እንደተገተረች አፍጥጣ አየችው፡፡ ምን መወሠን እንዳለባትም ግራ ገብቷታል፡፡ የማታውቀውን ሠው ተከትላ መሄድ ጨነቃት፡፡ እምቢ ብላም ከጨለማው ጋር መፋጠጥም ይበልጥ አስጨናቂ ሆነባት፡፡
ሁሴን ፍራቻዋ ስለገባው ስለ ራሱ ያብራራላት ጀመር፡፡ ‹‹እኔ ሁሴን ሙሀመድ እባላለሁ፡፡ የፍኖተ ጥበብ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ነኝ፡፡
ጋዜጣውን ታውቂዋለሽ ብዬ እገምታለሁ፡፡››በማለት መታወቂያውን አውጥቶ ዘረጋላት፡፡ አልተቀበለችውም.. አላየችውምም፡፡
‹‹አውቅኩህ፤ማለት በአጋጣሚ ጋዜጣው እጄ ሲገባ አንዳንዴም ከጓደኞቼ በመዋስ የማንበብ ዕድል ገጥሞኛል፡፡ በጣም የምወደው ጋዜጣ ነው፡፡ አሁን ጋዜጣው ላይ ያየሁት ፎቶም ትዝ አለኝ›› በማለት ጎንበስ ብላ ደብተሯንና መፅሀፍቿን አስተካክላ በቀኝ እጇ ይዛ በግራ እጇ ሻንጣዋን ልታነሳ ስትሞክር እሱ ቀደሟት አነሳውና ወደ መኪናው ጉዞ ጀመረ... ከኋላው ተከተለችው፡፡
ቀጥታ ወደ ቤት ከመሄዳቸው በፊት ወደ ሬስቶራንት ጎራ ብለው እራት በሉ፡፡ ስለተለያዩ ነገሮች እያወራት ትንሽ ዘና እንድትል ካደረጋት በኋላ ወደ ቤት ይዟት ገባ፡፡
ሳሎን አረፍ ብለው ትንሽ ካወሩ በኋላ …‹‹ለመሆኑ ስምሽ ማን ይባላል?›› ሲል ጠየቃት፡፡
ፎዚያ
‹‹እሺ ፎዝያ..ደክሞሻል መሠለኝ፤ እዛ ጥግ የሚታይሽ ክፍል ገብተሸ ተኚ፡፡ ምንም ነገር አትፍሪ፡፡ እንደቤትሽ ቁጠሪው፡፡ ዘና በይ፡፡ የእኔ ክፍል ይሄኛው ነው፡፡ የምትፈልጊው ነገር ካለ አንኳክተሸ ልትጠይቂኝ ትችያለሽ፡፡ ሽንት ቤት ወይም ሻወር ከፈለግሽ ከክፍልሽ ፊት ለፊት ያለው ክፍል ነው፡፡ ምን እንዳጋጠመሽ ጥዋት በዝርዝር ትነግሪኛለሽ›› አላት፡፡እሷ ግን ይሄንን የታመቀ ብሦቷን ለሊቱን ሙሉ አፍና መቆየት አልፈለገችም፡፡ መተንፈስ፤ማውራት ፈልጋለች፡፡ እንኳን እንዲህ ችግሯን ሊረዳላት የሚችል ሠው አግኝታ ይቅርና እንሠማሻለን ካሏት ለግኡዞቹ ለጨረቃና ለከዋክብቶችም ብታወራላቸው ደስታዋ ነው፡፡
‹‹እኔ እንኳን አልደከመኝም፡፡ ከፈለክ አሁን ልነግርህ እችላለሁ፡፡ >> አለችው፡፡
‹‹እንደዛ ከሆነ ቀጥይ እኔም እንዳላጨናንቅሽ ብዬ ነው እንጂ ችግርሽን አሁኑኑ ብሠማ ደስ ይለኛል፡፡››
ማውራት ጀመረች ‹‹እናትና አባቴ ከአምስት አመት በፊት ነው በሚጓዙበት መኪና ላይ
በደረሠ የመገልበጥ አደጋ በአንድ ላይ የሞቱት፡፡ በወቅቱ የእናቴ ታናሽ እህት
የሆነችው ይህቺ አክስቴ እኛ ጋር ነበር የምትኖረው፡፡ ከእሷ በስተቀር ሌላ የሥጋ
ዘመድ አላውቅም፡፡ ስለዚህ ከእሷው ጋር አብሬ መኖር ቀጠልኩ፡፡ ወላጆቼ ከተወሠነ ቁሳቁስ እና ጥቂት ብሮች በስተቀር የረባ ነገር ጥለውልኝ አላለፉም፡፡ የምንኖርበትም ቤት እንኳን ሳይቀር የኪራይ ነበር፡፡ያው ያለንበትን ችግር ለመቋቋም ይመስለኛል ብዙም ሳይቆይ አክስቴ በዕድሜ በጣም የሚበልጣትን አንድ
አስተማሪ አገባች፡፡ይሄ አስተማሪ ይጠጣል፣ ያጨሳል፣ይረብሻል፣ ይደባደባል፡፡በቃ ፀባዩ መላ ቅጥ የሌለው ነው፡፡
ከቆይታ በኋላ ግን የእሱ ብቻ ሳይሆን የእሷም ፀባይ እየተበላሸ መጣ፡፡ በተለይ ልጆች ከተወለዱ በኋላ በጣም ትጨክንብኝ ጀመር...
ስቃዬ በዛ፡፡ ትምህርት ቤት ከምሄድበት ቀን ይልቅ የማልሄድበት ይበልጥ ጀመር፡፡ የልጆቹን ልብስ አጥባለሁ፣ለቤተሰብ ምግብ አበስላለሁ፣ቤት አፀዳለሁ፤ የማልሠራው ስራ የለም፡፡ እንዲያም ሆኖ ሠላም የለኝም፡፡
ከስድስት ወር ወዲህ ደግሞ ነገሮች በጣም እየከፉብኝ መጡ፡፡ የአክስቴ ባል አዲስ ፀባይ አመጣ፤ የአክስቴን ወጣ ማለት እየጠበቀ መቀመጫዬን ይመታኛል፣ጡቴን ሳላስበው ጨምቆ ያስለቅሰኛል ፤ ፀያፍ ቃላቶች ይናገረኝ ጀመር፣በቃ ጣሬን አበዛው፡፡ ምን ልሁን ለአክስቴ እንዳልነግራት ምን ብዬ፡፡
በኋላ እያደፈጠ ሊደፍረኝ መሞከር ጀመረ፡፡ ሁለት ሦስት ቀን በመከራ አመለጥኩት፡፡ የዛሬውም ችግር መነሻው ይሄው ነበር፡፡ አስራ አንድ ሠዓት ከትምህርት ቤት ሲመጣ ቤት ያለሁት እኔ ብቻ ነበርኩ፡፡ አክስቴ ትንሿን ልጅ አዝላ ጎረቤት ለቅሶ ሄዳለች፡፡ ትልቁ ልጅ ደግሞ ጎረቤት ለመጫወት ሄዶ ነበር፡፡ እንደመጣ አለመኖሯን ጠይቆ ካረጋገጠ በኋላ ‹ውሃ
ጠምቶኛል ስጪኝ› አለኝና ወደ መኝታ ቤት ገባ፡፡ ውሀውን በብርጭቆ ቀድቼ በራፍ ላይ ቆሜ ሳንገራግር ... <ጠምቶኛል እኮ ነው የምልሽ አምጪ እንጂ›በማለት ሲጮህብኝ በድንጋጤ ተርበትብቼ ወደ ውስጥ ዘለኩና ስሰጠው ብርጭቆውን ትቶ እጄን ለቀም አደረገው፡፡ ሳላስበው ብርጭቆ ከእጄ ሾለከና ወለሉ ላይ ተከሠከሠ፡፡ ባለችኝ ጉልበት እጄን አስለቅቄ ለማምለጥ መታገል ጀመርኩ፡፡ እሱ ግን ባለ በሌለ ኃይሉ ተሸክሞኝ አልጋ ላይ ወረወረኝና ተከመረብኝ፡ታገልኩት፤ ታገልኩት፤እስኪደክመኝ ታገልኩት፤ በጥፊ መታኝና በቦክስ ደገመኝ፡፡ እኔን ለማድከም የቻለውን ሁሉ አደረገ፤በመጨረሻ ኃይሌ ተሟጠጠ፤ተስፋ ቆረጥኩ፤ እያለከለከ ሱሪውን አውልቆ ቀሚሴን በመግለብ ጭኔን ሲፈለቅቅ አክስቴ ልጇን እንደታቀፈች ዘው ብላ መኝታ ቤቱ መሀል አይኗን አጉረጥርጣ ታየን ጀመር፡፡እሱ ሲያያት አልደነገጠም፡፡ ተበሳጨ እንጂ፡፡ ‹ምን አይነት ምቀኛ ነሽ› በማለት ያወለቀውን ሱሪ በእጁ እንደያዘ ገፍትሯት መኝታ ክፍሉን ለቆ ወጣ፡፡ እሷም እንደመደንዘዝ ካለችበት ነቃችና መጮኽ ማልቀስና መራገም ጀመረች፡፡እንደምንም እየተጎተትኩ ከአልጋው ላይ ተነሳሁና በተዳከሙ ቀጫጫ አግሮቼ ወለሉ ላይ ቆምኩ፡፡
‹‹አንቺ ሸርሙጣ የልጆቼን አባት...› ብላ ጮኸችብኝ፡፡ ግራ ገባኝ፤ የተበደልኩት እኔ፣የተደበደብኩት እኔ፣ልደፈር የነበረው እኔ፣ጥቃት የደረሰው እኔው ላይ፣እርግማኗንም የምታወርደው በእኔ ላይ፡፡
‹‹ስሚ አሁኑኑ ጨርቅሽን ይዘሽ ከቤቴ እንድትወጪልኝ እፈልጋለሁ፡፡ ልጆቼን ላሳድግበት፡፡ ከፈለግሽ ሽርሙጥና ቤት ግቢና እንደፈለግሽ ሁኚ፤አልፈልግሽም፡፡ >> በማለት ጨርቄንና ደብተሮቼን ሠብስባ አስታቅፋኝ እየገፈተረችኝ ከቤቷ አውጥታ አባረረችኝ፡፡
በእንደዚህ ሁኔታ ነበርሰ ታሪኳን ያስረዳችው፡፡ ከዛም እንደ እህቱ አድርጎ ተቀበላት፡፡.....
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች በአንድ ፖስት 10 ሰው #Subscribe ካደረገ በየቀኑ #ትንግርት ይለቀቃል
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ሁሴን ፍራቻዋ ስለገባው ስለ ራሱ ያብራራላት ጀመር፡፡ ‹‹እኔ ሁሴን ሙሀመድ እባላለሁ፡፡ የፍኖተ ጥበብ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ነኝ፡፡
ጋዜጣውን ታውቂዋለሽ ብዬ እገምታለሁ፡፡››በማለት መታወቂያውን አውጥቶ ዘረጋላት፡፡ አልተቀበለችውም.. አላየችውምም፡፡
‹‹አውቅኩህ፤ማለት በአጋጣሚ ጋዜጣው እጄ ሲገባ አንዳንዴም ከጓደኞቼ በመዋስ የማንበብ ዕድል ገጥሞኛል፡፡ በጣም የምወደው ጋዜጣ ነው፡፡ አሁን ጋዜጣው ላይ ያየሁት ፎቶም ትዝ አለኝ›› በማለት ጎንበስ ብላ ደብተሯንና መፅሀፍቿን አስተካክላ በቀኝ እጇ ይዛ በግራ እጇ ሻንጣዋን ልታነሳ ስትሞክር እሱ ቀደሟት አነሳውና ወደ መኪናው ጉዞ ጀመረ... ከኋላው ተከተለችው፡፡
ቀጥታ ወደ ቤት ከመሄዳቸው በፊት ወደ ሬስቶራንት ጎራ ብለው እራት በሉ፡፡ ስለተለያዩ ነገሮች እያወራት ትንሽ ዘና እንድትል ካደረጋት በኋላ ወደ ቤት ይዟት ገባ፡፡
ሳሎን አረፍ ብለው ትንሽ ካወሩ በኋላ …‹‹ለመሆኑ ስምሽ ማን ይባላል?›› ሲል ጠየቃት፡፡
ፎዚያ
‹‹እሺ ፎዝያ..ደክሞሻል መሠለኝ፤ እዛ ጥግ የሚታይሽ ክፍል ገብተሸ ተኚ፡፡ ምንም ነገር አትፍሪ፡፡ እንደቤትሽ ቁጠሪው፡፡ ዘና በይ፡፡ የእኔ ክፍል ይሄኛው ነው፡፡ የምትፈልጊው ነገር ካለ አንኳክተሸ ልትጠይቂኝ ትችያለሽ፡፡ ሽንት ቤት ወይም ሻወር ከፈለግሽ ከክፍልሽ ፊት ለፊት ያለው ክፍል ነው፡፡ ምን እንዳጋጠመሽ ጥዋት በዝርዝር ትነግሪኛለሽ›› አላት፡፡እሷ ግን ይሄንን የታመቀ ብሦቷን ለሊቱን ሙሉ አፍና መቆየት አልፈለገችም፡፡ መተንፈስ፤ማውራት ፈልጋለች፡፡ እንኳን እንዲህ ችግሯን ሊረዳላት የሚችል ሠው አግኝታ ይቅርና እንሠማሻለን ካሏት ለግኡዞቹ ለጨረቃና ለከዋክብቶችም ብታወራላቸው ደስታዋ ነው፡፡
‹‹እኔ እንኳን አልደከመኝም፡፡ ከፈለክ አሁን ልነግርህ እችላለሁ፡፡ >> አለችው፡፡
‹‹እንደዛ ከሆነ ቀጥይ እኔም እንዳላጨናንቅሽ ብዬ ነው እንጂ ችግርሽን አሁኑኑ ብሠማ ደስ ይለኛል፡፡››
ማውራት ጀመረች ‹‹እናትና አባቴ ከአምስት አመት በፊት ነው በሚጓዙበት መኪና ላይ
በደረሠ የመገልበጥ አደጋ በአንድ ላይ የሞቱት፡፡ በወቅቱ የእናቴ ታናሽ እህት
የሆነችው ይህቺ አክስቴ እኛ ጋር ነበር የምትኖረው፡፡ ከእሷ በስተቀር ሌላ የሥጋ
ዘመድ አላውቅም፡፡ ስለዚህ ከእሷው ጋር አብሬ መኖር ቀጠልኩ፡፡ ወላጆቼ ከተወሠነ ቁሳቁስ እና ጥቂት ብሮች በስተቀር የረባ ነገር ጥለውልኝ አላለፉም፡፡ የምንኖርበትም ቤት እንኳን ሳይቀር የኪራይ ነበር፡፡ያው ያለንበትን ችግር ለመቋቋም ይመስለኛል ብዙም ሳይቆይ አክስቴ በዕድሜ በጣም የሚበልጣትን አንድ
አስተማሪ አገባች፡፡ይሄ አስተማሪ ይጠጣል፣ ያጨሳል፣ይረብሻል፣ ይደባደባል፡፡በቃ ፀባዩ መላ ቅጥ የሌለው ነው፡፡
ከቆይታ በኋላ ግን የእሱ ብቻ ሳይሆን የእሷም ፀባይ እየተበላሸ መጣ፡፡ በተለይ ልጆች ከተወለዱ በኋላ በጣም ትጨክንብኝ ጀመር...
ስቃዬ በዛ፡፡ ትምህርት ቤት ከምሄድበት ቀን ይልቅ የማልሄድበት ይበልጥ ጀመር፡፡ የልጆቹን ልብስ አጥባለሁ፣ለቤተሰብ ምግብ አበስላለሁ፣ቤት አፀዳለሁ፤ የማልሠራው ስራ የለም፡፡ እንዲያም ሆኖ ሠላም የለኝም፡፡
ከስድስት ወር ወዲህ ደግሞ ነገሮች በጣም እየከፉብኝ መጡ፡፡ የአክስቴ ባል አዲስ ፀባይ አመጣ፤ የአክስቴን ወጣ ማለት እየጠበቀ መቀመጫዬን ይመታኛል፣ጡቴን ሳላስበው ጨምቆ ያስለቅሰኛል ፤ ፀያፍ ቃላቶች ይናገረኝ ጀመር፣በቃ ጣሬን አበዛው፡፡ ምን ልሁን ለአክስቴ እንዳልነግራት ምን ብዬ፡፡
በኋላ እያደፈጠ ሊደፍረኝ መሞከር ጀመረ፡፡ ሁለት ሦስት ቀን በመከራ አመለጥኩት፡፡ የዛሬውም ችግር መነሻው ይሄው ነበር፡፡ አስራ አንድ ሠዓት ከትምህርት ቤት ሲመጣ ቤት ያለሁት እኔ ብቻ ነበርኩ፡፡ አክስቴ ትንሿን ልጅ አዝላ ጎረቤት ለቅሶ ሄዳለች፡፡ ትልቁ ልጅ ደግሞ ጎረቤት ለመጫወት ሄዶ ነበር፡፡ እንደመጣ አለመኖሯን ጠይቆ ካረጋገጠ በኋላ ‹ውሃ
ጠምቶኛል ስጪኝ› አለኝና ወደ መኝታ ቤት ገባ፡፡ ውሀውን በብርጭቆ ቀድቼ በራፍ ላይ ቆሜ ሳንገራግር ... <ጠምቶኛል እኮ ነው የምልሽ አምጪ እንጂ›በማለት ሲጮህብኝ በድንጋጤ ተርበትብቼ ወደ ውስጥ ዘለኩና ስሰጠው ብርጭቆውን ትቶ እጄን ለቀም አደረገው፡፡ ሳላስበው ብርጭቆ ከእጄ ሾለከና ወለሉ ላይ ተከሠከሠ፡፡ ባለችኝ ጉልበት እጄን አስለቅቄ ለማምለጥ መታገል ጀመርኩ፡፡ እሱ ግን ባለ በሌለ ኃይሉ ተሸክሞኝ አልጋ ላይ ወረወረኝና ተከመረብኝ፡ታገልኩት፤ ታገልኩት፤እስኪደክመኝ ታገልኩት፤ በጥፊ መታኝና በቦክስ ደገመኝ፡፡ እኔን ለማድከም የቻለውን ሁሉ አደረገ፤በመጨረሻ ኃይሌ ተሟጠጠ፤ተስፋ ቆረጥኩ፤ እያለከለከ ሱሪውን አውልቆ ቀሚሴን በመግለብ ጭኔን ሲፈለቅቅ አክስቴ ልጇን እንደታቀፈች ዘው ብላ መኝታ ቤቱ መሀል አይኗን አጉረጥርጣ ታየን ጀመር፡፡እሱ ሲያያት አልደነገጠም፡፡ ተበሳጨ እንጂ፡፡ ‹ምን አይነት ምቀኛ ነሽ› በማለት ያወለቀውን ሱሪ በእጁ እንደያዘ ገፍትሯት መኝታ ክፍሉን ለቆ ወጣ፡፡ እሷም እንደመደንዘዝ ካለችበት ነቃችና መጮኽ ማልቀስና መራገም ጀመረች፡፡እንደምንም እየተጎተትኩ ከአልጋው ላይ ተነሳሁና በተዳከሙ ቀጫጫ አግሮቼ ወለሉ ላይ ቆምኩ፡፡
‹‹አንቺ ሸርሙጣ የልጆቼን አባት...› ብላ ጮኸችብኝ፡፡ ግራ ገባኝ፤ የተበደልኩት እኔ፣የተደበደብኩት እኔ፣ልደፈር የነበረው እኔ፣ጥቃት የደረሰው እኔው ላይ፣እርግማኗንም የምታወርደው በእኔ ላይ፡፡
‹‹ስሚ አሁኑኑ ጨርቅሽን ይዘሽ ከቤቴ እንድትወጪልኝ እፈልጋለሁ፡፡ ልጆቼን ላሳድግበት፡፡ ከፈለግሽ ሽርሙጥና ቤት ግቢና እንደፈለግሽ ሁኚ፤አልፈልግሽም፡፡ >> በማለት ጨርቄንና ደብተሮቼን ሠብስባ አስታቅፋኝ እየገፈተረችኝ ከቤቷ አውጥታ አባረረችኝ፡፡
በእንደዚህ ሁኔታ ነበርሰ ታሪኳን ያስረዳችው፡፡ ከዛም እንደ እህቱ አድርጎ ተቀበላት፡፡.....
