አትሮኖስ
286K subscribers
118 photos
3 videos
41 files
567 links
╔╦╦╦═╦╗╔═╦═╦══╦═╗
║║║║╩╣╚╣═╣║║║║║╩╣
╚══╩═╩═╩═╩═╩╩╩
ግጥሞች አዳዲስና ቆየት ያሉ የታዋቂ ደራሲያን መፅሐፍቶችን በ PDF እንዲሁንም
ያልተነበቡ ድርሰቶችን ግጥሞችን ታሪኮችን ያገኙበታል።


Contact. @atronosebot
please dont touch the leave button.😔😳😳
Download Telegram
#ምንዱባን


#ክፍል_ሰላሳ_አራት


#ትርጉም_ከዬሐንስ_ገፃዲቅ


....ደረጃውን እያንኳኳ ቶሎ ቶሎ ሲሄድ ማሪየስ ኮቴውን ሰማ። በዚህም ወደ ውጭ መውጣቱን አረጋገጠ፡፡ ወዲያው በአካባቢው የሚገኝ ቤተክርስቲያን የስዓት ደወል ደውሎ ሰባት ሰዓት መሆኑን አበሰረ::

ማሪየስ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ሄዶ ተረኛ መኰንን እንዳለ ጠየቀ
መኮንኑ አለመግባታቸው ተገለጸለት:: ሆኖም አስቸኳይ ከሆነ ዋናውን አዛዥ ማነጋገር እንደሚችል ተነገረው፡፡

«አስቸኳይ ነው» አለ ማሪየስ፡፡

የቀኑ ዘበኛ ወደ ዋናው አዛዥ ቢሮ አመላከተው፡፡ ዋናው ኃላፊ
ከቁመቱ ዘለግ ያለ ጢማምና ቁጡ ሰው ነው: ሲያዩት ከሞት
ይበልጥ ያስፈራል ወፍራምና ረጅም ካፖርት ለብሷል ፊቱ ክብ ሆኖ ሪዙ ላይ ሽበት ጣል ጣል አድርጎበታል አፍጥጦ ሲያይ ወደ ውስጥ የገባውን ኪስ የሚገለብጥ ይመስላል:: ጠቅላላ ሁኔታው ከዦንድሬ የተለየ አልነበረም ሆኖም የሕግ ስው በመሆኑ ብቻ ከተኩላ ውሻን ማየት እንደሚሻል ዓይነት ትርኢት ነበር ለማሪየስ፡፡
«ጉዳይህ ምንድነው?» ሲል አክብሮት በተለየው አነጋገር ጠየቀው:
«እኔ እንኳን የፈለገሁት የእለቱን ተረኛ መኰንን ነበር፡፡»
«አልመጣም እሱ ፤በእርሱ ምትክ ጉዳይህን እኔ ልፈጽምልህ
እችላለሁ፡፡»
«ጌታዬ ትልቅ ምሥጢር ነው፡፡
«ተናገራ ታዲያ፡፡»
«እና ደግሞ በጣም አስቸኳይ ነው፡፡»
«ይሁና አሳብህን ቶሉ ልስማው፡፡»
ዋናው አዛዥ ይህን ተናግሮ ዝም አለ፡፡ ከጥቂት ጊዜ ጨዋታ በኋላ
ከማሪየስ ሳይሆን ከአሰረው ከረባት ጋር ይነጋገር ይመስል አዛዡ እንዳቀረቀ
«መቼስ መጠንቀቅ ያስፈልጋል» ብሎ ከተናገረ በኋላ መልሶ ዝም አለ:
«ቁጥር 50 52 ፤ ሰፈሩን አውቀዋለሁ፡፡»
‹‹ምን ማድረግ ይቻላል?» ሲል ማሪየስ ጠየቀ፡፡
«ያልካቸው ሰዎች ትልቁን በር የሚከፍቱበት ቁልፍ አላቸው! አንተስ አለህ?»
«እነሱም አላቸው፤ እኔም አለኝ፡:››
‹‹ቁልፉን አሁን ይዘኸዋል?»
«ይዤዋለሁ:፡»
«ስጠኝ» አለ ዋናው አዛዥ::
ማሪየስ ቁልፉን ከኪሱ አውጥቶ ሰጠው፡፡
«የነገርክዎት ነገር ካመኑበት ኃይል ይዘው ቢመጡ መልካም ነው፡፡
ዋናው አዛዥ እንደ መናደድ፧ እንደ መብሸቅ ብሎ ማሪየስን ቀና ብሎ
አየው፡፡ ‹‹ልጅ ለእናትዋ ምጥ አስተማረች» ዓይነት ሆነበት፡፡ ቢሆንም ነገሩ?
ናቅ አድርጎ በመተው ከካፖርቱ ግራና ቀኝ ኪስ ሁለት ሽጉጥ አወጣ:
ሁለቱንም በችኮላ ለማሪየስ ሰጠው።

«ያዛቸውና ወደ ቤትህ ተመለስ፡፡ ክፍልህ ውስጥ ተደበቅ፡፡ ስትገባ
ባያዩህ ጥሩ ነው ወደ ወጭ ወጥቷል ብለው እንዲያስቡ ድምፅህን አታሰማ፡፡ ሽጉጦቹ ጥይት አለባቸው:፡ እንደነከረከኝ ከሆነ የሁለታችሁን ክፍል የሚያገናኘው ግድግዳ ቀዳዳ አለው፡፡ ሰዎቹ መጥተው ከክፍሉ
ውስጥ ከገቡና ነገሩ አንተ ባልከው ዓይነት ሲጀመር አንድ ጊዜ ተኩስ ግን እንዳትፈጥን ወይም እንዳትዘገይ:: ጥሩ ሰዓት ነው በምትልበት ጊዜ ነው
የምትተኩሰው:: ከዚያ በኋላ የእኔ ጉዳይ ይሆናል፡፡»

ማሪየስ ሽጉጦቹን ይዞ ለመውጣት እጁን ከበሩ እጄታ ላይ እንዳሳረፈ ዋናው አዛዥ ያናግረዋል፡፡

«በነገራችን ላይ፣ ከአሁን ጀምሮ እስከ ማታ ብትፈልገኝ እኔ ከዚሁ
ስለምሆን ራስህ ልትመጣ ወይም ሰው ልትልክብኝ ትችላለህ፡፡ ከመጣህ ዣቬር ብለህ ጠይቅ::»

ማሪየስ እጅ ነስቶ ወጣ፡፡

የማይደርስ የለም ፤ ሰዓቱ ደረሰ፡፡ ደመና ስለነበረ ገና በአሥራ ሁለት
ለዓይን ያዝ ማድረግ ጀምሮአል፡፡ ማሪየስ ወደ 50 52 ተመለሰ፡፡ ትልቁ በር ክፍት ነበር፡፡ ቀስ ብሎ ድምፅ ሳያሰማና ማንም ሳያየው ከክፍሉ ገባ፡፡ካልጋው ጫፍ ላይ ተቀመጠ፡፡ ልቡ በኃይል ይመታ ጀመር፡፡ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ምን ሊሆን እንደሚችል ታወሰው፡፡ በአንድ በኩል የወንጀል
ሙከራ ሲደረግ በሌላ በኩል ፍትሕ ሲሰፍን ታየው:: ልቡ አልፈራም፡፡ የሕይወት አጋጣሚን መጋፈጥ ደስ እንደሚለው እንደማንኛውም ሰው እርሱም ደስ አለው:: የተወጠነው ነገር ሕልም እንጂ እውነት አልመሰለውም::

ጥቂት ደቂቃዎች አለፉ፡፡ ማሪየስ በር ሲከፈት ሰማ፡፡ ሁለት ልጆች
በር ከፍተው ሲገቡና አባታቸው ሲጮህባቸው አዳመጠ፡፡ ቀጥሎ የብዙ ሰዎች ድምፅ በሩቁ ተሰማ፡፡
«ስሙ ልጆች፤ አንዳችሁ በላይኛው አንዳችሁ በታችኛው በር በኩል ሆናችሁ የሚመጣ ሰው ካለ ተጠባበቁ፡፡»

«በዚህ ብርድ በባዶ እግራችን ከውጭ ልንቆም» በማለት ትልቅዋ
ልጅ አጉረመረመች::

«ነገ ምን የመሰለ ጫማ ትገዢያለሽ» ሲል አባትዋ መለሰላት፡፡

ማሪየስ ከለመደበት ሥፍራ ወጥቶ መጠባበቅ እንዳለበት ገመተ፡፡

ቀዳዳው ከነበረበት አካባቢ ወጥቶ ቁጭ አለ፡፡ ወደ እነሚስተር ዦንድሬ ክፍል ተመለከተ፡፡

ከክፍሉ ውስጥ ከሰል ተቀጣጠለ እንጂ ሌላ ብርሃን አልነበረም:: ከበሩ አጠገብ ረጅም ገመድና ሁለት ወፍራም የብረት ዱላዎች ተቀምጠዋል፡፡በኋላ ሻማ አያያዙ፡፡

ሚስተር ዦንድሬ ፒፓውን አያይዞ ከወንበር ላይ ቁጭ አለ፡፡ ባለቤቱ ዝግ ባለ ድምፅ ታናግረዋለች:: በድንገት ዦንድሬ ድምፁን ከፍ አድርጎ ተናገረ::

«በነገራችን ላይ በዚህ ብርድ ሰዎቹ በጋሪ እንጂ በእግራቸው
አይመጡም፡፡ ታዲያ አንቺ ምን ማድረግ ያለብሽ ይመስልሻል? ወዲያው የፈረስ ኮቴ እንደሰማሽ ቶሎ ብለሽ ትወጪና ለሰዎቹ ሰላምታ ሰጥተን በፍጥነት እቤት ይዘሻቸው ትመጫለሽ፡፡ ከዚያም «ቤት ለእንግዳ» በማለት
ካስገባሻቸው በኋላ ቶሎ ብለሽ ወደ ጋሪው በመመለስ ሂሣቡን ከፍለሽ ታሰናብቺዋለሽ:: እሺ?»
«የሚከፈለው ገንዘብ የት አለ?» ስትል ሴትዮዋ ጠየቀችው::
ዠንድሬ ኪሱን ዳበስ ፤ ዳበስ በማድረግ አምስት ፍራንክ ሰጣት::
«ምንድነው እርሱ?» ስትል ጠየቀች፡፡
ዛሬ ጠዋት ጎረቤታችን የሰጠን ገንዘብ ነዋ! አሁን እንግዲህ ቶሎ
ብለሽ ወደ በሩ ሄደሽ ብትጠባበቂ ይሻላል፡፡ የለም፤ አሁኑኑ ቶሎ ሂጂ፡፡»
ትእዛዙን ተቀብላ ቶሎ ወጥታ ሄደች:: ዦንድሬ ብቻውን ቀረ፡፡
የእሳት ማንደጃው፤ ጠረጴዛውና የቤቱ ሁለት ወንበሮች ማሪየስ
ከሚያይበት ቀዳዳ ትይዩ ነበሩ፡፡ አካባቢው በጣም ጭር ስላለ ማንኛውም ድምፅ በቀላሉ ከሩቅ ይሰማል፡፡

ዦንድሬ በአሳብ በመዋጡ ፒፓውን መማግ እንዳለበት ረስቶ እሳቱ ይጠፋል፡፡ እጁን ዘርግቶ የጠረጴዛውን ኪስ ሳበ፡፡ ከኪሱ ውስጥ የነበረውን ጩቤ አነሳ፡፡ ስለት እንዳለው በአውራጣቱ ሞከረው:: በኋላ መልሶ ከጠረጴዛው ኪስ ውስጥ አስቀመጠውና መሳቢያውን መልሶ ዘጋው::

ማሪየስ ደግሞ ከቀኝ ኪሱ ውስጥ የነበረውን ሽጉጥ አውጥቶ ቃታውን ስቦ ያዘው:: ቃታውን ሲስብ ሽጉጡ ድምፅ አሰማ፡፡
ዦንድሬ ደንግጦ ከተቀመጠበት ብድግ አለ፡፡

‹‹ማነህ?» ሲል ጮኸ፡፡

ማሪየስ ትንፋሹን ያዝ አደረገ፡፡ ዦንድሬ ጆሮውን አቅንቶ አዳመጠ፡፡ ከዚያም ብቻውን ይስቅ ጀመር፡፡
«ምን ጅል ነኝ! የኮርኒሱ እንጨት ድምፅ መሆኑን ማወቅ እንዴት
ተሳነኝ!» ሲል ዦንድሬ ራሱን ነቀፈ::

ማሪየስ ሽጉጡን እንደያዘ ቀረ

ልክ አሥራ ሁለት ሰዓት ስለሆነ በአካባቢው የሚገኘው ቤተክርስቲያን ደወል ተደወለ፡፡ ሚስተር ዦንድሬ የሚጠብቃቸው ሰዎች ከመጡ ብሎ የቤቱን በርና መስኮቶች ዘጋጋ፡፡ ይበራ የነበረውን ሻማ እየተመለከተ ከቤት ውስጥ ይንቆራጠጥ ጀመር፡፡ መንቆራጠጥ ሰልችቶት ከወንበር ላይ ቁጭ አለ፡፡ ወንበር ላይ እንደተቀመጠ የቤቱ በር ተከፈቱ:: የመጣችው ባለቤቱ
👍161👏1
#ሳቤላ


#ክፍል_ሰላሳ_አራት


#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ


...“የገዛ ልጁን ለሞት አሳልፎ ለመስጠት አገር ላገር የሚያሳድደው ከሆነ አረመኔ ነው የምለው " አለች እንባዋ በሽፋሽፍቷ እየተንቆረዘዘ " ከዚያ ዐይኗን ተጠንቅቃ አደራረቀችና ወደ ቁርስ ቤት ገባች።

የሔር ቤተሰብ እንግዳ በማይኖራቸው ጊዜ ራት የሚበሉት በዐሥር ሰዓት
ነበር " የራት ሰዓት ደረስና ሁሉም ከበታው ተቀመጡ ሚስዝ ሔርም ተሽሏት
ነበር ብራው ቀንና የውሎው ሽርጉድ የሕልሙን ሐሳብ አውርደውላት ልቧ ዕርፍ
ብሎላት ዋለ " ሚስተር
ሔር የጆይስን ወድቃ መሰበር ነገራቸው
ጠያቂም ሳይመጣ እነሱም ሳይወጡ ስለ ዋሎ አልሰሙም ነበር " ጆይስ ሁሉም ይወዳት ስለ ነበር ሚስዝ ሔር አዘነች።

የጠረጴዛው ልብስ ተነሥቶ ሚስተር ሔር ወይኑን እስኪጨርስ ጥቂት ተቀመጠና ተነሣ !ምክንያቱም የሥራ ጓደኛው ከነበረው ከጀስቲስ ሔርበርት ጋር ከራት
በኋላ ትምባሆ ለማጤስ ቀጠሮ ነበረው ።

“ ለሻይ ትመለሳለህ አባባ ? ” አለችው ባርባራ

“ አንቺ ደግሞ ብመጣ ባልመጣ ምን ጥልቅ አደረገሽ የኛ እመቤት ?

