#ሮዛ_2
፡
፡
#ክፍል_ሦስት
፡
፡
#ራኪና_ለተብርሃን_ሲጠዛጠዙ
ራኪና ለተብርሃን ኮከባቸው አይገጥምም ኮከባቸው ብቻ ሳይሆን የሚያወጡት ወንድ አይመሳሰልም። ራኪ በለቲ ላይ ትናደዳለች። ለራሷ ክብር አትሰጥም፣ ከማንም`ቆለጣም ወንድ
እየተኛት ሴት ታሰድባለች” እያለች ትከሳታለች። ለተብርሃን (ለቲ) ደግሞ ሲበዛ የዋህ ናት። ሁሉም ወንድ እኔን ብሎ እስከመጣ ድረስ እኩል ነው ብላ የምታምን!
ለቲ ምንም ጥያቄ የለውም፤ ራኪ በወንዶች ዘንድ ያላትን ተፈላጊነት አሳምራታውቀዋለች።ራኪ ሁል ጊዜ
ቢዝነስ መርጣ ነው የምትሰራው። ወንዶቹን እሷ ናት የምትመርጣቸው እንጂ እነሱ ስለመረጡ ብቻ አያገኟትም። በብር ሊደልሏት ከሞከሩ “ቢዝነሳቸውን ቀቅለው ይብዱት!” ትላለች፣ ካልጣሟት
አልጣሟትም ነው፤ በቃ።
አንድ ጊዜ ኃይለኛ ካድሬ ነኝ የሚል ጎረምሳ "ላዉጣሽ!” ብሎ ሲጠይቃት በጣም ተናደደችበት።ከዚያ ከቦርሳዋ ድፍን አስር ብር አውጥታ ጠርታ ሰጠችው። ግራ ገባው። … መጀመርያ እኔን ከመመኘትህ በፊት ይቺን ብሩ ላይ ያለችውን ሰፌድ የምትሰፋዋን ሴትዮ እያየህ ሴጋ ምታ" ብላ ሰው
ፊት አዋረደችው። ሁሉም ሰው ራኪ ያለቸውን ሰምቶ እየፈራ ሳቀ። ልጁ አበደ። ተንጎራደደ። ቤቱን ካላዘጋሁት ካድሬ አይደለሁም!” ብሎ ዛተ። መታወቂያውን አውጥቶ የቤቱን ባለቤት ሊያስፈራራ
ሞከረ። እርቃን ታስጨፍራላችሁ…የማናውቅ እንዳይመስላችሁ” ብሎ ሊከሰው ሞከረ። የሰማው
አልነበረም። እሱም እንዳልተፈራ ሲገባው ነው መሰለኝ ከዚያ በኋላ ዝር ብሎ አያውቅም። ወይም እኔ አይቼው አላውቅም።
ራኪ በጽዳት አትደራደርም። ከሷ አልፎ እኛንም ጸዳ ያሉ ቢዝነሶችን ታሰራናለች። የሆነ የሚያምር ልብስ ካየች ሺ ብር አውጥታ ገዝታ ትሰጠናለች፤ እንወዳታለን። የምር ጣጣ የላትም። ሁልጊዜም አዳዲስ የቢዝነስ መስክ የምትከፍትልን እሷ ናት። ዑስማን ዘ ፒምፕን እሷ ባትኖር ኖሮ የት እናገኘው
ነበር።
ሲነሳባት ግን እኛ ራሱ እንደማንመጥናት ከመናገር ወደኋላ አትልም።
«ስሚ! እንዳንቺ ኩሊ እንዳይመስለሽ ላዬ ላይ የሚጨፍርብኝ! የናትሽ አምስ» ትላታለች ለተብርሃንን።
ሁለቱ በነገር ሲተጋተጉ መስማት ያዝናናኝ ነበር። ለነገሩ እውነቷን ነው። ለቲ አይደለም ባለመኪና፣የላዳ ሾፌር እንኳ አውጥታ አታውቅም። ሰፊ እምሷን- ለሰፊው ህዝብ fair በሆነ ዋጋ እየቸረቸረች ትኖራለች፡፡በአንድ ሌሊት አነሰ ከተባለ ዘጠኝ- አስር “ሾርት” ትገባለች። ሲሳይ ራስታ በዚህ ጉዳይ
ሲቀልድባት «ለተብርሃን እኮ ከብዛት ነው የምታተርፈው» ይላል። ክፉ ልጅ።
ሲስ ራስታ» የሙሉ ጊዜ ስራው ሰውን መተረብ ነው። በትርፍ ጊዜው ነው ስዕል የሚስለው። ለቲን በሌላ ጊዜ ምን ቢላት ጥሩ ነው- ለተብርሃን! ለምን ግን አትክልት ተራ ቅርንጫፍ አትከፍቺም?»