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች በአንድ ፖስት 10 ሰው #Subscribe ካደረገ በየቀኑ #ትንግርት ይለቀቃል
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍124❤21🥰3
ከወገቤ በላይ ወደፊትና
ወደኋላ ሄድ መለስ እያልኩ፣ አፌን በእጆቼ እየያዝኩ፣ የተመሳቀለ ጸጉሬን እየፈተልኩ፣ አፍጥጨ እያየኋት ጠየቅኳት፡፡
“ቲጂዬ ሳሙኤል የሚነግረው ይመስልሻል?”ድምፄ እየተንቀጠቀጠ፡፡
ነገሩን አልኩሽ እንጂ የት ተገናኝተው ይነግረዋል...?”
እፎይታ ተሰማኝ፡፡
የምሆነው ጠፋኝ፡፡ ተንስቼ አንዴ ወዲህ፣ አንዴ ወዲያ በጭንቀት ስንጎራደድ ዝም ብላ ታየኛለች፡፡
“ኩኩዬ በቃ ረጋ በይ... ዋናው እኮ፣ ይሄ ወሬ ከሳሙኤል ወደ ደሬ የሚደርስበትን መንገድ ካላ ማሰብ ነው፡፡ ማለቴ የወሬውን መንገድ ማጥፋት፤ አለ አይደል፣ ዱካ ማጥፋት” አለችኝ፡፡ ትንሽ ቆየት ብላ፡፡
በግርምት ዐየኋት። ልክ ናት። በጣም ልክ ናት።
ቶሎ ብላ፡፡
ቲጂ ከመርዛማ ውስኪ ውጪ የፖሊስ ጭንቅላት ነው ያላት፡፡
የውስልትና ዱካዬን ለማጥፋት፣ አብሬው በወሰለትኩት ሳሙኤልና በእጮኛዬ መካከል ያለውን የግንኙነት መሥመር
ማሰብ የመማገጤን ወሬ ወደ እጮኛዬ ደሬ ሊያደርስ የሚችለውን መንገድ
ማሰላሰል ጀመርኩ፡፡
ኦኬ... ሳሙኤል... ሳመኤል ጋር መደወል አለብኝ፡፡
ባለሁበት እየተንቆራጠጥኩ ደወልኩለት፡፡
“ሄሎ ሳሙኤል ...የት ነህ?”
“ሄሉ...ቢሮ ነኝ... ምነው? እንደዛ ቻው እንኳን ሳትይኝ በናትሽ...?”
“በናትህ ሳሙኤል ጊዜ የለኝም... ስማ ይልቅ...”
“እ...?”
“ስለ ተፈጠረው ነገር ለማንም አላወራህም አይደል? በናትህ ለማንም
እንዳትናገር፡፡”
“ህም... ካሁን በኋላ አልናገርም እሺ” ሣቀ፡፡
“ሳሙኤል በማርያም! አታሹፍ፤ እጮኛ እንዳለኝ ታውቃለህ፡፡
በናትህ ለሰው ነገርክ እንዴ?”
“ዌል... ለዳጊ ኦሬዲ ነግሬዋለሁ
ሃሞቴ ፈስሰ፡፡ ውሃ ልኬ ተዛባ፡፡
ትንፋሽ ሰብስቤ፣
“ማነው ዳጊ... ዳጊ ማነው?”
እንዴ...! ዳግምን ረሳሸው እንዴ... የዛሬ ወር ኣካባቢ ሮሃ ምግብ ስንበላ አግኝተሽኝ ያስተዋወቅኩሽ የቢሮ ጓደኛዬ ትዝ አይልሽም...?”
“እህህ... እንዴ... አብሮህ የሚሰራው ቀዩ ልጅ ባልሆነ... አብሮህ የሚሰራው ያ ቀዩ ጸጉረ ሉጫው ልጅ ነው?” እንደ ጉድ
ተርበተበትኩ፡፡ እንደ ጉድ ተንተባተብኩ፡፡
መሆኑን አረጋገጠልኝ፡፡
ዳግም ሰማ አልስማ፣ ጉዳይ ኖሮኝ አይደለም መርበትበቴ፡፡ ብርክ
የያዘኝ ዳግምን አንድ ሁለቴ ከእጮኛዬ ደሬ እህት ጽዮን (በማላቀው
ምክንያት አምርራ ትጠላኛለች) ጋር ካፌ ቡና ሲያንቃርር ስላየሁት ነው፡፡
ተበጠበጥኩ፡፡
“ሳሙኤል... በናትህ የዳጊን ቁጥር ስጠኝ... ልደውልለት...” አልኩ፣
በድንጋጤ በሰለለ ድምፄ፡፡
“እ... ኦኬ... ቴ ክስት አደርግልሻለሁ” አለኝ፣ በፍጹም ግዴለሽነት፡፡
ስልኩን ዘግቼ ወዲህ ወዲያ እየተራመድኩ፣ ባሏ እንደሞተባት
ባልቴት ወገቤን ይዤ እያረገድኩ ቁጥሩን ስጠብቅ፤ ማን ደወለ? ጽዮን፡፡
“ኦህ... ማይ ... ጋድ!
የማደርገው ጠፍቶኝ
ስልኩን፣ አንዴ ቲጂን እያየሁ
ስርበተበት አንደኛው ጥሪ አበቃ፡፡ የሚካሄደው ነገር ያልገባት ቲጂ ፣
“ንገሪኝ እንጂ... ምንድነው እሱ...?" እያለችኝ ጽዮን እንደገና ደወለች፡፡ እነሳሁት፡፡
“ሄሎ..." አልኩ አሁንም በሰላላ ድምፄ
“አንች ሽርሙጣ! ድሮም አውቄው ነበር ..እይ ኔቨር ላይክድ ዩ
ለኔ ወንድም እንደማትመጥኚ አውቀው ነበር... ሽ...ር...ሙ..ጣ
ነገር ነሽ"
አለቀልኝ፡፡
✨ጨርሰናል✨
አንባብያን በንደዚች ያለች አጋጣሚ ፎንቃችሁን ያጣችሁ እስኪ እጅ እያወጣቹ ባይመለስም ትምህርት ነውና ንገሩን እስቲ ።
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች ለናንተ ቀላል ነው ለኛም ማበረታቻ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ወደኋላ ሄድ መለስ እያልኩ፣ አፌን በእጆቼ እየያዝኩ፣ የተመሳቀለ ጸጉሬን እየፈተልኩ፣ አፍጥጨ እያየኋት ጠየቅኳት፡፡
“ቲጂዬ ሳሙኤል የሚነግረው ይመስልሻል?”ድምፄ እየተንቀጠቀጠ፡፡
ነገሩን አልኩሽ እንጂ የት ተገናኝተው ይነግረዋል...?”
እፎይታ ተሰማኝ፡፡
የምሆነው ጠፋኝ፡፡ ተንስቼ አንዴ ወዲህ፣ አንዴ ወዲያ በጭንቀት ስንጎራደድ ዝም ብላ ታየኛለች፡፡
“ኩኩዬ በቃ ረጋ በይ... ዋናው እኮ፣ ይሄ ወሬ ከሳሙኤል ወደ ደሬ የሚደርስበትን መንገድ ካላ ማሰብ ነው፡፡ ማለቴ የወሬውን መንገድ ማጥፋት፤ አለ አይደል፣ ዱካ ማጥፋት” አለችኝ፡፡ ትንሽ ቆየት ብላ፡፡
በግርምት ዐየኋት። ልክ ናት። በጣም ልክ ናት።
ቶሎ ብላ፡፡
ቲጂ ከመርዛማ ውስኪ ውጪ የፖሊስ ጭንቅላት ነው ያላት፡፡
የውስልትና ዱካዬን ለማጥፋት፣ አብሬው በወሰለትኩት ሳሙኤልና በእጮኛዬ መካከል ያለውን የግንኙነት መሥመር
ማሰብ የመማገጤን ወሬ ወደ እጮኛዬ ደሬ ሊያደርስ የሚችለውን መንገድ
ማሰላሰል ጀመርኩ፡፡
ኦኬ... ሳሙኤል... ሳመኤል ጋር መደወል አለብኝ፡፡
ባለሁበት እየተንቆራጠጥኩ ደወልኩለት፡፡
“ሄሎ ሳሙኤል ...የት ነህ?”
“ሄሉ...ቢሮ ነኝ... ምነው? እንደዛ ቻው እንኳን ሳትይኝ በናትሽ...?”
“በናትህ ሳሙኤል ጊዜ የለኝም... ስማ ይልቅ...”
“እ...?”
“ስለ ተፈጠረው ነገር ለማንም አላወራህም አይደል? በናትህ ለማንም
እንዳትናገር፡፡”
“ህም... ካሁን በኋላ አልናገርም እሺ” ሣቀ፡፡
“ሳሙኤል በማርያም! አታሹፍ፤ እጮኛ እንዳለኝ ታውቃለህ፡፡
በናትህ ለሰው ነገርክ እንዴ?”
“ዌል... ለዳጊ ኦሬዲ ነግሬዋለሁ
ሃሞቴ ፈስሰ፡፡ ውሃ ልኬ ተዛባ፡፡
ትንፋሽ ሰብስቤ፣
“ማነው ዳጊ... ዳጊ ማነው?”
እንዴ...! ዳግምን ረሳሸው እንዴ... የዛሬ ወር ኣካባቢ ሮሃ ምግብ ስንበላ አግኝተሽኝ ያስተዋወቅኩሽ የቢሮ ጓደኛዬ ትዝ አይልሽም...?”
“እህህ... እንዴ... አብሮህ የሚሰራው ቀዩ ልጅ ባልሆነ... አብሮህ የሚሰራው ያ ቀዩ ጸጉረ ሉጫው ልጅ ነው?” እንደ ጉድ
ተርበተበትኩ፡፡ እንደ ጉድ ተንተባተብኩ፡፡
መሆኑን አረጋገጠልኝ፡፡
ዳግም ሰማ አልስማ፣ ጉዳይ ኖሮኝ አይደለም መርበትበቴ፡፡ ብርክ
የያዘኝ ዳግምን አንድ ሁለቴ ከእጮኛዬ ደሬ እህት ጽዮን (በማላቀው
ምክንያት አምርራ ትጠላኛለች) ጋር ካፌ ቡና ሲያንቃርር ስላየሁት ነው፡፡
ተበጠበጥኩ፡፡
“ሳሙኤል... በናትህ የዳጊን ቁጥር ስጠኝ... ልደውልለት...” አልኩ፣
በድንጋጤ በሰለለ ድምፄ፡፡
“እ... ኦኬ... ቴ ክስት አደርግልሻለሁ” አለኝ፣ በፍጹም ግዴለሽነት፡፡
ስልኩን ዘግቼ ወዲህ ወዲያ እየተራመድኩ፣ ባሏ እንደሞተባት
ባልቴት ወገቤን ይዤ እያረገድኩ ቁጥሩን ስጠብቅ፤ ማን ደወለ? ጽዮን፡፡
“ኦህ... ማይ ... ጋድ!
የማደርገው ጠፍቶኝ
ስልኩን፣ አንዴ ቲጂን እያየሁ
ስርበተበት አንደኛው ጥሪ አበቃ፡፡ የሚካሄደው ነገር ያልገባት ቲጂ ፣
“ንገሪኝ እንጂ... ምንድነው እሱ...?" እያለችኝ ጽዮን እንደገና ደወለች፡፡ እነሳሁት፡፡
“ሄሎ..." አልኩ አሁንም በሰላላ ድምፄ
“አንች ሽርሙጣ! ድሮም አውቄው ነበር ..እይ ኔቨር ላይክድ ዩ
ለኔ ወንድም እንደማትመጥኚ አውቀው ነበር... ሽ...ር...ሙ..ጣ
ነገር ነሽ"
አለቀልኝ፡፡
✨ጨርሰናል✨
አንባብያን በንደዚች ያለች አጋጣሚ ፎንቃችሁን ያጣችሁ እስኪ እጅ እያወጣቹ ባይመለስም ትምህርት ነውና ንገሩን እስቲ ።
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች ለናንተ ቀላል ነው ለኛም ማበረታቻ።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍71❤5👎3👏3
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
...‹‹ስሚ አሁኑኑ ጨርቅሽን ይዘሽ ከቤቴ እንድትወጪልኝ እፈልጋለሁ፡፡ ልጆቼን ላሳድግበት፡፡ ከፈለግሽ ሽርሙጥና ቤት ግቢና እንደፈለግሽ ሁኚ፤አልፈልግሽም፡፡>> በማለት ጨርቄንና ደብተሮቼን ሠብስባ አስታቅፋኝ እየገፈተረችኝ ከቤቷ አውጥታ አባረረችኝ፡፡
በእንደዚህ ሁኔታ ነበርሰ ታሪኳን ያስረዳችው፡፡ ከዛም እንደ እህቱ አድርጎ ተቀበላት፡፡."
ትምህርቷንም እንድትቀጥል አደረጋት፡፡ በወቅቱ እሱ ጋር ስትመጣ የአስረኛ ክፍል ተማሪ ነበረች፡፡ አሁን በዲፕሎማ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የሦስተኛ አመት ተማሪ ነች፡፡
....ሁሴን የሀሳብ ውቅያኖስ ተንፈራግጦ ሲወጣ እቤቱ ሞቆና ተጫጭሷ ነበር፡፡ ፎዚያ ቅድም የለበሠችውን ልብስ አውልቃ ድርያ ለብሳለች፡፡ ብዙውን ጊዜ የምትሸፍነውን ፀጉሯን በነፃነት ለቃዋለች፡፡ አጭር ቢሆንም ሉጫ ስለሆነ ለውበቷ ልዩ ድምቀት ለግሷታል፡፡
‹‹እሺ ፎዚያ ትምህርት እንዴት ነው?›› አላት፡፡
‹‹አሪፍ ነው፡፡አሁንማ ልጨርስ አራት ወር ብቻ ቀረኝ እኮ!››
‹‹በጊዜ ስራ ፈልጉ ማለትሽ ነው?››
‹‹ለስራው እንኳን ብዙም ጉጉት የለኝም፡፡ ዋናው ተምሬ እዚህ ደረጃ መድረሴ ነው፡፡ ከዚህ በኋላ ዕቅዴ አንተን በተሻለ መንገድ መንከባከብ ነው፡፡››
‹‹እንዴት ባክሽ? እኔን ለመንከባከብ እኮ ሦስት ዓመት ሙሉ ኮሌጅ ገብቶ መማር አያስፈልግሽም ነበር
‹‹...እንዲህ ብለህ አታሳምነኝም...አንተ ለእኔ ምርጥ ወንድሜ ብቻ ሳትሆን አባቴም ጭምር ነህ ፡፡ብዙ ነገር አድርገህልኛል፡፡አላህ አንተን ባይጥልልኝ ኖሮ ዛሬ ዕጣ ክፍሌ የሰው ቤት ግርድና ካልሆነም ሽርሙጥና ነበር፡፡ስለዚህ የእኔ አንተን ለመንከባከብ መወሰን ያንስብሀል እንጂ አይበዛብህም፡፡››
‹‹...ፎዚ ለእኔም እኮ ምርጥ እህት ሆነሽኛል፡፡ ይሁን እንጂ እህትም አንድ ቀን የታለቅ ወንድሟን ቤት ጥላ የራሷን ቤት ትገነባለች፡፡ የወንድም ኃላፊነት ደግሞ እህቱ እዚህ ደረጃ እንድትደርስለት ማበረታታትና መደገፍ ነው፡፡ እርግጥ ነገሮች ቀላል አይደሉም፡፡ እኔም እኮ አንድ ቀን ስራ ይዘሽ ፣የፍቅር ጓደኛ አበጅተሸና ትዳር መስርተሸ ጥለሺኝ እንደምትሄጂ ሳስብ በጣም ይጨንቀኛል፤ ቢሆንም ግን የግድ መቀበል እንዳለብኝ አምናለሁ፡፡
የፈላውን ቡና በመቅዳት ስኳር ጨምራ በማማሰል አቀበለችውና ለራሷም ቀድታ ንግግሯን ቀጠለች፡፡
‹‹እንግዲህ ውሳኔዬ የማይቀየር ነው፡፡ ምን አልባት አግብተህ ባለቤትህ ቤቱን ከተረከበችኝና ከልብ እንደምትንከባከብህ እርግጠኛ ከሆንኩ.. ያኔ ያልከውን አደርግ ይሆናል፡፡›
‹‹ዝም ብለን በባዶ ሜዳ እኮ ነው የምንጨቃጨቀው፡፡>>
‹‹እንዴት ማለት?›› ሁሴን ሊላት የፈለገው ምን እንደሆነ ስላልገባት ጠየቀችው፡፡
‹‹እኔ አሁን በቅርብ የማገባ ይመስልሻል? >>
‹‹ለምንድነው የማታገባው?››
‹‹ማን ነች ፍቃደኛ ሆና እኔን ልታገባኝ የምትችለው?››
‹‹በጣም ዕድለኛዋ ሴት ነቻ፡፡›› ፎዚያ ከምሯ ነው እውነተኛ ስሜቷን የምታወራው፡፡
‹‹አይምሰልሽ .. በዙሪያዬ ያሉ ሴቶች ሁሉ በፍቅር እንጂ ትዳርን ለሚያህል ቁም ነገር ብቁ እንዳልሆንኩ ጠንቅቀው ያውቃሉ፡፡››
‹‹ይሄ አንተን በተመለከተ ትክክለኛ ምልከታ ነው ብዬ አላስብም፡፡›› አለች ቅሬታን በዛለ ድምፅ፡፡
‹‹እንዴት ... ? ሌላው ይቅር በአንቺ አመለካከት እኔ ለትዳር የምሆን ግለሠብ እመስልሻለሁ?›› ሲል ጠየቃት ፡፡
‹‹እውነቱን ልንገርህ?›› በታፈነ ድምፅ ጠየቀችው፡፡
‹‹አዋ!.. ንገሪኝ ... ትክክለኛ ስሜትሽን ንገሪኝ፡፡››
‹‹እንግዲያው እኔ ሙሉ በሙሉ ያንተ አይነት ወንድ እስከማገኝ ትዳር ሚሉት ነገር አልሞክርም፡፡››
ደነገጠ፡፡ እንደምትወደው ያውቃል፡፡ ይሄን ያህል ተፅዕኖ ውስጥ እንደከተታት ግን ልብ ብሎ አስተውሎት አያውቅም፤ ውይይታቸው ከወትሮው በመጠኑም ቢሆን ጠንከር እያለ ስለመጣበት ርዕስ ለመቀየር ተገደደ፡፡
‹‹ኦ! ይሄ ቡናሽ ልዩ ነው፤ ከደባሪው እራስ ምታቴ ገላገለኝ›› አላት፡፡
‹‹ስለተሻለህ ደስ ብሎኛል፤በነገራችን ላይ ቀን ትንግርት መጥታ ነበር፡፡››
‹‹እንዴት ሳትደውልልኝ መጣች ..…?››
‹‹እኔ እንጃ፡፡ ሁኔታዋ ግን ከወትሮው የተለየ ሆነብኝ፡፡ ሁሉ ነገሯ ወደ ኖርማል ተመልሷል... አገባች እንዴ?›› የገረማትን ነገር ጠየቀችው፡፡
‹‹አይመስለኝም.. ስራ ግን ቀይራለች›› መለሠላት፡፡
<<ለማንኛውም የሆነ ዕቃ አምጥታልሃለች፡፡ >>
‹‹ምን አይነት ዕቃ? >> ለማወቅ በተጣደፈ ስሜት ጠየቃት፡፡
‹‹እኔ እንጃ ሥዕል መሠለኝ፤ታሽጓል፡፡ መኝታ ቤት አስቀምጬልሀለሁ፡፡››
ተስፈንጥሮ ወደ መኝታ ክፍሉ ገባ፡፡ በግምት ሠማንያ በስልሳ የሚሆን በፍሬም የተወጠረ፤ በስጦታ ወረቀት የተጠቀለለ ሸራ አገኘ፡፡ በጥድፊያ ልባሱን አነሳው፡፡የሚያፈዝ ስዕል ነው፡፡ የጥንት ንግስቶች የሚለብሱትን አይነት አብረቅራቂ ወርቀዘቦ ልብስ የለበሠች እንስት ትታያለች፡፡ እግሮቿ መሬት አይረገጡም፡፡ በአየር ላይ የምትራመድ ትመስላለች፡፡ ፀጉሯን ንፋሱ እያንሳፈፈው በአየር ላይ ተበታትኖ ሲታይ ሰማይ ጠቀስ ማማ ላይ የተሰቀለ የታላቅ ሀገር የተከበረ ባንዲራ ይመስላል የእጆቿ ጣቶች ውበታቸው የገነት ደናግሎችን አይነት ነው፡፡ በቀኝ እጇ ዓይነ ሥውሮች የሚጠቀሙበትን አቅጣጫ መጠቆሚያ ነጭ ዘንግ ይዛለች፡፡ ፊቷ የተለየ ነው፡፡ እንደ ሠው ዓይን፣ አፍንጫ፤ ከንፈር ሳይሆን በቦታው የሙሉ ጨረቃ ቅርፅ ይታያል፡፡ በጨረቃዋ ዙሪያም በህብረ ቀለም የደመቀ የብርሃን አምድ ያንፀባርቃል፡፡የሥዕሉ ጥልቀትና ምጥቀት... ውስጡ የተዳፈነውን የፍቅር እቶን ቀሠቀሠበት፡፡ የናፍቆት እሳት መላ ሰውነቱን ሲለበልበው ተሠማው፡፡
ትንግርት መጽናኛ የሚሆነውን ውድ ስጦታ ስላበረከተችለት ከልብ አመሠገናት፡፡ ፊት አልባ ሥዕል የተሳለላት ድብቋ ደራሲ ግን በምን ተአምር በአካል ሊያገኛት እንደሚችል ከመቼውም ጊዜ በላይ ግራ ገባው፡፡ ስዕሉን እንደታቀፈ ወደ አልጋው ሄደና በጥንቃቄ ተኛ፡፡ የቀለሙ ሽታ ከደራሲዋ ሰውነት የሚመነጭ መግደላዊት ማሪያም የክርስቶስን እግር ያጠበችበትን የአልባስጥሮስ ሽቶ አይነት እንደሆነ ሁሉ በረጅሙ ስቦ ወደ ውስጡ ማገው.. የስሜቱ ጥጋ.. ጥግ ድረስ ገብቶ ለውስጡ ሀሴት እንዲሰጠው በመመኘት ፡፡ በስዕሏ ፋንታ ዋናዋንም አንድ ቀን በአካል አግኝቷት እዚሁ አልጋው ላይ እንዲህ አቅፎት በእጆቹ እየዳበሳት..በከንፈሮቹ እየመጠጣት. በትንፋሹ እያጋላት... በሙቀቱ እያቀለጣት... በፍቅሩ እያሰከራት አብሯት እንደሚተኛ ተስፋ በማድረግ…፡፡...
