ ህልሞቹና
እምነቱ በሙሉ በአንዲት ሴት ውስጥ ታሽጓል በእናታችን፡፡
አሁን ከመጣች ሁለት ወር አልፏታል! እዚህ ቤት የምናሳልፈው አንድ ቀን በትክክለኛው ህይወት ሲለካ ከወር በላይ እንደሚረዝም አልገባትም
ስለኛ አትጨነቅም? እንዴት እንደምንኖር አታስብም? ያለምንም ማብራሪያ፣
ምክንያት ወይም ሰበብ ስትተወን እያየ ክሪስ ሁልጊዜ የሷ ቀንደኛ ደጋፊ
እንደሚሆን ታምናለች? ፍቅር በጥርጣሬና በፍርሀት በአንድ ጊዜ ሊፈርስ
እንደሚችልና በፍፁም ዳግመኛ ሊገነባ እንደማይችል አታውቅም?
"ካቲ” አለ ክሪስ ድንገት “የሆነ ቦታ የመሄድ ምርጫ ቢኖርሽ የት ትሄጃለሽ?
“ደቡብ” አልኩ “የሚሞቅና ፀሀያማ የባህር ዳርቻ ወዳለው… ሞገዶች ለስላሳ
ወደሆኑበትና ሀይለኛ ነፋስ ወደማይነፍስበት መሄድ እፈልጋለሁ በነጭ አሸዋ ላይ ጋደም ብዬ የፀሀይ ብርሃኔን እየጠጣሁ ለስለስ ያለ ንፋስ ፀጉሬ ውስጥና ጉንጮቼ ላይ ሲንሸራሸር መስማት ነው የምፈልገው”
“ልክ ነው…” ተስማማ፡ “የገለፅሽበት መንገድ አሪፍ ይመስላል እኔ ግን ልክ
እንደ በረዶ ሸርተቴ ሁሉ በሀይለኛ ሞገድ ውስጥ መንሳፈፍም እወዳለሁ።”
ምስሎቹን እየቆራረጥኩ የነበርኩበትን መቀስና መፅሄቱን አስቀምጬ ሙሉ
በሙሉ ክሪስ ላይ ትኩረት አደረግኩ፡ ክሪስ የሚወዳቸውን ብዙ ስፖርቶች አጥቶ፣ በአንድ ክፍል ውስጥ ታሽጎ፣ ከእድሜው በላይ አርጅቶና አዝኖ ስመለከተው ላፅናናው ብፈልግም እንዴት እንደማፅናናው ግን አላወቅኩም።
ክሪስ እባክህ ከመስኮቱ ጋ ተመለስ?” አልኩት።
“ተይኝ! ይሄ ቦታ እጅግ ሰልችቶኛል ይህንን አታድርግ፣ ያንን አታድርግ፣
ካላናገሩህ እንዳትናገር መባል፤ በየቀኑ እነዚህን በደንብ በደንብ የማይሰሩ ጣዕም አልባ ምግቦች መብላት ታክቶኛል
በምግብም እንኳን እንዳንደሰት ሆነ ብላ ነው እንደዛ የምታደርገው: ስለዛ
ሁሉ ገንዘብ ሳስብ ደግሞ ግማሹ የእናታችንና የእኛ በመሆኑ እንደሚገባን
አስባለሁ። ያ ሽማግሌ መቼም ለዘላለም መኖር አይችልም:"
“በዓለም ላይ ያለ ገንዘብ ሁሉ ቢደመር ያጣናቸውን የመኖሪያ ቀኖች ያህል
ዋጋ የለውም!” በቁጣ መለስኩለት ወደኔ ዞር አለ፤ ፊቱ ቀልቷል። “ምናልባት
አንቺ በተሰጥኦሽ ገንዘብ ታገኚ ይሆናል እኔ ግን ከፊት ለፊቴ የብዙ አመታት
ትምህርት ይጠብቀኛል፡ አባታችን ዶክተር እንድሆን ይጠብቅ እንደነበረ ታውቂያለሽ፡ እንደምንም ብዬ ያንን ማሳካት አለብኝ፡፡ ከዚህ ከኮበለልን ግን
መቼም ዶክተር መሆን አልችልም: አንቺንና መንትዮቹን እንዲሁም ራሴን
ማኖር ይኖርብኛል። እስቲ እኛን ለማኖር ልሰራ የምችላቸውን ስራዎች
ንገሪኝ… ፍጠኚ! ሳህን አጣቢ ወይም ፍራፍሬ ለቃሚ ሌላ ምን መሆን
እችላለሁ? እነዚህ ስራዎችስ የህክምና ትምህርት ቤት ያስገቡኛል?”
የነደደ ቁጣ ሞላኝ፡ እኔ ላደርገው ስለምችለው አስተዋፅኦ ትንሽ እንኳን
ዋጋ አልሰጠውም: “እኔም መስራት እችላለሁ!” አልኩት። “ሁለታችን
ሆነን ማስተዳደር እንችላለን፡ ክሪስ የተራብን ጊዜ አራት የሞቱ አይጦች
ስታመጣልኝ፣ እግዚአብሔር በትልቅ መከራ ጊዜ ለሰዎች ተጨማሪ ጥንካሬና
ችሎታ ይሰጣል ብለኸኝ ነበር፡ እኔም እንደሚሰጥ አምናለሁ: ከዚህ ወጥተን በራሳችን መኖር ስንጀምር በአንድም በሌላም በኩል መንገዳችንን እናስተካክላለን፡ እናም ዶክተር ትሆናለህ! ያንን ዶክተር የሚለውን ማዕረግ
ከስምህ በፊት ለማየት የትኛውንም ነገር አደርጋለሁ፡”
“ምን መስራት ትችያለሽ?" በጥላቻና በመመረር አይነት ጠየቀኝ፡ መልስ መስጠት ከመቻሌ በፊት ከጀርባችን ያለው በር ተhፍቶ አያትየው በሩ ላይ ቆመችና ወደ ክፍሉ ሳትገባ ክሪስ ላይ አፈጠጠች: እሱ ደግሞ እንደበፊቱ ለመታዘዝ ፈቃደኛ ባለመሆን ግትርና እምቢተኛ ሆነና ከመስኮቱ ጋር ሳይንቀሳቀስ ፊቱን መልሶ እንደገና ዝናቡ ላይ ማፍጠጥ ቀጠለ።
“ልጅ!” ተጣራች። “ከመስኮቱ ጋር ዞር በል አሁኑኑ!
“ስሜ ልጅ አይደለም፧ ስሜ ክሪስቶፈር ነው በተሰጠኝ ስም ልትጠሪኝ ትችያለሽ ወይም ጭራሽ አለመጥራት ትችያለሽ ... ግን እንደገና ልጅ ብለሽ እንዳትጠሪኝ፡”
👍38😁2
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_በወንዳየሁ_ንጉሴ
‹‹አውቃለሁ፡፡ ነገር ግን ግድ የለኝም፡፡ ጦርነት አውድማ ውስጥ ገብቼ ፋሺዝምን ከሀገሬ ለማባረር እዋጋለሁ›› አለች በልበ ሙሉነት፡ ፊቷ ላይ
የሚነበበው ገፅታ ለህይወት ግድ እንደሌላት ያሳያል፡ ሄሪ ይህን ሲያይ ጎበዝ ናት› አለ በሆዱ፡፡
‹‹የቆረጥሽ ትመስያለሽ››
‹‹በዚህ እምነቱ የተነሳ የስፔን ፋሺስቶችን ሊዋጋ ሄዶ አፈር በልቶ የቀረ ፍቅረኛ ነበረኝ፡፡ የእሱን አርማ አንስቼ አላማውን ዳር ለማድረስ እታገላለሁ››ደ አለች በወኔና በሀዘን፡
‹‹ትወጂው ነበር?»
በአዎንታ ራሷን ነቀነቀች፡፡
አይኗ እንባ እንዳቀረረ ተመለከተና በሀዘኔታ ክንዷን ያዝ አደረጋት
‹‹አሁንም ትወጂዋለሽ?›› ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹ምን ጊዜም ከልቤ አይጠፋም›› አለች የሹክሹክታ ያህል ‹‹ስሙ ኢያን ይባላል፡››
ሄሪ አሳዘነችው፡፡ ማርጋሬትን ደረቱ ውስጥ ወሽቆ ሊያፅናናት
ቢፈልግም በየት በኩል። ውስኪያቸውን እየጨለጡ ጋዜጣ የሚያነቡ በርበሬ
ፊት አባቷ ፊት ለፊት ተቀምጠዋል፡ እንደ ምንም እጁን ሰደደና አጇን ጨመቅ አደረገው፡፡ እሷም ለማፅናናት መሆኑ ገብቷት
ፈገግ አለች።
‹‹እራት ደርሷል ሚስተር ቫንዴርፖስት›› አለ አስተናጋጁ፡ ሄሪ አስራ
ሁለት ሰዓት ከምኔው እንደደረሰ ገርሞታል፡ ከማርጋሬት ጋር የጀመረውን
ጭውውት ማቋረጡ አሳዝኖታል፡፡ እሷም የእሱ ጭንቀት ገባትና ‹ብዙ
የምንጫወተው ነገር አለ›› አለች ‹‹ለሚቀጥሉት ሃያ አራት ሰዓታት አብረን
እንሆናለን››
‹‹ልክ ነሽ›› አለና ፈገግ አለ፡፡ እንደገና እጇን ዳበስ አደረገና ‹‹በኋላ
እንገናኝ›› አላት፡፡
ምስጢሩን በሙሉ የነገራት አጋሩ ሊያደርጋት ነው፡፡
ወደሚቀጥለው ክፍል ሲገባ ክፍሉ ከሳሎን ቤት ወደ መብል ቤትነት ተለውጦ ሲያይ ተገረመ እያንዳንዳቸው አራት ሰዎች የሚቀመጡባቸው
ሶስት ጠረጴዛዎች የተዘረጉ ሲሆን ሌሎች ሁለት ትንንሽ ጠረጴዛዎችም ይታያሉ፡፡ የእቃው አደራደር እንደ ምግብ ቤት ሲሆን ጠረጴዛዎቹ ጨርቅ
ለብሰዋል፡፡ በላያቸው ላይ የፓን አሜሪካ አየር መንገድ ስምና ምልክት ያለባቸው ብርጭቆዎች፣ ሰሃኖችና ናፕኪኖች ተቀምጠዋል። የመብል ክፍሉ ግርግዳ የአለም ካርታ ተለጥፎበታል አስተናጋጁ ሄሪን አንድ ሱፍ የለበሰ አጠርና ደልደል ካለ ሰው አጠገብ ወስዶ አስቀመጠው: ሄሪ የሰውዬው አለባበስ አስቀናው፡ ሰውዬው ክራቫት ያደረገ ሲሆን ውድ በሆነ ማያያዣ ጌጥ ከሸሚዙ ጋር አያይዞታል፡ ሄሪ እራሱን አስተዋወቀ፡ ሰውዬውም እጁን ለሰላምታ ዘረጋና ‹ቶም ሉተር እባላለሁ›› አለ፡፡ እጁ ላይ ያለው የወርቅ አምባር ከክራቫት ማያያዣው ጋር ይሄዳል፡፡ ለውድ ጌጣጌጥ ገንዘቡን
መበተን የሚወድ ሰው ማለት ይሄ ነው፡፡
ሄሪ የታጠፈውን ናፕኪን ዘረጋ፡፡ ሉተር አነጋገሩ የአሜሪካዊ ነው።
‹‹ከየት ሀገር ነው የመጣኸው?›› ሲል ሄሪ ጠየቀው ሰውዬውን
‹‹ፕሮቪደንስ ሮድ አይላንድ፧ አንተስ?››
‹‹ፊላደልፊያ›› አለ ሄሪ፡ ፊላደልፊያ የት እንዳለ እንኳን አያውቅም፡፡
አሜሪካ ውስጥ ያልኖርኩበት ቦታ የለም፡፡ አባቴ የኢንሹራንስ ሰራተኛ
ነበር፡››
ሉተር አንገቱን ነቀነቀ፡፡ ነገር ግን ከዚህ በላይ ማውራት አልፈለገም የሰውዬው ዝምተኛነት ለሄሪ ተስማምቶታል፡ ስለአኗኗሩ ሰው እንዲጠይቀው
አይፈልግም: በዝምታ ማለፍ ጥሩ ነው፡
ሁለት የአይሮፕላኑ ሰራተኞች በመጡና ራሳቸውን አስተዋወቁ፡ የበረራዐመሀንዲሱ ኤዲ ዲኪን ትከሻው የሰፋ፣ የደስ ደስ ያለው ፀጉረ ነጭ ሰው
ነው፡ ሁለተኛው ጃክ አሽፎርድ የሚባል ናቪጌተር ነው ፀጉረ ጥቁር ሲሆን
የለበሰው ዩኒፎርም ሄዶበታል።
ሰዎቹ እንደተቀመጡ በሉተርና በመሃንዲሱ መካከል የሆነ ጠብ እንዳለ
ሄሪ አስተዋለ።እራት ቀረበ፤ ሁለቱ የአይሮፕላን ሰራተኞች ኮካ ኮላ ሲመጣላቸው ሄሪ
ነጭ ቪኖ ቀረበለት፡ ቶምሉተር ማርቲኒ አዘዘ
ሄሪ እራት እየበላ ሳ
በአይሮፕላኑ መስኮት እያየ ስለማርጋሬትና ስፔን
ሄዶ ስለቀረው ቦይ ፍሬንዷ ያስባል፡፡ ስለእሱ አሁን ምን ያህል እንደምታስብ ማወቅ ፈለገ፡፡ ከእሷ እድሜ አንጻር አንድ አመት ትንሽ ጊዜ አይደለም፡፡
ጃክ አሽፎርድ ሄሪ በመስኮት እያየ መሆኑን ተገነዘበና ‹‹እስካሁን አየሩ
ጥሩ ስለሆነ እድለኞች ነን›› አለ፡
‹‹ሁልጊዜ እንዴት ነው አየሩ?›› ሲል ጠየቀ ሄሪ
‹‹አንዳንድ ጊዜ ከአየርላንድ እስከ ካናዳ በዝናብ የምንሄድበት ጊዜ አለ፡፡
‹‹አንዳንዴ ደግሞ በረዶና መብረቅ ያጋጥማል፡››
ሄሪ አንድ ጊዜ ያነበበውን አስታወሰና ‹‹በረዶ ከዘነበ ለአይሮፕላኑ አደገኛ አይደለም?›› ሲል ጠየቀ፡
‹‹በተቻለን መጠን ቀዝቃዛው የአየር ንብረት እንዳያገኘን እንጥራለን፡፡ለማንኛውም ተብሎ ግን አይሮፕላኑ ክንፎች ላይ የበረዶ ማቅለጫ ሸራ
ተደርጎለታል፡››
የመጪው የአየር ትንበያ ምን ያመለክታል?››
ጃክ ይህን መልስ ለመስጠት ሲጠራጠር አየና ስለአየሩ ባልጠየቅ ይሻል
ነበር›› ሲል አሰበ፡፡ ‹‹አትላንቲክ ውቅያኖስ ላይ ዶፍ ዝናብ ይጠብቀናል››
አለ፡፡
‹‹ይህን ያህል መጥፎ ነው?›› ጠየቀ ሄሪ፡
‹‹ዶፍ ዝናቡ መሃል ከገባን መጥፎ ነው፡ ሆኖም እኛ ከዶፍ ዝናቡ ራቅ ብለን እንበራለን›› አለ በሰጠው መልስ ብዙም ባለመተማመን፡፡
ቶም ሉተርም ቀጠለና ‹በዶፍ ዝናብ ውስጥ መጓዝ ምን ችግር አለው ሲል ጠየቀ።
ጃክ በዝርዝር አልተናገረም፤ ነገር ግን የበረራ መሀንዲሱ ኤዲ፣ ቶም ሉተርን ለማስፈራራት ሲል ወደ እሱ እያየ ‹‹ልክ ባልተገራ ፈረስ የሚጋልቡ ይመስል ያነጥራል›› አለ፡
ሉተር ኤዲ ያለውን ሲሰማ በድንጋጤ አመድ መሰለ፡፡ ኤዲ በተሳፋሪው
ፊት አፉ እንዳመጣ በመናገሩ ጃክ ገላመጠው:
ተሳፋሪዎቹ ሁለተኛ ዙር የእንቁራሪት መረቅ መጣላቸው:🤮
አሁን የሚያስተናግዱት ሁለቱ አስተናጋጆች ኒኪና ዴቪ ናቸው፡ ኒኪ ድብልብል ሲሆን ዴቪ ደግሞ ከአፍ የወደቀች ጥሬ ነው የሚያክለው፡፡
ሄሪ ሁለቱም ወንዳገረዶች ሳይሆኑ አይቀሩም› ሲል ገመተ፡ ታዲያ ቅልጥፍናው አስደስቶታል፡፡
ሄሪ በድብቅ እንደተከታተለው የበረራ መሀንዲሱ አዕምሮው በአንድ ነገር የተጠመደ ይመስላል፡፡
‹ሄሪ መሀንዲሱ ባህሪው አኩራፊ አይመስልም፡፡ ሲያዩት ተጫዋችና
ግልፅ ይመስላል› ሲል አሰበና እንዲናገር ለማበረታት ‹‹አንተ ምግብ በምትበላበት ጊዜ የበረራ ምህንድስናውን ስራ ማን ይሰራል?›› ሲል ጠየቀው
‹‹ረዳት የበረራ መሀንዲሱ ሚኪ ፊን ነው›› አለ፡ ‹‹በፈረቃ ነው የምንሰራው፡፡ ጃክና እኔ ከሳውዝ ሃምፕተን በረራ ከጀመርንበት ከቀኑ
ስምንት ሰዓት ጀምሮ ስንሰራ ቆይተናል፡፡ ስለዚህ ከምሽቱ አስራ ሁለት ሰዓት
ላይ እረፍት እናደርጋለን፡፡››
‹‹ካፒቴኑስ?›› ሲል ጠየቀ ቶም ሉተር ሀሳብ ገብቶት።
‹‹እንቅልፍ እንዳይዘው መድሃኒት ይውጣል፡ ከቻለ በተቀመጠበት ትንሽ ያንቀላፋል›› አለ ኤዲ፡ ‹‹ወደኋላ የማንመለስበት ሁኔታ ላይ ስንደርስ
ፓይለቱ ምን አልባት ረጅም እረፍት ያደርጋል፡››
‹‹ስለዚህ በሰማይ በምንበርበት ጊዜ ፓይለቱ ይተኛል ማለት ነው?››
ሲል ጠየቀ ሉተር ሳያስበው ጮክ ብሎ፡
‹‹አዎ›› አለ ኤዲ በፈገግታ:፡ ሉተር ፍርሃት ፍርሃት እንዳለው ያስታውቅበታል፡፡ ሄሪ ጨዋታው ሰላማዊ እንደሆነ በማሰብ ‹‹ወደኋላ
የማንመለስበት ሁኔታ ማለት ምንድን ነው?›› ሲል ጠየቀ፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_በወንዳየሁ_ንጉሴ
‹‹አውቃለሁ፡፡ ነገር ግን ግድ የለኝም፡፡ ጦርነት አውድማ ውስጥ ገብቼ ፋሺዝምን ከሀገሬ ለማባረር እዋጋለሁ›› አለች በልበ ሙሉነት፡ ፊቷ ላይ
የሚነበበው ገፅታ ለህይወት ግድ እንደሌላት ያሳያል፡ ሄሪ ይህን ሲያይ ጎበዝ ናት› አለ በሆዱ፡፡
‹‹የቆረጥሽ ትመስያለሽ››
‹‹በዚህ እምነቱ የተነሳ የስፔን ፋሺስቶችን ሊዋጋ ሄዶ አፈር በልቶ የቀረ ፍቅረኛ ነበረኝ፡፡ የእሱን አርማ አንስቼ አላማውን ዳር ለማድረስ እታገላለሁ››ደ አለች በወኔና በሀዘን፡
‹‹ትወጂው ነበር?»
በአዎንታ ራሷን ነቀነቀች፡፡
አይኗ እንባ እንዳቀረረ ተመለከተና በሀዘኔታ ክንዷን ያዝ አደረጋት
‹‹አሁንም ትወጂዋለሽ?›› ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹ምን ጊዜም ከልቤ አይጠፋም›› አለች የሹክሹክታ ያህል ‹‹ስሙ ኢያን ይባላል፡››
ሄሪ አሳዘነችው፡፡ ማርጋሬትን ደረቱ ውስጥ ወሽቆ ሊያፅናናት
ቢፈልግም በየት በኩል። ውስኪያቸውን እየጨለጡ ጋዜጣ የሚያነቡ በርበሬ
ፊት አባቷ ፊት ለፊት ተቀምጠዋል፡ እንደ ምንም እጁን ሰደደና አጇን ጨመቅ አደረገው፡፡ እሷም ለማፅናናት መሆኑ ገብቷት
ፈገግ አለች።
‹‹እራት ደርሷል ሚስተር ቫንዴርፖስት›› አለ አስተናጋጁ፡ ሄሪ አስራ
ሁለት ሰዓት ከምኔው እንደደረሰ ገርሞታል፡ ከማርጋሬት ጋር የጀመረውን
ጭውውት ማቋረጡ አሳዝኖታል፡፡ እሷም የእሱ ጭንቀት ገባትና ‹ብዙ
የምንጫወተው ነገር አለ›› አለች ‹‹ለሚቀጥሉት ሃያ አራት ሰዓታት አብረን
እንሆናለን››
‹‹ልክ ነሽ›› አለና ፈገግ አለ፡፡ እንደገና እጇን ዳበስ አደረገና ‹‹በኋላ
እንገናኝ›› አላት፡፡
ምስጢሩን በሙሉ የነገራት አጋሩ ሊያደርጋት ነው፡፡
ወደሚቀጥለው ክፍል ሲገባ ክፍሉ ከሳሎን ቤት ወደ መብል ቤትነት ተለውጦ ሲያይ ተገረመ እያንዳንዳቸው አራት ሰዎች የሚቀመጡባቸው
ሶስት ጠረጴዛዎች የተዘረጉ ሲሆን ሌሎች ሁለት ትንንሽ ጠረጴዛዎችም ይታያሉ፡፡ የእቃው አደራደር እንደ ምግብ ቤት ሲሆን ጠረጴዛዎቹ ጨርቅ
ለብሰዋል፡፡ በላያቸው ላይ የፓን አሜሪካ አየር መንገድ ስምና ምልክት ያለባቸው ብርጭቆዎች፣ ሰሃኖችና ናፕኪኖች ተቀምጠዋል። የመብል ክፍሉ ግርግዳ የአለም ካርታ ተለጥፎበታል አስተናጋጁ ሄሪን አንድ ሱፍ የለበሰ አጠርና ደልደል ካለ ሰው አጠገብ ወስዶ አስቀመጠው: ሄሪ የሰውዬው አለባበስ አስቀናው፡ ሰውዬው ክራቫት ያደረገ ሲሆን ውድ በሆነ ማያያዣ ጌጥ ከሸሚዙ ጋር አያይዞታል፡ ሄሪ እራሱን አስተዋወቀ፡ ሰውዬውም እጁን ለሰላምታ ዘረጋና ‹ቶም ሉተር እባላለሁ›› አለ፡፡ እጁ ላይ ያለው የወርቅ አምባር ከክራቫት ማያያዣው ጋር ይሄዳል፡፡ ለውድ ጌጣጌጥ ገንዘቡን
መበተን የሚወድ ሰው ማለት ይሄ ነው፡፡
ሄሪ የታጠፈውን ናፕኪን ዘረጋ፡፡ ሉተር አነጋገሩ የአሜሪካዊ ነው።
‹‹ከየት ሀገር ነው የመጣኸው?›› ሲል ሄሪ ጠየቀው ሰውዬውን
‹‹ፕሮቪደንስ ሮድ አይላንድ፧ አንተስ?››
‹‹ፊላደልፊያ›› አለ ሄሪ፡ ፊላደልፊያ የት እንዳለ እንኳን አያውቅም፡፡
አሜሪካ ውስጥ ያልኖርኩበት ቦታ የለም፡፡ አባቴ የኢንሹራንስ ሰራተኛ
ነበር፡››
ሉተር አንገቱን ነቀነቀ፡፡ ነገር ግን ከዚህ በላይ ማውራት አልፈለገም የሰውዬው ዝምተኛነት ለሄሪ ተስማምቶታል፡ ስለአኗኗሩ ሰው እንዲጠይቀው
አይፈልግም: በዝምታ ማለፍ ጥሩ ነው፡
ሁለት የአይሮፕላኑ ሰራተኞች በመጡና ራሳቸውን አስተዋወቁ፡ የበረራዐመሀንዲሱ ኤዲ ዲኪን ትከሻው የሰፋ፣ የደስ ደስ ያለው ፀጉረ ነጭ ሰው
ነው፡ ሁለተኛው ጃክ አሽፎርድ የሚባል ናቪጌተር ነው ፀጉረ ጥቁር ሲሆን
የለበሰው ዩኒፎርም ሄዶበታል።
ሰዎቹ እንደተቀመጡ በሉተርና በመሃንዲሱ መካከል የሆነ ጠብ እንዳለ
ሄሪ አስተዋለ።እራት ቀረበ፤ ሁለቱ የአይሮፕላን ሰራተኞች ኮካ ኮላ ሲመጣላቸው ሄሪ
ነጭ ቪኖ ቀረበለት፡ ቶምሉተር ማርቲኒ አዘዘ
ሄሪ እራት እየበላ ሳ
በአይሮፕላኑ መስኮት እያየ ስለማርጋሬትና ስፔን
ሄዶ ስለቀረው ቦይ ፍሬንዷ ያስባል፡፡ ስለእሱ አሁን ምን ያህል እንደምታስብ ማወቅ ፈለገ፡፡ ከእሷ እድሜ አንጻር አንድ አመት ትንሽ ጊዜ አይደለም፡፡
ጃክ አሽፎርድ ሄሪ በመስኮት እያየ መሆኑን ተገነዘበና ‹‹እስካሁን አየሩ
ጥሩ ስለሆነ እድለኞች ነን›› አለ፡
‹‹ሁልጊዜ እንዴት ነው አየሩ?›› ሲል ጠየቀ ሄሪ
‹‹አንዳንድ ጊዜ ከአየርላንድ እስከ ካናዳ በዝናብ የምንሄድበት ጊዜ አለ፡፡
‹‹አንዳንዴ ደግሞ በረዶና መብረቅ ያጋጥማል፡››
ሄሪ አንድ ጊዜ ያነበበውን አስታወሰና ‹‹በረዶ ከዘነበ ለአይሮፕላኑ አደገኛ አይደለም?›› ሲል ጠየቀ፡
‹‹በተቻለን መጠን ቀዝቃዛው የአየር ንብረት እንዳያገኘን እንጥራለን፡፡ለማንኛውም ተብሎ ግን አይሮፕላኑ ክንፎች ላይ የበረዶ ማቅለጫ ሸራ
ተደርጎለታል፡››
የመጪው የአየር ትንበያ ምን ያመለክታል?››
ጃክ ይህን መልስ ለመስጠት ሲጠራጠር አየና ስለአየሩ ባልጠየቅ ይሻል
ነበር›› ሲል አሰበ፡፡ ‹‹አትላንቲክ ውቅያኖስ ላይ ዶፍ ዝናብ ይጠብቀናል››
አለ፡፡
‹‹ይህን ያህል መጥፎ ነው?›› ጠየቀ ሄሪ፡
‹‹ዶፍ ዝናቡ መሃል ከገባን መጥፎ ነው፡ ሆኖም እኛ ከዶፍ ዝናቡ ራቅ ብለን እንበራለን›› አለ በሰጠው መልስ ብዙም ባለመተማመን፡፡
ቶም ሉተርም ቀጠለና ‹በዶፍ ዝናብ ውስጥ መጓዝ ምን ችግር አለው ሲል ጠየቀ።
ጃክ በዝርዝር አልተናገረም፤ ነገር ግን የበረራ መሀንዲሱ ኤዲ፣ ቶም ሉተርን ለማስፈራራት ሲል ወደ እሱ እያየ ‹‹ልክ ባልተገራ ፈረስ የሚጋልቡ ይመስል ያነጥራል›› አለ፡
ሉተር ኤዲ ያለውን ሲሰማ በድንጋጤ አመድ መሰለ፡፡ ኤዲ በተሳፋሪው
ፊት አፉ እንዳመጣ በመናገሩ ጃክ ገላመጠው:
ተሳፋሪዎቹ ሁለተኛ ዙር የእንቁራሪት መረቅ መጣላቸው:🤮
አሁን የሚያስተናግዱት ሁለቱ አስተናጋጆች ኒኪና ዴቪ ናቸው፡ ኒኪ ድብልብል ሲሆን ዴቪ ደግሞ ከአፍ የወደቀች ጥሬ ነው የሚያክለው፡፡
ሄሪ ሁለቱም ወንዳገረዶች ሳይሆኑ አይቀሩም› ሲል ገመተ፡ ታዲያ ቅልጥፍናው አስደስቶታል፡፡
ሄሪ በድብቅ እንደተከታተለው የበረራ መሀንዲሱ አዕምሮው በአንድ ነገር የተጠመደ ይመስላል፡፡
‹ሄሪ መሀንዲሱ ባህሪው አኩራፊ አይመስልም፡፡ ሲያዩት ተጫዋችና
ግልፅ ይመስላል› ሲል አሰበና እንዲናገር ለማበረታት ‹‹አንተ ምግብ በምትበላበት ጊዜ የበረራ ምህንድስናውን ስራ ማን ይሰራል?›› ሲል ጠየቀው
‹‹ረዳት የበረራ መሀንዲሱ ሚኪ ፊን ነው›› አለ፡ ‹‹በፈረቃ ነው የምንሰራው፡፡ ጃክና እኔ ከሳውዝ ሃምፕተን በረራ ከጀመርንበት ከቀኑ
ስምንት ሰዓት ጀምሮ ስንሰራ ቆይተናል፡፡ ስለዚህ ከምሽቱ አስራ ሁለት ሰዓት
ላይ እረፍት እናደርጋለን፡፡››
‹‹ካፒቴኑስ?›› ሲል ጠየቀ ቶም ሉተር ሀሳብ ገብቶት።
‹‹እንቅልፍ እንዳይዘው መድሃኒት ይውጣል፡ ከቻለ በተቀመጠበት ትንሽ ያንቀላፋል›› አለ ኤዲ፡ ‹‹ወደኋላ የማንመለስበት ሁኔታ ላይ ስንደርስ
ፓይለቱ ምን አልባት ረጅም እረፍት ያደርጋል፡››
‹‹ስለዚህ በሰማይ በምንበርበት ጊዜ ፓይለቱ ይተኛል ማለት ነው?››
ሲል ጠየቀ ሉተር ሳያስበው ጮክ ብሎ፡
‹‹አዎ›› አለ ኤዲ በፈገግታ:፡ ሉተር ፍርሃት ፍርሃት እንዳለው ያስታውቅበታል፡፡ ሄሪ ጨዋታው ሰላማዊ እንደሆነ በማሰብ ‹‹ወደኋላ
የማንመለስበት ሁኔታ ማለት ምንድን ነው?›› ሲል ጠየቀ፡፡
👍19
#ኢቫንጋዲ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ብጠጣለት የሚጎዳኝ ይመስልሃል?"