“አይ ምናልባት የምትመጣ ከሆነ እንድንጠብቅህ ብዬ ነው የጠየቅሁሀ እንጂ ነገሩስ ምንም አያገባኝም

“ ከሚስተር ሔርበርት ጋር አመሻለሁ ያልክ መስሎኝ ነበር ? ” አለች ሚስዝ
ሔር።

“ አዎን አመሻለሁና ! ብቻ ባርባራ የገዛ ምላሷ ሲንቀለቀል መስማት ደስ ይላታል ” አለ አባቷ
የጆይስ ነገር አሳዘነኝ" ወደ ኢስት ሊን በግሬ ተሻግሬ ልጠይቃት እፈልጋለሁ " " የባርባራ ልብ ቶሎ ቶሎ መታ መቸም እሷ ጊዜና ለውጥ የማይሽረው
እውነተኛና የማይጠፋ ፍቅር ይዟታል " ምናልባትም ከውስጧ ተቀብሮና ተዳፍኖ
ስለ ተቀመጠ ይሆናል ኃይልና ጥልቀት እየጨመረባት ሔደ።

“ በእግሬ ሔጄ አልሽ እማማ ? ” አለች ባርባራ "
“ አዎን አሁን አሁን ብዙ የእግር ጉዞ ልምምድ ስለ አደረግሁ የምችል ይመስለኛል » ደግሞም ዛሬ ምንም አልወጣንም " ግን በስንት ሰዓት እንሒድ ?”

"በአንድ ሰዓት ብንደርስ ራት በልተው የምናገኛቸው ይመስለኛል

"አዎን!” አለች ሁልጊዜ ሌላ ሰው ሲወስንላት ደስ የሚላት ሚስዝ ሔር !
ግን ከመነሣታችን በፊት ሻይ ባገኝ ደስ ይለኛል ”

ባርባራ እናቷን ሻይ አጠጥታ ስታበቃ ወደ ኢስት ሊን ጉዞ ጀመሩ ደስ የሚል ሞቃት ምሽት ነበር በራሪ ነፍሳት እየተቅበዘበዙ ሲያነበንቡ በመዋገድ ላይ የነበረውን በጋና ሞቃት አየሩን የሚሻሙ ይመስላል " ሚስዝ ሔር በመጀመሪያ
በጣም ደስ አላት ወደ መጨረሻው ስትቃረብ ግን ከአቅሟ በላይ መጓዟ ታወቃት" ከኢስት ሊን መኖፈሻ በር ስትደርስ የመዝጊያውን ብረት ይዛ ቀጥ አለች ".

በመምጣቴ ተሳስቼ ኑሯል ' ባርባራ ?”

ግድ የለም እማማ
በጣም ሙቀት ስለሆነ ጭምር ነው የደከመሽ ።
አሁን ከመናፈሻው አግዳሚ ወንበሮች ስንደርስ ትቀመጭና ከመግባታችን በፊት ዐረፍ ትያለሽ ።

ከጥላማ ዛፎች ሥር ከነበሩት መቀመጫዎች ደረሱና ሚስዝ ሔር ተቀመጠች።ሚስተር ካርላይል ሚስቱና እኅቱ ከእንግዳቸው ከፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር ሆነው ራት
እንደበሉ በመናፈሻው አበቦች መኻል ሲንሸራሸሩ ከሩቅ ለዩዋቸውና ወዲያው
ሒደው ከበቡቸው ልጆቹም ከመጠረሻሙ በቀር አብረው ነበሩ እመቤት ሳቤላ ሚስዝ ሔርን በደስታ ተቀበለቻት » ከዚያች ረቂቅና ሥቃይተኛ ሴትዮ ጋር በጣም ከፍተኛ መፈቃቀር ነበሪት "

ይኽውልህ አርኪባልድ እኔው በሽተኛ ሁኜ በሽተኛ ልጠይቅ ስመጣ ደከምኩና ከመንገድ ቆምኩ " የጆይስን ነገር ስምቸ በጣም አሳዘነችኝና መጣሁ
አለችው ሚስዝ ሔር "

አሁን ከመጡ እንግዲህ እዚህ 0ረፍ ብለው ያመሻሉ ሻይ ሲጠጡ ደግሞ
ያበረታዎታል ” አለች እመቤት ሳቤላ ።

ተባረኪ ልጄ ሻይ እንኳን ጠትተናል ”

ታዲያ ሁለተኛ የማትጠጡበት ምክንያት አለ ? እንዲያውም በጣም ስለደከሙ ለሁለት ሰዓት ያህል እኛ ዘንድ እስረኛ ሆነው መቆየትዎ አይቀርም ” አለች ሳቤላ

"እሱንስ እኔም እንዳልሺው ፈርቻለሁ "

“እነማን ናቸው ? ሲል ካፒቴን ሌቪሰን አሰበ ለራሱ እንግዶቹን ገና ከሩቅ
ሲያያቸው ። “ እንዴት የምታምር ልጅ ናት ! እስኪ ቀርቤ ልያቸው " '

ቀረበና ትውውቅ ተደረገ ካፒቴን ሌቪሰን ሚስዝ ሔርና ሚስ ሔር ትንሽ ከተነጋገሩ በኋላ ካፒቴን ሌቪሰን ከትንሹ ዊልያም ካርላይል ጋር አየተሯሯጠ
ይጫወት ጀመር ።

“ እናትሽ በጣም የታመሙ ይመስላሉ " አለ ሚስተር ካርላይል ለባርባራ ሁለቱም ከወይዘሮ ሳቤላና ከሚስዝ ኮርኒሊያ ካርላይል ጋር ስትነጋገር ከነበረችው
ከሚስዝ ሔር ጆሮ ርቀው ነበር '' በቅርቡ በጎ መሆን ጀምረው ነበር።"

“አየህ ሚስተር ካርላይል
እሷ ብዙውን ጊዜ በሽተኛ የምትመስለው እነዚያ አስጨናቂ ሕልሞች ሲታይዋት መሆኑን ታስታውሳለህ ” ዛሬ ጠዋትም በመጀመሪያ የነገረችኝ እነዚያን ሕልሞች ማየቷን ነበር ።

ሚስተር ካርላይል፡ ስለሕልሙ ምንም ሳይናገር “እንዲያው የሪቻርድ ወሬ
መጥፋት አይገርምሽም ?”

“ በጣም አሳስቦኛል " እናቴም በነገሩ ተጨንቃበታለች ዛሬ ጧትም ስለሱ ስትናገር ስትለፈልፍ ነበር ። እኔ ለራሴ በሕልምም አላምንም ። እናቴ መላልሳ ስላአየቻቸው ሕልሞች ግን ልዩ ስሜት እንዳሳደረብኝ ለመካድ አልችልም በተለይ ደግሞ ትናንት ሌሊት ያየችውን ሕልም በቀላሉ ላየው አልችልም ሚስተር
ካርላይል

"የትናንቱ ምን ነበር ? አለ ሚስተር ካርላይል "

እውነተኛዉ ወንጀለኛ ዌስት ሊን መጥቶ ታያት በሕልሟ ሰውየው ከኛ ቤት የገባ ይመሰላታል " እሷ እንደምትለው አንድ እንግዳ በጧት ከኛ ቤት ይመጣና
እኔና እሷ ሆነን ስለ ግድያው ስናነጋግረው እሱ ያልፈጸመ መሆኑን ክዶ በሪቻርድ
ሊያላክክበት ፈለገ " ወዲያው ደግሞ እሱ ተቀምጦበት ከነበረው ወንበር በስተኋላ ቁም ለነበረው ለኦትዌ ቤቴል አንድ ነር በጆሮው ሹክ አለ ይኸ ደግሞ ሌላ እንግዳ ነገር ነው አለችው ባርባራ ዐይኖቿን ወደ ሚስተር ካርላይል ፊት ቀና አድርጋ”

“በእንቆቅልሽ ነው የምትናገሪው ... ባርባራ ምኑ ነው እንግዳ ነገር ?

“ኦትዌይ ቤተል፡ሁልጊዜ በሕልሟ መታየቱ ራሱ አይገርምህም ? ሪቻርድ
በመጣ ጊዜ እስኪነግረን ድረስ ቤተል በግድያው አካባቢ መኖሩንም አናቅም
ነበር እሷ ግን ከዚያ በፊትም ታየው ነበር በእርግጥ ሪቻርድ ቤተል በነገሩ እንዳልነበረ ባት ተናግሯል እማማ ግን ይህ ሰው ከወንጀሉ ጋር አንዳች ግንኙነት እንዳለው ታምናለች "

ግን እናትሽ ገዳዩ ማነው ይላሉ ?

“ልታስታውሰው አልቻለችም ብቻ አየህ ... እኛ ስለ ካፒቴን ቶርን ያነሣንላት ነገር የለም ሰውየው በሁኔታው የትልቅ ስው ልጅ ይመስላል ትላለች "

“አንቺም ራስሽ በሕልም እያመንሽ መሰለኝ ከልብሽ ተከታትለሽዋል አላት

“ እኔን የሚያሳስበኝ የሕልሙ ጉዳይ ሳይሆን የወንድሜ ነገር ነው " ይኽን
ምስጢር መግለጥ ቢቻለኝ ድካምንና መከራን ሳልፈራ በባዶ እግሬ እስከ ዓለም
ዳርቻ በተጓዝኩ ቶርንን ወደ ዌስት ሊን ተመልሶ ለመምጣት ቢያበቃው እንደ
ባለፈው በዋዛ አልለቀውም እስከ መጨረሻ እተናነቀዋለሁ " አለችው "

“ ቶርን እንኳን ዳግመኛ ወደ ዌስት ሊን ለመምጣት የሚጓጓ አይመስልም"
ምንያቱም ባርባራ ክንዱን ቶሎ ያዝ አድርጋ ምልክት ስትሰጠው ዝም አለ ሁለቱ ስለዚህ ጉዳይ እየተነጋገሩ መናፈሻውን አቋርጠው በልዩ ልዩ ቅርጽ ወደ ተጌጠው አካባቢ ሲሔዱ ዙሪያውን በትልልቅ ቋጥኞች ከተከበበ ጠባብ የእግር መንገድ ደረሱ
ልክ ሚስተር ካርላይልና ባርባራ ከቆሙበት ቦታ ላይ ከነበረው ትልቅ ድንጋይ ላይ
ፍራንሲዝ ሌቪሰን ጀርባውን ለነሱ ሰጥቶ ተቀምጦ ነበር
👍19🥰2
#የጣሪያ_ስር_አበቦች


#ክፍል_ሰላሳ_አራት


#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ


....ክሪስ ከመልበሻ ጠረጴዛው ፊት ያለ ወንበር ላይ ተቀመጠ፡ አገጩን በእጁ "ደግፎ ለደቂቃዎች እያሰበ ቆየ: “በአንድ ነገር እርግጠኛ ነኝ። አንቺም ሆንሽ መንትዮቹ ስትቀጡ ማየት አልፈልግም ስለዚህ ወጥቼ የምሰርቀው እኔ
ነኝ። ድንገት ከተያዝኩ ጥፋተኛው እኔ ብቻ እሆናለሁ: ግን አልያዝም።
ከዚያች አሮጊት መስረቅ አደገኛ ነው በጣም ተጠራጣሪ ናት፡ ቦርሳ ውስጥ ያለውን ገንዘብ መጠን ሳንቲሙን ሳይቀር እንደምታውቅ ጥርጥር የለውም እናታችን ግን ገንዘቧን ቆጥራ አታውቅም: አባታችን እንዴት ይወቅሳት
እንደነበረ ታስታውሳለህ?” በማረጋገጥ ፈገግ አለልኝ፡ “ልክ እንደ ሮቢን ሁድ.
ከሀብታሞች እየሰረቅኩ ለተቸገሩ ለእኛ የምስጥ እሆናለሁ! እናታችንና ባሏ
ወጣ እንደሚሉ የምትነግረን ምሽት ላይ ብቻ እሰርቃለሁ”

“በማትመጣባቸው ቀናት በመስኮት ማየት እንችላለን ደፋር ከሆንን የሚመጡትንና የሚሄዱትን የሚያሳይ መታጠፊያ አለ”

ትንሽ ቆይቶ እናታችን ግብዣ እንደምትሄድ ነገረችኝ። “ባርት ስለማህበራዊ
ህይወት ብዙም ግድ የለውምº ቤት ቢቆይ ይሻለዋል: እኔ ግን ይህንን ቤት ጠልቼዋለሁ ከዚያ ለምን ወደራሳችን ቤት አንገባም ብሎ ጠየቀኝ። ምን ማለት እችላለሁ?”