ከሽንኩርትና ቲማቲም ጋር “ባብሿን እንድትቸርችረው በአሽሙር መናገሩ ነበር! ሲስ ነፍሴ ነፍሱ አይማርም።
ያኔ ትዝ ይለኛል በተናገረው ነገር ሁላችንም ከሳቅን በኋላ ደነገጥን። ለተብርሃን ይሰማታል በሚል ነበር
የደነገጥነው። ለቲ ቅስሟ የተሰራው ከቅል ነው። የዋህ ስለሆነች ቶሎ ይከፋታል ብለን አስበን ነበር
የደነገጥነው፡፡ እሷ እቴ የሲስ ንግግር ምንም አልመሰላትም፤ ወይም አልገባትም። " .እግዜር የሰጠኝ
ተመስገን ብዬ አድራለሁ፤ ለኔ ያለው የትም አይሄድም፣ አትክልት ተራ፣ ፍራሽ ተራ ምን ተራ አትበለኝ ሲሳይ እመቤቴ አለችልኝ ለኔ ያለውን ያለሁበት ድረስ ከቸች የምታደርግልኝ" አለች በሚተናነቃት አማርኛ።
ለተብርሃን ስታሳዝን፤ የሲስ ቀልድ እንኳን በትክክል የማይገባት የእግዜር ሴት-በግ።
ራኪ ደግሞ በተቃራኒው እድሏ ሆኖ ተራ ሰው አያወጣትም። ዕጣ ፈንታዋ የከበረ ድንጋይዋን በተከበሩ ሰዎች እያስቆፈረ ያኖራታል። ራሱን የሚጠብቅ ግልገል ባለስልጣን፣ በአጃቢ የሚያስጠራት ወፍራም ባለስልጣን፣ ጀማሪ ኢንቨስተር፣ አበባ የመሰለ የአበባ እርሻ ያለው ኢንቨስተር፣ እውቅ ኢንቨስተር፣
የኢንቨስተር ልጅ፣ ጥቁር መነጽር
የሚያጠልቅ ዲፕሎማት፣ አትሌት (አረብ አገር ብቻ ለሚሮጡ አትሌቶች ወይ ዋጋዋ እጥፍ ነው፤ ወይ አትወጣላቸውም)፣ ከርፋፋ አረብ፣ ብሸቅ አረብ፣ ሴታ ሴት
አረብ…፣ ነጭ ፈረንጅ፣ ጥቁር ፈረንጅ፣ ካሪቢያን፣ ብቻ እኔ ነኝ ያለ ሁሉ ዜጋ የራኪ ነው። ወይ በኡስማን ወይ በዝና ራኪ ጋ ይመጣሉ። እነሱን ነበር በየጊዜው የምታሾረው።
ምን ይሄ ብቻ! ከሷ ጋር ዉስኪ ስለጠጡ ብቻ የአዳር የሚከፍሏት ሚጢጢ ባለስልጣናት አሉ።ዲፕሎማት በመጣ ቁጥር ሂልተን ሸራተን ነው ዉሎና አዳሯ። ደግሞ ብትሞት ቆሸሽ ካለ ወንድ ጋር
አትወጣም። ጫማው ያልተወለወለ ወንድ ማየት ያንገሸግሻታል። አጭር፣ ወፍራም፣ ቦርጫም ወንድ በፍጹም አታወጣም። “ታፍኖ የሚሞት ወይ የሚፈነዳ ይመስኛል ትላለች። ይህ ኩራቷ በሁሉም ዘንድ
ይታወቅላታል። «ራኪ አይደለም እግሩ የሚሸት፣ካልሲው ነጭ ያልሆነ ደምበኛ ካጋጠማት ቢዝነሱን ትመልስለታለች እንጂ ጫፏን አይነካትም»ይባልላታል። ይሄ ዝናዋ ስለገነነ ወንዶች በጠራችላቸው ዋጋ ይሞቱላታል። ድሮም ወንዶች የተከለከሉት ነገር እንዳማራቸው ነው። ስንጠባረርባቸው ነው የኛ ዋጋ
የሚገባቸው።
ብቻ ራኪ ገጸ ባህሪ የምትመስል ሴት ናት። ሁሉ ነገሯ የሚጥም። እድል ዝም ብላ ትከተላታለች። አዱኛ ጭራዋን ትቆላላታለች። እሷ ምን ታድርግ! የራኪ እምስ እኮ ገና ሲፈጥረው የተባረከ ነው።በሰርጂን ዶክተር ባይከዳኝ ተመርቆ የተከፈ እምስ፣ ጣጣ የሌለው እምስ። ይኸው የዛሬ አምስት አመት ዶክተር
ባይከዳኝ ባርኮ የከፈተው፣ እስከዛሬ ሳይዘጋና ሳያዛጋ አንቀባሮ ያኖራታል።
"ሰርጀሪና" ሴክስ
ዶክተር ባይከዳኝ ሰርጅን ነው። ራሱን ከራኪ እምስ ጋር ስውር ሳይሰፋው አልቀረም። ሁለቱ በቀላሉ የሚፋቱ ሰዎች አልሆኑም። አሁንም ድረስ ይደዋወላሉ። ራኪም ከሱ ጋር በቀላሉ መለየት እንደማትችል ታውቀዋለች።
ዶክተር ባይከዳኝ
ላክምሽ እያለ አስገድዶ በዳኝ፤
ትላለች ገና ስልኩን ስታየው። “ሻርፕ” ነው ቀጠሮ ላይ። ቀን ቀን እንጂ በማታ አውጥቷት አያውቅም ነበር። ቅዳሜ ከሰዓት ነው ፍሪ የሚሆነው። ለአንድ ለሁለት ሰዓት ያህል ነው ታዲያ ፍሪ የሚሆነው። ካለችበት ፒክ አርጓት ወደያዘው ሆቴል እያከነፈ ይወስዳታል።በጂፑ። ሆቴል የሚይዘው ቀጥሎ ለሰርጀሪ ከሚሄድበት ክሊኒክ ወይም ሆስፒታል ቅርብ የሆነውን መርጦ ነው። ብዙ ሆስፒታል ነው የሚሰራው። ሕይወቱ ሁልጊዜም ሩጫ የበዛበት ናት። ነጋ ጠባ ሰርጀሪ ነው። እኔ ግን እንዲህ
እየተጣደፈ ሰርጀሪ» የሚሰራ ከሆነ ስንት መቀስ የሰው ሆድ እቃ ውስጥ ረስቶ ሊሆን እንደሚችል እያሰላሰልኩ ይዘገንነኛል።
ራኪን አንድ ቀን ጥድፍድፍ አርጎ ይዟት ሲሄድ አይቼ ደወልኩላትና…«አንቺ ይሄ ዶክተርሽ ሳየው ቀልብ የለውም፤ እምስሽን እሱ የቀደደው መስሎት በተኛሽበት ግጥም አርጎ እንዳይሰፋልሽና ጎሮሮሽን እንዳይዘጋው» ብያት ስልኩን ዘጋሁት። ከአፍታ በኋላ መልሳ ደወለችልኝ፤ እስክስታ የሚያጅበውን ያን
ረዥም ሳቋን በረጅሙ ከለቀቀችው በኋላ ስትጨርስ “አንቺ አይጥ! ያልሽኝን ነገር ባይከዳኝን ነግሬው ምን እንዳለሽ በሰማሽ?”