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች በባለፈው #ፖስት 10 ሰው ብዬ 2 ሰው ብቻ ነው #ሰብስክራይብ ያደረገው 10 ሰው #ሰብስክራይብ አድርጉና ቀን በቀን እንልቀቅ
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
...‹‹ስሚ አሁኑኑ ጨርቅሽን ይዘሽ ከቤቴ እንድትወጪልኝ እፈልጋለሁ፡፡ ልጆቼን ላሳድግበት፡፡ ከፈለግሽ ሽርሙጥና ቤት ግቢና እንደፈለግሽ ሁኚ፤አልፈልግሽም፡፡>> በማለት ጨርቄንና ደብተሮቼን ሠብስባ አስታቅፋኝ እየገፈተረችኝ ከቤቷ አውጥታ አባረረችኝ፡፡
በእንደዚህ ሁኔታ ነበርሰ ታሪኳን ያስረዳችው፡፡ ከዛም እንደ እህቱ አድርጎ ተቀበላት፡፡."
ትምህርቷንም እንድትቀጥል አደረጋት፡፡ በወቅቱ እሱ ጋር ስትመጣ የአስረኛ ክፍል ተማሪ ነበረች፡፡ አሁን በዲፕሎማ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የሦስተኛ አመት ተማሪ ነች፡፡
....ሁሴን የሀሳብ ውቅያኖስ ተንፈራግጦ ሲወጣ እቤቱ ሞቆና ተጫጭሷ ነበር፡፡ ፎዚያ ቅድም የለበሠችውን ልብስ አውልቃ ድርያ ለብሳለች፡፡ ብዙውን ጊዜ የምትሸፍነውን ፀጉሯን በነፃነት ለቃዋለች፡፡ አጭር ቢሆንም ሉጫ ስለሆነ ለውበቷ ልዩ ድምቀት ለግሷታል፡፡
‹‹እሺ ፎዚያ ትምህርት እንዴት ነው?›› አላት፡፡
‹‹አሪፍ ነው፡፡አሁንማ ልጨርስ አራት ወር ብቻ ቀረኝ እኮ!››
‹‹በጊዜ ስራ ፈልጉ ማለትሽ ነው?››
‹‹ለስራው እንኳን ብዙም ጉጉት የለኝም፡፡ ዋናው ተምሬ እዚህ ደረጃ መድረሴ ነው፡፡ ከዚህ በኋላ ዕቅዴ አንተን በተሻለ መንገድ መንከባከብ ነው፡፡››
‹‹እንዴት ባክሽ? እኔን ለመንከባከብ እኮ ሦስት ዓመት ሙሉ ኮሌጅ ገብቶ መማር አያስፈልግሽም ነበር
‹‹...እንዲህ ብለህ አታሳምነኝም...አንተ ለእኔ ምርጥ ወንድሜ ብቻ ሳትሆን አባቴም ጭምር ነህ ፡፡ብዙ ነገር አድርገህልኛል፡፡አላህ አንተን ባይጥልልኝ ኖሮ ዛሬ ዕጣ ክፍሌ የሰው ቤት ግርድና ካልሆነም ሽርሙጥና ነበር፡፡ስለዚህ የእኔ አንተን ለመንከባከብ መወሰን ያንስብሀል እንጂ አይበዛብህም፡፡››
‹‹...ፎዚ ለእኔም እኮ ምርጥ እህት ሆነሽኛል፡፡ ይሁን እንጂ እህትም አንድ ቀን የታለቅ ወንድሟን ቤት ጥላ የራሷን ቤት ትገነባለች፡፡ የወንድም ኃላፊነት ደግሞ እህቱ እዚህ ደረጃ እንድትደርስለት ማበረታታትና መደገፍ ነው፡፡ እርግጥ ነገሮች ቀላል አይደሉም፡፡ እኔም እኮ አንድ ቀን ስራ ይዘሽ ፣የፍቅር ጓደኛ አበጅተሸና ትዳር መስርተሸ ጥለሺኝ እንደምትሄጂ ሳስብ በጣም ይጨንቀኛል፤ ቢሆንም ግን የግድ መቀበል እንዳለብኝ አምናለሁ፡፡
የፈላውን ቡና በመቅዳት ስኳር ጨምራ በማማሰል አቀበለችውና ለራሷም ቀድታ ንግግሯን ቀጠለች፡፡
‹‹እንግዲህ ውሳኔዬ የማይቀየር ነው፡፡ ምን አልባት አግብተህ ባለቤትህ ቤቱን ከተረከበችኝና ከልብ እንደምትንከባከብህ እርግጠኛ ከሆንኩ.. ያኔ ያልከውን አደርግ ይሆናል፡፡›
‹‹ዝም ብለን በባዶ ሜዳ እኮ ነው የምንጨቃጨቀው፡፡>>
‹‹እንዴት ማለት?›› ሁሴን ሊላት የፈለገው ምን እንደሆነ ስላልገባት ጠየቀችው፡፡
‹‹እኔ አሁን በቅርብ የማገባ ይመስልሻል? >>
‹‹ለምንድነው የማታገባው?››
‹‹ማን ነች ፍቃደኛ ሆና እኔን ልታገባኝ የምትችለው?››
‹‹በጣም ዕድለኛዋ ሴት ነቻ፡፡›› ፎዚያ ከምሯ ነው እውነተኛ ስሜቷን የምታወራው፡፡
‹‹አይምሰልሽ .. በዙሪያዬ ያሉ ሴቶች ሁሉ በፍቅር እንጂ ትዳርን ለሚያህል ቁም ነገር ብቁ እንዳልሆንኩ ጠንቅቀው ያውቃሉ፡፡››
‹‹ይሄ አንተን በተመለከተ ትክክለኛ ምልከታ ነው ብዬ አላስብም፡፡›› አለች ቅሬታን በዛለ ድምፅ፡፡
‹‹እንዴት ... ? ሌላው ይቅር በአንቺ አመለካከት እኔ ለትዳር የምሆን ግለሠብ እመስልሻለሁ?›› ሲል ጠየቃት ፡፡
‹‹እውነቱን ልንገርህ?›› በታፈነ ድምፅ ጠየቀችው፡፡
‹‹አዋ!.. ንገሪኝ ... ትክክለኛ ስሜትሽን ንገሪኝ፡፡››
‹‹እንግዲያው እኔ ሙሉ በሙሉ ያንተ አይነት ወንድ እስከማገኝ ትዳር ሚሉት ነገር አልሞክርም፡፡››
ደነገጠ፡፡ እንደምትወደው ያውቃል፡፡ ይሄን ያህል ተፅዕኖ ውስጥ እንደከተታት ግን ልብ ብሎ አስተውሎት አያውቅም፤ ውይይታቸው ከወትሮው በመጠኑም ቢሆን ጠንከር እያለ ስለመጣበት ርዕስ ለመቀየር ተገደደ፡፡
‹‹ኦ! ይሄ ቡናሽ ልዩ ነው፤ ከደባሪው እራስ ምታቴ ገላገለኝ›› አላት፡፡
‹‹ስለተሻለህ ደስ ብሎኛል፤በነገራችን ላይ ቀን ትንግርት መጥታ ነበር፡፡››
‹‹እንዴት ሳትደውልልኝ መጣች ..…?››
‹‹እኔ እንጃ፡፡ ሁኔታዋ ግን ከወትሮው የተለየ ሆነብኝ፡፡ ሁሉ ነገሯ ወደ ኖርማል ተመልሷል... አገባች እንዴ?›› የገረማትን ነገር ጠየቀችው፡፡
‹‹አይመስለኝም.. ስራ ግን ቀይራለች›› መለሠላት፡፡
<<ለማንኛውም የሆነ ዕቃ አምጥታልሃለች፡፡ >>
‹‹ምን አይነት ዕቃ? >> ለማወቅ በተጣደፈ ስሜት ጠየቃት፡፡
‹‹እኔ እንጃ ሥዕል መሠለኝ፤ታሽጓል፡፡ መኝታ ቤት አስቀምጬልሀለሁ፡፡››
ተስፈንጥሮ ወደ መኝታ ክፍሉ ገባ፡፡ በግምት ሠማንያ በስልሳ የሚሆን በፍሬም የተወጠረ፤ በስጦታ ወረቀት የተጠቀለለ ሸራ አገኘ፡፡ በጥድፊያ ልባሱን አነሳው፡፡የሚያፈዝ ስዕል ነው፡፡ የጥንት ንግስቶች የሚለብሱትን አይነት አብረቅራቂ ወርቀዘቦ ልብስ የለበሠች እንስት ትታያለች፡፡ እግሮቿ መሬት አይረገጡም፡፡ በአየር ላይ የምትራመድ ትመስላለች፡፡ ፀጉሯን ንፋሱ እያንሳፈፈው በአየር ላይ ተበታትኖ ሲታይ ሰማይ ጠቀስ ማማ ላይ የተሰቀለ የታላቅ ሀገር የተከበረ ባንዲራ ይመስላል የእጆቿ ጣቶች ውበታቸው የገነት ደናግሎችን አይነት ነው፡፡ በቀኝ እጇ ዓይነ ሥውሮች የሚጠቀሙበትን አቅጣጫ መጠቆሚያ ነጭ ዘንግ ይዛለች፡፡ ፊቷ የተለየ ነው፡፡ እንደ ሠው ዓይን፣ አፍንጫ፤ ከንፈር ሳይሆን በቦታው የሙሉ ጨረቃ ቅርፅ ይታያል፡፡ በጨረቃዋ ዙሪያም በህብረ ቀለም የደመቀ የብርሃን አምድ ያንፀባርቃል፡፡የሥዕሉ ጥልቀትና ምጥቀት... ውስጡ የተዳፈነውን የፍቅር እቶን ቀሠቀሠበት፡፡ የናፍቆት እሳት መላ ሰውነቱን ሲለበልበው ተሠማው፡፡
ትንግርት መጽናኛ የሚሆነውን ውድ ስጦታ ስላበረከተችለት ከልብ አመሠገናት፡፡ ፊት አልባ ሥዕል የተሳለላት ድብቋ ደራሲ ግን በምን ተአምር በአካል ሊያገኛት እንደሚችል ከመቼውም ጊዜ በላይ ግራ ገባው፡፡ ስዕሉን እንደታቀፈ ወደ አልጋው ሄደና በጥንቃቄ ተኛ፡፡ የቀለሙ ሽታ ከደራሲዋ ሰውነት የሚመነጭ መግደላዊት ማሪያም የክርስቶስን እግር ያጠበችበትን የአልባስጥሮስ ሽቶ አይነት እንደሆነ ሁሉ በረጅሙ ስቦ ወደ ውስጡ ማገው.. የስሜቱ ጥጋ.. ጥግ ድረስ ገብቶ ለውስጡ ሀሴት እንዲሰጠው በመመኘት ፡፡ በስዕሏ ፋንታ ዋናዋንም አንድ ቀን በአካል አግኝቷት እዚሁ አልጋው ላይ እንዲህ አቅፎት በእጆቹ እየዳበሳት..በከንፈሮቹ እየመጠጣት. በትንፋሹ እያጋላት... በሙቀቱ እያቀለጣት... በፍቅሩ እያሰከራት አብሯት እንደሚተኛ ተስፋ በማድረግ…፡፡...
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች በባለፈው #ፖስት 10 ሰው ብዬ 2 ሰው ብቻ ነው #ሰብስክራይብ ያደረገው 10 ሰው #ሰብስክራይብ አድርጉና ቀን በቀን እንልቀቅ
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍116👏15❤13👎2😁1
#ፍንጣሪው!
#አሌክስ_አብርሃም
የሆቴሉ በረንዳ ላይ አራት ሰዎች እየጮሁ ፖለቲካ ያወራሉ፣ እዚህ ጋ ብቻየን ቡና እየጠጣሁ ለተቀመጥኩ እኔ ሳልፈልግ ወሪያቸው ይደርሰኛል። በወሪያቸው መሀል አንዱ ጮክ ብሎ ...
"ያኔ ቦንብ ተወርውሮበት የሳቱት ጊዜ ..." አለ
ሌላኛው አቋርጦት "አልሳቱትምኮ" አለ። ዞር ብየ አየሁት፤ ምን እኔ ብቻ የሆቴሉ ሰው በሙሉ ወደተናጋሪው ዞረ። ደልደል ያለ ወዛም ጎልማሳ ነው። እኔም እንደሳቱት ነበር የማውቀው! የዚህ አገር ዜና ምኑ ይታመናል ብየ ጆሮየን አቆምኩ! አንዱ ከጥግ በማያገባው ገብቶ " ካልሳቱት እንዴት የምስራቹን (ማለቴ መርዶውን) እስካሁን ደበቁን? " አለ።
"ስተውታል እንጅ! ወዲያው መግለጫ ሰጥቶ የለም እንዴ?!" ሌላኛው በክርክር ድምፅ መለሰ።
" ምናለ እኔን ብትሰሙኝ ዓመት አላወራ ፤ ደብቀውን ነው እንጅ አልሳቱትም፣ 'የቦንቡ ፍንጣሪ እሱን ጭንቅላቱ ላይ ምክትሉንና አማካሪዎቹን ደግሞ ልባቸውን አግኝቷቸዋል ብሎ አንድ የታሪክ ምሁር ነግሮኛል" አለ፤ ጋባዢ ነው መሰል ማንም አልተከራከረውም!
"ለዛ ነዋ በሶስት ቀን ሰላሳ ሺህ የአዲስ አበባ ነዋሪ ያስጨፈጨፈው" አለ ከመካከላቸው በዝምታ የቆየው ሰውየ!
"ማን?" አለ ያ በማያገባው የሚገባው ሰውየ ግራ ገብቶት።
"ግራዚያኒ ነዋ !" አለው ደልዳላው እና ወዛሙ ሰውየ! ሁሉም ጉጉቱ ረገብ ብሎ ወደየራሱ ጨዋታ ዞረ። እኔ ደግሞ ፖለቲካ መስሎኝ ለካስ ታሪክ ነው የሚያወሩት! በነሞገስ አስገዶም ቦንብ ስለተወረወረበት ግራዚያኒ ምናምን። ድሮም ጮክ ብለው ሲያወሩ መጠርጠር ነበረብኝ።
ቡናየን ፉት አልኩና ቀና ብየ ወደሰማይ አየሁ ፤ ሰው አልባ የመንገደኞች አውሮፕላን በዝግታ የሚንሳፈፉበት ደመናማ ቀን ነበር። እስቲ ቡና ድገሚኝ!
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
#አሌክስ_አብርሃም
የሆቴሉ በረንዳ ላይ አራት ሰዎች እየጮሁ ፖለቲካ ያወራሉ፣ እዚህ ጋ ብቻየን ቡና እየጠጣሁ ለተቀመጥኩ እኔ ሳልፈልግ ወሪያቸው ይደርሰኛል። በወሪያቸው መሀል አንዱ ጮክ ብሎ ...
