#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
የንስሯ ጭንቅላቷ ላይ ማረፍ ነበር ከእንቅልፏ ያባነናት….በመከራ አይኗን ገልጣ ዙሪያዋን ስትቃኝ እራሷን እዛው ቅድም የተዘረረችበት ወለል ላይ እርቃኗን አገኘችው….ባለ ላደውም የሞተ እስኪመስል ድረስ ትንፋሹ ጠፍቶ እግሮቾ መካከል ጭንቅላቱን ቀብሮ በተመሳሳይ እርቃኑን ተዘርሯል ….ቀስ ብላ ከላዮ ላይ ገልበጥ አደረገችውና እና እራሷን በማላቀቅ ሾልካ ወደ ሻወር በመሄድ ለ5 ደቅቃ ውሃ በላይዋ ላይ አፈሰሰችና..
ከዛ ወደመኝታ ቤቷ ተመልሳ ቢጃማ ለበሰችና ባለ ላዳውን እንደምንም እየጎተተችም እየደገፈችውም ወስዳ አልጋው ላይ በማስተኛት ብርድልብስ ካለበስችው በኋላ ወደሳሎን አመራች…..ንስሯም ተከተላት..፡፡
አዎ ሊነጋ መሆኑን ከውጭ የሚሰማውን የወፎች ዝማሬ በማዳመጥ ተረዳች …ሳሎኖ እንደደረሰች ተስተካክላ ከተቀመጠች በኋላ ንስሯ ያየውን እንዲያሳየት… ያወቀውን እንዲያሳውቃት አዕምሮዋን ከእሱ ጋ አቆራኘችው…
ሰላምና አባቷ…ፍቅራቸው ከአባትና ከልጅም የዘለል አይነት ነው..ኤርምያስ እንዳለው እናትም አባትም ወንድምም እህትም ሆነው ነው ያሳደጎት…ግን አሁን ስላለችበት ሁኔታ ብቻ ያለውን ታሪክ ከንስሯ በተረዳችው የሚከተለውን ነው
ቀጥታ ቤታቸው ገባች… መኝታ ቤት ወደመሰላት ክፍል ተጓዘች… አዎ ትክክል ነች ያልተነጠፈ እና የተዝረከረከ አልጋ … አልጋው ላይ የተዘረረች ውብ ለጋ ሀዘን የሰበራት ወጣት ተኝታለች…..ወለሉ ጠቅላላ በመጠጥ ጠርሙሶች እና በተበታተኑት ልብሶች ተሞልቷል..አንድ ግዙፍ አራት መአዘን ፍሪጅ አልጋውን ተደግፎ ይታያል…ትኩረቷን ወደፍሪጁ አመዘነበት… ውስጡን አየችው… .ህልም ውስጥ ነኝ እንዴ ያስብላል… …ነጭ ሱፍ ለብሶ ነጭ ሸሚዝና ቀይ ከረባት ያደረገ እንቅልፍ የተኛ የሚመስል ሰው ፍሪጅ ውስጥ ይታያል.. ..አባቷ ነው ….የሰላም አባት..አሁን የሆነ ነገር የገባት ነው..ልጅቷ እንደጠረጠረችውም አደጋ ላይ ነች…ሰላም አባቷን አጥታለች..ሰላም አባቷን መሬት ውስጥ ቀብራ ለዘላላም ለመለየት ድፍረቱንም ጭካኔውንም ለማግኘት አልቻለችም….
/////
ነገሩን በዝርዝር ለመረዳት አምስት ቀን ወደኃላ እንመለስ
እንደማንኛውም ቀን እየተጎራረሱ እራት በሉ…እያተሳሳቁ ዜናና ፊልም አዩ…አራት ሰዓት አካባቢ ወደመኝታቸው አመሩ….ሰላም አባቷን መኝታ ቤት አስገብታ እንዲተኙ ካደረገች በኃላ ግንባራቸውን ስማ ተሰናብታ ወደመኝታዋ ልትሄድ ስትል
‹‹ሰላሜ››ሲሉ ጠሯት
‹‹አቤት አባ›››
‹‹አብረሺኝ ተኚ››
ዘላ አልጋው ላይ ወጣችን ብድርብሱን ገልጣ ከውስጥ በመግባት እቅፋቸው ውስጥ ገባች…..ይህ አዲስ ነገር አይደለም..ተለያይተው ከሚተኙበት ይልቅ አንድ ላይ የሚተኙባቸው ቀናቶች የበዙ ነበሩ..ሁለቱም ትንሽ ሲከፋቸው ወይንም አመም ሲያደርጋቸው..ወይንም እንዲሁ ለብቻ መተኛት ሲደብራቸው ዛሬ እኔ ጋር ትተኚ..?ዛሬ አብረሀኝ ትተኛ..? እየተባባሉ አንድ ቀን እሷ ክፍል አንድ ቀን እሳቸው ክፍል ይተኛሉ..እና የተለመደ ነው፡፡
ችግሩ ንጊ ላይ ከእንቅልፏ ባና ከእቅፋቸው ስትወጣ ነበር የተፈጠረው….እጃቸውን ከሰውነቷ ላይ ሳታነሳ በተለየ ሁኔታ ቀዘቀዛት…..ቀስ ብለ ወጣችና አየቻቸው..ጸጥ ያለ ፊት ነበር..ዝም ያለ ፊት…እጇን ወደ አንገታቸው ላከች ….ትንፋሽ አልባ ሆነዋል..
‹‹አባዬ ..አባዬ›› ወዘወዘቻቸው…ጮኸች……..ወደመኝታ ቤቷ በሩጫ ሄደችና የልብ ማዳመጫ መሳሪዋን አመጣች…ምንም የለም..?…ጮኸች…ሁሉ ነገር ረፍዶ ነበር..ፀሀይ በጠለቀችበት ቀርታ ነበር…ጨረቃ በደመናው ሙሉ በሙሉ ተሸንፋ ከስማ ነበር…ምጽአት ደርሶ ነጋሪት እየተጎሰመ እና መለከት እየተነፋ ነበር…..
አባቷ እርግጥ ህመም ላይ ከነበሩ ወራት አልፏቸዋል….ግን እየተንከባከበቻቸው እና በትክክል የህክምና ክትትል እያደረገችላቸው ነበረ…ምንም የተለየ እና ለሞት የሚያሰጋ ምልክት አልተመለከተችም….የት ጋር ነው የተሸወደችው…..?ማወቅ አልቻለችም…፡፡ ለሳዕታት እሬሳውን ላይ ተኝታ ስትነፈርቅ ቆየች…ስልክ ደውላ ለወዳጆቾ ልትናገር ፈለገችና መደወል ከጀመረች በኃላ መልሳ ተወችው
‹‹አባቴን ልቀብር…..?አባቴንም ፈጽሞ አልቀብርም…….ለሳዕታት ካሰበች በኃላ ወሰነች‹‹..አብሬው እሞታለሁ..ግን ለመሞት እስክቆርጥ ድረስ እሱም አይቀበርም›› አለችና…ባላት የህክምና እውቀት በመጠቀም ሬሳው እንዳይበሰብስ አድርጋ በባለመስታወት ፍሪጅ ውስጥ በማድረግ መኝታ ቤት ውስጥ ሬሳውን ደብቃ አስቀመጠች….እና ይሄ ነው የሚያስጨንቃት…እና በዚህ ጊዜ ነበር ኤርምያስ ላዳ ውስጥ የገባችው….ይሄን ችግር ነበር እሱ ሊያውቅና ሊረዳላት ያልቻለው…..በዚህ ከቀጠለች በጥቂት ቀናት ውስጥ ወይ አዕምሮዋ ተነክቶ ጨርቋን ጥላ ይለይላታል ወይንም እዛው መኝታ ቤት ውስጥ እራሷን አጥፍታ ከአባቷ ጋር ወደመቃብር ትጓዛለች..ከሁለቱ የተለየ የነገ ዕጣ ፋንታ የላትም….
ንስሯ ይዞላት የመጣው ታሪክ ይሄ ነው..በእውነት ልብ የሚነካ ታሪክ ነው…‹‹እና እንዴት ልረዳት እችላለሁ…...?›ስትል እራሷን ጠየቀች፡መቼስ ምንም ተአምረኛ ብትሆን ከሞተ አራት ቀን የሆነው እና በፍሪጅ ውስጥ በቅዝቃዜ የደረቀ ሬሳን ህይወቱን ካሄደችበት መልሳ በማዋሀድ ነፍስ ልትዘራበት አትችልም…ይሄ የማይቻል ነው… ቢሆንም ቢያንስ ልጅቷ የአባቷን ሞት አምና እንድትቀበል እና እንድትቀብረው…ከዛም እንድትጽናና የሚያስችል አንድ ዘዴ መዘየድ እንዳለባት ተሰማት…አዎ ያንን ማድረግ ትፈልጋለች…
ሀሳቧን ሰብስባ ውሳኔ ላይ ሳትደርስ በፊት የሳሎኗ በራፍ ተንኳኳ..ግራ ገባት …በዚህ ጥዋት ማን ነው የሚያንኳኳው .. ..?ገና አንድ ሰዓት እንኳን አልሆነም፡፡
‹‹…ማነው..?››ከተቀመጠችበት ሳትነሳ
‹‹እኔ ነኝ ..››
የፕሮፌሰር ድምጽ ነው..ተነሳችና ከፈተችላቸው‹‹እንዴ ፕሮፌሰር..በጥዋት እንዴት ተነሱ..?››
‹‹አረ ጨርሶውኑም አልተኛሁም…ከሰው ጋር ስለሆንሽ ነው እንጂ ለሊቱን አብሬሽ ስጫወት ማደር ነበር የፈለግኩት››
‹‹ምነው በሰላም..?››
‹‹እኔ እንጃ ብቻ ትናፍቂኛለሽ…ከፍቶኛል››
‹‹እንዴ ፕሮፌሰር..እስቲ ግቡ››
‹‹አሁን አልገባም.. በኋላ ግን እፈልግሻልሁ››
‹‹ለምን አይገቡም..?››
‹‹አይ አሁን እንግዳ ይፈልግሻል››
‹‹ማንን እኔን....?››ግራ ገብቷት
‹‹አዎ አንቺን››ብለው ከበራፍ ላይ ገለል ሲሉ ከጀርባቸው በአዕምሮዋ ውስጥም የሌለ ሰው ብቅ አለ…አንድ ጥቁር ሻንጣ በእጁ አንጠልጥሎ አንገቱን ደፍቶ ቋማል..ፕሮፌሰሩ ወደክፍላቸው ተመለሱ….
‹‹እንዴ መላኩ ..ምነው ሰላም አይደለህም እንዴ....?ሰሚራን አመማት እንዴ..?››
‹‹አረ እሷስ ደህና ነች››
‹‹ታዲያ ምነው በለሊት....?››እስቲ ግባ ብላ ወደውስጥ ገብቶ እንዲቀመጥ አደረገችው…
‹‹ምን ሆንክ..?››ፊት ለፊቱ ቆማ በገረሜታ እያየቸችው ዳግመኛ የመጣበትን ምክንያት ጠየቀችው፡፡
‹‹ምን ያልሆንኩት ነገር አለ..አሸንፈሻል …ሰሚርን አስመርምሬያታለሁ..ሙሉ በሙሉ ጤነኛ ሆናለች..››
‹‹አሪፍ ነዋ .ታዲያ ደስ አላለህም..?››
‹‹አዎ ብሎኛል…››
‹‹እና ታዲያ አሁን ለምን መጣህ..?››
‹‹ስምምነታችንን ላከብር ነዋ..በሶስት ቀን ውስጥ ትተሀት ካልመጣህ ብለሽ ፎክረሻ አድራሻሽን ሰጥተሸኝ ነበር እኮ..የሆነ ነገር ለማድረግ ኃይል እንዳለሽ አሳይተሸኛል…እንቢ ብዬ በዛው ብቀር ደግሞ ፍቅሬን መልሰሽ በሽተኛ ብታደርጊብኝስ..?››
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
የንስሯ ጭንቅላቷ ላይ ማረፍ ነበር ከእንቅልፏ ያባነናት….በመከራ አይኗን ገልጣ ዙሪያዋን ስትቃኝ እራሷን እዛው ቅድም የተዘረረችበት ወለል ላይ እርቃኗን አገኘችው….ባለ ላደውም የሞተ እስኪመስል ድረስ ትንፋሹ ጠፍቶ እግሮቾ መካከል ጭንቅላቱን ቀብሮ በተመሳሳይ እርቃኑን ተዘርሯል ….ቀስ ብላ ከላዮ ላይ ገልበጥ አደረገችውና እና እራሷን በማላቀቅ ሾልካ ወደ ሻወር በመሄድ ለ5 ደቅቃ ውሃ በላይዋ ላይ አፈሰሰችና..
ከዛ ወደመኝታ ቤቷ ተመልሳ ቢጃማ ለበሰችና ባለ ላዳውን እንደምንም እየጎተተችም እየደገፈችውም ወስዳ አልጋው ላይ በማስተኛት ብርድልብስ ካለበስችው በኋላ ወደሳሎን አመራች…..ንስሯም ተከተላት..፡፡
አዎ ሊነጋ መሆኑን ከውጭ የሚሰማውን የወፎች ዝማሬ በማዳመጥ ተረዳች …ሳሎኖ እንደደረሰች ተስተካክላ ከተቀመጠች በኋላ ንስሯ ያየውን እንዲያሳየት… ያወቀውን እንዲያሳውቃት አዕምሮዋን ከእሱ ጋ አቆራኘችው…
ሰላምና አባቷ…ፍቅራቸው ከአባትና ከልጅም የዘለል አይነት ነው..ኤርምያስ እንዳለው እናትም አባትም ወንድምም እህትም ሆነው ነው ያሳደጎት…ግን አሁን ስላለችበት ሁኔታ ብቻ ያለውን ታሪክ ከንስሯ በተረዳችው የሚከተለውን ነው
ቀጥታ ቤታቸው ገባች… መኝታ ቤት ወደመሰላት ክፍል ተጓዘች… አዎ ትክክል ነች ያልተነጠፈ እና የተዝረከረከ አልጋ … አልጋው ላይ የተዘረረች ውብ ለጋ ሀዘን የሰበራት ወጣት ተኝታለች…..ወለሉ ጠቅላላ በመጠጥ ጠርሙሶች እና በተበታተኑት ልብሶች ተሞልቷል..አንድ ግዙፍ አራት መአዘን ፍሪጅ አልጋውን ተደግፎ ይታያል…ትኩረቷን ወደፍሪጁ አመዘነበት… ውስጡን አየችው… .ህልም ውስጥ ነኝ እንዴ ያስብላል… …ነጭ ሱፍ ለብሶ ነጭ ሸሚዝና ቀይ ከረባት ያደረገ እንቅልፍ የተኛ የሚመስል ሰው ፍሪጅ ውስጥ ይታያል.. ..አባቷ ነው ….የሰላም አባት..አሁን የሆነ ነገር የገባት ነው..ልጅቷ እንደጠረጠረችውም አደጋ ላይ ነች…ሰላም አባቷን አጥታለች..ሰላም አባቷን መሬት ውስጥ ቀብራ ለዘላላም ለመለየት ድፍረቱንም ጭካኔውንም ለማግኘት አልቻለችም….
/////
ነገሩን በዝርዝር ለመረዳት አምስት ቀን ወደኃላ እንመለስ
እንደማንኛውም ቀን እየተጎራረሱ እራት በሉ…እያተሳሳቁ ዜናና ፊልም አዩ…አራት ሰዓት አካባቢ ወደመኝታቸው አመሩ….ሰላም አባቷን መኝታ ቤት አስገብታ እንዲተኙ ካደረገች በኃላ ግንባራቸውን ስማ ተሰናብታ ወደመኝታዋ ልትሄድ ስትል
‹‹ሰላሜ››ሲሉ ጠሯት
‹‹አቤት አባ›››
‹‹አብረሺኝ ተኚ››
ዘላ አልጋው ላይ ወጣችን ብድርብሱን ገልጣ ከውስጥ በመግባት እቅፋቸው ውስጥ ገባች…..ይህ አዲስ ነገር አይደለም..ተለያይተው ከሚተኙበት ይልቅ አንድ ላይ የሚተኙባቸው ቀናቶች የበዙ ነበሩ..ሁለቱም ትንሽ ሲከፋቸው ወይንም አመም ሲያደርጋቸው..ወይንም እንዲሁ ለብቻ መተኛት ሲደብራቸው ዛሬ እኔ ጋር ትተኚ..?ዛሬ አብረሀኝ ትተኛ..? እየተባባሉ አንድ ቀን እሷ ክፍል አንድ ቀን እሳቸው ክፍል ይተኛሉ..እና የተለመደ ነው፡፡
ችግሩ ንጊ ላይ ከእንቅልፏ ባና ከእቅፋቸው ስትወጣ ነበር የተፈጠረው….እጃቸውን ከሰውነቷ ላይ ሳታነሳ በተለየ ሁኔታ ቀዘቀዛት…..ቀስ ብለ ወጣችና አየቻቸው..ጸጥ ያለ ፊት ነበር..ዝም ያለ ፊት…እጇን ወደ አንገታቸው ላከች ….ትንፋሽ አልባ ሆነዋል..
‹‹አባዬ ..አባዬ›› ወዘወዘቻቸው…ጮኸች……..ወደመኝታ ቤቷ በሩጫ ሄደችና የልብ ማዳመጫ መሳሪዋን አመጣች…ምንም የለም..?…ጮኸች…ሁሉ ነገር ረፍዶ ነበር..ፀሀይ በጠለቀችበት ቀርታ ነበር…ጨረቃ በደመናው ሙሉ በሙሉ ተሸንፋ ከስማ ነበር…ምጽአት ደርሶ ነጋሪት እየተጎሰመ እና መለከት እየተነፋ ነበር…..
አባቷ እርግጥ ህመም ላይ ከነበሩ ወራት አልፏቸዋል….ግን እየተንከባከበቻቸው እና በትክክል የህክምና ክትትል እያደረገችላቸው ነበረ…ምንም የተለየ እና ለሞት የሚያሰጋ ምልክት አልተመለከተችም….የት ጋር ነው የተሸወደችው…..?ማወቅ አልቻለችም…፡፡ ለሳዕታት እሬሳውን ላይ ተኝታ ስትነፈርቅ ቆየች…ስልክ ደውላ ለወዳጆቾ ልትናገር ፈለገችና መደወል ከጀመረች በኃላ መልሳ ተወችው
‹‹አባቴን ልቀብር…..?አባቴንም ፈጽሞ አልቀብርም…….ለሳዕታት ካሰበች በኃላ ወሰነች‹‹..አብሬው እሞታለሁ..ግን ለመሞት እስክቆርጥ ድረስ እሱም አይቀበርም›› አለችና…ባላት የህክምና እውቀት በመጠቀም ሬሳው እንዳይበሰብስ አድርጋ በባለመስታወት ፍሪጅ ውስጥ በማድረግ መኝታ ቤት ውስጥ ሬሳውን ደብቃ አስቀመጠች….እና ይሄ ነው የሚያስጨንቃት…እና በዚህ ጊዜ ነበር ኤርምያስ ላዳ ውስጥ የገባችው….ይሄን ችግር ነበር እሱ ሊያውቅና ሊረዳላት ያልቻለው…..በዚህ ከቀጠለች በጥቂት ቀናት ውስጥ ወይ አዕምሮዋ ተነክቶ ጨርቋን ጥላ ይለይላታል ወይንም እዛው መኝታ ቤት ውስጥ እራሷን አጥፍታ ከአባቷ ጋር ወደመቃብር ትጓዛለች..ከሁለቱ የተለየ የነገ ዕጣ ፋንታ የላትም….
ንስሯ ይዞላት የመጣው ታሪክ ይሄ ነው..በእውነት ልብ የሚነካ ታሪክ ነው…‹‹እና እንዴት ልረዳት እችላለሁ…...?›ስትል እራሷን ጠየቀች፡መቼስ ምንም ተአምረኛ ብትሆን ከሞተ አራት ቀን የሆነው እና በፍሪጅ ውስጥ በቅዝቃዜ የደረቀ ሬሳን ህይወቱን ካሄደችበት መልሳ በማዋሀድ ነፍስ ልትዘራበት አትችልም…ይሄ የማይቻል ነው… ቢሆንም ቢያንስ ልጅቷ የአባቷን ሞት አምና እንድትቀበል እና እንድትቀብረው…ከዛም እንድትጽናና የሚያስችል አንድ ዘዴ መዘየድ እንዳለባት ተሰማት…አዎ ያንን ማድረግ ትፈልጋለች…
ሀሳቧን ሰብስባ ውሳኔ ላይ ሳትደርስ በፊት የሳሎኗ በራፍ ተንኳኳ..ግራ ገባት …በዚህ ጥዋት ማን ነው የሚያንኳኳው .. ..?ገና አንድ ሰዓት እንኳን አልሆነም፡፡
‹‹…ማነው..?››ከተቀመጠችበት ሳትነሳ
‹‹እኔ ነኝ ..››
የፕሮፌሰር ድምጽ ነው..ተነሳችና ከፈተችላቸው‹‹እንዴ ፕሮፌሰር..በጥዋት እንዴት ተነሱ..?››
‹‹አረ ጨርሶውኑም አልተኛሁም…ከሰው ጋር ስለሆንሽ ነው እንጂ ለሊቱን አብሬሽ ስጫወት ማደር ነበር የፈለግኩት››
‹‹ምነው በሰላም..?››
‹‹እኔ እንጃ ብቻ ትናፍቂኛለሽ…ከፍቶኛል››
‹‹እንዴ ፕሮፌሰር..እስቲ ግቡ››
‹‹አሁን አልገባም.. በኋላ ግን እፈልግሻልሁ››
‹‹ለምን አይገቡም..?››
‹‹አይ አሁን እንግዳ ይፈልግሻል››
‹‹ማንን እኔን....?››ግራ ገብቷት
‹‹አዎ አንቺን››ብለው ከበራፍ ላይ ገለል ሲሉ ከጀርባቸው በአዕምሮዋ ውስጥም የሌለ ሰው ብቅ አለ…አንድ ጥቁር ሻንጣ በእጁ አንጠልጥሎ አንገቱን ደፍቶ ቋማል..ፕሮፌሰሩ ወደክፍላቸው ተመለሱ….
‹‹እንዴ መላኩ ..ምነው ሰላም አይደለህም እንዴ....?ሰሚራን አመማት እንዴ..?››
‹‹አረ እሷስ ደህና ነች››
‹‹ታዲያ ምነው በለሊት....?››እስቲ ግባ ብላ ወደውስጥ ገብቶ እንዲቀመጥ አደረገችው…
‹‹ምን ሆንክ..?››ፊት ለፊቱ ቆማ በገረሜታ እያየቸችው ዳግመኛ የመጣበትን ምክንያት ጠየቀችው፡፡
‹‹ምን ያልሆንኩት ነገር አለ..አሸንፈሻል …ሰሚርን አስመርምሬያታለሁ..ሙሉ በሙሉ ጤነኛ ሆናለች..››
‹‹አሪፍ ነዋ .ታዲያ ደስ አላለህም..?››
‹‹አዎ ብሎኛል…››
‹‹እና ታዲያ አሁን ለምን መጣህ..?››
‹‹ስምምነታችንን ላከብር ነዋ..በሶስት ቀን ውስጥ ትተሀት ካልመጣህ ብለሽ ፎክረሻ አድራሻሽን ሰጥተሸኝ ነበር እኮ..የሆነ ነገር ለማድረግ ኃይል እንዳለሽ አሳይተሸኛል…እንቢ ብዬ በዛው ብቀር ደግሞ ፍቅሬን መልሰሽ በሽተኛ ብታደርጊብኝስ..?››
👍120❤10🥰1👏1🎉1
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
‹‹ልሄድ ነበር››አላት ሚለው ጠፍቶት..አንዴ ኬድሮንን አንዴ ከፊት ለፊቴ የተቀመጠውን መላኩን እያየ
‹‹አይ መኝታ ቤት ተመልሰህ ትጠብቀኝ..አብረን ነው ምንወጣው››
ግር አለው‹‹ይቅርታ አልሰማሁሽም..?››
‹‹እሱን ልሸኝና እመጣለሁ …መኝታ ቤት ተመልሰህ ጠብቀኝ…››
ባለማመን ወደኋላው ዞረና.. ወደመኝታ ቤት ተመለሰ
ከመላኩ ፊት ላይ ግራ የመጋባት ጥያቄ ስላነበበች‹‹ባለቤቴ ነው..?›› አለችና ሳይጠይቃት መለሰችለት….
‹‹እንዴ….ባለቤቴ…ታዲያ እኔን…....?››
‹‹እኔ ለቀልድ ነበር እደዛ ያልኩህ ..የእውነት ታዳርገዋለህ አላልኩም ነበር…..››ከተቀመጠበት ተነስቶ ተንደርድሮ ጉንጯን እያገላባጠ ሞጨሞጫት
‹‹በእውነት በጣም ነው ደስ ያለኝ…በቃ ሁለቴ ህይወት ሰጥተሸኝል….ሰሚርን አዳንሺልኝ አሁን ደግሞ ነፃነቴን ስትሰጪኝ››
‹‹አይ ግድ የለም››አለችና ከእቅፉ እየወጣች…ጭምቅ አርጎ ሲያቅፈትና ሲስማት መተንፈስ አቅቶት ነበር…በቃ በሽታዋ ሁሉ ሊነሳባት እና ሀሳቧን ልትቀይር ትንሽ ነበር የቀራት…..
እንደመደንገጥ አለና ወደመኝታ ቤቱ ገልመጥ በማለት ሲስማት ማንም እንዳላየው ለማጣራት ሲሞክር በቆረጣ አይታ ለራሷ ፈገግ አለች ..‹‹በቃ ልሂድ.. ሌላ ቀን ከሰሚር ጋር መጥተን እንጠይቅሻለን ….በቃ ዘመድ እንሆናለን..››እያለ ይዞ የመጣውን ሻንጣ ይዞ ለመሄድ አንጠልጠሎ ተዘጋጀ፡፡
‹‹ሰላም በልልኝ..ግን እኔን ለመጠየቅ አትልፉ.. ዛሬ ለሊት ወደውጭ ልበር ነው….››ስትል ዋሸችው
‹‹ዉይ !!!ምነው?በሰላም..?››እንደመደንገጥ ብሎ፡፡
‹‹አይ በሰላም ነው …ቤተሰብ እዛ ስለሆነ እዛ ለመኖር ነው››
‹‹እሺ በቃ እግዜር ካንቺ ጋር ይሁን …ዕድሜ ልክ ከፍዬ የማልጨርሰው ውለታሽ አለብኝ ››እያለ ሳሎኑን ባለማመን ለቆ ወጣ……
‹‹ምን ያህል መስዋዕትነት እንደከፈልኩልህ ብታውቃው..ባንተ ምክንያት ይህቺን አለምና ንስሬንም ጭምር እንደአጣሁ ብትሰማ›› ስትል አሰበች
….ይህን ሁሉ ልትነግረው ያልፈለገችው ቢያንስ በስተመጨረሻ ጥሩ ልሁንለት ብላ ነው ….በፀፀት ያልደፈረሰ የፍቅር ህይወት ይገባዋል ብላ ስላሰበች ነው….አሁን የእነሱን ሰሚራ ለማዳን የሆነችውን እና ያጣችውን ዘርዝራ ባታወራው ከማዘን በስተቀር ለእሷ ምንም አይፈይድላትም..በእሱ ህይወት ላይ ግን ቁጭትን ይፈጥርበታል…..ደስታው ላይ ደመና ያጠላል…. ያንን አስባ ነው እውነቱን የደበቀችው፡፡
/////
ሀሳቧን ሰብስባ ቀጥታ ወደመኝታ ቤቴ ሄደች…. ስትደርስ ባዶ ነው..ግራ ገባት….‹‹ እንዴ በጓሮ በር ሾልኮ ፈረጠጠ እንዴ..? ››ብላ ሳታሰላስል ከሻወር ቤት የውሃ መንሾሾት ድምጽ ሰማችና ወደ እዛው ሄደች..ደረሰችና ብርግድ አድርጋ ከፈተችው…. ድንገት መሳሪያ እንደተደቀነበት ምርኮኛ ኩም ብሎ ደነገጠ..እጆቹን የተንዘላዘለ እንትኑ ላይ ሸፈናቸው….
