የሆነኝን ቀን በዶርማቸው መስኮት ትንሽዬ እይጥ ገብታ በማየቱ እኒስ ራሱን ስቶ ወደቀ፡፡በስንት ርብርብ ዉሀ ደፍተውበት ከነቃ
በኃላ ለተማሪዎች ዲን ወደ አይጥ የሌለበት ሌላ ዩኒቨርሲቲ እንዲመደብ የሚጠይቅ ደብዳቤ ማርቀቅ
ጀመረ፡፡ያረቀቀውን ደብዳቤ የዶርሙ ልጆች ኮፒ አድርገው
ካፌ በር ላይ ለጥፈውበት ለአንድ
ሳምንት ሲሳቅበትና የግቢው ሙድ መያዣ ሲሆን ነገሩን እርግፍ አድርጎ ተወው፡፡
እንደ አይጥ ባይሆንም አኒስ ጸብ በጣም ነው የሚፈራው፡፡አንድ ቀን እንደተለመደው እኔና ሂንዲያን
ቢራ ጋብዞን እርሱ ሚሪንዳውን ፉት እያለ ከፊት ለፊታችን የነበሩ ሁለት ጎረምሶች ከአስተናጋጅ ጋር መልስ
« አልሰጠኸንም ሰጥቻለሁ› በሚል ካፌው ውስጥ አምባጓሮ ይፈጠርና ቤቱ ቀውጢ ይሆናል፡፡አኒስ ከመቅጽበት ተሰወረብን፡፡የት እንደገባ አጣነወ፡፡በኃላ አገር ሰላም ሆኖ ነገሩ ሁሉ ከበረደ በኃላ አኒስ ከሽንት ቤት በኩል ሲመጣ አየነው፡፡
«አንተ የት ተሰወርክ፣የፔፕሲ ፍሪጅ ውስጥ ሁሉ ስንፈልግህ ነበር አኮ!» እኛን ጥለህን ትፈረጥጣለህ እንዴ?»አለችው ሂንዲያ፡፡
«እንዴ! … ምን ማለትሽ ነው! በሚሪንዳ ጠርሙስ ጭንቅላቴን ቢሉኝስ…ሞኝ ነሽ እንዴ! » አላት፡፡
ከሂንዲያ ጋር በሳቅ ተንከተከትን፡፡ያን ቀን በጣም ስለሳቅንበት ለጓደኞቹ ነገሩን እንዳንናገርበት ስለፈራ እስከንፈነዳ ድረስ ጥብስና ቢራ ጋበዘን፡፡በሱ ቤት እየደለለን ነው፡፡አፍንጫውን ይላስ፡፡ማታ ጠብቀን ዶርም ለጓደኞቻችን ነገሩን በጣም አጋነን አወራንላቸው……
«አኒስ ፀብ ሸሽቶ የሚሪንዳ ጠርሙስ ውስጥ ተደብቆ ተገኘ» ብለን በስፋት አስወራን፡፡ይህን ወሬ ተከትሎ
ሴቶች ዶርም ለአንድ ሳምንት በአኒስ ዙርያ ብዙ አዳዲስ ጆኮች ተፈበረኩ፡፡
«አኒስ ሲያገባ በሻምፓኝ ፋንታ ሚሪንዳ ነው የሚረጨው…»
«ሰማችሁ.!? አኒስ የተማሪዎች ክሊኒክ ሄዶ «yellow fever» የሚባል ከወባ
የተለየ አዲስ አይነት በሽታ
«ዳያግኖስ» መደረጉን?፡፡የበሽታው ተህዋሲያን የሚራቡት በምን ምክንያት ቢሆን ጥሩ ነው?…Excessive
usage of Mirinada
ከዚያን ቀን በኃላ ግቢ ውስጥ «አኒሳ ማሪንዳ» የሚል ቅጽል ስም ተሰጠው፡፡ ሂንዲያ ደግሞ ግቢ ውስጥ ባየችው ቁጥር
አንተን በሚሪንዳ ጠርሙስ ነበር ግንባርህን ማለት» እያለች ታሾፍበታለች፡፡እየተቅለሰለሰ ይስቃል፣አይገባውም፡፡ዱንዝ!