"ያኔ ቦንብ ተወርውሮበት የሳቱት ጊዜ ..." አለ
ሌላኛው አቋርጦት "አልሳቱትምኮ" አለ። ዞር ብየ አየሁት፤ ምን እኔ ብቻ የሆቴሉ ሰው በሙሉ ወደተናጋሪው ዞረ። ደልደል ያለ ወዛም ጎልማሳ ነው። እኔም እንደሳቱት ነበር የማውቀው! የዚህ አገር ዜና ምኑ ይታመናል ብየ ጆሮየን አቆምኩ! አንዱ ከጥግ በማያገባው ገብቶ " ካልሳቱት እንዴት የምስራቹን (ማለቴ መርዶውን) እስካሁን ደበቁን? " አለ።
"ስተውታል እንጅ! ወዲያው መግለጫ ሰጥቶ የለም እንዴ?!" ሌላኛው በክርክር ድምፅ መለሰ።
" ምናለ እኔን ብትሰሙኝ ዓመት አላወራ ፤ ደብቀውን ነው እንጅ አልሳቱትም፣ 'የቦንቡ ፍንጣሪ እሱን ጭንቅላቱ ላይ ምክትሉንና አማካሪዎቹን ደግሞ ልባቸውን አግኝቷቸዋል ብሎ አንድ የታሪክ ምሁር ነግሮኛል" አለ፤ ጋባዢ ነው መሰል ማንም አልተከራከረውም!
"ለዛ ነዋ በሶስት ቀን ሰላሳ ሺህ የአዲስ አበባ ነዋሪ ያስጨፈጨፈው" አለ ከመካከላቸው በዝምታ የቆየው ሰውየ!
"ማን?" አለ ያ በማያገባው የሚገባው ሰውየ ግራ ገብቶት።
"ግራዚያኒ ነዋ !" አለው ደልዳላው እና ወዛሙ ሰውየ! ሁሉም ጉጉቱ ረገብ ብሎ ወደየራሱ ጨዋታ ዞረ። እኔ ደግሞ ፖለቲካ መስሎኝ ለካስ ታሪክ ነው የሚያወሩት! በነሞገስ አስገዶም ቦንብ ስለተወረወረበት ግራዚያኒ ምናምን። ድሮም ጮክ ብለው ሲያወሩ መጠርጠር ነበረብኝ።
ቡናየን ፉት አልኩና ቀና ብየ ወደሰማይ አየሁ ፤ ሰው አልባ የመንገደኞች አውሮፕላን በዝግታ የሚንሳፈፉበት ደመናማ ቀን ነበር። እስቲ ቡና ድገሚኝ!
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍36😁27🔥4❤3
የውብዳር ግራ ገባት…የባለቤቷ ነገረ ስራው አላማራትም፡፡ ከእሷ ጋር አብሮ ለማየት የሚጓጓለት ፊልም ምን አይነት ነው? ስትል በውስጧ አሰላሰለች፡፡ በቅርብ ዓመታት ውስጥ ይሄንን የመሰለ ግብዣ ከእሱ ቀርቦላት አያውቅም፡፡
‹‹እየቀለድክ ነው?›› አለችው፡፡
በፍፁም በህይወቴ እንደዛሬ አምርሬም አላውቅም፡፡ አንቺ መሪ ተዋናይ ሆነሽ የተወንሽበትን ፊልም አብረን ብናይ ምን አለበት? ምንም ቢሆን እኮ ታማኟና ተወዳጇ ባለቤቴ ነሽ፡፡ >> በማለት ላፕቶፑን ከፈተውና ወደ እሷ አስጠጋላት፡፡በፍራቻና ግራ በመጋባት መመልከት ጀመረች፡፡ከጉሮሮዋ መድረቅ የተነሳ አፏን የምታረጥብበት ምራቅ አጣች፡፡ ሠውነቷ ሲንቀጠቀጥና እየዛለ ሲሄድ ለራሷም ይታወቃታል፡፡ መንቀሳቀስም ሆነ መናገር አልቻለችም፡፡ ከምትመለከተው ፊልም ላይም ፊቷን ዞር ማድረግ አልሆነላትም፡፡ እስኪጠናቀቅ አየች፡፡
ሠሎሞን ማለቁን ሲያይ ዘጋውና ከጐኗ ተነስቶ ፊት ለፊቷ ተቀመጠ፡፡
‹‹እሺ አሁን መነጋገር የምንችል ይመስለኛል፡፡ >>
ለመናገር ከንፈሯን ማላቀቅ አልቻለችም፡፡ በፍራቻ የቀዘቀዙ ዓይኖቿን አንከባለለችበት፡፡
‹‹መልስ ስጪኝ እንጂ?››
<ምን ልበልህ?»
‹‹መነጋገር አለብን እኮ ነው የምልሽ፡፡ >>
<<መቼ?>>
<<ዛሬ አሁን እዚሁ::>>
‹‹አልችልም ነገ፡፡›› እየተጐተተች
ከተቀመጠችበት ለመነሳት ስትሞክር ተንጠራርቶ ክንዷን ጨመቀና መልሶ አስቀመጣት፡፡
መነጋገርማ አለብን‹‹እንዴት ነው ይሄ ጎረምሳሽ….በደንብ አድርጎ ነው አይደል የሚያርስሽ..አዎ! ሁለት ስራ ፈት አውደልዳየች በእኔ በሞኙ ብር በየቤርጎው እየተሸከረከራችው ስትምነሸነሹና አለማችሀ ስትቀጩ ...ወይ ነዶ!›› ተንዘረዘረ.. በጥፊ ሊያላጋትም ፈለገ፡፡መልሶ ተወው፡፡
‹‹እሺ ምን ይሻላል?››
<<ምኑ?>>
‹‹ምኑ ትለኛለች እንዴ?…..ትሰሚያለሽ! እንደውም ካንቺ ጋር መነጋገር አልፈልግም፡ ውሳኔዬን ግን በጥሞና እንድታደምጪኝ እፈልጋለሁ፡፡ ከአሁን ሠዓት ጀምሮ የግል ዕቃዎቼን ብቻ ይዤ ቤቱን ለቅቄልሽ እወጣለሁ፡፡ የምትጠቀሚበትን መኪና አንድ ገዝቼልሻለሁ አሁንም ያንቺው ነው፡፡ ቤቱንም ከጎረምሳሽ ጋር ቅበጪበት... ጨፍሪበት... እንዳሻሽ ሸርሙጪበት፤ ስሙ ባንቺ ስላልሆ ግን የመሸጥ የመለወጥ መብት የለሽም፡፡ ከዛ በተረፈ ከዛሬ ጀምሮ ለልጆቼ ከሚያስፈልገዉ ውጪ በስተቀር ሠባራ ሳንቲም ከእኔ አታገኝም፡፡ ወደ ክስ እሄዳለሁ ብትይ ግን ይሄንን ጉድሽን በአስር ሺ ኮፒ አባዝቼ ፣ለእነዛ ተመፃዳቂና ጉረኛ ዘመዶችሽ በነፍስ ወከፍ አድልልሻለሁ፡፡ በዛም ብቻ አላበቃም በጠበቃዬ በኩል ለፍርድ ቤቱም በማስረጃነት አቀርበዋለሁ፡፡ ከዛ በኋላ ምን አልባት ከእኔ ንብረት መካፈል ብትችይ እንኳን ከዘመዶችሽና ከጎረቤቶችሽ የሚደርስብሽን ውርደት ተቋቁመሽ እዚህ ከተማ ውስጥ መኖር የምትችይ አይመስለኝም፡፡ ለማንኛውም የሚሻልሽን ከውሽማሽ ጋር ተማክረሽ መወሰን ትችያለሽ፡፡›› በማለት ተነስቶ እርምጃ ከጀመረ በኃላ ቆሞ ንግግሩን ቀጠለ፡፡
‹‹...ሌላ አንድ ነገር ይቀረኛል፡፡ በማንኛውም ሠዓት ልጆቼን ማየት ስፈልግ መኪና እልካለሁ ፣ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ትልኪልኛለሽ፡፡ ሳስብሽ ትክክለኛ ሚስት ብቻ ሳይሆን ትክክለኛ እናትም የመሆን ብቃቱ ያለሽ አይመስለኝም ፡።>>
እንባዋን እያረገፈች ፣አንደበት ተሳስሮ ፣ሠውነቷ በድንጋጤና በፀፀት ተኮማትሮ እያያት ያለ ምንም ሀዘኔታ ጥሏት ወደ መኝታ ቤቱ ገባ፡፡ እቃዎቹን ሠብስቦ ቤቱን ጥሎላት ሲወጣ እሱ ከእሷ ውጭ የወሰለተባቸው ከበርካታ አጋጣሚዎች ውስጥ አንዱ እንኳን ትዝ አላለውም፡፡ልክ ዕድሜ ዘመኑን ሙሉ ሌላ ሴት በዓይኑ ቀና ብሎ ሳያይ በታማኝነት የኖረና ድንገት መከዳቱን አውቆ ልቡ የተሰበረ ሰው አይነት ነበር የውሳኔው ቅፅበታዊነት..፡፡
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹እየቀለድክ ነው?›› አለችው፡፡
በፍፁም በህይወቴ እንደዛሬ አምርሬም አላውቅም፡፡ አንቺ መሪ ተዋናይ ሆነሽ የተወንሽበትን ፊልም አብረን ብናይ ምን አለበት? ምንም ቢሆን እኮ ታማኟና ተወዳጇ ባለቤቴ ነሽ፡፡ >> በማለት ላፕቶፑን ከፈተውና ወደ እሷ አስጠጋላት፡፡በፍራቻና ግራ በመጋባት መመልከት ጀመረች፡፡ከጉሮሮዋ መድረቅ የተነሳ አፏን የምታረጥብበት ምራቅ አጣች፡፡ ሠውነቷ ሲንቀጠቀጥና እየዛለ ሲሄድ ለራሷም ይታወቃታል፡፡ መንቀሳቀስም ሆነ መናገር አልቻለችም፡፡ ከምትመለከተው ፊልም ላይም ፊቷን ዞር ማድረግ አልሆነላትም፡፡ እስኪጠናቀቅ አየች፡፡
ሠሎሞን ማለቁን ሲያይ ዘጋውና ከጐኗ ተነስቶ ፊት ለፊቷ ተቀመጠ፡፡
‹‹እሺ አሁን መነጋገር የምንችል ይመስለኛል፡፡ >>
ለመናገር ከንፈሯን ማላቀቅ አልቻለችም፡፡ በፍራቻ የቀዘቀዙ ዓይኖቿን አንከባለለችበት፡፡
‹‹መልስ ስጪኝ እንጂ?››
<ምን ልበልህ?»
‹‹መነጋገር አለብን እኮ ነው የምልሽ፡፡ >>
<<መቼ?>>
<<ዛሬ አሁን እዚሁ::>>
‹‹አልችልም ነገ፡፡›› እየተጐተተች
ከተቀመጠችበት ለመነሳት ስትሞክር ተንጠራርቶ ክንዷን ጨመቀና መልሶ አስቀመጣት፡፡
መነጋገርማ አለብን‹‹እንዴት ነው ይሄ ጎረምሳሽ….በደንብ አድርጎ ነው አይደል የሚያርስሽ..አዎ! ሁለት ስራ ፈት አውደልዳየች በእኔ በሞኙ ብር በየቤርጎው እየተሸከረከራችው ስትምነሸነሹና አለማችሀ ስትቀጩ ...ወይ ነዶ!›› ተንዘረዘረ.. በጥፊ ሊያላጋትም ፈለገ፡፡መልሶ ተወው፡፡
‹‹እሺ ምን ይሻላል?››
<<ምኑ?>>
‹‹ምኑ ትለኛለች እንዴ?…..ትሰሚያለሽ! እንደውም ካንቺ ጋር መነጋገር አልፈልግም፡ ውሳኔዬን ግን በጥሞና እንድታደምጪኝ እፈልጋለሁ፡፡ ከአሁን ሠዓት ጀምሮ የግል ዕቃዎቼን ብቻ ይዤ ቤቱን ለቅቄልሽ እወጣለሁ፡፡ የምትጠቀሚበትን መኪና አንድ ገዝቼልሻለሁ አሁንም ያንቺው ነው፡፡ ቤቱንም ከጎረምሳሽ ጋር ቅበጪበት... ጨፍሪበት... እንዳሻሽ ሸርሙጪበት፤ ስሙ ባንቺ ስላልሆ ግን የመሸጥ የመለወጥ መብት የለሽም፡፡ ከዛ በተረፈ ከዛሬ ጀምሮ ለልጆቼ ከሚያስፈልገዉ ውጪ በስተቀር ሠባራ ሳንቲም ከእኔ አታገኝም፡፡ ወደ ክስ እሄዳለሁ ብትይ ግን ይሄንን ጉድሽን በአስር ሺ ኮፒ አባዝቼ ፣ለእነዛ ተመፃዳቂና ጉረኛ ዘመዶችሽ በነፍስ ወከፍ አድልልሻለሁ፡፡ በዛም ብቻ አላበቃም በጠበቃዬ በኩል ለፍርድ ቤቱም በማስረጃነት አቀርበዋለሁ፡፡ ከዛ በኋላ ምን አልባት ከእኔ ንብረት መካፈል ብትችይ እንኳን ከዘመዶችሽና ከጎረቤቶችሽ የሚደርስብሽን ውርደት ተቋቁመሽ እዚህ ከተማ ውስጥ መኖር የምትችይ አይመስለኝም፡፡ ለማንኛውም የሚሻልሽን ከውሽማሽ ጋር ተማክረሽ መወሰን ትችያለሽ፡፡›› በማለት ተነስቶ እርምጃ ከጀመረ በኃላ ቆሞ ንግግሩን ቀጠለ፡፡
‹‹...ሌላ አንድ ነገር ይቀረኛል፡፡ በማንኛውም ሠዓት ልጆቼን ማየት ስፈልግ መኪና እልካለሁ ፣ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ትልኪልኛለሽ፡፡ ሳስብሽ ትክክለኛ ሚስት ብቻ ሳይሆን ትክክለኛ እናትም የመሆን ብቃቱ ያለሽ አይመስለኝም ፡።>>
እንባዋን እያረገፈች ፣አንደበት ተሳስሮ ፣ሠውነቷ በድንጋጤና በፀፀት ተኮማትሮ እያያት ያለ ምንም ሀዘኔታ ጥሏት ወደ መኝታ ቤቱ ገባ፡፡ እቃዎቹን ሠብስቦ ቤቱን ጥሎላት ሲወጣ እሱ ከእሷ ውጭ የወሰለተባቸው ከበርካታ አጋጣሚዎች ውስጥ አንዱ እንኳን ትዝ አላለውም፡፡ልክ ዕድሜ ዘመኑን ሙሉ ሌላ ሴት በዓይኑ ቀና ብሎ ሳያይ በታማኝነት የኖረና ድንገት መከዳቱን አውቆ ልቡ የተሰበረ ሰው አይነት ነበር የውሳኔው ቅፅበታዊነት..፡፡
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍87❤14
በዚህም መሠረት መጽሐፍ በእኔ አማካይነት እና በጓደኞቼም እገዛ ታትሞ እንሆ ዛሬ ለምረቃ በቃ ፡፡ እኔም ጋዜጠኛ እንደመሆኔ
መጠን እዚህ ያላችሁ ጋዜጠኞች መዓት ጥያቄ
በአዕምሮአችሁ እየተጉላላ መሆኑ ቢገባኝም አሁን ወደ ዝግጅቱ በቀጥታ እንድንገባ እየጠየቅኩ በስተመጨረሻ ላይ ግን በተቻለ መጠን ለጥያቄያችሁ መልስ ልሠጣችሁ እንደምሞክር ቃል እገባለው፡፡ በመቀጠል የእለቱን የክብር እንግዳ የሆኑት የደራሲያን ማህበር ፕሬዘዳንት በንግግር እንዲከፍቱልን በክብር እጠይቃለሁ›› በማለት መድረኩን ለፕሬዘዳንቱ አስረከበ፡፡
ፕሬዘዳንቱም ንግራቸውን በመገረም ጀምረው በመደነቅ ጨረሱና መድረኩን መልሠው ለሁሴን አስረከቡ፡፡
ሁሴን ንግግሩን ቀጠለ ‹‹በመቀጠል የደራሲዋ አድናቂዎች ከመጽሐፉ የተወሠነ ጽሁፍ በመቀነጫጨብ ለዕድምተኞቻችን ያቀርቡልናል፡፡ የመጀመሪያዋ አቅራቢ ትንግርት ትሆናለች፡፡ ትንግርት ወደ መድረኩ ብትመጪልን፡፡ በነገራችን ላይ ትንግርት በሞያዋ ሠዓሊ ነች፡፡ በሚቀጥለው ሳምንት በአልያንስፍራንስ የመጀመሪያ የሥዕል
ኤግዚብሽኗን ታቀርባለች፡፡
ጋዜጠኞች ይህቺን ልጅ ብትከታተሏት ድንቅ ታሪክ ከጀርባዋ እንደምታገኙ በምስጢር ሹክ ልላችሁ እወዳለሁ፡፡›› በማለት ነጭ የአበሻ ቀሚሷን ለብሳ በቄንጠኛ እርምጃ ወደ መድረኩ ለተቃረበችው ትዕንግርት መድረኩን ለቀቀላት፡፡
እሷም ያለምንም የመግቢያ ንግግር ቀጥታ መጽሐፉን ገልጣ ወደ ማንበብ ነበር የገባችው፡፡ ‹እናቴ› በሚል ርዕስ የተፃፈውን አጭር ልቦለድ ነበር የምታነበው፡፡ አዳራሹ በፀጥታ ተሸበበ፤ ጋዜጠኞች ሳይቀሩ መቁነጥነጣቸውን አቁመው በተመስጦ በማዳመጥ ላይ ናቸው፡፡ የታሪኩ ፍሠትና የቃላቶቹ ውበት ብቻ አልነበረም እንዲመሠጡ ያስገደዳቸው፡፡ የተራኪዋም ድንቅ ችሎታ አፍ ያስከፍታል፡፡ የምታነበው ድርሠት በሦስት ገፀ ባሕርያት የተዋቀረ ነው፡፡ አንድ ወጣት ሴት፣ አንድ አዛውንት እናት እና ጎረምሳ ወንድ፡፡ የሦስቱንም ንግግር
በተለያየ የድምፅ ቅላፄ ሳታምታታ እየቀያየረች ስታቀርብ ቀድሞውንም ሕይወት ላለው ድርሠት ድርብ ሕይወት ዘራችበት፡፡ በዚህም ችሎታዋ እድምተኛውም ሆነ ጋዜጠኞች በሙሉ በእጅጉን ተደነቁባት፡፡ ሠሎሞንና ሁሴንም በመገረም ፈዘው ነበር፡፡
የሙዚቃ እረፍት ከተደረገ በኋላ ሌሎች ሦስት
አንባቢዎች ፎዚያንም ጨምሮ የመረጡትን
በንባብ አሠሙ፡፡በአጠቃላይ የመጽሀፍ ምረቃ በዓሉ ከተለመደው የተለየ ብዙ አስገራሚ
ነገሮች የታመቁበት ነበር፡፡ እያንዳንዱ ጋዜጠኛ
ያገኟቸውን መረጃዎች በቅደም ተከተል አጠናቅሮ በየሚሠሩበት ሚዲያ ላይ