“አንቺ! ለምን ነገርሽው? ስታስጠዪ! ምን አለ ግን?” አልኳት
“…የራኪ ቫጃይና… is too tight to forget any” ብሎሻል።”
በስልኩ ውስጥ ዶክተር ባይከዳኝ በራሱ ቀልድ እየተንከተከተ ሲስቅ ይሰማኝ ነበር
«ለሰርጂንና ለአትሌት እያንዳንዷ ማይክሮ ሰከንድ ትርጉም አላት» ይላል ዶክተር ባይከዳኝ እውነቱን ሳይሆን አይቀርም ህይወቱ ውስጥ አንዲት ሰከንድ አትባክንም። ራኪ ራሷ«እሱ ባክሽ እኔን ሲበዳ
ብቻ ነው የሚረጋጋው
፡
፡
#ክፍል_ሦስት
፡
፡
#ራኪና_ለተብርሃን_ሲጠዛጠዙ
ራኪና ለተብርሃን ኮከባቸው አይገጥምም ኮከባቸው ብቻ ሳይሆን የሚያወጡት ወንድ አይመሳሰልም። ራኪ በለቲ ላይ ትናደዳለች። ለራሷ ክብር አትሰጥም፣ ከማንም`ቆለጣም ወንድ
እየተኛት ሴት ታሰድባለች” እያለች ትከሳታለች። ለተብርሃን (ለቲ) ደግሞ ሲበዛ የዋህ ናት። ሁሉም ወንድ እኔን ብሎ እስከመጣ ድረስ እኩል ነው ብላ የምታምን!
ለቲ ምንም ጥያቄ የለውም፤ ራኪ በወንዶች ዘንድ ያላትን ተፈላጊነት አሳምራታውቀዋለች።ራኪ ሁል ጊዜ
ቢዝነስ መርጣ ነው የምትሰራው። ወንዶቹን እሷ ናት የምትመርጣቸው እንጂ እነሱ ስለመረጡ ብቻ አያገኟትም። በብር ሊደልሏት ከሞከሩ “ቢዝነሳቸውን ቀቅለው ይብዱት!” ትላለች፣ ካልጣሟት
አልጣሟትም ነው፤ በቃ።
አንድ ጊዜ ኃይለኛ ካድሬ ነኝ የሚል ጎረምሳ "ላዉጣሽ!” ብሎ ሲጠይቃት በጣም ተናደደችበት።ከዚያ ከቦርሳዋ ድፍን አስር ብር አውጥታ ጠርታ ሰጠችው። ግራ ገባው። … መጀመርያ እኔን ከመመኘትህ በፊት ይቺን ብሩ ላይ ያለችውን ሰፌድ የምትሰፋዋን ሴትዮ እያየህ ሴጋ ምታ" ብላ ሰው
ፊት አዋረደችው። ሁሉም ሰው ራኪ ያለቸውን ሰምቶ እየፈራ ሳቀ። ልጁ አበደ። ተንጎራደደ። ቤቱን ካላዘጋሁት ካድሬ አይደለሁም!” ብሎ ዛተ። መታወቂያውን አውጥቶ የቤቱን ባለቤት ሊያስፈራራ
ሞከረ። እርቃን ታስጨፍራላችሁ…የማናውቅ እንዳይመስላችሁ” ብሎ ሊከሰው ሞከረ። የሰማው
አልነበረም። እሱም እንዳልተፈራ ሲገባው ነው መሰለኝ ከዚያ በኋላ ዝር ብሎ አያውቅም። ወይም እኔ አይቼው አላውቅም።
ራኪ በጽዳት አትደራደርም። ከሷ አልፎ እኛንም ጸዳ ያሉ ቢዝነሶችን ታሰራናለች። የሆነ የሚያምር ልብስ ካየች ሺ ብር አውጥታ ገዝታ ትሰጠናለች፤ እንወዳታለን። የምር ጣጣ የላትም። ሁልጊዜም አዳዲስ የቢዝነስ መስክ የምትከፍትልን እሷ ናት። ዑስማን ዘ ፒምፕን እሷ ባትኖር ኖሮ የት እናገኘው
ነበር።
ሲነሳባት ግን እኛ ራሱ እንደማንመጥናት ከመናገር ወደኋላ አትልም።
«ስሚ! እንዳንቺ ኩሊ እንዳይመስለሽ ላዬ ላይ የሚጨፍርብኝ! የናትሽ አምስ» ትላታለች ለተብርሃንን።
ሁለቱ በነገር ሲተጋተጉ መስማት ያዝናናኝ ነበር። ለነገሩ እውነቷን ነው። ለቲ አይደለም ባለመኪና፣የላዳ ሾፌር እንኳ አውጥታ አታውቅም። ሰፊ እምሷን- ለሰፊው ህዝብ fair በሆነ ዋጋ እየቸረቸረች ትኖራለች፡፡በአንድ ሌሊት አነሰ ከተባለ ዘጠኝ- አስር “ሾርት” ትገባለች። ሲሳይ ራስታ በዚህ ጉዳይ
ሲቀልድባት «ለተብርሃን እኮ ከብዛት ነው የምታተርፈው» ይላል። ክፉ ልጅ።
ሲስ ራስታ» የሙሉ ጊዜ ስራው ሰውን መተረብ ነው። በትርፍ ጊዜው ነው ስዕል የሚስለው። ለቲን በሌላ ጊዜ ምን ቢላት ጥሩ ነው- ለተብርሃን! ለምን ግን አትክልት ተራ ቅርንጫፍ አትከፍቺም?»