ወራጅ ውሃ እኮ ነው። እፅዋት በልምላሜ ፈክተው ጎንበስ ቀና እያሉ የሚወዛወዙበት አራዊት እየፈነደቁ የሚፈነጥዙበት
ዋኔ ዳክዬዎች ብቅ ጥልቅ እያሉ ተጎንጭተው የሚንሳፈፉበት ወደ
ሰማዬ ሰማያት ጉነው የሚበሩበት... ውሃ የሚጎዳሽ አይመስለኝም፡፡
ስለዚህ ይህን ከብክለት ነፃ የሆነ ውሃ በእጆችሽ መዳፍ እያፈሰሽ ተጎጭው ማሬ አላት፡፡
ኮንችት እድሜዋ ባጠረ ግርምታ ተመሰከተችውና፡-
“ይገባኛል ገና አልተበከለም ገና አልቆሸሽም… ስልጣኔ
ኩሉን አልጣላበትም ቅርሻቱን አልደፋበትም… በእርግጥ ሳልፈራ መጠጣት ነበረብኝ ብላ በርከክ ብላ ሁለት እጆችዋን እንደ አካፋ አሹላ በእፍኝዋ የቀዳችውን ውሃ እንደ ወፎቹ አንጋጣ ወደ ጉሮሮዋ
አንቀረቆረችው፡ ጎርፍ መሳዩ ንፁህ ውሃ ጉሮሮዋን እያቀዘቀዛት ቁልቁል ወረደ ደስ አላት ጣማት፡፡ ስለዚህ እየደጋገመች ተጎነጨችው፡፡
ቀና ብላ አየች ሰማያዊው ሰማይ ተውቧል ! ወደ ዳርና
ዳር እፅዋትን ተመለከተች የቆላ ዋንዛ፡ ጥቁር እንጨት እንኮይ ጠዪ. ቃጫ. . . በአረንጓዴ ልምላሜ ተሞልተው ምድሯን
አስውበዋታል፡ ጉጉት ድርጭት ጂግራ ቆቅ… ወፎች ይዘምራሉ ይጯሀሉ ይስቃሉ… አቦ ሽማኔ አንበሳው ቆርኪው ዝንጀሮው ጦጣና ጉሬዛው. በእዕዋት ስር ሲርመሰመሱ፡ በእዕዋት ቅርንጫፎች
ላይ እየተንጨዋለሉ ሲወናጨፉ ይታያሉ፡፡
እባቡ እንሽላሊቱ… በዕፅዋት ግንድ
ይልወሰወሳሉ፡፡ ኦሞ ወንዝ ላይ አዞው ራሱን አውጥቶ ይንሳፈፋል፧አሶች ብቅ እያሉ ጥቡሉቅ ይላሉ….
ተፈጥሮ እንደ ሙሽራ ደምቃለች አምራለች ፈክታለች...እንደ ማራኪው የአዳም ዘመን ገነት ኑሮ! ኮንችት ያን ድንቅ ውበት
በአይኗ በጆሮዋ ባጠቃላይ በስሜት ሕዋሶችዋ እየኮረሻሽመች በላችው እንዳያንቃት ከወንዙ ውሃ ተጎነጨለት….
“…ገና ካሁኑ አያቴ ያጣውን ተረዳሁለት" አለች ወደ ሶራ
ዙራ፡
“ድንግል ውበትን ነፃነትን እርጋታን… ነበር አያቴ ያጣው'' እንባዋ በአይኖችዋ ሞላ፡፡ “ሁካታ የሌለበት ዓለም አንዱ ሌላውን
የማይጎዳበት ተፈጥሮ ቅኝቱ የተዋሃደ ቅላፄ ነበር አያቴ ያጣው ለካ" እየሳቀች አለቀሰች፡፡ እንባዋ እየፈሰሰ ጥርሶችዋ ግን ተገለጡ
ሰዎች እውነተኛ ስሜት ሲሰማቸው ስሜታቸው ይደበላለቃል" ይህች
ፕላኔት የሚለቀስባት ካልያም የሚሳቅባት ብቻ አይደለችም፤ ደስታና
ሐዘን ሣቀና ልቅሶ እንደ ሳንቲም ገፅታ አብረው የሚኖሩባት ናት፤እና እውነተኛው የተፈጥሮ ስሜት ኮንችት ላይም ደረሰ
እንደ አያቷ ትናንትን ዛሬ ላይ ቁማ አለመችው፧ እንደ
ልጆችዋ ዛሬ ላይ ቆማ ነገን አሰበችው ተፈጥሮ እንደ ሰው አታረጅ ይሆናል እሚያቆሽሻት ሰው እስካለ ግን እንደ ትናንቱ ዛሬ
አታምርም፡ እንደ ዛሬው የውበት ፀዳሏ ለነገ አይደርስም፡፡ እና
ኮንችት ከመሃል ሆነች ከኢትዮጵያዊው አያቷና ካልወለደችው ልጅዋ መካከል!
ኮንችት የእፎይታ ትንፋሽዋን አንቦለቦለችና ሃዘንና ደስታዋን ሙሉ በሙሉ የተካ ፈገግታ ለውቡ ተፈጥሮ አበርክታ ሶራን ተመለከተችው፡፡
ኮንችት እንደ ከብቶች፥ እንደ አዕዋፍ እንደ እፅዋት ራቁቷን ብትሆን ትመረጣለች በተለይ በእንዲህ ዓይነቱ ተፈጥሮአዊ ተፈጥሮ… መመሳሰል ያረካታል።
ፓንትና ጡት ማሲያዣ ሲቀር
ሁሉንም ልብሷን አወለቀችው ልብስ ገመናን ሃፍረተ ሥጋን መሸፈኛ ነው።
እውነተኛው ተፈጥሮ ግን ገመና ሃፍረተ ስጋ የለም፡፡ ተፈጥሮ ገነት ናት አዳምና ሄዋን ዕፀ በላሷን ከመብላታቸው በፊት
እንደነበሩት።
ቤጫ መስመር በጎንና ጎኗ የተጋደመባት ሰማያዊ ቀለም ያላት የፕላስቲክ ጀልባ እየተጀነነ በኩራት ቁልቁል ይሁን ሽቅብ
መፍስሱ ግራ በሚያጋባው የኦሞ ወንዝ ላይ እንደ ቄብ ዶሮ ቂብ ብላ በአፍንጫዋ ውሃውን ግራና ቀኝ እየከፈለች ትንሳፈፋለች፡
ኮንችት አጠር ያለውንና ቢጫውን መቅዘፊያ ካስቀመጠችበት
አንስታ ከሶራ ጎን ካለው ቦታ ቁጭ ብላ በግራ እጅዋ የመቅዘፊያውን እጀታ ጨብጣ ውሃውን ሶስቴ
ገፋችና ወደ ሶራ ዞራ ፈገግ አለች፡፡ ሶራም በመቅዘፊያው ውሃውን
ወደ ኋላ እየገፋ ፈገግ አለላት፡፡
ኮንችት ከተቀመጠችበት ተነስታ ቆመችና ወደ ወንዙ ዘለለች ወደ ኦሞ ቁልቁል ሰጠመች፤ እግርና እጅዋ በስልት እየተንቀሳቀ
እንደ አሶች ውስጥ ለውስጥ ዋኘች፡፡
ሶራ መቅዘፉን አቁሞ ኮንችት ካለ ህይወት አድን ጃኬት ባዶዋን ወንዝ ውስጥ በመግባቷ ደነገጠ፡፡ ልብሱን ከመቅጽበት አውልቆ አያት ገና ብቅ አላለችም፡፡ ዘሎ ውሃው ውስጥ ገባና
በውሃው ውስጥ ለውስጥ ፈለጋት፡፡ ስማያዊዋ ጀልባ ግራ ቀኝ ተወዛወዘ ቀስ በቀስ ተረጋግታ ተንሳፈፈች፡፡ ሶራ የሆነ ድምፅ ሰማና
ሽቀብ ወደላይ ቀዘፈ:
እህ! እህ. በድካም እያቃሰተች ኮንችት ትስቃለች፡፡እሱም አብሯት ሳቀ፡ ውሃው ውስጥ ተጠጋጉ፡ ሳቀ ሳቀች ፍርስ
እያሉ ተሳሳቁ ውሃ ተራጩ የአፍሪካ ንሥር አየሩ ላይ
ይንሳፈፋል፡፡ ከዳር በኩል ውሃ ሲጠጡ የነበሩት ዝሆኖች በአድናቆት
ተመለከቷቸው
“ዝሆን የአፍሪካ ዝሆን ጆሮ ሰፊው የዝሆን ጉዞ' በሚል
በልዕልት ሚድታውን ታናል' ስርከስ ላይ ከቀረቡት ዝሆኖች ሁሉ እጅግ የገዘፈ' ብላ ኮንችት ዝሆኖችን በአድናቆት ተመሰከተቻቸው፡፡
ሶራና ኮንችት ጀልባዋ ላይ ወጡ፡፡ ሰውነታቸው በውሃ
ነጠብጣብ ተሞልቷል፡ ዝሆኖች ለምለም ጨሌ ሣር ከሚታይበት ሜዳ ወጣ አሉና አንድ ኮርማ ዝሆንና አንዲት ሴት ዝሆን መዳራት
ጀመሩ፡፡ ከጥቂት ማሽኮርመም በኋላ ወንዱ ዝሆን ያን ግዙፍ ሰውነቱን ወደ ላይ አንስቶ በኋላ እግሩ ቆመና የፊት እግሮቹን ሴቷ
ዝሆን ላይ ጭኖ የእንግሊዘኛውን ኤስ' ፊደል ቅርፅ ያለውን ብልቱን
እንደምንም ብሎ ሴቷ ብልት አስገባና ሰረራት፡፡
ኮንችትና ሶራ ያን ተፈጥሮአዊ ትርኢት አፋቸውን ከፍተው
ሲያዩ ላያቸው ላይ የነበረው የውሃ ነጠብጣብ ደረቀላቸው፡፡ የጫካው
የተፈጥሮ ድሪያ ሳባቸው፡፡ ተፈጥሮ ውስጥ የተፈጥሮ ድሪያ ያስጎመዣል ...
ኮንችት ለስላሳና ቀጥ ያሉ ጭኖችዋን አጥፋ የመቅዘፊያውን እጀታ አንስታ ለመቅዘፍ ጠምዘዝ ስትል ሰፋ ያለው ዳሌዋ ሰርጓዳው ወገቧ ጠባቡ ትከሻዋ ሰውነቷ ላይ የተለጠፈው ዞማ ፀጉሯን…
አየው! ተስገበገበ… ኮንችት እንዲህ የውበቷን ሰዲቃ ሲቋደስ ዞር ብላ ፈገግታዋን አከለችለት፡
ከወንዙ ውሃ ግራና ቀኝ ካሉት የውበት ፀዳሎች ጋር
የተጣጣመው ውበቷ እንደ ፍላፃ ሕሊናውን ወጋው፡፡ ዞር አለች እንደገና፤ ሶራ ከንፈሮቹን በቀስታ ግራና ቀኝ እንደ ላስቲክ እየለጠጠ
ዘርዘር ያሉ ጥርሶቹን አሳያት እሷም ፈገግ አለች ፈገግታዋ በመቀጣጠል ላይ ያለውን ስሜቱን ቤንዚን እንደጨመሩበት እሳት
ባንዴ ቦግ አደረገው፡፡ ሰደዱ እሷ ህሊናም በቅጽበት ደርሶ እሷንም ለበለባት…ሳይታወቃቸው እሳታቸውን ለማብረድ ሁለቱም
ከንፈሮቻቸውን በምላሳቸው አረጠቡ የአይናቸው ቆብ ቁልቁል እየወረደ ተከደነ… ዝሆኑ ሽቅብ ተነሳ. ሴቷ ተጠጋችው፡
የሚመነጭቀው እንዳለ ሁሉ ጥብቅ አድርጎ አቀፋት… ዝሆኑ!
አእዋፍ ያፏጫሉ ጀልባዋ
ትንሳፈፋለች እንቁራሪቶች
ያንቆርራሉ ኮንችት የሶራን
የእጅ ጡንቻዎች ሳም ሳም ስታደርግለት እሱ አካሏን እየላሰ ሎሚውን በእጁ ጣቶች እያሻሽ ከንፈሩና ከንፈሯ ተገናኘ ኮንችት ይበልጥ እየሰረሰረች ተጠጋችው !
ያኔ! ጎርበጥ ያለው ነገር ቆረቆራት የቆረቆራትን የቀኝ እጅዋን ሰዳ ከተደበቀበት ስታወጣው እንደ ህፃን ልጅ ፈነደቀ…
ኦሞ ወንዝ በኵራት ይፈሳል እፅዋት በንፋስ ይወዛወዛሉ
+ፈጥሮ አራዊትና አዕዋፍ ይዳራሉ:: ብርጉዱ እጣኍ ጠጅ ሳሩ ጤናዳሙ ጽጌረዳው የበረሃ እጣነ አካባቢውን አልባብ አልባብ
እሸተ† ድንቅ የተፈጥሮ ህይወት ታምር ይታያል!
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ብጠጣለት የሚጎዳኝ ይመስልሃል?"
ወራጅ ውሃ እኮ ነው። እፅዋት በልምላሜ ፈክተው ጎንበስ ቀና እያሉ የሚወዛወዙበት አራዊት እየፈነደቁ የሚፈነጥዙበት
ዋኔ ዳክዬዎች ብቅ ጥልቅ እያሉ ተጎንጭተው የሚንሳፈፉበት ወደ
ሰማዬ ሰማያት ጉነው የሚበሩበት... ውሃ የሚጎዳሽ አይመስለኝም፡፡
ስለዚህ ይህን ከብክለት ነፃ የሆነ ውሃ በእጆችሽ መዳፍ እያፈሰሽ ተጎጭው ማሬ አላት፡፡
ኮንችት እድሜዋ ባጠረ ግርምታ ተመሰከተችውና፡-
“ይገባኛል ገና አልተበከለም ገና አልቆሸሽም… ስልጣኔ
ኩሉን አልጣላበትም ቅርሻቱን አልደፋበትም… በእርግጥ ሳልፈራ መጠጣት ነበረብኝ ብላ በርከክ ብላ ሁለት እጆችዋን እንደ አካፋ አሹላ በእፍኝዋ የቀዳችውን ውሃ እንደ ወፎቹ አንጋጣ ወደ ጉሮሮዋ
አንቀረቆረችው፡ ጎርፍ መሳዩ ንፁህ ውሃ ጉሮሮዋን እያቀዘቀዛት ቁልቁል ወረደ ደስ አላት ጣማት፡፡ ስለዚህ እየደጋገመች ተጎነጨችው፡፡
ቀና ብላ አየች ሰማያዊው ሰማይ ተውቧል ! ወደ ዳርና
ዳር እፅዋትን ተመለከተች የቆላ ዋንዛ፡ ጥቁር እንጨት እንኮይ ጠዪ. ቃጫ. . . በአረንጓዴ ልምላሜ ተሞልተው ምድሯን
አስውበዋታል፡ ጉጉት ድርጭት ጂግራ ቆቅ… ወፎች ይዘምራሉ ይጯሀሉ ይስቃሉ… አቦ ሽማኔ አንበሳው ቆርኪው ዝንጀሮው ጦጣና ጉሬዛው. በእዕዋት ስር ሲርመሰመሱ፡ በእዕዋት ቅርንጫፎች
ላይ እየተንጨዋለሉ ሲወናጨፉ ይታያሉ፡፡
እባቡ እንሽላሊቱ… በዕፅዋት ግንድ
ይልወሰወሳሉ፡፡ ኦሞ ወንዝ ላይ አዞው ራሱን አውጥቶ ይንሳፈፋል፧አሶች ብቅ እያሉ ጥቡሉቅ ይላሉ….
ተፈጥሮ እንደ ሙሽራ ደምቃለች አምራለች ፈክታለች...እንደ ማራኪው የአዳም ዘመን ገነት ኑሮ! ኮንችት ያን ድንቅ ውበት
በአይኗ በጆሮዋ ባጠቃላይ በስሜት ሕዋሶችዋ እየኮረሻሽመች በላችው እንዳያንቃት ከወንዙ ውሃ ተጎነጨለት….
“…ገና ካሁኑ አያቴ ያጣውን ተረዳሁለት" አለች ወደ ሶራ
ዙራ፡
“ድንግል ውበትን ነፃነትን እርጋታን… ነበር አያቴ ያጣው'' እንባዋ በአይኖችዋ ሞላ፡፡ “ሁካታ የሌለበት ዓለም አንዱ ሌላውን
የማይጎዳበት ተፈጥሮ ቅኝቱ የተዋሃደ ቅላፄ ነበር አያቴ ያጣው ለካ" እየሳቀች አለቀሰች፡፡ እንባዋ እየፈሰሰ ጥርሶችዋ ግን ተገለጡ
ሰዎች እውነተኛ ስሜት ሲሰማቸው ስሜታቸው ይደበላለቃል" ይህች
ፕላኔት የሚለቀስባት ካልያም የሚሳቅባት ብቻ አይደለችም፤ ደስታና
ሐዘን ሣቀና ልቅሶ እንደ ሳንቲም ገፅታ አብረው የሚኖሩባት ናት፤እና እውነተኛው የተፈጥሮ ስሜት ኮንችት ላይም ደረሰ
እንደ አያቷ ትናንትን ዛሬ ላይ ቁማ አለመችው፧ እንደ
ልጆችዋ ዛሬ ላይ ቆማ ነገን አሰበችው ተፈጥሮ እንደ ሰው አታረጅ ይሆናል እሚያቆሽሻት ሰው እስካለ ግን እንደ ትናንቱ ዛሬ
አታምርም፡ እንደ ዛሬው የውበት ፀዳሏ ለነገ አይደርስም፡፡ እና
ኮንችት ከመሃል ሆነች ከኢትዮጵያዊው አያቷና ካልወለደችው ልጅዋ መካከል!
ኮንችት የእፎይታ ትንፋሽዋን አንቦለቦለችና ሃዘንና ደስታዋን ሙሉ በሙሉ የተካ ፈገግታ ለውቡ ተፈጥሮ አበርክታ ሶራን ተመለከተችው፡፡
ኮንችት እንደ ከብቶች፥ እንደ አዕዋፍ እንደ እፅዋት ራቁቷን ብትሆን ትመረጣለች በተለይ በእንዲህ ዓይነቱ ተፈጥሮአዊ ተፈጥሮ… መመሳሰል ያረካታል።
ፓንትና ጡት ማሲያዣ ሲቀር
ሁሉንም ልብሷን አወለቀችው ልብስ ገመናን ሃፍረተ ሥጋን መሸፈኛ ነው።
እውነተኛው ተፈጥሮ ግን ገመና ሃፍረተ ስጋ የለም፡፡ ተፈጥሮ ገነት ናት አዳምና ሄዋን ዕፀ በላሷን ከመብላታቸው በፊት
እንደነበሩት።
ቤጫ መስመር በጎንና ጎኗ የተጋደመባት ሰማያዊ ቀለም ያላት የፕላስቲክ ጀልባ እየተጀነነ በኩራት ቁልቁል ይሁን ሽቅብ
መፍስሱ ግራ በሚያጋባው የኦሞ ወንዝ ላይ እንደ ቄብ ዶሮ ቂብ ብላ በአፍንጫዋ ውሃውን ግራና ቀኝ እየከፈለች ትንሳፈፋለች፡
ኮንችት አጠር ያለውንና ቢጫውን መቅዘፊያ ካስቀመጠችበት
አንስታ ከሶራ ጎን ካለው ቦታ ቁጭ ብላ በግራ እጅዋ የመቅዘፊያውን እጀታ ጨብጣ ውሃውን ሶስቴ
ገፋችና ወደ ሶራ ዞራ ፈገግ አለች፡፡ ሶራም በመቅዘፊያው ውሃውን
ወደ ኋላ እየገፋ ፈገግ አለላት፡፡
ኮንችት ከተቀመጠችበት ተነስታ ቆመችና ወደ ወንዙ ዘለለች ወደ ኦሞ ቁልቁል ሰጠመች፤ እግርና እጅዋ በስልት እየተንቀሳቀ
እንደ አሶች ውስጥ ለውስጥ ዋኘች፡፡
ሶራ መቅዘፉን አቁሞ ኮንችት ካለ ህይወት አድን ጃኬት ባዶዋን ወንዝ ውስጥ በመግባቷ ደነገጠ፡፡ ልብሱን ከመቅጽበት አውልቆ አያት ገና ብቅ አላለችም፡፡ ዘሎ ውሃው ውስጥ ገባና
በውሃው ውስጥ ለውስጥ ፈለጋት፡፡ ስማያዊዋ ጀልባ ግራ ቀኝ ተወዛወዘ ቀስ በቀስ ተረጋግታ ተንሳፈፈች፡፡ ሶራ የሆነ ድምፅ ሰማና
ሽቀብ ወደላይ ቀዘፈ:
እህ! እህ. በድካም እያቃሰተች ኮንችት ትስቃለች፡፡እሱም አብሯት ሳቀ፡ ውሃው ውስጥ ተጠጋጉ፡ ሳቀ ሳቀች ፍርስ
እያሉ ተሳሳቁ ውሃ ተራጩ የአፍሪካ ንሥር አየሩ ላይ
ይንሳፈፋል፡፡ ከዳር በኩል ውሃ ሲጠጡ የነበሩት ዝሆኖች በአድናቆት
ተመለከቷቸው
“ዝሆን የአፍሪካ ዝሆን ጆሮ ሰፊው የዝሆን ጉዞ' በሚል
በልዕልት ሚድታውን ታናል' ስርከስ ላይ ከቀረቡት ዝሆኖች ሁሉ እጅግ የገዘፈ' ብላ ኮንችት ዝሆኖችን በአድናቆት ተመሰከተቻቸው፡፡
ሶራና ኮንችት ጀልባዋ ላይ ወጡ፡፡ ሰውነታቸው በውሃ
ነጠብጣብ ተሞልቷል፡ ዝሆኖች ለምለም ጨሌ ሣር ከሚታይበት ሜዳ ወጣ አሉና አንድ ኮርማ ዝሆንና አንዲት ሴት ዝሆን መዳራት
ጀመሩ፡፡ ከጥቂት ማሽኮርመም በኋላ ወንዱ ዝሆን ያን ግዙፍ ሰውነቱን ወደ ላይ አንስቶ በኋላ እግሩ ቆመና የፊት እግሮቹን ሴቷ
ዝሆን ላይ ጭኖ የእንግሊዘኛውን ኤስ' ፊደል ቅርፅ ያለውን ብልቱን
እንደምንም ብሎ ሴቷ ብልት አስገባና ሰረራት፡፡
ኮንችትና ሶራ ያን ተፈጥሮአዊ ትርኢት አፋቸውን ከፍተው
ሲያዩ ላያቸው ላይ የነበረው የውሃ ነጠብጣብ ደረቀላቸው፡፡ የጫካው
የተፈጥሮ ድሪያ ሳባቸው፡፡ ተፈጥሮ ውስጥ የተፈጥሮ ድሪያ ያስጎመዣል ...
ኮንችት ለስላሳና ቀጥ ያሉ ጭኖችዋን አጥፋ የመቅዘፊያውን እጀታ አንስታ ለመቅዘፍ ጠምዘዝ ስትል ሰፋ ያለው ዳሌዋ ሰርጓዳው ወገቧ ጠባቡ ትከሻዋ ሰውነቷ ላይ የተለጠፈው ዞማ ፀጉሯን…
አየው! ተስገበገበ… ኮንችት እንዲህ የውበቷን ሰዲቃ ሲቋደስ ዞር ብላ ፈገግታዋን አከለችለት፡
ከወንዙ ውሃ ግራና ቀኝ ካሉት የውበት ፀዳሎች ጋር
የተጣጣመው ውበቷ እንደ ፍላፃ ሕሊናውን ወጋው፡፡ ዞር አለች እንደገና፤ ሶራ ከንፈሮቹን በቀስታ ግራና ቀኝ እንደ ላስቲክ እየለጠጠ
ዘርዘር ያሉ ጥርሶቹን አሳያት እሷም ፈገግ አለች ፈገግታዋ በመቀጣጠል ላይ ያለውን ስሜቱን ቤንዚን እንደጨመሩበት እሳት
ባንዴ ቦግ አደረገው፡፡ ሰደዱ እሷ ህሊናም በቅጽበት ደርሶ እሷንም ለበለባት…ሳይታወቃቸው እሳታቸውን ለማብረድ ሁለቱም
ከንፈሮቻቸውን በምላሳቸው አረጠቡ የአይናቸው ቆብ ቁልቁል እየወረደ ተከደነ… ዝሆኑ ሽቅብ ተነሳ. ሴቷ ተጠጋችው፡
የሚመነጭቀው እንዳለ ሁሉ ጥብቅ አድርጎ አቀፋት… ዝሆኑ!
አእዋፍ ያፏጫሉ ጀልባዋ
ትንሳፈፋለች እንቁራሪቶች
ያንቆርራሉ ኮንችት የሶራን
የእጅ ጡንቻዎች ሳም ሳም ስታደርግለት እሱ አካሏን እየላሰ ሎሚውን በእጁ ጣቶች እያሻሽ ከንፈሩና ከንፈሯ ተገናኘ ኮንችት ይበልጥ እየሰረሰረች ተጠጋችው !
ያኔ! ጎርበጥ ያለው ነገር ቆረቆራት የቆረቆራትን የቀኝ እጅዋን ሰዳ ከተደበቀበት ስታወጣው እንደ ህፃን ልጅ ፈነደቀ…
ኦሞ ወንዝ በኵራት ይፈሳል እፅዋት በንፋስ ይወዛወዛሉ
+ፈጥሮ አራዊትና አዕዋፍ ይዳራሉ:: ብርጉዱ እጣኍ ጠጅ ሳሩ ጤናዳሙ ጽጌረዳው የበረሃ እጣነ አካባቢውን አልባብ አልባብ
እሸተ† ድንቅ የተፈጥሮ ህይወት ታምር ይታያል!
👍19
#እህቴ_ባትሆኚ_አገባሽ_ነበር
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
በስራ ጉዳይ ወዲህና ወዲያ ስሯሯጥ ቆይቼ ከምሽተ 3 ሰዓት ካለፈ በኃለ ነው ወደ ቤት የገባሁት፡፡ያው የተለመደ የወንደላጤ ቤቴን አየከፈትኩ ሳለ ስልኬ ተንጣረረ...በአንድ እጄ እየከፈትኩ በሌለው እጄ ከኪሴ አወጣሁና አየሁት፡፡ ልጄ ነች፡አነሳሁትና
‹‹ሄሎ የእኔ ጣፋጭ››
‹‹ያንተ ጣፋጭ አይደለሁም..ማለት እናቷ ነኝ››
‹‹ውይ እሪች ይቅርታ …ተአምር መስላኝ ነው››
‹‹አውቃለሁ..አንተ አልተሳሳትክም እኮ የደወልኩት በእሷ ስልክ ነው…አባትና ልጅ ግን የምትገርሙ ሴረኞች ናችሁ››
‹‹እንዴት ማለት››በራፉን ከፍቼ ወደውስጥ ከገባሀ በኃላ አልጋዬ ጠርዝ ላይ ቁጭ ብዬ ወሬዬን ቀጠልኩ፡፡
‹‹ምን እንዴት አለው…ሁሉን ነገር ሰማሁ….በሚስጥር መገናኘትና መደዋወል ከጀመራችሁ መከራረማችሁን….አረ ጭካኔያችሁ…. ከአንተ ደግሞ የእሷ አይገረምም፡፡››
‹‹እንዴት?››
‹‹ሰው እንዴት ከገዛ እናቱና አያቱ እንዲህ አይነት ሚስጥር ሰውሮ መቆየት ይችላል….ለዛውም በዚህ እድሜዋ››
‹‹ያው የአባት ጉዳይ ሲሆን ይችላል.ልጄን ደግሞ ታውቂያታለሽ… ልክ እንደአባቷ እስማርት ነች፡፡››
‹‹ይሀቺ ጉራ አሁንም አለቀቀችህም››
‹‹ምነው ተሳሳትኩ አንዴ?››
‹‹አላልኩም….ለማንኛውም በጣም እንዳስደመማችሁኝም እንዳስቀናችሁኝም መናገር እፈልጋለሁ…ለመሆኑ አንተስ እንዴት ነህ…?››
‹‹ይመስገነው… ህይወት እንደጢባ ጢቢ አንቀርቅባ አንቀርቀባ ገና አሁን በቅርብ ቀን ነው እያረጋጋቺኝ ያለው››
‹‹በጣም አዝናለሁ››
‹‹ለምኑ?››
‹‹ከእኔ ጋር የሆነው ነገር ባይሆን ኖሮ አንተ አንዱንም ችግር አታይም ነበር…››
‹‹ተይ ተይ ..ችግሩር ያየሁት እኮ ሀገሪቱ ተምሬ በተመረቅኩት ሞያ ስራ ልትሰጠኝ ስላልቻለች ነው››
‹‹ያ እውነት እንዳልሆነ ሁለታችንም እናውቃለን››
‹‹እንዴት ማለት?››
‹‹አንተ ስራ አጣሁ የሚለውን እንደሽፋን ተጠቅመህ እራስህን እየቀጣህ ነበር...ቤተሰቦቼ ላይ ከሰራሁት መጥፎ ስራ አንፃር የተሻለ ህይወት ፈፅሞ አይገባኝም ብለህ በመወሰን ነው በዝቅተኛ ህይወት ውስጥ እራስህን ዘፍቀህ በችግር በመዳከር እራስህን ስትቀጣ የኖረከው…እንጂ ሌላውን ተው አዲስአባ ወላጆችህ ትተውልህ የሞቱት ቤት እንዳለ ታውቃለህ….ባንክ ውስጥም ቢያንስ ከግማሽሚሊዬን ብር በላይ ትተው መሞታቸውን ከቤት ኪራይ እየተሰበሰበ ለዘመናት የተጠራቀመው ብር እንዳለ ታውቃለህ… ይሄ ሁሉ ሀብት ያለው ሰው በጤናው የፓርኪንግ ሰራተኝነት እና የሆቴል አስተናጋጅ ሆኖ የወጣትነት ህይወቱን አይገፋም…ለዛውም ባለዲግሪ ሆኖ..