ምን ማለት ትችላለች? ውዴ አንድ የምነግርህ ሚስጥር አለ። ፎቁ ላይ ራቅ
ያለው የሰሜኑ ክፍል ውስጥ የደበቅኳቸው አራት ልጆች አሉኝ።

ለክሪስ ከእናቱ ግዙፍና ያማረ መኝታ ክፍል ውስጥ ገንዘብ መስረቅ ቀላል ነበር::ስለ ገንዘብ ግድ የለሽ ናት፡ እንዲያውም ብዙ ገንዘብ በግዴለሽነት የመልበሻ ጠረጴዛዋ ላይ መበታተኗ አስደንግጦታል በጭንቅላቱ ጥርጣሬ እንዲያኖር አድርጎታል። አሁን ባልም ቢኖራት እንኳ ከዚህ እስር ቤት ለምታስወጣን ቀን ማጠራቀም አልነበረባትም? ክሪስ የባሏ ኪሶች ውስጥ ጥቂት ዝርዝር ሳንቲሞችን ብቻ አገኘ፡፡ እሱ ገንዘብ ላይ የሷን ያህል ግድ የለሽ አይደለም ነገር ግን ክሪስ የወንበሮቹ ትራስ ስር በጣም ብዙ ሳንቲሞች አግኝቷል በእናቱ ክፍል ውስጥ የማይፈለግ ሰርጎ ገብ ሌባ እንደሆነ ተሰማው

በዚያ ክረምት ከጊዜ ወደ ጊዜ ወደዚያ ክፍል ሲመላለስ፣ መስረቅ በጣም
ቀላል ስለሆነለት ግድ የለሽ እየሆነ መጣ፡ አንዳንዴ ተደስቶ አንዳንዴ አዝኖ
ወደ እኔ ይመለሳል፡ ከቀን ወደቀን የተደበቀው ገንዘባችን እያደገ መጥቷል።ታዲያ ለምንድነው የሚያዝነው? “በሚቀጥለው ቀን አብረሽኝ ትመጫለሽ ራስሽ ታይዋለሽ” ነበር መልሱ።

መንትዮቹ ነቅተው መሄዳችንን እንዳያውቁ አረጋግጬ በንፁህ ህሊና መሄድ እችላለሁ: ድብን ያለ እንቅልፍ ወስዷቸዋል። ጠዋት ለመንቃት እንኳን
አይናቸው እየተጨናበሰ ቀስ ብለው ነው የሚነቁት። አንዳንድ ጊዜ ተኝተው
ሳያቸው ያስፈራኛል። ሁለት ትንንሽ አሻንጉሊቶች፣ የማያድጉ፣ የሚያንቀላፉ
ሳይሆን ትንሽ ሞት ውስጥ የሰመጡ ይመስሉ ነበር።

ሂዱ! አምልጡ! ፀደይ እየመጣ ነው፡ ከመዘግየቱ በፊት ቶሎ መልቀቅ
አለብን በውስጤ ያለ ድምፅ ደመነፍሴ ያለማቋረጥ በውስጤ ይደውላል።ክሪስ ስነግረው ሳቀብኝ፡ “ካቲ አንቺና የአንቺ ደመነፍስን መስማት ብቻ
ሳይሆን ገንዘብ እንደሚያስፈልገንም መረዳት ያስፈልጋል ቢያንስ አምስት መቶ ያስፈልገናል። ለምንድነው የምንቸኩለው? አሁን ምግብ አለን
አልተገረፍንም፣ በግማሽ እርቃናችንን ሆነን ስትይዘን እንኳን ምንም ቃል አልተናገረችም ለምንድነው አሁን አያትየው የማትቀጣን? ስለ ሌሎቹ
ቅጣቶቿ፣ እኛ ላይ ስለሰራችው ኃጢአት ለእናታችን አልተናገርንም ለእኔ እኛ ላይ ያደረገችው ነገር በምንም መንገድ ማስተባበል የማይቻል ኃጢአት የተሞላ ነው ሆኖም ያቺ አሮጊት ሴት እጇ አልተለየንም በየቀኑ በሳንድዊች የተሞላ የሽርሽር ቅርጫት ለብ ካለ ሾርባና ወተት እንዲሁም ከአራት ስኳር ከተነሰነሰባቸው ዶናቶች ጋር ታመጣልናለች።

“ፍጠኚ!” አስቸኮለኝ። ክሪስ ጨለማና ባዶ በሆነው ኮሪደር ላይ እየጎተተኝ
ነው። “አንድ ቦታ ላይ መቆም አደገኛ ነው የሽልማቱን ክፍል በፍጥነት
አየት አድርገን ከዚያ ወደ እናታችን መኝታ ክፍል በፍጥነት እንሄዳለን”
የፈለግኩት የሽልማቱን ክፍል ለአፍታ አየት ማድረግ ነው። በድንጋይ የተሰራው እሳት ማንደጃ ላይ ተቀምጦ ያየሁት በጣም አባታችንን የሚመስል በዘይት ቀለም የተሰራውን ምስል ጠላሁት እንደ ማልኮም ፎክስወርዝ ያለ ጨካኝና ልበ ደንዳና ሰው ወጣት ሆኖም እንኳን መልከመልካም የመሆን
ምንም መብት የለውም: እነዚያ ቀዝቃዛ ሰማያዊ አይኖቹ የቀረውን እሱነቱን
በቁስል መምታት ይገባቸዋል። ወለሉ ላይ ያለውን የድብና የነብር ቆዳ
እንዲሁም የሞቱ እንስሳት ጭንቅላቶች አየሁ እንደዚህ አይነት ክፍል መፈለጉ በራሱ ማንነቱን የሚያሳይ ነው።

ክሪስ ቢፈቅድልኝ ኖሮ ሁሉንም ክፍሎች እመለከት ነበር፡ ነገር ግን የተዘጉትን
በሮች ዝም ብለን እንድናልፍና ጥቂቶቹን ብቻ አየት እንዳደርግ ፈቀደልኝ
ሰርሳሪ አለኝ በሹክሹክታ: በአንደኛቸውም ውስጥ የሚያስደስት ነገር
የለም:" ትክክል ነበር፡ በዚያ ምሽት ክሪስ ያለው ነገር በብዙ መልኩ ትክክል
እንደሆነ አወቅኩ ክሪስ፣ ይሄ ቤት ግዙፍና ቆንጆ እንጂ የሚያምርና የሚመች
አይደለም ብሎኝ ነበር፡ የሆነ ሆኖ፣መገረሜን መግታት አልቻልኩም።በንፅፅር ግላድስተን የነበረው ቤታችን ተራ ቤት ይሆናል፡

ብዙ ረጅምና በሚያስጠላ አይነት ደብዛዛ የሆኑ አዳራሾች አልፈን በመጨረሻ የእናታችን ግዙፍ ክፍል ደረስን፡ ክሪስ ስለ አልጋውና ስለ ሁሉም በዝርዝር ነግሮኛል፡፡ ግን መስማት ማየት አይደለም:: ትንፋሼ ተሰበሰበ ህልሞቼ ክንፍ አወጡ፣ ኦ ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን! ይህ ክፍል ሳይሆን የንግስት ወይም የልዕልት መኖሪያን የሚመጥን ነው። ሁሉም ነገር የሚያስደምም ነበር፡
ከዚያ እናታችን አባታችን ካልሆነ ከሌላ ሰው ጋር የምትተኛበትን አልጋ
በመጥላት አፈገፈግኩ፡ ወደ ግዙፉ የልብስ ማስቀመጫ ሳጥኗ ተጠግቼ በህልም ካልሆነ በስተቀር የእኔ ሊሆን ከማይችለው የህልም ሀብት ውስጥ
ገባሁ: ሱቆች ውስጥ ከሚገኙት በላይ ልብሶች አሏት: ያሏትን ልብሶች
ጫማዎችና ጌጣጌጦች ሁሉ አንዳንድ ጊዜ ለመልበስ እንኳን ሺህ አመት መኖር አለባት

አይኖቼን የያዘው ሌላ ነገር ደግሞ ክሪስ ያሳየኝ ወርቃማ የመልበሻ ክፍል
ነው: ዙሪያውን መስታወት ያለበት፣ አረንጓዴ ተክሎችና እውነተኛ አበቦች
ያደጉበት መታጠቢያ ክፍሏን ተመለከትኩ፡ “ሁሉም አዲስ ነው” ክሪስ
አብራራልኝ: በመጀመሪያ የገና ግብዣው ቀን ስመጣ እንደዚህ በጣም.
የሚያምር አልነበረም”

ከበፊት ጀምሮ እንደዚህ እንደነበር ግን ስላልነገረኝ ዞር ብዬ ተመለከትኩት
ስለነዚህ ሁሉ ልብሶች፣ በሚስጥር ሳጥኗ ውስጥ ስለቆለፈቻቸው ጌጣጌጦች
እንዳውቅ ስላልፈለገ ሆነ ብሎ እየሸፈነላት ነበር። አልዋሸኝም። ግን ደግሞ
አልነገረኝምም ነበር። የእኔን ጥያቄዎች ላለመመለስ አይኖቼን የሚሽሹት
አይኖቹንና በእፍረት የቀላ ፊቱን እያየሁ ነው። እኛ ክፍል ውስጥ መተኛት
አለመፈለጓ የሚያስገርም አይደለም የመልበሻ ክፍሏ ውስጥ ሆኜ የእናታችንን ልብሶች እየሞከርኩ ነው፡
በህይወቴ ለመጀመሪያ ጊዜ የናይለን ስቶኪንግ ለበስኩ አቤት… እንዴት
እንደሚያምሩ! ሴቶች እንደዚህ አይነት የእግር ሹራቦች ቢወዱ አያስገርምም! ቀጥሎ ለመጀመሪያ ጊዜ የጡት መያዣ ለበስኩ በጣም ትልቅ ነበር። ልክ
የሆኑኝ እንዲመስል ውስጣቸው የመፀዳጃ ወረቀቶች ጠቀጠቅኩ። ቀጥሎ ደግሞ ጫማ ሞከርኩ፡ እሱም ትልቅ ነበር።
👍551
#ጠላፊዎቹ


#ክፍል_ሰላሳ_አራት


#በኬንፎሌት


#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ


ማርጋሬት በሰማችው ተንገሸገሸች ‹‹በጣም የሚያስፈራ ነገር ነው
የነገርከኝ፡፡ ለዚህ ነው እንደ ፍራንኪ ጎርዲኖ ያሉ ወሮበሎች የእጃቸውን
ማግኘት አለባቸው የሚባለው

ትንሽ ዝም ብለው ቆዩና ‹‹ኧረ ለመሆኑ በፍራንኪ ጎርዲኖ እና በክላይቭ መምበሪ መካከል ያለው ግንኙነት ምንድን ነው?,,

‹‹እንጃ እኔ አላውቅም›› አላት፡፡

‹‹ፔርሲ መምበሪ ሽጉጥ ይዟል ብሎ ነግሮኛል፡ ፖሊስ ሳይሆን አይቀርም››

‹‹እውነት! እንዴት?››

‹‹እንደዚህ አይነት ልብስ የለበሰው እንዳይታወቅበት ነው››

‹‹ፍራንክ ጎርዲኖን የሚጠብቅ ፖሊስ ይሆናል››

‹‹ለምን? ጎርዲኖ እንግሊዝ አገር ውስጥ ታድኖ የተያዘ አሜሪካን አገር እስር ቤት የሚወስድ ወንጀለኛ ነው፤ ከአይሮፕላኑ ዋጋ ውድነት አንጻር የእንግሊዝ ፖሊስ ኮሚሽን ገንዘቡን ገፍግፎ እስረኛ እንዲያጅብ ፖሊስ
የሚልከው ለምንድነው?››

‹‹አንተን ይሆን የሚከታተለው?›› አለች በጆሮው

‹‹አሜሪካን አገር ድረስ›› አለ ሄሪ ጥርጣሬ ገብቶት ‹‹ለሁለት የወርቅ
አምባሮች ሲል?››

‹‹ታዲያ እዚህ ለምን መጣ?››

‹‹አላውቅም››

‹‹የሆነ ሆነና የጎርዲኖ ጉዳይ ራት ላይ አባቴ ያሳየውን መጥፎ ባህሪ
የሚያረሳሳ ይመስለኛል፡››

‹‹ለምንድን ነው እንደዚያ የሆኑት አባትሽ?›› ሲል ጠየቀ ሄሪ፡

‹‹እኔ እንጃ ከዚህ በፊት እንደዚህ ሆኖ አያውቅም››
‹‹ከዚህ ቀደም የፋሺስት አስተሳሰብ አራማጆች አጋጥመውኛል አለ
ሄሪ ‹‹እነዚህ ሰዎች ፍርሃት አለባቸው››

‹‹እንደዚያ ነው?›› ማርጋሬት አባባሉ ያስደነቃት ከመሆኑም በላይ ሊሆን የማይችል ሆነባት፡፡ ‹‹ፋሺስቶች ሲያይዋቸው ሞገደኛ ይመስላሉ
ውስጣቸው የተረጋጋ አይደለም፡፡ ለዚህ ነው ዩኒፎርም ለብሰው ላይ ታች
የሚሉት፡፡ በቡድን ሲሆኑ ነው ደህንነት የሚሰማቸው ዲሞክራሲ የሚጠሉት ለዚህ ነው፡፡ አየሽ ዲሞክራሲ የተለያየ አስተሳሰብ እንዲንፀባረቅ
ይፈቅዳል ገደብ አይጥልም
አምባገነንነትን ለምን እንደሚወዱ ታውቂያለሽ? ወደፊት የሚሆነው የታወቀ ስለሆነና የፋሺስት መንግስት በቀላሉ ለውጥ ስለማይደረግበት ነው››

‹‹አባቴ ኮሚኒስቶችን ወይም ጽዮናዊያንን ወይም የሰራተኛ ማህበራትን
ያለ ምክንያት አይደለም የሚጠላው እነዚህ ሐይሎች
ያንበረክኳታል ብሎ ይሰጋል፡››

‹‹ፋሺስቶች ሁልጊዜ ብስጩ ናቸው›› አለ ሄሪ፡፡

‹‹አባቴም እንዲሁ ነው  አያቴ ሲሞቱ ዕዳ ያለበት ርስት ነው ያወረሱት፧ እናቴን እስኪያገባ ድረስ ተቸግሮ ነበር የኖረው፤ከዚያም
ለፓርላማ አባልነት ተወዳድሮ ቢያሸንፍም በሩን አልረገጠም፤ አሁን ደግሞ
ካገሩ ተነቅሎ ተባረረ›› አለች፡፡

ማርጋሬት ‹ሄሪ ማርክስ ከቤተሰብ ጠፍቼ እንድሄድ ይረዳኝ ይሆን?› ስትል አሰበች አሜሪካ ከገቡ በኋላም እንዳሁኑ ይቀርባት እንደሆነ እርግጠኛ
አይደለችም፡፡ ‹‹አሜሪካ የት ነው ልትኖር ያሰብከው?›› ስትል ጠየቀችው።

‹‹ኒውዮርክ ቤት ተከራይቼ እኖራለሁ፤ አሁን እጄ ላይ ጥቂት ገንዘብ አለኝ፤ ሌላም ገንዘብ የሚገኝ ይመስለኛል፡››

ሄሪ ሁሉን ነገር አቅልሎ ነው የሚናገረው ‹‹ምናልባትም ለወንዶች ቀላል ይሆናል፡፡ ሴት ልጅ ግን ረዳት ያስፈልጋታል››

‹‹ናንሲ ሌኔሃን ስራ ልትቀጥረኝ እንደምትችል ነግራኛለች›› አለች፡
‹‹ሆኖም ወንድሟ ኩባንያውን ከወሰደባት የገባችልኝን ቃል ላትጠብቅ
ትችላለች››

‹‹ከፈለግሽ እኔ አግዝሻለሁ›› አላት፡፡

እሷ እንዲህ አይነት ድጋፍ ነው የፈለገችው

‹‹ትረዳኛለህ?›› ስትል
ጠየቀችው፡፡

ሄሪ ምን ሊያደርግላት እንደሚችል ግልፅ ባይሆንለትም ‹‹ቤርጎ ፈልጌ
አሳይሻለሁ›› አላት፡፡

ይህን ቃል ስትሰማ የተሰማት እረፍት ቀላል አይደለም፡፡

‹‹እግዜር ይስጥህ፡፡ እኔ በህይወቴ ቤርጎ ፈልጌ ይዤ አላውቅም፡፡››
‹የቤት ኪራይ ማስታወቂያ እናያለን››

በታይምስ ጋዜጣ ላይ እንዲህ አይነት ማስታወቂያ አይቼ አላውቅም››አለች አባቷ የሚያነቡት ይህን ጋዜጣ ብቻ መሆኑን አስታውሳ፡፡

‹‹ማታ ማታ የሚወጡ ጋዜጦች ላይ ነው ማስታወቂያዎች የሚወጡት››

እንዲህ አይነት ቀላል ነገር እንኳን ባለማወቋ አፈረች፡፡
‹‹እኔ የሚረዳኝ ሰው ያስፈልገኛል››
‹‹አይዞሽ አትፍሪ እኔ የምችለውን ያህል እረዳሻለሁ››
‹‹በእውነት የሚያስደስት ነው›› አለች ማርጋሬት ‹‹ሚስስ ሌኔሃንና አሁን ደግሞ አንተን ካገኘሁ ኑሮውን እቋቋመዋለሁ፡ ውለታ ከፋይ ያድርገኝ፡፡ ምን እንደምል እንጃ፡:››