እንደኔ እንደኔ አኒስን «ዴት» የምታደርግ ሴት ሌዝቦ» መሆን አለባት፡፡ወንድ እንዴት ሚሪንዳ ይጠጣል
አኒስ እኮ ሻይ ቡና ልጋብዛችሁ ለማለት ሲፈልግ እንኳ ሚሪንዳ» ልጋብዛችሁ ነው የሚለው እንዲህ አይነት ወንድ ለምን አንደሆነ አላውቅም turn off ያደርገኛል፡፡አመታትን የኃሊት ተጉዤ ስለ
አኒስ እንዳስብ ያደረገኝ ዛሬ የተዋወቅኩት ዑስማንዘ ፒምፕ» ነው፡፡ ቅላቱና አረብ የሚመስለው ሰውነቱ
የካምፓሱን አኒስን አስታወሰኝ፡፡ወንድሙ እንዳይሆን ሁሉ ሰግቼ ነበር፡፡በመልክ ከመመሳሰል በስተቀር
ኡስማን በሁሉ ምግባሩ ከአኒስ ጋር ፍጹም ተቃራኒ ሰው ሆኖ ሳገኘው ግን ተገረምኩ፡፡
#Usman_the_pimp
ኡስማን ደላላ ነው፤ሴትና እፅ አቅራቢ ደላላ፡፡ዶላር የሚንተራስ ደላላ፡፡ሪያል የሚጫማ ደላላ፡፡ቀሽት የሀበሻ ሴቶችና ወንዶችን ለዜጎች የሚያቀርብ ደላላ፡፡ባገኘው አጋጣሚ ሁሉ አረቦችን መበቀል
የሚወድ ደላላ፡፡ዑስማን የሴት ብቻ ሳይሆን የቡሽቲ ደላላም ነው፡፡ ጫት የሚሸጥ ነጋዴ አብሮ ስኳርና
ሲጋራ እንደሚሸጠው ሁሉ ኡስማንም ሴት እየነገደ በጎን ቡሽቲ ያሻሽጣል፡፡ ሰዶም የውጭ ዜጎች ወደ
አዲሳባ ሲመጡ ሰዶም ሀበሾችን ያገናኛቸዋል፡፡ “አይደብርህም ግን ከቡሽቲዎች ጋር ስትሰራ” ሲባል
‹‹መብታቸው ነው፣እኔ በነሱ ቂጥ ምናገባኝ» ይላል፡፡ ይቀጥልና ደግሞ «« ጫት ለምሳሌ ጎጂ ነው፣ መንግስት
ግን ይቸበችበዋል…ልክ እንደዛ ማለት ነው» ይላል፡፡ ያዲሳባን ጓዳ ጎድጓዳ የሱን ያህል የሚያውቅ ሰው አላውቅም፡፡አስር ዓመት በ«ቱርጋይድነት ሰርቷል፡፡ደግሞ ዑስማን የልምድ አዋላጅ አይደለም! በግየዳ ሞያ የበቃ፣የነቃ Professional ገያጅ ነው::ሜክሲኮ አካባቢ ከሚገኝ«ሲቲቲአይ ከሚባል ትምህርት
ቤት በምርጥ ውጤት ተመርቋል፡፡እንግሊዝኛን፣ፈረንሳይኛን እና አረብኛን አቀላጥፎ፤ጣልያንኛን ደግሞ
እንደነገሩ ይናገራል፡፡ስድብ የሚቀናው ግን በጣሊያንኛ ነው፡፡‹ጣሊያንኛ ባይኖር ምን ይውጠኝ ነበር!»