‹‹ትክክል ልትሆኚ ትቺያለሽ…..እኔ ግን በዚህ መንገድ አይቼው አላውቅም…እኔ ያምትይውን ብር ሆነ ቤት መጠቀም ያልቸልኩት ሳልፈልግ ቀርቼ ሳይሆን እሱን ለመጠቀም የእቴቴን አይን ማየት ስላልፈለኩ ነው፡፡››
‹‹ተው ተው..ትንሽ ካሰብክበት እኮ የእቴቴን አይን ሳታይ የሚገባህን ንብረትህን እጅህ ማስገባት ትችል ነገር››
‹‹ተይ ተይ .እንደምታስቢው ቀላል አልነበረም››
‹‹አውቃለሁ… ግን ያደረከው ያልኩትን ነው እራስህን መቅጣት.እኔም አኮ ስላደረኩት ነው እንደዛ የምልህ…..?››
‹‹እንዴት?››
‹‹ያው እደምታየኝ አምሮብኛል ሰውነቴ አብረቀርቆል..ግን አሜሪካ ያሳለፍኳቸውን ስድስት አመቶች እንደምታስበው እንዳይመስልህ.. ከጥዋት እስከ ሊሊት ከሶስት በላይ ስራ እሰራለሁ..ብዙ ብዙ ገንዘብ አገኛለሁ..የማያስፈልገኝን ገንዘብ ለማግኘት ማለት ነው እንደዛ እለፋ የነበረው.. ማንንም አላገኝም ..የትም ሄጄ መዝናናት አልፈልግም….የሳምንት እረፍቴ ከስድስት ሰዓት አይበልጥም ነበር…ማን መሆኔን እራሱ ዘንግቼ በድኔ ልክ እንደሮቦት ሆኜ ነበር የምንቀሳቀሰው…አሁን በቅርብ ጊዜ ግን ይህ ጉዳይ እንዴት ነው..?ለምድነው እንደዚህ የምለፋው..?የምሰበስበው ገንዘብ ለማን ብዬ ነው….?ብዬ ሳስብ በጣም ግራ ተጋባሁ እና ባለሞያ ጋር ሄድኩ.. ባለሞያውም የህይወት ታሪኬን ካስለፈለፉኝ በኃላ በስተመጨረሻ የደረሰበት መደምደሚያ የምሰራው ስራ ሁሉ እራስን መቅጣት እንደሆነ እና ከዚህ ወጥመድ የመውጫው መንገድ ግን ይሄ እንዳልሆነ መከረኝ….ለዛ ነው ካለእቅዴ ድንገት ወደሀገሬ ፈጥኜ የመጣሁት..መድሀኒቱ እዚህ ስለሆነ…››
‹‹አልገባኝም›አልኳት
የእውነትም ስላልገባኝ፡፡
‹‹አየህ ያባለሞሞው ውሳኔዬ በጣም ትክክል ነበረ..ይሄው ወደ ሀገሬ ከተመለስኩ በኃላ ካስብኩት በጣም በፈጠነ ጊዜ መድሀኒቱን አግኝቼ እየታከምኩ ነው…አንተን ማግኘትና ያለህበትን ሁኔታ መረዳት ችያለሁ….ይህ ማለት በእየለቱ የት ወድቆ ይሆን በሚል እምሮዬን ሲበላኝ የነበረው ነገር አሁን ድኖልኛል….ሌላው የእቴቴን ይቅርታ ማግኘት ችያለሁ…ያ ደግሞ ምን ያህል የአእምሮ ሰላም እንደሚሰጥ በራስህ ታውቀዋለህ…በነገራችን ላይ አባዬንም ይቅርታ ጠይቄዋለሁ.. አሁን የቀረኝ ትንሽ ነገር ነው…አንተን እና አባዬን ማገናኘት..››
‹‹አንተን እና አባዬን…?››ደንግጬ
‹‹አዎ ምነው ያንን ማድረግ አትፈልግም እንዴ?››
‹‹አረ በጣም ፈልጋለሁ..ግን እንዴት ብዬ አይኑን አያለሁ ?››
‹‹ልክ የማዬን አይን እንዳየህ..ደግሞ እኔ አፍጥጬ ሄጄ እሱን ማናገር ከቻልኩ አንተስ እንዴት ያቅትሀል?፡፡:ከዛ ከእማዬ ጋር መልሰን እናጋባቸዋለን…አንድ ላይ ሆነን ወላጀቻችንን ሆነ እህቶቻችንን አንክሳቸዋለን… በእኛ ምክንያት የቆሰለው ልባቸው ፈፅሞ እንዲድን የተቻለንን እናደርጋለን..ከዛ የእኛም ቁስል ቀስ እያለ ሙሉ በሙሉ ይድናል…ምን ይታወቃል የፈረሰ ተስፋችን መልሶ ይገነባ ይሆናል…እርግጠኛ ነኝ በመጨረሻ እራሳችንንም ይቅር እንላለን፡፡
‹‹አሜሪካ ተመልሰሽ እትሄጂም ማለት ነው?››
‹‹ሄዳለሁ.. ግን ለመኖር አይደለም…ሁኔታዎችን አመቻችቼ አንደኛዬን ጠቅልዬ እመጣለሁ..››
‹‹የእውነትሽን ነው?››
‹‹ምነው ደነገጥክ…እዛ ብኖር ይሻላል እንዴ?››
‹‹አረ እንደዛ ስለወሰንሽ በጣም ደስተኛ ነኝ››
‹‹በጣም ደስተኛ ለምን እንደሆንክ ማወቅ እችላለሁ?››
‹‹እንዴ ትቀልጂያለሽ እንዴ…አንድ ቀን ታአምርን ወደአሜሪካ ልውሰድሽ ብትላት ምንድነው የማደርገው? በሚል ስጋት እንዴት እየተሰቃየሁ እንደነበር ግምቱ የለሽም››
‹‹ይገርማል?››
‹‹ምኑ?››
‹‹መልስህ ያልገመትኩት ነው..ለልጅህ ባለህ ፍቅር ቅናት አደረብኝ››
‹‹እሷ እኮ የከሰመ ህይወቴን መልሳ ያለመለመችልኝ ካሳዬ ነች. .ለእሷ ስል ህይወቴን እሰጣለሁ..››
‹‹በነገራችን ላይ አዲስአበባ ሪል እስቴት ገዝቼያለሁ..ስለዚህ ልክ ጉዳዬን ጨርሼ ከአሜሪካ እንደተመለስኩ ሁለችንም አንድ ላይ እንኖራለን ማለት ነው..››
‹‹አንድ ላይ ስትይ….?ማለት….?እንዴት…?››
የፈራሁት ነገር ዞሮ ሊመጣ ነው ብዬ በማሰብ ተርበበተበትኩ.
‹‹አይዞህ አትደንግጥ…ይሄውልህ እዬቤ እኔ አሁንም በጣም አፈቅርሀለሁ…እሱን ስሜቴን ካንተም ሆነ ከማንም መደበቅ አልችልም፡፡ደግሞም .አንተን ማፍቀር መቼም አላቆምም…ግን ደግሞ ከዚህ በፊት የሰራነውን ስህተት መቼም ደግመን እንድንሰራ አልፈልግምም፤ አልፈቅድምም….፡፡ይሄንን ደግሞ በቀደም እማዬ ሁለት ጡቶቾን እስይዛ
ነው ያስማለችኝ..ስለማልኩ ብቻ ሳይሆን የመጀመሪያውም ስህታችን ያስከፈለንን መከራ አይቼ ዳግመኛ ተመሳሳዩን ስህተት ለመፈፀም ጥንካሬው የለኝም፡፡.ቢያንስ ለእናቴ ስል….ለእህቶቼ ስል..ለአንተ ስል…፡፡ስለዚህ ምንም ስጋት አይግባህ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
በስራ ጉዳይ ወዲህና ወዲያ ስሯሯጥ ቆይቼ ከምሽተ 3 ሰዓት ካለፈ በኃለ ነው ወደ ቤት የገባሁት፡፡ያው የተለመደ የወንደላጤ ቤቴን አየከፈትኩ ሳለ ስልኬ ተንጣረረ...በአንድ እጄ እየከፈትኩ በሌለው እጄ ከኪሴ አወጣሁና አየሁት፡፡ ልጄ ነች፡አነሳሁትና
‹‹ሄሎ የእኔ ጣፋጭ››
‹‹ያንተ ጣፋጭ አይደለሁም..ማለት እናቷ ነኝ››
‹‹ውይ እሪች ይቅርታ …ተአምር መስላኝ ነው››
‹‹አውቃለሁ..አንተ አልተሳሳትክም እኮ የደወልኩት በእሷ ስልክ ነው…አባትና ልጅ ግን የምትገርሙ ሴረኞች ናችሁ››
‹‹እንዴት ማለት››በራፉን ከፍቼ ወደውስጥ ከገባሀ በኃላ አልጋዬ ጠርዝ ላይ ቁጭ ብዬ ወሬዬን ቀጠልኩ፡፡
‹‹ምን እንዴት አለው…ሁሉን ነገር ሰማሁ….በሚስጥር መገናኘትና መደዋወል ከጀመራችሁ መከራረማችሁን….አረ ጭካኔያችሁ…. ከአንተ ደግሞ የእሷ አይገረምም፡፡››
‹‹እንዴት?››
‹‹ሰው እንዴት ከገዛ እናቱና አያቱ እንዲህ አይነት ሚስጥር ሰውሮ መቆየት ይችላል….ለዛውም በዚህ እድሜዋ››
‹‹ያው የአባት ጉዳይ ሲሆን ይችላል.ልጄን ደግሞ ታውቂያታለሽ… ልክ እንደአባቷ እስማርት ነች፡፡››
‹‹ይሀቺ ጉራ አሁንም አለቀቀችህም››
‹‹ምነው ተሳሳትኩ አንዴ?››
‹‹አላልኩም….ለማንኛውም በጣም እንዳስደመማችሁኝም እንዳስቀናችሁኝም መናገር እፈልጋለሁ…ለመሆኑ አንተስ እንዴት ነህ…?››
‹‹ይመስገነው… ህይወት እንደጢባ ጢቢ አንቀርቅባ አንቀርቀባ ገና አሁን በቅርብ ቀን ነው እያረጋጋቺኝ ያለው››
‹‹በጣም አዝናለሁ››
‹‹ለምኑ?››
‹‹ከእኔ ጋር የሆነው ነገር ባይሆን ኖሮ አንተ አንዱንም ችግር አታይም ነበር…››
‹‹ተይ ተይ ..ችግሩር ያየሁት እኮ ሀገሪቱ ተምሬ በተመረቅኩት ሞያ ስራ ልትሰጠኝ ስላልቻለች ነው››
‹‹ያ እውነት እንዳልሆነ ሁለታችንም እናውቃለን››
‹‹እንዴት ማለት?››
‹‹አንተ ስራ አጣሁ የሚለውን እንደሽፋን ተጠቅመህ እራስህን እየቀጣህ ነበር...ቤተሰቦቼ ላይ ከሰራሁት መጥፎ ስራ አንፃር የተሻለ ህይወት ፈፅሞ አይገባኝም ብለህ በመወሰን ነው በዝቅተኛ ህይወት ውስጥ እራስህን ዘፍቀህ በችግር በመዳከር እራስህን ስትቀጣ የኖረከው…እንጂ ሌላውን ተው አዲስአባ ወላጆችህ ትተውልህ የሞቱት ቤት እንዳለ ታውቃለህ….ባንክ ውስጥም ቢያንስ ከግማሽሚሊዬን ብር በላይ ትተው መሞታቸውን ከቤት ኪራይ እየተሰበሰበ ለዘመናት የተጠራቀመው ብር እንዳለ ታውቃለህ… ይሄ ሁሉ ሀብት ያለው ሰው በጤናው የፓርኪንግ ሰራተኝነት እና የሆቴል አስተናጋጅ ሆኖ የወጣትነት ህይወቱን አይገፋም…ለዛውም ባለዲግሪ ሆኖ..
‹‹ትክክል ልትሆኚ ትቺያለሽ…..እኔ ግን በዚህ መንገድ አይቼው አላውቅም…እኔ ያምትይውን ብር ሆነ ቤት መጠቀም ያልቸልኩት ሳልፈልግ ቀርቼ ሳይሆን እሱን ለመጠቀም የእቴቴን አይን ማየት ስላልፈለኩ ነው፡፡››
‹‹ተው ተው..ትንሽ ካሰብክበት እኮ የእቴቴን አይን ሳታይ የሚገባህን ንብረትህን እጅህ ማስገባት ትችል ነገር››
‹‹ተይ ተይ .እንደምታስቢው ቀላል አልነበረም››
‹‹አውቃለሁ… ግን ያደረከው ያልኩትን ነው እራስህን መቅጣት.እኔም አኮ ስላደረኩት ነው እንደዛ የምልህ…..?››
‹‹እንዴት?››
‹‹ያው እደምታየኝ አምሮብኛል ሰውነቴ አብረቀርቆል..ግን አሜሪካ ያሳለፍኳቸውን ስድስት አመቶች እንደምታስበው እንዳይመስልህ.. ከጥዋት እስከ ሊሊት ከሶስት በላይ ስራ እሰራለሁ..ብዙ ብዙ ገንዘብ አገኛለሁ..የማያስፈልገኝን ገንዘብ ለማግኘት ማለት ነው እንደዛ እለፋ የነበረው.. ማንንም አላገኝም ..የትም ሄጄ መዝናናት አልፈልግም….የሳምንት እረፍቴ ከስድስት ሰዓት አይበልጥም ነበር…ማን መሆኔን እራሱ ዘንግቼ በድኔ ልክ እንደሮቦት ሆኜ ነበር የምንቀሳቀሰው…አሁን በቅርብ ጊዜ ግን ይህ ጉዳይ እንዴት ነው..?ለምድነው እንደዚህ የምለፋው..?የምሰበስበው ገንዘብ ለማን ብዬ ነው….?ብዬ ሳስብ በጣም ግራ ተጋባሁ እና ባለሞያ ጋር ሄድኩ.. ባለሞያውም የህይወት ታሪኬን ካስለፈለፉኝ በኃላ በስተመጨረሻ የደረሰበት መደምደሚያ የምሰራው ስራ ሁሉ እራስን መቅጣት እንደሆነ እና ከዚህ ወጥመድ የመውጫው መንገድ ግን ይሄ እንዳልሆነ መከረኝ….ለዛ ነው ካለእቅዴ ድንገት ወደሀገሬ ፈጥኜ የመጣሁት..መድሀኒቱ እዚህ ስለሆነ…››
‹‹አልገባኝም›አልኳት
የእውነትም ስላልገባኝ፡፡
‹‹አየህ ያባለሞሞው ውሳኔዬ በጣም ትክክል ነበረ..ይሄው ወደ ሀገሬ ከተመለስኩ በኃላ ካስብኩት በጣም በፈጠነ ጊዜ መድሀኒቱን አግኝቼ እየታከምኩ ነው…አንተን ማግኘትና ያለህበትን ሁኔታ መረዳት ችያለሁ….ይህ ማለት በእየለቱ የት ወድቆ ይሆን በሚል እምሮዬን ሲበላኝ የነበረው ነገር አሁን ድኖልኛል….ሌላው የእቴቴን ይቅርታ ማግኘት ችያለሁ…ያ ደግሞ ምን ያህል የአእምሮ ሰላም እንደሚሰጥ በራስህ ታውቀዋለህ…በነገራችን ላይ አባዬንም ይቅርታ ጠይቄዋለሁ.. አሁን የቀረኝ ትንሽ ነገር ነው…አንተን እና አባዬን ማገናኘት..››
‹‹አንተን እና አባዬን…?››ደንግጬ
‹‹አዎ ምነው ያንን ማድረግ አትፈልግም እንዴ?››
‹‹አረ በጣም ፈልጋለሁ..ግን እንዴት ብዬ አይኑን አያለሁ ?››
‹‹ልክ የማዬን አይን እንዳየህ..ደግሞ እኔ አፍጥጬ ሄጄ እሱን ማናገር ከቻልኩ አንተስ እንዴት ያቅትሀል?፡፡:ከዛ ከእማዬ ጋር መልሰን እናጋባቸዋለን…አንድ ላይ ሆነን ወላጀቻችንን ሆነ እህቶቻችንን አንክሳቸዋለን… በእኛ ምክንያት የቆሰለው ልባቸው ፈፅሞ እንዲድን የተቻለንን እናደርጋለን..ከዛ የእኛም ቁስል ቀስ እያለ ሙሉ በሙሉ ይድናል…ምን ይታወቃል የፈረሰ ተስፋችን መልሶ ይገነባ ይሆናል…እርግጠኛ ነኝ በመጨረሻ እራሳችንንም ይቅር እንላለን፡፡
‹‹አሜሪካ ተመልሰሽ እትሄጂም ማለት ነው?››
‹‹ሄዳለሁ.. ግን ለመኖር አይደለም…ሁኔታዎችን አመቻችቼ አንደኛዬን ጠቅልዬ እመጣለሁ..››
‹‹የእውነትሽን ነው?››
‹‹ምነው ደነገጥክ…እዛ ብኖር ይሻላል እንዴ?››
‹‹አረ እንደዛ ስለወሰንሽ በጣም ደስተኛ ነኝ››
‹‹በጣም ደስተኛ ለምን እንደሆንክ ማወቅ እችላለሁ?››
‹‹እንዴ ትቀልጂያለሽ እንዴ…አንድ ቀን ታአምርን ወደአሜሪካ ልውሰድሽ ብትላት ምንድነው የማደርገው? በሚል ስጋት እንዴት እየተሰቃየሁ እንደነበር ግምቱ የለሽም››
‹‹ይገርማል?››
‹‹ምኑ?››
‹‹መልስህ ያልገመትኩት ነው..ለልጅህ ባለህ ፍቅር ቅናት አደረብኝ››
‹‹እሷ እኮ የከሰመ ህይወቴን መልሳ ያለመለመችልኝ ካሳዬ ነች. .ለእሷ ስል ህይወቴን እሰጣለሁ..››
‹‹በነገራችን ላይ አዲስአበባ ሪል እስቴት ገዝቼያለሁ..ስለዚህ ልክ ጉዳዬን ጨርሼ ከአሜሪካ እንደተመለስኩ ሁለችንም አንድ ላይ እንኖራለን ማለት ነው..››
‹‹አንድ ላይ ስትይ….?ማለት….?እንዴት…?››
የፈራሁት ነገር ዞሮ ሊመጣ ነው ብዬ በማሰብ ተርበበተበትኩ.
‹‹አይዞህ አትደንግጥ…ይሄውልህ እዬቤ እኔ አሁንም በጣም አፈቅርሀለሁ…እሱን ስሜቴን ካንተም ሆነ ከማንም መደበቅ አልችልም፡፡ደግሞም .አንተን ማፍቀር መቼም አላቆምም…ግን ደግሞ ከዚህ በፊት የሰራነውን ስህተት መቼም ደግመን እንድንሰራ አልፈልግምም፤ አልፈቅድምም….፡፡ይሄንን ደግሞ በቀደም እማዬ ሁለት ጡቶቾን እስይዛ
ነው ያስማለችኝ..ስለማልኩ ብቻ ሳይሆን የመጀመሪያውም ስህታችን ያስከፈለንን መከራ አይቼ ዳግመኛ ተመሳሳዩን ስህተት ለመፈፀም ጥንካሬው የለኝም፡፡.ቢያንስ ለእናቴ ስል….ለእህቶቼ ስል..ለአንተ ስል…፡፡ስለዚህ ምንም ስጋት አይግባህ
👍79❤8🔥1🥰1😁1
#ባል_አስይዞ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
"ሰጥሀለው መጀመሪያ ልብስህን አውልቅ ..፡፡››አለችና ጎንበስ ብላ ጫማዋን አወለቀችለት ..ከዛ የሱሪውን ቀበቶ ፈታችና ቁልፍን ከፍተች… ዚፑን ወደታች በማንሸራተት ሁለቱን እግሮቹን ከታች በመያዝ እንደምንም እየጎተተች ከላይ እየሳበች ሱሪውን ከፓንቱ ጋር አንድ ላይ ሞሽልቃ አወለቀች…..እንዲህ ጨርቅ ሆኖ እንትኑ አደባባይ መሀል የቆመ የነፃነት ሀውልት ይመስላል....‹‹ልዩ ይሄን የመሰለ ዕቃ ለሌላ አሳልፈሽ ከመስጠትሽ በፊት አንዴ ብትጠቀሚው?››የሚል ሴጣናዊ ምክር የሆነ መንፈስ በጆሮዬ ሹክ አለባት። ጆሮዋን ደፈነችና ተልዕኮዋን ላይ አተኮረች...አሁን የቀረው ፓካውቱን ማውለቅ ነው ሙሉ በሙሉ አልጋው ላይ ወጣችና እንደምንም ታግላ አወለቅችለት.. አሁን ሙሉ እርቃኑን ቀርቷል..አልጋ ላይ ቆማ ከእግር ጥፍሩ እስከ ራስ ፀጉሩ በትኩረት አይኖቾን እያመላለስች አየችው፡፡ ወንድ ልጅን እንዲህ መለመላውን በአካል ስታይ የመጀመሪያ ጊዜዋ ነው። ጥሩ የተባለ የእስፓርተኛ ሰውነት ከተመጠነ ውፍረትና ቁመት ጋር ነው ያለው ..እንዲያም ሆኖ ግን የወንድ አካላዊ ቁመና እንደሴት ማራኪ አይደለም ስትል አብሰለሰለች። ‹‹አሁን ይሄን ማሰቢ ጊዜ ነው ?››እራሷን ገሰፅችና ወደሳሎን ተመለሰች...ጊፍቲ አሁን ድረስ ሙሉ በሙሉ እጅ አልሰጠችም" አሁንም የመጠጥ ብርጮቆዋን በእጇ እንደያዘች... እያላዘነች ነው፡፡
"ቃልዬ አሁን ናልኝ...ናና ሰውነቴን ዳብሰው...ናና ከንፈሬን ምጠጠው...ናና ጡቶቼን ጭመቃቸው...ናና ጭኖቼን ገነጣጥላቸው...ናና ..››
‹‹..ቃልዬን ፈልገሽው ነው?"
"አዎ ...ቃልዬን አምጪልኝ "
"ቃልዬን እንዳመጣልሽ...መጀመሪያ የያዝሽውን መጠጥ ጠጪ"
"መጠጥ ይሄው"
በአንድ ትንፋሽ ግልብጥ አደረገችው" ይሄው ጨረስኩ በያ አምጪልኝ"
"አመጣዋለሁ ..ግን ከአመጣሁት ትሰጪዎለሽ"
"ለቃልዬ..በደንብ ነዋ ...ለዛውም እንደፈለገው፡፡"
"እንቢ አልፈልግም ካለስ?"
"አንቺ ብቻ አምጪልኝ እንጂ በግድ ነው የምሰጠው..?"
‹‹እንግዲህ ተነሽ...ቃልዬ ልብሱን አወላልቆ ዝግጅ ሆኖ እየጠበቀሽ ነው...››
የእውነት ፈጥና መቀመጫዋን ለቃ ለመነሳት ብትሞክርም መቀመጫዋን ከሶፍው መላቀቅ አልቻለችም...ክንዷን ይዛ በመጎተት አስነሳቻትና እየጎተተች ማለት ይቻላል..ወደራሳቸው መኝታ ቤት ይዛት ገባች... መድህኔን ጠቅልላ እንዳስተኛችው ተኝቷል።
"የተኛ ሰው በማየቷ "ቃልዬ ነው እንዴ?"ስትል በተኮለታተፈ እና በተሰባበረ አረፍተ ነገር ጠየቀች፡፡
‹‹አዎ ግን በመስከርሽ እንዳይበሳጭ ድምፅሽን ቀንሺ አለቻት...በሁለት እጇ አፏን ፡አፈነች...አልጋው ጫፍ አስቀመጥኳት ‹‹...አሁን ልብስሽን ላውልቅልሽ..ተስማማሽ?›› ልክ እንደ መድህኔ እንዳደረገችው እያንዳንድን በሰውነቷ ላይ ያለውን ልብስ አወለቀችላትና መለመላዋን አስቀረቻት‹‹...ፐ ቅርፅ...›› በሚል አድናቆት እየጎተተች ከውስጥ አስገባቻት …እና ወደ ጆሮዋ ጠጋ ብላ ‹‹እንግዲህ እኔ ሄድኩልሽ ..ያው ቃልዬ በደንብ ስጪው" አለቻት፡፡፡
መዲህኔ ላይ እየተጣበቀችበት‹‹ እ…ሺ ››.አለችን
መብራቱን አጠፍችና ከአልጋው ወረደች ..ተራመደችና ከክፍሉ አልወጣችም፤ እዛው መግቢያ ላይ ወዳለ ሶፍ ሄደችና ጋደም አለች...ከዛ የሚፈጠረውን ነገር መከታተል ጀመረች...
"ቃል አንተ ተኛህ እንዴ...?››ጊፍቲ ነች መድሀኔን እየወዘወዘች ያለችው፡፡
"አለው ....ልዪዬ"በሰመመን ውስጥ ሆኗ መለሰላት፡፡
"ከዛ የመተሻሸት ድምፅ ተሰማ ..ልዩ የሞባይሏን መብራት አበራችና ወደእነሱ አተኮረች ..ጊፍቲ እላዪ ላይ ወጥታበት ጎንበስ ብላ ከንፈሩን እየላሰችው ነው...ወገቧን ጨምቆ ይዞታል‹‹...ከደቂቃዎች በፊት ሁለቱም ተዝለፍልፈው እሬሳ መስለው አልነበረ እንዴ?›› ስትል በመገረም በውስጧ ጠየቀች፡፡ እንዲህ ልትል የቻለችው አንደኛው አንደኛውን ሲጨምቅና አንደኛው አንደኛውን በጥንካሬ ሲያንከባልል በማየቷ ነው....ከላይ አልብሳቸው የነበረ አልጋ ልብስም ሆነ ብርድ ልብስ ከላያቸው ተንሸራቶ ወደመሬት ወደቀ...አሁን ሁሉ ነገር በግልፅ ይታያት ጀመር...ሲተሻሹ..ሲሳሳሙ እና ሲዋሰብ በቂ የሆነ ፎቶም ቪዲዬም ቀረፀቻቸው፡፡.
ከዛ እነሱ እስኪረኩ መታገስ ከብዷት መሬት ካዝረከረኩት ልብስ ብድርብሱን ትታላቸው አልጋልብሱን ወሰደችና እሱን ተከናንባ እዛው ሶፋ ላይ ተኝች‹‹..እስቲ ሌሎች ሶስት መኝታ ክፍሎች ነበሩ ለምን እዛ ሄጄ አልተኛሁም..?››ስትል ጠየቀች…ምክንያቱን ግን አታውቀውም ነበር፡፡ወዲያው ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ወሰዳት… ከእንቅልፏ ባና ሰዓቷን ሳታይ 12.10 ሆኖ ነበር..አይኗን አሻሽታ አልጋውን ስትመለከት ማመን አልቻለችም… ጊፍቲ መድሀኔ ክንድ ላይ ተንተርሳ አንደኛውን እግሩን ጭኖቾ መካከል ሰንቅሮ አንደኛውን ደግሞ ከላዬ ጭኖባት ጭልጥ ያለ እንቀለፍ ውስጥ ገብተው ያንኮራፋሉ… ማንኮራፋታቸው እራሱ ተራ በተራ ስለሆነ የራሱ የሆነ ስልተ ምት አለው….ከሶፋዋ ተነሳችና ቆመች.. .መኝታው ሰላልተመቻት ሰውነቷ ድቅቅ ብሏል…ተራመደች…ወደአልጋው ተጠጋችና እሪ ብላ ጩኸቷን ለቀቀችው……በመበርግ ሁለቱም ከእንቅልፋቸው ባነኑና ከተጣበቁበት ተላቀቁ፤ አንዴ እሷን አንዴ እርስ በረስ መተያየት ጀመሩ…፡፡
እሷ እንደድንቅ ብሄራዊ ተያትር ቤት ተዋናዬች ባጠናችውና በተዘጋጀችው መሰረት መድረኩን ተቆጠጣጠረችው፡
‹‹እንዴት እንዲህ ታደርጉኛላችሁ…ሰክራለች ብላችሁ እኔን ሶፋላ ላይ አስተኝታችሁ…?መድሀኒ ይሄ ለእኔ ይገባል.?››እራሷን ነጨች..ኸረ እንባዋ ሁሉ እየረገፈ ነው..መድሀኔ ተነስቶ ከአልጋው ወረደ… መለመላውን ሁለት ሴቶች ፊት ተገተረ….ጊፍቲ አንሶላውን ሰበሰበችና እርቃኖን ሸፈነች…ፊቷ በእፍረትና ግራ በመጋባት በአንዴ ሲገረጣ እየታየ ነው..