ከሽንኩርትና ቲማቲም ጋር “ባብሿን እንድትቸርችረው በአሽሙር መናገሩ ነበር! ሲስ ነፍሴ ነፍሱ አይማርም።
ያኔ ትዝ ይለኛል በተናገረው ነገር ሁላችንም ከሳቅን በኋላ ደነገጥን። ለተብርሃን ይሰማታል በሚል ነበር
የደነገጥነው። ለቲ ቅስሟ የተሰራው ከቅል ነው። የዋህ ስለሆነች ቶሎ ይከፋታል ብለን አስበን ነበር
የደነገጥነው፡፡ እሷ እቴ የሲስ ንግግር ምንም አልመሰላትም፤ ወይም አልገባትም። " .እግዜር የሰጠኝ
ተመስገን ብዬ አድራለሁ፤ ለኔ ያለው የትም አይሄድም፣ አትክልት ተራ፣ ፍራሽ ተራ ምን ተራ አትበለኝ ሲሳይ እመቤቴ አለችልኝ ለኔ ያለውን ያለሁበት ድረስ ከቸች የምታደርግልኝ" አለች በሚተናነቃት አማርኛ።
ለተብርሃን ስታሳዝን፤ የሲስ ቀልድ እንኳን በትክክል የማይገባት የእግዜር ሴት-በግ።
ራኪ ደግሞ በተቃራኒው እድሏ ሆኖ ተራ ሰው አያወጣትም። ዕጣ ፈንታዋ የከበረ ድንጋይዋን በተከበሩ ሰዎች እያስቆፈረ ያኖራታል። ራሱን የሚጠብቅ ግልገል ባለስልጣን፣ በአጃቢ የሚያስጠራት ወፍራም ባለስልጣን፣ ጀማሪ ኢንቨስተር፣ አበባ የመሰለ የአበባ እርሻ ያለው ኢንቨስተር፣ እውቅ ኢንቨስተር፣
የኢንቨስተር ልጅ፣ ጥቁር መነጽር
የሚያጠልቅ ዲፕሎማት፣ አትሌት (አረብ አገር ብቻ ለሚሮጡ አትሌቶች ወይ ዋጋዋ እጥፍ ነው፤ ወይ አትወጣላቸውም)፣ ከርፋፋ አረብ፣ ብሸቅ አረብ፣ ሴታ ሴት
አረብ…፣ ነጭ ፈረንጅ፣ ጥቁር ፈረንጅ፣ ካሪቢያን፣ ብቻ እኔ ነኝ ያለ ሁሉ ዜጋ የራኪ ነው። ወይ በኡስማን ወይ በዝና ራኪ ጋ ይመጣሉ። እነሱን ነበር በየጊዜው የምታሾረው።
ምን ይሄ ብቻ! ከሷ ጋር ዉስኪ ስለጠጡ ብቻ የአዳር የሚከፍሏት ሚጢጢ ባለስልጣናት አሉ።ዲፕሎማት በመጣ ቁጥር ሂልተን ሸራተን ነው ዉሎና አዳሯ። ደግሞ ብትሞት ቆሸሽ ካለ ወንድ ጋር
አትወጣም። ጫማው ያልተወለወለ ወንድ ማየት ያንገሸግሻታል። አጭር፣ ወፍራም፣ ቦርጫም ወንድ በፍጹም አታወጣም። “ታፍኖ የሚሞት ወይ የሚፈነዳ ይመስኛል ትላለች። ይህ ኩራቷ በሁሉም ዘንድ
ይታወቅላታል። «ራኪ አይደለም እግሩ የሚሸት፣ካልሲው ነጭ ያልሆነ ደምበኛ ካጋጠማት ቢዝነሱን ትመልስለታለች እንጂ ጫፏን አይነካትም»ይባልላታል። ይሄ ዝናዋ ስለገነነ ወንዶች በጠራችላቸው ዋጋ ይሞቱላታል። ድሮም ወንዶች የተከለከሉት ነገር እንዳማራቸው ነው። ስንጠባረርባቸው ነው የኛ ዋጋ
የሚገባቸው።
ብቻ ራኪ ገጸ ባህሪ የምትመስል ሴት ናት። ሁሉ ነገሯ የሚጥም። እድል ዝም ብላ ትከተላታለች። አዱኛ ጭራዋን ትቆላላታለች። እሷ ምን ታድርግ! የራኪ እምስ እኮ ገና ሲፈጥረው የተባረከ ነው።በሰርጂን ዶክተር ባይከዳኝ ተመርቆ የተከፈ እምስ፣ ጣጣ የሌለው እምስ። ይኸው የዛሬ አምስት አመት ዶክተር
ባይከዳኝ ባርኮ የከፈተው፣ እስከዛሬ ሳይዘጋና ሳያዛጋ አንቀባሮ ያኖራታል።
"ሰርጀሪና" ሴክስ
ዶክተር ባይከዳኝ ሰርጅን ነው። ራሱን ከራኪ እምስ ጋር ስውር ሳይሰፋው አልቀረም። ሁለቱ በቀላሉ የሚፋቱ ሰዎች አልሆኑም። አሁንም ድረስ ይደዋወላሉ። ራኪም ከሱ ጋር በቀላሉ መለየት እንደማትችል ታውቀዋለች።
ዶክተር ባይከዳኝ
ላክምሽ እያለ አስገድዶ በዳኝ፤