‹‹አረ ልቀቀው ..ለሊቱን እስክጠግብ እኮ ሳየው ነው ያደርኩት››
‹‹እብድ ነሽ..አስደነገጥሸኝ እኮ …››አለና ቀስበቀስ ለቀቀው
‹‹ህፃን ሆነህ እናትህ በቂቤ በደንብ ያሹልህ እና ይጎትቱልህ ነበር እንዴ..? ››
‹‹‹ምን እንዲሆን ነው የምትጎትትልኝ..?››
‹‹እንዲህ እንዲንጀላጀል ነዋ….ሜትር ከምናምን እንዲሆንልህ››
‹‹ትቀልጂያለሽ..ቆይ ማን ነበር ሰውዬው… ውሽማሽ መስሎኝ እኮ ተበላሁ ብዬ ነበር››
‹‹አይደለም ዘመዴ ነው…እንዴት ነው እኔም አወላልቄ ልግባ እንዴ..?››
‹‹ወዴት....?››
‹‹ወደሻወር ነዋ..እጠበኝ ልጠብህ››
‹‹ኸረ በፈጠረሽ..ስወደሽ እንዳታደርጊው››
ሳቋ አመለጠት‹‹እንዴ !!ይሄን ያህል…...?››
‹‹እንዴ…እሳት እኮ ነሽ…እኔ እንጃ የዛሬ ወር ድረስ ተከፍቶ ባገኝ እንኳን ለመክደን አልሞክርም…እንዴት እንዴት አይነት የወሲብ ጥብብ ነው..የሆነ ህልም ውስጥ እኮ ነው ያስገባሺኝ..በአየር ላይ ሁሉ እየተንሳፈፍኩ ይመስለኛል…አሁን ሳስበው ደግሞ እንዴት በአየር ላይ መንሳፈፍ ይቻላል እላለው....?ከግድግዳ ጋር ግን እዳጣበቅሺኝ በእርግጠኝነት አውቃለሁ..ግን አጥንቶቼ ስብርባራቸው ለምን እንዳልወጣ እንቆቅልሽ ነው የሆነብኝ…ብቻ ግራ ተጋብቻለሁ.፡፡እኔ በህይወት ፍቅር እንጂ ያጣሁት የወሲብ ችግር ገጥሞኝ አያውቅም….ቁጥራቸውን ከማላስታውሳቸው ሴቶች ጋር ወሲብ ፈጽሜያለሁ..በአንድ ለሊት ስድስት ሰባቴ …ግን ከንቺ ጋር ያደረኩት አንድ ዙር ወሲብ እድሜ ልኬን ከደረኩት ጋር የማይነፃፀር እና የተለየ ነው››
‹‹ወሲብ ደጋግመን የምፈፅመው ለምን እንደሆነ ታውቃልህ..?››
‹‹እኔ እንጃ››
‹‹እኔ ግን ስገምት ..ለኮፍ ለኮፍ ከሆነ ወዲያው ወዲያው ያምርሀል…በሁለት ደቂቃ በራፍ ላይ ደፍቶ ተልኮውን የሚያጠናቅቅ ሰውና በ20 ደቂቃ ውስጠ ውስጥ በርብሮ ግዳጁን ያጠናቀቀ እኩል መልሶ አያሰኛቸውም….ለዛ ነው ››
‹‹ይሁንልሽ ››አለና የሻወሩን ውሃ ዘግቶ… ፎጣውን አገለደመና ከሻወሩ ቤት ወጣ …ተከተለችውና አልጋው ጠርዝ ላይ ቁጭ አለች፡፡
‹‹እሺ ቁርስ ትጋብዘኛለህ አይደል..?››አለቸው
‹‹አንቺን ለመሰለች ቆንጆ እንኳን ቁርስ አራሴንስ ብጋብዝሽ ቅር አይለኝም..››
‹‹እራስህንማ እንዴት ልትጋብዘኝ ትችላለህ…..?››
‹‹ለምን አልችልም..?››ሲል ጠየቃት ኮስተር ብሎ
‹‹እኔ ልቡን ለሌላ ሰው ጠቅልሎ ያስረከበና ቀፎውን ብቻ ያለ ሰው ምን ያደርግልኛል…....?››
‹‹አይ የምታወሪው ስለ ሰላም ከሆነ ተስፋ ቆርጬያለሁ….አሁን የምፈለገው ምን እንደሆነች ብቻ አውቄ ልረዳት ነው…ያንን ማድረግ ከቻልኩ ይበቃኛል…ካዛ….››
‹‹ከዛ ምን…..?››
‹‹እኔ እንጃ… የላዳ ሹፌር ነው ብለሽ ካልናቅሺኝ በጣም ነው ያፈቀርኩሽ..?››
‹‹ያፈቀርኩሽ ስትል..?››
‹‹ያፈቀርኩሽ ነዋ..በጣም ነው የተመቸሺኝ ….የሆነ የማላውቀውን አለም ነው ያሳየሺኝ…ላጣሽ አልፈልግም….››
‹‹ስለእኔ ምንም እኮ አታውቅም....?››
‹‹ማወቅ አልፈልግም..አንቺ ብቻ እሺ በይኝ እንጂ…..››ንግግሩን ሳይጨርስ ንስሯ እየበረረ የመኝታ ቤቱን በር በርግዶ በመግባት እንደቀናተኛ አባ ወራ አልጋ ላይ ተኮፍሶ ጉብ አለ….
ይሄንን በድንገት ያየው ባለ ላዳው ከተቀመጠበት በርግጎ ወድቆ ነበር..
‹‹አይዞህ አይዞህ…›››ሳቋ እያመለጣት
‹‹አይዞህ….!!›
‹‹የማታው ንስር አይደል..?››
‹‹አዎ ነው››
‹‹ምን ይሰራል እዚህ..?››
‹‹እዚህ ምን ትሰራለህ ..?ብሎ መጠየቅ ያለበት እሱ ነው..ምክንያም እሱ የገዛ ቤት ውስጥ ነው ያለው››
‹‹ማታ የእኔ ነው ያልሺው እወነትሽን ነው እንዴ..?››
‹‹አይ የእኔ አይደለም..እኔ ነኝ የእሱ….››
‹‹እኔ እንጃ ግራ ይገባል..››እያለ ልብሱን መልበስ ጀመረ……..
‹‹ሰላምን እንድትረዳት ልናግዝህ እንችላለን››አልኩት
‹‹ልናግዝህ ስትይ....?አንቺና ማን..?››
‹‹እኔና ንስሬ››
ፈገግ አለ….‹‹ትቀልጂብኛለሽ አይደል..?››
‹‹የምሬን ነው…›
‹‹አንቺ እሺ ይሁን …ይሄ እንስሳ እንዴት አድርጎ ነው የሚረዳኝ..ደግሞስ አንቺስ ብትሆኚ በምን መልኩ ልትረጀኝ ትችያለሽ .. ..?እኔ እንኳን ገና ችግሯን ማወቅ አልቻልኩም››
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
‹‹ልሄድ ነበር››አላት ሚለው ጠፍቶት..አንዴ ኬድሮንን አንዴ ከፊት ለፊቴ የተቀመጠውን መላኩን እያየ
‹‹አይ መኝታ ቤት ተመልሰህ ትጠብቀኝ..አብረን ነው ምንወጣው››
ግር አለው‹‹ይቅርታ አልሰማሁሽም..?››
‹‹እሱን ልሸኝና እመጣለሁ …መኝታ ቤት ተመልሰህ ጠብቀኝ…››
ባለማመን ወደኋላው ዞረና.. ወደመኝታ ቤት ተመለሰ
ከመላኩ ፊት ላይ ግራ የመጋባት ጥያቄ ስላነበበች‹‹ባለቤቴ ነው..?›› አለችና ሳይጠይቃት መለሰችለት….
‹‹እንዴ….ባለቤቴ…ታዲያ እኔን…....?››
‹‹እኔ ለቀልድ ነበር እደዛ ያልኩህ ..የእውነት ታዳርገዋለህ አላልኩም ነበር…..››ከተቀመጠበት ተነስቶ ተንደርድሮ ጉንጯን እያገላባጠ ሞጨሞጫት
‹‹በእውነት በጣም ነው ደስ ያለኝ…በቃ ሁለቴ ህይወት ሰጥተሸኝል….ሰሚርን አዳንሺልኝ አሁን ደግሞ ነፃነቴን ስትሰጪኝ››
‹‹አይ ግድ የለም››አለችና ከእቅፉ እየወጣች…ጭምቅ አርጎ ሲያቅፈትና ሲስማት መተንፈስ አቅቶት ነበር…በቃ በሽታዋ ሁሉ ሊነሳባት እና ሀሳቧን ልትቀይር ትንሽ ነበር የቀራት…..
እንደመደንገጥ አለና ወደመኝታ ቤቱ ገልመጥ በማለት ሲስማት ማንም እንዳላየው ለማጣራት ሲሞክር በቆረጣ አይታ ለራሷ ፈገግ አለች ..‹‹በቃ ልሂድ.. ሌላ ቀን ከሰሚር ጋር መጥተን እንጠይቅሻለን ….በቃ ዘመድ እንሆናለን..››እያለ ይዞ የመጣውን ሻንጣ ይዞ ለመሄድ አንጠልጠሎ ተዘጋጀ፡፡
‹‹ሰላም በልልኝ..ግን እኔን ለመጠየቅ አትልፉ.. ዛሬ ለሊት ወደውጭ ልበር ነው….››ስትል ዋሸችው
‹‹ዉይ !!!ምነው?በሰላም..?››እንደመደንገጥ ብሎ፡፡
‹‹አይ በሰላም ነው …ቤተሰብ እዛ ስለሆነ እዛ ለመኖር ነው››
‹‹እሺ በቃ እግዜር ካንቺ ጋር ይሁን …ዕድሜ ልክ ከፍዬ የማልጨርሰው ውለታሽ አለብኝ ››እያለ ሳሎኑን ባለማመን ለቆ ወጣ……
‹‹ምን ያህል መስዋዕትነት እንደከፈልኩልህ ብታውቃው..ባንተ ምክንያት ይህቺን አለምና ንስሬንም ጭምር እንደአጣሁ ብትሰማ›› ስትል አሰበች
….ይህን ሁሉ ልትነግረው ያልፈለገችው ቢያንስ በስተመጨረሻ ጥሩ ልሁንለት ብላ ነው ….በፀፀት ያልደፈረሰ የፍቅር ህይወት ይገባዋል ብላ ስላሰበች ነው….አሁን የእነሱን ሰሚራ ለማዳን የሆነችውን እና ያጣችውን ዘርዝራ ባታወራው ከማዘን በስተቀር ለእሷ ምንም አይፈይድላትም..በእሱ ህይወት ላይ ግን ቁጭትን ይፈጥርበታል…..ደስታው ላይ ደመና ያጠላል…. ያንን አስባ ነው እውነቱን የደበቀችው፡፡
/////
ሀሳቧን ሰብስባ ቀጥታ ወደመኝታ ቤቴ ሄደች…. ስትደርስ ባዶ ነው..ግራ ገባት….‹‹ እንዴ በጓሮ በር ሾልኮ ፈረጠጠ እንዴ..? ››ብላ ሳታሰላስል ከሻወር ቤት የውሃ መንሾሾት ድምጽ ሰማችና ወደ እዛው ሄደች..ደረሰችና ብርግድ አድርጋ ከፈተችው…. ድንገት መሳሪያ እንደተደቀነበት ምርኮኛ ኩም ብሎ ደነገጠ..እጆቹን የተንዘላዘለ እንትኑ ላይ ሸፈናቸው….
‹‹አረ ልቀቀው ..ለሊቱን እስክጠግብ እኮ ሳየው ነው ያደርኩት››
‹‹እብድ ነሽ..አስደነገጥሸኝ እኮ …››አለና ቀስበቀስ ለቀቀው
‹‹ህፃን ሆነህ እናትህ በቂቤ በደንብ ያሹልህ እና ይጎትቱልህ ነበር እንዴ..? ››
‹‹‹ምን እንዲሆን ነው የምትጎትትልኝ..?››
‹‹እንዲህ እንዲንጀላጀል ነዋ….ሜትር ከምናምን እንዲሆንልህ››
‹‹ትቀልጂያለሽ..ቆይ ማን ነበር ሰውዬው… ውሽማሽ መስሎኝ እኮ ተበላሁ ብዬ ነበር››
‹‹አይደለም ዘመዴ ነው…እንዴት ነው እኔም አወላልቄ ልግባ እንዴ..?››
‹‹ወዴት....?››
‹‹ወደሻወር ነዋ..እጠበኝ ልጠብህ››
‹‹ኸረ በፈጠረሽ..ስወደሽ እንዳታደርጊው››
ሳቋ አመለጠት‹‹እንዴ !!ይሄን ያህል…...?››
‹‹እንዴ…እሳት እኮ ነሽ…እኔ እንጃ የዛሬ ወር ድረስ ተከፍቶ ባገኝ እንኳን ለመክደን አልሞክርም…እንዴት እንዴት አይነት የወሲብ ጥብብ ነው..የሆነ ህልም ውስጥ እኮ ነው ያስገባሺኝ..በአየር ላይ ሁሉ እየተንሳፈፍኩ ይመስለኛል…አሁን ሳስበው ደግሞ እንዴት በአየር ላይ መንሳፈፍ ይቻላል እላለው....?ከግድግዳ ጋር ግን እዳጣበቅሺኝ በእርግጠኝነት አውቃለሁ..ግን አጥንቶቼ ስብርባራቸው ለምን እንዳልወጣ እንቆቅልሽ ነው የሆነብኝ…ብቻ ግራ ተጋብቻለሁ.፡፡እኔ በህይወት ፍቅር እንጂ ያጣሁት የወሲብ ችግር ገጥሞኝ አያውቅም….ቁጥራቸውን ከማላስታውሳቸው ሴቶች ጋር ወሲብ ፈጽሜያለሁ..በአንድ ለሊት ስድስት ሰባቴ …ግን ከንቺ ጋር ያደረኩት አንድ ዙር ወሲብ እድሜ ልኬን ከደረኩት ጋር የማይነፃፀር እና የተለየ ነው››
‹‹ወሲብ ደጋግመን የምፈፅመው ለምን እንደሆነ ታውቃልህ..?››
‹‹እኔ እንጃ››
‹‹እኔ ግን ስገምት ..ለኮፍ ለኮፍ ከሆነ ወዲያው ወዲያው ያምርሀል…በሁለት ደቂቃ በራፍ ላይ ደፍቶ ተልኮውን የሚያጠናቅቅ ሰውና በ20 ደቂቃ ውስጠ ውስጥ በርብሮ ግዳጁን ያጠናቀቀ እኩል መልሶ አያሰኛቸውም….ለዛ ነው ››
‹‹ይሁንልሽ ››አለና የሻወሩን ውሃ ዘግቶ… ፎጣውን አገለደመና ከሻወሩ ቤት ወጣ …ተከተለችውና አልጋው ጠርዝ ላይ ቁጭ አለች፡፡
‹‹እሺ ቁርስ ትጋብዘኛለህ አይደል..?››አለቸው
‹‹አንቺን ለመሰለች ቆንጆ እንኳን ቁርስ አራሴንስ ብጋብዝሽ ቅር አይለኝም..››
‹‹እራስህንማ እንዴት ልትጋብዘኝ ትችላለህ…..?››
‹‹ለምን አልችልም..?››ሲል ጠየቃት ኮስተር ብሎ
‹‹እኔ ልቡን ለሌላ ሰው ጠቅልሎ ያስረከበና ቀፎውን ብቻ ያለ ሰው ምን ያደርግልኛል…....?››
‹‹አይ የምታወሪው ስለ ሰላም ከሆነ ተስፋ ቆርጬያለሁ….አሁን የምፈለገው ምን እንደሆነች ብቻ አውቄ ልረዳት ነው…ያንን ማድረግ ከቻልኩ ይበቃኛል…ካዛ….››
‹‹ከዛ ምን…..?››
‹‹እኔ እንጃ… የላዳ ሹፌር ነው ብለሽ ካልናቅሺኝ በጣም ነው ያፈቀርኩሽ..?››
‹‹ያፈቀርኩሽ ስትል..?››
‹‹ያፈቀርኩሽ ነዋ..በጣም ነው የተመቸሺኝ ….የሆነ የማላውቀውን አለም ነው ያሳየሺኝ…ላጣሽ አልፈልግም….››
‹‹ስለእኔ ምንም እኮ አታውቅም....?››
‹‹ማወቅ አልፈልግም..አንቺ ብቻ እሺ በይኝ እንጂ…..››ንግግሩን ሳይጨርስ ንስሯ እየበረረ የመኝታ ቤቱን በር በርግዶ በመግባት እንደቀናተኛ አባ ወራ አልጋ ላይ ተኮፍሶ ጉብ አለ….
ይሄንን በድንገት ያየው ባለ ላዳው ከተቀመጠበት በርግጎ ወድቆ ነበር..
‹‹አይዞህ አይዞህ…›››ሳቋ እያመለጣት
‹‹አይዞህ….!!›
‹‹የማታው ንስር አይደል..?››
‹‹አዎ ነው››
‹‹ምን ይሰራል እዚህ..?››
‹‹እዚህ ምን ትሰራለህ ..?ብሎ መጠየቅ ያለበት እሱ ነው..ምክንያም እሱ የገዛ ቤት ውስጥ ነው ያለው››
‹‹ማታ የእኔ ነው ያልሺው እወነትሽን ነው እንዴ..?››
‹‹አይ የእኔ አይደለም..እኔ ነኝ የእሱ….››
‹‹እኔ እንጃ ግራ ይገባል..››እያለ ልብሱን መልበስ ጀመረ……..
‹‹ሰላምን እንድትረዳት ልናግዝህ እንችላለን››አልኩት
‹‹ልናግዝህ ስትይ....?አንቺና ማን..?››
‹‹እኔና ንስሬ››
ፈገግ አለ….‹‹ትቀልጂብኛለሽ አይደል..?››
‹‹የምሬን ነው…›
‹‹አንቺ እሺ ይሁን …ይሄ እንስሳ እንዴት አድርጎ ነው የሚረዳኝ..ደግሞስ አንቺስ ብትሆኚ በምን መልኩ ልትረጀኝ ትችያለሽ .. ..?እኔ እንኳን ገና ችግሯን ማወቅ አልቻልኩም››
👍110❤15😁4👏2😱2👎1
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
/////
ወደቀልቧ እስክትመለስ እና መኝታ ቤቷ ውስጥ ያልጋበዘቻችው ሰዎች እንደገቡ ለመገንዘብ ከአንድ ሰዓት በላይ ወሰደባት ….
‹‹እንዴት ብትደፍረኝ ነው ግን ሰተት ብለህ መኝታ ቤቴ ድረስ ሚስትህን ይዘህ የገባኸው……?.›
ኤርሚያስ ግራ ተጋባ … ተርበተበተ……‹‹ይቅርታ..ማለት ሚስቴ አይደለችም…. አላውቃትም..ይቅርታ ማለቴ አውቃታለሁ ግን ይሄውልሽ እሷ….››
አቋረጠችው ‹‹…ውጣልኝ …ውጡልኝ..››ጭንቅላቷን በእጆቾ ይዛ ጩኸቷን ለቀቀችው….
‹‹እሺ እንወጣለን..አንቺ ብቻ ተረጋጊ… እንወጣለን…ይሄው እየወጣን ነው…››የሚያደርገው ጠፍቶት ክፍሉን ለቆ ለመውጣት ወደበራፉ ፊቱን አዞረ…
ኬድሮን‹‹አባትሽን ላገናኝሽ ነው የመጣሁት››አለቻት
ከተቀመጠችበት ወንበር ንቅንቅ ሳትልል
ከትከት ብላ ሳቀች..የምፀት ሳቅ…..የእብደት ሳቀ..የንዴት ሳቅ
‹‹እንዴት አድርገሽ ነው ከሞተው አባቴ ጋር ምታገናኚኝ….…?ነው ወይስ ከበድኑ ነው ልታገኛኚኝ ያሰብሺው…..አመሰግናለሁ በድኑ በእጄ ስለሆነ አትልፊ ….››
‹‹አይ እዲያናግርሽ ማድረግ እችላለሁ››
‹‹እንዲያናግረሽ አልሽ…..ኤርሚያስ ምን በድዬሀልው..…?››አለችው ወደእሱ ዞራ
እየተርበተበተ‹‹..ሰላም አንቺ ምን በወጣሽ.. አረ ምንም አልበደልሺኝም …ለምን እንደዛ ልትይ ቻልሽ…?››
‹‹እንዴ ያንተ ሳያንስ ሌላ ሰው ይዘህ መጥተህ እድታሾፍብኝ ታደርጋለህ……?በሀዘኔ እንዴት ታላግጣላችሁ….…?በቁስሌ እንዴት ጨው ትነሰንሳላችሁ…?ይሄ ምን አይነት ጭካኔ ነው …?…››
‹‹አረ በፍፅም እንደዛ አይደለም….አንቺን ለመርዳት እንጂ ሌላ ምንም አላማ የለንም››
‹‹እና ታዲያ እንዴት ነው ከአባቴ የምታገናኘኝ……?.››
‹‹እሱን አንዴት እንደሆነ አላውቅም ..ግን ታደርገዋለች ››አለ አንዴ ኬድሮንን አንዴ ሰላምን በማፈራረቅ እያየ
ልታስረዳት ሞከረች‹‹እመኚኝ የሙት መንፈስ ማናገር እና ከሚወዶቸው ሰዎች ጋር የማገናኘት ችሎታ አለኝ…መቼስ ስለዚህ ጉዳይ ሰምተሸ አታውቂም ለማለት አቸገራለው….››
‹‹ሰምቼማ አውቃለው..በመጽሀፍ ቅዱስ ላይም አንብቤያው..ግን ..››>
‹‹ምንም ግን የለም…››ብላ ንስሯን እንዲመጣ በአዕምሮዬ መልዕክት አስተላለፍችለት ….. ክንፉን እየማታ መጣና አልፎን ፈሪጁ ላይ ጉብ ሲል ሰላም በድንጋጤ ተንደርድራ ልትሰፍርበት ስትል ቦታ ቀየረና አመለጣት….
‹‹አባቴን ..አግዙኝ…. አባቴን አንዳይነካብኝ››
‹‹አይዞሽ የእኔ ንስር ነው ..ምንም አያደርግም…››
‹‹እርግጠኛ ነሽ ……?አባቴን አይነካውም…?››አለች… በእሷ ግምት የኬድሮን ንስር የአባቷን በድን አካል ለመዘንጠል ይዳዳል ብላ ነው
‹‹እንዴ ንስር የሞተ ነገር እንደማይነካ አታውቂም…››
‹‹አላውቅም››አለች
‹‹እኔም አላውቅም ››በማለት ድጋፍ ሰጣት ኤልያስ
ማብራሪያዬን በኩራት ቀጠልኩ ‹‹ንስር ኩሩ ነው…እራሱ አባሮ… እራሱ ታግሎ …እራሱ ገድሎ ካልሆነ ነክች አያደርግም…ለማንኛውም አሁን ተዘጋጂ ቁጭ በይ ››….ቁጭ አለች…
‹‹ይሄሁልሽ አሁን ንስሬ ያግዘኝና ከአባትሽ መንፈስ ጋር አገናኝሻለሁ...ማለት የእኔን አንደበት ተጠቅመው አባትሽ ቀጥታ ያናግሩሻል..በእኔ አንደበት በራሳቸው ድምፅ››
‹‹እሺ››
‹‹ኤርምያስ አንተ ደግሞ ካለህበት እንዳትነቃነቅ..ምንም የሚረብሽ ነገር ካለ ትኩረቴን ስለሚበታን መሀል ላይ ግንኙነቱ ሊቋረጥ ይችላል››
‹‹አረ በፍጽም ይሄው ንቅንቅ አልልም..ትንፋሼ እራሱ አይሰማም››አለና በተቀመጠበት ጭብጥብጥ አለ
ሁሉም ነገር ዝግጁ መሆኑን ሳታረጋግጥ አዕምሮዋን ከንሰሯ ጋር አገናኘቸው..ለደቂቃዎች ተመሰጠች …ይሄን ነገር ከዚህ በፊት አድርጋው አታውቅም ‹‹..ግን ማድረግ አያቅተኝም›ስትል በራሷ ተማመነች….አዎ ንስሯ የአባቷን ነፍስ ካለችበት እንድትመጠ እየጋበዘ ነው..ወይ ብዙም አላስቸገራትም ….ቀጥታ አባትዬው በኬድሮን አንደበት ልጃቸውን ማናገር ጀመሩ……
‹‹ልጄ ሰላሜ…››
ባለማመን መለሰች‹‹ወይ አባዬ..››ተንደርድራ ሬሳውን እያየች
‹‹እዛ ለምን ትፍልጊኛለሽ….…?አይ ልጄ ስጋዬ ውስጥ አይደለሁም.. …ግን ደግሞ ወደዘላለም ማረፊያዬም መሄድ አልቻልኩም..ከሁለቱም ሳልሆን በአየር ላይ ተንጠልጥዬ አለሁልሽ፡፡
‹‹ምነው አባዬ……? እኔ ልሰቃይልህ…..እኔ በአየር ላይ ለዘላለም ተንጠልጥዬ ልቅር››
‹‹አይ ለምን ልጄ…? ለምን..…?ለአንቺማ ይሄ አይገባም…ትቼሽ ስለሄድኩ ይቅርታ ልጄ..ምን ላድርግ የአማላክ ጥሪ ነው….እባክሽ ልጄ ከዚህ በላይ እንድሰቃይ አታድርጊኝ…››
‹‹እንዴ አባዬ እኔ አንተን ማሰቃየት…?››
‹‹አዎ እናቴ… እዚህ እቤቴ ውስጥ በድን አካሌን ታቅፈሽ እንደዚህ ሆነሽ እንዴት እፎይ ብዬ ወደዘላለም የሚወስደኝን መንገዴን እቀጥላለሁ..…?አልችልም ልጄ ..አካሌ መሬት ሳይገባ ነፍሴ ወደአምላኮ ልትሄድ ይከብዳታል..ልጄ እባክሽ በአምላክ ስራ ጣልቃ አትግቢ..››
‹‹እንዴት አባ……? እንዴት ጣልቃ ገባሁ……?.››
‹‹እንዴ ሞትን የፈጠረውን አምላክ እኮ እየተቃወምሽው ነው..ተሳስተሀል እያልሺው ነው››
‹‹አዎ ተሳስቷልማ..እንዴት አንድ አባቴን ይነጥቀኛል..…?እንዴት ባዶዬን ያስቀረኛል….…?.››
‹‹አየሽ ልጄ …ሞት እርግጥ በጥፋታችን ምክንያት የተሸለምነው ቅጣታችን ነው…ይሁን እና በዚህ ምድር ለመኖር እስከመጣን ድረስ ሞታችንም በጣም አስፈላጊ ነው..››
‹‹እንዴት አባ .. …?ሞት ደግሞ እንዴት ነው ጠቃሚ የሚሆነው.?››
እግዜር ፈጥሮ ምድር ላይ ቢረሳንስ ምን ይውጠናል….…?አርጅተን መንቀሳቀስ አቅቶን እቤት እስክንቀር…. ቆዳችን እስኪጨማደድ እና ወበታችን እስኪረግፍ ድረስ አልወስዳችሁም ቢለን ማነው የሚጎዳው……?.ጥርሳችን ረግፎ ገንፎ እንኳን ማኘክ እስኪያቅተን ቢተወን …አይናችን ለግሞ የልጅ ልጆቻችንን ከጎረቤቶቻችን ልጆች መለየት እስኪያቅተን ..መኝታ ቤታችን ከሽንት ቤታችን መለየት እስኪሳነን ድረስ ኑሩ ብንባል ሽልማት ነው ቅጣት…ዕርግማን ነው ምርቃት…?››
‹‹እንዴ አባዬ.. …!!!አንተ እኮ ገና ነህ …ሰባ አመት እንኳን አልሆነህም..…?››
‹‹እኮ እግዚያብሄር ይወደኛል ማለት ነዋ..…?ምላሴ ጣዕም መለየት ሳይሳነው፤አይኖቼ ማንበብ ሳያቆሙ ፤እግሮቼ ላምሸው ከዘራ ሳልይዘ አስታወሶኛል…››
‹‹ግን እኮ አባ እኔን ጥለህ ነው የሄድከው…?››
‹‹የሞት መጥፎው ክፍል ያ ነው….አዎ ሁልግዜ የሆነ ነገር ጥለሽ መሄድሽ አይቀርም…ማንም ቢሆን ከዚህ ምድር ሲሰናበት የሆነ ነገር በጅምር ጥሎ መሄዱ የሆነ የሚወደውን ሰው ሳይሰናበት ማምለጡ ያለ እና ግዳጅም ነው….እና ልጄ አንቺ አፈር ካላቀመሺኝ እና በሀዘን መቆራመድሽን እስካላቆምሽ ድረስ ጉዞዬን መጀመር አልችልም… ብጀምርም ቶሎ አልደርስም..ሀዘንሸ ወደኃላ ይስበኛል….ለቅሶሽ መንገዴን እያጨቀየው ያዳልጠኝ እና አላላውስ ይለኛል…..››
‹‹አባ አረ እኔ እንዲህ የበደልኩህ አልመሰለኝም…?››
‹‹በደልሺኝ እኮ አላልኩም.. ግን በቃ..አንዳንዴ መሆን ያለበት ነገር እንዲሆን መተው ነው..ታግለሽ ልታሸኝፊው ከማትችይው ነገር ጋር መታገል ከድካም ውጭ እርባን ያለው ውጤት አያስገኝም ››
‹‹እና ምን ላድርግ አባ…?››
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
/////
ወደቀልቧ እስክትመለስ እና መኝታ ቤቷ ውስጥ ያልጋበዘቻችው ሰዎች እንደገቡ ለመገንዘብ ከአንድ ሰዓት በላይ ወሰደባት ….