ይላል ሁልጊዜ ተሳድቦ ሲጨርስ፡፡እንደ ጣሊያንኛ ለስድብ የሚመቸው ቋንቋ የለም፡፡ሲነሳበት
«ባፋንኩሎስትሮንዞ! ካዞ! ፖርኮ! ታና! ይለናል» እኛ ትርጉሙ ስለማይገባን እንስቃለን፡፡ እሱ ግን
እስኪወጣለት በስድብ ያጥረገርገናል» እኔ ራሴ ‹‹ባፋንኩሎ » የምትለዋን የዘውትር ስድቤን የተማርኩት
ከዑስማን ነው፡፡ እንደዚያ ብዬ ስሳደብ ንዴቴ ይወጣልኝ ጀመር፡፡በተረፈ ዑስማን በጣም ትሁት፣ በጣም
ዘናጭ፣ሽቅርቅርና መልከ መልካም ነው፡፡ርዝመቱና ቅላቱ የተመለከቱ ጓደኞቼ «ከዚህ ክልስ ጋር ደሞ ምን
ጀመርሽ ይሉኛል? ግን እኮ ኡስማን ክልስ አይደለም፡፡ በመጀመሪያዎቹ የምረቃው አመታት አውሮፓዊ እና አሜሪካዊ ቱሪስቶችን ሙርሲ እና ሐመር አንዳንዴም
አልፎ አልፎ ደግሞ ጂንካ በመውሰድ አስጎብኝቷል፡፡ለሶስት ዓመታት ያህል በተለያዩ የመንግስትና የግል
አስጎብኚ ድርጅቶች ውስጥም በአማካሪነት ሰርቷል፡፡ቀጠለና የሚሰራበትን ድርጅት ሳይለቅ በጎን ራሱ
እየተጻጻፈ ቅዳሜና ዕሁድ ለሀብታም ቱሪስቶች ሲቲቱር» መስራትጀመረ፡፡ ለምሳሌ ከሆሊውድ ታዋቂ
ሰዎች ሲመጡ እሱ ነው ሁሉንም ሀላፊነት የሚወስደው፡፡ ከ«ቻናል ኤን እና ከ«ኤም ቲቪ» እንዲሁም
ከ ቢግ ብራዘር አፍሪካ የመጡ ታዋቂ የቲቪ አስተዋዋቂዎች ጋር ሙሉ ኮንትራት ወስዶ እንዳስጎበኘ
ነግሮኛል፡፡ እንደውም ስማቸውን ጭምር ነግሮኝ ነበር ማስታወስ አይሆንልኝም አንጂ፡፡ በዚህም ጠርቀም ያለ ሳንቲም መሰብሰብ ቻለ፡፡በሂደት ግን ሁሉንም ቱሪስቶች አንድ ነገር እንደሚያመሳስላቸው ተረዳ
ሁሉም ወንድ ቱሪስቶች ለሀበሻ ሴት ይሸነፋል፡፡ ብዙ አረቦች ሀበሻ ሴት ሲያዩ ለሀጫቸው ይዝረከረካል
ሌላም ነገር ተማረ፡፡ሁሉም ወንድ ቱሪስቶች ሲመሽ ብቻቸውን ማደር አይፈልጉም፡፡ሌላም ነገር ተማረ
ሁሉም ቱሪስት ሀብታም እንዳይደለ፡፡
ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ሽማግሌ አውስትራሊያውያን ባልና ሚስት ቱሪስቶችን የአንድ ቀን ሲቲቱር ከሰራላቸው ሰኃላ ዘወትር እንደሚያደርገው የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግብና የቡና ስነ ስርዓት እንዲያዩ በሚል ቦሌ አካባቢ ከሚገኝ «ሕብር የባህል ቤት» ይዟቸው ይሄዳል፡፡በዚያ እንጀራ በዶሮ ወጥ ከተሠገቡ በኃላ የቡና ማፍላት ስነስርዓት ከሚካሄድበት አዳራሽ ይወስዳቸዋል፡፡ስኒ ተደርድሮ የጀበና ቡና እየተፈላ ሳለ ያልተጠበቀ ነገር ተከሰተ፡፡በባህል ልብስ ተውባ ቡና የምታፈላዋ ጠይም ቆንጆ የአውስትራሊያውን
ሽማግሌ ልብ ቀጥ አደረገችው፡፡ሽማግሌው በዉበቷ ተሸነፉ፡፡ “ሰ80 ዓመት ዕድሜዬ ሁሉ እንደዚህ የምታምር ፍጡር የትም አላየሁም” አሉ፡፡ የተደረደሩትን ስኒዎች ፎቶ የሚያነሱ መስለው ልጅቷን በተደጋጋሚ ፎቶ ያነሷት ጀመር፡፡ ኡስማንም ሽማግሌው ቡና በምታፈላዋ ኢትዮጵያዊት መማረካቸውን