ለማቅረብ ከፍተኛ ጉጉትና መቻኮል ይታይባቸው ነበር፡፡ሁሴንም እንዲህ ያሠፈሠፈውን እያንዳንዱን ጋዜጠኛ ነገሮችን በምንም መልኩ እንደተረዱት እና በምን መልኩም ለሕዝብ ለማስተጋባት እንደወሠኑ
ለማወቅ ጓጓ፡፡ መጽሀፉም በሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት ያገኛል? ወይስ አንባቢ አጥቶ በየመጽሃፍ መሸጫ መደብሩ የብል ሲሳይ ሆኖ
ይቀራል? የሚለውን ጥያቄ ሌላ ያስጨነቀው ጉዳይ ነበር የሆነበት፡፡ መልሶቹን ለማግኘት ግን የተወሠኑ የጊዜ ሽክርክሮችን በትዕግስት መጠበቅ እንዳለበት አልጠፋውም፡:
ግን የተወሰኑ የጊዜ ሽክርክሮችን በትግስት መጠበቅ እንዳለበት አልጠፋውም።
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
መጠን እዚህ ያላችሁ ጋዜጠኞች መዓት ጥያቄ
በአዕምሮአችሁ እየተጉላላ መሆኑ ቢገባኝም አሁን ወደ ዝግጅቱ በቀጥታ እንድንገባ እየጠየቅኩ በስተመጨረሻ ላይ ግን በተቻለ መጠን ለጥያቄያችሁ መልስ ልሠጣችሁ እንደምሞክር ቃል እገባለው፡፡ በመቀጠል የእለቱን የክብር እንግዳ የሆኑት የደራሲያን ማህበር ፕሬዘዳንት በንግግር እንዲከፍቱልን በክብር እጠይቃለሁ›› በማለት መድረኩን ለፕሬዘዳንቱ አስረከበ፡፡
ፕሬዘዳንቱም ንግራቸውን በመገረም ጀምረው በመደነቅ ጨረሱና መድረኩን መልሠው ለሁሴን አስረከቡ፡፡
ሁሴን ንግግሩን ቀጠለ ‹‹በመቀጠል የደራሲዋ አድናቂዎች ከመጽሐፉ የተወሠነ ጽሁፍ በመቀነጫጨብ ለዕድምተኞቻችን ያቀርቡልናል፡፡ የመጀመሪያዋ አቅራቢ ትንግርት ትሆናለች፡፡ ትንግርት ወደ መድረኩ ብትመጪልን፡፡ በነገራችን ላይ ትንግርት በሞያዋ ሠዓሊ ነች፡፡ በሚቀጥለው ሳምንት በአልያንስፍራንስ የመጀመሪያ የሥዕል
ኤግዚብሽኗን ታቀርባለች፡፡
ጋዜጠኞች ይህቺን ልጅ ብትከታተሏት ድንቅ ታሪክ ከጀርባዋ እንደምታገኙ በምስጢር ሹክ ልላችሁ እወዳለሁ፡፡›› በማለት ነጭ የአበሻ ቀሚሷን ለብሳ በቄንጠኛ እርምጃ ወደ መድረኩ ለተቃረበችው ትዕንግርት መድረኩን ለቀቀላት፡፡
እሷም ያለምንም የመግቢያ ንግግር ቀጥታ መጽሐፉን ገልጣ ወደ ማንበብ ነበር የገባችው፡፡ ‹እናቴ› በሚል ርዕስ የተፃፈውን አጭር ልቦለድ ነበር የምታነበው፡፡ አዳራሹ በፀጥታ ተሸበበ፤ ጋዜጠኞች ሳይቀሩ መቁነጥነጣቸውን አቁመው በተመስጦ በማዳመጥ ላይ ናቸው፡፡ የታሪኩ ፍሠትና የቃላቶቹ ውበት ብቻ አልነበረም እንዲመሠጡ ያስገደዳቸው፡፡ የተራኪዋም ድንቅ ችሎታ አፍ ያስከፍታል፡፡ የምታነበው ድርሠት በሦስት ገፀ ባሕርያት የተዋቀረ ነው፡፡ አንድ ወጣት ሴት፣ አንድ አዛውንት እናት እና ጎረምሳ ወንድ፡፡ የሦስቱንም ንግግር
በተለያየ የድምፅ ቅላፄ ሳታምታታ እየቀያየረች ስታቀርብ ቀድሞውንም ሕይወት ላለው ድርሠት ድርብ ሕይወት ዘራችበት፡፡ በዚህም ችሎታዋ እድምተኛውም ሆነ ጋዜጠኞች በሙሉ በእጅጉን ተደነቁባት፡፡ ሠሎሞንና ሁሴንም በመገረም ፈዘው ነበር፡፡
የሙዚቃ እረፍት ከተደረገ በኋላ ሌሎች ሦስት
አንባቢዎች ፎዚያንም ጨምሮ የመረጡትን
በንባብ አሠሙ፡፡በአጠቃላይ የመጽሀፍ ምረቃ በዓሉ ከተለመደው የተለየ ብዙ አስገራሚ
ነገሮች የታመቁበት ነበር፡፡ እያንዳንዱ ጋዜጠኛ
ያገኟቸውን መረጃዎች በቅደም ተከተል አጠናቅሮ በየሚሠሩበት ሚዲያ ላይ
ለማቅረብ ከፍተኛ ጉጉትና መቻኮል ይታይባቸው ነበር፡፡ሁሴንም እንዲህ ያሠፈሠፈውን እያንዳንዱን ጋዜጠኛ ነገሮችን በምንም መልኩ እንደተረዱት እና በምን መልኩም ለሕዝብ ለማስተጋባት እንደወሠኑ
ለማወቅ ጓጓ፡፡ መጽሀፉም በሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት ያገኛል? ወይስ አንባቢ አጥቶ በየመጽሃፍ መሸጫ መደብሩ የብል ሲሳይ ሆኖ
ይቀራል? የሚለውን ጥያቄ ሌላ ያስጨነቀው ጉዳይ ነበር የሆነበት፡፡ መልሶቹን ለማግኘት ግን የተወሠኑ የጊዜ ሽክርክሮችን በትዕግስት መጠበቅ እንዳለበት አልጠፋውም፡:
ግን የተወሰኑ የጊዜ ሽክርክሮችን በትግስት መጠበቅ እንዳለበት አልጠፋውም።
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍77❤26
እንዲህ እንዲህ እየተጫወቱ የሚበቃቸውን ያህል ከጠጡና የሚበቃቸውን ያህል ካመሹ በኋላ ሁለት ሆነው የገቡበትን ቤት ሦስት ሆነው ለቀቁ፡፡ሠሎሞን ወጣቷን ሸጉጦ በራሱ መኪና ገብቶ ሁሴንን ተሠናበተና ተፈተለከ፡፡
ሁሴንም የራሱን መኪና አስነስቶ ጉዞ ጀመረ፡፡ ብቸኝነት ተሠማው፡፡ ተንቀሳቃሽ ስልኩን አንስቶ ደወለ፡፡ ትንግርት ጋር ነው እየደወለ ያለው፡፡በጣም ናፍቃዋለች፤እንዲህ ሆድ ሲብሰው ሁሌ እሷ ነች የምታሰኘው፤ከአራት ጥሪ በኋላ ተነሳ፡፡
« ምነው ጋሼ?>>
‹‹እንዴት ምነው?››
‹‹እኩለ ለሊት እኮ ተቃርቧል፡፡››
‹‹ተኝተሸ ነበር እንዴ?››
‹‹ነገሩ እንኳን አልተኛሁም ... ለመሆኑ የት ነህ? መኪና እየነዳህ መሠለኝ፡፡››
‹‹አዎ ከዛ ቦርጫም ጋር ዘና ብዬ ወደ ቤት እየገባሁ ነው፡፡››
‹‹ጥሩ ነዋ …፡፡››
‹‹አሁን የደወልኩት ላገኝሽ ስለፈለኩ ነው፡፡››
<<ምን??>>
‹‹ምነው ደነገጥሽ ..?››
‹‹አሁን እኮ እንደበፊቱ ሸርሙጣ አይደለሁም፡፡ በፈለክ ሠዓት ገንዘብህን ከፍለህ ልታገኘኝ አትችልም፡፡›› በማለት ጆሮው ላይ ጠረቀመችበት…ግር አለው፡፡ሲደውልላት እሷ ባሰበችው መልኩ ፈፅሞ አስቦት አልነበረም፡፡ ስለናፈቀችው ነበር ላግኝሽ ያላት፡፡ በዚህ በዚ መልክ ሆደ ባሻና ቁጡ ስትሆን አይቷት አያውቅም፡፡.....
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ሁሴንም የራሱን መኪና አስነስቶ ጉዞ ጀመረ፡፡ ብቸኝነት ተሠማው፡፡ ተንቀሳቃሽ ስልኩን አንስቶ ደወለ፡፡ ትንግርት ጋር ነው እየደወለ ያለው፡፡በጣም ናፍቃዋለች፤እንዲህ ሆድ ሲብሰው ሁሌ እሷ ነች የምታሰኘው፤ከአራት ጥሪ በኋላ ተነሳ፡፡
« ምነው ጋሼ?>>
‹‹እንዴት ምነው?››
‹‹እኩለ ለሊት እኮ ተቃርቧል፡፡››
‹‹ተኝተሸ ነበር እንዴ?››
‹‹ነገሩ እንኳን አልተኛሁም ... ለመሆኑ የት ነህ? መኪና እየነዳህ መሠለኝ፡፡››
‹‹አዎ ከዛ ቦርጫም ጋር ዘና ብዬ ወደ ቤት እየገባሁ ነው፡፡››
‹‹ጥሩ ነዋ …፡፡››
‹‹አሁን የደወልኩት ላገኝሽ ስለፈለኩ ነው፡፡››
<<ምን??>>
‹‹ምነው ደነገጥሽ ..?››
‹‹አሁን እኮ እንደበፊቱ ሸርሙጣ አይደለሁም፡፡ በፈለክ ሠዓት ገንዘብህን ከፍለህ ልታገኘኝ አትችልም፡፡›› በማለት ጆሮው ላይ ጠረቀመችበት…ግር አለው፡፡ሲደውልላት እሷ ባሰበችው መልኩ ፈፅሞ አስቦት አልነበረም፡፡ ስለናፈቀችው ነበር ላግኝሽ ያላት፡፡ በዚህ በዚ መልክ ሆደ ባሻና ቁጡ ስትሆን አይቷት አያውቅም፡፡.....
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
❤57👍29
‹‹የዚህ አገር ልጅ ነህ?›› የጥያቄውን መልስ ፈልጌ ሳይሆን እንዲያወራኝ ስለፈለኩ ነበር መጠየቄ፡፡
‹ምነው?›› መልሶ በግድየለሽነት ጠየቀኝ፡፡
‹‹እዚህ ሠፈር አይቼህ ስለማላውቅ ነው፡፡››
‹‹ከአሁን በኋላም አታይኝም፡፡›› ደረቅ መልስ መለሰልኝ፡፡
‹‹ኡ. ኡ .ቴ እሱን እንኳን እናያለን፡፡›› አልኩት... አስቤ አልነበረም እንደዛ ያልኩት፤ እንዲሁ ለመቀለድ ስለፈለኩ እንጂ፡፡ ድብርቱን ላላቅቅለት ወስኛለሁ፡፡ ቢያንስ ለዚች ለሊት እንኳን ቢሆን ችግሩን እንዲረሳ .. በደስታ ላንሳፍፈው ቆርጬ ነበር፡፡
‹‹ዝምተኛ ነህ?>>
ታጥቦ እንዳልተተኮሰ ሱፍ ጨርቅ የተጨማደደ ፊቱን እንደቋጠረ‹‹ብንተኛ ምን ይመስልሻል?››አለኝ፤አልከፋኝም፡፡ አይነጥላው
እስኪገለጥለት ነው ስል አሠብኩ፡፡
ከደቂቃዎች በኋላ የሕይወት ታሪኩን እንደሚዘከዝክልኝ እርግጠኛ ነበርኩ፡፡ እንደእሱ አይነት ብዙዎች ገጥመውኛል፡፡
መጨረሻቸውንም በሀዘኔታና በትዝብት ተመልክቼያለሁ ...ቀይ ፒኪኒ ፓንቴ ሲቀር የተቀረውን ልብሴን አንድ ባንድ አወለቅኩ፡፡
አንሶላውን ገልጬ ከውስጥ ገባሁና እሱን መመልከት ጀመርኩ፡፡ ከተጋደመበት ተስፈንጥሮ ተነሳና ማወላለቅ ቀጠለ፡፡ እፍረቱን መሸፈኛ እንኳን አላስቀረም፡፡ መለመላውን ወንበር ስቦ ተቀመጠ፡፡
ከተኛሁበት ሳልንቀሳቀስ አፍጥጬ እየተመለከትኩት ነው፡፡ አወላልቆ ካስቀመጠው የሱሪ ኪስ ሲጋራ አወጣና ለኩሶ ማጬስ ጀመረ፡፡ ገረመኝ፡፡
‹‹በሽተኛ ነው እንዴ?›› ሁሴን አላስችል ብሎት ጣልቃ ገብቶ ጠየቀ፡፡
ከንባቧ ስላደናቀፋት ተበሳጭታ‹‹እያነበብኩልህ እኮ ነው...ሠለቸህ እንዴ?›› አለችው፡፡
‹‹ኧረ በፍፁም…. መጨረሻው አጓጉቶኝ ነው።
ታገስ ካሁን በኋላ ካቋረጥከኝ አላነብልህም›› አለችና ከቢራው አንዴ ተጎንጭታ ከንፈሮቿን በማርጠብ ካቆመችበት ንባቧን ቀጠለች፡፡
‹‹ከሴቶች ጋር ተኝቶ አያውቅም ወይስ ስልብ ነው?›› ስል አሰብኩ፡፡ አጢሶ ሲጨርስ ከኪሱ ሌላ ነገር አወጣና ወደ እኔ አመራ፡፡ ሠፋ ያለ ፕላስተርና የተጠቀለለ ገመድ ነበር የያዘው፡፡ ግምቴን ሳልጨርስ ህገወጥ ሸቀጥ እንደተገኘበት የነጋዴ መጋዘን በሚገርም ፍጥነት አፌን አሸገኝ፡፡ ፋታ ሳይሰጠኝ የለበስኩትን ብርድ ልብስ ከላዬ ላይ ገፎ ወደ ወለሉ ወረወረውና ከተኛሁበት ጎትቶ አስነሳኝ፡፡ እጆቼን ወደ ኃላ ጠመዘዘና በመንግስት እጅ እንደወደቀ አሸባሪ ወይም ለመንግስት ስልጣን አስጊ እንደሆነ ፖለቲከኛ አንድ ላይ አጣምሮ ጠፈራቸው....መታገል አልቻልኩም፡፡
በፍራቻ ቀስ በቀስ መደንዘዝ ጀምሬለሁ፡፡
ሊገለኝ እንዳሰበ ገመትኩ፡፡ አይኖቹን ተመለከትኳቸው ...የሲኦል እሳት ውስጣቸው
መንቦግቦግ ጀምሯል፡፡ ለበርካታ ደቂቃዎች ፊት ለፊቴ ቆሞ አስተዋለኝ፡፡ እነዛ ደቂቃዎች ለእኔ ከእድሜ ልክ በላይ ነው የረዘሙብኝ፡፡
አንዴ ጡቶቼን ከዛም ጭኔን ጠቅላላ ሠውነቴን በማፈራረቅ እስኪጠግብ ተመለከታቸው፡፡
መመልከቱ ሲበቃው የለበስኩትን ቀይ ፓንት
በእርጋታ አውልቆ ወደ አፍንጫው አስጠጋ፡፡
የፈረንሳይ ሽቶ እንደተነሰነሰበት ውድ መሃረብ በተመስጦ ሽታውን ወደ ውስጥ እየማገ
አጣጣመው፡፡በኋላም በጥንቃቄ አጣጠፈውና
ኮመዲኖው ላይ አስቀመጠው፡፡ ወዲያው
ሃሳቡን ቀየረና ካስቀመጠበት አንስቶ የጃኬት ኪስ ውስጥ ከተተው …ፓንቴን፡፡በዚህ ጊዜ የስነልቦና በሽተኛ መሆኑ በደንብ ገባኝ፡፡ ፍራቻዬ በእጥፍ ጨመረ፡፡ ብዙ የወሲብ በሽተኞች አጋጥመውኝ ያውቃሉ፡፡የዛሬው ግን የተለየ ነው የሆነብኝ፡፡ ነገሩን የከፋ ያደረገው ደግሞ የሆነ ነገር ተናግሬ እንዳላረጋጋው፤ ካልሆነም ያቅሜን ያህል ጮኬ ከውጭ እርዳታ እንዳይመጣልኝ የአፌ መታሸግና የእጄ መታሰር ነው፡፡
ሁለት እግሮቼን ይዞ ወደ አልጋው ጫፍ ሳበኝ፡፡ ወንበሩን አስጠጋና እግሮቼ መሀከል ተቀመጠ፡፡ ልክ ከማህፀን የሚወጣ ህፃን ልጅ እንደምትጠብቅ አዋላጅ ብልቴን አትኩሮ ይመለከት ጀመር፡፡ እንደመባነን አለና ሌላ ሲጋራ መዞ አቀጣጠለ፡፡ በዚህ ጊዜ ይበልጥ
ሠውነቴ መንቀጥቀጥ ጀምሮ ነበር፡፡ ‹ሊያበላሸኝ ነው› ስል ደመደምኩ፡፡ ብልቴን በሲጋራ እሳት ሊተረኩሰው እንደሆነ ገመትኩ፡፡
በዓይኖቼ ተማፀንኩት.... ፍራቻዬ አየለ…. ፊኛዬ ተነፋፋና የሽንት መቆጣጠሪያዬ ተተረተረ፡፡
እሱም በተራው በመገረም አስተዋለኝ፡፡ አዲስ
እንደፈለቀ ምንጭ ከሚንጎለጎለው ሽንቴን
በጣቱ አጥቅሶ ወደ ምላሱ ሠደደው... እናም አጣጣመው፡፡ ልክ የሠራችውን ወጥ እንደምትቀምስ ባለሞያ፡፡ ደግነቱ ምንም የቃጠሎ አደጋ ሳያደርስብኝ ሲጋራውን አጪሶ ጨረሠና ወረወረው፡፡ አወራወሩ የንዴት ይመስላል፡፡
‹‹ከሌላ ፕላኔት የመጣ ፍጡር ይሆን እንዴ?›› ስል አሰብኩ፡፡ መጨረሻዬም አጓጓኝ፡፡ በዚህ ቅፅበት እጁን ወደ ጃኬት ኪሱ ሲሠድ በጨረፍታ ተመለከትኩ፡፡ ብሞት ግድ የሌለኝ መስሎ ይሠማኝ ነበር፡፡ ይህቺን አለም ገና እንዳልጠገብኳት የተረዳሁት ግን በዚህ ክስተት ነው፡፡የሚያብረቀርቅ ጩቤ አወጣ ፤የራሱን እጅ በጭካኔ ሸረከተው፡፡ ደሙ መስመር ሰርቶ መንጠባጠብ ጀመረ፡፡ የተለያዩ ህብረ - ቀለማት አይኖቼ ላይ ተመላለሱብኝ፤ቀስ በቀስ ከማንነቴ እየተነጠልኩ..እየተፋው ሲሄድ ይታወቀኛል፡፡
ወደ ጥልቅ ገደል እየተንሸራተትኩ ምጓዝ
መስሎ ተሠማኝ፡፡.....