‹‹እንዴት ብትደፍረኝ ነው ግን ሰተት ብለህ መኝታ ቤቴ ድረስ ሚስትህን ይዘህ የገባኸው……?.›
ኤርሚያስ ግራ ተጋባ … ተርበተበተ……‹‹ይቅርታ..ማለት ሚስቴ አይደለችም…. አላውቃትም..ይቅርታ ማለቴ አውቃታለሁ ግን ይሄውልሽ እሷ….››
አቋረጠችው ‹‹…ውጣልኝ …ውጡልኝ..››ጭንቅላቷን በእጆቾ ይዛ ጩኸቷን ለቀቀችው….
‹‹እሺ እንወጣለን..አንቺ ብቻ ተረጋጊ… እንወጣለን…ይሄው እየወጣን ነው…››የሚያደርገው ጠፍቶት ክፍሉን ለቆ ለመውጣት ወደበራፉ ፊቱን አዞረ…
ኬድሮን‹‹አባትሽን ላገናኝሽ ነው የመጣሁት››አለቻት
ከተቀመጠችበት ወንበር ንቅንቅ ሳትልል
ከትከት ብላ ሳቀች..የምፀት ሳቅ…..የእብደት ሳቀ..የንዴት ሳቅ
‹‹እንዴት አድርገሽ ነው ከሞተው አባቴ ጋር ምታገናኚኝ….…?ነው ወይስ ከበድኑ ነው ልታገኛኚኝ ያሰብሺው…..አመሰግናለሁ በድኑ በእጄ ስለሆነ አትልፊ ….››
‹‹አይ እዲያናግርሽ ማድረግ እችላለሁ››
‹‹እንዲያናግረሽ አልሽ…..ኤርሚያስ ምን በድዬሀልው..…?››አለችው ወደእሱ ዞራ
እየተርበተበተ‹‹..ሰላም አንቺ ምን በወጣሽ.. አረ ምንም አልበደልሺኝም …ለምን እንደዛ ልትይ ቻልሽ…?››
‹‹እንዴ ያንተ ሳያንስ ሌላ ሰው ይዘህ መጥተህ እድታሾፍብኝ ታደርጋለህ……?በሀዘኔ እንዴት ታላግጣላችሁ….…?በቁስሌ እንዴት ጨው ትነሰንሳላችሁ…?ይሄ ምን አይነት ጭካኔ ነው …?…››
‹‹አረ በፍፅም እንደዛ አይደለም….አንቺን ለመርዳት እንጂ ሌላ ምንም አላማ የለንም››
‹‹እና ታዲያ እንዴት ነው ከአባቴ የምታገናኘኝ……?.››
‹‹እሱን አንዴት እንደሆነ አላውቅም ..ግን ታደርገዋለች ››አለ አንዴ ኬድሮንን አንዴ ሰላምን በማፈራረቅ እያየ
ልታስረዳት ሞከረች‹‹እመኚኝ የሙት መንፈስ ማናገር እና ከሚወዶቸው ሰዎች ጋር የማገናኘት ችሎታ አለኝ…መቼስ ስለዚህ ጉዳይ ሰምተሸ አታውቂም ለማለት አቸገራለው….››
‹‹ሰምቼማ አውቃለው..በመጽሀፍ ቅዱስ ላይም አንብቤያው..ግን ..››>
‹‹ምንም ግን የለም…››ብላ ንስሯን እንዲመጣ በአዕምሮዬ መልዕክት አስተላለፍችለት ….. ክንፉን እየማታ መጣና አልፎን ፈሪጁ ላይ ጉብ ሲል ሰላም በድንጋጤ ተንደርድራ ልትሰፍርበት ስትል ቦታ ቀየረና አመለጣት….
‹‹አባቴን ..አግዙኝ…. አባቴን አንዳይነካብኝ››
‹‹አይዞሽ የእኔ ንስር ነው ..ምንም አያደርግም…››
‹‹እርግጠኛ ነሽ ……?አባቴን አይነካውም…?››አለች… በእሷ ግምት የኬድሮን ንስር የአባቷን በድን አካል ለመዘንጠል ይዳዳል ብላ ነው
‹‹እንዴ ንስር የሞተ ነገር እንደማይነካ አታውቂም…››
‹‹አላውቅም››አለች
‹‹እኔም አላውቅም ››በማለት ድጋፍ ሰጣት ኤልያስ
ማብራሪያዬን በኩራት ቀጠልኩ ‹‹ንስር ኩሩ ነው…እራሱ አባሮ… እራሱ ታግሎ …እራሱ ገድሎ ካልሆነ ነክች አያደርግም…ለማንኛውም አሁን ተዘጋጂ ቁጭ በይ ››….ቁጭ አለች…
‹‹ይሄሁልሽ አሁን ንስሬ ያግዘኝና ከአባትሽ መንፈስ ጋር አገናኝሻለሁ...ማለት የእኔን አንደበት ተጠቅመው አባትሽ ቀጥታ ያናግሩሻል..በእኔ አንደበት በራሳቸው ድምፅ››
‹‹እሺ››
‹‹ኤርምያስ አንተ ደግሞ ካለህበት እንዳትነቃነቅ..ምንም የሚረብሽ ነገር ካለ ትኩረቴን ስለሚበታን መሀል ላይ ግንኙነቱ ሊቋረጥ ይችላል››
‹‹አረ በፍጽም ይሄው ንቅንቅ አልልም..ትንፋሼ እራሱ አይሰማም››አለና በተቀመጠበት ጭብጥብጥ አለ
ሁሉም ነገር ዝግጁ መሆኑን ሳታረጋግጥ አዕምሮዋን ከንሰሯ ጋር አገናኘቸው..ለደቂቃዎች ተመሰጠች …ይሄን ነገር ከዚህ በፊት አድርጋው አታውቅም ‹‹..ግን ማድረግ አያቅተኝም›ስትል በራሷ ተማመነች….አዎ ንስሯ የአባቷን ነፍስ ካለችበት እንድትመጠ እየጋበዘ ነው..ወይ ብዙም አላስቸገራትም ….ቀጥታ አባትዬው በኬድሮን አንደበት ልጃቸውን ማናገር ጀመሩ……
‹‹ልጄ ሰላሜ…››
ባለማመን መለሰች‹‹ወይ አባዬ..››ተንደርድራ ሬሳውን እያየች
‹‹እዛ ለምን ትፍልጊኛለሽ….…?አይ ልጄ ስጋዬ ውስጥ አይደለሁም.. …ግን ደግሞ ወደዘላለም ማረፊያዬም መሄድ አልቻልኩም..ከሁለቱም ሳልሆን በአየር ላይ ተንጠልጥዬ አለሁልሽ፡፡
‹‹ምነው አባዬ……? እኔ ልሰቃይልህ…..እኔ በአየር ላይ ለዘላለም ተንጠልጥዬ ልቅር››
‹‹አይ ለምን ልጄ…? ለምን..…?ለአንቺማ ይሄ አይገባም…ትቼሽ ስለሄድኩ ይቅርታ ልጄ..ምን ላድርግ የአማላክ ጥሪ ነው….እባክሽ ልጄ ከዚህ በላይ እንድሰቃይ አታድርጊኝ…››
‹‹እንዴ አባዬ እኔ አንተን ማሰቃየት…?››
‹‹አዎ እናቴ… እዚህ እቤቴ ውስጥ በድን አካሌን ታቅፈሽ እንደዚህ ሆነሽ እንዴት እፎይ ብዬ ወደዘላለም የሚወስደኝን መንገዴን እቀጥላለሁ..…?አልችልም ልጄ ..አካሌ መሬት ሳይገባ ነፍሴ ወደአምላኮ ልትሄድ ይከብዳታል..ልጄ እባክሽ በአምላክ ስራ ጣልቃ አትግቢ..››
‹‹እንዴት አባ……? እንዴት ጣልቃ ገባሁ……?.››
‹‹እንዴ ሞትን የፈጠረውን አምላክ እኮ እየተቃወምሽው ነው..ተሳስተሀል እያልሺው ነው››
‹‹አዎ ተሳስቷልማ..እንዴት አንድ አባቴን ይነጥቀኛል..…?እንዴት ባዶዬን ያስቀረኛል….…?.››
‹‹አየሽ ልጄ …ሞት እርግጥ በጥፋታችን ምክንያት የተሸለምነው ቅጣታችን ነው…ይሁን እና በዚህ ምድር ለመኖር እስከመጣን ድረስ ሞታችንም በጣም አስፈላጊ ነው..››
‹‹እንዴት አባ .. …?ሞት ደግሞ እንዴት ነው ጠቃሚ የሚሆነው.?››
እግዜር ፈጥሮ ምድር ላይ ቢረሳንስ ምን ይውጠናል….…?አርጅተን መንቀሳቀስ አቅቶን እቤት እስክንቀር…. ቆዳችን እስኪጨማደድ እና ወበታችን እስኪረግፍ ድረስ አልወስዳችሁም ቢለን ማነው የሚጎዳው……?.ጥርሳችን ረግፎ ገንፎ እንኳን ማኘክ እስኪያቅተን ቢተወን …አይናችን ለግሞ የልጅ ልጆቻችንን ከጎረቤቶቻችን ልጆች መለየት እስኪያቅተን ..መኝታ ቤታችን ከሽንት ቤታችን መለየት እስኪሳነን ድረስ ኑሩ ብንባል ሽልማት ነው ቅጣት…ዕርግማን ነው ምርቃት…?››
‹‹እንዴ አባዬ.. …!!!አንተ እኮ ገና ነህ …ሰባ አመት እንኳን አልሆነህም..…?››
‹‹እኮ እግዚያብሄር ይወደኛል ማለት ነዋ..…?ምላሴ ጣዕም መለየት ሳይሳነው፤አይኖቼ ማንበብ ሳያቆሙ ፤እግሮቼ ላምሸው ከዘራ ሳልይዘ አስታወሶኛል…››
‹‹ግን እኮ አባ እኔን ጥለህ ነው የሄድከው…?››
‹‹የሞት መጥፎው ክፍል ያ ነው….አዎ ሁልግዜ የሆነ ነገር ጥለሽ መሄድሽ አይቀርም…ማንም ቢሆን ከዚህ ምድር ሲሰናበት የሆነ ነገር በጅምር ጥሎ መሄዱ የሆነ የሚወደውን ሰው ሳይሰናበት ማምለጡ ያለ እና ግዳጅም ነው….እና ልጄ አንቺ አፈር ካላቀመሺኝ እና በሀዘን መቆራመድሽን እስካላቆምሽ ድረስ ጉዞዬን መጀመር አልችልም… ብጀምርም ቶሎ አልደርስም..ሀዘንሸ ወደኃላ ይስበኛል….ለቅሶሽ መንገዴን እያጨቀየው ያዳልጠኝ እና አላላውስ ይለኛል…..››
‹‹አባ አረ እኔ እንዲህ የበደልኩህ አልመሰለኝም…?››
‹‹በደልሺኝ እኮ አላልኩም.. ግን በቃ..አንዳንዴ መሆን ያለበት ነገር እንዲሆን መተው ነው..ታግለሽ ልታሸኝፊው ከማትችይው ነገር ጋር መታገል ከድካም ውጭ እርባን ያለው ውጤት አያስገኝም ››
‹‹እና ምን ላድርግ አባ…?››
👍89❤10🥰3👎1🔥1😁1
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ቫይብሬት ላይ የተደረገ ሞባይል ስልክ ላይ ሲደወል እንዳለ ንዝረት ተንቀጠቀጥችና አዕምሮዋን ከንስሯ ጋር አላቀቀች…
ሰላም ወደኬድሮን ተንደርድራ መጥታ እግሯ ሰር ድፍት አለችና‹‹በጣም አመሰግናለሁ….እግዜር ይስጥሽ››
‹‹ተነሺ ..እኔን አታመስግኚ…እሱ በጣም ስለለመነኝ ነው እንዲህ ያደረኩልሽ…››አለቻት
‹‹ኤርሚ እግዜር ይስጥልኝ….አንተንም በጣም ነው የማመስግንህ..ምን አይነት ሰላም በውስጤ እንደተሰራጨ አትገምትም››አለች ወደመቀመጫዋ ተመልሳ በመቀመጥ
‹‹በነጋራችን ላይ በጣም ነው የሚያፈቅርሽ …እንደነገረኝ ከሆነ ከልጅነቱ ጀምሮ አንቺን ሲያፈቅርሽ ነው የኖረው….አንድም ቀን አንቺን ማፍቀር አቁሞ አያውቅም..ግን በኑሮ ደራጃ ስለምትለያዩ እሺ አትለኝም የሚል ፍራቻ በውስጡ ስላለ ካንቺ ሲሸሽ ነው የኖረው››አፈረጠችለት
ባለማመን አንዴ ኬድሮንን አንዴ እሱን በማፈራረቅ ማየት ጀመረች..ኤርምያስም የተቀመጠበት ወንበር ላይ አንገቱን ወደወለሉ እንደደፋ ሚገባበት ጠፍቶታል እጆቹን እያፍተለተለ ነው…
‹‹አላውቅም ነበር…ኤርምያስ እኔን ማፍቀር….…?››
‹‹አዎ….ኤርምያስ አንቺን…››
‹‹እሺ ጥሩ ነው…አሁን ምን እናደርግ …ኤርሚ እርዳኝ ለእድር ሰዎች ንገራቸው…አባቴ ዛሬውኑ እንዲቀበር እፈልጋለሁ….››
‹‹አረ እሺ… ችግር የለውም… አሁኑኑ ነግሬያቸው ልምጣ …ስልካቸውን ስለማላውቅ እናቴ ጋር ሂጄ …››ብሎ ተነሳ
ኬድሮን የተለየ ሀሳብ አመጣች‹‹ቆይ መጀመሪያ የሬሳ ሳጥን እንግዛና አባትሽኝ በሳጥኑ ውስጥ በማድረግ ማዘጋጀት አለመብን..አሁን ዕድርተኛው መጥተው ጓደኞቸው ተሰብስበው እንገንዝ ማለታቸው አይቀርም …እንደዛ ከሆነ ደግሞ ሌላ ሀሚት ላይ ይጥልሻል…በህግም ሊያስጠረጥርሽ ይችላል››
‹‹ታዲያ ምን እናድርግ››አለች ግራ ገብቷትና ያለሳበችውን ነገር ስላነሳው ደንግጣ
‹‹ግድ የለም እኔና ኤርሚ ሳጥኑን ይዘን እንምጣ..ሁሉንም ከጨረስን ብኃላ ለሌላው ሰው እንናገራለን….››
‹‹አስቸገርኮችሁ አይደል…?››
‹አረ አትጨነቂ …እኔን እንደእህትሽ ቁጠሪኝ… ኤሪሚም ያው ያንቺው ነው..››አለችና ምትናገረው ጠፍቷት በመቁለጭለጨ ላይ ሳለች የደነዘዘውን ኤርሚያስን ይዛው ወጣች…
መኪናው ውስጥ ገብተን የሬሳ ሳጥን ወደሚሸጥበት ቦታ እያመሩ ሳለ…
‹‹ምን አይነት ተአምር ነው ያደረግሽው……?.››ሲል ጠየቀት
‹‹ያው ላንተ ስል ነው››
‹‹በጣም ነው የማመሰግንሽ….ግን እንደማፈቅራት ለእሷ ባትነግሪያት ጥሩ ነበር››
‹‹ለምን…?››
‹‹ያው አንደኛ መንገሩ ምንም ውጤት አይኖረውም ሁለተኛ እኔ እና አንቺ……››
‹‹አይ እኔና አንቺ የሚባል ነገር የለም…አኔን እርሳኝ…እኔ ሁለት ቀን ብቻ ነው የቀረኝ..››
‹‹ምን ለመሆን…?››
‹‹ለመብረር…››
‹‹እንዴ የት አሜሪካ ወይስ አውሮፓ……?››
‹‹በለው ከሁለት አንዱ….ስለዚህ እሷኑ ጠበቅ አድርግ.ደግሞ በትክክል ይሳካልሀል….
እንደምታፈቅራት ስነግራት የልቧን ምት በደንብ ታዝቤያለሁ. ዋናው ከዚህ ሀዘን እስክትወጣ ከስሯ አትለይ …….
‹‹እንዴ ወዴት ነው የምለየው….ከእሷ የሚበልጥ ምን ሌላ ጉዳይ ይኖረኛል››
‹‹ምንም ››
‹‹አንቺ ልትበሪ መሆንሽን መስማቴ ግን ቅር አሰኝቶኛል››
‹‹እኔን እርሳኝ አልኩህ እኮ››
‹‹እኮ እንዴት አድርጌ ልርሳሽ…?››
/////
የሰላምን አባት የቀብር ሁኔታ ካመቻቸችና ከተጠናቀቀ በኃላ ሁለቱንም አንድ ላይ ከለቀስተኞች ጋር ጥላቸው እናም በውስጧ ለመጨረሻ ጊዜ ተሰናብታቸው መልካሙን ሁሉ እየተመኘችላቸው ወደቤቷ ነው የተመለሰችው…ድክምክም ብሏት ነበር…ግቢውን አስከፍታ ስትገባ ግን ድካሟን ሁሉ ከላዮ የሚያበንላት አስደሳች ሁኔታ ነው የጠበቃት…
ግቢው መሀል ላይ ባለች ክፍት ቦታ ጠራጴዛ እና ወንበር ወጥቷል፤…ጠረጵዛው በልዩ ሌዩ ምግቦችና መጠጦች ተሞልቷል …ከዛ አልፎ ዙሪያው በየጥጋጥጉና በየቦታው የዛፍ ቅርንጫፎች ላይም ሳይቀር የተለያዩ የምግብና የፍራፍሬ አይነቶች ተቀምጠዋል…የተለያዩ ጥራጥሬዋች በየቦታው ተበትኗል….በጊቤዋ ውስጥ ያሉ እንስሳት ብቻ ሳይሆኑ እንግዳ የሆኑ ወፎች ሳይቀሩ ግቢውን ወረውት የተበተነላቸውን ጥራጥሬ በደስታ ይለቅማሉ… ጦጣና ዝንጆሮዎቾም ሙዙን እየላጡ ይውጣሉ …የማይፈነጭ እና የማያስካካ ፍጥረት በግቢው አይታይም.. የሆነ እንስሳት አግብቶ ሌሎቹ ሠርግ ተጠርተው አሼሼ ገዳሜ ላይ ያሉ ነው የሚመስለው….ሌላው ይቅር እያንዳንዱ ተክል ስሩ ተኮትኩቶና አፈር ታቅፎ ውሃ ጠግቦ እስኪተፋ ድረስ ጠጥቶ ይታያል….በቃ በግቢው አንድም ያልተደሰተ ፍጥረት አልነበረም..ይሄ ሁሉ በፕሮፌሰሩ የተደረገው እነሱ በተደሰቱበት መጠን እኔ እንደምደሰት በደንብ ስለሚያውቁ ነው፡፡
‹‹አትመጪም… ይሆን ብዬ በስጋት ላይ ነበርኩ …እንኳን በሰላም መጣሽ››አሏት ከእድሜ ጫና የተነሳ ያጎበደድት ፕሮፌሰር…
‹‹አይ እፈልግሻለሁ ብለውኝ የለ..…….?በዛ ላይ አንድ ቀን ብቻ ነው የቀረኝ …ማታ ወደ እናቴ እሄዳለሁ.አዎ ነገ ሙሉውን ቀን ከእሷዋ ጋር ነው ማሳለፍ የምትፈልገው………››
‹‹ጥሩ ጥሩ..ነይ እዚህ ጋር ቁጭ በይ›› ብለው ምግብ በሞላበት ጠረጴዛ ዙርያ ከበው ከተቀመጡ ወንበሮች ውስጥ አንድን ሳቡላት… አመስግና ተቀመጠች፡፡
የእጅ ውሀ አመጡላት …‹‹አረ እራሴ እታጠባለሁ›› ብላ በራሷ ተጣበች… ሳሀን ስባ ምንም እንኳን የምግብ ፍላጎት ባይኖራትም እሷቸውን ለማስደሰት ስትል ብቻ መብላት ጀመረች… እሳቸውም ከፊት ለፊቷ ተቀምጠው በስስት እያዮት መመገብ ጀመሩ…
‹‹የሚጠጣ ምን ልቅዳልሽ…….?››
‹‹ውሀ ››
‹‹ወይን ወይም ሌላ ነገር አይሻልሽም…….?››ካለወትሮዋ ዉሀ ማለቷ አስገርሞታል
‹‹አይ ውሀ ነው የምፈልገው….››
‹‹እሺ ካልሽ ››ብለው ውሀ ቀዱላት፡፡
‹‹ጋሼ በዚህ ምድር በኖርኩበት ዓመት የተረዳሁት ነገር ቢኖር ምድር መተኪያ የሌላቸው ሁለት ነገሮች መታዳሏን ነው ….አዎ እናትና ውሃ የዚህ ዓለም ሁለት ልዩዎች ናቸው…››
‹‹እንዴት ልጄ..…….?እንዴት እንደዛ ተረዳሽ…?››
‹‹እናታችን መጀመሪያ ገነታችን ነች..ከተፈጠርንበት ቀን አንስቶ እስክንወለድበት ቀን ድረስ በእናታችን መሀፀን ውስጥ ገነታዊ ኑሮ ነበር የምነኖረው… ያ ስፍራ ሁሉ ነገር በፍፅምና እንከን አልባ ስፍራ ነበር..ሁላችንም ከዛ ያለፍላጎታችን ተገፍትረን ስንወጣ(ስንወለድ) እሪ ብለን ለቅሶችንን የምንለቀው ምን እንዳጣን በደመነፍስ ስለሚገባን ነው…አዳም እና ሄዋን በሰሩት ሀጥያት ከገነት ወደምድር ተባረሩ የሚባለው ሌላ አይደለም ከእናት መህፀን ወደምድር ተገፍትሮ መውጣት ነው…ከዛ በኋላም ቢሆን እናት ምን ጊዜም እናት እንደሆነች ነው ምትቀጥለው… እንዳላረጀን እና እንዳላበቃልን የሚሰማን እናታችን በሰላሳ አመታችንም እንደ ህፃን ስትቆጣን ስናይ ነው..ጭንቅላታችንን ስትዳብስልን…ተይ አንቺ ልጅ ብርድ ይመታሻል ስትለን ነው፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ቫይብሬት ላይ የተደረገ ሞባይል ስልክ ላይ ሲደወል እንዳለ ንዝረት ተንቀጠቀጥችና አዕምሮዋን ከንስሯ ጋር አላቀቀች…
ሰላም ወደኬድሮን ተንደርድራ መጥታ እግሯ ሰር ድፍት አለችና‹‹በጣም አመሰግናለሁ….እግዜር ይስጥሽ››
‹‹ተነሺ ..እኔን አታመስግኚ…እሱ በጣም ስለለመነኝ ነው እንዲህ ያደረኩልሽ…››አለቻት
‹‹ኤርሚ እግዜር ይስጥልኝ….አንተንም በጣም ነው የማመስግንህ..ምን አይነት ሰላም በውስጤ እንደተሰራጨ አትገምትም››አለች ወደመቀመጫዋ ተመልሳ በመቀመጥ
‹‹በነጋራችን ላይ በጣም ነው የሚያፈቅርሽ …እንደነገረኝ ከሆነ ከልጅነቱ ጀምሮ አንቺን ሲያፈቅርሽ ነው የኖረው….አንድም ቀን አንቺን ማፍቀር አቁሞ አያውቅም..ግን በኑሮ ደራጃ ስለምትለያዩ እሺ አትለኝም የሚል ፍራቻ በውስጡ ስላለ ካንቺ ሲሸሽ ነው የኖረው››አፈረጠችለት
ባለማመን አንዴ ኬድሮንን አንዴ እሱን በማፈራረቅ ማየት ጀመረች..ኤርምያስም የተቀመጠበት ወንበር ላይ አንገቱን ወደወለሉ እንደደፋ ሚገባበት ጠፍቶታል እጆቹን እያፍተለተለ ነው…
‹‹አላውቅም ነበር…ኤርምያስ እኔን ማፍቀር….…?››
‹‹አዎ….ኤርምያስ አንቺን…››
‹‹እሺ ጥሩ ነው…አሁን ምን እናደርግ …ኤርሚ እርዳኝ ለእድር ሰዎች ንገራቸው…አባቴ ዛሬውኑ እንዲቀበር እፈልጋለሁ….››
‹‹አረ እሺ… ችግር የለውም… አሁኑኑ ነግሬያቸው ልምጣ …ስልካቸውን ስለማላውቅ እናቴ ጋር ሂጄ …››ብሎ ተነሳ
ኬድሮን የተለየ ሀሳብ አመጣች‹‹ቆይ መጀመሪያ የሬሳ ሳጥን እንግዛና አባትሽኝ በሳጥኑ ውስጥ በማድረግ ማዘጋጀት አለመብን..አሁን ዕድርተኛው መጥተው ጓደኞቸው ተሰብስበው እንገንዝ ማለታቸው አይቀርም …እንደዛ ከሆነ ደግሞ ሌላ ሀሚት ላይ ይጥልሻል…በህግም ሊያስጠረጥርሽ ይችላል››
‹‹ታዲያ ምን እናድርግ››አለች ግራ ገብቷትና ያለሳበችውን ነገር ስላነሳው ደንግጣ
‹‹ግድ የለም እኔና ኤርሚ ሳጥኑን ይዘን እንምጣ..ሁሉንም ከጨረስን ብኃላ ለሌላው ሰው እንናገራለን….››
‹‹አስቸገርኮችሁ አይደል…?››
‹አረ አትጨነቂ …እኔን እንደእህትሽ ቁጠሪኝ… ኤሪሚም ያው ያንቺው ነው..››አለችና ምትናገረው ጠፍቷት በመቁለጭለጨ ላይ ሳለች የደነዘዘውን ኤርሚያስን ይዛው ወጣች…
መኪናው ውስጥ ገብተን የሬሳ ሳጥን ወደሚሸጥበት ቦታ እያመሩ ሳለ…
‹‹ምን አይነት ተአምር ነው ያደረግሽው……?.››ሲል ጠየቀት
‹‹ያው ላንተ ስል ነው››
‹‹በጣም ነው የማመሰግንሽ….ግን እንደማፈቅራት ለእሷ ባትነግሪያት ጥሩ ነበር››
‹‹ለምን…?››
‹‹ያው አንደኛ መንገሩ ምንም ውጤት አይኖረውም ሁለተኛ እኔ እና አንቺ……››
‹‹አይ እኔና አንቺ የሚባል ነገር የለም…አኔን እርሳኝ…እኔ ሁለት ቀን ብቻ ነው የቀረኝ..››
‹‹ምን ለመሆን…?››
‹‹ለመብረር…››
‹‹እንዴ የት አሜሪካ ወይስ አውሮፓ……?››
‹‹በለው ከሁለት አንዱ….ስለዚህ እሷኑ ጠበቅ አድርግ.ደግሞ በትክክል ይሳካልሀል….
እንደምታፈቅራት ስነግራት የልቧን ምት በደንብ ታዝቤያለሁ. ዋናው ከዚህ ሀዘን እስክትወጣ ከስሯ አትለይ …….