‹‹ልዩ ተረጋጊ …ምን እንደተፈጠረ በእውነት አላውቅም..››ወላል ላይ የተበታተነውን ልብሱን መሰብሰብ ጀመረ…ከመሀከል ፓንቱን እነሳና ለበሰ..፡፡
‹‹ሁለታችሁንም ከዛሬ ጀምሮ በአይኔ ማየት አልፈልግም….ያው ከመሀከላችሁ ወጥቼለሁ....እቤቱንም ተጋብታችሁ ልትኖሩበት ትችላላችሁ፡፡››
‹‹አረ ልዩ እንደዛ አይደለም…ይሄ ስህተት ነው››ጊፍቲ ነች እራሷን እንደምንም አበረታታ መናገር የጀመረችው፡፡
‹‹ምንም ስህተት አይደለም...እንደውም አሁን ሳስበው ይሄ ጉዳይ ከእኔም ሆነ ከቃል ጀርባ ሆናችሁ ስትፈፅሙት ዛሬ የመጀመሪያችሁ አይመስለኝም.››ነገሩን አንቦረቀቀችው፡፡
እንደ እብድ እየተወራጨችና እየተራገመች መኝታ ቤቱን ለቃ ወጣች፡፡ ሊለብስ ያዘጋጀውን ሱሪ በእጁ እንዳንከረፈፈ ሊከተላት ሞከረ….አልሰማችውም፡፡ ተንደርድራ ግቢውን ለቃ ወጣችና .ወዲያው ታክሲ ውስጥ ገባችና ከአካባቢው ተሰወረች…ስልኳን አጠፋችው፡፡
ቀጥታ ወደቤቷ ነው የሄደችው…..እናቷን እንኳን በቅጡ ሰላም ሳትል ወደ ክፍሏ ገባችና ከውስጥ ቀርቅሬ አልጋዋ ላይ ወጣች፡፡ድንግርግር ያለ ስሜት ነው እየተሰማት ያለው፡፡ ያሰበችውን ያህል ደስታ አልተሰማትም…ግን ቢሆንም ያሰበችውን በእቅዷ መሰረት ፈፅማዋለች....አሁን የሚቀራት ስህተቱን ተከትሎ መድህኔና ጊፊቲ ግንኙነታቸውን በዛው እንዲቀጥሉ ማድረግ ሲሆን በቀጣይነት ደግሞ ብቻውን የሚቀረውን ቃልን ብቻዋን ወደአለችው ወደራሷ ማምጣት…አዎ የመጨረሻ ግቧ ያ ነው፡፡አሁን መተኛት ስለፈለገች በአልጋ ልብሱ ሙሉ አካሏን ሸፈነች፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
"ሰጥሀለው መጀመሪያ ልብስህን አውልቅ ..፡፡››አለችና ጎንበስ ብላ ጫማዋን አወለቀችለት ..ከዛ የሱሪውን ቀበቶ ፈታችና ቁልፍን ከፍተች… ዚፑን ወደታች በማንሸራተት ሁለቱን እግሮቹን ከታች በመያዝ እንደምንም እየጎተተች ከላይ እየሳበች ሱሪውን ከፓንቱ ጋር አንድ ላይ ሞሽልቃ አወለቀች…..እንዲህ ጨርቅ ሆኖ እንትኑ አደባባይ መሀል የቆመ የነፃነት ሀውልት ይመስላል....‹‹ልዩ ይሄን የመሰለ ዕቃ ለሌላ አሳልፈሽ ከመስጠትሽ በፊት አንዴ ብትጠቀሚው?››የሚል ሴጣናዊ ምክር የሆነ መንፈስ በጆሮዬ ሹክ አለባት። ጆሮዋን ደፈነችና ተልዕኮዋን ላይ አተኮረች...አሁን የቀረው ፓካውቱን ማውለቅ ነው ሙሉ በሙሉ አልጋው ላይ ወጣችና እንደምንም ታግላ አወለቅችለት.. አሁን ሙሉ እርቃኑን ቀርቷል..አልጋ ላይ ቆማ ከእግር ጥፍሩ እስከ ራስ ፀጉሩ በትኩረት አይኖቾን እያመላለስች አየችው፡፡ ወንድ ልጅን እንዲህ መለመላውን በአካል ስታይ የመጀመሪያ ጊዜዋ ነው። ጥሩ የተባለ የእስፓርተኛ ሰውነት ከተመጠነ ውፍረትና ቁመት ጋር ነው ያለው ..እንዲያም ሆኖ ግን የወንድ አካላዊ ቁመና እንደሴት ማራኪ አይደለም ስትል አብሰለሰለች። ‹‹አሁን ይሄን ማሰቢ ጊዜ ነው ?››እራሷን ገሰፅችና ወደሳሎን ተመለሰች...ጊፍቲ አሁን ድረስ ሙሉ በሙሉ እጅ አልሰጠችም" አሁንም የመጠጥ ብርጮቆዋን በእጇ እንደያዘች... እያላዘነች ነው፡፡
"ቃልዬ አሁን ናልኝ...ናና ሰውነቴን ዳብሰው...ናና ከንፈሬን ምጠጠው...ናና ጡቶቼን ጭመቃቸው...ናና ጭኖቼን ገነጣጥላቸው...ናና ..››
‹‹..ቃልዬን ፈልገሽው ነው?"
"አዎ ...ቃልዬን አምጪልኝ "
"ቃልዬን እንዳመጣልሽ...መጀመሪያ የያዝሽውን መጠጥ ጠጪ"
"መጠጥ ይሄው"
በአንድ ትንፋሽ ግልብጥ አደረገችው" ይሄው ጨረስኩ በያ አምጪልኝ"
"አመጣዋለሁ ..ግን ከአመጣሁት ትሰጪዎለሽ"
"ለቃልዬ..በደንብ ነዋ ...ለዛውም እንደፈለገው፡፡"
"እንቢ አልፈልግም ካለስ?"
"አንቺ ብቻ አምጪልኝ እንጂ በግድ ነው የምሰጠው..?"
‹‹እንግዲህ ተነሽ...ቃልዬ ልብሱን አወላልቆ ዝግጅ ሆኖ እየጠበቀሽ ነው...››
የእውነት ፈጥና መቀመጫዋን ለቃ ለመነሳት ብትሞክርም መቀመጫዋን ከሶፍው መላቀቅ አልቻለችም...ክንዷን ይዛ በመጎተት አስነሳቻትና እየጎተተች ማለት ይቻላል..ወደራሳቸው መኝታ ቤት ይዛት ገባች... መድህኔን ጠቅልላ እንዳስተኛችው ተኝቷል።
"የተኛ ሰው በማየቷ "ቃልዬ ነው እንዴ?"ስትል በተኮለታተፈ እና በተሰባበረ አረፍተ ነገር ጠየቀች፡፡
‹‹አዎ ግን በመስከርሽ እንዳይበሳጭ ድምፅሽን ቀንሺ አለቻት...በሁለት እጇ አፏን ፡አፈነች...አልጋው ጫፍ አስቀመጥኳት ‹‹...አሁን ልብስሽን ላውልቅልሽ..ተስማማሽ?›› ልክ እንደ መድህኔ እንዳደረገችው እያንዳንድን በሰውነቷ ላይ ያለውን ልብስ አወለቀችላትና መለመላዋን አስቀረቻት‹‹...ፐ ቅርፅ...›› በሚል አድናቆት እየጎተተች ከውስጥ አስገባቻት …እና ወደ ጆሮዋ ጠጋ ብላ ‹‹እንግዲህ እኔ ሄድኩልሽ ..ያው ቃልዬ በደንብ ስጪው" አለቻት፡፡፡
መዲህኔ ላይ እየተጣበቀችበት‹‹ እ…ሺ ››.አለችን
መብራቱን አጠፍችና ከአልጋው ወረደች ..ተራመደችና ከክፍሉ አልወጣችም፤ እዛው መግቢያ ላይ ወዳለ ሶፍ ሄደችና ጋደም አለች...ከዛ የሚፈጠረውን ነገር መከታተል ጀመረች...
"ቃል አንተ ተኛህ እንዴ...?››ጊፍቲ ነች መድሀኔን እየወዘወዘች ያለችው፡፡
"አለው ....ልዪዬ"በሰመመን ውስጥ ሆኗ መለሰላት፡፡
"ከዛ የመተሻሸት ድምፅ ተሰማ ..ልዩ የሞባይሏን መብራት አበራችና ወደእነሱ አተኮረች ..ጊፍቲ እላዪ ላይ ወጥታበት ጎንበስ ብላ ከንፈሩን እየላሰችው ነው...ወገቧን ጨምቆ ይዞታል‹‹...ከደቂቃዎች በፊት ሁለቱም ተዝለፍልፈው እሬሳ መስለው አልነበረ እንዴ?›› ስትል በመገረም በውስጧ ጠየቀች፡፡ እንዲህ ልትል የቻለችው አንደኛው አንደኛውን ሲጨምቅና አንደኛው አንደኛውን በጥንካሬ ሲያንከባልል በማየቷ ነው....ከላይ አልብሳቸው የነበረ አልጋ ልብስም ሆነ ብርድ ልብስ ከላያቸው ተንሸራቶ ወደመሬት ወደቀ...አሁን ሁሉ ነገር በግልፅ ይታያት ጀመር...ሲተሻሹ..ሲሳሳሙ እና ሲዋሰብ በቂ የሆነ ፎቶም ቪዲዬም ቀረፀቻቸው፡፡.
ከዛ እነሱ እስኪረኩ መታገስ ከብዷት መሬት ካዝረከረኩት ልብስ ብድርብሱን ትታላቸው አልጋልብሱን ወሰደችና እሱን ተከናንባ እዛው ሶፋ ላይ ተኝች‹‹..እስቲ ሌሎች ሶስት መኝታ ክፍሎች ነበሩ ለምን እዛ ሄጄ አልተኛሁም..?››ስትል ጠየቀች…ምክንያቱን ግን አታውቀውም ነበር፡፡ወዲያው ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ወሰዳት… ከእንቅልፏ ባና ሰዓቷን ሳታይ 12.10 ሆኖ ነበር..አይኗን አሻሽታ አልጋውን ስትመለከት ማመን አልቻለችም… ጊፍቲ መድሀኔ ክንድ ላይ ተንተርሳ አንደኛውን እግሩን ጭኖቾ መካከል ሰንቅሮ አንደኛውን ደግሞ ከላዬ ጭኖባት ጭልጥ ያለ እንቀለፍ ውስጥ ገብተው ያንኮራፋሉ… ማንኮራፋታቸው እራሱ ተራ በተራ ስለሆነ የራሱ የሆነ ስልተ ምት አለው….ከሶፋዋ ተነሳችና ቆመች.. .መኝታው ሰላልተመቻት ሰውነቷ ድቅቅ ብሏል…ተራመደች…ወደአልጋው ተጠጋችና እሪ ብላ ጩኸቷን ለቀቀችው……በመበርግ ሁለቱም ከእንቅልፋቸው ባነኑና ከተጣበቁበት ተላቀቁ፤ አንዴ እሷን አንዴ እርስ በረስ መተያየት ጀመሩ…፡፡
እሷ እንደድንቅ ብሄራዊ ተያትር ቤት ተዋናዬች ባጠናችውና በተዘጋጀችው መሰረት መድረኩን ተቆጠጣጠረችው፡
‹‹እንዴት እንዲህ ታደርጉኛላችሁ…ሰክራለች ብላችሁ እኔን ሶፋላ ላይ አስተኝታችሁ…?መድሀኒ ይሄ ለእኔ ይገባል.?››እራሷን ነጨች..ኸረ እንባዋ ሁሉ እየረገፈ ነው..መድሀኔ ተነስቶ ከአልጋው ወረደ… መለመላውን ሁለት ሴቶች ፊት ተገተረ….ጊፍቲ አንሶላውን ሰበሰበችና እርቃኖን ሸፈነች…ፊቷ በእፍረትና ግራ በመጋባት በአንዴ ሲገረጣ እየታየ ነው..
‹‹ልዩ ተረጋጊ …ምን እንደተፈጠረ በእውነት አላውቅም..››ወላል ላይ የተበታተነውን ልብሱን መሰብሰብ ጀመረ…ከመሀከል ፓንቱን እነሳና ለበሰ..፡፡
‹‹ሁለታችሁንም ከዛሬ ጀምሮ በአይኔ ማየት አልፈልግም….ያው ከመሀከላችሁ ወጥቼለሁ....እቤቱንም ተጋብታችሁ ልትኖሩበት ትችላላችሁ፡፡››
‹‹አረ ልዩ እንደዛ አይደለም…ይሄ ስህተት ነው››ጊፍቲ ነች እራሷን እንደምንም አበረታታ መናገር የጀመረችው፡፡
‹‹ምንም ስህተት አይደለም...እንደውም አሁን ሳስበው ይሄ ጉዳይ ከእኔም ሆነ ከቃል ጀርባ ሆናችሁ ስትፈፅሙት ዛሬ የመጀመሪያችሁ አይመስለኝም.››ነገሩን አንቦረቀቀችው፡፡
እንደ እብድ እየተወራጨችና እየተራገመች መኝታ ቤቱን ለቃ ወጣች፡፡ ሊለብስ ያዘጋጀውን ሱሪ በእጁ እንዳንከረፈፈ ሊከተላት ሞከረ….አልሰማችውም፡፡ ተንደርድራ ግቢውን ለቃ ወጣችና .ወዲያው ታክሲ ውስጥ ገባችና ከአካባቢው ተሰወረች…ስልኳን አጠፋችው፡፡
ቀጥታ ወደቤቷ ነው የሄደችው…..እናቷን እንኳን በቅጡ ሰላም ሳትል ወደ ክፍሏ ገባችና ከውስጥ ቀርቅሬ አልጋዋ ላይ ወጣች፡፡ድንግርግር ያለ ስሜት ነው እየተሰማት ያለው፡፡ ያሰበችውን ያህል ደስታ አልተሰማትም…ግን ቢሆንም ያሰበችውን በእቅዷ መሰረት ፈፅማዋለች....አሁን የሚቀራት ስህተቱን ተከትሎ መድህኔና ጊፊቲ ግንኙነታቸውን በዛው እንዲቀጥሉ ማድረግ ሲሆን በቀጣይነት ደግሞ ብቻውን የሚቀረውን ቃልን ብቻዋን ወደአለችው ወደራሷ ማምጣት…አዎ የመጨረሻ ግቧ ያ ነው፡፡አሁን መተኛት ስለፈለገች በአልጋ ልብሱ ሙሉ አካሏን ሸፈነች፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍133❤23🤔14👏9😱5👎3🔥3😁1
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
//
ኬድሮን ከዕንቅልፋ የነቃችው 11 ሰዓት አካበቢ ቢሆንም መኝታ ቤቷን ለቃ ወደ በረንዳው የወጣችው 12 ሰዓት ተኩል ካለፈ በኋላ ነው፡፡ለአንድ ሰዓት ያህል ዘወትር እንደምታደርገው ዮጋ እየሰራች ነበር የቆየችው፡፡እቤቷን ለቃ ስትወጣ ንስሯ ተከትሏት ወጣ፡፡እሷ በረንዳ ላይ ቁጭ ብላ ማንበቧን ጀመረች ፡፡
ከ12 ሰዓት እስከሁለት ሰዓት ያለው ጊዜ ግቤዋ ውስጥ ባሉት ዛፎች ላይ የሰፈሩትን የተለያ አይነት የወፎች ህብረ ዝማሬ እየሰማች ንፁህ በሆነ አዕምሮዋ ተረጋግታ በተመስጦ የምታነብበት ሰዓት ነው፡፡ከሀገሯ ወጥታ ለገጣፎ ከከተመች በኃላ ያዳበረችው አዲስ ልምድ ንባብ ነው፡፡ከመፅሀፍቶች ጋር ያላት ቁርኝት ለእሷም ለራሷ እስኪገርማት ድረስ በጣም የጠነከረ ሆኗል፡፡በአጠቃላይ ሱሰኛ ሆናለች ፡፡
አንድ ሰዓት አካባቢ ከእሷ መኝታ ቤት ጎን ያለው የፕሮፌሰሩ በራፍ ተከፈተ ፡፡ያልጠበቀችው ክስተት ነበር፡፡ምክንያቱም ደግሞ የፕሮፌሰሩ ባህሪ ከእሷ የተለየ ስለሆነ ነው፡፡እሳቸው እሰከ ለሊቱ አስር ሰዓት ድረስ ይቆዩና የተለየ ፕሮግራም ከሌላቸው በስተቀር እስከ ጥዋቱ አራት ሰዓት ድረስ ይተኛሉ፡፡እና ስታነብ የነበረውን መጻሀፏን አጠፍ አድርጋ አይኗን ወደፕሮፌሰሩ በራፍ ላከች፡፡ከክፍሉ የወጡት ፕሮፌሰሩ ሳይሆኑ አንድ የ20 ዓመት አካባቢ ሚሆናት መልከ መልካም ሴት ነች፡፡ፈገግ አለች ፡፡
እኚ ሽማጊሌው ሙሁር ከአልማዝ የጠነከረ ጽናት እና የሚያስገርም ስብዕና ቢኖራቸውም ሴት ላይ ያላቸው አመል ግን የተለየ እና የሚገርም ነው፡፡ካሉበት ዕድሜ ጋር የሚቃረን አይነት ነው፡፡እሳቸው ግን ይሄንን ድክመታቸውን እንደድክመት ተመልክተውት አያውቁም፡፡ ለጤነኝነቴ እና በዚህ ዕድሜዬ ላይ ላለኝ ጥንካሬ ሚስጥሩ ሁለት ነው ፤የመጀመሪያው ከእጽዋት ጋር ያለኝ ፍቅር እና ቁርኝት ሲሆን ሌላው ደግሞ ለወሲብ ያለኝ ፍቅር ነው ብለው በድፍረት ለጠየቃቸው ሁሉ ይመልሳሉ፡፡ ጫን ብለው ለጠየቃቸውም ስለወሲብ ጥሩነት ዘርዘር አድርገው ለማስረዳት ይገደዳሉ‹‹…. የወሲብ ብቃት ቀጥታ ከጤነኝነት ጋር ትስስር አለው፣አንድ የወሲብ ብልቱ አልታዘዝ ያለው ሰው የሆነ የጓደለው ነገር አለው ማለት ነው፡፡ብዙ ጊዜ ትልቅ ቢዝነስ ሚያንቀሳሰቅሱ ባለሀብቶች ወይም ትልቅ ድርጅት ሚያሰተዳድሩ የስራ መሪዎች የወሲብ ስሜታቸው ሚቀሰቀሰው ከእለታቶች በአንድ ቀን ፤ለዛውም በብዙ ድካምና የመድሀኒት እገዛ ነው ፡፡ይህ የሚሆነበት ዋናው ምክንያት በጭንቀት የተበረዘ አዕምሮ እና በስራ የዛለ አካል ስላላቸው ነው ለወሲብ ዝግጁ መሆን የማይችሉት:: አልያም ድባቴ ውስጥ ገብተው በጭንቀት በሽታ እየተሰቃዩ ነው፡፡
ጥናተቶች አንደሚያመለክቱት የአንድ ሰው ብልቱ ሲቆም ያለው ጥንካሬ እና የልብ ጥንካሬ ቀጥተኛ ግንኙነት አላቸው…ተገትሮ የሚሰነጥቅ ብልት ያለው ወንድ ልቡም እንደዛው የተደራረበ ጠንካራና ከብረት የደደረ ነው፡፡ በሳምንት 4 ቀን ወሲብ የሚፈጽም ሰው ከማይፈጽም ሰው በልብ ድካም የመያዝ ዕድሉ 58 ፐርሰንት የበለጠ የተሻለ ነው ፡፡…..››እያሉ መሰል መረጃዎችን በመደርደር ያስረዳሉ፡፡
ስለእሳቸው ማሰቧን ገታ አድርጋ ፊት ለፊቷ ወዳለችው ልጅ ትኩረቷን መለሰች፡፡በዛ ተመሳሳይ ሰዓትም ንስሯ ፡፡ ከተቀመጠችበት ወንበር ትክክል ጣራው ላይ ሰፍሮ ዘና ብሎ ቁልቁል እሷንም ጊቢውንም እየቃኘ እና የጥዋቷን ፀሀይ አብሯት እየሞቀ እና የምትመለከታትን ልጅ እየተመለከተ ነው፡፡
ልጅቷ በራፉን መልሳ ዘጋችና ወደውጨኛው በራፍ ለመሄድ እርምጃ ስትጀምር አዕምሮዋን ሰረሰራት፡፡ቀና ብላ ወደ ንስሯ ስታይ እነዛ ሰርሰሪ አይኖቹን ልጅቷ ላይ ሰክቷል…‹‹ ነገር አለ›› አለችና እሷም ትኩረቷን በመሰብሰብ የሚያየየውን ለማየት ሞከረች…. የልጅቷ ልብ ጭልም ብሎ ነው እየታያት ያለው‹‹‹ ..በሀዘን ኩምትርትር ያለ….ደግሞ ግራ የተጋባ የተመሰቃቀለ ነፍስ ነው ያላቻት ›ስትለ አጉረመረመች.. ..ወጣቷ ቆንጆ ለሚያያት ሁሉ በፈገግታ የደመቀ ፊት ስለሚታየው በጨለማ የተሞላች ነፍስ አላት ተብሎ ቢነገረው ማንም አያምንም ፡፡
‹‹የእኔ እህት ››ብላ ጠራቻት
‹‹አቤት››አለችና ባለችበት ቆማ ፊቷን ወደ እሷ አዞረች…
‹‹ደህና አደርሽ …?››
‹‹ደህና ››አለች ግራ በመጋባት
‹‹ምነው በለሊት…?››
በንግግሯ ግራ ተጋብታ በእጇ የያዘችውን ሞባይል አብርታ አየችና‹‹እንድ ሰዓት እኮ ሆኗል…?››አለቻት፡፡
‹‹ካልቸኮልሽ ቁርስ አብረን እንብላና ትሄጄያለሽ›› …..ይህን ስትላት ልጅቱ እንደማትቸኩል እርግጠኛ ነኝ ….በቃ እንደውም የምትሄድበትም ያላት አይነት እንዳልሆነች ተረድታለች፡፡
እንደማቅማማት አለችና ፊቷን አዙራ ወደእሷ መጣች፤እንደዛ ያደረገችው ዝም ብላ አይደለም ….ውስጧ እንደዛ እንዳታደርግ ስለገፋፋት ነው…. ሁሌ ፕሮፌሰሩ የሚያመጧቸውን ሴቶች ወደ ክፍሏ በማስገባት ቁርስ እያበላች ትሸኛቸዋለች ማለት አይደለም፡፡በዛ ላይ እኮ ገና ቁርስም አልሰራችም፡፡ብቻ ይዛት ገባችና ቁጭ እንድትል ነገረቻት ..ያመለከተቻት ቦታ ቁጭ አለች፡፡
‹‹ይቅርታ ቁርሱ አልተሰራም …ግን በፍጥነት ይደርሳል፡፡››ብላ እስቶቩን ለኮሰች
‹‹አረ ችግር የለም…››
ወደ ፊሪጅ አመራችና ከፍታ አንድ ብርጭቆ የማንጎ ጂውስ ሰጠቻት…… አመስግና ተቀበለቻትና መጠጣት ጀመረች ….እሷም እያወራቻት ቁርሱን መስራት ጀመረች…
‹‹እኔ ሶፊያ እባላለሁ…አንቺስ
…?››ሶፊያ የሚለውን ስም ለገጣፎ ከተመች ቡኃላ ደጋጋማ መጠቀም ጀምራለች፡፡ምንያቱም ከአዲስ ሰው ጋር ሁሉ ስትተዋወቅ ኬድሮን እባላለው ስትል‹‹ ኬድሮን ማለት ምን ማለት ነው?›› ብለው ሲጠየቋት እንዴት ብላ እንደምታስረዳ ግራ እየገባት ስለተቸገረች ነው፡ኬድሮን ማለት በማርስና በመሬት መካከል የሚገኝ ፕላኔት ነው ፤አባቴ የዛ ፕላኔት ኑዋሪ ነው…ትርጉሙ የዕውቀት ምድር ማለት ነው .እሱን ለማስታወስ ስትል እናቴ በፕላኔቷ ስም ስሜን ኬዴርን ብላ ሰየመችኝ ብላ ብታስረዳ‹‹እንዴ ኬድሮን የሚባል ፐላኔት መቼ ነው የተገኘው? ብለው ወደጎግል ይሮጣሉ… ምንም ሚጎለጎል መረጃ ሲያጡ እሷን እንደ እብድ ይመለከታቷል …ይሄ ነገር ሲደጋገምባት ሰለቻትና ለምን ሁለተኛ ስሜን አልጠቀምም አለችና ‹ሶፊያ› የሚል ስሞን አብዝታ መገልገል ጀመረች ፤እና ሁለቱንም ስሞቾን እንደአስፈላጊነቱ እየቀያየረች መጠቀም ጀመረች፡
‹‹አለም››
‹‹እሺ አለም….. አይዞሽ..ነገሮች ይስተካከላሉ››አለቻት፡፡
‹‹ ፍጥጥ ብላ አየቻት፡፡ምክንያቱም ስለታሪኳ ምንም አልነገረቻትም፡፡ እንዴት ልታውቅ ቻለች፤ ብላ ግራ ተጋብታ ነው፡፡››
‹‹አልገባኝም ››አለቻት፡፡
‹‹አይ አሁን ያለሽበት ችግር ይፈታል ማለቴ ነው››
በፍራቻም በጥርጣሬም እያየቻት ‹‹ነገርኩሽ እንዴ…? ››ጠየቀቻት …
‹‹አይ እንዲሁ ሳይሽ ውስጥሽ የተጨነቀ እንደሆነ ስለገባኝ ነው፡፡በጣም አዝነሻል፡፡››
እንባዋን መገደብ አቅቷት ዘረገፈችው፡፡
‹‹አዎ ከባድ ሀዘን ላይ ነኝ ፡፡››
‹‹አይዞሽ..እስኪ ንገሪኝ››
‹‹እንደምታስቢው ሸርሙጣ አይደለሁም…ይሄንን ስራ ከጀመርኩ ሳምንትም አይሆነኝም…››
‹‹አይዞሽ ..ተረጋጊና አጫውቺኝ››
‹‹በነገራችን ላይ ወደሀገር የገባሁትም የዛሬ ወር አካባቢ ነው፡፡ላለፉት ሶስት አመታት ሳውዲ ነበርኩ…በህገወጥ መልኩ ስለሄድኩ በመሹለክለክ ነበር የኖርኩት… የቀን ጎዶሎ ግን ከሶስት ወር በፊት ከቀጣሪዬ ማዳም ጋር ተጣላሁና አስያዘችኝ››
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
//
ኬድሮን ከዕንቅልፋ የነቃችው 11 ሰዓት አካበቢ ቢሆንም መኝታ ቤቷን ለቃ ወደ በረንዳው የወጣችው 12 ሰዓት ተኩል ካለፈ በኋላ ነው፡፡ለአንድ ሰዓት ያህል ዘወትር እንደምታደርገው ዮጋ እየሰራች ነበር የቆየችው፡፡እቤቷን ለቃ ስትወጣ ንስሯ ተከትሏት ወጣ፡፡እሷ በረንዳ ላይ ቁጭ ብላ ማንበቧን ጀመረች ፡፡
ከ12 ሰዓት እስከሁለት ሰዓት ያለው ጊዜ ግቤዋ ውስጥ ባሉት ዛፎች ላይ የሰፈሩትን የተለያ አይነት የወፎች ህብረ ዝማሬ እየሰማች ንፁህ በሆነ አዕምሮዋ ተረጋግታ በተመስጦ የምታነብበት ሰዓት ነው፡፡ከሀገሯ ወጥታ ለገጣፎ ከከተመች በኃላ ያዳበረችው አዲስ ልምድ ንባብ ነው፡፡ከመፅሀፍቶች ጋር ያላት ቁርኝት ለእሷም ለራሷ እስኪገርማት ድረስ በጣም የጠነከረ ሆኗል፡፡በአጠቃላይ ሱሰኛ ሆናለች ፡፡
አንድ ሰዓት አካባቢ ከእሷ መኝታ ቤት ጎን ያለው የፕሮፌሰሩ በራፍ ተከፈተ ፡፡ያልጠበቀችው ክስተት ነበር፡፡ምክንያቱም ደግሞ የፕሮፌሰሩ ባህሪ ከእሷ የተለየ ስለሆነ ነው፡፡እሳቸው እሰከ ለሊቱ አስር ሰዓት ድረስ ይቆዩና የተለየ ፕሮግራም ከሌላቸው በስተቀር እስከ ጥዋቱ አራት ሰዓት ድረስ ይተኛሉ፡፡እና ስታነብ የነበረውን መጻሀፏን አጠፍ አድርጋ አይኗን ወደፕሮፌሰሩ በራፍ ላከች፡፡ከክፍሉ የወጡት ፕሮፌሰሩ ሳይሆኑ አንድ የ20 ዓመት አካባቢ ሚሆናት መልከ መልካም ሴት ነች፡፡ፈገግ አለች ፡፡
እኚ ሽማጊሌው ሙሁር ከአልማዝ የጠነከረ ጽናት እና የሚያስገርም ስብዕና ቢኖራቸውም ሴት ላይ ያላቸው አመል ግን የተለየ እና የሚገርም ነው፡፡ካሉበት ዕድሜ ጋር የሚቃረን አይነት ነው፡፡እሳቸው ግን ይሄንን ድክመታቸውን እንደድክመት ተመልክተውት አያውቁም፡፡ ለጤነኝነቴ እና በዚህ ዕድሜዬ ላይ ላለኝ ጥንካሬ ሚስጥሩ ሁለት ነው ፤የመጀመሪያው ከእጽዋት ጋር ያለኝ ፍቅር እና ቁርኝት ሲሆን ሌላው ደግሞ ለወሲብ ያለኝ ፍቅር ነው ብለው በድፍረት ለጠየቃቸው ሁሉ ይመልሳሉ፡፡ ጫን ብለው ለጠየቃቸውም ስለወሲብ ጥሩነት ዘርዘር አድርገው ለማስረዳት ይገደዳሉ‹‹…. የወሲብ ብቃት ቀጥታ ከጤነኝነት ጋር ትስስር አለው፣አንድ የወሲብ ብልቱ አልታዘዝ ያለው ሰው የሆነ የጓደለው ነገር አለው ማለት ነው፡፡ብዙ ጊዜ ትልቅ ቢዝነስ ሚያንቀሳሰቅሱ ባለሀብቶች ወይም ትልቅ ድርጅት ሚያሰተዳድሩ የስራ መሪዎች የወሲብ ስሜታቸው ሚቀሰቀሰው ከእለታቶች በአንድ ቀን ፤ለዛውም በብዙ ድካምና የመድሀኒት እገዛ ነው ፡፡ይህ የሚሆነበት ዋናው ምክንያት በጭንቀት የተበረዘ አዕምሮ እና በስራ የዛለ አካል ስላላቸው ነው ለወሲብ ዝግጁ መሆን የማይችሉት:: አልያም ድባቴ ውስጥ ገብተው በጭንቀት በሽታ እየተሰቃዩ ነው፡፡