ዴቪ ወዳሉበት መጣና ‹‹በመስኮት ተመልከቱ አንድ ነገር ታያላችሁ›› አለ።

ማርጋሬት አይሮፕላኑ ለአስራ አምስት  ደቂቃ ያህል ሳይወዛወዝ
እንደተጓዘ ተገነዘበች፡

ማርጋሬት በመስኮት አሻግራ ተመለከተች፡፡ ሄሪ የመቀመጫ ቀበቶውን
ፈታና በማርጋሬት ጀርባ በኩል አሻግሮ አየ፡፡

‹‹ለእኛ ብለው ይሆናል መብራቱን ሁሉ ያበሩት›› አለ አንዱ፡፡

ጦርነቱ ከተጀመረ ወዲህ የአየር ጥቃቱን በመፍራት በጨለማ ነው የሚጓዙት፡ ማርጋሬት ሄሪ በጣም ወደሷ መጠጋቱን አልጠላችውም:
የአይሮፕላኑ የመገናኛ ሰራተኛ ከመርከቡ የመገናኛ ሰራተኛ ጋር በሬዲዮ
ሳይነጋገር አልቀረም፡፡ የመርከቡ ተሳፋሪዎች ወደ መርከቡ በረንዳ ላይ
ወጡና እጃቸውን አውለበለቡ፡፡ አይሮፕላኑ ከመርከቡ በቅርብ ርቀት የሚበር በመሆኑ ወንዶቹ ነጫጭ የራት ልብስ፤ ሴቶቹ ደግሞ ቅልጥም የሚታከክ
ልብስ መልበሳቸውን በግልጽ ይታያል፡፡

መርከቡ ማዕበሉን በሹል አፍንጫው እየሰነጠቀ ሲጓዝ አይሮፕላኑ አልፎት በረረ፡፡ ማርጋሬት ሁኔታው አስደስቷታል፡ ሄሪን ስታየው እሱም አያትና ተሳሳቁ፡፡ ሰዎች እንዳያዩት በሰውነቱ ከልሏት እጁን ወገቧ ላይ ጣል አድርጓል፡፡ በእጁ ገላዋን ነካ ያደረጋት ቢሆንም በመላ ሰውነቷ ላይ
የኤሌክትሪክ ሞገድ ያህል ሙቀት ለቆባታል፡ ይህ ሁኔታ በመጠኑ ድንግርግር እንዲላት ቢያደርግም እጁን እንዲያነሳ ግን አልፈለገችም ከትንሽ ጊዜ በኋላ ቁልቁል የሚያዩትን መርከብ አልፈው ሲሄዱ ከመርከቡ የሚፈነጥቀው መብራትም እየራቃቸው ሄደ፡፡ የአይሮፕላኑ ተሳፋሪዎች ወደ
ቦታቸው ሲመለሱ ሄሪም ወደ ቦታው ሄደ፡፡

ዋናው ሳሎን ውስጥ ካርታ ከሚጫወቱት ጋር ማርጋሬትና ሄሪ ብቻ
ሲቀሩ ሌሎቹ ተሳፋሪዎች ወደ መኝታቸው ሄዱ፡ ማርጋሬት ከሄሪ ብቻዋን ተቀምጣ እፍረት ተሰማትና ‹‹መሽቷል ብንተኛ ይሻላል›› አለች ወዲያው ለምን እንዲህ አልኩ? አለች ለራሷ መተኛት አልፈለገችም: ሄሪ
ከእሷ መለየቱ ደስ ስላላለው ‹‹እኔም ትንሽ ቆይቼ እሄዳለሁ›› አለ
ማርጋሬት ከመቀመጫዋ ተነሳች ‹‹ወደፊት አሜሪካ ውስጥ እረዳሻለሁ
ስላልከኝ አመሰግናለሁ›› አለች፡፡
" ምንም አይደል"
"መልካም ምሽት"
"ለአንቺም እንዲሁ" አለ ሄሪ
ከመሄዷ በፊት ዞር አለችና እረዳሻለሁ ያልከኝ ከአንጀትክ ነው አይደል?

"አይዞሽ አታስቢ›› አላት፡፡

ማርጋሬት ለሄሪ ያላት ፍቅር እየጨመረ መጥቷል፡፡  ከዚያም  በደመነፍስ እዚያው ቁጭ ባለበት ከንፈሩን ሳም አደረገችው፡፡ ይህም ደስ የሚል ስሜት አጭሮባታል፡፡ ግን ደግሞ ወዲያውኑ ባደረገችው ነገር ክው አለች ያጫረባት ደስታ ጉልበቷን አብረክርኳታል፡፡ ዙሪያ ገባውን
ስትመለከት ሚስተር መምበሪ የላይኛውን አልጋ ሲይዝ የታችኛውን ሄሪ
ይዟል፧ ፔርሲም የላይኛው አልጋ ላይ ተኝቷል፡፡ መጋረጃውን ጋረደች፡፡

መብራቱን አጠፋችና ብርድ ልብስ ውስጥ ገብታ ተኛች። መኝታው ይሞቃል፡፡ በመስኮት ስታይ ከጨለማና ከዝናብ በስተቀር ምንም የሚታይ ነገር የለም፡፡ እሷና ኤልሳቤት ትንንሽ ልጆች ሆነው በበጋ ውስጥ እውጭ ድንኳን ተክለው የሚተኙት ትዝ አላት፡፡

ኤልሳቤት የት ትሆን ያለችው?
👍221
#ኢቫንጋዲ


#ክፍል_ሰላሳ_አራት


#በፍቅረማርቆስ_ደስታ


“ይህ ክላሲካል ዋሽንት ተጫዋች ማነው?"

ሐመሩ የፍቅር ጓደኛዬ ነው ዋሽንት ግን መጫወት
ይችላል?

“ያውም ልብን በሚሰልብ ቅላፄ ነዋ የአጨዋወት ስልቱ ልብሽን የሚሰውርበት አካልሽን የሚያንሳፍፍበት... አንዳች ኃይል አለው:: ከርቀት የሚቀሰቅስሽ የሚንጥሽ…"

“እንኳን ደስ አለሽ በይኛ!በፍቅር ክንዱ አፍቃሪዎቹን
በተራ ያሰለፈን ጀግና በሙዚቃ አርቱም የምንተኛበትንና
የምንነቃበትን ፕሮግራም ያወጣልናላ ደልቲ ገልዲ…

ምን

የሱ ታሪክ ብዙ ነው ኮንችት: በርቀት ስታይው የፍልፈል
አፈር! እየተጠጋሽ ሄደሽ ውስጡ ስትገቢ ግን እንደ ተራራ እየገዘፈ፤ወደላይ እየተከመረ የሚሄድ የሚስጥር ዓለም ነው።''

“እውነትሽን ነው"

“አዎ  ኮንችት"

ኮንችት ደነቃት ገረማት ፍቅራቸውን ልታየው ሞከረች አንዴ ካርለትን
ተመልሳ ደልቲን… አየችው አጠጋጋቻቸው አሰተቃቀፈቻቸው
አሳሳመቻቸው… በሃሳቧ ምራቋን እየዋጠች፡፡

“ምነው ኮንችት? ካርለት ኮንችትበብ ጭልጥ ስል
እየሳቀች ቀስቅሳ ጠየቀቻት።

“እንጃ! ግን." ኮንችት ሃሣቧን ገደበችው ዋጠችው ካርለት እንደገና ሳቀች። ሳቋ ደልቲን ጎሻሸመው። ዞር ብሎ ፈገግ
ሲል የኮንችት አይኖች ጥርሶቹ ላይ ተሰኩ! እንደ በረዶ ጥርሱ ነጭ ነው።

“ታፈቅሪዋለሽ?” ሞኝ ሆነች ኮንችት

"አዎ የፍቅር እንጥሌን ሌሎቹ ተንጠራርተው ሲያጡት ተቀምጦ የነካው እሱ ብቻ ነው ተሳሳቁ ካርለትና ኮንችት::

'እንጥሌን እምም...” ኮንችት እንደገና ምራቋን ዋጠች።

“እሱም ያፈቅርሻል?”

“እኔ እንጃ... ቢሆንም አይላኝም እኔ ለእሱ ገና
ያልተገራሁ ባዝራ ነኝ: ስለዚህ ከኔ ይልቅ እሷን ይወዳታል:"

ካርለት በአገጯ ጎይቲን ለኮንችት አሳየቻት
ኮንችት ጎይቲን እስከ አሁን ለምን እንዳላስተዋለቻት
ገረማት የጠይም ቆንጀ እግሮችዋና ወገቧ የሚያምር ችምችም
ያሉት የወተት አረፋ ጥርሶችዋ የሚያስጎመጁ ሆነባት።

ኮንችት ጎይቲን ስታያት እንደቆየች ስለ ውበት አሰበች።ስለ ሰው ልጆች የራቁት ውበት ልብስ ስላልሸፈነው ተፈጥሮአዊ ገላ አለመች:: ሰው ሁሉ በተፈጥሮው ማራኪ ነው ያምራል ይስባል...

“አሁን ግን እሷ አግብታለች ስለዚህ የደልቲን ፍቅር እንደ
ማንጎ እየጋጥሁ እረካባታለሁ ስል ጀግናው ሌላ ቆንጆ በፍቅሩ ግዳይ
ጥሎ ቆንጀዋ ልቡን ሰብራ ልትገባ ስትፈልጠው ደረስሁ... ሳቀች

ካርለት: ሳቋ ኮንችትን ስለውበት ከምታልምበት የፍልስፍና ዓለም ቀሰቀሳት።

"እሷ ደግሞ ማን ናት?"

“ዳራ ትባላለች ሐመር ናት: ልቅም ያለች ቆንጆ!...”

ካርለትና ኮንችት እንዲህ ሲጨዋወቱ ጎይቲ አንተነህ
የምታየው የምትሰማው የምትነካው የምታልመው... አንድ ሰው ነው:: ከፊት ለፊቷ የተቀመጠውን የፍቅር ጀግናዋን ትኩር ብላ
ስታስተውለው ቆይታ ወደ እሱ ሄደች።

በእጇዋ ጨሌ
አንጠልጥላለች መለሎ
አንገቱ ላይ አጠለቀችለት! ቀና ብሎ አያት እሷም ዝቅ ብላ አየችው።

አልተቀየረም  እሷም
አልተቀየረችም ትንፋሻቸው ይጥማል። የጫካ ነፃነታቸው ግን የለም ጭኗቿ አይታቀፏትም ደረቱ ላይ አትተኛም፤እሱም ዳሌዋን አያቅፍም
ጡቶችዋ እንደ እንቧይ ደረቱ ላይ አይነጥሩም...

“ይእ! እንኳን ደና ሆነህልኝ እንጂ..." ብላው እንባዋ
በአይኗ ዙሪያ ተኮለኮለ

“ምን ይሆን ብለሽ ነው አንች..." እሱም መናገሩ
አቃተው: ይህን ሲል ጎይቲ የፍቅር ትዝታው ጠቅ አድርጎ ወጋት ስለዚህ ሃዘን የሰራ አካላቷን በጨካኝ ስለቱ አብጠለጠለው። ያኔ ልቧ፣ ሲኮማተር አይኗ ዙሪያ የተኮለኮለው እንባዋ ኩልል ብሎ ወረደ።

“ይእ ባይሆን አልጣህ- አይንህን ልየው ፍቅርህ ልቤ ውስጥ ሲንፈራገጥ አንተ ሳትኖር እንደ ምጥ ያስጮኸኛል ጤና ይነሳኛል። እንኳንም ግን ፍቅርህ ተሆዴ አይወጣ! እንኳንም
አልገላገለው! እሚወለድ ቢሆን ሲያድግ ብቻዬን ጥሎኝ ይሄድ ነበር.." ትክዝ አለች እይታዋን የከለከለውን እንባዋን ጭምቅ አድርጋ
አፍስሳ።

ስሜቷ ጭምትርትር ያለውን ጎይቲን ሲያይ ደልቲም የሆነ
ነገር እሱም ሆድ እንደጉማሬ ሲገላበጥ በዓይነ ህሊናው ታየው።

“ተይው የኔ እህት! ተይው እርሽው ተንግዲህ ተሱ
ምሰይ: የአባት ደንብ ተሁሉም ይቦልጣል  ተፍቅርም!! ስለዚህ
ጉም መቼስ አይዘገን.." ብሎ የባሰ የሐዘን ቦይዋን ከፍቶ ለቀቀባት
የሚያጉረመርም ሳግ ቀጥሎ የህሊና ብራቅ ከዚያ እንባዋ አጨቀያት:
ጎይቲ እንገቷን ደፋች: እሱን ማጣቷ እውነት ነው! እውነትም የሱ የመሆን
እድሏ አክትሟል፤
አክትሟል፤እውነትም
የፍቅር ጥገታቸው
ነጥፋለች...

ጎይቲ እንባዋ ቦዩን ይዞ ፈሰሰ፣ እንባ የጠማት መሬት ደግሞ የፍቅር እንባዋን እያጣጣመች ጭልጥ አድርጋ ጠጣችው::መሬት ሰዎች ሲፋቀሩ የሚተርፋት እርግጫቸው ነው ሲያዝኑ ግን ፀሐይ ያቃጠው ጉሮሮዋን ጨዋማ እንባቸው ጥሟን ያረሰርስላታል ጥሟን ይቆርጥላታል ጣፋጩ የሰው ልጅ እንባ የጎይቲን እንባም መሬቷ አፏን ከፍታ ጠጣችው።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።

' ...ይእ ተወኝ አንተ ሰው! መች አንተ ለእኔ አነስከኝ።
የአንተ መሆኔን ነጋሪ አልሻም ሰው መቼስ ካሉት በረት ሙሉ ከብቶች የሚቆረቆረውና የሚቆጨው አውሬ የበላበትን ጫካ
ያስቀረበትን ከብት አይደል! እንደማያገኘው ልቦናው ያውቀዋል ቢኖርም ለእሱ እስካላለው ድረስ በሽታ ይገለው ይሆናል: ይህን ግን
አያስብም። ዘወትር ቁጭት ብቻ ወይኔ ብቻ. እሮሮ ብቻ

“አያ ደልቲ የኔ አይደለም:: ከእንግዲህ በሴትነት መላዬ
ጀግናውን እየመራሁ ወስጄ ልቤ ውስጥ አላስተኛውም ሙቀቱን አልጋሪውም... ያች የፍቅር ጨረቃ አሁን የማይወለደውን ጨቅላ
አቅፌ እሽሩሩ….' የምልባት ብርሃን ናት: የፍቅሩን ትዝታ!
የጀግናውን ገድል፤ የማይጎረምስ ፍቅሩን፤ ጠረኑ የማይለውጥ
ፍቅሩን... የማልምባት ናት ጨረቃ!