‹‹እንዴ ወዴት ነው የምለየው….ከእሷ የሚበልጥ ምን ሌላ ጉዳይ ይኖረኛል››
‹‹ምንም ››
‹‹አንቺ ልትበሪ መሆንሽን መስማቴ ግን ቅር አሰኝቶኛል››
‹‹እኔን እርሳኝ አልኩህ እኮ››
‹‹እኮ እንዴት አድርጌ ልርሳሽ…?››
/////
የሰላምን አባት የቀብር ሁኔታ ካመቻቸችና ከተጠናቀቀ በኃላ ሁለቱንም አንድ ላይ ከለቀስተኞች ጋር ጥላቸው እናም በውስጧ ለመጨረሻ ጊዜ ተሰናብታቸው መልካሙን ሁሉ እየተመኘችላቸው ወደቤቷ ነው የተመለሰችው…ድክምክም ብሏት ነበር…ግቢውን አስከፍታ ስትገባ ግን ድካሟን ሁሉ ከላዮ የሚያበንላት አስደሳች ሁኔታ ነው የጠበቃት…
ግቢው መሀል ላይ ባለች ክፍት ቦታ ጠራጴዛ እና ወንበር ወጥቷል፤…ጠረጵዛው በልዩ ሌዩ ምግቦችና መጠጦች ተሞልቷል …ከዛ አልፎ ዙሪያው በየጥጋጥጉና በየቦታው የዛፍ ቅርንጫፎች ላይም ሳይቀር የተለያዩ የምግብና የፍራፍሬ አይነቶች ተቀምጠዋል…የተለያዩ ጥራጥሬዋች በየቦታው ተበትኗል….በጊቤዋ ውስጥ ያሉ እንስሳት ብቻ ሳይሆኑ እንግዳ የሆኑ ወፎች ሳይቀሩ ግቢውን ወረውት የተበተነላቸውን ጥራጥሬ በደስታ ይለቅማሉ… ጦጣና ዝንጆሮዎቾም ሙዙን እየላጡ ይውጣሉ …የማይፈነጭ እና የማያስካካ ፍጥረት በግቢው አይታይም.. የሆነ እንስሳት አግብቶ ሌሎቹ ሠርግ ተጠርተው አሼሼ ገዳሜ ላይ ያሉ ነው የሚመስለው….ሌላው ይቅር እያንዳንዱ ተክል ስሩ ተኮትኩቶና አፈር ታቅፎ ውሃ ጠግቦ እስኪተፋ ድረስ ጠጥቶ ይታያል….በቃ በግቢው አንድም ያልተደሰተ ፍጥረት አልነበረም..ይሄ ሁሉ በፕሮፌሰሩ የተደረገው እነሱ በተደሰቱበት መጠን እኔ እንደምደሰት በደንብ ስለሚያውቁ ነው፡፡
‹‹አትመጪም… ይሆን ብዬ በስጋት ላይ ነበርኩ …እንኳን በሰላም መጣሽ››አሏት ከእድሜ ጫና የተነሳ ያጎበደድት ፕሮፌሰር…
‹‹አይ እፈልግሻለሁ ብለውኝ የለ..…….?በዛ ላይ አንድ ቀን ብቻ ነው የቀረኝ …ማታ ወደ እናቴ እሄዳለሁ.አዎ ነገ ሙሉውን ቀን ከእሷዋ ጋር ነው ማሳለፍ የምትፈልገው………››
‹‹ጥሩ ጥሩ..ነይ እዚህ ጋር ቁጭ በይ›› ብለው ምግብ በሞላበት ጠረጴዛ ዙርያ ከበው ከተቀመጡ ወንበሮች ውስጥ አንድን ሳቡላት… አመስግና ተቀመጠች፡፡
የእጅ ውሀ አመጡላት …‹‹አረ እራሴ እታጠባለሁ›› ብላ በራሷ ተጣበች… ሳሀን ስባ ምንም እንኳን የምግብ ፍላጎት ባይኖራትም እሷቸውን ለማስደሰት ስትል ብቻ መብላት ጀመረች… እሳቸውም ከፊት ለፊቷ ተቀምጠው በስስት እያዮት መመገብ ጀመሩ…
‹‹የሚጠጣ ምን ልቅዳልሽ…….?››
‹‹ውሀ ››
‹‹ወይን ወይም ሌላ ነገር አይሻልሽም…….?››ካለወትሮዋ ዉሀ ማለቷ አስገርሞታል
‹‹አይ ውሀ ነው የምፈልገው….››
‹‹እሺ ካልሽ ››ብለው ውሀ ቀዱላት፡፡
‹‹ጋሼ በዚህ ምድር በኖርኩበት ዓመት የተረዳሁት ነገር ቢኖር ምድር መተኪያ የሌላቸው ሁለት ነገሮች መታዳሏን ነው ….አዎ እናትና ውሃ የዚህ ዓለም ሁለት ልዩዎች ናቸው…››
‹‹እንዴት ልጄ..…….?እንዴት እንደዛ ተረዳሽ…?››
‹‹እናታችን መጀመሪያ ገነታችን ነች..ከተፈጠርንበት ቀን አንስቶ እስክንወለድበት ቀን ድረስ በእናታችን መሀፀን ውስጥ ገነታዊ ኑሮ ነበር የምነኖረው… ያ ስፍራ ሁሉ ነገር በፍፅምና እንከን አልባ ስፍራ ነበር..ሁላችንም ከዛ ያለፍላጎታችን ተገፍትረን ስንወጣ(ስንወለድ) እሪ ብለን ለቅሶችንን የምንለቀው ምን እንዳጣን በደመነፍስ ስለሚገባን ነው…አዳም እና ሄዋን በሰሩት ሀጥያት ከገነት ወደምድር ተባረሩ የሚባለው ሌላ አይደለም ከእናት መህፀን ወደምድር ተገፍትሮ መውጣት ነው…ከዛ በኋላም ቢሆን እናት ምን ጊዜም እናት እንደሆነች ነው ምትቀጥለው… እንዳላረጀን እና እንዳላበቃልን የሚሰማን እናታችን በሰላሳ አመታችንም እንደ ህፃን ስትቆጣን ስናይ ነው..ጭንቅላታችንን ስትዳብስልን…ተይ አንቺ ልጅ ብርድ ይመታሻል ስትለን ነው፡፡
👍91❤8👏4😢4🔥2🥰2🤔1
#ተአምረተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ለዓመታት ጎብጦ እና አጎንብሶ የነበረ ትከሻቸው ቋቋቋቋቋ የሚል ድምጽ እያሰማ በመላቀቅ መቃናት ጀመረ…የተጨማደደ እና ተኮመታትሮ የነበረ ቆዳቸው ልክ የሽማግሌ ገፃ-ባህሪ ለመጫወት ጭንብል አጥልቆ እንደነበረ አክተር ከፊታቸው ተሞሽልቆ በመነሳት መሬት ወደቀ…
ወዲያው መለስተኛ አውሎ ንፋስ ተነሳና እየተሸከረከረ መጥቶ እዚህም እዛም በዙሪያችን የወደቀውን የፕሮፌሰሩን የተወገደ አካል ከአካባቢው ጠራርጎ በአየር ላይ ተሸክሞ ሄደ ..
ከዛ…. ሁሉ ነገር እንዳሰበችው እንደሆነ ካረጋገጠች በኃላ እጆቾን ከጭንቅላታቸው አነሳችና…ወደመቀመጫዋ ተመልሳ ተቀመጠች…
አየቻቸው‹‹…..እንዴት አባቱ የሚያምር ጎረምሳ ሆኖል›ስትል እራሷ በሰራችው ተአምር እራሷ ተደነቀች …‹‹ውይ እነዛ የአባቴ ዘመዶች መተው ሚወስዱኝ ባይሆን ኖሮ ይሄን ፊት ለፊቴ የተቀመጠውን ቆንጅዬ ጎረምሳ አግብቼ መኖር ነበር….›ስትል የምፀት ፈግታ ፈገግ አለች፡
ፕሮፌሰሩ ቀስ እያለ ከሰመመኑ ነቃ…
‹‹ወይ ልጄ ምድነው ያደረግሺኝ…….?ራስ ምታቴ እና ጭንቀቴ እኮ ለቆኝ ሄደ››
‹‹አሞህ ነበር እንዴ…….?››
‹‹ምን አልሽኝ…….?››ግራ ተጋብተው
‹‹ ይቅርታ አሞት ነበር እንዴ…….? ለማለት ፈልጌ ነው››
‹‹አንቺን አልረብሽሽም ብዬ ነው እንጂ እንደምትሄጄ ከሰማሁበት ቀን አንስቶ ጤናም የለኝ ነበር..››
‹‹አይ እንኳን ተሸሎት››
‹‹አረ መሻል ብቻ አይደልም …››ንግግራቸውን ሳይጨርሱ አይናቸው እጃቸው ላይ አረፈ..ተጨማዶ ና ተሸብሽቦ የነበረ እጃቸው አሁን በለግላጋ ጣት እና ለስላሳ ቆዳ ተሸፍኖ ሲያዩት ማመን አልቻሉም… ግራ በመገባት እና ባለማመን በጃኬታቸው ሸፈኑት..መልሰው ገለጡ…
‹‹ቆይ መጣሁ›› ብለው….ትተዋት ወደቤት በፍጥነት መራመድ ጀመሩ…ከኃላ ተከተለቻቸው…ቀጥታ ወደመኝታ ቤታቸው ሄደው የቁምሳጥናቸው መስታወት ፊት ለፊት ነው የቆሙት….
‹‹የምን ታአምር ነው.…….?.እኔ የት ሄድኩ……….?ማን ነው ይሄ..…….?እኔ ማነኝ…….…….? ››ፊታቸውን እየዳበሱ ለፈለፉ…
መልስ መስጠት ጀመረች‹‹አሁን የ30 ዓመት ወጣት ሆነዋል..ማለት ሆነሀል፡፡…የሚፀፀቱበት ምንም ነገር የለም..ቀጣይ 45 ዓመት ተሰጥቶታል …. ስዚህ ቅድም እንዳሉት ሚዛናዊ ኑሮ ይኑሩበት..ማለቴ ኑርበት…››
‹‹ምን ጉድ ነው….…….?እኔ ወጣት…አንደገና መወለድ እኮ ነው…….?››
‹‹አዎ ነው..ልክ እንደንስር እንደገና የመታደስ ዕድል..››አለቻቸውና ቤታቸው ለቅቄ ወደራሴ ቤት አመራሁ ..ወደ እናቴ ለመሄድ ልዘጋጅ
////
ንጋት ላይ ነው ጉዞ የጀመሩት፡፡የንጋቱን ቀዝቃዛ አየርን እየማጉ ሰማዩን ሰንጥቀው ቁልቁል የኢትዬጵያን ደቡባዊዉን መልካ ምድር እየቃኙ እየተጓዙ ነው፡፡እስኪ ትንሽ ከላይ ሆነው ቁልቁል ወደታች ሳያዩ ከፊል ኢትዬጵያ ምን እንደምትመስል አብረናቸው እንመልከት፡
ኢትዬጵያ 12 ታሪካዊ ቅርሶችን በዩኒስኮ በዓለም አቀፍ ቅርስነት አስመዝግባለች፡፡እነዚህም፤ የአክሱም ሀውልቶች፣ የላሊበላ አብያተክርቲያናት፣ የጎንደር ፋሲል ቤተመንግስት፤የሰሜን ብሄራዊ ፓርክ፣ የኮንሶ ሰው ሰራሽ መልካዓ ምድር፣ የጢያ ትክል ድንጋዮች፣የታችኛው አዋሽና የታችኛው ኦሞ ሸለቆ፣ የመስቀል ደመራ፣ የሲዳማ ፊቼ ጨንበላላ፣ የኦሮሞ የገዳ ሥርአት ናቸው። ሌሎችም ለማስመዝገብ ላይ ያለ አሉ በዩኔስኮ እንዲመዘገቡ በእቅድ ደረጃ የተያዙ ቅርሶችም እንደ የባሌ ተራራዎች ብሄራዊ ፓርክ፣ የድሬ ሼክ ሁሴን መስጊድ፣ የሶፍ ኦመር ዋሻ፣ የጌዲዩ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ መልከዓምድር፣ የመልካ ካንቱሬ የአርኪዮሎጂ ስፍራዎች ናቸው። በማይጨበጥ ባህላዊ ቅርስነት ደግሞ የአማራና የትግራይ የሻዳይና የአሸንዳ በዓላት የጥምቀት በዓል ይጠቀሳሉ።
ኢትዬጳያ ግን ለቱሪስት ኢነደስትሪው ግብአት የሚሆኑ ሀብቶቾ እነዚህ ብቻ አይደሉም…ሀገሪቱ እራሱ ሙሉ በሙሉ በዩንሰኮ ቅርስነት ብትመዘገብ አያንስባትም…ግን በዛ መጠን የሚያስብ በዛም መጠን የሚሰሩ ልጆች ወልዳ አለማሳደጎ በጣት የሚቆጠሩትን ብቻ ማስመዝገብ ችላለች፡፡
ይገርማችኋል ይህቺ ሀገር ሙሉ ነች፡፡ሙሉ ስላችሁ ለምሳሌ አየር ፀባዮ ደጋ ጥቂት ፈቅ ስትሉ ወይና ደጋ ..ብዙም ሳትርቁ ቆላ ታገኛላችሁ፡፡ይሄ ድንቅና መድሎ ያለበት የተፈጥሮ ስጦታ ነው…መልካ ምድሯን ስንመለከት ለጥ ያለ ሜዳ…ደግሞ ቀጥ ያለ ተራራ..እሱ ሲገርማችሁ ጭው ያለ ገደል…በሌላ ጎኑ እንደጣባ አህያ የተራቆተ መሬት…እንደ ደብረብርሀን የሱፍ በግ ጥቀጥቅ ያለ ጫካ…ኩሬ ሀይቅ ወንዝ….አቤት እነዛ አሜሪካኖቹ ይሄን መልካ ምድር ከዚህ የተመጣጠነ ምግብ ከሆነ አየሯ ጋ ቢያገኙት.. አቤት ይሮፖዎች ያ በቆፈን የሚያኮራምት በረዶ ገላግሎቸው እንዲህ ሚዛኑን የጠበቀ አየር ቢያድላቸው ምን ያህል ተአምራዊ ህይወት ይኖሩ ነበር.. ተፈጥሮ ሚዛኗን የምትጠብቅበት የራሷ ቀመር አለት መሰለኝ ለእነሱ ሀብት ከቆፈን ጋር ስታድል ለእኛ ምርጥ አየር ከችጋር ጋር.. ያስቃል….እነሱ በቱሪስት ሆነው መልካምድሯን አይተው ለመደሰት እና አይሯን ምገው ሀሴት ለማድረግ ምቾት ባለው አይሮፕላን መጥተው ገንዘባቸውን ከስክሰው ከረምረም ብለው ይመለሳሉ..እኛ በስደት መልክ ከችግር ለመላቀቅ በእግር ተጉዘን በባህር ተጉዘን ሀገራቸው እንገባና ጉልበታችንን አንጠፍጥፈን አንገታችንን ደፍተን ስንባዝን ስንባዝን እንኖርና በዛው የውሀ ሽታ ሆነን እንቀራለን የእነሱ አንድ ነፍስ በእኛ ስንት ነፍስ እንደሚመነዘር ስሌቱ አይታወቅም ..ምን አልባት የብራችን ምንዛሬ ወይም ዋጋ ልዩነትን ያህል የነፍሳችንም ዋጋ ልዩነት ይኖረው ይሆናል…
….ይሄን ሁሉ ይምታስበው.ይሄን ሁሉ የምትመኘው በአየር ላይ ሆና ንስሯ ጀርባ ላይ ተጣብቆ ነው እየተጓዙ ያሉት…
ያው ሰው በተፈጥሮ በመጨረሻው የህይወቱ ማብቂያ ሰዓት ቁጭት ውስጥ መግባቱ እና ፀፀቱን መናዘዙ ተለመደ አይደል..እሷም ያው በግማሽም ሰው በመሆኗ መጠን ከሰውም ኢትዬጵያዊ ስለሆነች ያው ያ ደግሞ ክርስቶስም ለስጋው አደላ የእንደሚባለው ለእሷም ለዘመዶቿ ተቆጭታ ነው እንጂማ የእሷ የአባቷ ዘመዶች በምድራዊ ዕውቀት የማይመዘን ብቃት እንዳላቸው ታውቃለች፡፡
ለማንኛውም አሁን ደሎ ደርሰዋል…ግን ቀጥታ ወደእናቷ ቤት መሄድ አልፈለገችም ..በመጀመሪያ ያደገችበትን ጫካ ልትሰናበት ፈለገች..መቼስ የደሎመና ጫካ ጫካ ብቻ አይደልም …ውስጡ የቡና ተክል የተሰገሰገበት ነው..ልጅ ሆነው እንጨት ለቀማ ከእኩዬቾ ጋር ስትሰማራ ከቡናው ተክል ድፍኑን ሸምጥጠውን ይመጡት ነበር..የቡና ተክል ጥሬ ሆኖ ድፍን አረንጓዴ ነው …እየበሰለ ሲሄድ ቢጫ እየሆነ ይመጣል በስተመጨረሻ ሙሉ ብስል ሆኗል የሚባለው ሙሉ ቀይ ሲሆን ነው..ታዲያ በዛን ጊዜ ፍሬውን ቀፈው ይመጣሉ…ቀዩ የቡና ገለፈት በወስጡ የያዘው ፈሳሽ ልዩ ጣዕም አለው….ሌላው የሚገርማት ይሄ አሁን ከላይ ወደታች የማታየው የደሎ ጫካ ወይም ሀራና ደን የመንግስት ነው…በውስጡ ከደኑ ጋ ተሰባጥሮ ሚገኘው የቡና ተክል ደግሞ የግለሰብ ነው….የኢትዬጵያ መንግስት እና ህዝብ እንዲህ ተዋህደው በስምም ሲጠቀሙ በዚህ ደን ብቻ ነው ያየችው፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ለዓመታት ጎብጦ እና አጎንብሶ የነበረ ትከሻቸው ቋቋቋቋቋ የሚል ድምጽ እያሰማ በመላቀቅ መቃናት ጀመረ…የተጨማደደ እና ተኮመታትሮ የነበረ ቆዳቸው ልክ የሽማግሌ ገፃ-ባህሪ ለመጫወት ጭንብል አጥልቆ እንደነበረ አክተር ከፊታቸው ተሞሽልቆ በመነሳት መሬት ወደቀ…
ወዲያው መለስተኛ አውሎ ንፋስ ተነሳና እየተሸከረከረ መጥቶ እዚህም እዛም በዙሪያችን የወደቀውን የፕሮፌሰሩን የተወገደ አካል ከአካባቢው ጠራርጎ በአየር ላይ ተሸክሞ ሄደ ..
ከዛ…. ሁሉ ነገር እንዳሰበችው እንደሆነ ካረጋገጠች በኃላ እጆቾን ከጭንቅላታቸው አነሳችና…ወደመቀመጫዋ ተመልሳ ተቀመጠች…
አየቻቸው‹‹…..እንዴት አባቱ የሚያምር ጎረምሳ ሆኖል›ስትል እራሷ በሰራችው ተአምር እራሷ ተደነቀች …‹‹ውይ እነዛ የአባቴ ዘመዶች መተው ሚወስዱኝ ባይሆን ኖሮ ይሄን ፊት ለፊቴ የተቀመጠውን ቆንጅዬ ጎረምሳ አግብቼ መኖር ነበር….›ስትል የምፀት ፈግታ ፈገግ አለች፡
ፕሮፌሰሩ ቀስ እያለ ከሰመመኑ ነቃ…
‹‹ወይ ልጄ ምድነው ያደረግሺኝ…….?ራስ ምታቴ እና ጭንቀቴ እኮ ለቆኝ ሄደ››
‹‹አሞህ ነበር እንዴ…….?››
‹‹ምን አልሽኝ…….?››ግራ ተጋብተው
‹‹ ይቅርታ አሞት ነበር እንዴ…….? ለማለት ፈልጌ ነው››
‹‹አንቺን አልረብሽሽም ብዬ ነው እንጂ እንደምትሄጄ ከሰማሁበት ቀን አንስቶ ጤናም የለኝ ነበር..››
‹‹አይ እንኳን ተሸሎት››
‹‹አረ መሻል ብቻ አይደልም …››ንግግራቸውን ሳይጨርሱ አይናቸው እጃቸው ላይ አረፈ..ተጨማዶ ና ተሸብሽቦ የነበረ እጃቸው አሁን በለግላጋ ጣት እና ለስላሳ ቆዳ ተሸፍኖ ሲያዩት ማመን አልቻሉም… ግራ በመገባት እና ባለማመን በጃኬታቸው ሸፈኑት..መልሰው ገለጡ…
‹‹ቆይ መጣሁ›› ብለው….ትተዋት ወደቤት በፍጥነት መራመድ ጀመሩ…ከኃላ ተከተለቻቸው…ቀጥታ ወደመኝታ ቤታቸው ሄደው የቁምሳጥናቸው መስታወት ፊት ለፊት ነው የቆሙት….
‹‹የምን ታአምር ነው.…….?.እኔ የት ሄድኩ……….?ማን ነው ይሄ..…….?እኔ ማነኝ…….…….? ››ፊታቸውን እየዳበሱ ለፈለፉ…
መልስ መስጠት ጀመረች‹‹አሁን የ30 ዓመት ወጣት ሆነዋል..ማለት ሆነሀል፡፡…የሚፀፀቱበት ምንም ነገር የለም..ቀጣይ 45 ዓመት ተሰጥቶታል …. ስዚህ ቅድም እንዳሉት ሚዛናዊ ኑሮ ይኑሩበት..ማለቴ ኑርበት…››
‹‹ምን ጉድ ነው….…….?እኔ ወጣት…አንደገና መወለድ እኮ ነው…….?››
‹‹አዎ ነው..ልክ እንደንስር እንደገና የመታደስ ዕድል..››አለቻቸውና ቤታቸው ለቅቄ ወደራሴ ቤት አመራሁ ..ወደ እናቴ ለመሄድ ልዘጋጅ
////
ንጋት ላይ ነው ጉዞ የጀመሩት፡፡የንጋቱን ቀዝቃዛ አየርን እየማጉ ሰማዩን ሰንጥቀው ቁልቁል የኢትዬጵያን ደቡባዊዉን መልካ ምድር እየቃኙ እየተጓዙ ነው፡፡እስኪ ትንሽ ከላይ ሆነው ቁልቁል ወደታች ሳያዩ ከፊል ኢትዬጵያ ምን እንደምትመስል አብረናቸው እንመልከት፡
ኢትዬጵያ 12 ታሪካዊ ቅርሶችን በዩኒስኮ በዓለም አቀፍ ቅርስነት አስመዝግባለች፡፡እነዚህም፤ የአክሱም ሀውልቶች፣ የላሊበላ አብያተክርቲያናት፣ የጎንደር ፋሲል ቤተመንግስት፤የሰሜን ብሄራዊ ፓርክ፣ የኮንሶ ሰው ሰራሽ መልካዓ ምድር፣ የጢያ ትክል ድንጋዮች፣የታችኛው አዋሽና የታችኛው ኦሞ ሸለቆ፣ የመስቀል ደመራ፣ የሲዳማ ፊቼ ጨንበላላ፣ የኦሮሞ የገዳ ሥርአት ናቸው። ሌሎችም ለማስመዝገብ ላይ ያለ አሉ በዩኔስኮ እንዲመዘገቡ በእቅድ ደረጃ የተያዙ ቅርሶችም እንደ የባሌ ተራራዎች ብሄራዊ ፓርክ፣ የድሬ ሼክ ሁሴን መስጊድ፣ የሶፍ ኦመር ዋሻ፣ የጌዲዩ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ መልከዓምድር፣ የመልካ ካንቱሬ የአርኪዮሎጂ ስፍራዎች ናቸው። በማይጨበጥ ባህላዊ ቅርስነት ደግሞ የአማራና የትግራይ የሻዳይና የአሸንዳ በዓላት የጥምቀት በዓል ይጠቀሳሉ።
ኢትዬጳያ ግን ለቱሪስት ኢነደስትሪው ግብአት የሚሆኑ ሀብቶቾ እነዚህ ብቻ አይደሉም…ሀገሪቱ እራሱ ሙሉ በሙሉ በዩንሰኮ ቅርስነት ብትመዘገብ አያንስባትም…ግን በዛ መጠን የሚያስብ በዛም መጠን የሚሰሩ ልጆች ወልዳ አለማሳደጎ በጣት የሚቆጠሩትን ብቻ ማስመዝገብ ችላለች፡፡
ይገርማችኋል ይህቺ ሀገር ሙሉ ነች፡፡ሙሉ ስላችሁ ለምሳሌ አየር ፀባዮ ደጋ ጥቂት ፈቅ ስትሉ ወይና ደጋ ..ብዙም ሳትርቁ ቆላ ታገኛላችሁ፡፡ይሄ ድንቅና መድሎ ያለበት የተፈጥሮ ስጦታ ነው…መልካ ምድሯን ስንመለከት ለጥ ያለ ሜዳ…ደግሞ ቀጥ ያለ ተራራ..እሱ ሲገርማችሁ ጭው ያለ ገደል…በሌላ ጎኑ እንደጣባ አህያ የተራቆተ መሬት…እንደ ደብረብርሀን የሱፍ በግ ጥቀጥቅ ያለ ጫካ…ኩሬ ሀይቅ ወንዝ….አቤት እነዛ አሜሪካኖቹ ይሄን መልካ ምድር ከዚህ የተመጣጠነ ምግብ ከሆነ አየሯ ጋ ቢያገኙት.. አቤት ይሮፖዎች ያ በቆፈን የሚያኮራምት በረዶ ገላግሎቸው እንዲህ ሚዛኑን የጠበቀ አየር ቢያድላቸው ምን ያህል ተአምራዊ ህይወት ይኖሩ ነበር.. ተፈጥሮ ሚዛኗን የምትጠብቅበት የራሷ ቀመር አለት መሰለኝ ለእነሱ ሀብት ከቆፈን ጋር ስታድል ለእኛ ምርጥ አየር ከችጋር ጋር.. ያስቃል….እነሱ በቱሪስት ሆነው መልካምድሯን አይተው ለመደሰት እና አይሯን ምገው ሀሴት ለማድረግ ምቾት ባለው አይሮፕላን መጥተው ገንዘባቸውን ከስክሰው ከረምረም ብለው ይመለሳሉ..እኛ በስደት መልክ ከችግር ለመላቀቅ በእግር ተጉዘን በባህር ተጉዘን ሀገራቸው እንገባና ጉልበታችንን አንጠፍጥፈን አንገታችንን ደፍተን ስንባዝን ስንባዝን እንኖርና በዛው የውሀ ሽታ ሆነን እንቀራለን የእነሱ አንድ ነፍስ በእኛ ስንት ነፍስ እንደሚመነዘር ስሌቱ አይታወቅም ..ምን አልባት የብራችን ምንዛሬ ወይም ዋጋ ልዩነትን ያህል የነፍሳችንም ዋጋ ልዩነት ይኖረው ይሆናል…
….ይሄን ሁሉ ይምታስበው.ይሄን ሁሉ የምትመኘው በአየር ላይ ሆና ንስሯ ጀርባ ላይ ተጣብቆ ነው እየተጓዙ ያሉት…
ያው ሰው በተፈጥሮ በመጨረሻው የህይወቱ ማብቂያ ሰዓት ቁጭት ውስጥ መግባቱ እና ፀፀቱን መናዘዙ ተለመደ አይደል..እሷም ያው በግማሽም ሰው በመሆኗ መጠን ከሰውም ኢትዬጵያዊ ስለሆነች ያው ያ ደግሞ ክርስቶስም ለስጋው አደላ የእንደሚባለው ለእሷም ለዘመዶቿ ተቆጭታ ነው እንጂማ የእሷ የአባቷ ዘመዶች በምድራዊ ዕውቀት የማይመዘን ብቃት እንዳላቸው ታውቃለች፡፡
ለማንኛውም አሁን ደሎ ደርሰዋል…ግን ቀጥታ ወደእናቷ ቤት መሄድ አልፈለገችም ..በመጀመሪያ ያደገችበትን ጫካ ልትሰናበት ፈለገች..መቼስ የደሎመና ጫካ ጫካ ብቻ አይደልም …ውስጡ የቡና ተክል የተሰገሰገበት ነው..ልጅ ሆነው እንጨት ለቀማ ከእኩዬቾ ጋር ስትሰማራ ከቡናው ተክል ድፍኑን ሸምጥጠውን ይመጡት ነበር..የቡና ተክል ጥሬ ሆኖ ድፍን አረንጓዴ ነው …እየበሰለ ሲሄድ ቢጫ እየሆነ ይመጣል በስተመጨረሻ ሙሉ ብስል ሆኗል የሚባለው ሙሉ ቀይ ሲሆን ነው..ታዲያ በዛን ጊዜ ፍሬውን ቀፈው ይመጣሉ…ቀዩ የቡና ገለፈት በወስጡ የያዘው ፈሳሽ ልዩ ጣዕም አለው….ሌላው የሚገርማት ይሄ አሁን ከላይ ወደታች የማታየው የደሎ ጫካ ወይም ሀራና ደን የመንግስት ነው…በውስጡ ከደኑ ጋ ተሰባጥሮ ሚገኘው የቡና ተክል ደግሞ የግለሰብ ነው….የኢትዬጵያ መንግስት እና ህዝብ እንዲህ ተዋህደው በስምም ሲጠቀሙ በዚህ ደን ብቻ ነው ያየችው፡፡
👍70❤11😢2😁1🤔1
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ታዲዬስ የፅዮንን ቀኝ እጇን እንደጨበጠ በቀስታ ደረጃውን ይዟት እየወጣ 1ኛ ፎቅ ላይ ወደተከራየው መኝታ ክፍሉ ወሰዳት….፡፡
‹‹የሚያምር ክፍል ነው >>አለችው ወደ ውስጥ መግባቷን ካረጋገጠች በኃላ::
‹‹የእኔ አይደለም የባለ ሆቴሎቹ ነው፡፡››
‹‹አውቃለሁ....ሁለት አልጋ ያለው ክፍል መከራየትህን ወድጄልሀለሁ.››
‹‹.ተሳስተሸል ....ባለ አንድ አልጋ ነው››አላት እየሳቀባት፡፡
‹‹አታይም ብለህ ትሸውደኛለህ እንዴ?››
‹‹ግን እንዴት ልታውቂ ቻልሽ..?ቅድም ነግሬሻለሁ ማለት ነው?››
‹‹አልነገርከኝም…ግን ክፍሉ በጣም ሰፊ ነው ... በዚህ ስፋት ደግሞ አንድ አልጋ ብቻ አይዘረጋም፡፡››
‹‹ስፋትን በሽታ መለየት ትችያለሽ ማለት ነው?››
‹‹ኖኖ.. በጆሮዬ ነው::››
‹‹አድናቂሽ ነኝ፡፡››
‹‹አመሰግናለሁ››አለችው እየፈገገች፡፡
‹‹እንደቆምሽ እኮ ነሽ ....ቁጭ በይ እንጂ››በዳበሳ ወደ አልጋው ተጠጋችና ጠርዝ ላይ ተቀመጠች፡፡
‹‹የምትፈልጊው ነገር አለ ወይስ እንተኛ?››
‹‹ኧረ ምንም አልፈልግም እንተኛ ....እኩለ ለሊት እኮ ሆኗል....ለሁለተኛ ቀን ካንተ ጋር ለመተኛት በጣም ጓጉቼያለሁ፡፡››
‹‹ተይ እንደባለፈው ዝም ብሎኝ እየተቃጠለ ይተኛል ብለሽ አስበሽ ከሆነ ካሁኑ ላስጠንቅቅሽ፡፡››
‹‹ባክህ አታደርገውም …እንደዛ ሰክረህ ያልተሳሳትክ ዛሬ በሰላሙ? >>
‹‹ስካር እኮ ማሳበቢያ ነች..እኔ ሰው ይሄንን ስህተት የሰራውት ሰክሬ ነው፣ከሰው የተደባደብኩት ሰክሬ ነው፣እንትናን የደፈርኩት ሰክሬ ስለነበር ነው፣ካለ ኮንደም የወጣውለት ሰክሬ ነው..ወዘተ ሲባል አያሳምነኝም፡፡ያ ሰው መጀመሪያውኑ ለእነዛ ነገሮች የተመቻቸ ስነ- ልቦና ያለው ሰው ቢሆን እንጂ በመጠጥ ብቻ ለወንጀል የሚዳረግ ሰው መኖሩን እጠራጠራለሁ.. እርግጥ መጠጥ ሲበዛ ብርታት ይሰጠው ይሆናል እንጂ ለስህተት ማቅለያ በቂ ምክንያት ሆኖ አይታየኝም....የእውነት ሆኖ እንኳን ስካር ለዛን ያህል ተፅዕኖ የሚያጋልጠው ከሆነ.... ያ ሰው መጠጥ በዞረበት መዞር የለበትም የሚል አቋም አለኝ፡፡
‹‹ስለዚህ እኔ በራሴ እተማመናለሁ… ንክችም አላደርግሽ እያልከኝ ነው?››አለችው፡፡
‹‹አልወጣኝም..እኔ ያልኩት ምናልባት የማደርገው ከሆነ ቀድሞውኑም ለማድረግ
ዕቅድና ፍላጎት ስላለኝ እንጂ ስለጠጣሁና
lስላልጠጣሁ አይደለም እያልኩሽ ነው፡፡›› አላትና ከተቀመጠበት ተነስቶ በቁሙ ልብሱን ማወላለቅ
ጀመረ…ጨረሰ፡፡ወደ እሷ ቀረበና ከላይ የለበሰችውን ሻርፕ አንስቶ ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠው፡፡ቀጥሎ የለበሳችውን ቲሸርት
ጠርዙን ይዞ ወደ ላይ ሳበው..በጭንቅላቷ
ተሞሽልቆ ሲወልቅ ሀር መሳይ ሉጫ ፀጉሯን ብትን ብሎ አየሩን ሞላው ..እጇን ይዞ አቆማት፤በዝምታ ቆመችለት፤የለበሰችውን
ሰማያዊ ጅንስ ሱሪ ለማውለቅ መጀመሪያ ቀበቶውን ፈታ፣ቀጥሎ ቁልፉን አላቀቀ፣ዚፑን ቁልቁል አንሸራተተው፣ከዛ ወደታች ጎተተው...ሮዝ ፓንት ላይዋ ላይ ቀረ ..ወደ ላይ ተመለሰና
ጡት ማስያዣዋንም አወለቀላት::
‹‹..አሁን ወደ አልጋው መሄድ እንችላለን?››አላት፡፡
<< በነካ እጅህ ጨርሰው እንጂ?››
‹‹ፓንቱንም..?››
‹‹አዎ ምነው አንተ አላወለቅክም እንዴ? ››ብላ እጇን ወደእሱ ስትዘረጋ ሳታስበው እንደ ብረት የተገተረ ለስላሳ እርቃን ብልቱ አፈፍ አደረገች፡፡
‹‹አንተ ምነው እንዲህ እንደ ሚሳዬል ተቀሰረ..እውነትም ዛሬ ጉዴ ፈልቷል፡፡›› ብላ ወደ
እሱ ልጥፍ አለችበትና ከንፈሯን ወደ ከንፈሩ አስጠግታ ትንፋሿን ለቀቀችበት..ታዲዬስም
ጭምቅ አድርጐ አቀፋትና ከንፈሮቿን ዋጣቸው... ያለማቋረጥ በረረረረረረጅሙ
ከንፈሯን እየመጠጠ እጆቹን ወደታች አወረደና በኃላ በኩል ፓንቷ ውስጥ ሰቅስቆ አስገብቶ
ከወንዝ ወዲህ ማዶ እና ከወንዝ ወዲያ ማዶ በትይዩ መስመር ጉብ ያሉ ተራሮች የሚመስሉትን መቀመጫዋን እስኪያማት
ጨመቃቸው.. የተጎረሰው ከንፈሯ ሳያግዳት አቃተተች... እሷም እጆቿን በጭንቅላቱ
በጀርባው እያሽከረከረች ትዳብሰውና ትታገለው
ጀመር…እንትኑ ግን እየወጋት ነው፤ደግሞ እንዴት
ነው ጥንካሬው….?አቤት መቀመጫዋን ጨመቅ
ለቀቅ መልሶ ደግሞ ጨመቅ ሲያደርግላት የምታሰማው የደስታ መቃተት፤ፓንቷን ወደታች ሳበላት ልታግዘው እግሯን ወደ ላይ ሰቀለችለት ተራ በተራ ከእግሮቿ አሾልኮ አወጣውና እዛው ወለሉ ላይ ጣለው፡፡ እስከአሁን አልጋውን አልያዙም እደቆሙ ነው፡፡ወደራሱ በኃይል ሳባትና ከሰውነቱ ጋር አጣበቃት፤ሁለቱ የሚፈላለጉና የሚሳሳቡ ሸለቆና ጉብታ ሳይዋሀዱ ውጫዊ በሆነ ንክኪ ሲፋተጉ ጉብታው ላይ የበቀለው ችፍግ ያለ ደን ሸለቆ አካባቢ ያለውን ሜዳ ላይ አርፎ በሚያደርገው የፍትጊያ ንክኪ ፅዮንን ልዩ ስሜት ተሰማት… ስሜት ብቻ ሳይሆን ሸለቆውም በደስታ ምንጭ አፍልቆ አካባቢውን በፈሳሽ አረሰረሰው፡፡››
እንደምንም ከንፈሯን ከከንፈሩ አላቀቀችና‹የእኔ ጌታ በጣም ነው የማፈቅርህ ..በቃ አድርገው..