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹ምነው?›› መልሶ በግድየለሽነት ጠየቀኝ፡፡
‹‹እዚህ ሠፈር አይቼህ ስለማላውቅ ነው፡፡››
‹‹ከአሁን በኋላም አታይኝም፡፡›› ደረቅ መልስ መለሰልኝ፡፡
‹‹ኡ. ኡ .ቴ እሱን እንኳን እናያለን፡፡›› አልኩት... አስቤ አልነበረም እንደዛ ያልኩት፤ እንዲሁ ለመቀለድ ስለፈለኩ እንጂ፡፡ ድብርቱን ላላቅቅለት ወስኛለሁ፡፡ ቢያንስ ለዚች ለሊት እንኳን ቢሆን ችግሩን እንዲረሳ .. በደስታ ላንሳፍፈው ቆርጬ ነበር፡፡
‹‹ዝምተኛ ነህ?>>
ታጥቦ እንዳልተተኮሰ ሱፍ ጨርቅ የተጨማደደ ፊቱን እንደቋጠረ‹‹ብንተኛ ምን ይመስልሻል?››አለኝ፤አልከፋኝም፡፡ አይነጥላው
እስኪገለጥለት ነው ስል አሠብኩ፡፡
ከደቂቃዎች በኋላ የሕይወት ታሪኩን እንደሚዘከዝክልኝ እርግጠኛ ነበርኩ፡፡ እንደእሱ አይነት ብዙዎች ገጥመውኛል፡፡
መጨረሻቸውንም በሀዘኔታና በትዝብት ተመልክቼያለሁ ...ቀይ ፒኪኒ ፓንቴ ሲቀር የተቀረውን ልብሴን አንድ ባንድ አወለቅኩ፡፡
አንሶላውን ገልጬ ከውስጥ ገባሁና እሱን መመልከት ጀመርኩ፡፡ ከተጋደመበት ተስፈንጥሮ ተነሳና ማወላለቅ ቀጠለ፡፡ እፍረቱን መሸፈኛ እንኳን አላስቀረም፡፡ መለመላውን ወንበር ስቦ ተቀመጠ፡፡
ከተኛሁበት ሳልንቀሳቀስ አፍጥጬ እየተመለከትኩት ነው፡፡ አወላልቆ ካስቀመጠው የሱሪ ኪስ ሲጋራ አወጣና ለኩሶ ማጬስ ጀመረ፡፡ ገረመኝ፡፡
‹‹በሽተኛ ነው እንዴ?›› ሁሴን አላስችል ብሎት ጣልቃ ገብቶ ጠየቀ፡፡
ከንባቧ ስላደናቀፋት ተበሳጭታ‹‹እያነበብኩልህ እኮ ነው...ሠለቸህ እንዴ?›› አለችው፡፡
‹‹ኧረ በፍፁም…. መጨረሻው አጓጉቶኝ ነው።
ታገስ ካሁን በኋላ ካቋረጥከኝ አላነብልህም›› አለችና ከቢራው አንዴ ተጎንጭታ ከንፈሮቿን በማርጠብ ካቆመችበት ንባቧን ቀጠለች፡፡
‹‹ከሴቶች ጋር ተኝቶ አያውቅም ወይስ ስልብ ነው?›› ስል አሰብኩ፡፡ አጢሶ ሲጨርስ ከኪሱ ሌላ ነገር አወጣና ወደ እኔ አመራ፡፡ ሠፋ ያለ ፕላስተርና የተጠቀለለ ገመድ ነበር የያዘው፡፡ ግምቴን ሳልጨርስ ህገወጥ ሸቀጥ እንደተገኘበት የነጋዴ መጋዘን በሚገርም ፍጥነት አፌን አሸገኝ፡፡ ፋታ ሳይሰጠኝ የለበስኩትን ብርድ ልብስ ከላዬ ላይ ገፎ ወደ ወለሉ ወረወረውና ከተኛሁበት ጎትቶ አስነሳኝ፡፡ እጆቼን ወደ ኃላ ጠመዘዘና በመንግስት እጅ እንደወደቀ አሸባሪ ወይም ለመንግስት ስልጣን አስጊ እንደሆነ ፖለቲከኛ አንድ ላይ አጣምሮ ጠፈራቸው....መታገል አልቻልኩም፡፡
በፍራቻ ቀስ በቀስ መደንዘዝ ጀምሬለሁ፡፡
ሊገለኝ እንዳሰበ ገመትኩ፡፡ አይኖቹን ተመለከትኳቸው ...የሲኦል እሳት ውስጣቸው
መንቦግቦግ ጀምሯል፡፡ ለበርካታ ደቂቃዎች ፊት ለፊቴ ቆሞ አስተዋለኝ፡፡ እነዛ ደቂቃዎች ለእኔ ከእድሜ ልክ በላይ ነው የረዘሙብኝ፡፡
አንዴ ጡቶቼን ከዛም ጭኔን ጠቅላላ ሠውነቴን በማፈራረቅ እስኪጠግብ ተመለከታቸው፡፡
መመልከቱ ሲበቃው የለበስኩትን ቀይ ፓንት
በእርጋታ አውልቆ ወደ አፍንጫው አስጠጋ፡፡
የፈረንሳይ ሽቶ እንደተነሰነሰበት ውድ መሃረብ በተመስጦ ሽታውን ወደ ውስጥ እየማገ
አጣጣመው፡፡በኋላም በጥንቃቄ አጣጠፈውና
ኮመዲኖው ላይ አስቀመጠው፡፡ ወዲያው
ሃሳቡን ቀየረና ካስቀመጠበት አንስቶ የጃኬት ኪስ ውስጥ ከተተው …ፓንቴን፡፡በዚህ ጊዜ የስነልቦና በሽተኛ መሆኑ በደንብ ገባኝ፡፡ ፍራቻዬ በእጥፍ ጨመረ፡፡ ብዙ የወሲብ በሽተኞች አጋጥመውኝ ያውቃሉ፡፡የዛሬው ግን የተለየ ነው የሆነብኝ፡፡ ነገሩን የከፋ ያደረገው ደግሞ የሆነ ነገር ተናግሬ እንዳላረጋጋው፤ ካልሆነም ያቅሜን ያህል ጮኬ ከውጭ እርዳታ እንዳይመጣልኝ የአፌ መታሸግና የእጄ መታሰር ነው፡፡
ሁለት እግሮቼን ይዞ ወደ አልጋው ጫፍ ሳበኝ፡፡ ወንበሩን አስጠጋና እግሮቼ መሀከል ተቀመጠ፡፡ ልክ ከማህፀን የሚወጣ ህፃን ልጅ እንደምትጠብቅ አዋላጅ ብልቴን አትኩሮ ይመለከት ጀመር፡፡ እንደመባነን አለና ሌላ ሲጋራ መዞ አቀጣጠለ፡፡ በዚህ ጊዜ ይበልጥ
ሠውነቴ መንቀጥቀጥ ጀምሮ ነበር፡፡ ‹ሊያበላሸኝ ነው› ስል ደመደምኩ፡፡ ብልቴን በሲጋራ እሳት ሊተረኩሰው እንደሆነ ገመትኩ፡፡
በዓይኖቼ ተማፀንኩት.... ፍራቻዬ አየለ…. ፊኛዬ ተነፋፋና የሽንት መቆጣጠሪያዬ ተተረተረ፡፡
እሱም በተራው በመገረም አስተዋለኝ፡፡ አዲስ
እንደፈለቀ ምንጭ ከሚንጎለጎለው ሽንቴን
በጣቱ አጥቅሶ ወደ ምላሱ ሠደደው... እናም አጣጣመው፡፡ ልክ የሠራችውን ወጥ እንደምትቀምስ ባለሞያ፡፡ ደግነቱ ምንም የቃጠሎ አደጋ ሳያደርስብኝ ሲጋራውን አጪሶ ጨረሠና ወረወረው፡፡ አወራወሩ የንዴት ይመስላል፡፡
‹‹ከሌላ ፕላኔት የመጣ ፍጡር ይሆን እንዴ?›› ስል አሰብኩ፡፡ መጨረሻዬም አጓጓኝ፡፡ በዚህ ቅፅበት እጁን ወደ ጃኬት ኪሱ ሲሠድ በጨረፍታ ተመለከትኩ፡፡ ብሞት ግድ የሌለኝ መስሎ ይሠማኝ ነበር፡፡ ይህቺን አለም ገና እንዳልጠገብኳት የተረዳሁት ግን በዚህ ክስተት ነው፡፡የሚያብረቀርቅ ጩቤ አወጣ ፤የራሱን እጅ በጭካኔ ሸረከተው፡፡ ደሙ መስመር ሰርቶ መንጠባጠብ ጀመረ፡፡ የተለያዩ ህብረ - ቀለማት አይኖቼ ላይ ተመላለሱብኝ፤ቀስ በቀስ ከማንነቴ እየተነጠልኩ..እየተፋው ሲሄድ ይታወቀኛል፡፡
ወደ ጥልቅ ገደል እየተንሸራተትኩ ምጓዝ
መስሎ ተሠማኝ፡፡.....
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍97❤11🥰6😱6👏1😁1
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹዋቤ
የውብዳርስ?››
‹‹እኔ እንጃላት፡፡››
‹‹እንዴት እኔ እንጃላት ... ?ወንዶች ስትባሉ በቃ ሁላችሁም አንድ አይነት ናችሁ? ሴትን ልጅ ቀምሳችሁ... ልሳችሁ ጣዕሟን ከጨረሳችሁ በኋላ ተፍታችሁ ከአፈር ስትደባልቁ ጥቂት እንኳን ፀፀት አይሠማችሁም? ግርም የሚለኝ እግኢአብሔር ለምን እናንተን እንደፈጠራችሁ ነው>>
‹‹የፈጠረንማ አንደኛ አቶ ሁሴን እንደሚለው መልኩን በእኛ በኩል ለማየት ነው፤ምክንያቱም እኛ እሱን እንመስላለን፡፡ ሁለተኛው ምድርን እንድናስተዳድርለት ነው፤ሦስተኛው እንድናመሰግነው ይመስለኛል፡፡ እንደ እኔ ሦስተኛው ብዙም የተሳካ አይመስለኝም፡፡ እናንተን ከፈጠረ በኋላ አይናችንን ወደ ፈጣሪ እንዳናነሳ እንቅፋት እንደሆናችሁን ነው የምረዳው፡፡›› ሁለቱም ምግቡን ስላቆሙ አስተናጋጅ መጥቶ መአዱን አነሳና ጠረጴዛውን አፀዳዳው፡፡...
‹‹ግን እውነት ደህና ነች?›› ጠየቀችው
‹‹እኔም እውነቴን እኮ ነው ..አላውቅም፡፡››
‹‹ምን ማለት ነው?››
‹‹ተፋተናል፡፡››
‹‹ምን?›› በድንጋጤ አፏን በእጇ ሸፍና ከመቀመጫዋ ተነሳችና መልሳ ቁጭ አለች፡፡
‹‹አዋ አራት ወር አለፈን፡፡››
‹‹እንዴት ሳልሰማ? ምን አለበት ደውለህ እንኳ ብትነግረኝ?››
‹‹ምን የሚነገር ነገር አለው? ለሰርጉም ጠርቼሽ ለፍቺውም ጠርቼሽ እችላለሁ... ? ድግስና ጥሪ ለጋብቻ ብቻ ነው ብዬ ነው፡፡››
‹‹ለምን የለውም? የዛሬን አያድርገውና ስንት ጥሩና መጥፎውን ነገር አብረን አሳልፈናል እኮ …ቆይ እናንተን ሀይ የሚላችሁ ሠውም የለ እንዴ? ዳሩ ከእብድ ጋር የሚውል ምን ጤና ይኖረዋል?ከአህያ ጋር የዋለች ጊደር...> እንደሚባለው ቢጤ እኮ ነው፡፡››
‹‹እንደምታስቢው እኔ ጠልቻት ወይም ሌላ አፍቅሬ እንዳይመስልሽ፡፡››
‹‹እና እንዴት ሆኖ ነው?››
‹‹ሠለቸኋት ... ድብብቆሽ ጨዋታ ውስጥ ገባች...እጅ ከፍንጅ ያዝኳት .. በቃ ይሄው ነው፡፡››
‹‹እኔ አላምንም ... የውብዳር ከሌላ ወንድ ጋር... ምቀኛ በመሀከላችሁ ገብቶ እንዳይሆን?››
‹‹አመንሽም አላመንሽም በወሬ ወይ በጥርጣሬ እንዳይመስልሽ፤እራሷም ባመነችበት አሳማኝ ማስረጃ ነው፡፡››
‹‹ወይ ጉድ!›› አለች ኤደን ግራ ገብቷት፡፡
ሠሎሞን ብርጭቆውን አነሳና ውስጥ ያለውን ጅው አድርጎ በመጨለጥ ጠርሙሱ ውስጥ የነበረውን ለሁለቱም ቀድቶ ሌላ እንዲጨምርላቸው ለአስተናጋጁ በምልክት ትዕዛዝ በማስተላለፍ ንግግሩን ቀጠለ፡፡ ‹‹አየሽ ኤደን ምን አልባት አንቺ ነገሮችን ከራስሽ አንፃር ስትገመግሚያቸው በወንድ በደል ደርሶብኛል ወይም ተገፍቼያለሁ ብለሽ ስለምታስቢ ጠቅላላ ወንዶች ላይ ያለሽ ግንዛቤ አሉታዊ ጎኑ ስለሚያመዝን ወንዶች ሁሉ በዳይ ሴቶች ደግሞ ተበዳይ ሆነው ሊታዩሽ ይችላሉ፡፡ ሀቁ ግን እንደዛ አይደለም ስንት መሠሪና አለሌ ሴቶችም አሉ ፡፡ እና ምን መሠለሽ ...››ንግግሩን የስልኩ መጮህ አቋረጠው፡፡ ከኪሱ አወጣና ደዋዩ ማን እንደሆነ አየው፡፡ ሁሴን ነበር፡፡ አነሳው፡፡
‹‹እሺ ጌታው፡፡››
<አለሁ ባክህ ... ሰርጉ እንዴት ነበር?>>ሁሴን
‹‹አሪፍ ነው፡፡ አሁን ወጥቼያለሁ፡፡ ፍንድቅድቅ ያልክ ትመስላለህ ደግሞ ምን አገኘህ?››
<ደወለች እባክህ::››
<<ማን?>>
ሁሴን ተበሳጨ ‹‹ማን ትላለህ እንዴ? ማን እንድልህ ትፈልጋለህ?››
‹‹ይቅርታ እሺ ደራሲዋ?››
ኤደን ሁሴን እንደደወለ አወቀች፡፡ ሌላ ነገር የምታስብ መስላ ከወይኑ እየተጎነጨች በጽሞና ቃለ ምልልሳቸውን እያዳመጠች ነው፡፡
‹‹ትክክል ነህ፤እሷን ለማግኘት ማድረግ የሚገባኝን ነገረችኝ፡፡››
‹‹አትለኝም ምን አለችህ?››
<<አግባኝ>>
‹‹በተሠቀለው ንጉስ አግባኝ? የምሯን ነው!››
‹‹አዎ ከምሯ ነው፡፡››
‹‹ታዲያ ምን ችግር አለው እሺ በላታ፤ከዛም አግኛትና ካልተመቸችህ ቃልህን ታጥፋለህ፤ቃል ማጠፍ እንደሆነ ላንተ የሚከብድ አይመስለኝም››
የኤደን ስሜት ይበልጥ እየተነቃቃ ውስጧ በቁጣና በቅናት እየነደደ መጣ፡፡ ትቼዋለሁ ወጥቶልኛል ብላ ከሁሴን አጠገብ ከራቀችና እሱን ማግኘት ከተወች ስድስት ወር ቢያልፋትም ውስጧ ግን ዛሬም ይራበዋል፡፡ መሸነፍ ልቧን ያቆስለዋል፡፡
ንግግራቸው ቀጥሏል፡-‹‹ባክህ የዋዛ እንዳትመስልህ የእውነት ከወደድከኝ ቆማጣም ሆንኩ ሸፋፋ የማትተወኝ ከሆነ እና ልታገባኝ ከወሠንክ በመጀመሪያ ሠርግ ደግስ ለምታውቃቸው ሠዎች ሁሉ የሠርግ ጥሪ በትን ከዛ በሠርጉ ቀን ሽማግሌዎችህን ሚዜዎችህንና አጃቢዎችህን አዘጋጅ ልክ
በሠዓቱ እደውልልሀለሁ ያለሁበት ትመጣና ይዘኸኝ ትሄዳለህ፡፡››አለችኝ፡፡
‹‹እንዲህ ነችና ... ልጅቷ ልብ አንጠልጣይ የፍቅር ፊልም እየሠራች ነው እንዴ ...? እኔ ይሄንን ጉዳይ ከዚህ በላይ በስልክ ማውራት አልፈልግም ነገ ጥዋት እቢሮ እመጣለሁ፤ ታወራኛለህ፡፡››
እጠብቅካለው....ለማኝማውም ሚዜ ለመሆን ተዘጋጅ፡፡››
‹‹እሱን እናያለን .. ለማንኛውም አሁን ከኤደን ጋር ነኝ፡፡ሰርግ ቤት ተገናኘን፡፡ ሠላም እያለችህ ነው፡፡››
ኤደን በተቃውሞ ፊቷን አኮሳተረች፡፡
‹‹ተመችቶኃላ .. ላናግራት›› አለ ሁሴን ሠሎሞን ሞባይሉን ዘረጋላት .. ፍቃደኛ አልሆነችም፡፡ ‹‹በል ቻው፡፡ በአየር ላይ ሠላም ብላሀለች፡፡›› በማለት ስልኩን ዘጋው፡፡
‹‹በቃ አሁንም ስለዛች ደራሲ የቀን ህልም እያለመ ነው?››
‹‹ባክሽ እኔም ግራ ገብቶኛል፡፡››
‹‹እኔ እኮ የሚገርመኝ ቆይ ማን ትሆን እንዲህ የምትጫወትበት?››
‹‹እሱ አይደል እንቆቅልሹ፡፡ አሁን እኮ የሚለኝ ልታየኝ ከፈለክ ድግስ ደግስና አግባኝ አለችኝ ነው >>
‹‹በቃ በቃ እኔ እንዲህ አይነት ቅራቅንቦ መስማት አልፈልግም፡፡ እንደውም መጠጣት ሁሉን መርሳት እፈልጋለሁ፤ ሞቅ ያለ ቤት ውሠደኝ፡፡›› አለችው፡፡
‹‹ኧረ እስማማለሁ፡፡›› በማለት ሂሳቡን ከፍሎ ቀጫጭን የእጆቿን ጣቶች በፈርጣማው ጣቶቹ አቆላልፎ በመያዝ ወደ ጭፈራ ቤት ይዟት ለመሄድ መኪናው ውስጥ ይዟት ገባ፡፡ መኪናውን ከማንቀሳቀሱ በፊት ግን የሞባይል ስልኩን ካስቀመጠበት ኪሱ አውጥቶ የጹሁፍ መልክት ለሁሴን ላከ ‹‹ኤደን ጭፈራ ቤት ውሠደኝ እያለችኝ ነው፡፡ ባንተ የተበሳጨች ይመስለኛል፡፡ ስሰክር ማስተዋሌ እንደሚቀንስ ታውቃለህ፡፡ ምን አልባት አንተን የማያስደስት ነገር በእኔና በእሷ መሀከል ይፈጠር ይሆን? ብዬ ፈራሁ፡፡ ምን ትመክረኛለህ?››መልዕክቱን ላከና የመኪናውን ሞተር አስነስቶ መንዳት ጀመረ፡፡ ወዴት እንደሚሄዱ አያውቅም፡፡ ከሁሴን መልስ እስኪመጣለት ጊዜ ለማግኘት እየጣረ ነው ፡፡ ሠዓቱ 3፡45 ሆኗል፡፡ ከዚህ ሠዓት በኋላ ለብታን ወደ ስካር ለማሸጋገር፤ ለዛውም ከሴት ጋር ጭፈራ ቤት መግባት መጨረሻውን መገመት አዳጋች ነው፡፡ ሞባይሉ ምልክት አሳየው፡፡ መኪናውን ጥግ ይዞ አቆመና የመጣለትን መልስ ከፍቶ ማንበብ ጀመረ፡፡
‹‹ቀሽም አትሁን…ምንም ቅር የሚያሰኝ ነገር የለም፡፡ ግን አደራ በቦርጭህ ሙሉ ተከምረህባት እንዳታፈነዳት፡፡ በል ይመቻችሁ፡፡ በጥዋት ቢሮ ና፡፡ ባይሆን የአልጋ መውረጃ ደህና ቁርስ ጋብዝሀለሁ፡፡››ይላል፡፡አንብቦ ሲጨርስ ፈገግ አለና መኪናውን አስነስቶ ተፈተለከ .....ወደ ጭፈራ ቤት፡፡ እሷ ግን በዝምታዋ ውስጥ እንደሰመጠች ነው፡፡
✨ይቀጥላል✨
የዛሬው ዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ የማድረግ እንቅስቃሴ ጥሩ ነው ይልመድባችሁ👍 አሁንም እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹዋቤ
የውብዳርስ?››
‹‹እኔ እንጃላት፡፡››
‹‹እንዴት እኔ እንጃላት ... ?ወንዶች ስትባሉ በቃ ሁላችሁም አንድ አይነት ናችሁ? ሴትን ልጅ ቀምሳችሁ... ልሳችሁ ጣዕሟን ከጨረሳችሁ በኋላ ተፍታችሁ ከአፈር ስትደባልቁ ጥቂት እንኳን ፀፀት አይሠማችሁም? ግርም የሚለኝ እግኢአብሔር ለምን እናንተን እንደፈጠራችሁ ነው>>
‹‹የፈጠረንማ አንደኛ አቶ ሁሴን እንደሚለው መልኩን በእኛ በኩል ለማየት ነው፤ምክንያቱም እኛ እሱን እንመስላለን፡፡ ሁለተኛው ምድርን እንድናስተዳድርለት ነው፤ሦስተኛው እንድናመሰግነው ይመስለኛል፡፡ እንደ እኔ ሦስተኛው ብዙም የተሳካ አይመስለኝም፡፡ እናንተን ከፈጠረ በኋላ አይናችንን ወደ ፈጣሪ እንዳናነሳ እንቅፋት እንደሆናችሁን ነው የምረዳው፡፡›› ሁለቱም ምግቡን ስላቆሙ አስተናጋጅ መጥቶ መአዱን አነሳና ጠረጴዛውን አፀዳዳው፡፡...