"በእጅ ያረጉት አንባር ከእንጨት ይቆጤራል' እንዲሉ ለአያ ደልቲ ስንሰፈሰፍ ልብህ ቢከፋው አይደንቀኝም!በድየሃለሁ
"ዘንግቼሃለሁ... ግን ወድጄ አይደለም። ስቆምበት ልብህ እንደ ደረቀ
እንጨት ሲሰባበር ይሰማኛል። ወንድነትህን ብታሳዬኝ ሸንቆጥ
ብታደርገኝ አብያው ልቤ አደብ ገዝቶ ትዝታዬን እያረሰ ገለባብጦ የአንተን የፍትር ቡቃያ ያበቅለው ነበር: አንተ ግን ወኔ ከወንድነቱ
ይልቅ ወደ ሴትነቱ ያደላል፡ እንደ ወንዶች አታገሳም አትፎገራምI አትዋጋም አሯሩጠህ አትጥልም! አትጀነንምI የተከደነውን በሃይል አትከፍትም...

“እና ልቤ ሃይ ባይ አጣ ትዝታዬን የሚሽር ትዝታ
አጣሁ ይእ! አይ ልፋቴ አንተ እቅፍ ውስጥ ሆኜ ከተራራው ማዶ ሰው ፍለጋ ስንጠራራ! 'አሁንም ትወጂዋለሽ... እያልህ ከምትለኝ በወንድነት በልቤ ውስጥ የሚዋኘውን ጀግና አጥምደውና ሃሣቤን
ቆልምመው: ለእኔስ አያ ደልቲ እንዳለኝ ተአባቴ ደንብ ውጭ እሱን ማሰብ 'ጉም መዝገን' አይደል!

“አንተና እኔ ሰውነታችን እንጂ አበቃቀላችን ለየቅል ነው።መስሎህ እንጂ ማንም ትሁን ማን የደረሰ ቡቃያዋን አሽቶ ያቃማትን ሐመር አትረሳም:: ያውም ያያ ደልቲን የፋና ወጊውን የጀግናውን አንበሳ ቀጭኔ... ከገደለው እቅፍ የገባችውን... 'ተይ' ተብላ ፍቅሩን ከልቦናዋ አውጥታ ልትወረውረው ይህ የሚቻላት ሐመር የለችም።

“እኔ የኔ ጌታ በቃልህ ተይ ዘንጊው... አትበለኝ: ቅጣትህ ይሻለኛል! ልመናህ ግን ያብሰኛል.." ጎይቲ አይኖችዋን አድማሱ ላይ
ሰንቅራ ሃሳቧን ሳትጨርሰው ፀጥ አለች።
👍281
#ባል_አስይዞ_ቁማር


#ክፍል_ሰላሳ_አራት


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ

እቤት እንደገባች መኝታ ቤቷን ዘጋችና ትንሽ እረፍት ልትወስድ ፈልጋ ጋደም አለች፡፡ነገ ቃልን እንደምታፈቅረው ልትነግረው በመወሰኗ በውስጧ የተፈጠረባት መረበሽን ተከትሎ ኃይለኛ እራስ ምታት እያንገላታት ነው..እራሷን ለሁለት ከፍሎ ይፈልጣት ጀመር .ከመኝታዋ እንደምንም እየተንገዳደገደች ተነስታ ኮመዲኖዋን ከፈተችና የህመም መስታገሻ መድሀኒት አወጣች ሁለት ፍሬ ወስዳ ወጠች.እንዲሁ መድሀኒቱ የህመም ማስታገሻ ይባላል እንጂ ድንዛዜ ውስጥ የሚከትና የሚያንሳፍፍ  ሀሺሽነት ባህሪ ያለው መድሀኒት ነው..ለአሷ ግን ይመቻታል፡፡መኝታዋ ላይ ተመቻችታ ተኛች፡፡ቀስ በቀስ ደስ የሚል ስሜት እየተሰማት መጣ..ደስ የሚሉ ሀሳቦች የአምሮዋን የፊተኛ ስፍረ መቆጣጠር ጀመሩ…እሷም በደስታ ፈቀደችላቸው..ድንገት የሆነ ቅፅበታዊ መገለጥ አይነት ነገር ሲከሰተ እየታወቃተ ነው...በአእምሮዋ የፊተኛው ሰሌዳ ላይ ብልጭ ድርግም...ብልጭ ድሮግም  ማለት የጀመረው ...አባቷን በአይኖቾ ያየችበት የመጨረሻ ቀን   ጓሮ ከትክልቶች መካለል ገብታ ተደብቃ ነበር..እንደዛ ያደረገችው የሚያማምር ቀለም ያላቸው አበቧች ቀልቧን ስለሳቧት ነበር...አበባ ትወዳለች...ማንም ሳያያት ሹክክ ብላ ገብታ ከየአይነቱ አንዳአንድ አበባ በመቀንጠስ ወደ ክፍሏ ይዛ በመሄድ በዛ እየተጫወቱ መደሰት ተደጋጋሚ ተግባሯ ነበር...የጊቢያቸውን አትክልተኛ የነበሩት አዛውንት ግን በስራዋ አይደሰቱም.. ሁሌ እንደተነጫነጩና ለእናቷ ስሞታ እንዳሰሙ ነበር...እናቷም ልታስቀይማቸው ስለማትፈልግ ፊታቸው ይቆጧትና ዞር ሲሉ ደግሞ የፍላጎቷን እንድታደርግ ያበረታቶት  ነበር...ይህ  የአበባ ፍቅሯ ዛሬም ድረስ ህያው ነው...ከመጨረሻ ጠላቷም ቢሆን የአበባ ስጦታ ከመቀበል ወደኃላ አትልም።

አዎ የመጨረሻዋ ቀን አሁን ጥርት ብሎ እየታያት ነው።ግን ውስጧ ከነበረ ለምንድነው እስከዛሬ ትዝ ሳይላት የቆየው ...?በየትኛው የአእምሮዋ ጎዳ ውስጥ ደብቃው ብትቆይ ነው?በጣም ያስገረማት ጉዳይ ነበር..በእለቱ ልክ እንደወትሯዋ እዛ የጓሮ  አበባ ውስጥ ተወሽቃ አባተዋና አያቷ ከውጭ  እየተጨቃጨቁ  መጡና እሷ ያለችበት አካባቢ ሲደርሱ ...ቆሙ።

"ከልጄ እንድትርቅ እፈልጋለሁ…. ሁሉን ነገር ጥለህ ይሄን ሀገር እንድትለቅና ዳግመኛም ተመልሰህ እንዳትመጣ አስጠነቅቅሀለሁ"አያተዋ ናቸው በቁጣ አበቷ ላይ የሚጮሁበት፡፡

"ምን እያሉ ነው ...ልጅ አለቺኝ ኦኮ...እንዲህ እንዲያደርጉኝ አልፈቅድም››አባቷ ነው ተቃውሞውን የሚያሰማው፡፡

"እሱን ከመስረቅህ በፊት ማሰብ ነበረብህ..."

‹ስርቆት› ምትለው ቃል በደማቅ ቀለም ነበር በእምሮዋ ላይ የፃፈችው፡፡

""በቃ አንዴ ተሳስቼያለሁ...ሁለተኛ አልደግምም...ከልጄ መለየት አልፈልግም"

"የልጅ ልጄ  በሌባ እጅ እንድታድግ አልፈልግም...ከአንተ ጋር አንድ ጊቢ ውስጥ ሆና በአንድ ከተማ አብሬህ መኖር አልፈልግም..አንድ ቀን ሰጥቼሀለሁ...ካለበለዚያ በማደርገው ነገር ታዝናለህ .."ብለውት ከዘራቸውን እየወዘወዙ ወደ ትልቁ ቤት ሲገብ ትዝ ይላታል።

አባቷ እዛው እቆመበት አካባቢ ያለ ጠፍጣፋ ድንጋይ ላይ ቁጭ ብሎ ልክ እሷ አሻንጉሊቶቾ ሲጠፍባት እንደምታደርገው እንባውን ሲያንጠባብ አይታለች...ከዛ ከተደበቀችበት ሹክክ ብላ ወጥታ ወደአባቷ ነበር ያመራችው...ተደብቃ የቀነጠሰችውን አበቦች ምንሞ ሳትሰስት እንዳለ ለአባቷ መስጠቷ ትዝ ይላታል። እሱም ጉያው ውስጥ ሸጉጦ በማቀፍ ጉንጮቾን  አንገቷን ትናንሽ እጆቾን እየቀያየረ እና እየደጋገመ ለሳዕታት ደክሞት እዛው ክንድ ላይ እስክተኛ ሲስማት እንደነበረ ትዝ ይላታል...ስለአባቷ  የተገለፀላት ትዝታ ይሄ ነው።ከእዛን ቀን በኃላ አላየችውም ...ከእንቅልፏ ስትነቃ እራሷን ያገኘችው መኝታ ቤቷ  ውስጥ በስርዓት ተኝታ  ነበር።ተነሳችና ‹ አባዬ› ብትል ለስራ ወጥቶል አሏት...በማግስቱ ብትጠይቅ ሩቅ መንገድ ሄዷል ተባለች...ጥያቄዋን ለወራት ብትደጋግምም ታገኝ የነበረው መልስ ግን በጣም አሰልቺ እና ተደጋጋሚ ነበር...ከዛ በህፃን አእምሮዋ አያቷ ላይ ቂም ያዘችበት...‹ሌባ ሌባ› የሚለው ከአያቷ አንደበት ወደ አባቷ የተሰነዘረው ቃል  በጨቅላ አእምሮዋ እየተመላለሰ  አስቸገራት ተሰቃየች? አዎ አሁን የዘመናት ችግሯ መነሻ ምክንያት ተገልፃላታል...በዛ የአባት ናፍቆት ያንገላታት በነበረበት ጨቅላ ዕድሜዋ እንደአባቷ መሆን በጣም መፈለጓ  ትዝ ይላታል፤ ...እንደ አባቷ ‹‹ሌባ..››ይሄንን ደግሞ ተግባራዊ ማድረግ የጀመረችው አባቷን ለመጀመሪያ ጊዜ ሌባ እያለ ሲያወግዘው የሰማችውን አያቷ በመስረቅና ለአባቷ በመበቀል ነው።

"የነገሮች እንዲህ መገጣጠምና መቆላለፍ በጣም  አስገራሚ ነው የሆነባት።ለዚህ ቃል ትልቅ ምስጋና ይገባዋል ፡፡መዳን ከፈለገች ወደ ልጅነት ጊዜዋ ተመልሳ ትዝታዎቾን እንድትቆፍር ባያሳስባት ..ምን አልባትም እኚ ነገሮች በውስጧ እንደተዳፈኑ እዛው ከስመው ይቀሩ ነበር...ግን አሁንም ያልገባት አባቷ ምን ቢሰርቅ ነው አያቷ እንደዛ ሊያስፈራሩት  የቻሉት..?ደግሞስ እንደ እሷ ልክፍት  ይዟት ካልሆነ የገንዘብ   ችግር እንደማይኖርበት እርግጠኛ ነች?ታዲያ ለምን?የእዚህ መልስ እናቷ ጋር ነው ያለው...ግን አሁን እሷ ያልገባት እሺ ለችግሯ መነሻ የሆነ ሰበበ ምክንያቱን አወቀች፡ ግን እንዴት ነው  ፈውስ እንዲሆናት ሊያግዛት የሚችለው?አልገባትም።ቢሆንም ደስ ብሏታል። ነገ ተነገ ወዲያ ደግሞ የሚገለፁላት  ከፈውሷ ጋር የተገናኙ ተጨማሪ ነገሮች ሊኖሩ ይችላሉ። አዎ እናቷንና ቃልን  ማናገር እንዳለባት ወሰነች፡፡ ከዛ የሚሆነውን ለማየትድምዳሜ ላይ ደረሰች።
አይገርምም ግን የአንድ ቀን  ብጣቂ ገጠመኝ  የረጂሙ  የህይወታችንን  ጉዞ ላይ ጠንካራ ተፅእኖ ማሳረፍ ይችላል።አሁን ይሄን ታሪክ እንዲ አቆላልፍና አዋስቧ ሌላ ሰው ቢነግራት ስቃ ከማለፍ ውጭ እንደቁም ነገር ወስዳ ቦታ አትሰጠውም ነበር...አሁን ግን ዋጋ የከፈለችበት የራሷ ታሪክ ስለሆነ  ችላ ልትለው ፈፅሞ አትችልም። እናቷ ክፍል ገባች...ቁምሳጥናቸው አጠገብ ቁጭ ብለው በመስታወት እራሷቸውን እያዩ ፀጉሯቸውን እያበጠሩ ነበር፡፡በራፋን ከውስጥ ቆለፍችና ወንበር ይዛ ወደእሷቸው በመጠጋት  ከጎነናቸው ቁጭ አለች፡፡
"እማዬ አያቴና አባቴ በምን ጉዳይ ነበር የተጣሉት?"
እናቷ ጠያቄዋን እንደሰሙ ማበጠራቸውን አቁመው ፊታቸውን የሸፈነውን ፀጉሯቸውን ሰብስበው ወደኃላዋ ወረወሩና
‹‹  ምን አልሺኝ ?››አሏት በመኮሳተር
‹‹ ...አያቴ አባቴን ሌባ ነህ ብሎነው ከዚህ ቤት ያባረረው ...አባቴ ምን ሰርቆ ነው?››
"በሰማዕቱ ጊዬርጊስ ይሄን ጉድ ደግሞ ማነው የነገረሽ?
"ማንም አልነገረኝ እማዬ አስታውሼ ነው"
"አስታውሼ ማለት?"አይኖቾን አፍጥጣ፡፡
"አባዬ ከመጥፋቱ በፊት ከአያቴ ጋር ሲጨቃጨቁት ፊት ለፊት አበባ ውስጥ ተደብቄ ሰምቼያቸዋለሁ...አባቴ ከልጄ አይነጥሉኝ እያለ አባትሽን እያለቀሰ ሲለምን  ነበር..አያቴ ግን ከሌባ ጋር አንድ ቤትም አንድ ከተማም አብሬ አልኖርም..ሀገር ጥለህ ጥፋልኝ ሲለው በጆሮዬ ሰምቼለሁ?እና አባቴን ያባረራችሁት ብር ስለሠረቃችሁ ነው ወይስ ወርቅ?"
👍6810🔥2
#ተአምራተ_ኬድሮን


#ክፍል_ሰላሳ_አራት


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ

////
ብርጭቆውን አንስታ ተጎነጨችለትና መልሳ በማስቀመጥ መልስ ለመሰጠት  ተዘጋጀች….
ኬድሮን በምታየው ነገር  በጣም ደንዝዛለች …አላማዋንም ዘንግታ ….የሚበላትንም ነገር ችላ ብላ በምስጠት እየተከታተለችው ነው..በሌላ እይታ…. በሌላ መነጽር
ቀጠለች ልጅቷ‹‹የእኔ ፍቅር በጣም እኮ ነው የምትገርመኝ…. ዛሬም ተስፋ አትቆርጥም፡፡ በቃ እኔን እኮ ከዚህ በሽታዬ ለማዳን ለአመታት ለፋህ..ያለህን ንብረት ጨረስክ ..እስራኤል፤ህንድ፤አሜሪካም ጭምር ወስደህ በአለምአቀፍ ደራጃ አሉ በተባሉ የህክምና ተቋምና ምርጥ ጠቢቦች እድታከም አድርገሀል…በቃ አልተሳካም …እንደውም በአንተ ጥረት ነው የአንድ እና የሁለት አመት ቀሪ እድሜ ማግኘት የቻልኩት..ስለዚህ ይህቺን ባንተ ጥረት ያገኘኋትን ቀሪ ዕድሜዬን እንዳልከው በፍቅር እናጣጥምና ከዛ በሰላም ሸኘኝ …ባይሆን እዛ ጎጆ ቀይሼ መኖሪያ ቦታ  አመቻችታ እጠብቅሀላሁ..››አለችና ጉንጩን በመሳም ስሩ ውሽቅ አለችበት..እሱም አጥብቆ አቀፋትና በአንድ እጁን  ከአይኖቹ ሚንጠባጠበውን  እንባ ማበስ ጀመረ ..