‹‹እርግጠኛ ነሽ?››አላት ይሄን ሁሉ መንገድ ከተጓዙ በኃላ እርግጠኛ ነሽ ብሎ መጠየቁ ለራሱም እየገረመው….፡፡
ከስር ሰቅስቆ ተሸከማትና አልጋው ላይ ዘረራት ..….ተከትሎ እግሮቿ መካከል ገባ...የጠነከረ ጉብታውን ሸለቆዋ ውስጥ ለመጨመር በራፍ አካባቢ ሲያሽከረክረው‹‹የእኔ ጌታ ፈራሁ..ታውቃለህ የመጀመሪያዬ እኮ ነው... ያ..መ..ኝ ይሆን?››ጠየቀችው፡፡
‹‹‹አይዞሽ አያምሽም ቀስ ብዬ…. አስታምሜ ነው፡፡››
‹‹እሺ እንደፈ..ለግክ...ግን የሀያ ስምንት አመት ድንግል ሴት በዚህ ዘመን አጋጥሞህ ያውቃል?››
‹‹እኔ አጋጥሞኝ አያውቅም.. ፡፡››እያለ በድርጊቱ ገፋበት፡፡
…እንደጠረጠረው ግን እየሆነለት አይደለም... በፊት ሲገምት ከንባብም ባገኘው መረጃ መሰረት ዕድሜ ከፍ እያለ ሲሄድ ድንግልና በራሱ ይወገዳል ወይም በጣም የመሳሳቱ ዕድል ሰፊ ነው የሚል ነበር..የፅዮን ግን ድፍን ነው..ቢለው ቢለው ከክርክሩ አልፎ ሊገባለት አልቻለም…፡፡
‹‹የእኔ ጌታ አመመኝ››አለችው ፅዬን ፡፡
‹‹እኔንም እያመመኝ ነው...ሳልላጥ አልቀረሁም... ሲወራ እንደሰማሁት ሊያቅተኝ ነው መሰለኝ፡፡››
‹‹ኧረ አያቅትህም የእኔ ጀግና ...ሰውነቴን ጨምድጄብህ ይሆናል... ይሄው ብላ እግሮቿን እስከ መጨረሻው በረጋግዳለት ዘና ለማለት ሙከራ አደረገች..እሱም በአዲስ መልኩ ወደ ውስጠቷ ለመጥለቅ እየተዘጋጀ ሳለ የመኝታ ቤቱ በራ ተንኳኳ..እንቅስቃሴውን አቋርጦ በገረሜታ አዳመጠ‹‹..በዚህ ለሊት ማነው የሚያንኳኳው?››
መንኳኳቱ ጠንከር እያለ መጣ‹‹ ...የእኔ ጌታ ተነስ ክፈት፡፡››
‹‹በዚህ ሰዓት ማን ነው..?ይቅርታ አጣርቼ ልምጣ፡፡››ብሏት ከጭኗ መካከል ወጣና ኮመዲኖው ላይ ያለውን ፎጣ አንስቶ በማገልደም ወደ በራፉ ሄዶ ከውስጥ የተሰካውን ቁልፍ አሽከርክሮ ከፈተና << ማነው?››ብሎ እይታውን ወደ ውጭ ሲወረውር ርብቃን ተገትራ አያት፡፡
በራፉን ሳያስብ ሙሉ በሙሉ በረገደውና ‹‹እንዴ !!ምን ሆንሽ..?ምን ተፈጠረ?›› ብሎ ወደ ውስጥ አስገባትና በራፉን መልሶ ዘጋው፡፡
‹‹አይዞህ ምንም አልሆንኩም ..መጀመሪያ የከፈትከውን ጭን ዝጋና እናወራለን ››አለችው አይኖቿን የፅዮን እርቃን ገላ ላይ ሰክታ፡፡
ተንደርድሮ ሄደና ከላይ ዕርቃኗን የተዘረጋጋችውን ፅዬንን አልጋ ልብሱን በአንድ በኩል ገለጠና አለበሳት…እሷም ተቃውሞም ሆነ ድጋፍ ሳታሰማ ባለችበት ሁኔታ በዝምታ ያለምንም እንቅስቃሴ እንዳደረጋት ሆነችለት፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ታዲዬስ የፅዮንን ቀኝ እጇን እንደጨበጠ በቀስታ ደረጃውን ይዟት እየወጣ 1ኛ ፎቅ ላይ ወደተከራየው መኝታ ክፍሉ ወሰዳት….፡፡
‹‹የሚያምር ክፍል ነው >>አለችው ወደ ውስጥ መግባቷን ካረጋገጠች በኃላ::
‹‹የእኔ አይደለም የባለ ሆቴሎቹ ነው፡፡››
‹‹አውቃለሁ....ሁለት አልጋ ያለው ክፍል መከራየትህን ወድጄልሀለሁ.››
‹‹.ተሳስተሸል ....ባለ አንድ አልጋ ነው››አላት እየሳቀባት፡፡
‹‹አታይም ብለህ ትሸውደኛለህ እንዴ?››
‹‹ግን እንዴት ልታውቂ ቻልሽ..?ቅድም ነግሬሻለሁ ማለት ነው?››
‹‹አልነገርከኝም…ግን ክፍሉ በጣም ሰፊ ነው ... በዚህ ስፋት ደግሞ አንድ አልጋ ብቻ አይዘረጋም፡፡››
‹‹ስፋትን በሽታ መለየት ትችያለሽ ማለት ነው?››
‹‹ኖኖ.. በጆሮዬ ነው::››
‹‹አድናቂሽ ነኝ፡፡››
‹‹አመሰግናለሁ››አለችው እየፈገገች፡፡
‹‹እንደቆምሽ እኮ ነሽ ....ቁጭ በይ እንጂ››በዳበሳ ወደ አልጋው ተጠጋችና ጠርዝ ላይ ተቀመጠች፡፡
‹‹የምትፈልጊው ነገር አለ ወይስ እንተኛ?››
‹‹ኧረ ምንም አልፈልግም እንተኛ ....እኩለ ለሊት እኮ ሆኗል....ለሁለተኛ ቀን ካንተ ጋር ለመተኛት በጣም ጓጉቼያለሁ፡፡››
‹‹ተይ እንደባለፈው ዝም ብሎኝ እየተቃጠለ ይተኛል ብለሽ አስበሽ ከሆነ ካሁኑ ላስጠንቅቅሽ፡፡››
‹‹ባክህ አታደርገውም …እንደዛ ሰክረህ ያልተሳሳትክ ዛሬ በሰላሙ? >>
‹‹ስካር እኮ ማሳበቢያ ነች..እኔ ሰው ይሄንን ስህተት የሰራውት ሰክሬ ነው፣ከሰው የተደባደብኩት ሰክሬ ነው፣እንትናን የደፈርኩት ሰክሬ ስለነበር ነው፣ካለ ኮንደም የወጣውለት ሰክሬ ነው..ወዘተ ሲባል አያሳምነኝም፡፡ያ ሰው መጀመሪያውኑ ለእነዛ ነገሮች የተመቻቸ ስነ- ልቦና ያለው ሰው ቢሆን እንጂ በመጠጥ ብቻ ለወንጀል የሚዳረግ ሰው መኖሩን እጠራጠራለሁ.. እርግጥ መጠጥ ሲበዛ ብርታት ይሰጠው ይሆናል እንጂ ለስህተት ማቅለያ በቂ ምክንያት ሆኖ አይታየኝም....የእውነት ሆኖ እንኳን ስካር ለዛን ያህል ተፅዕኖ የሚያጋልጠው ከሆነ.... ያ ሰው መጠጥ በዞረበት መዞር የለበትም የሚል አቋም አለኝ፡፡
‹‹ስለዚህ እኔ በራሴ እተማመናለሁ… ንክችም አላደርግሽ እያልከኝ ነው?››አለችው፡፡
‹‹አልወጣኝም..እኔ ያልኩት ምናልባት የማደርገው ከሆነ ቀድሞውኑም ለማድረግ
ዕቅድና ፍላጎት ስላለኝ እንጂ ስለጠጣሁና
lስላልጠጣሁ አይደለም እያልኩሽ ነው፡፡›› አላትና ከተቀመጠበት ተነስቶ በቁሙ ልብሱን ማወላለቅ
ጀመረ…ጨረሰ፡፡ወደ እሷ ቀረበና ከላይ የለበሰችውን ሻርፕ አንስቶ ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠው፡፡ቀጥሎ የለበሳችውን ቲሸርት
ጠርዙን ይዞ ወደ ላይ ሳበው..በጭንቅላቷ
ተሞሽልቆ ሲወልቅ ሀር መሳይ ሉጫ ፀጉሯን ብትን ብሎ አየሩን ሞላው ..እጇን ይዞ አቆማት፤በዝምታ ቆመችለት፤የለበሰችውን
ሰማያዊ ጅንስ ሱሪ ለማውለቅ መጀመሪያ ቀበቶውን ፈታ፣ቀጥሎ ቁልፉን አላቀቀ፣ዚፑን ቁልቁል አንሸራተተው፣ከዛ ወደታች ጎተተው...ሮዝ ፓንት ላይዋ ላይ ቀረ ..ወደ ላይ ተመለሰና
ጡት ማስያዣዋንም አወለቀላት::
‹‹..አሁን ወደ አልጋው መሄድ እንችላለን?››አላት፡፡
<< በነካ እጅህ ጨርሰው እንጂ?››
‹‹ፓንቱንም..?››
‹‹አዎ ምነው አንተ አላወለቅክም እንዴ? ››ብላ እጇን ወደእሱ ስትዘረጋ ሳታስበው እንደ ብረት የተገተረ ለስላሳ እርቃን ብልቱ አፈፍ አደረገች፡፡
‹‹አንተ ምነው እንዲህ እንደ ሚሳዬል ተቀሰረ..እውነትም ዛሬ ጉዴ ፈልቷል፡፡›› ብላ ወደ
እሱ ልጥፍ አለችበትና ከንፈሯን ወደ ከንፈሩ አስጠግታ ትንፋሿን ለቀቀችበት..ታዲዬስም
ጭምቅ አድርጐ አቀፋትና ከንፈሮቿን ዋጣቸው... ያለማቋረጥ በረረረረረረጅሙ
ከንፈሯን እየመጠጠ እጆቹን ወደታች አወረደና በኃላ በኩል ፓንቷ ውስጥ ሰቅስቆ አስገብቶ
ከወንዝ ወዲህ ማዶ እና ከወንዝ ወዲያ ማዶ በትይዩ መስመር ጉብ ያሉ ተራሮች የሚመስሉትን መቀመጫዋን እስኪያማት
ጨመቃቸው.. የተጎረሰው ከንፈሯ ሳያግዳት አቃተተች... እሷም እጆቿን በጭንቅላቱ
በጀርባው እያሽከረከረች ትዳብሰውና ትታገለው
ጀመር…እንትኑ ግን እየወጋት ነው፤ደግሞ እንዴት
ነው ጥንካሬው….?አቤት መቀመጫዋን ጨመቅ
ለቀቅ መልሶ ደግሞ ጨመቅ ሲያደርግላት የምታሰማው የደስታ መቃተት፤ፓንቷን ወደታች ሳበላት ልታግዘው እግሯን ወደ ላይ ሰቀለችለት ተራ በተራ ከእግሮቿ አሾልኮ አወጣውና እዛው ወለሉ ላይ ጣለው፡፡ እስከአሁን አልጋውን አልያዙም እደቆሙ ነው፡፡ወደራሱ በኃይል ሳባትና ከሰውነቱ ጋር አጣበቃት፤ሁለቱ የሚፈላለጉና የሚሳሳቡ ሸለቆና ጉብታ ሳይዋሀዱ ውጫዊ በሆነ ንክኪ ሲፋተጉ ጉብታው ላይ የበቀለው ችፍግ ያለ ደን ሸለቆ አካባቢ ያለውን ሜዳ ላይ አርፎ በሚያደርገው የፍትጊያ ንክኪ ፅዮንን ልዩ ስሜት ተሰማት… ስሜት ብቻ ሳይሆን ሸለቆውም በደስታ ምንጭ አፍልቆ አካባቢውን በፈሳሽ አረሰረሰው፡፡››
እንደምንም ከንፈሯን ከከንፈሩ አላቀቀችና‹የእኔ ጌታ በጣም ነው የማፈቅርህ ..በቃ አድርገው..
‹‹እርግጠኛ ነሽ?››አላት ይሄን ሁሉ መንገድ ከተጓዙ በኃላ እርግጠኛ ነሽ ብሎ መጠየቁ ለራሱም እየገረመው….፡፡
ከስር ሰቅስቆ ተሸከማትና አልጋው ላይ ዘረራት ..….ተከትሎ እግሮቿ መካከል ገባ...የጠነከረ ጉብታውን ሸለቆዋ ውስጥ ለመጨመር በራፍ አካባቢ ሲያሽከረክረው‹‹የእኔ ጌታ ፈራሁ..ታውቃለህ የመጀመሪያዬ እኮ ነው... ያ..መ..ኝ ይሆን?››ጠየቀችው፡፡
‹‹‹አይዞሽ አያምሽም ቀስ ብዬ…. አስታምሜ ነው፡፡››
‹‹እሺ እንደፈ..ለግክ...ግን የሀያ ስምንት አመት ድንግል ሴት በዚህ ዘመን አጋጥሞህ ያውቃል?››
‹‹እኔ አጋጥሞኝ አያውቅም.. ፡፡››እያለ በድርጊቱ ገፋበት፡፡
…እንደጠረጠረው ግን እየሆነለት አይደለም... በፊት ሲገምት ከንባብም ባገኘው መረጃ መሰረት ዕድሜ ከፍ እያለ ሲሄድ ድንግልና በራሱ ይወገዳል ወይም በጣም የመሳሳቱ ዕድል ሰፊ ነው የሚል ነበር..የፅዮን ግን ድፍን ነው..ቢለው ቢለው ከክርክሩ አልፎ ሊገባለት አልቻለም…፡፡
‹‹የእኔ ጌታ አመመኝ››አለችው ፅዬን ፡፡
‹‹እኔንም እያመመኝ ነው...ሳልላጥ አልቀረሁም... ሲወራ እንደሰማሁት ሊያቅተኝ ነው መሰለኝ፡፡››
‹‹ኧረ አያቅትህም የእኔ ጀግና ...ሰውነቴን ጨምድጄብህ ይሆናል... ይሄው ብላ እግሮቿን እስከ መጨረሻው በረጋግዳለት ዘና ለማለት ሙከራ አደረገች..እሱም በአዲስ መልኩ ወደ ውስጠቷ ለመጥለቅ እየተዘጋጀ ሳለ የመኝታ ቤቱ በራ ተንኳኳ..እንቅስቃሴውን አቋርጦ በገረሜታ አዳመጠ‹‹..በዚህ ለሊት ማነው የሚያንኳኳው?››
መንኳኳቱ ጠንከር እያለ መጣ‹‹ ...የእኔ ጌታ ተነስ ክፈት፡፡››
‹‹በዚህ ሰዓት ማን ነው..?ይቅርታ አጣርቼ ልምጣ፡፡››ብሏት ከጭኗ መካከል ወጣና ኮመዲኖው ላይ ያለውን ፎጣ አንስቶ በማገልደም ወደ በራፉ ሄዶ ከውስጥ የተሰካውን ቁልፍ አሽከርክሮ ከፈተና << ማነው?››ብሎ እይታውን ወደ ውጭ ሲወረውር ርብቃን ተገትራ አያት፡፡
በራፉን ሳያስብ ሙሉ በሙሉ በረገደውና ‹‹እንዴ !!ምን ሆንሽ..?ምን ተፈጠረ?›› ብሎ ወደ ውስጥ አስገባትና በራፉን መልሶ ዘጋው፡፡
‹‹አይዞህ ምንም አልሆንኩም ..መጀመሪያ የከፈትከውን ጭን ዝጋና እናወራለን ››አለችው አይኖቿን የፅዮን እርቃን ገላ ላይ ሰክታ፡፡
ተንደርድሮ ሄደና ከላይ ዕርቃኗን የተዘረጋጋችውን ፅዬንን አልጋ ልብሱን በአንድ በኩል ገለጠና አለበሳት…እሷም ተቃውሞም ሆነ ድጋፍ ሳታሰማ ባለችበት ሁኔታ በዝምታ ያለምንም እንቅስቃሴ እንዳደረጋት ሆነችለት፡፡
👍79❤8
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
የዶ/ርን ስልክ እንደዘጋ ርብቃ ጋር ነው የደወለው<<መቼስ እሁድ ስለሆነ ቤት ትኖሪያለሽ ብዬ ነው?››
‹‹አዎ ቤት ነኝ ..እየመጣህ ነው እንዴ?››
‹‹አዎ ፈልጌሽ ነበር?››
<<ና አለውልህ››አለችው፡፡ ስልኩን ዘጋውና ታክሲ ውስጥ ገባ፡፡
ሲደርስ ቆንጆ ቁርስ ሰርታ ጠበቀችው፤ በጣም የገረመው ያገኛት በህልሙ የመጣችበት ጊዜ የለበሰችውን ቀሚስ ለብሳ ነበር ፡፡
ከቁርስ በኃላ
‹‹አረፍ እንበል እንዴ? >> አለችው በአገጯ ወደ መኝታ ቤቷ እየጠቆመችው….፡፡
‹‹አይ እስቲ መጀመሪያ እዚሁ ሳሎን ሆነን እንነጋገር።
<<እንነጋገር?>>
‹‹አዎ ምነው?››
‹‹እኔ እንጃ እኔና አንተ እንነጋገር ብለን ተነጋግረን አናውቅም ብዬ ነዋ ..እኔ እንነጋገር ሲሉኝ ይጨንቀኛል...፡፡ የሆነ ችግር..የሆነ የተበላሸ ነገር ያለ መስሎ ነው የሚሰማኝ…ይገርምሀል እናትና አባቴ ሁል ጊዜ እንነጋገር እንዳሉና በጠረጴዛ ዙሪያ እንደተቀመጡ ነው... ግን አንድም ቀን በመግባባት አጠናቀውት አያውቁም...እና ቃሉ ያስጠላኛል፡፡››
‹‹እና ካልፈለግሽ ልተወው?››
‹‹አይደለም ..ዝም ብለህ በፊት እንደምታደርገው ቀለል አድርገህ በጨዋታ መልክ አውራኝ ነው ያልኩህ››
‹‹እሺ›› አለ ፈገግ ብሎ‹‹…ባለፈው አንድ ጨዋታ በስልክ ጀምሬልሽ ነበር….ስለ እኔ እና ስለ ፅዮን››
‹‹አስታወስኩት….፡፡››
‹‹እንድንጋባ ትፈልጋለች፡፡››
‹‹በጣም አፍቅራሀለች ማለት ነው ?አደራ ግን እዳትጎዳት... አንተ በጣም ምርጥ ጓደኛ መሆን እንደምትችል እኔ ምስክር ነኝ ..ለእሷ ደግሞ ምርጥ ባል ለመሆን ሞክር፡፡››
‹‹እሞክራለሁ….ከዛ በፊት ግን አንቺ ብታገቢኝ ምን አለበት ብዬ ልጠይቅሽ ነበር የመጣሁት››
<<እኔ....? ጋብቻ>>
‹‹አዎ ጋብቻ...ካፈቀርሺኝ ማለቴ ነው?››
‹‹ስለማፈቅርህማ ነው የማላገባህ..አየህ ታዲ እኔ ስላንተ ምንም አይነት ቆሻሻ ትዝታ እንዲኖረኝ አልፈልግም..7 አመት ሙሉ ህይወቴን በፍቅር አጣፍጠህልኛል...አንተን በማግኘቴ በጣም እጅግ በጣም እድለኛ ሰው ነኝ... ወደ ጋብቻ ¶ይዤህ ገብቼ የሆነ ነገር ታስቀይመኝና ይሄንን ስለአንተ ስገነባ የኖርኩትን የፍቅር ሀውልቴን ታፈርስብኛለህ ብዬ እሰጋለሁ.. ስለዚህ ይቅርብኝ፡፡››
‹‹በቃ የመጨረሻ ውሳኔሽ ይሄ ነው?››
‹‹አዎ ከዚህ በፊት አንተን ለማግባት ሁለት ሶስት ጊዜ አስቤ ነበር፤ቀድሜ ሁሉ ልጅ ልወልድልህ ፈልጌም ነበር፤ከዛ እንድታገባኝ ማለት ነው››
<<ሎጅ?>>
‹‹አዎ ልጅ ልወልድልህ ....ከዛ ላገባህ፡፡››
‹‹እና ሀሳብሽን ለምን ቀየርሽ?››
‹‹ተረጋግቼ ሳስበው የጅል ሴት ዘዴ ሆኖ አገኘሁት..አይህ ወንድ ልጅ እንዲያገባህ የተሳሳትክ መስለህ ማርገዝ ትክክለኛ ዘዴ አይደለም ፡፡ምን አልባት አፍሮ፣ይሉኝታ ይዞት፣አዘኔታ አንጀቱን አላውሶት..ወይም ለልጁ ካለው ፍቅር አንፃር በሁኔታዎች አስገዳጅነት ወደ ጋብቻ ተስማምቶ ሊገባ ይችል ይሆናል..ነገር ግን ቆየት ብሎ ጋብቻው ችግር ላይ መውደቁ አይቀርም፤አይደለም በሆነ ሰበብ አስገዳጅነት ይቅርና በፍፁማዊ ፍቀር እና በሙሉ ፍላጐት የገቡበት ጋብቻ እንኳን አስተማማኝ አይደለም፡፡››
«እና?»