ጥናተቶች አንደሚያመለክቱት የአንድ ሰው ብልቱ ሲቆም ያለው ጥንካሬ እና የልብ ጥንካሬ ቀጥተኛ ግንኙነት አላቸው…ተገትሮ የሚሰነጥቅ ብልት ያለው ወንድ ልቡም እንደዛው የተደራረበ ጠንካራና ከብረት የደደረ ነው፡፡ በሳምንት 4 ቀን ወሲብ የሚፈጽም ሰው ከማይፈጽም ሰው በልብ ድካም የመያዝ ዕድሉ 58 ፐርሰንት የበለጠ የተሻለ ነው ፡፡…..››እያሉ መሰል መረጃዎችን በመደርደር ያስረዳሉ፡፡
ስለእሳቸው ማሰቧን ገታ አድርጋ ፊት ለፊቷ ወዳለችው ልጅ ትኩረቷን መለሰች፡፡በዛ ተመሳሳይ ሰዓትም ንስሯ ፡፡ ከተቀመጠችበት ወንበር ትክክል ጣራው ላይ ሰፍሮ ዘና ብሎ ቁልቁል እሷንም ጊቢውንም እየቃኘ እና የጥዋቷን ፀሀይ አብሯት እየሞቀ እና የምትመለከታትን ልጅ እየተመለከተ ነው፡፡
ልጅቷ በራፉን መልሳ ዘጋችና ወደውጨኛው በራፍ ለመሄድ እርምጃ ስትጀምር አዕምሮዋን ሰረሰራት፡፡ቀና ብላ ወደ ንስሯ ስታይ እነዛ ሰርሰሪ አይኖቹን ልጅቷ ላይ ሰክቷል…‹‹ ነገር አለ›› አለችና እሷም ትኩረቷን በመሰብሰብ የሚያየየውን ለማየት ሞከረች…. የልጅቷ ልብ ጭልም ብሎ ነው እየታያት ያለው‹‹‹ ..በሀዘን ኩምትርትር ያለ….ደግሞ ግራ የተጋባ የተመሰቃቀለ ነፍስ ነው ያላቻት ›ስትለ አጉረመረመች.. ..ወጣቷ ቆንጆ ለሚያያት ሁሉ በፈገግታ የደመቀ ፊት ስለሚታየው በጨለማ የተሞላች ነፍስ አላት ተብሎ ቢነገረው ማንም አያምንም ፡፡
‹‹የእኔ እህት ››ብላ ጠራቻት
‹‹አቤት››አለችና ባለችበት ቆማ ፊቷን ወደ እሷ አዞረች…
‹‹ደህና አደርሽ …?››
‹‹ደህና ››አለች ግራ በመጋባት
‹‹ምነው በለሊት…?››
በንግግሯ ግራ ተጋብታ በእጇ የያዘችውን ሞባይል አብርታ አየችና‹‹እንድ ሰዓት እኮ ሆኗል…?››አለቻት፡፡
‹‹ካልቸኮልሽ ቁርስ አብረን እንብላና ትሄጄያለሽ›› …..ይህን ስትላት ልጅቱ እንደማትቸኩል እርግጠኛ ነኝ ….በቃ እንደውም የምትሄድበትም ያላት አይነት እንዳልሆነች ተረድታለች፡፡
እንደማቅማማት አለችና ፊቷን አዙራ ወደእሷ መጣች፤እንደዛ ያደረገችው ዝም ብላ አይደለም ….ውስጧ እንደዛ እንዳታደርግ ስለገፋፋት ነው…. ሁሌ ፕሮፌሰሩ የሚያመጧቸውን ሴቶች ወደ ክፍሏ በማስገባት ቁርስ እያበላች ትሸኛቸዋለች ማለት አይደለም፡፡በዛ ላይ እኮ ገና ቁርስም አልሰራችም፡፡ብቻ ይዛት ገባችና ቁጭ እንድትል ነገረቻት ..ያመለከተቻት ቦታ ቁጭ አለች፡፡
‹‹ይቅርታ ቁርሱ አልተሰራም …ግን በፍጥነት ይደርሳል፡፡››ብላ እስቶቩን ለኮሰች
‹‹አረ ችግር የለም…››
ወደ ፊሪጅ አመራችና ከፍታ አንድ ብርጭቆ የማንጎ ጂውስ ሰጠቻት…… አመስግና ተቀበለቻትና መጠጣት ጀመረች ….እሷም እያወራቻት ቁርሱን መስራት ጀመረች…
‹‹እኔ ሶፊያ እባላለሁ…አንቺስ
…?››ሶፊያ የሚለውን ስም ለገጣፎ ከተመች ቡኃላ ደጋጋማ መጠቀም ጀምራለች፡፡ምንያቱም ከአዲስ ሰው ጋር ሁሉ ስትተዋወቅ ኬድሮን እባላለው ስትል‹‹ ኬድሮን ማለት ምን ማለት ነው?›› ብለው ሲጠየቋት እንዴት ብላ እንደምታስረዳ ግራ እየገባት ስለተቸገረች ነው፡ኬድሮን ማለት በማርስና በመሬት መካከል የሚገኝ ፕላኔት ነው ፤አባቴ የዛ ፕላኔት ኑዋሪ ነው…ትርጉሙ የዕውቀት ምድር ማለት ነው .እሱን ለማስታወስ ስትል እናቴ በፕላኔቷ ስም ስሜን ኬዴርን ብላ ሰየመችኝ ብላ ብታስረዳ‹‹እንዴ ኬድሮን የሚባል ፐላኔት መቼ ነው የተገኘው? ብለው ወደጎግል ይሮጣሉ… ምንም ሚጎለጎል መረጃ ሲያጡ እሷን እንደ እብድ ይመለከታቷል …ይሄ ነገር ሲደጋገምባት ሰለቻትና ለምን ሁለተኛ ስሜን አልጠቀምም አለችና ‹ሶፊያ› የሚል ስሞን አብዝታ መገልገል ጀመረች ፤እና ሁለቱንም ስሞቾን እንደአስፈላጊነቱ እየቀያየረች መጠቀም ጀመረች፡
‹‹አለም››
‹‹እሺ አለም….. አይዞሽ..ነገሮች ይስተካከላሉ››አለቻት፡፡
‹‹ ፍጥጥ ብላ አየቻት፡፡ምክንያቱም ስለታሪኳ ምንም አልነገረቻትም፡፡ እንዴት ልታውቅ ቻለች፤ ብላ ግራ ተጋብታ ነው፡፡››
‹‹አልገባኝም ››አለቻት፡፡
‹‹አይ አሁን ያለሽበት ችግር ይፈታል ማለቴ ነው››
በፍራቻም በጥርጣሬም እያየቻት ‹‹ነገርኩሽ እንዴ…? ››ጠየቀቻት …
‹‹አይ እንዲሁ ሳይሽ ውስጥሽ የተጨነቀ እንደሆነ ስለገባኝ ነው፡፡በጣም አዝነሻል፡፡››
እንባዋን መገደብ አቅቷት ዘረገፈችው፡፡
‹‹አዎ ከባድ ሀዘን ላይ ነኝ ፡፡››
‹‹አይዞሽ..እስኪ ንገሪኝ››
‹‹እንደምታስቢው ሸርሙጣ አይደለሁም…ይሄንን ስራ ከጀመርኩ ሳምንትም አይሆነኝም…››
‹‹አይዞሽ ..ተረጋጊና አጫውቺኝ››
‹‹በነገራችን ላይ ወደሀገር የገባሁትም የዛሬ ወር አካባቢ ነው፡፡ላለፉት ሶስት አመታት ሳውዲ ነበርኩ…በህገወጥ መልኩ ስለሄድኩ በመሹለክለክ ነበር የኖርኩት… የቀን ጎዶሎ ግን ከሶስት ወር በፊት ከቀጣሪዬ ማዳም ጋር ተጣላሁና አስያዘችኝ››
✨ይቀጥላል✨
👍153❤18👏1😁1
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሀዋሳ
ሁሴን ወደ ሲዩዘርላንድ ከበረረ ሀያ ቀን አልፎታል፡፡ያለፉትን ሀያ ቀናት የእሱንም ቦታ ተክታ ለስራው ከላይ እታች በመሯሯጥ ብታሳልፍም ከናፍቆት ግን ማምለጥ አልቻለችም፡፡አዎ ሁሴን ባልተለመደ መልኩ በጣም ናፍቋታል፡፡እራሷን በሌላ ሰው ህልውና ላይ ይሄን ያህል መለጠፍ አትፈልግም ነበር፤ምንም ቋሚና ዘላቂ ነገር እንደሌለ ህይወት ደጋግማ አስተምራታለች፡፡የእኔ የምትለው ነገር ሁሉ አንድ ቀን በሰላምም ሆነ በአደጋ ብቻ በሆነ ምክንያት እንደሚለያትና ለዛም ዝግጁ ሆና መጠበቅ እንዳለባት የዘወትር መፈክሯና መመሪያዋ ነበር፡፡አሁን ግን መልሳ ደከመች፤እናም ባሏ ናፈቃት፡፡እለቱ ሰንበት ስለሆነ የቤቷ ሳሎን ሶፋ ላይ ጋደም ብላ ቴሌቪዢን እየተመለከተች ነው፡፡
አይድል ፕሮግራም..በሀዋሳ የሚካሄድ የማጣሪያ ውድድር እየተመለከተች ነው፡፡
በአብረሀም ወልዴ የሚመራው የዳኞች ቡድን
የዳኝነት ቦታቸውን ይዘዋል፡፡ተወዳዳሪዎች በቅደም ተከተል ወደ መድረክ እየወጡ የተዘጋጁበትን ዘፈን በመዝፈን ተፈጥሮ
የቸረቻቸውን ድምጽና በጥረታቸው ያደበሩትን
ችሎታ በማዋሀድ ዳኞቹንም ሆነ ተመልካቾችን
በማሳመን ለአዲስአበባው ውድድር ለማለፍ ይጥራሉ፡፡ጥቂቶች ይሳካላቸዋል ፤ሌሎቹ ደግሞ አንገት ደፍተውና ፈዘው ከመድረኩ
ይሰናበታሉ፡፡ትንግርት ሁሌ ይህን ፕሮግራም ስታይ ድብልቅልቅ ያለ ስሜት ነው የሚሰማት፡፡
ዘና የሚያደርገት እንዳለ ሁሉ የሚያሳዝኗትም
ተወዳዳሪዎች አሉ፡፡ከችሎታቸው በላይ
ጉጉታቸው የናረ፣ብዙ ተስፋ አድርገው መጥተው በዳኞቹ ቁርጥ ያለ ሞያዊ
አስተያየት ሽምቅቅ የሚሉ ወጣት ጨቅላዎች፤ ያሳዝኗታል፡፡ችሎታው እያላቸውም ፍራቻቸውን ብቻ ማሸነፍ ተስኗቸው ያላቸውን ነገር መግለጽ ባለመቻላቸው አጉል የሚሆኑም አሉ፤እነሱም ያሳዝኗታል፡፡
...አሁን ግን እያየች ያለቻው ድንቅና የሚያስደምም ችሎታ ነው፡፡አስር ሁለት አመት የማይበልጣቸው ሁለት ሴት ልጆች ናቸው የሚታዩት፡፡አንደኛዋ ጊታሯን ይዛ የተዘጋጀላት መቀመጫ ላይ ተቀመጠችና በጣቶቿ የጊታሩን ክሮች በመነካካት ፈታተሸች፤ሌለኛዋ ከፊት ለፊቷ በሜትሮች ርቀት ማይኩን ይዛ ::
አብረሀም ወልዴ መናገር ጀመረ....
‹‹እሺ እንኳን በሰላም መጣችሁ እያልኩ እራሳችሁን እንድታስተዋውቁ ዕድሉን ልስጣችሁ ፡፡››
‹‹ስሜ ሀሊማ ታዲዬስ ይባላል፡፡ የምጫወትላችሁ የተፈራ ካሳን ‹አባብዬ› የሚለውን ዘፈን ነው፡፡››
‹‹አሪፍ ነው፡፡ባለጊታሯስ ስምሽ ማነው ?››
‹‹ስሜ ሄለን ታዲዬስ ይባላል፤ጊታርና ፒያኖ ተጨዋች ነኝ።
<<እህት አማቾች ናችሁ ?››አረጋኸኝ መሀከል ገብቶ ጠየቀ፡፡
‹‹አዎ እህቴ ናት፡፡››
ይሄ ሁሉ ሲሆን ትንግርት ስትከታተል የነበረው በግማሽ ልቧ ነበር፡፡እህትማማቾች ነን ሲሉ ግን ትንሽ ግር አላት፡፡በእኩል ዕድሜ ላይ ናቸው፡፡የትኛዋ ታላቅ የትኛዋ ደግሞ ታናሽ ትሆን? ስትል እራሷን ጥያቄ ጠየቀች፡፡ ደግሞ ምናቸውም አይመሳሰልም <<የእናት ሆድ ዥንጉርጉር›› ይባል የለ ብላ ለራሷ መልስ ሰጠች፡፡
‹‹በሉ ቀጥሉ..መልካም ዕድል፡፡››ከዳኞቹ ፍቃድ አገኙ፡፡
ሄለን እነዛ ቀጫጭንና ለጋ ጣቶቾን የጊታሩ ክሮች ላይ ማርመስመስ ጀመረች ፡፡ የሙዚቃ መሳሪያውን ምት ተከትሎ የሀሊማ ተስረቅራቂና ማራኪ ድምጽ ይንቆረቆር ጀመር፡፡ በአዳራሹ የሞላው ተመልካች ብቻ ሳይሆን በየቤቱ በቲቪ ፕሮግራሙን የሚከታተለው ህዝብም ፀጥ የሚያሰኝ አደንዛዥ ድምጽ ነበር፡፡በዚህ ዕድሜ በእንዲህ አይነት ችሎታ? እንዴት ነው በዚህ ዕድሜ የሙዚቃ መሳሪያን ስልተ-ምት ጠብቆ ስይደናገሩና ሳይንሸራተቱ በዚህ ልክ መዝፈን የቻሉት?፡፡
ዳኞቹ ሳይቀር አፋቸውን ከፈቱ፡፡ደግሞ በሙዚቃው ሁለቱም ጉንጮች ላይ እንባ እየተንጠባጠበ ነው፡፡ሲጨርሱ የአዳራሹ ሰው ሁሉ አረንጎዴ ካርዱን እያወዛወዘ ከመቀመጨው ተነሳ፡፡ደኞቹም እያጨበጨቡ ቆሙ .. መድረክ ድረስ በመሄድ በየተራ አቅፈው ሳሟቸው፡፡
አስተያየት መስጠት ተጀመረ..የመጀመሪያው ዳኛ
‹‹በእውነት ሀዋሳ እናንተን የመሰሉ ባለድንቅ ችሎታ ሙዚቀኞችን ስላፈራች እድለኛ ነች፡፡
እኛም እዚህ መጥተን እናንተን ስላገኘን እድለኞች ነን፤በቃ ልዩ ናችሁ፡፡››
ሁለተኛው ዳኛ…..
‹‹ጥያቄ ልጠይቃችሁ፡፡ሙዚቃው ከህይወታችሁ ጋር የሚያይዘው ጉዳይ አለ? ሁለታችሁም ስታለቅሱ ነበር፡፡እኔንም አስለቅሳችሁኛል፡፡ምከንያት ነበራችሁ?››
ሀሊማ መናገር ጀመረች‹‹አዎ ሁለታቸንም አባታችንን በጣም እንወደዋለን፡፡እርግጥ ሁሉም ሰው አባቱን በጣም ይወዳል፡፡እመኑን የእኛ አባት ግን ልዩ ሰው ነው፡፡›› አዳራሹ በሳቅና በጭብጨባ ተናጋ፡፡
ሄለን ቀጠለች‹‹ታዲያ አንተ አባታችን ባትሆን ኖሮ እኛ ዛሬ እንዲህ አምሮብን ሙዚቃ እየተጫወትን እንዲህ አዳራሽ ሙሉ ህዝብ እያጨበጨበልን አንታይም ነበር.፡፡ምክንያም እድሉም ጊዜውም አይኖረንም ነበር፡፡አዎ አባት ባትሆነን ኖሮ ይሄኔ ሁለታችንም አሞራ ገደል
አካባቢ ከሚገኝ ቆሻሻ መጣያ ገንዳ ውስጥ ተበላሽቶ የተጣለ ምግብ ከቆሻሻው በመለየት በመመገብ ላይ ነበርን፡፡…እና ከእንደገና ስለፈጠርከን አመሰግናለሁ ...ታዲ እንወድሀለን፡፡››
ዳኞቹም ታዳሚዎቹም ከልጆቹ ችሎታ በላይ በንግግራቸው ድንግርግር እንዳሉ ፊታቸውን በመመልከት ማወቅ ይቻላል፡፡
‹‹እባክህ አቶ ታዲዬስ እዚህ አዳራሽ ውስጥ ካላህ ወደ መድረክ ወጥተህ አንድ ነገር በለን››ከዳኞቹ መካከል አንድ ተናገረ፡፡ በአዳራሹ ያላው ታዳሚ እርስ በርሱ ዞር ዞር በማለት መተያየት ጀመረ፡፡ከመቀመጫው ተነስቶ ወደ መድረክ የሚወጣ ሰው ለመመልከት፡፡
‹‹ታዲ ና እንጂ››ሄለን ከመድረክ ተማፀነች፡፡
የሁለት ልጆች አባት ሳይሆን ተደባበዳቢ ቦዴ ጋርድ የሚመስል ጠይም ደንዳና ወጣት ወደ መድረኩ ወጣና ሁለቱንም ልጆቹን አቅፎ
ጉንጮቻቸውን ከሳመ በኃላ ማይኩን ተቀብሎ መናገር ጀመረ፡፡‹‹ታዴዬስ ማለት እኔ ነኝ፡፡ልጆቼ
ስለእኔ ያሉት ትንሽ ተጋኗል፡፡እውነታው በተቃራኒው ነው፡፡እነሱ ልጆቼ በመሆናቸው
በአሁኑ ወቅት በአለም በጣም እድለኛው ሰው
እኔ ነኝ፡፡ምን አልባት ችሎታቸውን አይታችሁ
ስታጨበጭቡላቸው ነበር፡፡ግን እመኑኝ መድረክ የመጀመሪያ ቀናቸው ስለሆነ የችሎታቸውን ግማሽም አላሳዮችሁም...እናም
ሁላችሁም እዚህ አዳራሹን የሞላችሁ ሁሉ ብትቀኑብኝ አይገርመኝም፡፡ምክንያቱም እኔ የእነዚህ ዕንቁ ልጆች አባት ነኝ፡፡አመሰግናለሁ፡፡>> ብሎ ወረደ፡፡ፕሮግራሙ ቢያልቅም ትንግርት
ስለልጆቹም ሆነ ስለአባትዬው ልትረሳ
አልቻለችም፡፡የሆነ ያልተለመደ ነገር ነው
የሆነባት፡፡<<አባታችን ባትሆን የቆሻሻ ገንዳ ላይ
ምግብ እንለቃቅም ነበር›› ሲሉ ምን ማለታቸው ነው?ግን የእውነት አባታቸው ነው ?
አልመሰላትም፡፡እንዴት አድርጎ ቢያሳድጋቸው
ነው በዚህ መጠን ሊወዱት የቻሉት?እውነትም
እሱ እንዳለው የሚቀናበት አባት ነው ? አለችና ቲቪውን አጥፍታ አየር ለመቀበል ቤቷን ለቃ ወደ ውጭ ወጣች፡፡
✨ይቀጥላል✨
አሁንም ዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ እያደረጋቹ አበረታቱን ቤተሰቦች እያደረጋቹ አደለም በየቀኑ ለመልቀቅ እየሞከርኩ ነው እናንተም ማበረታታችሁን ቀጥሉ አመሰጎናለሁ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሀዋሳ
ሁሴን ወደ ሲዩዘርላንድ ከበረረ ሀያ ቀን አልፎታል፡፡ያለፉትን ሀያ ቀናት የእሱንም ቦታ ተክታ ለስራው ከላይ እታች በመሯሯጥ ብታሳልፍም ከናፍቆት ግን ማምለጥ አልቻለችም፡፡አዎ ሁሴን ባልተለመደ መልኩ በጣም ናፍቋታል፡፡እራሷን በሌላ ሰው ህልውና ላይ ይሄን ያህል መለጠፍ አትፈልግም ነበር፤ምንም ቋሚና ዘላቂ ነገር እንደሌለ ህይወት ደጋግማ አስተምራታለች፡፡የእኔ የምትለው ነገር ሁሉ አንድ ቀን በሰላምም ሆነ በአደጋ ብቻ በሆነ ምክንያት እንደሚለያትና ለዛም ዝግጁ ሆና መጠበቅ እንዳለባት የዘወትር መፈክሯና መመሪያዋ ነበር፡፡አሁን ግን መልሳ ደከመች፤እናም ባሏ ናፈቃት፡፡እለቱ ሰንበት ስለሆነ የቤቷ ሳሎን ሶፋ ላይ ጋደም ብላ ቴሌቪዢን እየተመለከተች ነው፡፡
አይድል ፕሮግራም..በሀዋሳ የሚካሄድ የማጣሪያ ውድድር እየተመለከተች ነው፡፡
በአብረሀም ወልዴ የሚመራው የዳኞች ቡድን
የዳኝነት ቦታቸውን ይዘዋል፡፡ተወዳዳሪዎች በቅደም ተከተል ወደ መድረክ እየወጡ የተዘጋጁበትን ዘፈን በመዝፈን ተፈጥሮ
የቸረቻቸውን ድምጽና በጥረታቸው ያደበሩትን
ችሎታ በማዋሀድ ዳኞቹንም ሆነ ተመልካቾችን
በማሳመን ለአዲስአበባው ውድድር ለማለፍ ይጥራሉ፡፡ጥቂቶች ይሳካላቸዋል ፤ሌሎቹ ደግሞ አንገት ደፍተውና ፈዘው ከመድረኩ
ይሰናበታሉ፡፡ትንግርት ሁሌ ይህን ፕሮግራም ስታይ ድብልቅልቅ ያለ ስሜት ነው የሚሰማት፡፡
ዘና የሚያደርገት እንዳለ ሁሉ የሚያሳዝኗትም
ተወዳዳሪዎች አሉ፡፡ከችሎታቸው በላይ
ጉጉታቸው የናረ፣ብዙ ተስፋ አድርገው መጥተው በዳኞቹ ቁርጥ ያለ ሞያዊ
አስተያየት ሽምቅቅ የሚሉ ወጣት ጨቅላዎች፤ ያሳዝኗታል፡፡ችሎታው እያላቸውም ፍራቻቸውን ብቻ ማሸነፍ ተስኗቸው ያላቸውን ነገር መግለጽ ባለመቻላቸው አጉል የሚሆኑም አሉ፤እነሱም ያሳዝኗታል፡፡
...አሁን ግን እያየች ያለቻው ድንቅና የሚያስደምም ችሎታ ነው፡፡አስር ሁለት አመት የማይበልጣቸው ሁለት ሴት ልጆች ናቸው የሚታዩት፡፡አንደኛዋ ጊታሯን ይዛ የተዘጋጀላት መቀመጫ ላይ ተቀመጠችና በጣቶቿ የጊታሩን ክሮች በመነካካት ፈታተሸች፤ሌለኛዋ ከፊት ለፊቷ በሜትሮች ርቀት ማይኩን ይዛ ::
አብረሀም ወልዴ መናገር ጀመረ....
‹‹እሺ እንኳን በሰላም መጣችሁ እያልኩ እራሳችሁን እንድታስተዋውቁ ዕድሉን ልስጣችሁ ፡፡››
‹‹ስሜ ሀሊማ ታዲዬስ ይባላል፡፡ የምጫወትላችሁ የተፈራ ካሳን ‹አባብዬ› የሚለውን ዘፈን ነው፡፡››
‹‹አሪፍ ነው፡፡ባለጊታሯስ ስምሽ ማነው ?››
‹‹ስሜ ሄለን ታዲዬስ ይባላል፤ጊታርና ፒያኖ ተጨዋች ነኝ።
<<እህት አማቾች ናችሁ ?››አረጋኸኝ መሀከል ገብቶ ጠየቀ፡፡
‹‹አዎ እህቴ ናት፡፡››
ይሄ ሁሉ ሲሆን ትንግርት ስትከታተል የነበረው በግማሽ ልቧ ነበር፡፡እህትማማቾች ነን ሲሉ ግን ትንሽ ግር አላት፡፡በእኩል ዕድሜ ላይ ናቸው፡፡የትኛዋ ታላቅ የትኛዋ ደግሞ ታናሽ ትሆን? ስትል እራሷን ጥያቄ ጠየቀች፡፡ ደግሞ ምናቸውም አይመሳሰልም <<የእናት ሆድ ዥንጉርጉር›› ይባል የለ ብላ ለራሷ መልስ ሰጠች፡፡
‹‹በሉ ቀጥሉ..መልካም ዕድል፡፡››ከዳኞቹ ፍቃድ አገኙ፡፡
ሄለን እነዛ ቀጫጭንና ለጋ ጣቶቾን የጊታሩ ክሮች ላይ ማርመስመስ ጀመረች ፡፡ የሙዚቃ መሳሪያውን ምት ተከትሎ የሀሊማ ተስረቅራቂና ማራኪ ድምጽ ይንቆረቆር ጀመር፡፡ በአዳራሹ የሞላው ተመልካች ብቻ ሳይሆን በየቤቱ በቲቪ ፕሮግራሙን የሚከታተለው ህዝብም ፀጥ የሚያሰኝ አደንዛዥ ድምጽ ነበር፡፡በዚህ ዕድሜ በእንዲህ አይነት ችሎታ? እንዴት ነው በዚህ ዕድሜ የሙዚቃ መሳሪያን ስልተ-ምት ጠብቆ ስይደናገሩና ሳይንሸራተቱ በዚህ ልክ መዝፈን የቻሉት?፡፡
ዳኞቹ ሳይቀር አፋቸውን ከፈቱ፡፡ደግሞ በሙዚቃው ሁለቱም ጉንጮች ላይ እንባ እየተንጠባጠበ ነው፡፡ሲጨርሱ የአዳራሹ ሰው ሁሉ አረንጎዴ ካርዱን እያወዛወዘ ከመቀመጨው ተነሳ፡፡ደኞቹም እያጨበጨቡ ቆሙ .. መድረክ ድረስ በመሄድ በየተራ አቅፈው ሳሟቸው፡፡
አስተያየት መስጠት ተጀመረ..የመጀመሪያው ዳኛ
‹‹በእውነት ሀዋሳ እናንተን የመሰሉ ባለድንቅ ችሎታ ሙዚቀኞችን ስላፈራች እድለኛ ነች፡፡
እኛም እዚህ መጥተን እናንተን ስላገኘን እድለኞች ነን፤በቃ ልዩ ናችሁ፡፡››
ሁለተኛው ዳኛ…..
‹‹ጥያቄ ልጠይቃችሁ፡፡ሙዚቃው ከህይወታችሁ ጋር የሚያይዘው ጉዳይ አለ? ሁለታችሁም ስታለቅሱ ነበር፡፡እኔንም አስለቅሳችሁኛል፡፡ምከንያት ነበራችሁ?››
ሀሊማ መናገር ጀመረች‹‹አዎ ሁለታቸንም አባታችንን በጣም እንወደዋለን፡፡እርግጥ ሁሉም ሰው አባቱን በጣም ይወዳል፡፡እመኑን የእኛ አባት ግን ልዩ ሰው ነው፡፡›› አዳራሹ በሳቅና በጭብጨባ ተናጋ፡፡
ሄለን ቀጠለች‹‹ታዲያ አንተ አባታችን ባትሆን ኖሮ እኛ ዛሬ እንዲህ አምሮብን ሙዚቃ እየተጫወትን እንዲህ አዳራሽ ሙሉ ህዝብ እያጨበጨበልን አንታይም ነበር.፡፡ምክንያም እድሉም ጊዜውም አይኖረንም ነበር፡፡አዎ አባት ባትሆነን ኖሮ ይሄኔ ሁለታችንም አሞራ ገደል
አካባቢ ከሚገኝ ቆሻሻ መጣያ ገንዳ ውስጥ ተበላሽቶ የተጣለ ምግብ ከቆሻሻው በመለየት በመመገብ ላይ ነበርን፡፡…እና ከእንደገና ስለፈጠርከን አመሰግናለሁ ...ታዲ እንወድሀለን፡፡››
ዳኞቹም ታዳሚዎቹም ከልጆቹ ችሎታ በላይ በንግግራቸው ድንግርግር እንዳሉ ፊታቸውን በመመልከት ማወቅ ይቻላል፡፡
‹‹እባክህ አቶ ታዲዬስ እዚህ አዳራሽ ውስጥ ካላህ ወደ መድረክ ወጥተህ አንድ ነገር በለን››ከዳኞቹ መካከል አንድ ተናገረ፡፡ በአዳራሹ ያላው ታዳሚ እርስ በርሱ ዞር ዞር በማለት መተያየት ጀመረ፡፡ከመቀመጫው ተነስቶ ወደ መድረክ የሚወጣ ሰው ለመመልከት፡፡
‹‹ታዲ ና እንጂ››ሄለን ከመድረክ ተማፀነች፡፡
የሁለት ልጆች አባት ሳይሆን ተደባበዳቢ ቦዴ ጋርድ የሚመስል ጠይም ደንዳና ወጣት ወደ መድረኩ ወጣና ሁለቱንም ልጆቹን አቅፎ
ጉንጮቻቸውን ከሳመ በኃላ ማይኩን ተቀብሎ መናገር ጀመረ፡፡‹‹ታዴዬስ ማለት እኔ ነኝ፡፡ልጆቼ
ስለእኔ ያሉት ትንሽ ተጋኗል፡፡እውነታው በተቃራኒው ነው፡፡እነሱ ልጆቼ በመሆናቸው
በአሁኑ ወቅት በአለም በጣም እድለኛው ሰው
እኔ ነኝ፡፡ምን አልባት ችሎታቸውን አይታችሁ
ስታጨበጭቡላቸው ነበር፡፡ግን እመኑኝ መድረክ የመጀመሪያ ቀናቸው ስለሆነ የችሎታቸውን ግማሽም አላሳዮችሁም...እናም
ሁላችሁም እዚህ አዳራሹን የሞላችሁ ሁሉ ብትቀኑብኝ አይገርመኝም፡፡ምክንያቱም እኔ የእነዚህ ዕንቁ ልጆች አባት ነኝ፡፡አመሰግናለሁ፡፡>> ብሎ ወረደ፡፡ፕሮግራሙ ቢያልቅም ትንግርት
ስለልጆቹም ሆነ ስለአባትዬው ልትረሳ
አልቻለችም፡፡የሆነ ያልተለመደ ነገር ነው
የሆነባት፡፡<<አባታችን ባትሆን የቆሻሻ ገንዳ ላይ
ምግብ እንለቃቅም ነበር›› ሲሉ ምን ማለታቸው ነው?ግን የእውነት አባታቸው ነው ?
አልመሰላትም፡፡እንዴት አድርጎ ቢያሳድጋቸው
ነው በዚህ መጠን ሊወዱት የቻሉት?እውነትም
እሱ እንዳለው የሚቀናበት አባት ነው ? አለችና ቲቪውን አጥፍታ አየር ለመቀበል ቤቷን ለቃ ወደ ውጭ ወጣች፡፡
✨ይቀጥላል✨
አሁንም ዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ እያደረጋቹ አበረታቱን ቤተሰቦች እያደረጋቹ አደለም በየቀኑ ለመልቀቅ እየሞከርኩ ነው እናንተም ማበረታታችሁን ቀጥሉ አመሰጎናለሁ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍122❤14👏3🔥1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ:
….