‹‹ግን እውነት ደህና ነች?›› ጠየቀችው
‹‹እኔም እውነቴን እኮ ነው ..አላውቅም፡፡››
‹‹ምን ማለት ነው?››
‹‹ተፋተናል፡፡››
‹‹ምን?›› በድንጋጤ አፏን በእጇ ሸፍና ከመቀመጫዋ ተነሳችና መልሳ ቁጭ አለች፡፡
‹‹አዋ አራት ወር አለፈን፡፡››
‹‹እንዴት ሳልሰማ? ምን አለበት ደውለህ እንኳ ብትነግረኝ?››
‹‹ምን የሚነገር ነገር አለው? ለሰርጉም ጠርቼሽ ለፍቺውም ጠርቼሽ እችላለሁ... ? ድግስና ጥሪ ለጋብቻ ብቻ ነው ብዬ ነው፡፡››
‹‹ለምን የለውም? የዛሬን አያድርገውና ስንት ጥሩና መጥፎውን ነገር አብረን አሳልፈናል እኮ …ቆይ እናንተን ሀይ የሚላችሁ ሠውም የለ እንዴ? ዳሩ ከእብድ ጋር የሚውል ምን ጤና ይኖረዋል?ከአህያ ጋር የዋለች ጊደር...> እንደሚባለው ቢጤ እኮ ነው፡፡››
‹‹እንደምታስቢው እኔ ጠልቻት ወይም ሌላ አፍቅሬ እንዳይመስልሽ፡፡››
‹‹እና እንዴት ሆኖ ነው?››
‹‹ሠለቸኋት ... ድብብቆሽ ጨዋታ ውስጥ ገባች...እጅ ከፍንጅ ያዝኳት .. በቃ ይሄው ነው፡፡››
‹‹እኔ አላምንም ... የውብዳር ከሌላ ወንድ ጋር... ምቀኛ በመሀከላችሁ ገብቶ እንዳይሆን?››
‹‹አመንሽም አላመንሽም በወሬ ወይ በጥርጣሬ እንዳይመስልሽ፤እራሷም ባመነችበት አሳማኝ ማስረጃ ነው፡፡››
‹‹ወይ ጉድ!›› አለች ኤደን ግራ ገብቷት፡፡
ሠሎሞን ብርጭቆውን አነሳና ውስጥ ያለውን ጅው አድርጎ በመጨለጥ ጠርሙሱ ውስጥ የነበረውን ለሁለቱም ቀድቶ ሌላ እንዲጨምርላቸው ለአስተናጋጁ በምልክት ትዕዛዝ በማስተላለፍ ንግግሩን ቀጠለ፡፡ ‹‹አየሽ ኤደን ምን አልባት አንቺ ነገሮችን ከራስሽ አንፃር ስትገመግሚያቸው በወንድ በደል ደርሶብኛል ወይም ተገፍቼያለሁ ብለሽ ስለምታስቢ ጠቅላላ ወንዶች ላይ ያለሽ ግንዛቤ አሉታዊ ጎኑ ስለሚያመዝን ወንዶች ሁሉ በዳይ ሴቶች ደግሞ ተበዳይ ሆነው ሊታዩሽ ይችላሉ፡፡ ሀቁ ግን እንደዛ አይደለም ስንት መሠሪና አለሌ ሴቶችም አሉ ፡፡ እና ምን መሠለሽ ...››ንግግሩን የስልኩ መጮህ አቋረጠው፡፡ ከኪሱ አወጣና ደዋዩ ማን እንደሆነ አየው፡፡ ሁሴን ነበር፡፡ አነሳው፡፡
‹‹እሺ ጌታው፡፡››
<አለሁ ባክህ ... ሰርጉ እንዴት ነበር?>>ሁሴን
‹‹አሪፍ ነው፡፡ አሁን ወጥቼያለሁ፡፡ ፍንድቅድቅ ያልክ ትመስላለህ ደግሞ ምን አገኘህ?››
<ደወለች እባክህ::››
<<ማን?>>
ሁሴን ተበሳጨ ‹‹ማን ትላለህ እንዴ? ማን እንድልህ ትፈልጋለህ?››
‹‹ይቅርታ እሺ ደራሲዋ?››
ኤደን ሁሴን እንደደወለ አወቀች፡፡ ሌላ ነገር የምታስብ መስላ ከወይኑ እየተጎነጨች በጽሞና ቃለ ምልልሳቸውን እያዳመጠች ነው፡፡
‹‹ትክክል ነህ፤እሷን ለማግኘት ማድረግ የሚገባኝን ነገረችኝ፡፡››
‹‹አትለኝም ምን አለችህ?››
<<አግባኝ>>
‹‹በተሠቀለው ንጉስ አግባኝ? የምሯን ነው!››
‹‹አዎ ከምሯ ነው፡፡››
‹‹ታዲያ ምን ችግር አለው እሺ በላታ፤ከዛም አግኛትና ካልተመቸችህ ቃልህን ታጥፋለህ፤ቃል ማጠፍ እንደሆነ ላንተ የሚከብድ አይመስለኝም››
የኤደን ስሜት ይበልጥ እየተነቃቃ ውስጧ በቁጣና በቅናት እየነደደ መጣ፡፡ ትቼዋለሁ ወጥቶልኛል ብላ ከሁሴን አጠገብ ከራቀችና እሱን ማግኘት ከተወች ስድስት ወር ቢያልፋትም ውስጧ ግን ዛሬም ይራበዋል፡፡ መሸነፍ ልቧን ያቆስለዋል፡፡
ንግግራቸው ቀጥሏል፡-‹‹ባክህ የዋዛ እንዳትመስልህ የእውነት ከወደድከኝ ቆማጣም ሆንኩ ሸፋፋ የማትተወኝ ከሆነ እና ልታገባኝ ከወሠንክ በመጀመሪያ ሠርግ ደግስ ለምታውቃቸው ሠዎች ሁሉ የሠርግ ጥሪ በትን ከዛ በሠርጉ ቀን ሽማግሌዎችህን ሚዜዎችህንና አጃቢዎችህን አዘጋጅ ልክ
በሠዓቱ እደውልልሀለሁ ያለሁበት ትመጣና ይዘኸኝ ትሄዳለህ፡፡››አለችኝ፡፡
‹‹እንዲህ ነችና ... ልጅቷ ልብ አንጠልጣይ የፍቅር ፊልም እየሠራች ነው እንዴ ...? እኔ ይሄንን ጉዳይ ከዚህ በላይ በስልክ ማውራት አልፈልግም ነገ ጥዋት እቢሮ እመጣለሁ፤ ታወራኛለህ፡፡››
እጠብቅካለው....ለማኝማውም ሚዜ ለመሆን ተዘጋጅ፡፡››
‹‹እሱን እናያለን .. ለማንኛውም አሁን ከኤደን ጋር ነኝ፡፡ሰርግ ቤት ተገናኘን፡፡ ሠላም እያለችህ ነው፡፡››
ኤደን በተቃውሞ ፊቷን አኮሳተረች፡፡
‹‹ተመችቶኃላ .. ላናግራት›› አለ ሁሴን ሠሎሞን ሞባይሉን ዘረጋላት .. ፍቃደኛ አልሆነችም፡፡ ‹‹በል ቻው፡፡ በአየር ላይ ሠላም ብላሀለች፡፡›› በማለት ስልኩን ዘጋው፡፡
‹‹በቃ አሁንም ስለዛች ደራሲ የቀን ህልም እያለመ ነው?››
‹‹ባክሽ እኔም ግራ ገብቶኛል፡፡››
‹‹እኔ እኮ የሚገርመኝ ቆይ ማን ትሆን እንዲህ የምትጫወትበት?››
‹‹እሱ አይደል እንቆቅልሹ፡፡ አሁን እኮ የሚለኝ ልታየኝ ከፈለክ ድግስ ደግስና አግባኝ አለችኝ ነው >>
‹‹በቃ በቃ እኔ እንዲህ አይነት ቅራቅንቦ መስማት አልፈልግም፡፡ እንደውም መጠጣት ሁሉን መርሳት እፈልጋለሁ፤ ሞቅ ያለ ቤት ውሠደኝ፡፡›› አለችው፡፡
‹‹ኧረ እስማማለሁ፡፡›› በማለት ሂሳቡን ከፍሎ ቀጫጭን የእጆቿን ጣቶች በፈርጣማው ጣቶቹ አቆላልፎ በመያዝ ወደ ጭፈራ ቤት ይዟት ለመሄድ መኪናው ውስጥ ይዟት ገባ፡፡ መኪናውን ከማንቀሳቀሱ በፊት ግን የሞባይል ስልኩን ካስቀመጠበት ኪሱ አውጥቶ የጹሁፍ መልክት ለሁሴን ላከ ‹‹ኤደን ጭፈራ ቤት ውሠደኝ እያለችኝ ነው፡፡ ባንተ የተበሳጨች ይመስለኛል፡፡ ስሰክር ማስተዋሌ እንደሚቀንስ ታውቃለህ፡፡ ምን አልባት አንተን የማያስደስት ነገር በእኔና በእሷ መሀከል ይፈጠር ይሆን? ብዬ ፈራሁ፡፡ ምን ትመክረኛለህ?››መልዕክቱን ላከና የመኪናውን ሞተር አስነስቶ መንዳት ጀመረ፡፡ ወዴት እንደሚሄዱ አያውቅም፡፡ ከሁሴን መልስ እስኪመጣለት ጊዜ ለማግኘት እየጣረ ነው ፡፡ ሠዓቱ 3፡45 ሆኗል፡፡ ከዚህ ሠዓት በኋላ ለብታን ወደ ስካር ለማሸጋገር፤ ለዛውም ከሴት ጋር ጭፈራ ቤት መግባት መጨረሻውን መገመት አዳጋች ነው፡፡ ሞባይሉ ምልክት አሳየው፡፡ መኪናውን ጥግ ይዞ አቆመና የመጣለትን መልስ ከፍቶ ማንበብ ጀመረ፡፡
‹‹ቀሽም አትሁን…ምንም ቅር የሚያሰኝ ነገር የለም፡፡ ግን አደራ በቦርጭህ ሙሉ ተከምረህባት እንዳታፈነዳት፡፡ በል ይመቻችሁ፡፡ በጥዋት ቢሮ ና፡፡ ባይሆን የአልጋ መውረጃ ደህና ቁርስ ጋብዝሀለሁ፡፡››ይላል፡፡አንብቦ ሲጨርስ ፈገግ አለና መኪናውን አስነስቶ ተፈተለከ .....ወደ ጭፈራ ቤት፡፡ እሷ ግን በዝምታዋ ውስጥ እንደሰመጠች ነው፡፡
✨ይቀጥላል✨
የዛሬው ዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ የማድረግ እንቅስቃሴ ጥሩ ነው ይልመድባችሁ👍 አሁንም እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍124❤14🥰2😁2
ንግግራቸውን ሳይጨርሱ አንድ ለጋ ወጣት ቁመቷ ሜትር ከሠባ የሚዘል የወገቧ ቅጥነትና የዳሌዋ ቅርፅ አፍ የሚያስከፍት ጠይም ወዟ የሚያብረቀርቅ ይህ ቀረሽ የማትባል ሠማያዊ ቀለም ያለው ከጉልበቷ ትንሽ ከፍ የሚል ጉርድ ቀሚስ ከሚማርክ ሮዝ ቀለም ካለው ከግማሸ ጡቷ እስከ እንብርቷ ከሚሸፍን አላባሽ ጋር ለብሳ በአጠገባቸው አለፈች፡፡ የሁለቱም ዓይን ተከተላት፡፡ በእጇ አንድ መፀሐፍ ይዛለች፡፡ ሁሴን ዞሮ ወደ መግቢያው ቃኘ፡፡ የተከተላት ሰው እንዳለ ለማረጋገጥ ነበር፡፡
ወደ ሁለተኛው ዝቅታ ሄዳ ፊቷን ወደ እነሱ አቅጠጫ አዙራ ተቀመጠች፡፡‹‹ዋው! ይህቺ ከሆነችማ .. እንኳን አንተ እኔም ሳላፈቅራት
አልቀርም፡፡››
‹‹እንኳን ልብ ድካም አልኖረብኝ፡፡›› ሁሴን ነበር፡፡ልጅቷ አስተናጋጅ ታዘዛት .. ወይን ቀረበላት .. እየተጎነጨች መፅሀፉን ማንበብ ጀመረች፡፡
‹‹መፅሀፉን አየኸው?›› ትንግርት ነበረች::
<<ምነው?>>
‹‹የሚሥጥር መፅሐፍ እኮ ነው!››
« አዎ አንቺ... !>>
‹‹በቃ እሷ ነች ማለት ነው>>
‹‹እስቲ አትቸኩይ ገና አስራ አንድ ሠዓት እንኳን አልሆነም...እስከ አስራሁለት ሠዓት ዕድሌን ተረጋግቼ መሞከር እችላለሁ፡፡››
‹‹ይህቺኛዋ ግን ያዘዘችውን ምግብ እንኳን መብላት አልቻለችም፤ አይኖቿ እኛው ላይ እንደተቅበዘበዙ ናቸው፡፡››
‹‹አሁን ባለው ሁኔታ ያለን ምርጫ ሁለት ናቸው ግን እስኪ እንጠብቅ ምን አልባት ሠዓቱ ከመገባደዱ በፊት ከሁለት አንዷ ተነስታ ትሄድ ያሆናል፤ያ ከሆነ ደግሞ ምርጫችን አንዷ ላይ ብቻ ያርፋል ማለት ነው፡፡››
አስራ ሁለት ከሃያ ሲል ምርጫው ከሁለት ወደ
አንድ ዝቅ ከማለት ይልቅ ወደ አራት ከፍ አለ፡፡
ሦስተኛው ዝቅታ ላይ ምግብ ፈፅሞ በአፏ
ገብቶ የማያውቅ ይመስል የአፍንጫዋ ትልቅነት ከፊቷ ስፋት ጋር የማይመጣጠን
የፀጉሯ እርዝመት ሾጣጣ መቀመጫዋን ሊነካ
ጥቂት የቀረው ቀይ ወጣት ልጅ ፊት ለፊቷ ሚሪንዳ አስቀምጣ አይኖቿን ሀይቁ ላይ ተክላ ተክዛለች፡፡
ሌላኛዋ ደንዳና ሠውነት ያላት መቀመጫዋን የለበሠችው ጥቁር ጅንስ ሱሪ ወጥሮ ሊተረትር የሚመስል ፈገግታዋ ከሩቅ
የሚጣራ ደረቷ ወደ ፊት ትንሽ ፈጠጥ ያለ ጡቶቿ ተራራ ላይ እንደታነፀ ቤተክርስቲያን ከሩቅ አይን የሚገቡ ፣ጎረድ ያለ አፍንጫ ያላት ወጣት ትታያለች፡፡ይህቺኛዋ አልተቀመጠችም ቀጥታ ወደ ሀይቁ ነው
የወረደችው፡፡ መድረኩ ላይ ያለውን የብረት ከለላ ተደግፋ ሀይቁን ትቃኛለች፣ተራራውን ታማትራለች፣ በሞባይሏ ትቀርፃለች፡፡ ዞራ ደግሞ ወደነ ሁሴን አማትራ ፈገግታዋን ትረጫለች፤መልሳ ደግሞ ፊቷን ወደ ሀይቁ ትመልሳለች፡፡
‹‹እሺ ጌታው ሠዓትህ እያለቀ ነው ወስና፡፡››
‹‹እንዴት ልወስን፤ አራት እኮ ሆነዋል!››
‹‹ነፍስህ ታውቃት የለ፤ከአራቱ እሷ የትኛዋ እንደሆነች ለያ..፡።››
‹‹ለተቀማጭ ሠማይ ቅርቡ ነው፡፡አሉ.. መች እንደዚህ ቀላል ሆነና››
‹‹አይ ምን አልባት የሥነ ልቦና ምሁር ስለሆንክ ብዬ ነዋ፡፡››
‹‹በናትሽ በአሽሙርሽ አትረብሸኝ፡፡››
‹‹ኦኬ ! ይቅርታ ትቼዋለሁ፤እራስህን አረጋጋና ስራህን ቀጥል፡፡››
‹‹ይሄውልሽ ይህቺን ወፍራሟን ቀልቤ አልወደዳትም ሠርዤያታለሁ››
‹‹ሦስት ቀረህ፡፡››
‹‹ያቺ ቆንጆዋ አንባቢ ምንም እንኳን የምታነበው የእሷን መጽሀፍ ቢሆንም ይሄ ያጋጣሚ ጉዳይ ይመስለኛል፤እሷ እንዲህ ግልፅ የሆነ መረጃ አትሠጠኝም፡፡ ስለዚህ ሠረዝኳት፡፡››
‹‹ጎበዝ ሁለቱ ቀሩ .. ያቺ ቀጫጫ ብቻ እንዳትሆን?፡፡››
‹‹እሱን አስር ደቂቃ ታገሺኝ፡፡ ወደ ታች ልወርድ ነው፡፡››
‹‹ይቅናህ .. እኔ አራተኛውን ቢራዬን አዛለሁ፡፡››
‹‹እንደፈለግሽ››በማለት ከመቀመጫው ተነሳና ወደ ታች በመሄድ ከብረት ወደተሠራው ወለል ወርዶ መደገፊያውን ተደግፎ ‹‹ሀይ›› አላት፡፡
ባለትላልቅ ጡቷ ከሱ ሦስት ሜትር ያህል እርቃ በሀይቁ ውስጥ የምትዋኘውን አንድ ፈረንጅ እያየች ትፈነድቃለች፡፡ ፊቱን ወደ ቀጭኗ ሴት አዞረ ሲጋራ እያጨሰች ነው፡፡ አካሏ እንጂ መንፈሷ እዚህ ያለ አይመስልም፡፡ አስተውሎ አያት ኧረ እንደውም እያለቀሰች ነው፡፡ይህቺ የምታፈቅረው ከድቷት ልቧ ተሠብሮ የስብራቱን ጥዝጣዜ እያንገበገባት ያለች ነች፡፡›› በማለት ጎኑ ወዳለችው ሀሳቡን ሰበሰበ፡፡ ቀስ ብሎ ወደ እሷ ቀረበ፡፡