‹‹እናማ ሀሳቤን ሰረዝኩ፡፡››
‹‹ለእኔ ልጅ የመውለዱን?››
‹‹....ኧረ አንተን ማግባቱንም ጭምር፡፡››
‹‹አሁን ግን እኮ ልጅ አርግዘሽልኛል፡፡››
‹‹የምን ልጅ?››
‹‹ልጅ ነዋ... እርጉዝ ነሽ፡፡››
‹‹አንተ እኮ ምላስህ ጥቁር ነው..በእናትህ አታሟርትብኝ፡፡››
‹‹ማሟረት አይደለም.. የእውነቴን ነው…፡፡አሁን የለበስሽውን ቀሚስ ለብሰሽ በህልሜ መጥተሸ ነበር..ለዚህ ነው በጥዋት ወደአንቺ የመጣሁት፡፡››
‹‹ይሄንን ቀሚስ አታውቀውም እኮ ከሶስት ቀን በፊት ነው የገዛሁት..በዚህ ሶስት ቀናት ውስጥ ደግሞ ካንተ ጋር አልተገናኘሁም፡፡››
‹‹እኔም የገረመኝ እሱ ነው..ጥምዝ የወርቅ ሀብል በፍቅር አጠለቅሺልኝ.. ስሜቴ እንደሚተረጉምልኝ ከሆነ ልጅ ሳታረግዢልኝ አልቀረሺም፡፡ >>
‹‹እንዴ ሀብል አጠለቅኩልህ ማለት እሺ እንዳልከው ልጅ ይሁን ..ከፅዬን እንደሆነስ ..? የግድ እኔ ስላጠለቅኩልህ ከእኔ ነው ማለት ይቻላል?››
‹‹አይ ከፅዮን ጋር መዋሀድ እንደማንችል አይቼያለሁ..በዛ ላይ ሀብሉ ሁለት ተመሳሳይ አንድ ላይ የተጠቀለለ ነበር ...አንዱን እራስሽ አንገት ላይ ስታጠልቂ አንዱን እኔ አንገት ላይ ነው ያደረግሽው፡፡››
‹‹ጥሩ ህልም ነው ፤ግን አንድ የዘነጋሀው ነገር ቢኖር እኔ በየሶስት ወሩ ሳላሰልስ የወሊድ መከላከያ መርፌ እንየተወጋው መሆኔን ነው፡፡››
‹‹አውቃለሁ.... ያ ማለት ግን ላለማርገዝሽ መቶ ፐርሰንት ማስተማመኛ ነው ማለት አይደለም..እዚህ ሰፈር በቅርብ ክሊኒክ አለ?››
‹‹አዎ ምነው ጠየቅከኝ?››
‹‹ተነሽ ሄደን ቼክ እናድርግ?››
‹‹ምኑን?››
‹‹ማርገዝ አለማርገዝሽን >>
‹‹የምርህን ነው እንዴ?›› አለችው በፍራቻም በመጠራጠርም ጭምር.. ምክንያቱም ከዚህ በፊት ታዲዬስ ተመሳሳይ ከህልም የመነጩ ትንቢቶችን ነግሯት እሱ እንዳለው ተግባራዊ ሲሆኑ ደጋግማ ታዝባለች፡፡
‹‹ተነሽ እንጂ፡፡››ትንሽ ካቅማማች በኃላ ተስማምታ ተነሳች.... ተያይዘው ወጡ፡፡
ከአንድ ሰአት በኃላ..ወደቤት ተመልሰው ፊት ለፊት ተፋጠው ተቀምጠዋል፡፡
‹‹..ጭራሽ የሶስት ወር እርጉዝ?››በንዴት ተንጨረጨረች፡፡
‹‹ርብቃ አይዞኝ ተረጋጊ እንጂ፡፡››
‹‹እንዴት ልረጋጋ..?እኔ ገና ለገና ስራና ገንዘብ ስላለኝ ብቻ አባት የሌለው ልጅ መውለድ አልፈልገውም፡፡>>
‹‹ምን ማለት ነው? አባቱ እኮ አለሁ... እኔ ነኝ::››
‹‹አንተማ የሌላ ሰው ባል ልትሆን ነው››
‹‹እርሺው ..እኔ እንኳን ልጅ ኖሮኝ ቀድሞውንም ያንቺን ፍላጐት ላክብር ብዬ ነው እንጂ የማፈቅረው ማግባትም የምፈልገው አንቺን ብቻ ነው››...አፍጥጣ በአድናቆት አየችውና‹‹ፅዮንስ?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አስረዳታለዋ››
‹‹ምን ብለህ …?ሞራሏ እኮ ሊነካ ይችላል?››
‹‹ጋብቻ የሰው ሞራል ለመገንባት ወይም ለይሉኝታ ሲባል የሚገባበት አይደለም፡፡››
‹‹ቢሆንም እኔ እንጃ ምን ማለት እንዳለብኝ እንኳን ማወቅ አልቻልኩም››
‹‹አባት የመሆን ብቃቴ ተጠራጥረሽ ነው አይደል፡፡››
አይ እሱን እንኮን ፍፁም ልጠራጠር አልችልም..ያንተን አባት የመሆን ብቃት ከተጠራጠርኩማ እኔ የአለም ትልቋ ደደብ ነኝ ማለት ነው..አንተ እኮ የአለም ምርጥ አባትነት ብትወዳደር እንደምታሸንፍ አውቃው››
‹‹እና ምንድነው ችግሩ››
ችግሩማ ምንም እንኳን በአባትነትህ ቅንጣት ጥርጣሬ ባይኖረኝም በባልነትህ ግን እኔ እንጃ..አንተ የትዳር ሰው ይወጣሀል ብዬ ማሰብ ይከብደኛል፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
የዶ/ርን ስልክ እንደዘጋ ርብቃ ጋር ነው የደወለው<<መቼስ እሁድ ስለሆነ ቤት ትኖሪያለሽ ብዬ ነው?››
‹‹አዎ ቤት ነኝ ..እየመጣህ ነው እንዴ?››
‹‹አዎ ፈልጌሽ ነበር?››
<<ና አለውልህ››አለችው፡፡ ስልኩን ዘጋውና ታክሲ ውስጥ ገባ፡፡
ሲደርስ ቆንጆ ቁርስ ሰርታ ጠበቀችው፤ በጣም የገረመው ያገኛት በህልሙ የመጣችበት ጊዜ የለበሰችውን ቀሚስ ለብሳ ነበር ፡፡
ከቁርስ በኃላ
‹‹አረፍ እንበል እንዴ? >> አለችው በአገጯ ወደ መኝታ ቤቷ እየጠቆመችው….፡፡
‹‹አይ እስቲ መጀመሪያ እዚሁ ሳሎን ሆነን እንነጋገር።
<<እንነጋገር?>>
‹‹አዎ ምነው?››
‹‹እኔ እንጃ እኔና አንተ እንነጋገር ብለን ተነጋግረን አናውቅም ብዬ ነዋ ..እኔ እንነጋገር ሲሉኝ ይጨንቀኛል...፡፡ የሆነ ችግር..የሆነ የተበላሸ ነገር ያለ መስሎ ነው የሚሰማኝ…ይገርምሀል እናትና አባቴ ሁል ጊዜ እንነጋገር እንዳሉና በጠረጴዛ ዙሪያ እንደተቀመጡ ነው... ግን አንድም ቀን በመግባባት አጠናቀውት አያውቁም...እና ቃሉ ያስጠላኛል፡፡››
‹‹እና ካልፈለግሽ ልተወው?››
‹‹አይደለም ..ዝም ብለህ በፊት እንደምታደርገው ቀለል አድርገህ በጨዋታ መልክ አውራኝ ነው ያልኩህ››
‹‹እሺ›› አለ ፈገግ ብሎ‹‹…ባለፈው አንድ ጨዋታ በስልክ ጀምሬልሽ ነበር….ስለ እኔ እና ስለ ፅዮን››
‹‹አስታወስኩት….፡፡››
‹‹እንድንጋባ ትፈልጋለች፡፡››
‹‹በጣም አፍቅራሀለች ማለት ነው ?አደራ ግን እዳትጎዳት... አንተ በጣም ምርጥ ጓደኛ መሆን እንደምትችል እኔ ምስክር ነኝ ..ለእሷ ደግሞ ምርጥ ባል ለመሆን ሞክር፡፡››
‹‹እሞክራለሁ….ከዛ በፊት ግን አንቺ ብታገቢኝ ምን አለበት ብዬ ልጠይቅሽ ነበር የመጣሁት››
<<እኔ....? ጋብቻ>>
‹‹አዎ ጋብቻ...ካፈቀርሺኝ ማለቴ ነው?››
‹‹ስለማፈቅርህማ ነው የማላገባህ..አየህ ታዲ እኔ ስላንተ ምንም አይነት ቆሻሻ ትዝታ እንዲኖረኝ አልፈልግም..7 አመት ሙሉ ህይወቴን በፍቅር አጣፍጠህልኛል...አንተን በማግኘቴ በጣም እጅግ በጣም እድለኛ ሰው ነኝ... ወደ ጋብቻ ¶ይዤህ ገብቼ የሆነ ነገር ታስቀይመኝና ይሄንን ስለአንተ ስገነባ የኖርኩትን የፍቅር ሀውልቴን ታፈርስብኛለህ ብዬ እሰጋለሁ.. ስለዚህ ይቅርብኝ፡፡››
‹‹በቃ የመጨረሻ ውሳኔሽ ይሄ ነው?››
‹‹አዎ ከዚህ በፊት አንተን ለማግባት ሁለት ሶስት ጊዜ አስቤ ነበር፤ቀድሜ ሁሉ ልጅ ልወልድልህ ፈልጌም ነበር፤ከዛ እንድታገባኝ ማለት ነው››
<<ሎጅ?>>
‹‹አዎ ልጅ ልወልድልህ ....ከዛ ላገባህ፡፡››
‹‹እና ሀሳብሽን ለምን ቀየርሽ?››
‹‹ተረጋግቼ ሳስበው የጅል ሴት ዘዴ ሆኖ አገኘሁት..አይህ ወንድ ልጅ እንዲያገባህ የተሳሳትክ መስለህ ማርገዝ ትክክለኛ ዘዴ አይደለም ፡፡ምን አልባት አፍሮ፣ይሉኝታ ይዞት፣አዘኔታ አንጀቱን አላውሶት..ወይም ለልጁ ካለው ፍቅር አንፃር በሁኔታዎች አስገዳጅነት ወደ ጋብቻ ተስማምቶ ሊገባ ይችል ይሆናል..ነገር ግን ቆየት ብሎ ጋብቻው ችግር ላይ መውደቁ አይቀርም፤አይደለም በሆነ ሰበብ አስገዳጅነት ይቅርና በፍፁማዊ ፍቀር እና በሙሉ ፍላጐት የገቡበት ጋብቻ እንኳን አስተማማኝ አይደለም፡፡››
«እና?»
‹‹እናማ ሀሳቤን ሰረዝኩ፡፡››
‹‹ለእኔ ልጅ የመውለዱን?››
‹‹....ኧረ አንተን ማግባቱንም ጭምር፡፡››
‹‹አሁን ግን እኮ ልጅ አርግዘሽልኛል፡፡››
‹‹የምን ልጅ?››
‹‹ልጅ ነዋ... እርጉዝ ነሽ፡፡››
‹‹አንተ እኮ ምላስህ ጥቁር ነው..በእናትህ አታሟርትብኝ፡፡››
‹‹ማሟረት አይደለም.. የእውነቴን ነው…፡፡አሁን የለበስሽውን ቀሚስ ለብሰሽ በህልሜ መጥተሸ ነበር..ለዚህ ነው በጥዋት ወደአንቺ የመጣሁት፡፡››
‹‹ይሄንን ቀሚስ አታውቀውም እኮ ከሶስት ቀን በፊት ነው የገዛሁት..በዚህ ሶስት ቀናት ውስጥ ደግሞ ካንተ ጋር አልተገናኘሁም፡፡››
‹‹እኔም የገረመኝ እሱ ነው..ጥምዝ የወርቅ ሀብል በፍቅር አጠለቅሺልኝ.. ስሜቴ እንደሚተረጉምልኝ ከሆነ ልጅ ሳታረግዢልኝ አልቀረሺም፡፡ >>
‹‹እንዴ ሀብል አጠለቅኩልህ ማለት እሺ እንዳልከው ልጅ ይሁን ..ከፅዬን እንደሆነስ ..? የግድ እኔ ስላጠለቅኩልህ ከእኔ ነው ማለት ይቻላል?››
‹‹አይ ከፅዮን ጋር መዋሀድ እንደማንችል አይቼያለሁ..በዛ ላይ ሀብሉ ሁለት ተመሳሳይ አንድ ላይ የተጠቀለለ ነበር ...አንዱን እራስሽ አንገት ላይ ስታጠልቂ አንዱን እኔ አንገት ላይ ነው ያደረግሽው፡፡››
‹‹ጥሩ ህልም ነው ፤ግን አንድ የዘነጋሀው ነገር ቢኖር እኔ በየሶስት ወሩ ሳላሰልስ የወሊድ መከላከያ መርፌ እንየተወጋው መሆኔን ነው፡፡››
‹‹አውቃለሁ.... ያ ማለት ግን ላለማርገዝሽ መቶ ፐርሰንት ማስተማመኛ ነው ማለት አይደለም..እዚህ ሰፈር በቅርብ ክሊኒክ አለ?››
‹‹አዎ ምነው ጠየቅከኝ?››
‹‹ተነሽ ሄደን ቼክ እናድርግ?››
‹‹ምኑን?››
‹‹ማርገዝ አለማርገዝሽን >>
‹‹የምርህን ነው እንዴ?›› አለችው በፍራቻም በመጠራጠርም ጭምር.. ምክንያቱም ከዚህ በፊት ታዲዬስ ተመሳሳይ ከህልም የመነጩ ትንቢቶችን ነግሯት እሱ እንዳለው ተግባራዊ ሲሆኑ ደጋግማ ታዝባለች፡፡
‹‹ተነሽ እንጂ፡፡››ትንሽ ካቅማማች በኃላ ተስማምታ ተነሳች.... ተያይዘው ወጡ፡፡
ከአንድ ሰአት በኃላ..ወደቤት ተመልሰው ፊት ለፊት ተፋጠው ተቀምጠዋል፡፡
‹‹..ጭራሽ የሶስት ወር እርጉዝ?››በንዴት ተንጨረጨረች፡፡
‹‹ርብቃ አይዞኝ ተረጋጊ እንጂ፡፡››
‹‹እንዴት ልረጋጋ..?እኔ ገና ለገና ስራና ገንዘብ ስላለኝ ብቻ አባት የሌለው ልጅ መውለድ አልፈልገውም፡፡>>
‹‹ምን ማለት ነው? አባቱ እኮ አለሁ... እኔ ነኝ::››
‹‹አንተማ የሌላ ሰው ባል ልትሆን ነው››
‹‹እርሺው ..እኔ እንኳን ልጅ ኖሮኝ ቀድሞውንም ያንቺን ፍላጐት ላክብር ብዬ ነው እንጂ የማፈቅረው ማግባትም የምፈልገው አንቺን ብቻ ነው››...አፍጥጣ በአድናቆት አየችውና‹‹ፅዮንስ?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አስረዳታለዋ››
‹‹ምን ብለህ …?ሞራሏ እኮ ሊነካ ይችላል?››
‹‹ጋብቻ የሰው ሞራል ለመገንባት ወይም ለይሉኝታ ሲባል የሚገባበት አይደለም፡፡››
‹‹ቢሆንም እኔ እንጃ ምን ማለት እንዳለብኝ እንኳን ማወቅ አልቻልኩም››
‹‹አባት የመሆን ብቃቴ ተጠራጥረሽ ነው አይደል፡፡››
አይ እሱን እንኮን ፍፁም ልጠራጠር አልችልም..ያንተን አባት የመሆን ብቃት ከተጠራጠርኩማ እኔ የአለም ትልቋ ደደብ ነኝ ማለት ነው..አንተ እኮ የአለም ምርጥ አባትነት ብትወዳደር እንደምታሸንፍ አውቃው››
‹‹እና ምንድነው ችግሩ››
ችግሩማ ምንም እንኳን በአባትነትህ ቅንጣት ጥርጣሬ ባይኖረኝም በባልነትህ ግን እኔ እንጃ..አንተ የትዳር ሰው ይወጣሀል ብዬ ማሰብ ይከብደኛል፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍76❤16😱3🔥2🥰2👎1
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
..ውበት ማለት ከአይን ሌንስ ሞልቶ የሚተርፍ ውስጥን በደስታ ስሜት የሚያጥለቀልቅ በቀለማት ህብር የደመቀ ምስል ነው፡፡.
ዶ/ር ሶፊያ እና ትንግርት ኮንትኔንታል ሆቴል ምሳ በልተው ከጨረሱ በኃላ መጠጥ እየተጎነጩ ጨዋታ ይዘዋል፡፡
‹‹እሺ ትንግርቴ ህይወት እንዴት ነው?››
ጠየቀቻት፡፡
‹‹እንደምታይው ነው፡፡››
‹‹ላገባ እኮ ነው ..ነግሬሻለሁ አይደል?››
‹‹አላስተዋወቅሽኝም እንጂ ነግረሺኛል፡፡››
‹‹አስቤ ነበር ግን ወደ አሜሪካ በረረ ..ያው ጣጣውን ጨርሶ አንደኛውኑ ከ15 ቀን በኃላ ወደ ሀገር ቤት ይመጣል ...ሊያገባኝ ፡፡የዛኔ አስተዋውቅሻለሁ፡፡››
‹‹ቆንጆ ነው?››ትንግርት ጠየቀቻት፡፡:
‹‹ያንቺን ያህል አያምርም እንጂ ቆንጆስ ቆንጆ ነው፡፡››እንዲህ ስትላት የትንግርት ፊቷ ቀላ፡፡
‹‹የሆንሽ ብሽቅ ነገር እኮ ነሽ...ሰውን መተንኮስ መቼም አታቆሚም፡፡››
እውነተኛ ስሜቴን እኮ ነው እየነገርኩሽ ያለሁት..ውበት ማለት ከአይን ሌንስ ሞልቶ የሚተርፍ ውስጥን በደስታ ስሜት የሚያጥለቀልቅ በቀለማት ህብር የደመቀ ምስል ነው፡፡..እንደዛ የሚሰማኝ ደግሞ አንቺን ሳይ ብቻ
ነው፡፡››
‹‹ታድዬ፡፡››አለቻት በማሾፍ፤ቀጠለች‹‹ግን ሁሌ አንድ ነገር ጠይቅሻለሁ እያልኩ ሳገኝሽ እረሳዋለሁ፡፡›››
‹‹ምንድነው አሁን ጠይቂኛ?››
‹‹ሀዋሳ ከመገናኘታችን በፊት ለስድስት ወራት ያህል በሚሴጅ ታጨናንቂኝ የነበርሽው አንቺ ነበርሽ አይደል?››
‹‹አዎ እኔ ነኝ...ማን መስሎሽ ነበር?››
‹‹እኔ እንጃ.... ብቻ ከድሮ የሽርሙጥና ህይወት ካፈራዋቸው ደንበኞቼ መሀከል የፍቅር ግርሻ ናላውን ያዞረው አንዱ ጀግና መስሎኝ ነበር፡፡››
‹‹ትንግርቴ..በእኔ ተረብሸሽ የማትፈልጊው ህይወት ውስጥ ተሰንቅረሽ ሶስት የባከኑ ዓመታት በማሳለፍሽ ግን በጣም አዝናለሁ፡፡››
‹‹የባከኑ አልሻቸው..እነዛ አመታት ፍፁም የባከኑ የሚባሉ አልነበሩም ...የህይወት ልምዶች ያገኘሁባቸው እና ስብዕናዬን የሞረድኩባቸው ዓመታት ነበሩ፤ያን ስል መከራ አልነበረውም፡፡...ስቃይ
አልተቀበልኩበትም፣አልተሰደብኩበትም፣አልተደ በደብኩበትም ፣አልተዋረድኩበትም ማለቴ አይደለም ግን ከተሰቃየሁት ስቃይ ይልቅ ያተረፍኩት በጎ ነገር ሚዛን ይደፋል እያልኩሽ ነው፡፡››
‹‹ግን በመሀል ህይወት አስጠልታሽ ማለቴ ተስፋ ቆርጠሸ አታውቅም?›› ትንግርት እየፈገገች‹‹ታስቂያለሽ..አንድ በጣም የምወዳት አማረች የምትባል ጓደኛዬ አንድ የሚያምር ንግግር ትናገር ነበር …ምን እንደምትል ታውቂያለሽ
<<ተስፋ የሌለው ሰው ተስፋ አይቆርጥም››ምን ለማለት እንደፈለገች መጀመሪያ አይገባኝም ነበር... በኃላ ግን ከገዛ ህይወቴ ጋር አቆራኝቼ ሳሰላሰለው ተገለፀልኝ…፡፡ እኔ ከዛች ከተለያየንበት ደቂቃ ጀመሮ ተስፋ ሚባል ነገር ከውስጤ ወድሞ ባዶ ንብ የሌለበት ቀፎ ሆኜ ነበር፡፡ሶስቱን አመት ሙሉ ያለምንም ተስፋ ነበር የኖርኩት..ለዛም ነው ያልተቸገርኩት…ምንም አጣለሁ ብዬ የምጨነቅለት፡፡..እዚህ ቦታ መድረስ አለብኝ ብዬ የምጥርበት..ይሄንን ነገር ማግኘት አለብኝ ብዬ የምጓጓለት ነገር አልነበረኝም፡፡››
‹‹ያሳዝናል...ትንግርቴ፡፡››
‹‹አትዘኚ...በህይወት ዝቅታ ወይም ከፍታ ላይ በአጋጣሚ ትንጠለጠያለሽ፡፡ከከፍታው
በምታገኚው ምቾት ተጠምደሽ ወይም ከዝቅታው ውስጥ በሚያጋጥምሽ መከራ ተደቁሰሽ አልባሌ ሰው ሆነሽ እንዳትቀሪ ግን የራስሽ ጥንካሬ ይወስነዋል፡፡ከፍታውም ሆነ ዝቅታው የራሱ የሆነ አውንታዊ አና አሉታዊ ተፅዕኖ አለው፡፡አሉታዊ ጎኑን ተቋቁመን ጠቃሚውን ነገር መቅሰም የእኛ ፋንታ ነው፡፡››ትንግርት እንዲህ ስትናገር ዶ/ር ሶፊያ እንባዋን እያንጣባጠበች ነበር፡፡
‹‹ቢሆንም ትንግርቴ ይህ ላንቺ ፍፁም የሚገባ ህይወት አልነበረም፡፡››
‹‹ላንቺም እኮ ብር ከፍሎ ሰውን ማስገደል የሚገባሽ ህይወት አልነበረም፤ አሜሪካ ሄዶ ለስድስት ወር በአዕምሮ ህመም ማገገሚያ ሆስፒታል ውስጥ ታግቶ መኖር፤የማትፈልጊያቸውን ኪኒኖች እየጎመዘዘሽ መቃም፤በድንዛዜና በብዥታ ቀናቶችን መግፋት ላንቺም የሚገባ አልነበረም፤አየሽ ሶፊ ‹ተፈጥሮን በቁጥጥራችን ስር እናደርጋለን› የሚባለው በትክክል የሚሰራው በሶሰሻሎስቶች የመፈክር ባነር ላይ በቲዬሪ ደረጃ ብቻ ነው፡፡…እንደውም
በተቃራኒው ተፈጥሮ ነች እኛን ባብዛኛው የምትቆጣጠረን…የህይወት መስመርሽን አንቺ በፈለግሽው መንገድ ብቻ ማስኬድ አይቻልሽም፡፡ቤተሰብ ወደዚህ ይጎትትሻል፣ጓደኞችሽ ወደዛ ይስቡሻል፣ሀገርሽ ወደ ላይ ታወጣሻለች፣ያላሰብሻቸው አጋጣሚዎች ወደታች ያወርዱሻል፣ስለዚህ የሆነው ሁሉ ሆኗል፤በመሆኑም ደግሞ ለበጎነው ብለን መቀበልና ወደፊት መጓዝ ብቻ ነው የሚበጀን፡፡››
‹‹ለበጎ ነው ስትይ?››
‹‹በምንም ምክንያት ሆነ በምንም አንቺ ጥለሽኝ መሄድሽ በጊዜው ፈተናው ከባድ ቢሆንም በስተመጨረሻ ያመጣው ውጤት ዛሬ ህይወታችን እንዲህ ኖርማል እንዲሆን ስላደረገ ውጤቱ ጥሩ ሆኗል ማለቴ ነው፡፡››
‹‹ግን እኮ ሁለታችንም የምንፈልገው ያንን ኖርማል ያልሆነውን ህይወት ነበር፡፡››
‹‹ቢሆንም ዘላቂ ውጤቱ መልካም አይሆንም ነበር…ማህበረሰብ እንዴት ነበር የሚያሰቃየን...?
መቼ ነው የምታገቡት..?ኧረ ቆማችሁ ቀራችሁ፤ በዛ ላይ የልጅ መውለድ ጉዳይ አለ...
✂️✂️✂️?????????✂️✂️✂️
‹‹...እሱን እኮ ነው የምልሽ ...አደገኛ የሆኑ ውስብስብ የማህበራዊ ህይወት ቀውስ የሚያመጡብን ችግሮች ውስጥ መግባታችን አይቀርም ነበር፡፡››
‹‹ያልሻቸው ነገሮች እንደሚከሰቱ አውቃለሁ ... ቢሆንም ግን ምርጫ ቢቀርብልኝ አንቺን
ከማጣት ያንን ፈተና መጋፈጥን እመርጥ ነበር፡፡››
‹‹ይሆናል…ግን አሁን ሁሉም አልፏል ...መሆን ያለበት ሁሉ አሁን እንደሆነው ሆኗል... በመሆኑም ትክክል ነው፡፡››
‹‹እንዳልሽ ይሁን .…እሺ ግን ሳገባ ሚዜ ትሆኚኛለሽ››ዶክተር ነች ተናጋሪዋ፡፡
‹‹በሰርግ ነው እንዴ የምታገቢው?››
‹‹እስከአሁን አልወሰንኩም…. ግን አንድ ሃያ ሰው ጠርቼ የእራት ግብዣም ቢሆን ማድረጌ ይቀራል?››
‹‹ታዲያ ያገባች ሴት እኮ ሚዜ አትሆንም፡፡››
«ለምን?»
‹‹ባህላችን ነዋ...መነሻ ሀሳቡን ባላውቅም ምክንያቱን ስገምት ግን ያላገባች ሴት ሚዜ ስትሆን እግረ መንገዷን የራሷን አዳም የምታገኝበትን ዕድል እንድታመቻች ታስቦ የተቀየሰ ስውር ዘዴ ይመስለኛል፡፡››
‹‹አንቺ ...ትንታኔሽ አሳማኝ ይመስላል..በቃ እንደዛ ከሆነ ሌሎቹን ሁለት ሚዜዎች ያላገቡ እንዲሆኑ አደርጋለሁ ያንቺ ግን የግድ ነው፡፡››ተሳሳቁ፡፡
‹‹ካልሽ ምንቸገረኝ..የእኔን ልጅም ክርስትና ታነሺያለሽ፡፡››
‹‹እንዴ!!! አረገዝሽ እንዴ?››
‹‹አዎ 1 ወር ከ15 ቀን ሆነኝ፡፡››
‹‹ኦ!!! ፈጣሪ የእኔ ቆንጆ እንኳን ደስ አለሽ፡፡›››ከመቀመጫዋ በመነሳት ተጠምጥማባት እያገላበጠች ሳመቻት እና ወደ መቀመጫዋ ተመለሰች፡፡
‹‹ክርስትና ግን ስትይ ..ሁሴን ኦርቶዶክስ ሆነ እንዴ?››
‹‹ኧረ አልሆነም፡፡››
<<እና>>
‹‹ምን እና አለው ..ያው እሱም ሀይማኖት የለሽ እንደሆነ የእኔ ሀይማኖት ደግሞ አለየለትም፡፡››
‹‹ግን በኑሮችሁ ምንም ችግር አልፈጠረባችሁም?››
‹‹ያው እስከ አሁን በፍቅር ጥላ ስር ስለሆንን ችግር አልፈጠረብንም… በሚያስማማን እየተስማማን በልዩነታችን ደግሞ እንደልዩነታችን እየኖርን ነው፡፡ፍቅር እኮ ሁሉንም ክፍተቶችሽን ይደፍንልሻል...ፍቅር ሲሸረሸር ነው ሜዳ ሁሉ ገደል፣ነጩ ሁሉ ጥቁር፣ንግግሩ ሁሉ ጭቅጭቅ መስሎ ሚታይሽ፡፡››
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
..ውበት ማለት ከአይን ሌንስ ሞልቶ የሚተርፍ ውስጥን በደስታ ስሜት የሚያጥለቀልቅ በቀለማት ህብር የደመቀ ምስል ነው፡፡.