‹‹ምነው አልክ..?ፒጃማ የለህም እንዴ?››
‹‹አለኝ ግን በማሳጁ ምን ያህል ብቁ ሆነሻል.ስልጠናውስ እንዴት ነበር? የሚለውን ማወቅ እፈልጋለሁ…››
‹‹ተው… እርግጠኛ ነህ?››
‹‹አዎ ምነው ፈራሽ አንዴ.?ነው ወይስ በብቃትሽ አትተማመኝም? እንዳዛ ከሆነ ይቅር፡› ብሎ ፊቱን ወደቁምሳጥኑ መልሶ ሊራመድ ሲል እጁን ለቀም አደረገችውና‹‹መፍራት ያለብህማ አንተ ነህ…ትዝ ይልሀል ያን ቀን ቤትህ አታለህ አስገብተኸኝ የዋህነቴን ተጠቅመህ እዛ የማሳጅ ጠረጴዛ ላይ አስተኝተህ እንዴት እንደተጫወትክብኝ ያንን መበቀል መቻል አለብኝ፡፡›› ብላ እየጎተተች ወደ ማሳጅ ጠረጴዛው ወሰደችና በጀርባው እንዲተኛ አደረገችው፡፡
ከዛ በቅርብ ካለው ቅባት ወደተኮለኮለበት ጠረጴዛ በመሄድ አንዱን መርጣ አነሳችና ጀርባው ላይ አፈሰሰችበትና ከላይ ከጆሮ ግንዱ ጀምራ እስከታች የእግር ጣቶቹ ድረስ በወሰደችው ሰልጠና መሰረት የተለያዩ ቴክኒኮችን በመጠቀመ እያገለባበጠች ለአርባ ደቂቃ ካሸችው በኃላ እጅግ በሚገርም ሰመመንና መመሰጥ ውስጥ ገብቶ ከተዝለፈለፈ በኃላ እንደምንም ከጠረጴዛው ላይ አስነስታ ወለሉ ላይ ዘረረችው…. ከዛማ ቀሚሷን ወደላይ መዥርጣ አውልቃ ከጎኑ ተኛች…ከዛ በኋላ የነበረውን ለማሰብም ይከብዳታል…ያንን ሰፊ የመኝታ ቤት ወለል እየተንከባለሉበት አንዴ የአልጋው ጠርዝ ሲገጫቸው፤አንዴ ከጠረጴዛው እግር ጋር ሲላተሙ አንዴ ስትገለብጠው….ከዛም ሲገለብጣት ከ30 ደቂቃ ቆይታ በኋላ ነበር መጀመሪያ እሱ ከዛ ከ5 ደቂቃ ያህል ዘግይታ እሷ ጡዘት ላይ የደረሱት…፡፡
ከዛ እንደምንም.ተላቀው ወዲህና ወዲያ የነበሩበት ወለል ላይ የተዘረሩት.. ከ7ደቂቃ እረፍት በኋላ እሷ እንደምንም ከተዘረረችበት ተነስታ እየተሳበች ወደሻወር ቤት ሄደች….ውሀውን በላይዋ ላይ ለቀቀች…በሁሉም ነገር በጣም ረክታለች.. የዚህ ወሲባዊ ተራክቦ መሪ እሷ ነበረች.. እርግጥ ያ በግልፅ ለእሱ እንዲሰማው አላደረገችም ቢሆንም እያንዳንዷን ቅንጣት በንቃት አጣጥማታለች፡፡ ከ10 ደቂቃ በኃላ ፎጣዋን አገልድማ ወደመኝታ ቤቱ ስትመለስ ደምሳሽ ጥላው በሄደችበት ወለል ላይ ተዘርሮ እንደተኛ እንቅልፍ ወስዶታል፡፡ እየሳቀች ወደእሱ ቀረበችና በእግሯ ወዘወዘችው..
‹‹ደምሳሽ…እረ ተነስ ሻወር ውሰድና እንተኛ››
‹‹እንዴ... አንቺ ምን አደረግሺኝ?›› እያለ እደምንም ተነሳና ወደ ሻወር ቤት ገባ፡፡
እሷ ሰውነቷን በሎሺን አባበሰችና አልጋ ላይ ወጥታ ከአንገቷ ቀና በማለት ትራስ ተደግፋ ታጥቦ እስኪመጣ በንቃት ትጠብቀው ጀመር….እሱ 5 ደቂቃ አልፈጀበትም፡፡ፎጣውን አገልድሞ ወጣ…
ቁጭ ብላ ሲያያት ‹‹እንዴ ምነው አተኚም እንዴ?››
‹‹ምነው? አንዴ አንደግምም?››አለችው እየሳቀች፡፡
ሰውነቱን የጠቀለለበትን ፎጣ ከላዩ አነሳና የረጠበ ጸገሩን እያደራረቀ‹‹ምነው በቀል ቢሉሽ እንዲህ በአንድ ቀን ሙሉ በሙሉ ማውደም ነው እንዴ.? ቀስ እያልሽ አይሻልም?››አለና እሱም እንደእሷ አልጋ ላይ ወጣ…ከውስጥ ገብቶ ተኛ፡፡
‹‹ችግር የለም …ዋናው እጅ መስጠትህ ነው››
‹እረ እጅ ሰጥቼያለሁ…በነገራችን ላይ የማሳጅ ችሎታሽ በጣም አስገራሚ ነው የሆነብኝ….ለረጅም አመት በስራው ላይ የቆየሽ እኮ ነው የምትመስይው… በራስሽ ካላበላሸሽው በስተቀር በቀላሉ ውጤታማ እንደምትሆኚ በእርግጠኝነት መናገር እችላለሁ››
‹‹ይሄን ያህል?››
‹‹የምሬን ነው በጣም ነው ያስደመምሺኝ.. ሶስትና አራት አመት በስራው የቆዩ እንኳን ያንቺን ያህል በጥበብ እና በእውቀት አይሰሩም….አንቺ በዚህ ላይ ሶስት አራት ወር ልምድ ካከልሺበት በቃ ልዩ ነው የምትሆኚው፡››
‹‹ለአድናቆትህ በጣም ነው የማመሰግነው..ግን ምነው አድናቆትህ ማሳጁ ላይ ብቻ ሆነ ..ሌላው እስከዚህም ሆነብህ ማለት ነው?፡፡››
‹‹ትቀልጂያለሽ አይደል…? በወሲብ ልምዴ እንዲህ አቅሌን ስቼ ስዘረር የመጀመሪያ ገጠመኜ ነው…ብቻ ድንቅ ተማሪ ነሽ.. የመጀመሪያ ጊዜ ወሲብ ስናደርግ..ትኩስ እና ሞቃት ነበርሸ ቢሆንም አብዛኛውን ነገር ለእኔ ነበር አሳልፈሽ የሰጠሸው…ዛሬ ግን እኔ ባሪያሽ ሆኜ ነበር፡፡ በአጠቃላይ በሁሉም ዘርፍ ነው የተቀየርሽው….ምን አልባት ተሰጥኦሽን ይሆናል ያገኘሽው፡፡
‹አንተ እየሰደብከኝ ነው እንዴ…? የታደሉት በስዕል ችሎታቸውና በሙዚቃ ብቃታቸው የተፈጥሮ ታለንታቸውን አገኙ ይባላል…እኔን በወሲብ?፡፡›
ሁሉን ነገር በጥበብና በእውቀት ከከወንሽው አርት ነው…ተሰጥኦ ነው፡፡ እንዴ ትቀለጂያለሽ እንዴ ለአንድ ሴት አርክቶ በእኩል ሰዓት መርካት መቻል እራሱ ድንቅ መሆንን ይጠይቃል፡፡ ብዙ ጊዜ አንዱ አንዱን ለማስደሰት ምን ይህል እንደሚሰቃይ አታውቂም፡፡ ወንድ ልጅ ደግሞ አንዲትን ሴት ሲቀርብ እሷም ሴትነቷን በሚፈልገው መጠን እንዲህ እንደ አንቺ በገለጠችለትና ይበልጥ በእሷ እየተደሰተና እየረካ በሄደ መጠን ነው ቀን ከቀን ይበልጥ በእሷ እየተሳበ እና በአካሏ ብቻ ሳይሆን መላ እሷነቷን እየወደዳትና እየተቀበላት የሚሄደው፡፡
‹‹እሺ ለማንኛውም ነገ ወደ ወሳኙ ተግባራዊ ፈተና የምሰማራበት ቀን ስለሆነ ደክሜ መገኘት አልፈልግም፤ እንተኛ ለዚህ ድንቅ ልብ አቅልጥ አስተያየትህ ግን አልፎ አልፎ ያው እቸገርልሀለሁ›› አለችው፡፡
ተንጠራርቶ መብራቱን እያጠፋ‹‹በነገራችን ላይ የዛሬው አዳራችን ምን አልባት የስንብት ሊሆን ይችላል?››ሲል ነበር ያረዳት፡
የእውነት ከልቧ ደንግጣ ተነስታ ቁጭ አለች‹‹ምን ማለት ነው?››
‹‹ከዚህ በፊት ነግሬሽ የለ…ልጄን ፍለጋ ወደአሜሪካ እንደምሄድ አሁን ፕሮሰሱ ሁሉ.አልቆልኛል...ቪዛም አግኝቼያለሁ….ከአራት ቀን በኋላ እበራለሁ››
‹‹ምን አይነት ጨካኝ ሰው ነህ ግን…? እንዴት አራት ቀን እስኪቀረው ድረስ ሳትነግረኝ?››
‹‹ከባድ ስልጠና ላይ ስለነበርሽ ልረብሽሽ አልፈለኩም ነበር…››አላት፡፡
‹‹በፈጣሪ…ግን ቶሎ ተመልሰህ ትመጣልህ አይደል?››
‹‹ስለእሱ ምንም የማወራው ነገር የለም….ልጄን ካገኘሁ በኋላ በቀጣይ ባለው ሁኔታ ላይ የተመሰረተ ነው፡፡››
‹‹ያ ማለት አስከወዲያኛውም ላትመጣ ትችላለህ ማለት ነው?››
ቁዝዝ ብሎ‹‹አዎ ላልመለስ እችላለሁ››አላት፡፡
ተመልሳ ተኛች…እሱም ተኛ…ተቃቅፈው ….እሷ ይሄን የመሰለ መከታ የሆነ ወዳጅ እንዲህ በድንገት እብስ ብሎ ከእጇ ሊያመልጥ መሆኑን ስታውቅ ሆዷን ባር ባር አላት… በጣም ከፋት…ሰሰተችው….ገና ከመሄዱ በፊት ከአሁኑ ናፈቃት... ግን እርቃኑ ከእርቃኗ ተጣብቆ እቅፉ ወስጥ ገብታ ትንፋሿ ሲገርፈው ዝም ብሎ መተኛት አልፈለገም … እሷም በተመሳሳይ… ለሁለተኛ ዙር ፍልሚያ ገቡ፡፡
ጠዋት 12 ሰዓት ነበር ከእንቅልፉ ነቅቶ መኝታውን በመልቀቅ ወደ ኪችን የገባው፤ጥሩ ቁርስ ሰራና አንድ ሰዓት ሲሆን ቀሰቀሳት…ሶስት ሰዓት ስልጠና የምትወስድበት ቪላ ቤት ጋር አድርሷት አንኳኩታ ወደውስጥ ስትገባ…እሱ ወደሌላ ስራው ሄደ፡፡
ስልጠና ቦታዋ ስትደርስ ማንም አልነበረም።ግራ ገባት...አብረዋት የሚሠለጥኑት ተፎካካሪዎቿን ደውላ መጠየቅ አትችልም። ስልክ ቁጥራቸው አልነበራትም። አሰልጣኟ ጋር ደወለች። አይሰራም። ምን ተፈጠረ?"ሰገን ጋር ደወለች። ጎሽ ይጠራል "አለችና ጆሮዋ ላይ ለጠፈች። ዝም ብሎ ይጠራል አይነሳም።
ሊዘጋ ሲል። "ምነው ፈለግሺኝ እዚህ ነኝ" የሚል ድምፅ ከጀርባዋ ሰማች። በፈገግታ ዞር አለች።
"ግቢው ባዶ ሲሆንብኝ ግራ ገብቶኝ ነው"
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ:
….
‹‹ምነው አልክ..?ፒጃማ የለህም እንዴ?››
‹‹አለኝ ግን በማሳጁ ምን ያህል ብቁ ሆነሻል.ስልጠናውስ እንዴት ነበር? የሚለውን ማወቅ እፈልጋለሁ…››
‹‹ተው… እርግጠኛ ነህ?››
‹‹አዎ ምነው ፈራሽ አንዴ.?ነው ወይስ በብቃትሽ አትተማመኝም? እንዳዛ ከሆነ ይቅር፡› ብሎ ፊቱን ወደቁምሳጥኑ መልሶ ሊራመድ ሲል እጁን ለቀም አደረገችውና‹‹መፍራት ያለብህማ አንተ ነህ…ትዝ ይልሀል ያን ቀን ቤትህ አታለህ አስገብተኸኝ የዋህነቴን ተጠቅመህ እዛ የማሳጅ ጠረጴዛ ላይ አስተኝተህ እንዴት እንደተጫወትክብኝ ያንን መበቀል መቻል አለብኝ፡፡›› ብላ እየጎተተች ወደ ማሳጅ ጠረጴዛው ወሰደችና በጀርባው እንዲተኛ አደረገችው፡፡
ከዛ በቅርብ ካለው ቅባት ወደተኮለኮለበት ጠረጴዛ በመሄድ አንዱን መርጣ አነሳችና ጀርባው ላይ አፈሰሰችበትና ከላይ ከጆሮ ግንዱ ጀምራ እስከታች የእግር ጣቶቹ ድረስ በወሰደችው ሰልጠና መሰረት የተለያዩ ቴክኒኮችን በመጠቀመ እያገለባበጠች ለአርባ ደቂቃ ካሸችው በኃላ እጅግ በሚገርም ሰመመንና መመሰጥ ውስጥ ገብቶ ከተዝለፈለፈ በኃላ እንደምንም ከጠረጴዛው ላይ አስነስታ ወለሉ ላይ ዘረረችው…. ከዛማ ቀሚሷን ወደላይ መዥርጣ አውልቃ ከጎኑ ተኛች…ከዛ በኋላ የነበረውን ለማሰብም ይከብዳታል…ያንን ሰፊ የመኝታ ቤት ወለል እየተንከባለሉበት አንዴ የአልጋው ጠርዝ ሲገጫቸው፤አንዴ ከጠረጴዛው እግር ጋር ሲላተሙ አንዴ ስትገለብጠው….ከዛም ሲገለብጣት ከ30 ደቂቃ ቆይታ በኋላ ነበር መጀመሪያ እሱ ከዛ ከ5 ደቂቃ ያህል ዘግይታ እሷ ጡዘት ላይ የደረሱት…፡፡
ከዛ እንደምንም.ተላቀው ወዲህና ወዲያ የነበሩበት ወለል ላይ የተዘረሩት.. ከ7ደቂቃ እረፍት በኋላ እሷ እንደምንም ከተዘረረችበት ተነስታ እየተሳበች ወደሻወር ቤት ሄደች….ውሀውን በላይዋ ላይ ለቀቀች…በሁሉም ነገር በጣም ረክታለች.. የዚህ ወሲባዊ ተራክቦ መሪ እሷ ነበረች.. እርግጥ ያ በግልፅ ለእሱ እንዲሰማው አላደረገችም ቢሆንም እያንዳንዷን ቅንጣት በንቃት አጣጥማታለች፡፡ ከ10 ደቂቃ በኃላ ፎጣዋን አገልድማ ወደመኝታ ቤቱ ስትመለስ ደምሳሽ ጥላው በሄደችበት ወለል ላይ ተዘርሮ እንደተኛ እንቅልፍ ወስዶታል፡፡ እየሳቀች ወደእሱ ቀረበችና በእግሯ ወዘወዘችው..
‹‹ደምሳሽ…እረ ተነስ ሻወር ውሰድና እንተኛ››
‹‹እንዴ... አንቺ ምን አደረግሺኝ?›› እያለ እደምንም ተነሳና ወደ ሻወር ቤት ገባ፡፡
እሷ ሰውነቷን በሎሺን አባበሰችና አልጋ ላይ ወጥታ ከአንገቷ ቀና በማለት ትራስ ተደግፋ ታጥቦ እስኪመጣ በንቃት ትጠብቀው ጀመር….እሱ 5 ደቂቃ አልፈጀበትም፡፡ፎጣውን አገልድሞ ወጣ…
ቁጭ ብላ ሲያያት ‹‹እንዴ ምነው አተኚም እንዴ?››
‹‹ምነው? አንዴ አንደግምም?››አለችው እየሳቀች፡፡
ሰውነቱን የጠቀለለበትን ፎጣ ከላዩ አነሳና የረጠበ ጸገሩን እያደራረቀ‹‹ምነው በቀል ቢሉሽ እንዲህ በአንድ ቀን ሙሉ በሙሉ ማውደም ነው እንዴ.? ቀስ እያልሽ አይሻልም?››አለና እሱም እንደእሷ አልጋ ላይ ወጣ…ከውስጥ ገብቶ ተኛ፡፡
‹‹ችግር የለም …ዋናው እጅ መስጠትህ ነው››
‹እረ እጅ ሰጥቼያለሁ…በነገራችን ላይ የማሳጅ ችሎታሽ በጣም አስገራሚ ነው የሆነብኝ….ለረጅም አመት በስራው ላይ የቆየሽ እኮ ነው የምትመስይው… በራስሽ ካላበላሸሽው በስተቀር በቀላሉ ውጤታማ እንደምትሆኚ በእርግጠኝነት መናገር እችላለሁ››
‹‹ይሄን ያህል?››
‹‹የምሬን ነው በጣም ነው ያስደመምሺኝ.. ሶስትና አራት አመት በስራው የቆዩ እንኳን ያንቺን ያህል በጥበብ እና በእውቀት አይሰሩም….አንቺ በዚህ ላይ ሶስት አራት ወር ልምድ ካከልሺበት በቃ ልዩ ነው የምትሆኚው፡››
‹‹ለአድናቆትህ በጣም ነው የማመሰግነው..ግን ምነው አድናቆትህ ማሳጁ ላይ ብቻ ሆነ ..ሌላው እስከዚህም ሆነብህ ማለት ነው?፡፡››
‹‹ትቀልጂያለሽ አይደል…? በወሲብ ልምዴ እንዲህ አቅሌን ስቼ ስዘረር የመጀመሪያ ገጠመኜ ነው…ብቻ ድንቅ ተማሪ ነሽ.. የመጀመሪያ ጊዜ ወሲብ ስናደርግ..ትኩስ እና ሞቃት ነበርሸ ቢሆንም አብዛኛውን ነገር ለእኔ ነበር አሳልፈሽ የሰጠሸው…ዛሬ ግን እኔ ባሪያሽ ሆኜ ነበር፡፡ በአጠቃላይ በሁሉም ዘርፍ ነው የተቀየርሽው….ምን አልባት ተሰጥኦሽን ይሆናል ያገኘሽው፡፡
‹አንተ እየሰደብከኝ ነው እንዴ…? የታደሉት በስዕል ችሎታቸውና በሙዚቃ ብቃታቸው የተፈጥሮ ታለንታቸውን አገኙ ይባላል…እኔን በወሲብ?፡፡›
ሁሉን ነገር በጥበብና በእውቀት ከከወንሽው አርት ነው…ተሰጥኦ ነው፡፡ እንዴ ትቀለጂያለሽ እንዴ ለአንድ ሴት አርክቶ በእኩል ሰዓት መርካት መቻል እራሱ ድንቅ መሆንን ይጠይቃል፡፡ ብዙ ጊዜ አንዱ አንዱን ለማስደሰት ምን ይህል እንደሚሰቃይ አታውቂም፡፡ ወንድ ልጅ ደግሞ አንዲትን ሴት ሲቀርብ እሷም ሴትነቷን በሚፈልገው መጠን እንዲህ እንደ አንቺ በገለጠችለትና ይበልጥ በእሷ እየተደሰተና እየረካ በሄደ መጠን ነው ቀን ከቀን ይበልጥ በእሷ እየተሳበ እና በአካሏ ብቻ ሳይሆን መላ እሷነቷን እየወደዳትና እየተቀበላት የሚሄደው፡፡
‹‹እሺ ለማንኛውም ነገ ወደ ወሳኙ ተግባራዊ ፈተና የምሰማራበት ቀን ስለሆነ ደክሜ መገኘት አልፈልግም፤ እንተኛ ለዚህ ድንቅ ልብ አቅልጥ አስተያየትህ ግን አልፎ አልፎ ያው እቸገርልሀለሁ›› አለችው፡፡
ተንጠራርቶ መብራቱን እያጠፋ‹‹በነገራችን ላይ የዛሬው አዳራችን ምን አልባት የስንብት ሊሆን ይችላል?››ሲል ነበር ያረዳት፡
የእውነት ከልቧ ደንግጣ ተነስታ ቁጭ አለች‹‹ምን ማለት ነው?››
‹‹ከዚህ በፊት ነግሬሽ የለ…ልጄን ፍለጋ ወደአሜሪካ እንደምሄድ አሁን ፕሮሰሱ ሁሉ.አልቆልኛል...ቪዛም አግኝቼያለሁ….ከአራት ቀን በኋላ እበራለሁ››
‹‹ምን አይነት ጨካኝ ሰው ነህ ግን…? እንዴት አራት ቀን እስኪቀረው ድረስ ሳትነግረኝ?››
‹‹ከባድ ስልጠና ላይ ስለነበርሽ ልረብሽሽ አልፈለኩም ነበር…››አላት፡፡
‹‹በፈጣሪ…ግን ቶሎ ተመልሰህ ትመጣልህ አይደል?››
‹‹ስለእሱ ምንም የማወራው ነገር የለም….ልጄን ካገኘሁ በኋላ በቀጣይ ባለው ሁኔታ ላይ የተመሰረተ ነው፡፡››
‹‹ያ ማለት አስከወዲያኛውም ላትመጣ ትችላለህ ማለት ነው?››
ቁዝዝ ብሎ‹‹አዎ ላልመለስ እችላለሁ››አላት፡፡
ተመልሳ ተኛች…እሱም ተኛ…ተቃቅፈው ….እሷ ይሄን የመሰለ መከታ የሆነ ወዳጅ እንዲህ በድንገት እብስ ብሎ ከእጇ ሊያመልጥ መሆኑን ስታውቅ ሆዷን ባር ባር አላት… በጣም ከፋት…ሰሰተችው….ገና ከመሄዱ በፊት ከአሁኑ ናፈቃት... ግን እርቃኑ ከእርቃኗ ተጣብቆ እቅፉ ወስጥ ገብታ ትንፋሿ ሲገርፈው ዝም ብሎ መተኛት አልፈለገም … እሷም በተመሳሳይ… ለሁለተኛ ዙር ፍልሚያ ገቡ፡፡
ጠዋት 12 ሰዓት ነበር ከእንቅልፉ ነቅቶ መኝታውን በመልቀቅ ወደ ኪችን የገባው፤ጥሩ ቁርስ ሰራና አንድ ሰዓት ሲሆን ቀሰቀሳት…ሶስት ሰዓት ስልጠና የምትወስድበት ቪላ ቤት ጋር አድርሷት አንኳኩታ ወደውስጥ ስትገባ…እሱ ወደሌላ ስራው ሄደ፡፡
ስልጠና ቦታዋ ስትደርስ ማንም አልነበረም።ግራ ገባት...አብረዋት የሚሠለጥኑት ተፎካካሪዎቿን ደውላ መጠየቅ አትችልም። ስልክ ቁጥራቸው አልነበራትም። አሰልጣኟ ጋር ደወለች። አይሰራም። ምን ተፈጠረ?"ሰገን ጋር ደወለች። ጎሽ ይጠራል "አለችና ጆሮዋ ላይ ለጠፈች። ዝም ብሎ ይጠራል አይነሳም።
ሊዘጋ ሲል። "ምነው ፈለግሺኝ እዚህ ነኝ" የሚል ድምፅ ከጀርባዋ ሰማች። በፈገግታ ዞር አለች።
"ግቢው ባዶ ሲሆንብኝ ግራ ገብቶኝ ነው"
👍72❤7👏2
#ጉዞ_በፀሎት
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
ጨጓራው ሲለበልበው ይታወቀዋል…በቃ ውስጡ እየነደደ ነው…አሁን ምንም የማያውቀውን አዲስ ነገር አልነገረችውም…ምን እንዳበሳጨው ለራሱም አልገባውም….ሌላ ቢራ ከፈተና አንደቀደቀው…ስልኩን ደግመኛ አነሳና ደወለ…
‹‹ሄሎ ሶል ምነው?››
‹‹እባክሽ ስለሆነ ነገር ላማክርሽ ነበር… እኔ ክፍል ድረስ መምጣት ትችያለሽ?››
‹‹መቼ አሁን?››በመገረም ጠየቀችው፡፡
‹‹አዎ አሁን››
‹‹እሺ በቃ መጣሁ››
‹‹ስልኩን ዘጋና ከተቀመጠበት ተነሳ…መልሶ ቁጭ አለ‹‹ሰለሞን ምን እያደረክ ነው…?በዚህ ሰአት ስለምን ጉዳይነው የምታወራት.?›እራሱን በብስጭት ጠየቀ፡‹‹፡መልሼ ደውዬ በቃ ተይው ነገ ይደርሳል ማለት አለብኝ..››ወሰነና ስልኩን አነሳ….ቁጥሩን ከመጫኑ በፊት የመኝታ ቤቱ በራፍ ተቆረቆረ…..
ስልኩን ወደ አልጋው ወረወረና ተንደርድሮ ሄዶ ከፈተላት…በፀሎት ሮዝ ቀለም ያለው ስስና ልስልስ ቢጃማ ቀሚስ ለብሳለች… ፀጉሯን ወደላይ ጠቅልላ በሻሽ አንድ ላይ ጠፍራ አስራዋለች…ውብና መራኪ ሆና ነው እየመጣችው …ወደውስጥ ዘልቃ ገባች‹‹….ምነው በሰላም ነው…?አስደነገጥከኝ እኮ››
ፊት ለፊቷ ተገትሮ ቆመ….ግራ ገባት
‹‹ሶል ምን ሆነሀል…?.ምንድነው የምትነግረኝ?››ጉጉትና ፍራቻ በተቀየጠበት ስሜት ጠየቀችው፡፡
ተንደረደረና በሁለት እጆቹ አገጯን ግራና ቀኝ ክንዶን ይዞ ወደእሱ አስጠጋት… ከንፈሯ ላይ ተጣበቀ….በቀላሉ አለቀቃትም…ምን ይህል ደቂቃ እንደተሳሳሙ ሁለቱም አያቁም …ምን አልባት አንድ ደቂቃ ሊሆን ይችላል …ምን አልባትም ዘላለምም ሊሆን ይችላል….ግን የሁለቱም ልብ በየውስጣቸው ሲንፈራፈር ታውቋቸዋል…ሁለቱም በአየር ላይ የሚንሳፈፉበት ክንፍ እንዳበቀሉ አይነት ስሜት ተሰምቷቸዋል….ለሁለቱም ያልተጠበቀና ልዩ ክስተት ነበር….ሁለቱም ደግሞ ከገዛ ራሳቸው ጋር እንኳን ተነጋግረው ሳይወስኑ በነገሩ መሆን ተስማምተው በደስታ ፈንጥዘዋል፡፡በፀሎት አራት ተኩል ላይ ሰለሞን ክፍል የሄደች ስድስት ሰዓት ሲሆን ነበር ወደክፍሏ የተመለሰችው፡፡እሱንም ለሊሴ ምን ትለኛለች የሚል ይሉኝታ ቀፍድዷት እንጂ እዛው እቅፉ ውስጥ ሟሙታ እየቀለጠች ቢነጋ ደስ ይላት ነበር፡፡እሱም እንደዛው፡፡
በማግስቱ እስከአራት ሰዓት ከአልጋቸው መውረድ አልቻሉም ነበር፡፡
‹‹ልጁ ምን ይለናል ብዬ ነው እንጂ ቀኑን ሙሉ ከዚህ አልጋ ባልወርድ ደስ ይለኝ ነበር››ወ.ሮ ስንዱ ተናገሩ
‹‹ከአልጋው መውረድ ነው ወይስ ከእኔ እቅፍ መውጣት ነው ያስጠላሽ?››
‹‹አንተ ደግሞ…ለምን ታሳፍራኛለህ?››
‹‹ይሄውልሽ ነገ ወደአዲስአበባ እንመለስ የለ ..የልጃችንን የንቅለተከላ የተደረገላትን አመታዊ የመታሰቢያ በአል ድል አድርገን ከደገስን እና አንዳንድ ነገሮችን ካስተካከልን በኃላ..ለአንድ ወር ሲዊዘርላንድ እንሄዳለን፡፡›
‹ማ እና ማ?››
‹‹እኔ እና አንቺ..፡፡ያው አሁን ዳግመኛ እንደተጋባን እና ጉዞውንም ልክ እንደጫጉላ ሽርሽር ቁጠሪው››
‹‹በጣም አጓጓኸኝ ..ግን እኮ ይሄ ያለንበትም ስፍራ ከሲዊዘርላንድ አይተናነስም››
‹‹ገባኝ… ግን ራቅ ብዬ ካንቺ ጋር መጥፋት ነው የምፈልገው…››
‹‹ውይ የፍቅር ግርሻ እኮ መጥፎ ነገር ነው…ግን እንደምታየው ከልጄ ጋር ላለፈው አንድ ወር አልተገናኘሁም…እኔ ለሌላ አንድ ወር ከእሷ ውጭ ማሳለፍ አልችልም››
‹‹አንቺ ደግ…በቃ ይዘናት እንሄዳለን…ሶስታችን እንደቤተሰብ ከእንደገና አብርን በፍቅር እንቆማለት….›
‹‹እሱ ያስማማኛል፡፡››አሉና ከአልጋቸው ላይ ወረዱ…ተጣጥበውና ተዘጋጅተው ከክፍላቸው ሲወጡ አምስት ሠዓት ሆኖ ነበር፡፡የሰለሞንን ክፍል ሲያንኳኩ አልነበረም…ደወሉለት
..በደቂቃዎች መጣላቸው፡፡
‹‹እንዴት ነበር አዳር?››
‹‹ዕድሜ ላንተ ሁሉ ነገር ውብና ማራኪ ነበር››አቶ ኃይለልኡል መለሱ፡፡
‹‹ጥሩ …አሁን እርግጠኛ ነኝ እርቦችኃላ?››
‹‹አዎ …የራበን ይመስለኛል›››
‹‹በሉ ተከተሉኝ …ቆንጆ ቁርስና ምሳ አንድ ላይ እንዲዘጋጅላችሁ አድርጌለው…››ብሎ ይዟቸው ሄደ..፡፡
በቀይ መንጣፍ ያሸበረቀ ግዙፍ የሞጃ ሳሎን የመሰለ ክፍል ውስጥ ነው ይዞቸው የገባው….ልክ አዲስ ሙሽሮች እንደሚስተናገዱበት አዳራሽ ውብና ልዩ ተደርጎ ዲኮር ተደርጓል….ግዙፉ ጠረጴዛና ጠረጴዛውን የከበቡት ወንበሮች ከቆዳ የተለበጡ ውብና ልዩ ናቸው…ልዩ ልዩ ባህላዊ ቅርሶች ግድግዳው ሞልተውታል፡፡እየመራ ወሰደና ወንበሩን እየሳበ ሁለቱንም አስቀመጣቸውና ..ከፊት ለፊታቸው ዞሮ ቆመ….