አላጣውም፡፡ኾኖም በዚህን ያህል ደረጃ ይሆናል ብሎ በፍጹም አልጠበቀም፡፡እርሳቸው እንደሚሉት እንደዚህ አይነት ስሜት ተሰምቷቸው የሚያውቀው ከ68 ዓመት በፊት የኩዊንስላንድ የሆልቲካልችር የእንደኛ አመት ተማሪ ሳሉ ነው፡፡ያኔ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲያፈቅሩ የተሰማቸው ስሜት ዛሬ ይሆናል
ብለው ባልጠበቁት ቦታና ሁኔታ ዳግም ኢትዮጵያ ውስጥ ተሰማቸው፡፡ከዚያን ሁሉ ዘመን በኃላ:127 አገራትን ከጎበኙ በኃላ፡፡ ያንኑ ቀን ማምሻውን ኡስማን
በኃላ ለተማሪዎች ዲን ወደ አይጥ የሌለበት ሌላ ዩኒቨርሲቲ እንዲመደብ የሚጠይቅ ደብዳቤ ማርቀቅ
ጀመረ፡፡ያረቀቀውን ደብዳቤ የዶርሙ ልጆች ኮፒ አድርገው
ካፌ በር ላይ ለጥፈውበት ለአንድ
ሳምንት ሲሳቅበትና የግቢው ሙድ መያዣ ሲሆን ነገሩን እርግፍ አድርጎ ተወው፡፡
እንደ አይጥ ባይሆንም አኒስ ጸብ በጣም ነው የሚፈራው፡፡አንድ ቀን እንደተለመደው እኔና ሂንዲያን
ቢራ ጋብዞን እርሱ ሚሪንዳውን ፉት እያለ ከፊት ለፊታችን የነበሩ ሁለት ጎረምሶች ከአስተናጋጅ ጋር መልስ
« አልሰጠኸንም ሰጥቻለሁ› በሚል ካፌው ውስጥ አምባጓሮ ይፈጠርና ቤቱ ቀውጢ ይሆናል፡፡አኒስ ከመቅጽበት ተሰወረብን፡፡የት እንደገባ አጣነወ፡፡በኃላ አገር ሰላም ሆኖ ነገሩ ሁሉ ከበረደ በኃላ አኒስ ከሽንት ቤት በኩል ሲመጣ አየነው፡፡
«አንተ የት ተሰወርክ፣የፔፕሲ ፍሪጅ ውስጥ ሁሉ ስንፈልግህ ነበር አኮ!» እኛን ጥለህን ትፈረጥጣለህ እንዴ?»አለችው ሂንዲያ፡፡
«እንዴ! … ምን ማለትሽ ነው! በሚሪንዳ ጠርሙስ ጭንቅላቴን ቢሉኝስ…ሞኝ ነሽ እንዴ! » አላት፡፡
ከሂንዲያ ጋር በሳቅ ተንከተከትን፡፡ያን ቀን በጣም ስለሳቅንበት ለጓደኞቹ ነገሩን እንዳንናገርበት ስለፈራ እስከንፈነዳ ድረስ ጥብስና ቢራ ጋበዘን፡፡በሱ ቤት እየደለለን ነው፡፡አፍንጫውን ይላስ፡፡ማታ ጠብቀን ዶርም ለጓደኞቻችን ነገሩን በጣም አጋነን አወራንላቸው……
«አኒስ ፀብ ሸሽቶ የሚሪንዳ ጠርሙስ ውስጥ ተደብቆ ተገኘ» ብለን በስፋት አስወራን፡፡ይህን ወሬ ተከትሎ
ሴቶች ዶርም ለአንድ ሳምንት በአኒስ ዙርያ ብዙ አዳዲስ ጆኮች ተፈበረኩ፡፡
«አኒስ ሲያገባ በሻምፓኝ ፋንታ ሚሪንዳ ነው የሚረጨው…»
«ሰማችሁ.!? አኒስ የተማሪዎች ክሊኒክ ሄዶ «yellow fever» የሚባል ከወባ
የተለየ አዲስ አይነት በሽታ
«ዳያግኖስ» መደረጉን?፡፡የበሽታው ተህዋሲያን የሚራቡት በምን ምክንያት ቢሆን ጥሩ ነው?…Excessive
usage of Mirinada
ከዚያን ቀን በኃላ ግቢ ውስጥ «አኒሳ ማሪንዳ» የሚል ቅጽል ስም ተሰጠው፡፡ ሂንዲያ ደግሞ ግቢ ውስጥ ባየችው ቁጥር
አንተን በሚሪንዳ ጠርሙስ ነበር ግንባርህን ማለት» እያለች ታሾፍበታለች፡፡እየተቅለሰለሰ ይስቃል፣አይገባውም፡፡ዱንዝ!