ዶ/ር ሶፊያ እና ትንግርት ኮንትኔንታል ሆቴል ምሳ በልተው ከጨረሱ በኃላ መጠጥ እየተጎነጩ ጨዋታ ይዘዋል፡፡
‹‹እሺ ትንግርቴ ህይወት እንዴት ነው?››
ጠየቀቻት፡፡
‹‹እንደምታይው ነው፡፡››
‹‹ላገባ እኮ ነው ..ነግሬሻለሁ አይደል?››
‹‹አላስተዋወቅሽኝም እንጂ ነግረሺኛል፡፡››
‹‹አስቤ ነበር ግን ወደ አሜሪካ በረረ ..ያው ጣጣውን ጨርሶ አንደኛውኑ ከ15 ቀን በኃላ ወደ ሀገር ቤት ይመጣል ...ሊያገባኝ ፡፡የዛኔ አስተዋውቅሻለሁ፡፡››
‹‹ቆንጆ ነው?››ትንግርት ጠየቀቻት፡፡:
‹‹ያንቺን ያህል አያምርም እንጂ ቆንጆስ ቆንጆ ነው፡፡››እንዲህ ስትላት የትንግርት ፊቷ ቀላ፡፡
‹‹የሆንሽ ብሽቅ ነገር እኮ ነሽ...ሰውን መተንኮስ መቼም አታቆሚም፡፡››
እውነተኛ ስሜቴን እኮ ነው እየነገርኩሽ ያለሁት..ውበት ማለት ከአይን ሌንስ ሞልቶ የሚተርፍ ውስጥን በደስታ ስሜት የሚያጥለቀልቅ በቀለማት ህብር የደመቀ ምስል ነው፡፡..እንደዛ የሚሰማኝ ደግሞ አንቺን ሳይ ብቻ
ነው፡፡››
‹‹ታድዬ፡፡››አለቻት በማሾፍ፤ቀጠለች‹‹ግን ሁሌ አንድ ነገር ጠይቅሻለሁ እያልኩ ሳገኝሽ እረሳዋለሁ፡፡›››
‹‹ምንድነው አሁን ጠይቂኛ?››
‹‹ሀዋሳ ከመገናኘታችን በፊት ለስድስት ወራት ያህል በሚሴጅ ታጨናንቂኝ የነበርሽው አንቺ ነበርሽ አይደል?››
‹‹አዎ እኔ ነኝ...ማን መስሎሽ ነበር?››
‹‹እኔ እንጃ.... ብቻ ከድሮ የሽርሙጥና ህይወት ካፈራዋቸው ደንበኞቼ መሀከል የፍቅር ግርሻ ናላውን ያዞረው አንዱ ጀግና መስሎኝ ነበር፡፡››
‹‹ትንግርቴ..በእኔ ተረብሸሽ የማትፈልጊው ህይወት ውስጥ ተሰንቅረሽ ሶስት የባከኑ ዓመታት በማሳለፍሽ ግን በጣም አዝናለሁ፡፡››
‹‹የባከኑ አልሻቸው..እነዛ አመታት ፍፁም የባከኑ የሚባሉ አልነበሩም ...የህይወት ልምዶች ያገኘሁባቸው እና ስብዕናዬን የሞረድኩባቸው ዓመታት ነበሩ፤ያን ስል መከራ አልነበረውም፡፡...ስቃይ
አልተቀበልኩበትም፣አልተሰደብኩበትም፣አልተደ በደብኩበትም ፣አልተዋረድኩበትም ማለቴ አይደለም ግን ከተሰቃየሁት ስቃይ ይልቅ ያተረፍኩት በጎ ነገር ሚዛን ይደፋል እያልኩሽ ነው፡፡››
‹‹ግን በመሀል ህይወት አስጠልታሽ ማለቴ ተስፋ ቆርጠሸ አታውቅም?›› ትንግርት እየፈገገች‹‹ታስቂያለሽ..አንድ በጣም የምወዳት አማረች የምትባል ጓደኛዬ አንድ የሚያምር ንግግር ትናገር ነበር …ምን እንደምትል ታውቂያለሽ
<<ተስፋ የሌለው ሰው ተስፋ አይቆርጥም››ምን ለማለት እንደፈለገች መጀመሪያ አይገባኝም ነበር... በኃላ ግን ከገዛ ህይወቴ ጋር አቆራኝቼ ሳሰላሰለው ተገለፀልኝ…፡፡ እኔ ከዛች ከተለያየንበት ደቂቃ ጀመሮ ተስፋ ሚባል ነገር ከውስጤ ወድሞ ባዶ ንብ የሌለበት ቀፎ ሆኜ ነበር፡፡ሶስቱን አመት ሙሉ ያለምንም ተስፋ ነበር የኖርኩት..ለዛም ነው ያልተቸገርኩት…ምንም አጣለሁ ብዬ የምጨነቅለት፡፡..እዚህ ቦታ መድረስ አለብኝ ብዬ የምጥርበት..ይሄንን ነገር ማግኘት አለብኝ ብዬ የምጓጓለት ነገር አልነበረኝም፡፡››
‹‹ያሳዝናል...ትንግርቴ፡፡››
‹‹አትዘኚ...በህይወት ዝቅታ ወይም ከፍታ ላይ በአጋጣሚ ትንጠለጠያለሽ፡፡ከከፍታው
በምታገኚው ምቾት ተጠምደሽ ወይም ከዝቅታው ውስጥ በሚያጋጥምሽ መከራ ተደቁሰሽ አልባሌ ሰው ሆነሽ እንዳትቀሪ ግን የራስሽ ጥንካሬ ይወስነዋል፡፡ከፍታውም ሆነ ዝቅታው የራሱ የሆነ አውንታዊ አና አሉታዊ ተፅዕኖ አለው፡፡አሉታዊ ጎኑን ተቋቁመን ጠቃሚውን ነገር መቅሰም የእኛ ፋንታ ነው፡፡››ትንግርት እንዲህ ስትናገር ዶ/ር ሶፊያ እንባዋን እያንጣባጠበች ነበር፡፡
‹‹ቢሆንም ትንግርቴ ይህ ላንቺ ፍፁም የሚገባ ህይወት አልነበረም፡፡››
‹‹ላንቺም እኮ ብር ከፍሎ ሰውን ማስገደል የሚገባሽ ህይወት አልነበረም፤ አሜሪካ ሄዶ ለስድስት ወር በአዕምሮ ህመም ማገገሚያ ሆስፒታል ውስጥ ታግቶ መኖር፤የማትፈልጊያቸውን ኪኒኖች እየጎመዘዘሽ መቃም፤በድንዛዜና በብዥታ ቀናቶችን መግፋት ላንቺም የሚገባ አልነበረም፤አየሽ ሶፊ ‹ተፈጥሮን በቁጥጥራችን ስር እናደርጋለን› የሚባለው በትክክል የሚሰራው በሶሰሻሎስቶች የመፈክር ባነር ላይ በቲዬሪ ደረጃ ብቻ ነው፡፡…እንደውም
በተቃራኒው ተፈጥሮ ነች እኛን ባብዛኛው የምትቆጣጠረን…የህይወት መስመርሽን አንቺ በፈለግሽው መንገድ ብቻ ማስኬድ አይቻልሽም፡፡ቤተሰብ ወደዚህ ይጎትትሻል፣ጓደኞችሽ ወደዛ ይስቡሻል፣ሀገርሽ ወደ ላይ ታወጣሻለች፣ያላሰብሻቸው አጋጣሚዎች ወደታች ያወርዱሻል፣ስለዚህ የሆነው ሁሉ ሆኗል፤በመሆኑም ደግሞ ለበጎነው ብለን መቀበልና ወደፊት መጓዝ ብቻ ነው የሚበጀን፡፡››
‹‹ለበጎ ነው ስትይ?››
‹‹በምንም ምክንያት ሆነ በምንም አንቺ ጥለሽኝ መሄድሽ በጊዜው ፈተናው ከባድ ቢሆንም በስተመጨረሻ ያመጣው ውጤት ዛሬ ህይወታችን እንዲህ ኖርማል እንዲሆን ስላደረገ ውጤቱ ጥሩ ሆኗል ማለቴ ነው፡፡››
‹‹ግን እኮ ሁለታችንም የምንፈልገው ያንን ኖርማል ያልሆነውን ህይወት ነበር፡፡››
‹‹ቢሆንም ዘላቂ ውጤቱ መልካም አይሆንም ነበር…ማህበረሰብ እንዴት ነበር የሚያሰቃየን...?
መቼ ነው የምታገቡት..?ኧረ ቆማችሁ ቀራችሁ፤ በዛ ላይ የልጅ መውለድ ጉዳይ አለ...
✂️✂️✂️?????????✂️✂️✂️
‹‹...እሱን እኮ ነው የምልሽ ...አደገኛ የሆኑ ውስብስብ የማህበራዊ ህይወት ቀውስ የሚያመጡብን ችግሮች ውስጥ መግባታችን አይቀርም ነበር፡፡››
‹‹ያልሻቸው ነገሮች እንደሚከሰቱ አውቃለሁ ... ቢሆንም ግን ምርጫ ቢቀርብልኝ አንቺን
ከማጣት ያንን ፈተና መጋፈጥን እመርጥ ነበር፡፡››
‹‹ይሆናል…ግን አሁን ሁሉም አልፏል ...መሆን ያለበት ሁሉ አሁን እንደሆነው ሆኗል... በመሆኑም ትክክል ነው፡፡››
‹‹እንዳልሽ ይሁን .…እሺ ግን ሳገባ ሚዜ ትሆኚኛለሽ››ዶክተር ነች ተናጋሪዋ፡፡
‹‹በሰርግ ነው እንዴ የምታገቢው?››
‹‹እስከአሁን አልወሰንኩም…. ግን አንድ ሃያ ሰው ጠርቼ የእራት ግብዣም ቢሆን ማድረጌ ይቀራል?››
‹‹ታዲያ ያገባች ሴት እኮ ሚዜ አትሆንም፡፡››
«ለምን?»
‹‹ባህላችን ነዋ...መነሻ ሀሳቡን ባላውቅም ምክንያቱን ስገምት ግን ያላገባች ሴት ሚዜ ስትሆን እግረ መንገዷን የራሷን አዳም የምታገኝበትን ዕድል እንድታመቻች ታስቦ የተቀየሰ ስውር ዘዴ ይመስለኛል፡፡››
‹‹አንቺ ...ትንታኔሽ አሳማኝ ይመስላል..በቃ እንደዛ ከሆነ ሌሎቹን ሁለት ሚዜዎች ያላገቡ እንዲሆኑ አደርጋለሁ ያንቺ ግን የግድ ነው፡፡››ተሳሳቁ፡፡
‹‹ካልሽ ምንቸገረኝ..የእኔን ልጅም ክርስትና ታነሺያለሽ፡፡››
‹‹እንዴ!!! አረገዝሽ እንዴ?››
‹‹አዎ 1 ወር ከ15 ቀን ሆነኝ፡፡››
‹‹ኦ!!! ፈጣሪ የእኔ ቆንጆ እንኳን ደስ አለሽ፡፡›››ከመቀመጫዋ በመነሳት ተጠምጥማባት እያገላበጠች ሳመቻት እና ወደ መቀመጫዋ ተመለሰች፡፡
‹‹ክርስትና ግን ስትይ ..ሁሴን ኦርቶዶክስ ሆነ እንዴ?››
‹‹ኧረ አልሆነም፡፡››
<<እና>>
‹‹ምን እና አለው ..ያው እሱም ሀይማኖት የለሽ እንደሆነ የእኔ ሀይማኖት ደግሞ አለየለትም፡፡››
‹‹ግን በኑሮችሁ ምንም ችግር አልፈጠረባችሁም?››
‹‹ያው እስከ አሁን በፍቅር ጥላ ስር ስለሆንን ችግር አልፈጠረብንም… በሚያስማማን እየተስማማን በልዩነታችን ደግሞ እንደልዩነታችን እየኖርን ነው፡፡ፍቅር እኮ ሁሉንም ክፍተቶችሽን ይደፍንልሻል...ፍቅር ሲሸረሸር ነው ሜዳ ሁሉ ገደል፣ነጩ ሁሉ ጥቁር፣ንግግሩ ሁሉ ጭቅጭቅ መስሎ ሚታይሽ፡፡››
👍76❤11😁2😢2👎1
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
..ከአንዱ ለምኖ ለአንዱ በመስጠት ብልጽግናን ማምጣት አይቻለም::
ለታዲዬስ ፣ትንግርት፣ሁሴን፣ዶ/ር ሶፊያ፣ፎዚያ እና ኤልያስ ዛሬ ልዩ ቀን ነች፡፡ለስድስት ወር የለፉበትን ...እንቅልፍ አጥተው ገንዘባቸውንም ዕውቀታቸውንም ያፈሰሱበት የድርጅታቸው የመጀመሪያ ፍሬ እነሱም የሚያዩበት ለማህበረሰቡም የሚያስተዋውቁበት ቀን ነው፡፡
ዝግጅቱ በሸራተን አዲስ የሚካሄድ ሲሆን የህፃናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር ዲኤታ፣የተለያዩ ሀይማኖት አባቶች፣የኤንባሲ ሰዎች፣ታዋቂ ሙዚቀኞች፣የፊልም አክተሮች፣አትሌቶች፣ነጋዴዎች፣
ለዚህ ድርጅት ከምስረታው እሰከአሁን ከፍተኛ እገዛ ካደረጉት ከየተለያዩ የፌስ ቡክ ግሩፖች የተወከሉ ወጣቶች፣ከተለያዩ ሚዲያዎች የተሰበሰቡ ጋዜጠኞች እና ካሜራ ማኖች..አዳራሹን
ሞልተውታል፡፡
የዛሬው ዝግጅት ዓለማ በዋናነት ሁለት ሲሆን ሌላም አንድ ንዑስ ዝግጅት አለ፡፡መድረኩን የሚመራው ጋዜጠኛ ሁሴን ነው..ማይኩን ይዞ ወደ መድረክ ወጣና ጉሮሮውን ሞርዶ ንግግሩን
ጀመረ::
‹‹ክቡራን እና ክብሯት ጥሪያችንን ተቀብላችሁ እዚህ የተገኛችሁ ሁላችሁም እንዲሁም በየቤታችሁ ሆናችሁ ዝግጅቱን በቀጥታ በቴሌቨዥን ስርጭት እየተከታተላችሁ ያላችሁ በአጠቃላይ በድርጅታችን ስም ምስጋናችንን እያቀረብን እስከፍፃሜውም በፅሞና እንድትከታተሉን እየጠየቅን በቀጥታ ወደ ዝግጅቱ እንገባለን፡፡በቅድሚያ የድርጅታችን መሪ የሆኑት ዶ/ር ሶፍያ ፕሮግራሙን በንግግር እንዲከፍቱልን እንጠይቃለን… ዶ/ርን ወደ መድረክ ሸኙልን፡፡››ዶ/ር ሶፊያ በጭብጨባ ታጅባ ወደ መድረክ ወጣችና ማይኩን ከሁሴን ተቀብላ ንግግሯን ማሰማት ቀጠለች፡፡
‹‹ክቡራን እና ክቡራት የመንግስት ባለስልጣናት፣የሀይማኖት አባቶች፣ከተለያዩ የማህበራት ዘርፎችን በመወከል
የተገኛችሁ፣በየቤታችሁም በመሆን እየተከታተላችሁን ያላችሁ በአጠቃላይ..እንኳን ለዚህች ቀን አደረሰን አላለሁ፡፡
የዛሬው ፕሮግራማችን ሁለት ዓላማዎች አሉት፡፡ አንደኛው የወላጆች እና ልጆች የምረቃ በዓል ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ለድርጅታችን የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ነው..እኔ አሁን አትኩሬ የተወሰነ ማብራሪያ ልሰጣችሁ የምፈልገው በመጀመሪያው ላይ ነው..ሁለተኛውን በተመለከተ አቶ ታዲዬስ ቆየት ብሎ ያብራራላችኋል፡፡
እንግዲህ እንደመነሻ ይሆነን ዘንድ የዛሬ አንድ ወር ከአስራ አምስት ቀን አካባቢ በበጎ ፍቃደኝነት አሳዳጊ የሌላቸውን ህፃናትን እናሳድጋለን ብለው ከተመዘገቡ በብዙ ሺዋች ከሚቆጠሩ ባለቀና ልቦች መካከል ለጊዜው አቅማችንን መሰረት አድርገን 15ዐ ግለሰቦችንና በቡድን ከመጡት መካከል ደግሞ 5ዐ ዎቹን ወደ ስልጠና አስገብተን ነበር፡፡እንግዲህ በአንድ ወር ስልጠና ውስጥ በድርጅቱ ህግና የስልጠና ማኑዋል የተሰጣቸውን ስልጠና በመከታተል ከ15ዐ ዎቹ ግለሰቦች መካከል 43 በቡድን ሆነው ከመጡት መካከል ደግሞ 31 መስፈርቱን ማሟላት ስላልቻሉ ከይቅርታ ጋር እንደ ፍላጎታቸው ህፃናትን እንዲያሳድጉ ልንፈቅድላቸው አልቻልንም፡፡የተቀሩት እንግዲህ ብቁ ሆነው በመገኘታቸው እንሆ ዛሬ በእናንተ ፊት መርቀን ልጆቻቸውን በአደራ እናስረክባቸዋለን፡፡››
የደመቀ ጭብጨባ ከአዳራሹ...ቀጠለች ዶ/ር ‹‹ዛሬ አሁን ለነገርኳችሁ ወላጆች የምናስረክባቸውን ልጆችም ለ3 ወር በካምፕ በማስገባት ስልጠና ሰጥተናቸዋል፡፡ልዩነቱ ህፃናቱን አንዴ ወደ ማሰልጠኛ ካስገባናቸው:: የምንፈልገውን ብቃት እስክናገኝባቸው ድረስ የፈጀውን ያህል ይፍጅ እንለፋባቸዋለን፡፡ ልጆቹን ከበሸቀጠ የድህነት መንደር እንዲሁም በስነ- ምግባር እና በሞራል ከዘቀጠ ጎዳና ላይ ነው የምንሰበስባቸው፤አመላቸውን ማረቅ፣ ስነ- ልቦናቸውን መገንባት፣ጤንነታቸውን ማስተካከል፣ ተስጥኦቸውን ለይቶ ማወቅ፤ወዘተ እንደሀሳባችን እስክናሳካ 3 ወር ፈጀብንም ሶስት
አመት ተስፋ አንቆርጥባቸውም፡፡ የራሱ ጉዳይም ብለንም እርግጠኛ ባልሆንበት ሁኔታ ለአሳዳጊ ወላጅ አሳልፈን አንሰጣቸውም፡፡ይህ ነው ልዩ የሚያደርገን.. እንጂማ መአት በህፃናት ላይ የሚሰሩ ድርጅቶች እንዳሉ እናውቃለን...፡፡.››
ወላጅ ለመሆን ስልጠናውን ወስደው መስፈርቱን አላሟላችሁም ብለን ከመለስናቸው ውስጥ የተወሰኑት በጣም ተበሳጭተውብን ነበር፤ላሳድግ ባልኩ መልካም ልስራ ባልኩ እንዴት እከለከላለሁ?የሚል መከራከሪያ ሀሳብ
ነበራቸው፡፡ግን እኛም ያንን ስናደርግ እያዘንን ነው... እየገነባን ያለነው የወደፊቱን ትውልድ
ነው፡፡አንድ ሰው ገንዘብና ፍላጎት ስላለው ብቻ ዝግጁ የሆነ ስነልቦና እንዲሁም የወላጅ ባህሪ
ሳይኖረው ልጅን ያህል ነገር አሳድግ ብለን አንስተን አንሰጠውም..በፍፁም እንደዛ
አናደርግም፡፡በእኛ መአከል ሰልጥነው ልጅ የተረከቡ ሰዎች በስልጠናው ያገኙትን ዕውቀት
ከዚህ ከእኛ ጋር ለወሰዷቸው ልጆችም ብቻ ሳይሆን ከአብራካቸው ለወጡትም
ህፃናት፣ለዘመዶቻቸው ልጆች ፣ለጎረቤቶቻቸው ልጆችም ያገኙትን ዕውቀት እንዲጠቀሙበት
እንፈልጋለን፡፡አርአያ እንዲሆኑበት እንፈልጋለን፡፡ ለዛ ነው ማኑዋሉንም አዘጋጅትን ለእያንዳንዱ ያደልነው፡፡
‹‹ልጅ ማሳደግ ማብላትና ማጠጣት ብቻ ሳይሆን..የወደፊት የህይወት ዓላማቸውን፤ ተሰጥኦዋቸውን ከስር ከመሰረቱ እያጎለበቱ መንገድ ማስያዝን ይጠይቃል፡፡ ይሄንን ነው ጠቅላላ የሀገራችን ወላጆች ሊከተሉት የሚገባው መንገድ፡፡ ህብረተሰቡም እንደህብረተሰብ...መንግስትም እንደመንግስት የየራሳቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ እጠይቃለሁ፡፡ አመሰግናለሁ፡፡ አሁን ቀጥታ ወደ ምረቃ በዓሉ እንሄዳለን፤ ክብር የህፃናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር ዲኤታ ለተመራቂ ወላጅ እና ህፃናት የምስክር ወረቀት ይሰጡልን ዘንድ እንጠይቃለን፡፡››
ሚንስቴሩ በሙሉ ሱፍ ሽክ ብለው በከረባት እንደታነቁ በተጀነነ እርምጃ ወደ መድረክ ወጥተው ከዶ/ር ጎን ቆሙ ፡፡ሁሴን የተመራቂዎቹን ስም ተራ በተራ ሲጠራ ወላጆቹ ከተረከቧቸው ህጻናት ጋር በመምጣት የምስክር
ወረቃታቸውን እየወሰዱ ወደ መቀመጫቸው ይመለሳሉ፡፡ ከነዚህ ተመራቂዎች ውስጥ..ሰሎሞንና የውብዳር አንድ ወንድ ልጅ(እነሱ የጠየቁት ሁለት ቢሆንም በታዲዬስ የሚመራው ቴክኒክ ብድን ግን በዚህ በአንዱ ልጅ ላይ የሚያሳዩት አፈፃፀም ታይቶ ከአመት በኃላ ሌላ ልጅ ሊጨመርላቸው ይችላል እንጂ አሁን ባለው ሁኔታ ከአንድ ልጅ በላይ አይፈቀድላችሁም በማለት ከለከሏቸው) ሌላው..ዶር ሶፊያና ከፕ/ዬሴፍ ጋር አንድ ሴት ልጅ፣ፎዚያ እና ኤልያስ አንድ ሴት ልጅ፣ፅዮን እና ዓላዛር ..ትንግርት እና ሁሴን አንድ ልጅ በመረከብ ከራሳቸው በመጀመር አርዓያነታቸውን አሳይተዋል፡፡
የምስክር ወረቀት የመስጠት ፕሮግራም ሲጠናቀቅ የክብር እንግዳውንና ዶ/ር ሶፊያ መድረኩን ለቀው ወደ መቀመጫቸው ሄዱ.... ሁሴን ቀጣዩን ፕሮግራም ማስተዋወቅ ጀመረ…፡፡
‹‹ክብሯን እንግዶች ወደ ቀጣዩ ፕሮግራማችን ከመሸጋገራችን በፊት የሙዚቃ እረፍት
እናደርጋለን..ድምፃዊ ሀሊማ እና ሄለን ወደ መድረክ፡፡››
በአካልም በየቤቱም እየተከታተሉ ያሉ አይኖቻቸውን ወደ መድረኩ ላኩ፡፡
የተባሉት ሙዚቀኞች ወደ መድረክ ሲመጡ ታዩ …ሀሊማ ጊታሯን ይዛ ወንበር ስባ ተቀመጠችና ማይኩን ወደ አፏ አስተካክላ አመቻቸች፡፡ሄለን ወደ ፒያኖው አመራች፡፡አብዛኛው ህዝብ አስታወሳቸው፡፡ ባለፈውም በቴሌቨዥን ቃለ መጠየቅ የተደረገላቸው ጊዜ ብቃታቸውን አሳይተዋል፤በአይድል ውድድርም እንደዛው…፡፡ ጀመሩ ሄለን ፒያኖውን ስታናግረው ሀሊማ ጊታሯን እየተጫወተች በድምጿም ታንቆረቁር ጀመር..
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
..ከአንዱ ለምኖ ለአንዱ በመስጠት ብልጽግናን ማምጣት አይቻለም::
ለታዲዬስ ፣ትንግርት፣ሁሴን፣ዶ/ር ሶፊያ፣ፎዚያ እና ኤልያስ ዛሬ ልዩ ቀን ነች፡፡ለስድስት ወር የለፉበትን ...እንቅልፍ አጥተው ገንዘባቸውንም ዕውቀታቸውንም ያፈሰሱበት የድርጅታቸው የመጀመሪያ ፍሬ እነሱም የሚያዩበት ለማህበረሰቡም የሚያስተዋውቁበት ቀን ነው፡፡
ዝግጅቱ በሸራተን አዲስ የሚካሄድ ሲሆን የህፃናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር ዲኤታ፣የተለያዩ ሀይማኖት አባቶች፣የኤንባሲ ሰዎች፣ታዋቂ ሙዚቀኞች፣የፊልም አክተሮች፣አትሌቶች፣ነጋዴዎች፣
ለዚህ ድርጅት ከምስረታው እሰከአሁን ከፍተኛ እገዛ ካደረጉት ከየተለያዩ የፌስ ቡክ ግሩፖች የተወከሉ ወጣቶች፣ከተለያዩ ሚዲያዎች የተሰበሰቡ ጋዜጠኞች እና ካሜራ ማኖች..አዳራሹን
ሞልተውታል፡፡
የዛሬው ዝግጅት ዓለማ በዋናነት ሁለት ሲሆን ሌላም አንድ ንዑስ ዝግጅት አለ፡፡መድረኩን የሚመራው ጋዜጠኛ ሁሴን ነው..ማይኩን ይዞ ወደ መድረክ ወጣና ጉሮሮውን ሞርዶ ንግግሩን
ጀመረ::
‹‹ክቡራን እና ክብሯት ጥሪያችንን ተቀብላችሁ እዚህ የተገኛችሁ ሁላችሁም እንዲሁም በየቤታችሁ ሆናችሁ ዝግጅቱን በቀጥታ በቴሌቨዥን ስርጭት እየተከታተላችሁ ያላችሁ በአጠቃላይ በድርጅታችን ስም ምስጋናችንን እያቀረብን እስከፍፃሜውም በፅሞና እንድትከታተሉን እየጠየቅን በቀጥታ ወደ ዝግጅቱ እንገባለን፡፡በቅድሚያ የድርጅታችን መሪ የሆኑት ዶ/ር ሶፍያ ፕሮግራሙን በንግግር እንዲከፍቱልን እንጠይቃለን… ዶ/ርን ወደ መድረክ ሸኙልን፡፡››ዶ/ር ሶፊያ በጭብጨባ ታጅባ ወደ መድረክ ወጣችና ማይኩን ከሁሴን ተቀብላ ንግግሯን ማሰማት ቀጠለች፡፡
‹‹ክቡራን እና ክቡራት የመንግስት ባለስልጣናት፣የሀይማኖት አባቶች፣ከተለያዩ የማህበራት ዘርፎችን በመወከል
የተገኛችሁ፣በየቤታችሁም በመሆን እየተከታተላችሁን ያላችሁ በአጠቃላይ..እንኳን ለዚህች ቀን አደረሰን አላለሁ፡፡
የዛሬው ፕሮግራማችን ሁለት ዓላማዎች አሉት፡፡ አንደኛው የወላጆች እና ልጆች የምረቃ በዓል ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ለድርጅታችን የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ነው..እኔ አሁን አትኩሬ የተወሰነ ማብራሪያ ልሰጣችሁ የምፈልገው በመጀመሪያው ላይ ነው..ሁለተኛውን በተመለከተ አቶ ታዲዬስ ቆየት ብሎ ያብራራላችኋል፡፡
እንግዲህ እንደመነሻ ይሆነን ዘንድ የዛሬ አንድ ወር ከአስራ አምስት ቀን አካባቢ በበጎ ፍቃደኝነት አሳዳጊ የሌላቸውን ህፃናትን እናሳድጋለን ብለው ከተመዘገቡ በብዙ ሺዋች ከሚቆጠሩ ባለቀና ልቦች መካከል ለጊዜው አቅማችንን መሰረት አድርገን 15ዐ ግለሰቦችንና በቡድን ከመጡት መካከል ደግሞ 5ዐ ዎቹን ወደ ስልጠና አስገብተን ነበር፡፡እንግዲህ በአንድ ወር ስልጠና ውስጥ በድርጅቱ ህግና የስልጠና ማኑዋል የተሰጣቸውን ስልጠና በመከታተል ከ15ዐ ዎቹ ግለሰቦች መካከል 43 በቡድን ሆነው ከመጡት መካከል ደግሞ 31 መስፈርቱን ማሟላት ስላልቻሉ ከይቅርታ ጋር እንደ ፍላጎታቸው ህፃናትን እንዲያሳድጉ ልንፈቅድላቸው አልቻልንም፡፡የተቀሩት እንግዲህ ብቁ ሆነው በመገኘታቸው እንሆ ዛሬ በእናንተ ፊት መርቀን ልጆቻቸውን በአደራ እናስረክባቸዋለን፡፡››
የደመቀ ጭብጨባ ከአዳራሹ...ቀጠለች ዶ/ር ‹‹ዛሬ አሁን ለነገርኳችሁ ወላጆች የምናስረክባቸውን ልጆችም ለ3 ወር በካምፕ በማስገባት ስልጠና ሰጥተናቸዋል፡፡ልዩነቱ ህፃናቱን አንዴ ወደ ማሰልጠኛ ካስገባናቸው:: የምንፈልገውን ብቃት እስክናገኝባቸው ድረስ የፈጀውን ያህል ይፍጅ እንለፋባቸዋለን፡፡ ልጆቹን ከበሸቀጠ የድህነት መንደር እንዲሁም በስነ- ምግባር እና በሞራል ከዘቀጠ ጎዳና ላይ ነው የምንሰበስባቸው፤አመላቸውን ማረቅ፣ ስነ- ልቦናቸውን መገንባት፣ጤንነታቸውን ማስተካከል፣ ተስጥኦቸውን ለይቶ ማወቅ፤ወዘተ እንደሀሳባችን እስክናሳካ 3 ወር ፈጀብንም ሶስት
አመት ተስፋ አንቆርጥባቸውም፡፡ የራሱ ጉዳይም ብለንም እርግጠኛ ባልሆንበት ሁኔታ ለአሳዳጊ ወላጅ አሳልፈን አንሰጣቸውም፡፡ይህ ነው ልዩ የሚያደርገን.. እንጂማ መአት በህፃናት ላይ የሚሰሩ ድርጅቶች እንዳሉ እናውቃለን...፡፡.››
ወላጅ ለመሆን ስልጠናውን ወስደው መስፈርቱን አላሟላችሁም ብለን ከመለስናቸው ውስጥ የተወሰኑት በጣም ተበሳጭተውብን ነበር፤ላሳድግ ባልኩ መልካም ልስራ ባልኩ እንዴት እከለከላለሁ?የሚል መከራከሪያ ሀሳብ
ነበራቸው፡፡ግን እኛም ያንን ስናደርግ እያዘንን ነው... እየገነባን ያለነው የወደፊቱን ትውልድ
ነው፡፡አንድ ሰው ገንዘብና ፍላጎት ስላለው ብቻ ዝግጁ የሆነ ስነልቦና እንዲሁም የወላጅ ባህሪ
ሳይኖረው ልጅን ያህል ነገር አሳድግ ብለን አንስተን አንሰጠውም..በፍፁም እንደዛ
አናደርግም፡፡በእኛ መአከል ሰልጥነው ልጅ የተረከቡ ሰዎች በስልጠናው ያገኙትን ዕውቀት
ከዚህ ከእኛ ጋር ለወሰዷቸው ልጆችም ብቻ ሳይሆን ከአብራካቸው ለወጡትም
ህፃናት፣ለዘመዶቻቸው ልጆች ፣ለጎረቤቶቻቸው ልጆችም ያገኙትን ዕውቀት እንዲጠቀሙበት
እንፈልጋለን፡፡አርአያ እንዲሆኑበት እንፈልጋለን፡፡ ለዛ ነው ማኑዋሉንም አዘጋጅትን ለእያንዳንዱ ያደልነው፡፡
‹‹ልጅ ማሳደግ ማብላትና ማጠጣት ብቻ ሳይሆን..የወደፊት የህይወት ዓላማቸውን፤ ተሰጥኦዋቸውን ከስር ከመሰረቱ እያጎለበቱ መንገድ ማስያዝን ይጠይቃል፡፡ ይሄንን ነው ጠቅላላ የሀገራችን ወላጆች ሊከተሉት የሚገባው መንገድ፡፡ ህብረተሰቡም እንደህብረተሰብ...መንግስትም እንደመንግስት የየራሳቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ እጠይቃለሁ፡፡ አመሰግናለሁ፡፡ አሁን ቀጥታ ወደ ምረቃ በዓሉ እንሄዳለን፤ ክብር የህፃናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር ዲኤታ ለተመራቂ ወላጅ እና ህፃናት የምስክር ወረቀት ይሰጡልን ዘንድ እንጠይቃለን፡፡››
ሚንስቴሩ በሙሉ ሱፍ ሽክ ብለው በከረባት እንደታነቁ በተጀነነ እርምጃ ወደ መድረክ ወጥተው ከዶ/ር ጎን ቆሙ ፡፡ሁሴን የተመራቂዎቹን ስም ተራ በተራ ሲጠራ ወላጆቹ ከተረከቧቸው ህጻናት ጋር በመምጣት የምስክር
ወረቃታቸውን እየወሰዱ ወደ መቀመጫቸው ይመለሳሉ፡፡ ከነዚህ ተመራቂዎች ውስጥ..ሰሎሞንና የውብዳር አንድ ወንድ ልጅ(እነሱ የጠየቁት ሁለት ቢሆንም በታዲዬስ የሚመራው ቴክኒክ ብድን ግን በዚህ በአንዱ ልጅ ላይ የሚያሳዩት አፈፃፀም ታይቶ ከአመት በኃላ ሌላ ልጅ ሊጨመርላቸው ይችላል እንጂ አሁን ባለው ሁኔታ ከአንድ ልጅ በላይ አይፈቀድላችሁም በማለት ከለከሏቸው) ሌላው..ዶር ሶፊያና ከፕ/ዬሴፍ ጋር አንድ ሴት ልጅ፣ፎዚያ እና ኤልያስ አንድ ሴት ልጅ፣ፅዮን እና ዓላዛር ..ትንግርት እና ሁሴን አንድ ልጅ በመረከብ ከራሳቸው በመጀመር አርዓያነታቸውን አሳይተዋል፡፡
የምስክር ወረቀት የመስጠት ፕሮግራም ሲጠናቀቅ የክብር እንግዳውንና ዶ/ር ሶፊያ መድረኩን ለቀው ወደ መቀመጫቸው ሄዱ.... ሁሴን ቀጣዩን ፕሮግራም ማስተዋወቅ ጀመረ…፡፡
‹‹ክብሯን እንግዶች ወደ ቀጣዩ ፕሮግራማችን ከመሸጋገራችን በፊት የሙዚቃ እረፍት
እናደርጋለን..ድምፃዊ ሀሊማ እና ሄለን ወደ መድረክ፡፡››
በአካልም በየቤቱም እየተከታተሉ ያሉ አይኖቻቸውን ወደ መድረኩ ላኩ፡፡
የተባሉት ሙዚቀኞች ወደ መድረክ ሲመጡ ታዩ …ሀሊማ ጊታሯን ይዛ ወንበር ስባ ተቀመጠችና ማይኩን ወደ አፏ አስተካክላ አመቻቸች፡፡ሄለን ወደ ፒያኖው አመራች፡፡አብዛኛው ህዝብ አስታወሳቸው፡፡ ባለፈውም በቴሌቨዥን ቃለ መጠየቅ የተደረገላቸው ጊዜ ብቃታቸውን አሳይተዋል፤በአይድል ውድድርም እንደዛው…፡፡ ጀመሩ ሄለን ፒያኖውን ስታናግረው ሀሊማ ጊታሯን እየተጫወተች በድምጿም ታንቆረቁር ጀመር..