ከዚህ በላይ መቆየትም ሆነ  በአላማዋ መግፋት አልቻለችም ….መኪናዋን አስነሳችና ወደቤቷ ነዳችው..ተቀጣጥሎ የነበረው የወሲብ ስሜቷ አሁን ከስሟል.‹‹.በዚህ አይነት ፍቅር ውስጥ እንዴት መግባት እችላለሁ?››..ይህቺንስ ሞት ፊት ለፊቷ የቆመባትን ሴት እንዴት መፎካከር ይቻላል… ?ከእሷ መንጠቅ ወይም መስረቅ በየትኛው ሞራል….?
እንደውም ከዚህ በላይ ታሪካቸውን ማወቅ ፈለገች..ልታግዛቸው ፡፡ከቻለች ለመሞከር….ግን ዛሬ አይደለም… ሌላ ቀን …በዚህን ሰዓት በዚህ የጨፈገገ ስሜቷ ውስጥ ሆና ምንም ማድረግ አልቻለችም..አሁን እቤቷ ገብታ ጥቅልል ብላ መተኛት ብቻ ነው የምትፈልገው…መኪናዋን እያከነፈች ነው… ንስሯ ክንፉን እያርገፈገፈ ጨለማውን በመሰንጠቅ ከፊቷ ይከንፋል..ሁኔታው የደስታ ነው….መጀመሪያም አካሄዷ ደስ አላሰኘውም ነበር….ሀሳቧን ቀይራ በቁዘማም ቢሆን ወደቤቷ መመለሷ እሱን እያስፈነጠዘው ነው…፡፡
""""

ምቾት የሌላው ምሽት ነበር ያሳለፈችው….ደግሞ ርዝመቱ እንደተለመደው 11 ሰዓት ከእንቅልፏ ተነሳችና እቤቷ ውሰጥ የተወሰነ የሰውነት እንቅስቃሴ ከሰራች  በኃላ ወደበረንዳዋ ወጣች…ንሰሯ አብሯት ነበር የወጣው…..ለተወሰነ ደቂቃ ሀሳቧን ከራሷ ጋር ነበር ያደረገችው.. ኤርፎኗን ጆሮዋ ላይ ሰክታ ከሞባይሏ ለስለስ ያለ ሙዚቃ ከፍተችና  እያዳመጠች ንጽህ የጥዋት  አየር ወደ ሳንባዋ  እየማገች ነው፡፡

ግን በመረጋጋት ውስጥ ሆና በጽሞና ሙዚቃውን ብቻ ማዳመጡን  ቡዙም ልትዘልቀበት አልቻለችም..ሀሳቧ አሁንም ትናንት ላይ እንደተጣበቀ  ነው…የብልቷ መብላት ቢተዋትም አዕምሮዋ ግን አሁንም ድረስ እያሳከከት ነው….እሷ እኮ ወንድ ልጅን ለዚህን ያህል ጊዜ ርዝመት በልቧ አዝላ አታውቅም… ፎክራ ስላላሳካችው ዝታ  ስላልፈፀመች የመሸነፍ ቁጭት የፈጠረባት መብሰልሰል  ይሆናል……….?
አዎ ከንስር ጋር እየኖሩ ሽንፈትን አሜን ብሎ በመቀበል አንገትን መድፋት የማይታሰብ ነው…በምክንያቱም ለንስር መታገል.. ታግሎም ማሸነፍ ተፈጥሮ ያደለው የብቻ  ፀጋቸው ነው…ንስር የሞተ እንስሳ ንክች አያደርግም…የሚገድለውን ለማጥመድ ወይም ኢላማውን ለማግኘት መቶ ኪሎ ሜትር ሊያስስ ይችላል ..አስሶ አንዴ ራዳር ውስጥ ካስገባ ግን ንቅንቅ አይልም..ምንም ተአምር አያዘናጋውም…ግዳዩን ሳይጥል ውልፍች የለም…አዎ አድኖ አሳዶና ታግሎ በመጣል የገደለውን ብቻ ነው የሚበላው….፡፡እይታው ጠሊቅና እሩቅ ነው፡ካአለበት ቆሞ በአምስት ኪሎ ሜተር እርቀት ያለ ነገር ላይ ማነጣጠር ይችላል፡፡ልፋቱ የሌለበትን… አሸናፊነቱ የማይዘመርበትን ንክች አያደርግም… …ይህ የሰው ልጅም የህይወት መስመሩን ለማግኘት የተፈጠረበትን አለማ ለመገንዘብ የእድሜውን እሩብ ሊያባክን ይችላል…. ማባከኑም አግባብ ነው..መስመሩን ከያዘ በኃላ ግን አይኑም ቀልቡም መቶ ፐርሰንት መስመሩ ላይ መሆን አለበት፡፡ ትኩረቱም ጥረቱም ወደዛ ወደህይወት ግብ መዳረሻው የሚያደርሰው ሊሆን ይገባል…. የንስር ህይወት ይሄንን ነው የሚያስተምረው…
እሷም የሰለጠንችው  በንስራ ስለሆነ ኢላማ ያደረገችበትን  ነገር ከግብ ካላደረሰች ያማታል….አሁን እየተሰማት ያለው ስሜት ግን የተለየ ይመስላታል … ምክንያቱም  ከባሪያው ልጅ  ባልተናነሰ ቀዮ እጮኛውንም ከምናቧ ልታስወግዳት አልተቻለትም፡፡
‹‹አዎ መሞት የለባትም….በዚህ ዕድሜዋ መሞት አይገባትም››…ብላ በውስጧ ደመደመች…መልሳ ደግሞ እራሷን ሞገተች፡፡

‹‹ …በዚህ ዕድሜዋ መሞት የለባትም ስል ምን ማለቴ ነው..
…….?ሰው በስንት አመቱ ነው መሞት ያለበት……….?››ስትል አሰበች፡፡

ወጣት ሆኖ የሞተ ሰው ለምን በዛ ዕድሜዬ ሞትኩ ብሎ ይቆጫል ወይም ፈጣሪውን ይወቅሳል….? አይመስለኝም፡፡.ምን አልባት ይሄኛው አለም እና ከሞት ወዲያ ያለው ያኛው አለም ተብሎ ሚከፈል ዓለም ያለ ቢሆን እንኳን   ያኛው አለም  በእግዜር ሙሉ ቁጥጥር እና ፍቃድ የሚተዳደር ነው ሚሆነው..እንደዛ ከሆነ ደግሞ  ከዚህኛው  ዓለም ፍጽም የተሻለ ነው የሚሆነው..ያ ማለት ደግሞ ሞቶ ወደዛኛው አለም የተሸጋገረ ሰው በህፃንነቱም ሆነ በወጣትነቱ ቢሄድ ተገላገልኩ በምድር ከመሰቃየት፤ከመራብ፤ከመጠማት፤ከመጋዝና ከመታሰር እንኳንም በጊዜ ወደዚህ መጣሁ የሚል ይመስለኛል፡፡ሞት ማለት ሙሉ በሙሉ በስጋ መበስበስ እና በነፍስ መክሰም ወይም  ወደ ምንምነትም መቀየር ከሆነ  ደግሞ ለመፀፀት እና  ለምን ቶሎ ሞትኩ …….?ብሎ ለማሰብም የሚያስችል ዕድልም አይኖርም  ….ሞች በቋሚው አዕምሮ  ሲመዘን ነው በልጅነቱ ተቀጨ..በወጣትነቱ ተቀጠፈ የሚባለው….እና አሁንም እሷ የልጅቷ እሞታለሁ ማለት ለምን ይሄን ያህል እንዳሳሰባት አልገባትም .. …….?ነው ወይስ ለተመኘችው ልጅ ስትል ይሆናል..…….?
‹‹እሱ እንዲያዝንብኝ  ስላልፈለኩ ይሆን….?››ስትል እራሷን ትጠይቃለች ..ለጠየቀችው መልስ ከመፈለግ ይልቅ ግን  ሌላ ጥያቄ እየጨመረችበት ነው….
እሷ እንደሆነ በመግደልም ሆነ በማዳን አታምንም…እንደእሷ እምነት  ሰው የኖረበትን ጊዜ አጭርም ሆነ ረጅም ዋናው የኖረውን ያህል ተደስቶ መኖሩ ነው…..እርግጥ መግደል   የእግዜያብሄር  የአታድርግ ክልከላ ውስጥ ከሚካተቱ ትዕዛዞች መካከል አንዱ እንደሆነ ታውቃለች፡፡ቢሆንም ህይወት ከመግደልና ከመገደል ውጭ ህልውናዋ ፀንቶ እንደማይቆምም በተግባር አይታለች….ብዙ መግደል የቻለ ብዙ ይኖራል….ለመግደል የሰነፈ በጠንካራው ተገድሎ በሞቱ ለሌላው መኖር ምክንያት  ሆኖ ያልፋል፡፡ይሄንን ከህይወት ተምራለች፡፡

ግን እግዚያብሄር  አትግደል ሲል ለሰው ብቻ ነው እንዴ  የሚሰራው..…….?ሰውን መግደል ብቻ ነው በኃጥያት የሚያስጠይቀው….? ለምን ….?ሰው በእግዜያብሄር ሀምሳል  ስለተፈጠረ ልዩ መብት ስላለው….?፡፡ነው ወይስ ሰው የእግዜያብሄር ቤተ መቅደስ ነው የእግዜያብሄርን ቤተ መቅደስ ማፍረስ ደግሞ ያው ቀጥታ እሱን መዳፈር ነው…..ከእሱ ጋር መላተም ነው……ባለቤቱን ካልናቁ አጥሩን አይነቀንቁ  ተብሎ ስለሚታሰብ…..?  …አትግደል የተባለው ነፍስ ያለውን ሁሉ ከሆነስ ……….?ያማ የማይቻል ከባድ ትዕዛዝ ይሆናል…፡፡ምክንያቱም እንስሳት ነፍስ አላቸው… ተክሎች ነፍስ አላቸው…ለመኖር ደግሞ ህይወት ያለው ነገር ሁሉ መመገብ  አለበት..ለመመገብ ደግሞ አንዱ ዝርያ ሌላውን እየበላ ነው ነፍሱን የሚያቆየው…ለመብላት ደግሞ የግድ መግደል
👍936👎6🔥2😁2
#ትንግርት


#ክፍል_ሰላሳ_አራት


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ


ትንግርት ፖሊስ ጣቢያ ተወስዳ ከታሰረች ከአንድ ሰዓት በኃላ የዕለቱ ተረኛ መርማሪው ፖሊስ ዘንድ እንድትቀርብ ተደረገ፡፡

‹‹ሙሉ ስምሽን ብትነግሪኝ?››መርማሪው ብዕሩን መዝገቡ ላይ ቀስሮ ጠየቃት፤ነገረችው፡፡

‹‹በምን ምክንያት በቁጥጥር ስር እንደዋልሽ ታውቂያለሽ?››

‹‹አዎ አውቃለሁ፡፡››

‹‹እስቲ የተፈጠረውን በዝርዝር አስረጂኝ?››

ዝም አለች፡፡ትንግርት ዶ/ር ሶፊያ ጋር ባላሰበችው ቦታ ባልታሰበ አጋጣሚ ስትገናኝ እራሷን የመሳት ያህል ስሜቷ ጡዞ አቅሏን ስታ ነበር፡፡ በወቅቱ ምን እንደተከሰተ ምን እንዳደረገች በትክክል አታስታውስም፡፡.