ትላለች ገና ስልኩን ስታየው። “ሻርፕ” ነው ቀጠሮ ላይ። ቀን ቀን እንጂ በማታ አውጥቷት አያውቅም ነበር። ቅዳሜ ከሰዓት ነው ፍሪ የሚሆነው። ለአንድ ለሁለት ሰዓት ያህል ነው ታዲያ ፍሪ የሚሆነው። ካለችበት ፒክ አርጓት ወደያዘው ሆቴል እያከነፈ ይወስዳታል።በጂፑ። ሆቴል የሚይዘው ቀጥሎ ለሰርጀሪ ከሚሄድበት ክሊኒክ ወይም ሆስፒታል ቅርብ የሆነውን መርጦ ነው። ብዙ ሆስፒታል ነው የሚሰራው። ሕይወቱ ሁልጊዜም ሩጫ የበዛበት ናት። ነጋ ጠባ ሰርጀሪ ነው። እኔ ግን እንዲህ
እየተጣደፈ ሰርጀሪ» የሚሰራ ከሆነ ስንት መቀስ የሰው ሆድ እቃ ውስጥ ረስቶ ሊሆን እንደሚችል እያሰላሰልኩ ይዘገንነኛል።
ራኪን አንድ ቀን ጥድፍድፍ አርጎ ይዟት ሲሄድ አይቼ ደወልኩላትና…«አንቺ ይሄ ዶክተርሽ ሳየው ቀልብ የለውም፤ እምስሽን እሱ የቀደደው መስሎት በተኛሽበት ግጥም አርጎ እንዳይሰፋልሽና ጎሮሮሽን እንዳይዘጋው» ብያት ስልኩን ዘጋሁት። ከአፍታ በኋላ መልሳ ደወለችልኝ፤ እስክስታ የሚያጅበውን ያን
ረዥም ሳቋን በረጅሙ ከለቀቀችው በኋላ ስትጨርስ “አንቺ አይጥ! ያልሽኝን ነገር ባይከዳኝን ነግሬው ምን እንዳለሽ በሰማሽ?”
“አንቺ! ለምን ነገርሽው? ስታስጠዪ! ምን አለ ግን?” አልኳት
“…የራኪ ቫጃይና… is too tight to forget any” ብሎሻል።”
በስልኩ ውስጥ ዶክተር ባይከዳኝ በራሱ ቀልድ እየተንከተከተ ሲስቅ ይሰማኝ ነበር
«ለሰርጂንና ለአትሌት እያንዳንዷ ማይክሮ ሰከንድ ትርጉም አላት» ይላል ዶክተር ባይከዳኝ እውነቱን ሳይሆን አይቀርም ህይወቱ ውስጥ አንዲት ሰከንድ አትባክንም። ራኪ ራሷ«እሱ ባክሽ እኔን ሲበዳ
ብቻ ነው የሚረጋጋው
👍9
#ሮዛ_2
፡
፡
#ክፍል_አራት(🔞)
፡
፡
#የራኪን_ማስታወሻ_አነበብኩት
ራኪ እልህ ተጋባችኝ። እኔ ስጽፍ አይታ መጻፍ ጀመረች። ጭራሽ ያልፈጠረባትን። ለምን እንደምትጽፍ ስጠይቃት ያን የምትነግረኝ እኔ ለምን እንደምጽፍ ስነግራት ብቻ እንደሆነ ነገረችኝ፤ ፍርጥም ብላ። ገረመኝ። ለምን የኔ መቸክቸክ ይህን ያህል እንዳሳሰባት አልገባኝም።
አንድ ቀን ማስታወሻ ደብተሯን አልጋዋ ላይ ጥላው ወጥታ ደረስኩ። ከራሴ ጋር ከፍተኛ ዉዝግብ
ዉስጥ ገባሁ። ማንበብ አለብኝ ወይስ የለብኝም በሚል። ግማሽ ሰዓት ከራሴ ጋር ከተጣላሁ በኋላ
ተሸነፍኩ። ለሽንፈቴ የሰጠሁት ሰበብ «ራኪ የምትጽፈውን ማንበቤ ጥሩ ጓደኛዋ እንድሆን ይረዳኛል»
የሚል ነበር። በሩን ከዉስጥ ቆልፌ ቶሎ ቶሎ ማንበብ ጀመርኩ።
ምንም የረባ ነገር አልነበረውም። በየገጹ ትጽፋቸው ከነበሩ ዝብርቅርቅ ያሉ የተበጣጠሱ አረፍተ ነገሮች
የተረዳሁት ወደዚህ ሕይወት እንድትገባ ምክንያት የሆናት ዶ/ር ባይከዳኝ በሕይወቷ ዉስጥ ትልቅ
ቦታ እንደያዘ ብቻ ነው። እሱን ስታስታውስ እናቷን፣ እናቷን ስታስታውስ ሕይወቷን ታየዋለች። ያኔ እናቷ የሞቱ ሰሞን ዶክተር ባይከዳኝን ባታገኘው ራሷን ልታጠፋ ትችል እንደነበረ ጽፋለች። አጻጻፏ
ግን ያስቃል። በየገጹ ትሳደባለች። አንድ ነገር አንስታ ወደሌላው ትዘላለች። የሕጻን ልጅ ደብተር ነው የሚመስለው። ብቻ ከማስታወሻዋ የገባኝ ነገር ባይከዳኝን ትወደዋለች። የመጀመርያዋ ስለሆነ ሊሆን ይችላል፤ ላለመሞቷ ምከንያት ስለሆነ ሊሆን ይችላል፤ ብቻ ለሱ ልዩ ስሜት እንዳላት በደንብ አድርጌ
ተረዳሁ።
እሱም ደግሞ እንደሚስት ባይሆንም እንደ ሸሌ እንደሚወዳት ጽፋለች። ብዙ ነገር ተባብሯታል
በምናውቀውና የማናውቀው። ለምሳሌ የብርክታዊት ልጅ አቡሻ ልቡን አሞት ዉጭ ሄዶ ካልታከመ