👍64❤13
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሁሴን ተቀበለውና ቀጠለ <<ታዲዬስ ባለው ነገር ላይ ምንም አልጨምርም.. ቀጥታ ወደ ገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራሙ ገብቼያለሁ፡፡እዚህም ያላችሁ በመላው ዓለም የምትገኙ አላማችንን የምትደግፉ በስልክም በኢሜልም ሆነ በተመቻችሁ ዘዴ ቃል መግባት ትችላላችሁ ... ከዛ በፊት ግን ይሄንን ዝግጅት የምንጀምረው፤በስጦታ ነው፡፡ስጦታውን የምትሰጠን ሰዓሊ ሰላም ነች.. ሰዓሊ ሰላም ወደ መድረክ…፡፡››
ሰላም ሸንከል ሸንከል እያለች ወደ መድረክ ስትወጣ ትንግርት ከኃላዋ 120 ሳ.ሜ በ 60 ሳ.ሜ ስፋት ባለው በሸራ ላይ የተሳለ ስዕል ይዛ ተከትላት ወጣች፡፡ስዕሉ ለህዝብ እይታ ቀረበ፡፡
<<እኛ ለእኛ›› የሚል ርዕስ አለው፡፡
አንድ ህፃን የተቦተራረፈ ልብስ እና የቆሸሸ ፊት ይዞ አስፓልት ዳር ከሚገኝ የቆሻሻ መጣያ ገንዳ
ጠርዝ ላይ ቂቢብ ብሎ በመውጣት ሞልቶ በመትረፍ አካባቢውን ሙሉ ከሸፈነው ቆሻሻ ላይ የተጣለ ምግብ ጎንበስ ብሎ የሚፈልግ ይመስላል፤አንደኛው እጁ ግን ወደ አስፓልቱ ተቀስሯል፤በተቀሰረው እጁ አቅጣጫ የቆመች የቤት መኪና ትታያለች፣ከመኪናዋ ውስጥ አንድ በተመሳሳይ ዕድሜ ላይ የሚገኝ የፀዳ ልብስ የለበሰና የተመቸው ህፃን በመስኮት ተንጠራርቶ መፅሀፍ እና ዳቦ ለጎስቆላው ልጅ ሊያቀብለው ሲንጠራራ ያሳያል፡፡
ሁሴን ቃላ መጠየቅ ሊያደርጋት ወደ ሰላም ተጠጋ
‹‹ስምሽን ብታስተዋውቂን?››
‹‹ሰላም እባላለሁ..ሰላም ታዲዬስ፡፡››
‹‹ሰላም እሺ ..…ለምንድነው ወደዚህ መድረክ የወጣሽው?››
‹‹ይሄንን ስዕል ለድርጅቱ በስጦታ ላማበረክት፡፡››
‹‹በጣም ጥሩ ነው ..ማነው የሳለው?››
<<እኔ ነኛ፡››
‹‹ለምን ርዕሱን ..እኛ ለእኛ አልሽው?››
‹‹ለእኛ ከእኛ ውጭ ማንም ስለሌለ ነዋ...ታዲዬስ አባት ባይሆነኝ እኔ ይሄኔ እዚህ
መድረክ ላይ ሳይሆን ሀዋሳ መንገድ ዳር ቁራሽ ዳቦ መግዣ ሳንቲም እየለመንኩ ነበር
ምታገኙኝ…..እባካችሁ የኢትዮጰያ ህዝቦች በጠቅላላ መጥናችሁ ውለዱ፤ልመና የሞራል
ነቀርሳ ነው ማንም ህፃን እንዲለምን አትፍቀዱ፤ጎዳናዎች ከቦታ ወደ ቦታ መተላለፊያዎች እንጂ ፈጽሞ የህጻናት መኖሪያዎች መሆን የለባቸውም፤ታዲ አባቴ ከዛ
የጎዳና ሰቆቃ አውጥተህ ሰው ስላደረግከኝ አመሰግንሀለው እሺ ... ደግሞ በጣም ነው
የምወድህ....ሁላችንም ልጆችህ
እንወድሀለን..ሁሉም የዓለም አባቶች እንደ አንተ እንዲሆኑ እንፈልጋለን..››ይሄን ስትናገር እንባዋን መግታት ስላልቻለች መድረኩ ጥላ ወረደች..አዳራሹን የሞላው ህዝብ ዓይኞች ሁሉ
በዕንባ ፈሳሽ ተሞሉ፡፡ሁሴን ከደቂቃዎች ዝምታ በኃላ መናገር
ጀመረ‹‹እሺ ሰላምን እንደሰማችኋት ይሄንን በነዛ
ትናንሽ እጆቿ የተሳለውን ድንቅ ስዕሏን በስጦታ አቅርባልናለች.. እናም ለጨረታ እናቀርበዋለን..፡፡
ሰላም ማለት የታዲዬስ ልጅ ነች..ቅድም ልዩ ጥኡመ ዜማ ለጆሮችን ያሰሙን ሀሊማ እና
ሄለንም የታዲዬስ ልጆች ናቸው፤ሚጡና ሙሴ
የሚባሉም ልጆች አሉት...በተለይ ሙሴ የልጅ ሳይንቲስት ነው…ስለሱ ሳስብ ምን እንደሚታሰበኝ ታውቃላችሁ ሰው ከሞተ በኋላ
ነፍሱ በሌላ ሰው አካል ሆና ዳግም ወደዚህ ምድር ትመጣለች የሚል እምነት የሚያራምዱ
ማህበረሰቦች አሉ ፤ያ እምነት እውነት ከሆነ የታዲዬስ ልጅ የሆነው ሙሴ የቶማስ ኤዲሰንን
ነፍስ ይዞ ለኢትዬጵያውያን ተስፋ ሊሆን የተፈጠረ ሳይሆን አይቀርም ብዬ እጠረጥራለሁ…. በአጠቃላይ ቅድም ታዲዬስ
የተናገረው ንግግር ለመናገር ብቻ ሳይሆን እሱ በተግባር ስለፈተነው ህጻናትን ከመሰረቱ ኮተኩተን ካሳደግናቸው ገና ከጥዋቱ ፍሬያቸው እንደምናይ ስላረጋገጠ ነው..፡፡
አሁን ወደ ሰላም ሥዕል ጨረታ እንግባ..በነገራችን ላይ ከዚህ ፕሮግራም በኋላ የሰላምን ሌሎች ድንቅ ስዕሎችን ማየት ከፈለጋች በሚቀጥለው ክፍል ጎራ በሉ..(ይሄንን ሲናገር በየቤታቸው ሆነው ዝግጅቱን በቴሌቨዠን ለሚከታተሉት ካሜራው የሰላም ስዕል ወደ ሚገኙበት ክፍል በማዞር ማስቃኘት ጀመረ ..13 የሚሆኑ የተለያየ ርዕስ እና መጠን ያላቸው ስዕሎች በግድግዳው ላይ ተሰባጥረው ለዕይታ ምቹ ሆነው ተሰቅለው አሳየ፡፡
ሰላም ለድርጅቱ በስጦታ ያበረከተችው ስዕል ከሸራተን ሆቴል አልወጣም..በሼኩ ትዕዛዝ ይመስላል በ1ዐዐ ሺ ብር መነሻ የተጀመረውን ጫረታ ፉክክር ዝግጅቱ ላይ ታድመው የነበሩት የሜድሮኩ ስራ አስኪያጅ በሁለት ሚሊዬን ብር እዛው አስቀሩት..ድርጅቶችም ግለሰቦችም ያቅማቸውን ወረወሩ..አጠቃላይ ቃል የተገባውና እጅ በእጅ የተሰጠው በድምሩ 25 ሚሊዬን ብር ሆነ፡፡
ሁሴን ፕሮግራሙን ወደ ሶስተኛው ዝግጅት ሊያሸጋግር ፈለገ‹‹ቅድሚያ ግን ሄለን እና ሀሊማ ወደ መድረክ ዳግም እንዲወጡ አደረገ...የቴዲ አፍሮን ላምባዲና ነው ያቀረቡት፤ ልክ እንዳጠናቀቁ ሁለተኛውን ሙዚቃ ሊቀጥሉ ሲሉ ትንግርት በምልክት አስቆመቻቸው እና ወደ መድረክ ወጣች ፡
‹‹ይቅርታ ለየት ያለ ዜና በስልክ ስለደረሰኝ ነው ወደ መድረክ የወጣሁት..ቴዲ አፍሮ ከሄለን እና ሀሊማ ጋር አዲስ አበባ ላይ አንድ ኮንሰርት በማዘጋጀት ገቢውን ለድርጅቱ እንዲሚያስገባ ነግሮናል.. ለጊዜው 1ዐዐ ሺ ብርም በአካውንታችን ዛሬውኑ እንደሚያስገባ አብስሮናል፤እንግዲህ እዚህ ዝግጅት ላይ የታደሙ ድምጻዊያኖቻችን እና ኮሜዲያኖችም ቅድም እንደሰማችሁት አንድ ኮንሰርት እንደሚያዘጋጁልን ቃል ገብተው ነበር..ይሄ ሁለተኛ ኮንሰርት መሆኑ ነው፡፡እናመስግናለን ››ብላ ወረደች፡
..በዚህ ዜና በጣም የፈነጠዙት ሀሊማ እና ሄለን ናቸው ፤ከሚወዱትና ከሚያደንቁት ለእነሱ እንደ ህልም ከሆነው ቴዲ አፍሮ ጋር በአንድ መድረክ ሊሰሩ ነው..በደስታ በተጥለቀለቀው ስሜታቸው የሚቀጥለውን ሙዚቃ መጫወት ጀመሩ.. የሰርግ ዘፈን ነው‹‹..ሙሽራዬ ሙሽራዬ ... የወይን አበባዬ››ሙዚቃውን ተከትሎ ከጀርባ ካለው በር ወደ መድረክ ሲወጣ የታየው ታዲዬስ ነው፡፡ ቅድም ከለበሰው ልብስ በተለየ አለባበስ ሙሉ ሱፍ ለብሶ ቀኝ እግሩን አስቀድሞ ታየ.. ከኃላው ነጭ የተንዘረፈፈ ቬሎ የለበሰች ወጣት ተከትላዋላች... ርብቃ ነኝ..፡፡እጅ ለእጅ ተቆላልፈው በዝግታ እርምጃ ሙሉ በሙሉ ወደ መድረኩ ወጡ…ጥጉን ይዘው እንደተጣበቁ ቆሙ፡፡
ሙዚቃው እንደቀጠለ ነው..ሌሎች ጥንዶች በተመሳሳይ ሁኔታ በተመሳሳይ አለባበስ ወጡ ዶ/ር ሶፊያ እና ፕ/ዬሴፍ ናቸው፡፡ ከነ ታዲዬስ ጎን ቆሙ..አሁንም ሌላ ጥንዶች ተከተሉ ፎዚያና ኤልያስ(የእነ ኤልያስ ጋብቻ ልዩነታቸውን በምን ሁኔታ ፈተው ወይም ለመፍታት ተስማምተው ለዚህ ጥምረት እንደበቁ ለጊዜው ከጥንዶቹ በስተቀር ማንም የሚያውቅ ሰው የለም) ህዝብ ከፍተኛ መደመም ወስጥ ገብቷል..በመጨረሻ ጥንድ ሆነው የወጡት የነ ሀሊማ የሙዚቃ አስተማሪዋ አይነ ስውሯ ፅዬን እና የሰላም የስዕል አስተማሪው ዓልዓዛር ናቸው፡፡ሙዚቃው አልቆ ተቋረጠ..ከዛ አምስቱም የታዲዬስ ልጆች ከያሉበት ወደመድረክ ወጡና ታዲዬስን እና አዲሷን እናታቸውን ርብቃን ከበው ቆሙ..በተመሳሳይ ሌሎች ጥንዶችም ዛሬ ለማሳዳግ የተረከቧቸው ልጆች ወደ መድረክ ወጥተው በእያንዳንዱ ጥንዶቹ መካከል በፈገግታ ቆሙ..ህዝቡ በደስታ እና በዕልልታ አዳራሹን አደበላለቀው፡፡
ሁሴን ወደ መድረኩ ወጣና መናገር ጀመረ….
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሁሴን ተቀበለውና ቀጠለ <<ታዲዬስ ባለው ነገር ላይ ምንም አልጨምርም.. ቀጥታ ወደ ገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራሙ ገብቼያለሁ፡፡እዚህም ያላችሁ በመላው ዓለም የምትገኙ አላማችንን የምትደግፉ በስልክም በኢሜልም ሆነ በተመቻችሁ ዘዴ ቃል መግባት ትችላላችሁ ... ከዛ በፊት ግን ይሄንን ዝግጅት የምንጀምረው፤በስጦታ ነው፡፡ስጦታውን የምትሰጠን ሰዓሊ ሰላም ነች.. ሰዓሊ ሰላም ወደ መድረክ…፡፡››
ሰላም ሸንከል ሸንከል እያለች ወደ መድረክ ስትወጣ ትንግርት ከኃላዋ 120 ሳ.ሜ በ 60 ሳ.ሜ ስፋት ባለው በሸራ ላይ የተሳለ ስዕል ይዛ ተከትላት ወጣች፡፡ስዕሉ ለህዝብ እይታ ቀረበ፡፡
<<እኛ ለእኛ›› የሚል ርዕስ አለው፡፡
አንድ ህፃን የተቦተራረፈ ልብስ እና የቆሸሸ ፊት ይዞ አስፓልት ዳር ከሚገኝ የቆሻሻ መጣያ ገንዳ
ጠርዝ ላይ ቂቢብ ብሎ በመውጣት ሞልቶ በመትረፍ አካባቢውን ሙሉ ከሸፈነው ቆሻሻ ላይ የተጣለ ምግብ ጎንበስ ብሎ የሚፈልግ ይመስላል፤አንደኛው እጁ ግን ወደ አስፓልቱ ተቀስሯል፤በተቀሰረው እጁ አቅጣጫ የቆመች የቤት መኪና ትታያለች፣ከመኪናዋ ውስጥ አንድ በተመሳሳይ ዕድሜ ላይ የሚገኝ የፀዳ ልብስ የለበሰና የተመቸው ህፃን በመስኮት ተንጠራርቶ መፅሀፍ እና ዳቦ ለጎስቆላው ልጅ ሊያቀብለው ሲንጠራራ ያሳያል፡፡
ሁሴን ቃላ መጠየቅ ሊያደርጋት ወደ ሰላም ተጠጋ
‹‹ስምሽን ብታስተዋውቂን?››
‹‹ሰላም እባላለሁ..ሰላም ታዲዬስ፡፡››
‹‹ሰላም እሺ ..…ለምንድነው ወደዚህ መድረክ የወጣሽው?››
‹‹ይሄንን ስዕል ለድርጅቱ በስጦታ ላማበረክት፡፡››
‹‹በጣም ጥሩ ነው ..ማነው የሳለው?››
<<እኔ ነኛ፡››
‹‹ለምን ርዕሱን ..እኛ ለእኛ አልሽው?››
‹‹ለእኛ ከእኛ ውጭ ማንም ስለሌለ ነዋ...ታዲዬስ አባት ባይሆነኝ እኔ ይሄኔ እዚህ
መድረክ ላይ ሳይሆን ሀዋሳ መንገድ ዳር ቁራሽ ዳቦ መግዣ ሳንቲም እየለመንኩ ነበር
ምታገኙኝ…..እባካችሁ የኢትዮጰያ ህዝቦች በጠቅላላ መጥናችሁ ውለዱ፤ልመና የሞራል
ነቀርሳ ነው ማንም ህፃን እንዲለምን አትፍቀዱ፤ጎዳናዎች ከቦታ ወደ ቦታ መተላለፊያዎች እንጂ ፈጽሞ የህጻናት መኖሪያዎች መሆን የለባቸውም፤ታዲ አባቴ ከዛ
የጎዳና ሰቆቃ አውጥተህ ሰው ስላደረግከኝ አመሰግንሀለው እሺ ... ደግሞ በጣም ነው
የምወድህ....ሁላችንም ልጆችህ
እንወድሀለን..ሁሉም የዓለም አባቶች እንደ አንተ እንዲሆኑ እንፈልጋለን..››ይሄን ስትናገር እንባዋን መግታት ስላልቻለች መድረኩ ጥላ ወረደች..አዳራሹን የሞላው ህዝብ ዓይኞች ሁሉ
በዕንባ ፈሳሽ ተሞሉ፡፡ሁሴን ከደቂቃዎች ዝምታ በኃላ መናገር
ጀመረ‹‹እሺ ሰላምን እንደሰማችኋት ይሄንን በነዛ
ትናንሽ እጆቿ የተሳለውን ድንቅ ስዕሏን በስጦታ አቅርባልናለች.. እናም ለጨረታ እናቀርበዋለን..፡፡
ሰላም ማለት የታዲዬስ ልጅ ነች..ቅድም ልዩ ጥኡመ ዜማ ለጆሮችን ያሰሙን ሀሊማ እና
ሄለንም የታዲዬስ ልጆች ናቸው፤ሚጡና ሙሴ
የሚባሉም ልጆች አሉት...በተለይ ሙሴ የልጅ ሳይንቲስት ነው…ስለሱ ሳስብ ምን እንደሚታሰበኝ ታውቃላችሁ ሰው ከሞተ በኋላ
ነፍሱ በሌላ ሰው አካል ሆና ዳግም ወደዚህ ምድር ትመጣለች የሚል እምነት የሚያራምዱ
ማህበረሰቦች አሉ ፤ያ እምነት እውነት ከሆነ የታዲዬስ ልጅ የሆነው ሙሴ የቶማስ ኤዲሰንን
ነፍስ ይዞ ለኢትዬጵያውያን ተስፋ ሊሆን የተፈጠረ ሳይሆን አይቀርም ብዬ እጠረጥራለሁ…. በአጠቃላይ ቅድም ታዲዬስ
የተናገረው ንግግር ለመናገር ብቻ ሳይሆን እሱ በተግባር ስለፈተነው ህጻናትን ከመሰረቱ ኮተኩተን ካሳደግናቸው ገና ከጥዋቱ ፍሬያቸው እንደምናይ ስላረጋገጠ ነው..፡፡
አሁን ወደ ሰላም ሥዕል ጨረታ እንግባ..በነገራችን ላይ ከዚህ ፕሮግራም በኋላ የሰላምን ሌሎች ድንቅ ስዕሎችን ማየት ከፈለጋች በሚቀጥለው ክፍል ጎራ በሉ..(ይሄንን ሲናገር በየቤታቸው ሆነው ዝግጅቱን በቴሌቨዠን ለሚከታተሉት ካሜራው የሰላም ስዕል ወደ ሚገኙበት ክፍል በማዞር ማስቃኘት ጀመረ ..13 የሚሆኑ የተለያየ ርዕስ እና መጠን ያላቸው ስዕሎች በግድግዳው ላይ ተሰባጥረው ለዕይታ ምቹ ሆነው ተሰቅለው አሳየ፡፡
ሰላም ለድርጅቱ በስጦታ ያበረከተችው ስዕል ከሸራተን ሆቴል አልወጣም..በሼኩ ትዕዛዝ ይመስላል በ1ዐዐ ሺ ብር መነሻ የተጀመረውን ጫረታ ፉክክር ዝግጅቱ ላይ ታድመው የነበሩት የሜድሮኩ ስራ አስኪያጅ በሁለት ሚሊዬን ብር እዛው አስቀሩት..ድርጅቶችም ግለሰቦችም ያቅማቸውን ወረወሩ..አጠቃላይ ቃል የተገባውና እጅ በእጅ የተሰጠው በድምሩ 25 ሚሊዬን ብር ሆነ፡፡
ሁሴን ፕሮግራሙን ወደ ሶስተኛው ዝግጅት ሊያሸጋግር ፈለገ‹‹ቅድሚያ ግን ሄለን እና ሀሊማ ወደ መድረክ ዳግም እንዲወጡ አደረገ...የቴዲ አፍሮን ላምባዲና ነው ያቀረቡት፤ ልክ እንዳጠናቀቁ ሁለተኛውን ሙዚቃ ሊቀጥሉ ሲሉ ትንግርት በምልክት አስቆመቻቸው እና ወደ መድረክ ወጣች ፡
‹‹ይቅርታ ለየት ያለ ዜና በስልክ ስለደረሰኝ ነው ወደ መድረክ የወጣሁት..ቴዲ አፍሮ ከሄለን እና ሀሊማ ጋር አዲስ አበባ ላይ አንድ ኮንሰርት በማዘጋጀት ገቢውን ለድርጅቱ እንዲሚያስገባ ነግሮናል.. ለጊዜው 1ዐዐ ሺ ብርም በአካውንታችን ዛሬውኑ እንደሚያስገባ አብስሮናል፤እንግዲህ እዚህ ዝግጅት ላይ የታደሙ ድምጻዊያኖቻችን እና ኮሜዲያኖችም ቅድም እንደሰማችሁት አንድ ኮንሰርት እንደሚያዘጋጁልን ቃል ገብተው ነበር..ይሄ ሁለተኛ ኮንሰርት መሆኑ ነው፡፡እናመስግናለን ››ብላ ወረደች፡
..በዚህ ዜና በጣም የፈነጠዙት ሀሊማ እና ሄለን ናቸው ፤ከሚወዱትና ከሚያደንቁት ለእነሱ እንደ ህልም ከሆነው ቴዲ አፍሮ ጋር በአንድ መድረክ ሊሰሩ ነው..በደስታ በተጥለቀለቀው ስሜታቸው የሚቀጥለውን ሙዚቃ መጫወት ጀመሩ.. የሰርግ ዘፈን ነው‹‹..ሙሽራዬ ሙሽራዬ ... የወይን አበባዬ››ሙዚቃውን ተከትሎ ከጀርባ ካለው በር ወደ መድረክ ሲወጣ የታየው ታዲዬስ ነው፡፡ ቅድም ከለበሰው ልብስ በተለየ አለባበስ ሙሉ ሱፍ ለብሶ ቀኝ እግሩን አስቀድሞ ታየ.. ከኃላው ነጭ የተንዘረፈፈ ቬሎ የለበሰች ወጣት ተከትላዋላች... ርብቃ ነኝ..፡፡እጅ ለእጅ ተቆላልፈው በዝግታ እርምጃ ሙሉ በሙሉ ወደ መድረኩ ወጡ…ጥጉን ይዘው እንደተጣበቁ ቆሙ፡፡
ሙዚቃው እንደቀጠለ ነው..ሌሎች ጥንዶች በተመሳሳይ ሁኔታ በተመሳሳይ አለባበስ ወጡ ዶ/ር ሶፊያ እና ፕ/ዬሴፍ ናቸው፡፡ ከነ ታዲዬስ ጎን ቆሙ..አሁንም ሌላ ጥንዶች ተከተሉ ፎዚያና ኤልያስ(የእነ ኤልያስ ጋብቻ ልዩነታቸውን በምን ሁኔታ ፈተው ወይም ለመፍታት ተስማምተው ለዚህ ጥምረት እንደበቁ ለጊዜው ከጥንዶቹ በስተቀር ማንም የሚያውቅ ሰው የለም) ህዝብ ከፍተኛ መደመም ወስጥ ገብቷል..በመጨረሻ ጥንድ ሆነው የወጡት የነ ሀሊማ የሙዚቃ አስተማሪዋ አይነ ስውሯ ፅዬን እና የሰላም የስዕል አስተማሪው ዓልዓዛር ናቸው፡፡ሙዚቃው አልቆ ተቋረጠ..ከዛ አምስቱም የታዲዬስ ልጆች ከያሉበት ወደመድረክ ወጡና ታዲዬስን እና አዲሷን እናታቸውን ርብቃን ከበው ቆሙ..በተመሳሳይ ሌሎች ጥንዶችም ዛሬ ለማሳዳግ የተረከቧቸው ልጆች ወደ መድረክ ወጥተው በእያንዳንዱ ጥንዶቹ መካከል በፈገግታ ቆሙ..ህዝቡ በደስታ እና በዕልልታ አዳራሹን አደበላለቀው፡፡
ሁሴን ወደ መድረኩ ወጣና መናገር ጀመረ….
👍77❤15🤔2👎1