‹‹እሷ ስትዋኝ አይተሽ ከምትፈነጥዢ ለምን እራስሽ ገብተሸ ደስታውን አታጣጥሚም?››
‹‹የእኔ ቆንጆ ለምክርህ አመሠግናለሁ፡፡ ነገር ግን ሠውነቴን እንኳን የምታጠበው እንዳልንፈራገጥ በሠንሠለት ታስሬ ነው፡፡››
‹‹እንዴ ይህን ያህል ውሃ ትፈሪያለሽ?››
‹‹ከመፍራት በላይ..፡፡››
<<ለመሆኑ የየት አገር ልጅ ነሽ?››
‹‹ምነው መልኬ... ፈገግታዬ ቆንጅዬ ኢትዮጲያዊ አልመስል አለህ?››
‹‹እንደዛ ማለቴ ሳይሆን .. ለምሳሌ የደብረ ዘይት፣ የአዲስ አበባ፣ የናዝሬት ... ወዘተ እንድትይኝ ፈልጌ ነው፡፡››
‹‹እነሱ ብጥስጣሽ የማንነት መገለጫዎች ናቸው፤ ሙሉው ማንነቴን ከፈለክ እንዳንተው ኢትዮጵያዊ ነኝ፡፡››
‹‹አንቺ አትቻይም፡፡››
‹‹መች ሞከርከኝና፡፡››
‹‹ይሄው ዳር ዳር እያልኩ አይደል?››
‹‹ዳር ዳር ባዬቹማ ብዙዎች ናቸው…ወደ መሀል ሚዘልቅ ደፋር ጠፋ እንጂ፡፡››
‹‹ይህቺማ እራሷ ነች፡፡›› ሲል ደመደመ፡፡ እንዲወስን ካገዙት አቢይ ምክንያቶች አንዱ በንግግሯ ያስተዋለው ብስለት፣ የድምፅዋ ለዛ እና ቶሎ መግባበት መቻላቸው ሲሆን ሁለተኛው አንገቷ ላይ ሀብል ማጥለቋ ነው፡፡ አበባውን ስትሰጠኝ እኔ ሀብል አጠልቅልሃለሁ ነበር ያለችው፡፡ እሱ ደግሞ ሀብልሽ አንገቴ ውስጥ እንደገባ እኔ ደግሞ ቀለበት እጣትሽ ላይ በክብር ሠካለሁ... ስምምነታቸው በምናብ ከለሰው…፡፡
‹‹ምነው ተከዝክ...ወደ መሀል መዝለቅ ፈራህ እንዴ?››
‹‹በፍፁም፤ ቆይ አንድ ጊዜ መጣሁ፡፡›› በማለት ወደ ላይ ወጣ ... ወደ ትንግርት
‹‹አበባውን ስጪኝ፡፡››
‹‹ወሠንክ፡፡›› አለችው፡፡ከቦርሳዋ እንቆቅልሽ የሚል ፁሁፍ የሚነበብበት ቁራጭ ወረቀት የተለጠፈበት ቀይ አበባ አውጥታ እየሠጠችው፡፡
‹‹አዋ እራሷ ነች፡፡›› እንዳመጣጡ እየተንደረደረ
ተመለሠ፡፡ በቀኝ እጁ አበባውን በግራ እጁ
ጃኬት ኪስ ውስጥ ያለውን ቀለበት በጉጉትና በጋለ ስሜት እያፍተለተለ፡፡ስሯ ሲደርስ በሚያምረው ፈገግታዋ ትላልቅ አይኖቿን
አፍጥጣ በአድናቆት ትመለከተው ጀመር፡፡
‹‹በመጀመሪያው ቀን ስለለየኋት በጣም ተደንቃብኛለች ማለት ነው፡፡›› ሲል በውስጡ እያሰበ ከአንገቱ ትንሽ ጎንበስ ብሎ አበባውን እንድትቀበለው ወደ እሷ በመዘርጋት ...‹‹እነሆ ወደ መሀል መግባት እፈልጋለሁ፡፡›› አላት፡፡ ተቀበለችውና ወደ አፍንጫዋ አስጠግታ በስሜት አሸተተችው፡፡
ወረቀቱን ገንጥላ አነበበችና <<እውነትም እንቆቅልሽ››
‹‹በመጨረሻም አገኘሁሽ አይደል?››
‹‹ሳታገኘኝ አትቀርም››
ቀለበቱን አወጣና መልሶ ከተተው፡፡ ቅድሚያ የእሷ ሀብል መቅደም አለበት፡፡ እጆቿን ወደ አንገቷ ወይም ወደ ቦርሳዋ እስካሁን አላከችም፡፡ በሁኔታው የተደመመች ትመስላለች፡፡ሊያስታውሳት ፈለገ፡፡ ‹‹ሀብሉ››
‹‹ምን ሆነ?››ፓፓዬ መስለው ባሞለሞሉ ሁለት ጡቶቿ ስንጥቅ መካከል ተኝቶ ወደ ተደበቀው ሀብል አፍጥጣ ተመለከተች፡፡ ቀስ ብላ እየመዘዘች አወጣችና ከላይ ደረቷ ላይ ለቀቀችው፤ክው ብሎ ደነገጠ፡፡ የልብ ቅርፅ አይደለም፤የመስቀል ቅርፅ ነው፡፡ የእሱም የመጀመሪያ ፊደል አይታይበትም፡፡
✨ይቀጥላል✨
ከተች ያለው #YouTube ቻናል ነው #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ያስብነው ስላልሞላ ብዙ ቆየን ዛሬ ሐሳባችንን ሙሉትና በቅርብ እንገናኝ።
ወደ ሁለተኛው ዝቅታ ሄዳ ፊቷን ወደ እነሱ አቅጠጫ አዙራ ተቀመጠች፡፡‹‹ዋው! ይህቺ ከሆነችማ .. እንኳን አንተ እኔም ሳላፈቅራት
አልቀርም፡፡››
‹‹እንኳን ልብ ድካም አልኖረብኝ፡፡›› ሁሴን ነበር፡፡ልጅቷ አስተናጋጅ ታዘዛት .. ወይን ቀረበላት .. እየተጎነጨች መፅሀፉን ማንበብ ጀመረች፡፡
‹‹መፅሀፉን አየኸው?›› ትንግርት ነበረች::
<<ምነው?>>
‹‹የሚሥጥር መፅሐፍ እኮ ነው!››
« አዎ አንቺ... !>>
‹‹በቃ እሷ ነች ማለት ነው>>
‹‹እስቲ አትቸኩይ ገና አስራ አንድ ሠዓት እንኳን አልሆነም...እስከ አስራሁለት ሠዓት ዕድሌን ተረጋግቼ መሞከር እችላለሁ፡፡››
‹‹ይህቺኛዋ ግን ያዘዘችውን ምግብ እንኳን መብላት አልቻለችም፤ አይኖቿ እኛው ላይ እንደተቅበዘበዙ ናቸው፡፡››
‹‹አሁን ባለው ሁኔታ ያለን ምርጫ ሁለት ናቸው ግን እስኪ እንጠብቅ ምን አልባት ሠዓቱ ከመገባደዱ በፊት ከሁለት አንዷ ተነስታ ትሄድ ያሆናል፤ያ ከሆነ ደግሞ ምርጫችን አንዷ ላይ ብቻ ያርፋል ማለት ነው፡፡››
አስራ ሁለት ከሃያ ሲል ምርጫው ከሁለት ወደ
አንድ ዝቅ ከማለት ይልቅ ወደ አራት ከፍ አለ፡፡
ሦስተኛው ዝቅታ ላይ ምግብ ፈፅሞ በአፏ
ገብቶ የማያውቅ ይመስል የአፍንጫዋ ትልቅነት ከፊቷ ስፋት ጋር የማይመጣጠን
የፀጉሯ እርዝመት ሾጣጣ መቀመጫዋን ሊነካ
ጥቂት የቀረው ቀይ ወጣት ልጅ ፊት ለፊቷ ሚሪንዳ አስቀምጣ አይኖቿን ሀይቁ ላይ ተክላ ተክዛለች፡፡
ሌላኛዋ ደንዳና ሠውነት ያላት መቀመጫዋን የለበሠችው ጥቁር ጅንስ ሱሪ ወጥሮ ሊተረትር የሚመስል ፈገግታዋ ከሩቅ
የሚጣራ ደረቷ ወደ ፊት ትንሽ ፈጠጥ ያለ ጡቶቿ ተራራ ላይ እንደታነፀ ቤተክርስቲያን ከሩቅ አይን የሚገቡ ፣ጎረድ ያለ አፍንጫ ያላት ወጣት ትታያለች፡፡ይህቺኛዋ አልተቀመጠችም ቀጥታ ወደ ሀይቁ ነው
የወረደችው፡፡ መድረኩ ላይ ያለውን የብረት ከለላ ተደግፋ ሀይቁን ትቃኛለች፣ተራራውን ታማትራለች፣ በሞባይሏ ትቀርፃለች፡፡ ዞራ ደግሞ ወደነ ሁሴን አማትራ ፈገግታዋን ትረጫለች፤መልሳ ደግሞ ፊቷን ወደ ሀይቁ ትመልሳለች፡፡
‹‹እሺ ጌታው ሠዓትህ እያለቀ ነው ወስና፡፡››
‹‹እንዴት ልወስን፤ አራት እኮ ሆነዋል!››
‹‹ነፍስህ ታውቃት የለ፤ከአራቱ እሷ የትኛዋ እንደሆነች ለያ..፡።››
‹‹ለተቀማጭ ሠማይ ቅርቡ ነው፡፡አሉ.. መች እንደዚህ ቀላል ሆነና››
‹‹አይ ምን አልባት የሥነ ልቦና ምሁር ስለሆንክ ብዬ ነዋ፡፡››
‹‹በናትሽ በአሽሙርሽ አትረብሸኝ፡፡››
‹‹ኦኬ ! ይቅርታ ትቼዋለሁ፤እራስህን አረጋጋና ስራህን ቀጥል፡፡››
‹‹ይሄውልሽ ይህቺን ወፍራሟን ቀልቤ አልወደዳትም ሠርዤያታለሁ››
‹‹ሦስት ቀረህ፡፡››
‹‹ያቺ ቆንጆዋ አንባቢ ምንም እንኳን የምታነበው የእሷን መጽሀፍ ቢሆንም ይሄ ያጋጣሚ ጉዳይ ይመስለኛል፤እሷ እንዲህ ግልፅ የሆነ መረጃ አትሠጠኝም፡፡ ስለዚህ ሠረዝኳት፡፡››
‹‹ጎበዝ ሁለቱ ቀሩ .. ያቺ ቀጫጫ ብቻ እንዳትሆን?፡፡››
‹‹እሱን አስር ደቂቃ ታገሺኝ፡፡ ወደ ታች ልወርድ ነው፡፡››
‹‹ይቅናህ .. እኔ አራተኛውን ቢራዬን አዛለሁ፡፡››
‹‹እንደፈለግሽ››በማለት ከመቀመጫው ተነሳና ወደ ታች በመሄድ ከብረት ወደተሠራው ወለል ወርዶ መደገፊያውን ተደግፎ ‹‹ሀይ›› አላት፡፡
ባለትላልቅ ጡቷ ከሱ ሦስት ሜትር ያህል እርቃ በሀይቁ ውስጥ የምትዋኘውን አንድ ፈረንጅ እያየች ትፈነድቃለች፡፡ ፊቱን ወደ ቀጭኗ ሴት አዞረ ሲጋራ እያጨሰች ነው፡፡ አካሏ እንጂ መንፈሷ እዚህ ያለ አይመስልም፡፡ አስተውሎ አያት ኧረ እንደውም እያለቀሰች ነው፡፡ይህቺ የምታፈቅረው ከድቷት ልቧ ተሠብሮ የስብራቱን ጥዝጣዜ እያንገበገባት ያለች ነች፡፡›› በማለት ጎኑ ወዳለችው ሀሳቡን ሰበሰበ፡፡ ቀስ ብሎ ወደ እሷ ቀረበ፡፡
‹‹እሷ ስትዋኝ አይተሽ ከምትፈነጥዢ ለምን እራስሽ ገብተሸ ደስታውን አታጣጥሚም?››
‹‹የእኔ ቆንጆ ለምክርህ አመሠግናለሁ፡፡ ነገር ግን ሠውነቴን እንኳን የምታጠበው እንዳልንፈራገጥ በሠንሠለት ታስሬ ነው፡፡››
‹‹እንዴ ይህን ያህል ውሃ ትፈሪያለሽ?››
‹‹ከመፍራት በላይ..፡፡››
<<ለመሆኑ የየት አገር ልጅ ነሽ?››
‹‹ምነው መልኬ... ፈገግታዬ ቆንጅዬ ኢትዮጲያዊ አልመስል አለህ?››
‹‹እንደዛ ማለቴ ሳይሆን .. ለምሳሌ የደብረ ዘይት፣ የአዲስ አበባ፣ የናዝሬት ... ወዘተ እንድትይኝ ፈልጌ ነው፡፡››
‹‹እነሱ ብጥስጣሽ የማንነት መገለጫዎች ናቸው፤ ሙሉው ማንነቴን ከፈለክ እንዳንተው ኢትዮጵያዊ ነኝ፡፡››
‹‹አንቺ አትቻይም፡፡››
‹‹መች ሞከርከኝና፡፡››
‹‹ይሄው ዳር ዳር እያልኩ አይደል?››
‹‹ዳር ዳር ባዬቹማ ብዙዎች ናቸው…ወደ መሀል ሚዘልቅ ደፋር ጠፋ እንጂ፡፡››
‹‹ይህቺማ እራሷ ነች፡፡›› ሲል ደመደመ፡፡ እንዲወስን ካገዙት አቢይ ምክንያቶች አንዱ በንግግሯ ያስተዋለው ብስለት፣ የድምፅዋ ለዛ እና ቶሎ መግባበት መቻላቸው ሲሆን ሁለተኛው አንገቷ ላይ ሀብል ማጥለቋ ነው፡፡ አበባውን ስትሰጠኝ እኔ ሀብል አጠልቅልሃለሁ ነበር ያለችው፡፡ እሱ ደግሞ ሀብልሽ አንገቴ ውስጥ እንደገባ እኔ ደግሞ ቀለበት እጣትሽ ላይ በክብር ሠካለሁ... ስምምነታቸው በምናብ ከለሰው…፡፡
‹‹ምነው ተከዝክ...ወደ መሀል መዝለቅ ፈራህ እንዴ?››
‹‹በፍፁም፤ ቆይ አንድ ጊዜ መጣሁ፡፡›› በማለት ወደ ላይ ወጣ ... ወደ ትንግርት
‹‹አበባውን ስጪኝ፡፡››
‹‹ወሠንክ፡፡›› አለችው፡፡ከቦርሳዋ እንቆቅልሽ የሚል ፁሁፍ የሚነበብበት ቁራጭ ወረቀት የተለጠፈበት ቀይ አበባ አውጥታ እየሠጠችው፡፡
‹‹አዋ እራሷ ነች፡፡›› እንዳመጣጡ እየተንደረደረ
ተመለሠ፡፡ በቀኝ እጁ አበባውን በግራ እጁ
ጃኬት ኪስ ውስጥ ያለውን ቀለበት በጉጉትና በጋለ ስሜት እያፍተለተለ፡፡ስሯ ሲደርስ በሚያምረው ፈገግታዋ ትላልቅ አይኖቿን
አፍጥጣ በአድናቆት ትመለከተው ጀመር፡፡
‹‹በመጀመሪያው ቀን ስለለየኋት በጣም ተደንቃብኛለች ማለት ነው፡፡›› ሲል በውስጡ እያሰበ ከአንገቱ ትንሽ ጎንበስ ብሎ አበባውን እንድትቀበለው ወደ እሷ በመዘርጋት ...‹‹እነሆ ወደ መሀል መግባት እፈልጋለሁ፡፡›› አላት፡፡ ተቀበለችውና ወደ አፍንጫዋ አስጠግታ በስሜት አሸተተችው፡፡
ወረቀቱን ገንጥላ አነበበችና <<እውነትም እንቆቅልሽ››
‹‹በመጨረሻም አገኘሁሽ አይደል?››
‹‹ሳታገኘኝ አትቀርም››
ቀለበቱን አወጣና መልሶ ከተተው፡፡ ቅድሚያ የእሷ ሀብል መቅደም አለበት፡፡ እጆቿን ወደ አንገቷ ወይም ወደ ቦርሳዋ እስካሁን አላከችም፡፡ በሁኔታው የተደመመች ትመስላለች፡፡ሊያስታውሳት ፈለገ፡፡ ‹‹ሀብሉ››
‹‹ምን ሆነ?››ፓፓዬ መስለው ባሞለሞሉ ሁለት ጡቶቿ ስንጥቅ መካከል ተኝቶ ወደ ተደበቀው ሀብል አፍጥጣ ተመለከተች፡፡ ቀስ ብላ እየመዘዘች አወጣችና ከላይ ደረቷ ላይ ለቀቀችው፤ክው ብሎ ደነገጠ፡፡ የልብ ቅርፅ አይደለም፤የመስቀል ቅርፅ ነው፡፡ የእሱም የመጀመሪያ ፊደል አይታይበትም፡፡
✨ይቀጥላል✨
ከተች ያለው #YouTube ቻናል ነው #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ያስብነው ስላልሞላ ብዙ ቆየን ዛሬ ሐሳባችንን ሙሉትና በቅርብ እንገናኝ።
👍127😁16🔥4❤3