እንደኔ እንደኔ አኒስን «ዴት» የምታደርግ ሴት ሌዝቦ» መሆን አለባት፡፡ወንድ እንዴት ሚሪንዳ ይጠጣል
አኒስ እኮ ሻይ ቡና ልጋብዛችሁ ለማለት ሲፈልግ እንኳ ሚሪንዳ» ልጋብዛችሁ ነው የሚለው እንዲህ አይነት ወንድ ለምን አንደሆነ አላውቅም turn off ያደርገኛል፡፡አመታትን የኃሊት ተጉዤ ስለ
አኒስ እንዳስብ ያደረገኝ ዛሬ የተዋወቅኩት ዑስማንዘ ፒምፕ» ነው፡፡ ቅላቱና አረብ የሚመስለው ሰውነቱ
የካምፓሱን አኒስን አስታወሰኝ፡፡ወንድሙ እንዳይሆን ሁሉ ሰግቼ ነበር፡፡በመልክ ከመመሳሰል በስተቀር
ኡስማን በሁሉ ምግባሩ ከአኒስ ጋር ፍጹም ተቃራኒ ሰው ሆኖ ሳገኘው ግን ተገረምኩ፡፡
#Usman_the_pimp
ኡስማን ደላላ ነው፤ሴትና እፅ አቅራቢ ደላላ፡፡ዶላር የሚንተራስ ደላላ፡፡ሪያል የሚጫማ ደላላ፡፡ቀሽት የሀበሻ ሴቶችና ወንዶችን ለዜጎች የሚያቀርብ ደላላ፡፡ባገኘው አጋጣሚ ሁሉ አረቦችን መበቀል
የሚወድ ደላላ፡፡ዑስማን የሴት ብቻ ሳይሆን የቡሽቲ ደላላም ነው፡፡ ጫት የሚሸጥ ነጋዴ አብሮ ስኳርና
ሲጋራ እንደሚሸጠው ሁሉ ኡስማንም ሴት እየነገደ በጎን ቡሽቲ ያሻሽጣል፡፡ ሰዶም የውጭ ዜጎች ወደ
አዲሳባ ሲመጡ ሰዶም ሀበሾችን ያገናኛቸዋል፡፡ “አይደብርህም ግን ከቡሽቲዎች ጋር ስትሰራ” ሲባል
‹‹መብታቸው ነው፣እኔ በነሱ ቂጥ ምናገባኝ» ይላል፡፡ ይቀጥልና ደግሞ «« ጫት ለምሳሌ ጎጂ ነው፣ መንግስት
ግን ይቸበችበዋል…ልክ እንደዛ ማለት ነው» ይላል፡፡ ያዲሳባን ጓዳ ጎድጓዳ የሱን ያህል የሚያውቅ ሰው አላውቅም፡፡አስር ዓመት በ«ቱርጋይድነት ሰርቷል፡፡ደግሞ ዑስማን የልምድ አዋላጅ አይደለም! በግየዳ ሞያ የበቃ፣የነቃ Professional ገያጅ ነው::ሜክሲኮ አካባቢ ከሚገኝ«ሲቲቲአይ ከሚባል ትምህርት
ቤት በምርጥ ውጤት ተመርቋል፡፡እንግሊዝኛን፣ፈረንሳይኛን እና አረብኛን አቀላጥፎ፤ጣልያንኛን ደግሞ
እንደነገሩ ይናገራል፡፡ስድብ የሚቀናው ግን በጣሊያንኛ ነው፡፡‹ጣሊያንኛ ባይኖር ምን ይውጠኝ ነበር!»