በሁለት ወር ጊዜ ዉስጥ ይሞታል የተባለ ጊዜ ተሯሩጦ፣ በቦርድ እንዲወሰን አድርጎ፣ከአገሪቱ ሐብታም ሰውዬ ስፖንሰር አፈላልጎ፣ ባንኮክ ያሳከመላት እሱ ነው፡፡ ይሄን ታሪከ እኔም አውቀዋለሁ። ሁላችንም እናውቃለን ለምን በማስታወሻ መፃፍ እንደፈለገች ግን ገርሞኛል።
እኔ እስከማውቀው ድረስ አቡሻ ድኖ መመለሱን ነበር።
በመጨረሻ እቡሻ ድኖ ተመለሰ። ልክ ድኖ የተመለሰ ቀን እናቱ ብርከታዊት የልጁን ስም ከአቡሻ ወደ
"ባይከዳኝ" ለመለወጥ ጊዜ አልወሰደባትም። እኛ ግን አሁንም ልጇን አቡሻ ነው የምንለው። ባይከዳኝ
ካልነው ትልቅ ሰው የሆነብን ይመስለናል። ራኪም ስሙ ወደ ባይከዳኝ መለወጡ እንዳልተመቻት ማስተዋሻዋ ላይ ፅፋለች።እናትየው ብርክታዊት ግን ወይ ፍንክች! ያባ ቢላዋ ልጅ።
ብርክታዊት በዚያው ከህክምና በተረፈው ገንዘብ ወዲያው ከሽርሙጥና ሕይወት ተሰናበተች። አሁን ለቡ አካባቢ «ካፕል ሀውስ» ያለው ምርጥ ካፌ ከፍታ አሪፍ ብር ትሰራለች። አትላስ የምትመጣው
ራኪ ወይም እኛ ስንናፍቃት ብቻ ነው።
ራኪ ጠርቀም ያለ ገንዘብ የግድ ሲያስፈልጋትም ዶክተር ባይከዳኝን እንደምትበደረው ጽፋለች
“የተበደርኩት ብር ዝርዝር በሚለው ስር ብዙ ዜሮ ያለባቸው ቁጥሮች ተደርድረዋል። ራኪ ነፃ ስለሆነች ነው መሰለኝ ዶ/ር ባይከዳኝ ይወዳታል። በሞቅታ ቢሆንም ብቻ አንድ ልጅ ከሷ እንዲኖረው እንደሚፈልግና ያንንም እንድትፈጽምለት እንደጠየቃት ከዚህ በፊት በምስጢር ነግራኛለች።
ማስታወሻዋ ላይም ይህንኑ ጽፈዋለች። እንዲህ ብላ
“ .እሺ ባንዳፍ አልኩት። እሺ ስለው ግን ያለኮንዶም ከኔ ጋር ሴክስ ለማድረግ ፈራ። እንደዚያ ሰሞን ሸሌነቴን ጠልቼው አላውቅም። በብስጭት ታመምኩ። …በምን እንደታመምኩ ማንም አያውቅም።
ደግነቱ ያው እንደተለመደው እሱ ከሊኒክ ሄዳ አንዳንድ ቁልፍ ቦታዎች ሲነካካት ወድያው ይሻላታል።
ራኪ ማስታወሻዋ ላይ ባትጽፈውም ከዚህ በፊት እንደነገረችኝ ከሆነ ዶክተር ባይከዳኝ አምስት ትልልቅ
ሴት ልጆች አሉት። የሁሉንም ልጆቹን ፎቶ አሳይቷታል። ትልልቅ ናቸው፤ እንደሱ ረዥም እና ጥቋቁር ናቸው፡፡ የሚገርመው ሁሉም ሐኪም መሆናቸው ነው፡፡ አራቱ አሜሪካ ናቸው። ኢህአዴግ
ስልጣን ካልለቀቀ አገር ቤት መምጣት አይፈልጉም። የመጨረሻዋ ትንሿ ጅማ ሕክምና ትማር ነበር።
ሚስቱም የቆዳ ሐኪም ናት። አሜሪካ ቺካጎ በምትባል ስቴት ነው የምትሰራው። በሦስት ወር አንድ ጊዜ መጥታ ትጎበኛቸዋለች፤ እሱም በተራው አሜሪካ ሄዶ ሚስቱንና ልጆቹን በየተወሰነ ጊዜ ልዩነት ይጎበኛቸዋል። ከሚስቱ ጋር በተኽሊል ስለተጋቡ እስከዛሬም አልተፋቱም። ኾኖም ፈታ ብለው ነው
የሚኖሩት። እሷም በፈረንጅ ትደከላለች፣ እሱም ራኪን ይደከላል።
ዶክተር ባይከዳኝ ከራኪ ዉጭ ግን ሴት ያሻፍዳል እንጂ አይነካም ይባላል፤ ለራኪና ለሚስቱ ታማኝ ነው። ራኪ ሆስፒታል ያሉት ነርሶች እንዴት እሱን ለማጥመድ ቀን ተሌት እንደሚሰሩ ታውቃለች።
እሱ ግን አልተሸነፈላቸውም” ብላኛለች።
ሮዚ ሙች! ምን እንደሚያስፈራኝ ታቂያለሽ? አንድ ቀን ነርሶቹ በር ዘግተው ባይከዳኝን እንዳይደፍሩት ብቻ ነው፤ እመቤቴን የውነቴን ነው፤ እንዴት እኮ እንደሚሻፍዱ ስላላየሻቸው ነው አንቺ!" ብላ ስጋቷን ነግራኝ ታውቃለች።
ራኪ አፍቃሪ ናት። “ሮዚ! አንድ ነገር ልንገርሽ? ባይከዳኝን ቂጤ እስኪንቀጠቀጥ ነው የምወደው!»