‹‹ምንም የማስታውሰው ነገር የለም?››

‹‹የሰራሽውን ወንጀልማ ማስታወስ አለብሽ ፡፡››

‹‹ምንም ወንጀል አልሰራሁም አላልኩም፤እያንዳንዱን ድርጊት አስታውሼ ግን ልዘረዝርልህ አልችልም፡፡››

‹‹ግድ የለም የምታስታውሺውን ያህል ንገሪኝ፡፡ ዶ/ር ሶፊያ በምትባል ግለሰብ ላይ ከባድ ድብደባ አድርሰሺባታል ፡፡ግለሰቧ አሁን በህያወት እና በሞት መካከል ትገኛላች፡፡››

‹‹እኔም እሷ ከዓመታት በፊት ባደረሰችብኝ ጥቃት ለሦስት ጨለማ ዓመታት በህይወት እና በሞት መሀከል ተንጠልጥዬ ስቃትት ነበር፡፡ ስለዚህ ብትሞት እንኳን በእኔ ላይ የፈፀመችብኝን በደል በማካካስ ስርየት
አያስገኝላትም፡፡>>

‹‹እስቲ በደለችኝ የምትያቸውን ነገሮች ንገሪኝ?››

‹‹አልችልም::››

‹‹የምርመራ ስራዬን አስቸጋሪ እያደረግሺብኝ ነው፡፡››

‹‹ይገባኛል ...ግን አሁን ምንም ልነግርህ አልችልም ፤ጊዜ እፈልጋለሁ፡፡››

መርማሪው ፖሊስ ለተወሰነ ደቂቃዎች በዝምታ አሰላሰለና ‹‹እንግዲህ የተጠቂዋ ሁኔታ እስኪለይለት ማረፊያ ቤት ትቆያለሽ ፡፡ ዛሬ ቅዳሜ ነው ሰኞ ፍርድ ቤት እንድትቀርቢ እናደርጋለን፡፡ፍርድ ቤቱ ምን አልባት ዋስ ሊፈቅድልሽ ይችላል፡፡››በማለት ወደ ማረፊያ ቤቱ እንድትመለስ አደረገ፡፡

ኤልያስ የዶክተር ሶፊያን የህክምና ሁኔታ ሲከታተል ከቆየ በኃላ ትንግርትን ሊያያት ወደ ፖሊስ ጣቢያ ሄደ፡፡ፖሊሶቹን አስፈቅዶ ወደ እሷ ተጠጋ፤ከአጥሩ ወደዚያና ወደዚህ ሆነው መስኰት በመሰለች ክፍተት መነጋገር ጀመሩ፡፡

‹‹ሀይ ትንግርት ...እንዴት ነሽ?››

‹‹ሠላም ነኝ፡፡››

‹‹ፖሊሶቹ አናገሩሽ?››

‹‹አዎ ..…ማናገር አናግረውኛል፤አልተጋባባንም እንጂ፡፡››

‹‹አይዞሽ ..አንድ መቶ ሃለቃ ወዳጅ አለኝ፤ሁኔታውን ለእሱ አስረድቼዋለሁ፡፡ እንዲያናግራቸው አድርገን በዋስ ምትወጪበትን ሁኔታ እናመቻቻለን፡፡››

‹‹አይዞህ አትጨነቅ ምንም አልሆንም፡፡››

‹‹ቆይ ያልገባኝ... ምንድነው የተፈጠረው? ከልጅቷስ ጋር የት ነው ምትተዋወቁት?››

‹‹ኤልያስ ስለዚህ ጉዳይ አሁን ማውራት አልፈልግምም…አልችልምም፡፡››

‹‹ተይ እነጂ ትንግርት፤ችግር ውስጥ እኮ ገብተሻል፤ ሁኔታውን ካላወቅን እንዴት ልንረዳሽ እንችላለን?››

‹‹ምንም ዓይነት እርዳታ አልፈልግም፡፡ እሷ ሞታ እኔ እዚሁ እስር ቤት ለዘላለም ብበሰብስ እንኳን ደስተኛ ነኝ፡፡››አለችው እየተንዘረዘረች፡፡

‹‹ያን ያህል?››

‹‹ከዚያም በላይ፡፡አሁን ከዚህ በዋስ ብታስፈተኝ እንኳን ቀጥታ ወዳለችበት ሆስፒታል ሄጄ እስትንፋሷን እስከመጨረሻው ማቋረጥ ነው ምፈልገው፤አዎ እንደዛ ነው የማደርገው፡፡››

‹‹ኤልያስ ግራ ገባው ፡፡ትንግርትን በእንዲህ ዓይነት የቂመኝነትና የክፋት ባህሪ ውስጥ ወድቃ አጋጥሞት አያውቅም፡፡እሷን በአዛኝነቷ፤በትእግስተኝነቷ፤ ለሰው ባላት ሀሳቢነት : የሰውን ልጅ ቀርቶ እቤቷ የገባች አይጥ በወጥመድ ተይዛ ብታገኛት በሀዘኔታ ከወጥመዱ አላቃ ከነ ህይወቷ ወደ ጐሬዋ እንድትመለስ የምትፈቅድላት ሰው እንደሆነች ነው የሚያውቀው፡፡ታዲያ እንዴት እንዲህ ልትቀየር ቻለች? ፡፡የዚህን ዓይነት የገዘፈ አውሬነት እንዴት በውስጧ ተሸሽጐ ሊኖር ቻለ? ያቺ ልጅስ ምን ያህል ብትበድላት ነው ይሄን ያህል ልታስቆጣት የቻለችው?››

‹‹እሺ ፎዚያን ምን ልበላት ...በስልክ እያጨናነቀቺኝ ነው?..

‹‹እንዴ!!! ነገርካት እንዴ?››

‹‹አዎ ነግሬያታለሁ... ስታጨናንቀኝ ምን ላድርግ?››

‹‹ሰላም ነች በላት፡፡››

‹‹እሱማ ብያታለሁ..ግን ካልመጣሁ እያለቺኝ ነው፡፡››

‹‹በቃ ከመጣች ከእኔ መኝታ ቤት ካለው ኮመዲኖ ታችኛው መሳቢያ ውስጥ ሁለት ጥቁር ልባስ ያላቸው ዲያሪዎች አሉ..እነሱን ይዛልኝ ትምጣ፡፡››

‹‹እሺ ነግራታለሁ፡፡››አላት፡፡

ብዙ ማውራት ቢፈልጉም ተረኛ ፖሊስቹ ከዛ በላይ ሊፈቅዱላቸው ስላልቻሉ እሷ ወደ ማረፊያዋ እሱ ደግሞ አንዳንድ ነገሮችን ለመመካከር መቶ ሃለቃ ጓደኛው ወዳለበት ቦጋ አመራ፡፡

ይቀጥላል

ቤተሰቦች #subscribe እያደረጋቹ 5 ሰው #subscribe ካደረገ ቀጣዩ ክፍል ማታ 3 ሰአት ላይ ይለቀቃል

#Share and #subscribe my #YouTube 

👇Sebscribe

YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍8821👏4👎3🥰2
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺ


#ክፍል_ሰላሳ_አራት


#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ


  ተገለበጣና   ፊቱን ወደእሷ አዞረ…‹ከደፈረኝ በኃላ እዚሁ ሲጥ አድርጎ በጨረሰኝ››ስትል ተመኘች…

እሱ ግን ማውራት ጀመረ‹‹ስሜ አይያዝልሽም አይደል…እረስተሸው ከሆነ ዛሬም መልሼ ላስታውሽ፣፣ ቀናው ይመር እባላለሁ፡፡ይገርምሻል ብዙውን ጊዜ ስምህን እረሳሁት ብለሽ ደጋግመሽ ስትጠይቂኝ በደስታ ነው የምነግርሽ..እና ሁሌ ባገኘሁሽ ቁጥር ስሜ ጠፍቶባት ብትጠይቀኝ እያልኩ አመኛለሁ…ያው ምን አልባት ካንቺ ጋ ማውራት የተለየ ስሜት ይፈጥርብኛል መሰለኝ…..ሰባ አሁን ያለሽበትን ሁኔታ በጣም እረዳዋለሁ፡፡ እንዴት አድርጌ እንደማግዝሽ ግን ስለማላውቅ ነው ዝም ብዬ ማይሽ...ምክንያቱም እኔም እንደአንቺ ቁስለኛ..እኔም እንደአንቺ በሽተኛ ነኝ፡፡እኔ የወሎ ልጅ ነኝ…ቤተሰቦቼ  ገጠር  ኑዋሪ  ገበሬዎች  ናቸው፡፡ሀይስኩል  ደሴ  ወ.ሮ ሰህን ነበር የተማርኩት፡፡ ከ9 ዓመት በፊት ነው ማትርክ  የወሰድኩት  ፡፡በወቅቱ እንደ ኢትዬጵያ ትልቁ ውጤት  የእኔ  ነበር….ወዲያው  እስኮላር  አገኘሁና ወደአሜሪካ ወጣሁ፡፡በቃ በዛን ጊዜ የነበረኝ ደስታ…በውስጤ  የተፈጠረው ፈንጠዝያ አለምን በእጄ የጨበጥኩ  ነበር  የመሰኝ..ከአንዲት  መንደር  ተነስቼ የልዕለ    ሀያሎ    አሜሪካ     ሜትሮፖሊቲያን     ዩኒቨርሲቲ     ኦፍ     ዴንቨር ተማሪ ስሆን…ይህቺን ደሀ  ሀገር  ተመልሼ  እንደምመራና  ልዕለኃያል  ኃያል ላደርጋት ባልችል እንኳን ኃያል  እንደማደርጋት  እየፎከርኩ  ወጣሁ…እዚህ  ላይ አንድ አዛውንት የተናገሩትን ልጥቀስልሽ.. ወጣት ሳለሁ እኔ አስብና

እግዚያብሄርን በፀሎት ጠይቅ የነበረው ..እግዚያብሄር ሆይ አለምን ጠቅላላ የምቀይርበትና    ምስቅልቅሏን    የማስተካክልበት    ኃይል     ስጠኝ     "ብዬ ነበር።ትንሽ በሰል ስል ደግሞ "ጌታ ሆይ አለምን መቀየር በጣም ከባድና ለእኔ አቅም የሚሰፋ ዕቅድ ሆኖ አግኝቼዋለሁ።እስከአሁን አንድ ነጠላ ሰው እንኳን ሳልቀይር   ዕድሜዬ   እየነጎደ   ነው።ቤተሰቤ  ለእኔ በቂ ነው።ቤተሰቤን የምቀይርበት ኃይልና ጥበብ ስጠኝ"ብዬ ወደመፀለይ ተሸጋገርኩ አሁን ሳረጅ ደግሞ እቤተሰቦቼ ራሱ በጣም እንደሚበዙ ተረዳው"..እራሴን መቀየርና ማስተካከል ከቻልኩ በቂ ነው...አሁን ወደትክክለኛው መስመር ተመልሼያለሁ ..ስለዚህ ይሄንን እንዳደርግ የሚያግዘኝ ኃይልና ጥበብ ስጠኝ "ብዬ የመጨረሻ ፀሎቴን ፀለይኩ።አምላክም መለሰልኝ"አሁን የቀረህ ምንም አይነት እንጥፍጣፊ ጊዜ የለህም።ይሄንን መጠየቅ የነበረብህ ከአመታት በፊት በጉልምስና ወራትህ ላይ ነበር..አሁን  ግን  ረፍዶብሀል"አለኝ።እና  ልጄ  የእኔ  እጣ እንዳያጋጥምህ ዛሬውኑ ንቃ...ፀሎትህን አስተካክል...ምኞትህን አርቅ...ብለው የመጨረሻ ምክራቸውን ለገሱ…
ሽማግሌው እንዳሉት አለም ምስቅልቅል ያለች የሚመስለን ምስቅልቅሎን የሚያስተካክል ሰው ስለጠፋ ሳይሆን እራሱን ለማስተካከል የሚጥር ሰው ጥቂት ስለሆነ እንደሆነ ለመረዳት እኔም ረጅም ጊዜ ወስዶብኛል፡፡ለማንኛውም ወደ ታሪኩ ልመለስልሽ፡፡
እዛ እንደደረስኩ ሁሉ  ነገር  አሪፍ  ነበር…ልጅ  ስለነበርኩ  ሁሉን  ነገር  በፍጥነት ነበር  አዳብት  የደረኩት…ትምህርቴን  እንደጨረስኩ.  ወደ  ሚኒሶታ  ሙቭ አደረኩና ፍላይንግ ክላውድ አየር ማረፊያ አካባቢ ዋና ቢሮውን ያደረገ ኬ.ቢ ኢንተርናሽናል ኮስሞቲክ ካምፓኒ ውስጥ ስራ ያዝኩ፡፡ ወዲያው ከአንዲት አሜሪካዊት    የካምፓኒ    ሰራተኛ  ጋር ወዲያው ፍቅር ያዘኝ…ትዝ ይለኛል…የተያየነው ሰኞ ቀን ነው…ማክሰኞ ፍቅር እንደያዘኝ ገባኝና ከስራ

መውጫችን ላይ ከስሯ ኩስ ኩስ እያልኩ  ተከትዬ  አዋራኋት…በሁለተኛው  ቀን እራት አብረን በላን…ይሄንን ያዩ አብረውኝ ሚሰሩ ወንዶች  በአድነቆት  ፈዘው ሲያዩኝ ግራ ገባኝ…‹‹ምንድነው ቆንጆ ስለሆነች እሺ አትለውም  ብለው  እስበው ነበር ማለት ነው?››ስል ማሰላሰል ጀመርኩና በጥረቴ ገፋሁበት..ከሁለት ሳምንት በኃላ እፍ ያለ ፍቅር ውስጥ ያሉ ፍቅረኛሞች ሆን…ከአንድ ወር በኃላ የሚገርም ዜና ሰማሁ..ለካ በድፍረት የጠበስኩት የስራ ባለደረባዬን ብቻ ሳይሆን የተቀጠርኩበት ካምፓኒ ብቸኛ ልጅ እና የወደፊት ወራሽ የሆነችውን ልጅ ነው…ወንዶቹ ሁሉ በድፍረቴ ለምን እንደተደመሙ ቆይቶ  ነው  የገባኝ..እኔም ቀድሜ ባውቅ ያንን አይነት ድፍረት አይኖረኝም ነበር፡፡
ሳባ ከትንፋሹ ጋ ተደባልቆ የሚወጣው ሙቅ አየር ጉንጮቾ ላይ ሲያርፍ እየተሰማት በፀጥታና በተመስጦ እያዳመጠችው ነው፡፡
ካትሪና  በጣም  ቆንጆ፤ንፅህ  ደፋር  ቀጥተኛን  ፤ልታይ  ልታይ  ማትል፤የተለየ  ስብዕና ያላት ልጅ ነበረች..እኔ ግን ይሄንን ሁሉ አይቼና መዝኜ ሳይሆን ዝም ብዬ ድንገት ሳያት ድንገጥ ስላልኩባት ነው ያፈቀርኳት፡፡ የመጀመሪያ   እይታ   ስንተያይ ከአይኖቾ የተረጩ ብርሀን ልቤን ሰንጥቆት ስለነበረነው፡፡ከስድስት ወር በኃላ ተጋባን፡፡በሁለት አመት ውስጥ የተደራጀ ቤትና ኑሮ ኖረን..ሁሉነገር እስደሳችና የገነት ኑሮ መሰለ…ከትሪን ሌላ ካትሪንን አረገዘች፣፣በቃ በደስታ አቅሌን ልስት ደረስኩ፡፡ ወደኢትዬጵያ ተመልሶ ለዚህ ህዝብ መሲ የመሆን   እቅዴ   እየደበዘዘ ሙሉ በሙሉ በአሜሪካ ኑሮ እየተሰባኩ በአሜሪካኖች   ስነልቦና   እየተዋጥኩ ሄድኩ፡፡
ከኢትዬጵያ ጋር የሚያገናኙን ወላጆቼ ነበሩ፡፡ ለእነሱ በሶስት ወርም ሆነ በስድስት ወር ለእኔ ትንሽ  የሚባል  ለእነሱ  ግን  ህይወታቸውን  ሊቀይር  የሚችል  አይነት ብር እልክላቸዋለሁ…በቃ