ይላል ሁልጊዜ ተሳድቦ ሲጨርስ፡፡እንደ ጣሊያንኛ ለስድብ የሚመቸው ቋንቋ የለም፡፡ሲነሳበት
«ባፋንኩሎስትሮንዞ! ካዞ! ፖርኮ! ታና! ይለናል» እኛ ትርጉሙ ስለማይገባን እንስቃለን፡፡ እሱ ግን
እስኪወጣለት በስድብ ያጥረገርገናል» እኔ ራሴ ‹‹ባፋንኩሎ » የምትለዋን የዘውትር ስድቤን የተማርኩት
ከዑስማን ነው፡፡ እንደዚያ ብዬ ስሳደብ ንዴቴ ይወጣልኝ ጀመር፡፡በተረፈ ዑስማን በጣም ትሁት፣ በጣም
ዘናጭ፣ሽቅርቅርና መልከ መልካም ነው፡፡ርዝመቱና ቅላቱ የተመለከቱ ጓደኞቼ «ከዚህ ክልስ ጋር ደሞ ምን
ጀመርሽ ይሉኛል? ግን እኮ ኡስማን ክልስ አይደለም፡፡ በመጀመሪያዎቹ የምረቃው አመታት አውሮፓዊ እና አሜሪካዊ ቱሪስቶችን ሙርሲ እና ሐመር አንዳንዴም
አልፎ አልፎ ደግሞ ጂንካ በመውሰድ አስጎብኝቷል፡፡ለሶስት ዓመታት ያህል በተለያዩ የመንግስትና የግል
አስጎብኚ ድርጅቶች ውስጥም በአማካሪነት ሰርቷል፡፡ቀጠለና የሚሰራበትን ድርጅት ሳይለቅ በጎን ራሱ
እየተጻጻፈ ቅዳሜና ዕሁድ ለሀብታም ቱሪስቶች ሲቲቱር» መስራትጀመረ፡፡ ለምሳሌ ከሆሊውድ ታዋቂ
ሰዎች ሲመጡ እሱ ነው ሁሉንም ሀላፊነት የሚወስደው፡፡ ከ«ቻናል ኤን እና ከ«ኤም ቲቪ» እንዲሁም
ከ ቢግ ብራዘር አፍሪካ የመጡ ታዋቂ የቲቪ አስተዋዋቂዎች ጋር ሙሉ ኮንትራት ወስዶ እንዳስጎበኘ
ነግሮኛል፡፡ እንደውም ስማቸውን ጭምር ነግሮኝ ነበር ማስታወስ አይሆንልኝም አንጂ፡፡ በዚህም ጠርቀም ያለ ሳንቲም መሰብሰብ ቻለ፡፡በሂደት ግን ሁሉንም ቱሪስቶች አንድ ነገር እንደሚያመሳስላቸው ተረዳ
ሁሉም ወንድ ቱሪስቶች ለሀበሻ ሴት ይሸነፋል፡፡ ብዙ አረቦች ሀበሻ ሴት ሲያዩ ለሀጫቸው ይዝረከረካል
ሌላም ነገር ተማረ፡፡ሁሉም ወንድ ቱሪስቶች ሲመሽ ብቻቸውን ማደር አይፈልጉም፡፡ሌላም ነገር ተማረ
ሁሉም ቱሪስት ሀብታም እንዳይደለ፡፡
ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ሽማግሌ አውስትራሊያውያን ባልና ሚስት ቱሪስቶችን የአንድ ቀን ሲቲቱር ከሰራላቸው ሰኃላ ዘወትር እንደሚያደርገው የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግብና የቡና ስነ ስርዓት እንዲያዩ በሚል ቦሌ አካባቢ ከሚገኝ «ሕብር የባህል ቤት» ይዟቸው ይሄዳል፡፡በዚያ እንጀራ በዶሮ ወጥ ከተሠገቡ በኃላ የቡና ማፍላት ስነስርዓት ከሚካሄድበት አዳራሽ ይወስዳቸዋል፡፡ስኒ ተደርድሮ የጀበና ቡና እየተፈላ ሳለ ያልተጠበቀ ነገር ተከሰተ፡፡በባህል ልብስ ተውባ ቡና የምታፈላዋ ጠይም ቆንጆ የአውስትራሊያውን
ሽማግሌ ልብ ቀጥ አደረገችው፡፡ሽማግሌው በዉበቷ ተሸነፉ፡፡ “ሰ80 ዓመት ዕድሜዬ ሁሉ እንደዚህ የምታምር ፍጡር የትም አላየሁም” አሉ፡፡ የተደረደሩትን ስኒዎች ፎቶ የሚያነሱ መስለው ልጅቷን በተደጋጋሚ ፎቶ ያነሷት ጀመር፡፡ ኡስማንም ሽማግሌው ቡና በምታፈላዋ ኢትዮጵያዊት መማረካቸውን
አላጣውም፡፡ኾኖም በዚህን ያህል ደረጃ ይሆናል ብሎ በፍጹም አልጠበቀም፡፡እርሳቸው እንደሚሉት እንደዚህ አይነት ስሜት ተሰምቷቸው የሚያውቀው ከ68 ዓመት በፊት የኩዊንስላንድ የሆልቲካልችር የእንደኛ አመት ተማሪ ሳሉ ነው፡፡ያኔ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲያፈቅሩ የተሰማቸው ስሜት ዛሬ ይሆናል
ብለው ባልጠበቁት ቦታና ሁኔታ ዳግም ኢትዮጵያ ውስጥ ተሰማቸው፡፡ከዚያን ሁሉ ዘመን በኃላ:127 አገራትን ከጎበኙ በኃላ፡፡ ያንኑ ቀን ማምሻውን ኡስማን
👍7❤2