ትላለች፤ እንዲህ የምትለው ግን ስትሰክር ወይ ስትጦዝ ብቻ ነው።
ራኪ ነፍሴ!!
ምናለ ፈጣሪ ህልምሸን ቢያሳካው የስንቱን ቀጣፊ ሰባኪ ሕልም ያሳካ የለ? በየቀኑ የስንቱን ሸርሙጣ ወንድ ፀሎት ይሰማ የለ? አንቺ እኮ ገላሽ በአጋጣሚ አጓጉል ስራ ዉስጥ ገብቶ ነው እንጂ ልብሽ ቅዱስ ናት። ራኪ ሙች! ይሄንን እንኳን እኔ እግዚአብሔርም መመስከር የሚችለው ነው። እወድሻለሁ!
#ስሙን_የማይነግረኝ_ዶከተር
ዶከተር የሚለውን ቃል እንደ ዲክሽነሪ ተርጉሚው ብባል "A person full of himself” ብዬ የማስል ይመስለኛል። ሁሉንም ዶክተሮች አንድ የሚያደርጋቸው ነገር ይኸው ነው። ስለ ራሳቸው አውርተው አይጠግቡም።እኛ ዘንድ የሚመጡት በዋናነት ለሴክስ አይመስለኝም። ለጀሮ ነው። ጆሯችን
በልጥጠን ስለምንሰጣቸው ይወዱናል።
አዳዲስ ደንበኞቼ ዶ/ር መሆናቸውን ካወቅኩ የጆሮ ሰርቪስ እያልኩ extra ባስከፍል ስግብግብ ልባል አይገባም። እነሱስ “የካርድ" እያሉ በየሆስፒታሉ መቶ መቶ ብር ይነጩን የለ? ማን ይሞታል!
በዚያ ላይ ጢባራቸው። ዶክተር ሲባሉ ደሞ አንድ አይነት፤ ሁሉም። እጅ በኪስ አድርገን ሴክስ እናርግሽ ማለት ነው የሚቀራቸው። ሲያስጠሉ!
ለነገሩ እኛም ሰፍ እንልላቸዋለን መሰለኝ። እንደምንደነግጥላቸው ስለሚያውቁ ነው የሚንጠባረሩት ማዕረጋቸው የትኛዋንም ሴት እንደሚያስበረግግ አሳምረው ያውቁታልየሚንጠባረሩት። ለዚያ ይመስለኛል ትንሽ ኢጓቸው ሲነካባቸው የሚንጰረጰሩት። ስሙን የማይነግረኝ የነበረ ደምበኛዬን አልረሳውም።
አንድ ከእግሩ ሸፈፍ፣ ከቁመቱ አጠር፣ ከኩራቱ ረዘም ያለ ደምበኛ ነበረኝ። ስሙን እንኳ ለመናገር
የሚጠየፈኝ። Just call me “The Doctor! » ይለኛል ስሙን ተሳስቼ ከጠየቅኩት። ደሞ የኔን ስም
ስንቴ እንደነገርኩትና ስንቴ እንደሚረሳው። ይህ ባህሪው እርር ነበር የሚያደርገኝ። እልህ ስለሚይጠዘኝ
ደሞ እጥፍ አስከፍለዋለሁ፤ አይከራከርም፡፡ ይህም ያናድደኛል። ከወጣሁለት በኋላ ደግሞ በራሴ
እናደዳለሁ። ምናለ እምቢ ባልኩት ብዬ እርር ደብን ትካን እላለሁ።
ዶክተሩ ከፍተኛ የሸሌና የሕዝብ ንቀት አለበት። የሚገርመኝ እንዲህ ሁሉንም ህዝብ ከናቀ ለምን በጊዜ ታንቆ እንደማይሞት ነው። እንዲህ ከሚንቀው ህዝብ ጋር ዘላለም ተናንቆ ከመኖር መታነቅ የሚቀል መሰለኝ፤ ሆ! ስንት አይነት ወንድ አለ!