ከዛ ሱዛና ተወለደች…የእኔ ሱዛና ትንሽዬ መልአክ ነበር የምትመስለው፤እጆቾ ድንብሽብሽ ያሉ አይኖቾ የተቁለጨለጩ…አቤት ሁሉ ነገር እንዴት ፐርፌክት እንደነበረ….ሱዛና ተወልዳ ስድስት ወር ሳይሞላት የካትሪና እናት ሞተችና ወደ 5 መቶ ሚሊዬን ዶላር ሀብት ያለውን ያን ካማፓኒ  ወረሰች  በዛን  ጊዜ  ካትሪን ስራዋን ሙሉ በሙሉ ለቃ የቤት እመቤት ሆና ነበር ፡፡እዛው እቤት ሆና የእድሜ ልክ ታለንቶ የሆነው ሙዚቃ ላይ ትሰራ ስለነበረ ወደስራ ተመልሶ ካምፓኒውን የማስተዳደሩ ፍላጎት ምንም አልነበራም..በዛ ምክንያት እኔ የካማፓኒው ዋና ሰው ሆንኩ…ከዛ  ካትሬን  ሌላ  ልጅ  አረገዘችልኝ…ታዲያ  የዛ  ሁሉ  የተትረፈረፈ የቤተሰብ ደስታ፤ የዛ ሁሉ  የተትረፈረፈ ሀብት ባለቤት የሆንኩት ያ ሸራ ጫማ መግዣ ይቸግረው የነበረው?ያ በሶ እየበጠበጠ በመጠጣት ረሀቡን በማስታገስ የተማረው ቀናው ነኝ...ብዬ በመደመም ሰው ከለፋና ከጣረ.. የት ድረስ መድርስ እንደሚችል እና እድልም ለእሱ አጎብድዳ እንደምታገለግለው ላገኘሁት  ሰው ሁሉ ልክ እንደሞቲቬሽናል  እስፒከር  በመጎረር  ስተርክ  የምውል  በራስ  መተማመኔ ጣራ የነካ ሰው ሆንኩ…..፡፡

ታዲያ ምን ሆነ ዳቢሎስ ቁጣውን በምድር ላይ አዘነበ….እግዚያብሄርም ተባባሪው ነበር…ወይንም መጀመሪያውኑ ዋናው እቅድ  የራሱ  የእግዚያብሄር  ይሆናል፡፡ ጃንዋሪ 2020 አካባቢ ከካምፓኒው ጋር ለተያያዘ ስራ ቻይና ለአንድ ወር ቆይቼ ነበር…በወቅቱ ቻይና አዲስ ቨይረስ መከሰቱን እየተወራ ነበር.ወደአሜሪካ በተመለስኩ በቀናት ውስጥ ቨይረሱ  በቻይና  ምድር  እየተስፋፋ  መሆኑን መንግስት ግን የደበቀ መሆኑን ሀኪሞች መረጃውን እያሾለኩ ማውጣት ጀመሩ የቻይና መንግስትም አመነ፣ብዙ ሰዎች እየሞቱበት እነደሆነ ተናገረ..ከዛ ሌሎች ሀገሮችም ተዛመተ አሜሪካ ገባ ተብሎ ሶስት ቀን ሳይሞላው ካትሪን ያተኩሳት ጀመር፤ወዲያው ትንፋሽ አጠራት …ጉሮሮዋ ቆሰለ..… ዶክተራችን መጥቶ አያትና
👍945🥰2👏2
#የድንግሊቷ_አፍቃሪዎች


#ክፍል_ሰላሳ_አራት


#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
================

ኩማንደር ሆስፒታል በረንዳ ላይ ከወዲህ ወዲያ ሲንገዋለል አንዴ እናቷን እቴቴን ሲያፅናና..ቆይቶ ደግሞ ያለመደበትን ፀሎት ለመፀለይ ሲሞክር…ሰለሰሎሜ መጥፎም ሆነ ጥሩ ዜና ሳይሰማ ነጋ፡፡አንድ ሰዓት ነበር ከዶክተሩ አሰቃቂውን መርዶ የሰማው…፡፡‹‹ሰሎሜ የደም ካንሰር በሽተኛ ነች፡፡ለጊዜው ኬሞትራፒ እንዲደረግላት የተወሰነ ሲሆን በቅርብ የአጥንት መቅኔ ንቅለ ተከላ ማድረግ ስለሚያስፈልጋት ዘመዶቾ በአፋጣኝ መጠራት አለባቸው››…ተባለ፡፡
ህመሟ ከፍተኛ ደረጃ ስለደረሰ በቅርብ ቀናቶች ውስጥ  ቀዶ ጥገናው ካልተደረገ ህይወቷን ልናጣት እንችላለን የሚል ዜና ነገረው፡፡
‹‹ዶክተር እስኪ የመቅኔ ንቅለ ተከላ  ማለት ምን ማለት ነው? እስኪ ትንሽ አስረዳኝ?››ሲል ከፍራቻ ቆፈን ራሱን ሳያላቅቅ ጠየቀው፡፡
‹‹መቅኔ ማለት የደም ህዋሳትን ለማምረት የሚጠቅም በአጥንቶች መሃከል የሚገኝ ዘለግላጋ የሰውነት ክፍል ሲሆን ነጭ የደም ሴሎችን፤ቀይ የደም ሴሎችን እንዲሁም ለደም መርጋት የሚያገለግሉትን የፕላትሌት ንጥረ ነገሮች ለማምረት ይረዳል፡፡እነዚህ ንጥረ ነገሮች አንዴ ከተመረቱ በኋላ ከሰውነት ውጪ ለረጅም ጊዜ የማይቆዩ ሲሆን ይህንንም ለማገዝ እና ሰውነታችን ጤነኛ እድገት እንዲኖረው በመቅኔ አማካኝነት ቶሎ ቶሎ ይመረታሉ ፡፡ከሰውነት በሽታን የመከላከል ስርዓት መታወክ ጋር የተያያዙ ችግሮች የሚመጡት መቅኔ ከሚያመርተው ግድፈት ያለባቸው የደም ህዋሳት ወይም ያልበለጸጉ የደም ህዋሳት ወይም ደግሞ አነስተኛ የደም ህዋሳት መመረት የተነሳ ነው:: ይህም የአዳዲስ የደም ህዋሳት ከቁጥጥር ውጪ ተመርተው በደም ስር ውስጥ እንዲከማቹ በማድረግ ሌሎች ህዋሳትንም ያውካሉ ፡፡ ይህንን ጤነኛ ያልሆነ ሁኔታ ለማከም ልክ አሁን ለሰሎሜ እያደረግን እንዳለነው የኬሞቴራፒ እንዲሁም የጨረር ህክምና ይደረጋል ፡፡በዚህ ህክምና ወቅት ግን ሌሎች በመቅኔ ውስጥ የሚገኙ ጤነኛ የሆኑ የሰውነት ህዋሶችም ሊጎዱ ይችላሉ፡፡የመቅኔ ንቅለ ህክምና ግን  ግድፈት ያለባቸው የደም ህዋሳት እና መቅኔ እንዲወገዱ በማድረግና በጤነኛ መቅኔ በመተካት ሀኪሙ የመፈወስ አቅሙ ጠንከር ያለ የኬሞቴራፒ እና የጨረር ህክምናን መጠቀም እንዲችል ያስችለዋል፡፡ ምንም እንኳን የመቅኔ ንቅለ ተከላ ህክምና በሽታው ተመልሶ ላለመምጣቱ ማረጋገጫ ባይሆንም ታካሚው የመዳን እድሉን ከፍ በማድረግ እንዲሁም ከህመም ነጻ ሆኖ የሚቆይበትን ጊዜ ከፍ ያደርገዋል ፡፡ይህ ህክምና ከሌላ ሰው (ለጋሽ ) ወይም  ደግሞ ከራሱ ከታማሚው ሊከናወን ይችላል፡፡አለማየሁ የዶክተሩን ማብራሪያ በፅሞና ሲያዳምጥ ከቆየ በኃላ‹‹መቅኔውን ማንኛውም ሰው መለገስ ይችላል?››ሲል ሌላ ጥያቄ ጠየቀ፡፡
‹‹አዎ ማንኛውም ሰው መለገስ ይችላል…ግን ደግሞ ቀላል አይደለም ….የሚወሰደው መቅኔ ውጤታማ እንዲሆን ከታካሚዋ ጋር ቢያንስ ከ50 ፐርሰንት በላይ የሚመሳሰል መሆን አለበት፡፡ይሄንን ማግኘት ብዙውን ጊዜ አስቸጋሪ ነው፡፡ለዛም ነው ወላጆች ወይ እህትና ወንድም የተሻለ የመለገስ እድል አላቸው የሚባለው፡፡እንደዛም ሆኖ ግን አንዳንድ ጊዜ ከአራትና አምስት ወንድሞች አንደኛውም ለመለገስ ብቁ ላይሆን ይችላል፡፡››
የዶክተሩ ገለፃ አለማየሁን የበለጠ ስጋት ውስጥ ጣለው፡፡‹‹አንዴ!! እቴቴ  መለገስ ካልቻለች ምንድነው የሚውጥን?››ሲል እራሱን ጠየቀና ሰውነቱ በስጋት ሽምቅቅ አለ፡፡
‹‹ዶክተር..ምንአልባት የሚለግሳት ሰው ከጠፋ ከራሷ መውሰድ ይቻላል ብለሀል፡፡››
‹‹አዎ ብያለው ..አጠቃላይ ሁኔታው እንደዛ ነው፡፡ያ ግን አሁን ሰሎሜ ባለችበት ሁኔታ ለመተግበር ቀላል አይመስለኝም ..እርግጥ ተጨማሪ ዲቴል ምርመራዎች ማድረግ ይገባናል…ቢሆንም ግን ምን አልባትም የማይቻል ሊሆን ይችላል፡፡ስለዚህ አሁን ተሯሩጣችሁ ለጋሽ መፈለጉ ላይ ትኩረት ማድረግ ይገባችኋል››ሲል ምክር ሰጠው፡፡አለማየሁ ቀስ ብሎ ከተቀመጠበት ተነሳና ዶክተሩን ተሰናብቶ ወጣ፡፡ቀጥታ ወደሰሎሜ እናት ነው የሄደው፡፡አንገቱን ደፍቶ እየተቅለሰለሰ ዜናውን ነገራት..እንደእብድ እየጮኸች የሆስፒታል ግቢ አመሰችው፡፡
ከሁሴን ጋር በመሆን እንደምንም አረጋጓትና ምረመራውን እንድታደርግ ተደረገ፡፡ቢሆንም ግን ካለባት የጤና ችግር አንፃር ከእሷ መውሰድ እንደማይችሉ ተነገራት..ሌላ ዘመድ አባት ወንድም ወይም እህት ይፈለግ ተባለ፡፡፡፡
አለማየሁ ሆነ ሁሴን ይሄንን ዜና ሲሰሙ ሁሉ ነገር ነው ጭልም ያለባቸው…‹‹ሰሎሜ ወንድምም ሆነ እህት እንደሌላት ያውቃሉ..አባቷንም ቢሆን ለዘመናት መኖር አለመኖሩ የማይታወቅ አባት በሰዓታት ውስጥ ከየት ተፈልጎ ሊገኝ ይችላል?፡፡
አለማየሁ ሁሴንን ከሰሎሜ ጎን እንዲሆን አዘዘውና ምርጫ ስለሌለው ጉዳዩን ለእቴቴ ነግሯት እሷን ይዞ ወደካፌ ወሰደና   ከጎኗ ተቀመጠ፡፡
‹‹ልጄ እንዴት ነች…ንቅለ ተከላው መቼ ነው የሚደረግላት?››ስትል በስጋት ጠየቀችው፡
‹‹እቴቴ እንጃ ..አንቺ ካለብሽ በሽታ የተነሳ ለእሷ መለገስ አትችይም ብለዋል…››
በድንጋጤ አይኖቾን አፍጥጣ ‹‹እንዴት ታዲያ ምን ይሻላል?››
‹‹እኔም ግራ ገብቷኛል››ስል ግራ በመጋባት ውስጥ ሆኖ መለሰ፡፡
‹‹የሆነ መፍትሄማ መኖር  አለበት?››
‹‹ወላጆች ወይም ወንድምና እህቶች ካሏት በአስቸኳይ አምጡ ነው ያሉን፡፡››ከዶክተሩ የተነገረውን ነገር ቀጥታ ተናገረ፡፡
እቴቴ በድንገት ንቁ ሆና‹‹ወንድምና እህት ነው ያልከው?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አዎ እቴቴ ወንድምና እህት››ደገመላት፡፡
‹‹ሂድና ወንድሟ ነኝ በላቸውና ..ይመርምሩህ››አለችው፡፡
‹‹እንዴ እቴቴ…ምን ማለትሽ ነው?፡፡››
‹‹ታምነኛለህ አይደል?››
‹‹በደንብ ነው ማምንሽን  እቴቴ…በደንብ አምንሻለሁ››
‹‹እንግዲያው አሁኑኑ ተነሳና ወንድሟ ነኝ በላቸው፡፡››
መከራከርም እሺ ለማለትም ግራ ተጋባ..ትኩር ብሎ ሲያየት ኩስትርትር እንዳለች ነው…‹‹ሴትዮዋ ከድንጋጤ የተነሳ እያበደች ይሆን እንዴ? ››ሲል እራሱን ጠየቀና ቀስ ብሎ ተነሳና እሷን እዛው ካፌ ትቶ ወደ ዶክተሩ ቢሮ እግሩን እየጎተተ ሄደ ..፡፡ያለችውን ከማድረግ ውጭ ምንም ሌላ የመጣለት መፍትሄ የለም…እንዳለችው ወንድሟ ነኝ ብሎ ነገራችው…ወዲያው አፈጥነው ሙሉ ምርመራ አደረጉለት…ውጤቷቹ ሁሉ ተሰብስበው ስኪመጡ ከስምንት ሰዓት በላይ ፈጅቷ ነበር…እሱ ጊዜ ማባከን አድርጎ ነው የወሰደው…እቴቴ ፊት ላይ ግን ትልቅ ተስፋ ይነበብ ነበር..ውጤት ደርሶ ወደ ዶክተሩ ቢሮ ተጠሩ…የተነገራቸው ዜና እናትዬውን በእልልታ ያሰከረ ኩማንደሩን እንዴት በሚለው ጥያቄ ያደነዘዘ ነበር፡፡እርግጥ አንዳንዴ ዘመድ ያልሆነ ሰውም ተመሳሳይ አይነት መቅኔ ሊኖረው እንደሚችል ዶክተሩ በደንብ አስረድቶታል፡፡፡ያ ግን እንዲህ በቀላሉ የሚሳካ  አይደለም፡፡አልተዋጠለትም፡፡
‹‹በሉ ነገ ጥዋት ተዘጋጅ…..ኦፕራሲዬኑን ጥዋት እናካሂዳለን››ተባለ..እቴቴ አለማየሁን እጁን እየጎተተች ወጣችና ‹‹የሆነ ቦታ ደርሰን እንምጣ ››አለችው፡፡
‹‹የት እቴቴ?››
‹‹ምን ቸገረህ …ተከተለኝ››አለችው ቆፈጠን ብላ፡፡
‹‹ሰሎሜን ትተን?››
‹‹ምንም .. እነሁሴን አሉ አይደል…እነሱ ያዮታል..ደግሞም አንቆይም››
👍6211🔥1🥰1😱1