‹‹አቶ ኃይለልኡልና ወ.ሮ ስንዱ…ዛሬ የመጨረሻ ቀናችን ነው፡፡ማለቴ ከአሁን በኃላ ያለውን ቤታችሁ ተመልሳችሁ መደበኛ ስራችሁን እየሰራችሁ የምናከናውነው ይሆናል፡፡እስከአሁን ላለው ግን በእውነት እናንተ ለእኔ ትልቅ ውለታ ስለዋላችሁልኝ ላመሰግናችሁ እወዳለው..ይሄንን ስራ ከልጃችሁ ከበፀሎት ስቀበል በከፍተኛ ፍራቻና በወረደ የራስ መተማመን ነበር…እናንተ ግን ለልጃችሁ ስትሉ ጠንክራችሁ አጠነከራችሁኝ….በሶስት ወርና በአራት ወር እፈተዋላው ያላልኩትን በመሀከላችሁ ያለውን ውስብስብ ችግር በአንድ ወር አዚህ ደረጃ እንዲደርስ አድርጋችሁ አስደመማችሁኝ..ይህ አንድ ወር ለእኔ ታላቅ ትምህርት
ያገኘሁበት ነው..በሀገራችን የማህበራዊ ስሪትና ባህል የጋብቻ አማካሪ ብሎ ዘመናዊ አሰራር ተግባራዊ ማድረግ ውጤታማ አይሆንም ተጠቃሚም አይኖርም ብዬ ተስፋ ቆርጬ ድርጅቴን ልዘጋ እያሰብኩ ባለሁበት ወቅት ነው የእናንተን ስራ ያገኘሁት…አሁን ግን ዘመናዊውን ሳይንስ በሀገራችን ተጫባች ሁኔታ አንፃር ቃኝተን በጥበብ ከተጠቀምነው የብዙ ውስብስብ ጋብቻዎችን ችግር ለመቅረፍ እንደሚቻልና ስራዬም ለማህበረሰቡ ጠቃሚ እንደሆነ እንድረዳ አድርጋችሁኛልና አመሰግናለው….በአጭር ቀናት ውስጥ ባሳያችሁት ውጤት ልጃችሁ ብቻ ሳትሆን እኔም ደስተኛ ነኝ፡፡
‹‹ልጄ ..አንተም እንደምትረዳው ወደእዚህ ጉዳይ ስንገባ ..አንተ ስለምትለው በእኔና ስንዱ መሀከል ስላለው ግንኙነት ማሻሻል ምንም አይነት ፍላጎትም ሆነ እምነት የለኝም ነበር…ልጄን ለማግኘት ስል ነበር ሳልወድ በግዴ የተስማማሁት…እያደረ ግን ሀሳቤን ሙሉ በሙሉ እንድቀይር አድርገሐኛል…ጋብቻዬ ጥሩ ባለመሆኑ ሕይወቴም ምን ያህል የተዛባ እና በጭንቀትና በሀዘን የተሞላ እንደሆነ እንዳስተውል አድርገሐኛል…እኔ ምን የህል አጥቼ ቤተሰቦቼንም ምን ያህል እንዳሳጣኋቸው እንዳስብና ወደቀልቤ እንድመለስ አድርገኀኛል..እኔ ነኝ አንተንም ሆነ ስንዱን ማመስገን አያለብኝ…በእውነት የእድሜ ልክ ባለውለታዬ ነህ…አንተ ከአሁን ወዲያ ልክ እንደልጄ ነህ….በማንኛውም ህይወት ጉዞህ እኔም ሆንኩ ቤተሰቦቼ ከጎንህ እንደሆን ልታውቅ ይገባል፡፡እርግጠኛ ነኝ ነገ ተነጋ ወዲያ አዲስአበባ እንደተመለስን ልጃችንም ወደቤቷ ትመለሰላች ብዬ ተስፋ አደርጋለው…እሷ ስትመለስ የተቀረውን ነገር እናወራለን፡፡››
ሰለሞን‹‹እሺ ጥሩ አሁን ስለራባችሁ …ከዚህ በላይ በወሬ አልያዛችው ››እጁን ሲያጨበጭብ ነጭ ዩኒፎርም የለበሰ አስተናጋጅ መጣ…..‹‹ምግብ ይቅረብ…መጀመሪያ የእጅ ውሀ አምጡ በላቸው››ሲል አዘዘው…ልጁ በቆመበት በራፍ ላይ ላሉት ልጆች ምልክት ሰጠው፡፡ውብ የሆነ ባህላዊ ነጭ ልብስ የለበሱ ሁለት ወጣት ሴቶች ውብ የሆነ ወርቅ ቅብ ማስታጠቢያ በእጃቸው ይዘው መጡና….አንደኛዋ አቶ ኃይለልኡልን ሌለኛዋ ወ.ሮ ስንደን ለማስታጠብ ጎንበስ አሉ…ሁለቱም ታጥበው..ቀና ሲሉ በተመሳሳይ ቅፅበት ነው የአንደኛዋ ፊት
(አቃቂ እና ቦሌ)
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧፧
ጨጓራው ሲለበልበው ይታወቀዋል…በቃ ውስጡ እየነደደ ነው…አሁን ምንም የማያውቀውን አዲስ ነገር አልነገረችውም…ምን እንዳበሳጨው ለራሱም አልገባውም….ሌላ ቢራ ከፈተና አንደቀደቀው…ስልኩን ደግመኛ አነሳና ደወለ…
‹‹ሄሎ ሶል ምነው?››
‹‹እባክሽ ስለሆነ ነገር ላማክርሽ ነበር… እኔ ክፍል ድረስ መምጣት ትችያለሽ?››
‹‹መቼ አሁን?››በመገረም ጠየቀችው፡፡
‹‹አዎ አሁን››
‹‹እሺ በቃ መጣሁ››
‹‹ስልኩን ዘጋና ከተቀመጠበት ተነሳ…መልሶ ቁጭ አለ‹‹ሰለሞን ምን እያደረክ ነው…?በዚህ ሰአት ስለምን ጉዳይነው የምታወራት.?›እራሱን በብስጭት ጠየቀ፡‹‹፡መልሼ ደውዬ በቃ ተይው ነገ ይደርሳል ማለት አለብኝ..››ወሰነና ስልኩን አነሳ….ቁጥሩን ከመጫኑ በፊት የመኝታ ቤቱ በራፍ ተቆረቆረ…..
ስልኩን ወደ አልጋው ወረወረና ተንደርድሮ ሄዶ ከፈተላት…በፀሎት ሮዝ ቀለም ያለው ስስና ልስልስ ቢጃማ ቀሚስ ለብሳለች… ፀጉሯን ወደላይ ጠቅልላ በሻሽ አንድ ላይ ጠፍራ አስራዋለች…ውብና መራኪ ሆና ነው እየመጣችው …ወደውስጥ ዘልቃ ገባች‹‹….ምነው በሰላም ነው…?አስደነገጥከኝ እኮ››
ፊት ለፊቷ ተገትሮ ቆመ….ግራ ገባት
‹‹ሶል ምን ሆነሀል…?.ምንድነው የምትነግረኝ?››ጉጉትና ፍራቻ በተቀየጠበት ስሜት ጠየቀችው፡፡
ተንደረደረና በሁለት እጆቹ አገጯን ግራና ቀኝ ክንዶን ይዞ ወደእሱ አስጠጋት… ከንፈሯ ላይ ተጣበቀ….በቀላሉ አለቀቃትም…ምን ይህል ደቂቃ እንደተሳሳሙ ሁለቱም አያቁም …ምን አልባት አንድ ደቂቃ ሊሆን ይችላል …ምን አልባትም ዘላለምም ሊሆን ይችላል….ግን የሁለቱም ልብ በየውስጣቸው ሲንፈራፈር ታውቋቸዋል…ሁለቱም በአየር ላይ የሚንሳፈፉበት ክንፍ እንዳበቀሉ አይነት ስሜት ተሰምቷቸዋል….ለሁለቱም ያልተጠበቀና ልዩ ክስተት ነበር….ሁለቱም ደግሞ ከገዛ ራሳቸው ጋር እንኳን ተነጋግረው ሳይወስኑ በነገሩ መሆን ተስማምተው በደስታ ፈንጥዘዋል፡፡በፀሎት አራት ተኩል ላይ ሰለሞን ክፍል የሄደች ስድስት ሰዓት ሲሆን ነበር ወደክፍሏ የተመለሰችው፡፡እሱንም ለሊሴ ምን ትለኛለች የሚል ይሉኝታ ቀፍድዷት እንጂ እዛው እቅፉ ውስጥ ሟሙታ እየቀለጠች ቢነጋ ደስ ይላት ነበር፡፡እሱም እንደዛው፡፡
በማግስቱ እስከአራት ሰዓት ከአልጋቸው መውረድ አልቻሉም ነበር፡፡
‹‹ልጁ ምን ይለናል ብዬ ነው እንጂ ቀኑን ሙሉ ከዚህ አልጋ ባልወርድ ደስ ይለኝ ነበር››ወ.ሮ ስንዱ ተናገሩ
‹‹ከአልጋው መውረድ ነው ወይስ ከእኔ እቅፍ መውጣት ነው ያስጠላሽ?››
‹‹አንተ ደግሞ…ለምን ታሳፍራኛለህ?››
‹‹ይሄውልሽ ነገ ወደአዲስአበባ እንመለስ የለ ..የልጃችንን የንቅለተከላ የተደረገላትን አመታዊ የመታሰቢያ በአል ድል አድርገን ከደገስን እና አንዳንድ ነገሮችን ካስተካከልን በኃላ..ለአንድ ወር ሲዊዘርላንድ እንሄዳለን፡፡›
‹ማ እና ማ?››
‹‹እኔ እና አንቺ..፡፡ያው አሁን ዳግመኛ እንደተጋባን እና ጉዞውንም ልክ እንደጫጉላ ሽርሽር ቁጠሪው››
‹‹በጣም አጓጓኸኝ ..ግን እኮ ይሄ ያለንበትም ስፍራ ከሲዊዘርላንድ አይተናነስም››
‹‹ገባኝ… ግን ራቅ ብዬ ካንቺ ጋር መጥፋት ነው የምፈልገው…››
‹‹ውይ የፍቅር ግርሻ እኮ መጥፎ ነገር ነው…ግን እንደምታየው ከልጄ ጋር ላለፈው አንድ ወር አልተገናኘሁም…እኔ ለሌላ አንድ ወር ከእሷ ውጭ ማሳለፍ አልችልም››
‹‹አንቺ ደግ…በቃ ይዘናት እንሄዳለን…ሶስታችን እንደቤተሰብ ከእንደገና አብርን በፍቅር እንቆማለት….›
‹‹እሱ ያስማማኛል፡፡››አሉና ከአልጋቸው ላይ ወረዱ…ተጣጥበውና ተዘጋጅተው ከክፍላቸው ሲወጡ አምስት ሠዓት ሆኖ ነበር፡፡የሰለሞንን ክፍል ሲያንኳኩ አልነበረም…ደወሉለት
..በደቂቃዎች መጣላቸው፡፡
‹‹እንዴት ነበር አዳር?››
‹‹ዕድሜ ላንተ ሁሉ ነገር ውብና ማራኪ ነበር››አቶ ኃይለልኡል መለሱ፡፡
‹‹ጥሩ …አሁን እርግጠኛ ነኝ እርቦችኃላ?››
‹‹አዎ …የራበን ይመስለኛል›››
‹‹በሉ ተከተሉኝ …ቆንጆ ቁርስና ምሳ አንድ ላይ እንዲዘጋጅላችሁ አድርጌለው…››ብሎ ይዟቸው ሄደ..፡፡
በቀይ መንጣፍ ያሸበረቀ ግዙፍ የሞጃ ሳሎን የመሰለ ክፍል ውስጥ ነው ይዞቸው የገባው….ልክ አዲስ ሙሽሮች እንደሚስተናገዱበት አዳራሽ ውብና ልዩ ተደርጎ ዲኮር ተደርጓል….ግዙፉ ጠረጴዛና ጠረጴዛውን የከበቡት ወንበሮች ከቆዳ የተለበጡ ውብና ልዩ ናቸው…ልዩ ልዩ ባህላዊ ቅርሶች ግድግዳው ሞልተውታል፡፡እየመራ ወሰደና ወንበሩን እየሳበ ሁለቱንም አስቀመጣቸውና ..ከፊት ለፊታቸው ዞሮ ቆመ….
‹‹አቶ ኃይለልኡልና ወ.ሮ ስንዱ…ዛሬ የመጨረሻ ቀናችን ነው፡፡ማለቴ ከአሁን በኃላ ያለውን ቤታችሁ ተመልሳችሁ መደበኛ ስራችሁን እየሰራችሁ የምናከናውነው ይሆናል፡፡እስከአሁን ላለው ግን በእውነት እናንተ ለእኔ ትልቅ ውለታ ስለዋላችሁልኝ ላመሰግናችሁ እወዳለው..ይሄንን ስራ ከልጃችሁ ከበፀሎት ስቀበል በከፍተኛ ፍራቻና በወረደ የራስ መተማመን ነበር…እናንተ ግን ለልጃችሁ ስትሉ ጠንክራችሁ አጠነከራችሁኝ….በሶስት ወርና በአራት ወር እፈተዋላው ያላልኩትን በመሀከላችሁ ያለውን ውስብስብ ችግር በአንድ ወር አዚህ ደረጃ እንዲደርስ አድርጋችሁ አስደመማችሁኝ..ይህ አንድ ወር ለእኔ ታላቅ ትምህርት
ያገኘሁበት ነው..በሀገራችን የማህበራዊ ስሪትና ባህል የጋብቻ አማካሪ ብሎ ዘመናዊ አሰራር ተግባራዊ ማድረግ ውጤታማ አይሆንም ተጠቃሚም አይኖርም ብዬ ተስፋ ቆርጬ ድርጅቴን ልዘጋ እያሰብኩ ባለሁበት ወቅት ነው የእናንተን ስራ ያገኘሁት…አሁን ግን ዘመናዊውን ሳይንስ በሀገራችን ተጫባች ሁኔታ አንፃር ቃኝተን በጥበብ ከተጠቀምነው የብዙ ውስብስብ ጋብቻዎችን ችግር ለመቅረፍ እንደሚቻልና ስራዬም ለማህበረሰቡ ጠቃሚ እንደሆነ እንድረዳ አድርጋችሁኛልና አመሰግናለው….በአጭር ቀናት ውስጥ ባሳያችሁት ውጤት ልጃችሁ ብቻ ሳትሆን እኔም ደስተኛ ነኝ፡፡
‹‹ልጄ ..አንተም እንደምትረዳው ወደእዚህ ጉዳይ ስንገባ ..አንተ ስለምትለው በእኔና ስንዱ መሀከል ስላለው ግንኙነት ማሻሻል ምንም አይነት ፍላጎትም ሆነ እምነት የለኝም ነበር…ልጄን ለማግኘት ስል ነበር ሳልወድ በግዴ የተስማማሁት…እያደረ ግን ሀሳቤን ሙሉ በሙሉ እንድቀይር አድርገሐኛል…ጋብቻዬ ጥሩ ባለመሆኑ ሕይወቴም ምን ያህል የተዛባ እና በጭንቀትና በሀዘን የተሞላ እንደሆነ እንዳስተውል አድርገሐኛል…እኔ ምን የህል አጥቼ ቤተሰቦቼንም ምን ያህል እንዳሳጣኋቸው እንዳስብና ወደቀልቤ እንድመለስ አድርገኀኛል..እኔ ነኝ አንተንም ሆነ ስንዱን ማመስገን አያለብኝ…በእውነት የእድሜ ልክ ባለውለታዬ ነህ…አንተ ከአሁን ወዲያ ልክ እንደልጄ ነህ….በማንኛውም ህይወት ጉዞህ እኔም ሆንኩ ቤተሰቦቼ ከጎንህ እንደሆን ልታውቅ ይገባል፡፡እርግጠኛ ነኝ ነገ ተነጋ ወዲያ አዲስአበባ እንደተመለስን ልጃችንም ወደቤቷ ትመለሰላች ብዬ ተስፋ አደርጋለው…እሷ ስትመለስ የተቀረውን ነገር እናወራለን፡፡››
ሰለሞን‹‹እሺ ጥሩ አሁን ስለራባችሁ …ከዚህ በላይ በወሬ አልያዛችው ››እጁን ሲያጨበጭብ ነጭ ዩኒፎርም የለበሰ አስተናጋጅ መጣ…..‹‹ምግብ ይቅረብ…መጀመሪያ የእጅ ውሀ አምጡ በላቸው››ሲል አዘዘው…ልጁ በቆመበት በራፍ ላይ ላሉት ልጆች ምልክት ሰጠው፡፡ውብ የሆነ ባህላዊ ነጭ ልብስ የለበሱ ሁለት ወጣት ሴቶች ውብ የሆነ ወርቅ ቅብ ማስታጠቢያ በእጃቸው ይዘው መጡና….አንደኛዋ አቶ ኃይለልኡልን ሌለኛዋ ወ.ሮ ስንደን ለማስታጠብ ጎንበስ አሉ…ሁለቱም ታጥበው..ቀና ሲሉ በተመሳሳይ ቅፅበት ነው የአንደኛዋ ፊት
👍84❤15
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች
:
:
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
‹‹እሺ ቻው ሁሴን…››ስልኩን ዘጋ፡፡ፈጽሞ ያልጠበቀው ነገር ነው፡፡ድብልቅልቅ የሆነ የሚረብሽ አይነት ስሜት ነው እየተሰማው ያለው፡፡ደስታም መረበሽም ….አሁንም ሶስቱም አንድ ላይ ተገናኝተው ሰሎሜን ከበው ሲቀመጡ ምን እንደሚሰማቸውና ምንስ ሊፈጠር እንደሚችል መገመት አልቻለም፡፡
እርግጥ አሁን እንደድሮው አይደለም ሰሎሜ የአላዛር ህጋዊ ሚስት ሆናለች፡፡ግን ደግሞ በመሀከላቸው ያለው ሸለቆ ስምጥና እሩቅ ነው፡፡እና አላዛር ከበሽታው ማገገም ተስኖት ሁለቱ ከተፋቱ ሰሎሜን መልሶ ለማግኘት ሁለቱ ይፎካከራሉ ማለት ነው…አለማየሁና ሁሴን…..‹‹ምን አልባት እሱ እስካሁን ባለበት ሀገር አንዷን ወዶና አጭቶ ወይንም አግብቶ ሊሆን ይችላል… እንደዛ ከሆነ ግልግል ››ሲል አሰበና እራሱን እንደምንም ለማረጋጋት ጥረት ማድረግ ጀመረ፡፡
የሁሴንን ድምፅ በስልክ ከሰማ በኃላ የአላዛርን የህክምና ውጤት ለማወቅ በጣም ነው የጓጓው…ደውሎ ሊጠይቀው አስበና ደግሞ ምን ብሎ እንደሚጠይቀው ስላልገባው ሀሳቡን ሰረዘ፡፡
…‹‹እራሱን ወይም ልቡን አሞት ቢሆን ኖሮ በቀላሉ ደውዬ የድሮ ጎደኛዬ ልብህን እንዴት ሆንክ ..?አሁን ምን ይሰማሀል…?ምርመራው ምን ውጤት አስገኘ….?ምናምን እያልኩ በዝርዝር እጠይቀው ነበር፡፡››ሲል ተነጫነጨ…ድንገት ብልጭ አለለትና ከተኛበት አልጋ ተነሳና ቁጭ አለ.. ስልኩን ከተቀመጠበት አነሳና ዳታ አበራ…..
ስንፈተ ወሲብ ብሎ ሰርች ሲያደርግ ብዛት ያላቸው መረጃዎች ተዘረገፉለት…የመጀመሪያውን ከፈተ፡፡
ስንፈተ ወሲብ ወይም የወንድ ብልት አለመቆም ችግር ለወንዶች አሳሳቢ ከሆኑ ጉዳዮች ውስጥ አንዱ ነው። ይህ ችግር የወንዶችን በራስ መተማመን የሚቀንስና ፍርሃት የሚያሳድር ነው። ስንፈተ ወሲብ ማለት በፆታዊ ግንኙነት ወቅት የወንድ ልጅ ብልት በደንብ መቆም አለመቻል ነው።
ንባቡን አቆመና ማሰብ ጀመረ..‹‹የእሱ ግን ያለመቆም ችግር ነው እንዴ..?ነው ወይስ ሙሉ በሙሉ ፍላጎት ማጣት…?.››መረጃው ስለሌለው ማሰቡን አቁሞ ንባቡን ቀጠለ፡፡
ስንፈተ ወሲብን ማከም የምንችልባቸው ብዙ መንገዶች አሉ።
• ስኳር የበዛባቸው ምግቦች የወሲብ መነሳሳትን ወይም የወሲብ ፍላጎትን ሊቀንሱ ስለሚችሉ ብዙ ስኳርንና ከፍተኛ ካርቦሀይድሬት ያላቸውን ምግቦች ማስወገድ።
• የኮሌስትሮል መጠናችን ጤነኛ በሚባለው ደረጃ መቆጣጠር።
• የደም ፍሰትን ለመጨመር ከፍተኛ አሚኖ አሲድ ያላችው ምግቦችን መጠቀም።
• በዚንክ የበለፀጉ ምግቦችን መጠቀም እንዲሁም የቴስቴስትሮን ሆርሞን እንዲመረት የሚረዱ ሰፕልመንቶችን መውሰድ።
እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት መፍትሄዎች ቀለል ያለ የስንፈተ ወሲብ ችግር ላለባቸው ሰዎች እንደመፍትሄ የተቀመጠ ሲሆን ከዛ ከፍ ያለና አሳሳቢ የሆነ ስንፈተ ወሲብ ችግር ካለብዎ የሜዲካል ህክምና ማግኘት እንደ ኤክስትራኮርፖራል ሾክዌቭ ህክም ማግኘት ይገባል ይላል፡፡የኤክስትራኮርፖራል ሾክዌቭ ህክምና የታካሚው ብልት ውግት አድርጎ በመያዝ ዝቅተኛ ኢንተንሲቲ ባለው ግፊት ሞገድ ወደ 4000 ሾክ በወንዱ ብልት 4 ቦታ ላይ የብልት የደምስሮችን ለማነቃቃት ይሰጣል። በዚህ ህክምና ታካሚው በሳምንት ከ1-2 ጊዜ በተከታታይ ለ12 ሳምንት ህክምናውን መውሰድ አለበት።
የሚያነበው ነገር ሁሉ ምንም እየገባው አይደለም…ልክ ያንቀላፋ ያለን ልብ በኤልኬትሪክ ሾክ መንጭቆ እንደማስነሳት አይነት ህክምና ይሆን እንዴ..?ልክ እንደዛ በብልት ዙሪያ የኤሌክትሪክ ንዝረት በመልቀቅ ተመንጭቆ እንዲነሳና እንዲያቆም ማድረግ ይሆን እንዴ….?ተመንጭቆ ተነስቶ አልተኛም ቢልስ?››በራሱ ጥያቄ እራሱ ሳቀ፡፡
እግዚያብሄር ከዚህ አይነት በሽታ አንዲሰውረው በመፀለይ ስልኩን አጠፋና መልሶ ተኛ፡፡
በሶስተኛው ቀን ከስራ ወደቤት እየተመለሰ መንገድ ላይ እያለ አላዛር ደወለለት፡፡
‹‹ሄሎ አላዛር እንዴት ነህ?››
‹‹ምንም አልል ሰላም ነኝ››
ምን ሊነግረው እንደደወለለት ለማወቅ በከፍተኛ ጉጉት ‹‹አይ ጥሩ ነው…ምነው ፈለከኝ….?.››ሲል ጠየቀው፡፡
‹‹አዎ …ነገ ማታ እራት ብጋብዝህ ብዬ አሰብኩ››
‹‹ይቻላል….የትና በስንት ሰዓት እንደምንገኛኝ ንገረኝ..እገኛለሁ››
‹‹ጥሩ …ቴክስት አደርግልሀለው››
‹‹እሺ እጠብቃለሁ….ግን ሰላም ነው አይደል…?ማለቴ የተነጋገርነው ህክምና በተመለከተ አዲስ ነገር አለ?››በመከራና በጭንቀት ጥያቄውን አፈረጠው…
እስከነገ እንዴት ብሎ አምቆ ይያዘው…?‹‹የእራት ግብዣው ሙሉ በሙሉ ተፈወስኩ ብሎ የምስራች ሊለኝ ቢሆንስ?.››ሲል አሰበና ተጨነቀ፡፡ የእሱ የምስራች ማለት ለእሱ በተዘዋወሪ መርዶ ነው….
‹‹አሌክስ ያው በተነጋገርነው መሰረት ቀናቶች አሉኝ አይደል?››
‹‹አዎ ..20 ቀን አለህ…እንዲሁ ሂደቱ እንዴት እየሄደልህ ነው የሚለውን ለማወቅ ነው››
‹‹ለጊዜው ሁሉ ነገር በሂደት ላይ ስላለ መጨራሻውን በእርግጠኝነት አላውቅም ..ሀኪሞቹም የሚያውቁ አይመስለኝም››
‹‹ጥሩ ..በእኔ በኩል ላግዝህ የምትፈልገው ነገር ካለ ሁሉ ጊዜ አለሁልህ…አሁን መራራቃችንን ሳይሆን የልጅነት ቅርበታችንን አስበህ ምንም ነገር ልትጠይቀኝ ትችላለህ….ይሄ ነገር ተስተካክሎ ሁለት የልጅነት ጓደኞቼ ደስተኛ የሆነ ትዳራቸውን እንዲያስቀጥሉ እፈልጋለው…ሁለታችሁንም ስል ማድረግ ያለብኝን ሁሉ አደርጋለሁ››አለው…ንግግሩ ለራሱ ጆሮ እንግዳ ስሜት ነው የፈጠረበት፡፡
‹‹በእውነት አሌክስ ይህንን መስማቴ ደስ ብሎኛል…በቀደም ቢሮህ ተገናኝተን በጉዳዩ ላይ ስንወያይ ንግግርህ ጨከን ያለ ነበር…ይቅርታ አድርግልኝና እንደውም…የሄ ልጅ የእኛን መለያየት ይፈልጋል እንዴ?ብዬ እንዳስብ ነበር ያደረከኝ..ያንን ስሜቴን ደግሞ በእለቱ ነግሬሀለው››ሲል እውነቱን አፍርጦ ነገረው፡፡
እንደዛ ሲለው ዛሬም መደንገጡ አልቀረም….ያን ያህል እስከሚያስታውቅበት እንደዘባረቀ አልተሰማውም ነበር…..ማስተባበሉን ቀጠለ‹‹እንዴ ምን ነካህ ?ለምንድነው እንድትለያዩ የምፈልገው?››
‹‹ያው ታውቃለህ አይደል…..?››
‹‹ምኑን ነው የማውቀው?››
‹‹ያው ልጅ ሆነን ጀምሮ ሶስታችንም ነበር የምናፈቅራት››
‹‹ልጅ ሆነን ነበራ ››
‹‹አሁን እንደውም በይበልጥ ውብና ማራኪ ሆናለች እኮ…እንደውም በበለጠ በፍቅር የምታማልለው አሁን ነው…ማለቴ ስሜቱን በራሴ አውቀዋለው..በየጊዜው ትንሽ ባደገችና እድሜ በጨመረች ቁጥር ውብና ማሪኪ እየሆነች እኔም አምርሬ እያፈቀርኳት ነው እየሄድኩ ያለሁት››
‹‹አላአዛር…አንተ እኮ እንደዛ ቢሰማህ ሚስትህ ስለሆነች ነው…..እኛን በተመለከተ የምታወራው ግን የልጅነትና ያለፈ ታሪክ ነው››
‹‹ለማንኛውም እንደዛ ስላሰብኩህ ይቅርታ…በእውነት ያንተን እገዛና ማበረታቻ በጣም ነው የሚያስፈልገኝ…በዚህ ጉዳይ ላይ ከአንተ በተሻለ የሚረዳኝና የሚያግዘኝ ሰው እደሌለ እኔም አምናለው››
‹‹አዎ እንደዛ ጥሩ ነው..በል አሁን ቻው …ነገ እንገናኛለን፡፡››
‹‹.ቻው እሺ ..አመሰግናለሁ፡፡››
:
:
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================
‹‹እሺ ቻው ሁሴን…››ስልኩን ዘጋ፡፡ፈጽሞ ያልጠበቀው ነገር ነው፡፡ድብልቅልቅ የሆነ የሚረብሽ አይነት ስሜት ነው እየተሰማው ያለው፡፡ደስታም መረበሽም ….አሁንም ሶስቱም አንድ ላይ ተገናኝተው ሰሎሜን ከበው ሲቀመጡ ምን እንደሚሰማቸውና ምንስ ሊፈጠር እንደሚችል መገመት አልቻለም፡፡
እርግጥ አሁን እንደድሮው አይደለም ሰሎሜ የአላዛር ህጋዊ ሚስት ሆናለች፡፡ግን ደግሞ በመሀከላቸው ያለው ሸለቆ ስምጥና እሩቅ ነው፡፡እና አላዛር ከበሽታው ማገገም ተስኖት ሁለቱ ከተፋቱ ሰሎሜን መልሶ ለማግኘት ሁለቱ ይፎካከራሉ ማለት ነው…አለማየሁና ሁሴን…..‹‹ምን አልባት እሱ እስካሁን ባለበት ሀገር አንዷን ወዶና አጭቶ ወይንም አግብቶ ሊሆን ይችላል… እንደዛ ከሆነ ግልግል ››ሲል አሰበና እራሱን እንደምንም ለማረጋጋት ጥረት ማድረግ ጀመረ፡፡
የሁሴንን ድምፅ በስልክ ከሰማ በኃላ የአላዛርን የህክምና ውጤት ለማወቅ በጣም ነው የጓጓው…ደውሎ ሊጠይቀው አስበና ደግሞ ምን ብሎ እንደሚጠይቀው ስላልገባው ሀሳቡን ሰረዘ፡፡
…‹‹እራሱን ወይም ልቡን አሞት ቢሆን ኖሮ በቀላሉ ደውዬ የድሮ ጎደኛዬ ልብህን እንዴት ሆንክ ..?አሁን ምን ይሰማሀል…?ምርመራው ምን ውጤት አስገኘ….?ምናምን እያልኩ በዝርዝር እጠይቀው ነበር፡፡››ሲል ተነጫነጨ…ድንገት ብልጭ አለለትና ከተኛበት አልጋ ተነሳና ቁጭ አለ.. ስልኩን ከተቀመጠበት አነሳና ዳታ አበራ…..
ስንፈተ ወሲብ ብሎ ሰርች ሲያደርግ ብዛት ያላቸው መረጃዎች ተዘረገፉለት…የመጀመሪያውን ከፈተ፡፡
ስንፈተ ወሲብ ወይም የወንድ ብልት አለመቆም ችግር ለወንዶች አሳሳቢ ከሆኑ ጉዳዮች ውስጥ አንዱ ነው። ይህ ችግር የወንዶችን በራስ መተማመን የሚቀንስና ፍርሃት የሚያሳድር ነው። ስንፈተ ወሲብ ማለት በፆታዊ ግንኙነት ወቅት የወንድ ልጅ ብልት በደንብ መቆም አለመቻል ነው።
ንባቡን አቆመና ማሰብ ጀመረ..‹‹የእሱ ግን ያለመቆም ችግር ነው እንዴ..?ነው ወይስ ሙሉ በሙሉ ፍላጎት ማጣት…?.››መረጃው ስለሌለው ማሰቡን አቁሞ ንባቡን ቀጠለ፡፡
ስንፈተ ወሲብን ማከም የምንችልባቸው ብዙ መንገዶች አሉ።
• ስኳር የበዛባቸው ምግቦች የወሲብ መነሳሳትን ወይም የወሲብ ፍላጎትን ሊቀንሱ ስለሚችሉ ብዙ ስኳርንና ከፍተኛ ካርቦሀይድሬት ያላቸውን ምግቦች ማስወገድ።
• የኮሌስትሮል መጠናችን ጤነኛ በሚባለው ደረጃ መቆጣጠር።
• የደም ፍሰትን ለመጨመር ከፍተኛ አሚኖ አሲድ ያላችው ምግቦችን መጠቀም።
• በዚንክ የበለፀጉ ምግቦችን መጠቀም እንዲሁም የቴስቴስትሮን ሆርሞን እንዲመረት የሚረዱ ሰፕልመንቶችን መውሰድ።
እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት መፍትሄዎች ቀለል ያለ የስንፈተ ወሲብ ችግር ላለባቸው ሰዎች እንደመፍትሄ የተቀመጠ ሲሆን ከዛ ከፍ ያለና አሳሳቢ የሆነ ስንፈተ ወሲብ ችግር ካለብዎ የሜዲካል ህክምና ማግኘት እንደ ኤክስትራኮርፖራል ሾክዌቭ ህክም ማግኘት ይገባል ይላል፡፡የኤክስትራኮርፖራል ሾክዌቭ ህክምና የታካሚው ብልት ውግት አድርጎ በመያዝ ዝቅተኛ ኢንተንሲቲ ባለው ግፊት ሞገድ ወደ 4000 ሾክ በወንዱ ብልት 4 ቦታ ላይ የብልት የደምስሮችን ለማነቃቃት ይሰጣል። በዚህ ህክምና ታካሚው በሳምንት ከ1-2 ጊዜ በተከታታይ ለ12 ሳምንት ህክምናውን መውሰድ አለበት።
የሚያነበው ነገር ሁሉ ምንም እየገባው አይደለም…ልክ ያንቀላፋ ያለን ልብ በኤልኬትሪክ ሾክ መንጭቆ እንደማስነሳት አይነት ህክምና ይሆን እንዴ..?ልክ እንደዛ በብልት ዙሪያ የኤሌክትሪክ ንዝረት በመልቀቅ ተመንጭቆ እንዲነሳና እንዲያቆም ማድረግ ይሆን እንዴ….?ተመንጭቆ ተነስቶ አልተኛም ቢልስ?››በራሱ ጥያቄ እራሱ ሳቀ፡፡
እግዚያብሄር ከዚህ አይነት በሽታ አንዲሰውረው በመፀለይ ስልኩን አጠፋና መልሶ ተኛ፡፡
በሶስተኛው ቀን ከስራ ወደቤት እየተመለሰ መንገድ ላይ እያለ አላዛር ደወለለት፡፡
‹‹ሄሎ አላዛር እንዴት ነህ?››
‹‹ምንም አልል ሰላም ነኝ››
ምን ሊነግረው እንደደወለለት ለማወቅ በከፍተኛ ጉጉት ‹‹አይ ጥሩ ነው…ምነው ፈለከኝ….?.››ሲል ጠየቀው፡፡
‹‹አዎ …ነገ ማታ እራት ብጋብዝህ ብዬ አሰብኩ››
‹‹ይቻላል….የትና በስንት ሰዓት እንደምንገኛኝ ንገረኝ..እገኛለሁ››
‹‹ጥሩ …ቴክስት አደርግልሀለው››
‹‹እሺ እጠብቃለሁ….ግን ሰላም ነው አይደል…?ማለቴ የተነጋገርነው ህክምና በተመለከተ አዲስ ነገር አለ?››በመከራና በጭንቀት ጥያቄውን አፈረጠው…
እስከነገ እንዴት ብሎ አምቆ ይያዘው…?‹‹የእራት ግብዣው ሙሉ በሙሉ ተፈወስኩ ብሎ የምስራች ሊለኝ ቢሆንስ?.››ሲል አሰበና ተጨነቀ፡፡ የእሱ የምስራች ማለት ለእሱ በተዘዋወሪ መርዶ ነው….
‹‹አሌክስ ያው በተነጋገርነው መሰረት ቀናቶች አሉኝ አይደል?››
‹‹አዎ ..20 ቀን አለህ…እንዲሁ ሂደቱ እንዴት እየሄደልህ ነው የሚለውን ለማወቅ ነው››
‹‹ለጊዜው ሁሉ ነገር በሂደት ላይ ስላለ መጨራሻውን በእርግጠኝነት አላውቅም ..ሀኪሞቹም የሚያውቁ አይመስለኝም››
‹‹ጥሩ ..በእኔ በኩል ላግዝህ የምትፈልገው ነገር ካለ ሁሉ ጊዜ አለሁልህ…አሁን መራራቃችንን ሳይሆን የልጅነት ቅርበታችንን አስበህ ምንም ነገር ልትጠይቀኝ ትችላለህ….ይሄ ነገር ተስተካክሎ ሁለት የልጅነት ጓደኞቼ ደስተኛ የሆነ ትዳራቸውን እንዲያስቀጥሉ እፈልጋለው…ሁለታችሁንም ስል ማድረግ ያለብኝን ሁሉ አደርጋለሁ››አለው…ንግግሩ ለራሱ ጆሮ እንግዳ ስሜት ነው የፈጠረበት፡፡
‹‹በእውነት አሌክስ ይህንን መስማቴ ደስ ብሎኛል…በቀደም ቢሮህ ተገናኝተን በጉዳዩ ላይ ስንወያይ ንግግርህ ጨከን ያለ ነበር…ይቅርታ አድርግልኝና እንደውም…የሄ ልጅ የእኛን መለያየት ይፈልጋል እንዴ?ብዬ እንዳስብ ነበር ያደረከኝ..ያንን ስሜቴን ደግሞ በእለቱ ነግሬሀለው››ሲል እውነቱን አፍርጦ ነገረው፡፡
እንደዛ ሲለው ዛሬም መደንገጡ አልቀረም….ያን ያህል እስከሚያስታውቅበት እንደዘባረቀ አልተሰማውም ነበር…..ማስተባበሉን ቀጠለ‹‹እንዴ ምን ነካህ ?ለምንድነው እንድትለያዩ የምፈልገው?››
‹‹ያው ታውቃለህ አይደል…..?››
‹‹ምኑን ነው የማውቀው?››
‹‹ያው ልጅ ሆነን ጀምሮ ሶስታችንም ነበር የምናፈቅራት››
‹‹ልጅ ሆነን ነበራ ››
‹‹አሁን እንደውም በይበልጥ ውብና ማራኪ ሆናለች እኮ…እንደውም በበለጠ በፍቅር የምታማልለው አሁን ነው…ማለቴ ስሜቱን በራሴ አውቀዋለው..በየጊዜው ትንሽ ባደገችና እድሜ በጨመረች ቁጥር ውብና ማሪኪ እየሆነች እኔም አምርሬ እያፈቀርኳት ነው እየሄድኩ ያለሁት››
‹‹አላአዛር…አንተ እኮ እንደዛ ቢሰማህ ሚስትህ ስለሆነች ነው…..እኛን በተመለከተ የምታወራው ግን የልጅነትና ያለፈ ታሪክ ነው››
‹‹ለማንኛውም እንደዛ ስላሰብኩህ ይቅርታ…በእውነት ያንተን እገዛና ማበረታቻ በጣም ነው የሚያስፈልገኝ…በዚህ ጉዳይ ላይ ከአንተ በተሻለ የሚረዳኝና የሚያግዘኝ ሰው እደሌለ እኔም አምናለው››
‹‹አዎ እንደዛ ጥሩ ነው..በል አሁን ቻው …ነገ እንገናኛለን፡፡››
‹‹.ቻው እሺ ..አመሰግናለሁ፡፡››
👍55❤9
#ቋጠሮ_ሲፈታ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
///
እሷ እንደጠረጠረችው…ልክ ግቢዋን ከፍታ እንደገባች በተጠንቀቅ ሲጠብቃት የነበረው ኩማንደር ያስቀመጠው ሰው ወዲያው ነበር ያያት…ስልኩን አንስቶ ኩማንደሩ ጋር ለመደወል ያባከነው ደቂቃ አልነበረም….
ኩማንደሩ ስልኩ ሲደወልለት ዳኛው ቤት ቁጭ ብሎ ማድረግ ስለሚገባቸው አንዳንድ ነገሮች እየተወያዩ ነበር….
‹‹በቃ ታክሲ ያዝና ተከታተላት..ከእይታህ እንዳትሰወር…ያለህበት ድረስ እመጣለው››የሚል ትዕዛዝ ነገረውና ስልኩን ዘግቶ ለዳኛው አለም እንደተገኘች ሲነግራቸው ዳግመኛ እንደተወለዱ አይነት እፎይታ ነው የተሰማቸው…
‹‹.እንዲከተሏት አድርጌያለው…አሁን መሄድ አለብኝ….. ››አለና ከተቀመጠበት ተነሳ፡፡
‹‹ለምን ሪስክ ትወስዳለህ..?ወዲያው እንዲይዞት ማድረግ ነበረብህ››ሲሉ አካሄዱ ላይ ያላቸውን ተቃውሟ አሰሙ፡፡
‹‹ይዘናትስ….?ምንም የሰራችው ወንጀል የለም እኮ…ዝም ብለን አንጠልጥለን ልናስራት አንችልም››
‹‹እስከዛሬ የምታስሯቸውን ሰዎች ሁሉ ወንጀል ሰርተው ነው?››ዳኛው ስትሰሩ የኖራችሁትን ማላውቅ መሰላችሁ የሚል ቃና ባለው ንግግር ታቃወሙ፡፡
‹‹ልጅቷ እኮ የዞኑ ምክትል አቃቢ ህግ የነበረች የህግ ባለሞያ ነች….ሌላ ሰው ላይ የምናደርገውን ሁሉ እሷ ላይ በቀላሉ ማድረግ አንችልም…በዛ ላይ መከተላችን…የትነው የምትሄደው…?አጋዥ አላት ወይስ ብቻዋን ነች?››የሚለውን ለማጥናት ይረዳናል….ምን
አልባት ከሌሎች ጠላቶቻችን ጋር ህብረት ፈጥራ የምትንቀሳቀስ ከሆነም እሷን ብቻ ነጥለን መያዝ ከምንም አያተርፈንም…..››
‹‹ጥሩ አስበሀል ..እንግዲያው እኔም አብሬህ መሆን ፈልጋለው….››
‹‹አረ በዚህ ምሽት ይቅርብህ…ባይሆን ሁኔታውን በየጊዜው እየደወልኩ አሳውቅሀለው…››
‹‹አረ እኔም ከእናንት ጋር እሄዳለው››
ፎቅ ላይ ሆና ንግግሯቸውን ስታዳምጥ የነበረችው ስርጉት የአለምን መገኘት ዜና ስትሰማ በደስታ ጃኬቷን ደርባ አምርራ የምትጠላትን ሴት መያዝ በቀጥታ በአይኗ ለመከታተል ዝግጁ ሆና ወደእነሱ ስትመጣ ተመለከተ…ብዙ ቢከራከራቸውም ሁለቱም ለመቅረት ፍላጎት ስላላሳዩ ምን አገባኝ በሚል መንፈስ አብረውት እንዲሄዱ ፈቀደላቸው፡፡በኩማንደሩ ሹፌርነት አባትና ልጅ ከኋላ ሆነው አለምን ለመከታል ወጡ ..አለምን የሚከታተላትን ታክሲ አዲሱ መነኸሪያ ካለፈ በኃላ ነበር የደረሱበት…ከዛ የአለምን መኪና ካሳያቸው በኃላ እሱ እንዲመለስ ነገረውና አነሱ የአለምን መኪና መከታተሉን ቀጠሉ..እሷ ቀጥታ ለዛ ምሽት ፈጣን በሚባል አነዳድ የቦሌን የአስፓልት መንገድ ይዛ እየነዳችው ነው፡፡
‹‹ልጅቷ ወደየት እየሄደች ነው?፡፡››ስርጉት ግራ በመጋባት ውስጥ ሆና ጠየቀች፡፡
‹‹ይመስለኛል…ግብረ አበሮቾ ጋር የምትገናኘው ከከተማው ውጭ ነው፡፡››አባቷ የመሰላቸውን ተናገሩ፡፡
‹‹አይመስለኝም››ኩማንደር ነው ተናጋሪው፡፡
‹‹ማለት…ምን አሰብክ?››
‹‹ትዝ ይላችኃላ እናቷ ኮፈሌ ዘመዶች ነበሯት…የአባቷም ዘመዶች እዛው ናቸው..እኛ በማናውቅበት መንገድ ከዘመዶቾ ጋር መገናኘት ጀምራ ነበር ማለት ነው..እና አሁን እነሱን ለማግኘት እየሄደች ያለ ይመስለኛል..››ሲል መላምቱን አስቀመጠ፡፡
‹‹እና ኮፈሌ ድረስ ልንከተላት ነው ማለት ነው?፡፡››
‹‹እንግዲህ ቀድሞውንም አትከተሉኝ ያልኩት ለዚህ ነው…እኔ እንኳን እዚህች ኮፈሌ ድረስ ይቅርና ሱማሌም ድረስ ከነዳችው ከመከተል ወደኃላ አልልም››ሲል ፍርጥም ያለ ውሳኔውን ነገራቸው፡፡
//
አለም መኪናዋን በፍጥነት እያበረረች እንኳን ደጋግማ አቶ ፍሰሀ ስልክ ላይ ከመደወል አልታቀበችም…ግን አሁንም ስልኩ ይጠራል እንጂ አይነሳም…‹‹ይሄ ማለት ሰውዬው ከባድ አደጋ ደርሶበታል ማለት ነው..?››ስትል አሰበችና ዝግንን አላት….በእሱ ላይ በሚደርስ አደጋ እንደዚህ አይነት ሽብር ውስጥ እገባለሁ ብላ አስባ አታውቅም ነበር….እርግጥ እንዲህ በድሎኛል ብላ አንድም ቀን አካላዊ ጉዳቱን ወይም ሞቱን ተመኝታለት አታውቅም
…ቢሆንም ደህንነቱ በዚህ መጠን እንዲህ ያሳስበኛል ብላም ግምቱ አልነበራትም፡፡እና የራሷ ሁኔታ በጣም ነው ያስገረማት፡፡
‹‹ፈጣሪ ሆይ እባክህ..ህይወቱን ጠብቃት››ከልቧ ፀለየች፡፡ለቤተሰቦቹ መሳወቅ እንዳለባት ትዝ ያላት ወደባሌ የሚያመራውን የአስፓልት መንገድ ለቃ ወደቀኝ በመታጠፋ ወደ ሶሌ ደን የሚወስደውን ጥርጊያ መንገድ ከያዘች በኃላ ነበር፡፡የጂኒዬርን ቁጥር ፈለገችና ደወችለት፡፡
‹‹ሄሎ ጁኒዬር…. አለም ነኝ››
‹‹አለም ..ደህና ነሽ…?የት ነሽ….?እንዴት ነሽ?››የእሷን ድምፅ ሲሰማ የሚይዘው የሚጨብጠው ጠፋበት፡፡ስልኩ ሲደወልለት ቤት ከእናቱ ጋር ሳሎን ቁጭ ብሎ እየተጫወተ ነበር፡፡እሷ ለእሱ መርበትበት ቁብም ሳትሰጥ ንግግሯን ቀጠለች‹‹ጂኒዬር ልብ ብለህ አድምጠኝ…ከ30 ደቂቃ በፊት ከአባትህ ጋር በስልክ እያወራሁ ነበር…መኪና እየነዳ ሳያስበው ከከተማ እንደወጣ እና ወደሶሌ ደን እየተቃረበ መሆኑንና ከአሁን በኃላ ስለመሸ ወደከተማ እንደማይመለስና ማረፊያ ጎጆ ስላለው እዛው እንደሚያድር እየነገረኝ ነበር፡፡›
‹‹አዎ እዛ አልፎ አልፎ የምናርፍበት ጎጆ አለን….››
‹‹እና..ምን መሰለህ?››
‹‹እያስደነገጥሺኝ ነው..ስለምን ነበር እያወራችሁ የነበረው?››
‹‹እሱ ምን ይሰራልሀል…ለማንኛውም ንግግራችንን ሳንጨርስ አውሬ ገባብኝ የሚል ድምፅ እና ከፈተኛ ፍንዳታ የመሰለ ነገር ሰማው..እና ስልኩ ተቋረጠ.. መልሼ ደጋግሜ ብደውል ስልኩ ይጠራል… አይነሳም..፡፡››
‹‹ወይኔ ፈጣሪ…ምን እያልሺኝ ነው?››አጠገቡ የነበረችው እናቱ ሳራ የልጇ ጭንቀት በእሷም ላይ ተጋብቶባት…ስሩ ቆማ ትንቆራጠጥ ጀመር፡፡.
‹‹ለምንኛውም አሁን ቦታው ላይ እየደረስኩ ነው.. እንዳገኘሁትና ሁኔታውን እንዳየው እደውልልሀለው…ምን አልባት አንብላንስ ያስፈልግ ይሆናል››ስልኩ ተቋረጠ
‹‹ምንድ ነው ልጄ..?ፍሰሀ ምን ሆነ?››ሳራ ጠየቀች፡፡
‹‹አባዬ አደጋ ደርሶበታል መሰለኝ..ሶሌ ያለው ደን ውስጥ ነው…መሄዴ ነው››
‹‹እኔም አብሬህ እሔዳለው››
‹‹እማዬ አንቺ እዚሁ ሆነሽ ጠብቂ….››
‹‹እሔደለው..አልኩህ እሔዳው›› አጉረጠረጠችበት፡፡ምንም አላለም…በክርክር ጊዜ ማባከን ስላልፈለገ ቀጥታ ወደሳሎኑ መውጫ መራመድ ጀመረ… እናቱም ከኃላው ተከተለችው… መኪና ውስጥ ገቡ ..ወደባሌ ጎባ የሚወስደውን የአስፓልት መንገድ ይዘው ወደ ሶሌ ጉዞ ጀመሩ
///
አቶ ፍሰሀ አውሬውን አድናለው ብሎ መሪውን ሲጠመዝ ሙሉ በሙሉ ከመንገዱ ወጥቶ በግራ በኩል ባለው ገደል መሰል ጉድጓድ ውስጥ ነበር ጎማው ተንሸራቷ የገባው…ከዛ ፍሬኑን ለመያዝ ቢሞክርም የመኪናዋን ፍጥነትም ሆነ ባላንስ መቆጣጠር አቅቶት አንድ ዙር ተገለበጠና አንድ የብሳና ዛፍ ተደግፎ ቆመ….ለአምስት ደቂቃ ራሱን አያውቅም ነበር፡፡ከገባበት መደንዘዝ ሲወጣ ወንበሩ ስር ተወሽቆ ነው ራሱን ያገኘው…እንደምንም ታግሎ ቀበቶውን ከአንገቱ አወጣና በራፍን በእግሮቹ ገፍቶ ለመክፈት ሞከር..ቀላል ስራ እልሆነለትም፡፡እግሮቹ ምን እንደነካቸው ባያውቅም የሚያሰበውን ያህል ጥንካሬ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
///
እሷ እንደጠረጠረችው…ልክ ግቢዋን ከፍታ እንደገባች በተጠንቀቅ ሲጠብቃት የነበረው ኩማንደር ያስቀመጠው ሰው ወዲያው ነበር ያያት…ስልኩን አንስቶ ኩማንደሩ ጋር ለመደወል ያባከነው ደቂቃ አልነበረም….
ኩማንደሩ ስልኩ ሲደወልለት ዳኛው ቤት ቁጭ ብሎ ማድረግ ስለሚገባቸው አንዳንድ ነገሮች እየተወያዩ ነበር….
‹‹በቃ ታክሲ ያዝና ተከታተላት..ከእይታህ እንዳትሰወር…ያለህበት ድረስ እመጣለው››የሚል ትዕዛዝ ነገረውና ስልኩን ዘግቶ ለዳኛው አለም እንደተገኘች ሲነግራቸው ዳግመኛ እንደተወለዱ አይነት እፎይታ ነው የተሰማቸው…
‹‹.እንዲከተሏት አድርጌያለው…አሁን መሄድ አለብኝ….. ››አለና ከተቀመጠበት ተነሳ፡፡
‹‹ለምን ሪስክ ትወስዳለህ..?ወዲያው እንዲይዞት ማድረግ ነበረብህ››ሲሉ አካሄዱ ላይ ያላቸውን ተቃውሟ አሰሙ፡፡
‹‹ይዘናትስ….?ምንም የሰራችው ወንጀል የለም እኮ…ዝም ብለን አንጠልጥለን ልናስራት አንችልም››
‹‹እስከዛሬ የምታስሯቸውን ሰዎች ሁሉ ወንጀል ሰርተው ነው?››ዳኛው ስትሰሩ የኖራችሁትን ማላውቅ መሰላችሁ የሚል ቃና ባለው ንግግር ታቃወሙ፡፡
‹‹ልጅቷ እኮ የዞኑ ምክትል አቃቢ ህግ የነበረች የህግ ባለሞያ ነች….ሌላ ሰው ላይ የምናደርገውን ሁሉ እሷ ላይ በቀላሉ ማድረግ አንችልም…በዛ ላይ መከተላችን…የትነው የምትሄደው…?አጋዥ አላት ወይስ ብቻዋን ነች?››የሚለውን ለማጥናት ይረዳናል….ምን
አልባት ከሌሎች ጠላቶቻችን ጋር ህብረት ፈጥራ የምትንቀሳቀስ ከሆነም እሷን ብቻ ነጥለን መያዝ ከምንም አያተርፈንም…..››
‹‹ጥሩ አስበሀል ..እንግዲያው እኔም አብሬህ መሆን ፈልጋለው….››
‹‹አረ በዚህ ምሽት ይቅርብህ…ባይሆን ሁኔታውን በየጊዜው እየደወልኩ አሳውቅሀለው…››
‹‹አረ እኔም ከእናንት ጋር እሄዳለው››
ፎቅ ላይ ሆና ንግግሯቸውን ስታዳምጥ የነበረችው ስርጉት የአለምን መገኘት ዜና ስትሰማ በደስታ ጃኬቷን ደርባ አምርራ የምትጠላትን ሴት መያዝ በቀጥታ በአይኗ ለመከታተል ዝግጁ ሆና ወደእነሱ ስትመጣ ተመለከተ…ብዙ ቢከራከራቸውም ሁለቱም ለመቅረት ፍላጎት ስላላሳዩ ምን አገባኝ በሚል መንፈስ አብረውት እንዲሄዱ ፈቀደላቸው፡፡በኩማንደሩ ሹፌርነት አባትና ልጅ ከኋላ ሆነው አለምን ለመከታል ወጡ ..አለምን የሚከታተላትን ታክሲ አዲሱ መነኸሪያ ካለፈ በኃላ ነበር የደረሱበት…ከዛ የአለምን መኪና ካሳያቸው በኃላ እሱ እንዲመለስ ነገረውና አነሱ የአለምን መኪና መከታተሉን ቀጠሉ..እሷ ቀጥታ ለዛ ምሽት ፈጣን በሚባል አነዳድ የቦሌን የአስፓልት መንገድ ይዛ እየነዳችው ነው፡፡
‹‹ልጅቷ ወደየት እየሄደች ነው?፡፡››ስርጉት ግራ በመጋባት ውስጥ ሆና ጠየቀች፡፡
‹‹ይመስለኛል…ግብረ አበሮቾ ጋር የምትገናኘው ከከተማው ውጭ ነው፡፡››አባቷ የመሰላቸውን ተናገሩ፡፡
‹‹አይመስለኝም››ኩማንደር ነው ተናጋሪው፡፡
‹‹ማለት…ምን አሰብክ?››
‹‹ትዝ ይላችኃላ እናቷ ኮፈሌ ዘመዶች ነበሯት…የአባቷም ዘመዶች እዛው ናቸው..እኛ በማናውቅበት መንገድ ከዘመዶቾ ጋር መገናኘት ጀምራ ነበር ማለት ነው..እና አሁን እነሱን ለማግኘት እየሄደች ያለ ይመስለኛል..››ሲል መላምቱን አስቀመጠ፡፡
‹‹እና ኮፈሌ ድረስ ልንከተላት ነው ማለት ነው?፡፡››
‹‹እንግዲህ ቀድሞውንም አትከተሉኝ ያልኩት ለዚህ ነው…እኔ እንኳን እዚህች ኮፈሌ ድረስ ይቅርና ሱማሌም ድረስ ከነዳችው ከመከተል ወደኃላ አልልም››ሲል ፍርጥም ያለ ውሳኔውን ነገራቸው፡፡
//
አለም መኪናዋን በፍጥነት እያበረረች እንኳን ደጋግማ አቶ ፍሰሀ ስልክ ላይ ከመደወል አልታቀበችም…ግን አሁንም ስልኩ ይጠራል እንጂ አይነሳም…‹‹ይሄ ማለት ሰውዬው ከባድ አደጋ ደርሶበታል ማለት ነው..?››ስትል አሰበችና ዝግንን አላት….በእሱ ላይ በሚደርስ አደጋ እንደዚህ አይነት ሽብር ውስጥ እገባለሁ ብላ አስባ አታውቅም ነበር….እርግጥ እንዲህ በድሎኛል ብላ አንድም ቀን አካላዊ ጉዳቱን ወይም ሞቱን ተመኝታለት አታውቅም
…ቢሆንም ደህንነቱ በዚህ መጠን እንዲህ ያሳስበኛል ብላም ግምቱ አልነበራትም፡፡እና የራሷ ሁኔታ በጣም ነው ያስገረማት፡፡
‹‹ፈጣሪ ሆይ እባክህ..ህይወቱን ጠብቃት››ከልቧ ፀለየች፡፡ለቤተሰቦቹ መሳወቅ እንዳለባት ትዝ ያላት ወደባሌ የሚያመራውን የአስፓልት መንገድ ለቃ ወደቀኝ በመታጠፋ ወደ ሶሌ ደን የሚወስደውን ጥርጊያ መንገድ ከያዘች በኃላ ነበር፡፡የጂኒዬርን ቁጥር ፈለገችና ደወችለት፡፡
‹‹ሄሎ ጁኒዬር…. አለም ነኝ››
‹‹አለም ..ደህና ነሽ…?የት ነሽ….?እንዴት ነሽ?››የእሷን ድምፅ ሲሰማ የሚይዘው የሚጨብጠው ጠፋበት፡፡ስልኩ ሲደወልለት ቤት ከእናቱ ጋር ሳሎን ቁጭ ብሎ እየተጫወተ ነበር፡፡እሷ ለእሱ መርበትበት ቁብም ሳትሰጥ ንግግሯን ቀጠለች‹‹ጂኒዬር ልብ ብለህ አድምጠኝ…ከ30 ደቂቃ በፊት ከአባትህ ጋር በስልክ እያወራሁ ነበር…መኪና እየነዳ ሳያስበው ከከተማ እንደወጣ እና ወደሶሌ ደን እየተቃረበ መሆኑንና ከአሁን በኃላ ስለመሸ ወደከተማ እንደማይመለስና ማረፊያ ጎጆ ስላለው እዛው እንደሚያድር እየነገረኝ ነበር፡፡›
‹‹አዎ እዛ አልፎ አልፎ የምናርፍበት ጎጆ አለን….››
‹‹እና..ምን መሰለህ?››
‹‹እያስደነገጥሺኝ ነው..ስለምን ነበር እያወራችሁ የነበረው?››
‹‹እሱ ምን ይሰራልሀል…ለማንኛውም ንግግራችንን ሳንጨርስ አውሬ ገባብኝ የሚል ድምፅ እና ከፈተኛ ፍንዳታ የመሰለ ነገር ሰማው..እና ስልኩ ተቋረጠ.. መልሼ ደጋግሜ ብደውል ስልኩ ይጠራል… አይነሳም..፡፡››
‹‹ወይኔ ፈጣሪ…ምን እያልሺኝ ነው?››አጠገቡ የነበረችው እናቱ ሳራ የልጇ ጭንቀት በእሷም ላይ ተጋብቶባት…ስሩ ቆማ ትንቆራጠጥ ጀመር፡፡.
‹‹ለምንኛውም አሁን ቦታው ላይ እየደረስኩ ነው.. እንዳገኘሁትና ሁኔታውን እንዳየው እደውልልሀለው…ምን አልባት አንብላንስ ያስፈልግ ይሆናል››ስልኩ ተቋረጠ
‹‹ምንድ ነው ልጄ..?ፍሰሀ ምን ሆነ?››ሳራ ጠየቀች፡፡
‹‹አባዬ አደጋ ደርሶበታል መሰለኝ..ሶሌ ያለው ደን ውስጥ ነው…መሄዴ ነው››
‹‹እኔም አብሬህ እሔዳለው››
‹‹እማዬ አንቺ እዚሁ ሆነሽ ጠብቂ….››
‹‹እሔደለው..አልኩህ እሔዳው›› አጉረጠረጠችበት፡፡ምንም አላለም…በክርክር ጊዜ ማባከን ስላልፈለገ ቀጥታ ወደሳሎኑ መውጫ መራመድ ጀመረ… እናቱም ከኃላው ተከተለችው… መኪና ውስጥ ገቡ ..ወደባሌ ጎባ የሚወስደውን የአስፓልት መንገድ ይዘው ወደ ሶሌ ጉዞ ጀመሩ
///
አቶ ፍሰሀ አውሬውን አድናለው ብሎ መሪውን ሲጠመዝ ሙሉ በሙሉ ከመንገዱ ወጥቶ በግራ በኩል ባለው ገደል መሰል ጉድጓድ ውስጥ ነበር ጎማው ተንሸራቷ የገባው…ከዛ ፍሬኑን ለመያዝ ቢሞክርም የመኪናዋን ፍጥነትም ሆነ ባላንስ መቆጣጠር አቅቶት አንድ ዙር ተገለበጠና አንድ የብሳና ዛፍ ተደግፎ ቆመ….ለአምስት ደቂቃ ራሱን አያውቅም ነበር፡፡ከገባበት መደንዘዝ ሲወጣ ወንበሩ ስር ተወሽቆ ነው ራሱን ያገኘው…እንደምንም ታግሎ ቀበቶውን ከአንገቱ አወጣና በራፍን በእግሮቹ ገፍቶ ለመክፈት ሞከር..ቀላል ስራ እልሆነለትም፡፡እግሮቹ ምን እንደነካቸው ባያውቅም የሚያሰበውን ያህል ጥንካሬ
❤37👍4