፡
፡
#ክፍል_አራት(🔞)
፡
፡
#የራኪን_ማስታወሻ_አነበብኩት
ራኪ እልህ ተጋባችኝ። እኔ ስጽፍ አይታ መጻፍ ጀመረች። ጭራሽ ያልፈጠረባትን። ለምን እንደምትጽፍ ስጠይቃት ያን የምትነግረኝ እኔ ለምን እንደምጽፍ ስነግራት ብቻ እንደሆነ ነገረችኝ፤ ፍርጥም ብላ። ገረመኝ። ለምን የኔ መቸክቸክ ይህን ያህል እንዳሳሰባት አልገባኝም።
አንድ ቀን ማስታወሻ ደብተሯን አልጋዋ ላይ ጥላው ወጥታ ደረስኩ። ከራሴ ጋር ከፍተኛ ዉዝግብ
ዉስጥ ገባሁ። ማንበብ አለብኝ ወይስ የለብኝም በሚል። ግማሽ ሰዓት ከራሴ ጋር ከተጣላሁ በኋላ
ተሸነፍኩ። ለሽንፈቴ የሰጠሁት ሰበብ «ራኪ የምትጽፈውን ማንበቤ ጥሩ ጓደኛዋ እንድሆን ይረዳኛል»
የሚል ነበር። በሩን ከዉስጥ ቆልፌ ቶሎ ቶሎ ማንበብ ጀመርኩ።
ምንም የረባ ነገር አልነበረውም። በየገጹ ትጽፋቸው ከነበሩ ዝብርቅርቅ ያሉ የተበጣጠሱ አረፍተ ነገሮች
የተረዳሁት ወደዚህ ሕይወት እንድትገባ ምክንያት የሆናት ዶ/ር ባይከዳኝ በሕይወቷ ዉስጥ ትልቅ
ቦታ እንደያዘ ብቻ ነው። እሱን ስታስታውስ እናቷን፣ እናቷን ስታስታውስ ሕይወቷን ታየዋለች። ያኔ እናቷ የሞቱ ሰሞን ዶክተር ባይከዳኝን ባታገኘው ራሷን ልታጠፋ ትችል እንደነበረ ጽፋለች። አጻጻፏ
ግን ያስቃል። በየገጹ ትሳደባለች። አንድ ነገር አንስታ ወደሌላው ትዘላለች። የሕጻን ልጅ ደብተር ነው የሚመስለው። ብቻ ከማስታወሻዋ የገባኝ ነገር ባይከዳኝን ትወደዋለች። የመጀመርያዋ ስለሆነ ሊሆን ይችላል፤ ላለመሞቷ ምከንያት ስለሆነ ሊሆን ይችላል፤ ብቻ ለሱ ልዩ ስሜት እንዳላት በደንብ አድርጌ
ተረዳሁ።
እሱም ደግሞ እንደሚስት ባይሆንም እንደ ሸሌ እንደሚወዳት ጽፋለች። ብዙ ነገር ተባብሯታል
በምናውቀውና የማናውቀው። ለምሳሌ የብርክታዊት ልጅ አቡሻ ልቡን አሞት ዉጭ ሄዶ ካልታከመ
በሁለት ወር ጊዜ ዉስጥ ይሞታል የተባለ ጊዜ ተሯሩጦ፣ በቦርድ እንዲወሰን አድርጎ፣ከአገሪቱ ሐብታም ሰውዬ ስፖንሰር አፈላልጎ፣ ባንኮክ ያሳከመላት እሱ ነው፡፡ ይሄን ታሪከ እኔም አውቀዋለሁ። ሁላችንም እናውቃለን ለምን በማስታወሻ መፃፍ እንደፈለገች ግን ገርሞኛል።
እኔ እስከማውቀው ድረስ አቡሻ ድኖ መመለሱን ነበር።
በመጨረሻ እቡሻ ድኖ ተመለሰ። ልክ ድኖ የተመለሰ ቀን እናቱ ብርከታዊት የልጁን ስም ከአቡሻ ወደ
"ባይከዳኝ" ለመለወጥ ጊዜ አልወሰደባትም። እኛ ግን አሁንም ልጇን አቡሻ ነው የምንለው። ባይከዳኝ
ካልነው ትልቅ ሰው የሆነብን ይመስለናል። ራኪም ስሙ ወደ ባይከዳኝ መለወጡ እንዳልተመቻት ማስተዋሻዋ ላይ ፅፋለች።እናትየው ብርክታዊት ግን ወይ ፍንክች! ያባ ቢላዋ ልጅ።
ብርክታዊት በዚያው ከህክምና በተረፈው ገንዘብ ወዲያው ከሽርሙጥና ሕይወት ተሰናበተች። አሁን ለቡ አካባቢ «ካፕል ሀውስ» ያለው ምርጥ ካፌ ከፍታ አሪፍ ብር ትሰራለች። አትላስ የምትመጣው
ራኪ ወይም እኛ ስንናፍቃት ብቻ ነው።
ራኪ ጠርቀም ያለ ገንዘብ የግድ ሲያስፈልጋትም ዶክተር ባይከዳኝን እንደምትበደረው ጽፋለች
“የተበደርኩት ብር ዝርዝር በሚለው ስር ብዙ ዜሮ ያለባቸው ቁጥሮች ተደርድረዋል። ራኪ ነፃ ስለሆነች ነው መሰለኝ ዶ/ር ባይከዳኝ ይወዳታል። በሞቅታ ቢሆንም ብቻ አንድ ልጅ ከሷ እንዲኖረው እንደሚፈልግና ያንንም እንድትፈጽምለት እንደጠየቃት ከዚህ በፊት በምስጢር ነግራኛለች።
ማስታወሻዋ ላይም ይህንኑ ጽፈዋለች። እንዲህ ብላ
“ .እሺ ባንዳፍ አልኩት። እሺ ስለው ግን ያለኮንዶም ከኔ ጋር ሴክስ ለማድረግ ፈራ። እንደዚያ ሰሞን ሸሌነቴን ጠልቼው አላውቅም። በብስጭት ታመምኩ። …በምን እንደታመምኩ ማንም አያውቅም።
ደግነቱ ያው እንደተለመደው እሱ ከሊኒክ ሄዳ አንዳንድ ቁልፍ ቦታዎች ሲነካካት ወድያው ይሻላታል።
ራኪ ማስታወሻዋ ላይ ባትጽፈውም ከዚህ በፊት እንደነገረችኝ ከሆነ ዶክተር ባይከዳኝ አምስት ትልልቅ
ሴት ልጆች አሉት። የሁሉንም ልጆቹን ፎቶ አሳይቷታል። ትልልቅ ናቸው፤ እንደሱ ረዥም እና ጥቋቁር ናቸው፡፡ የሚገርመው ሁሉም ሐኪም መሆናቸው ነው፡፡ አራቱ አሜሪካ ናቸው። ኢህአዴግ
ስልጣን ካልለቀቀ አገር ቤት መምጣት አይፈልጉም። የመጨረሻዋ ትንሿ ጅማ ሕክምና ትማር ነበር።
ሚስቱም የቆዳ ሐኪም ናት። አሜሪካ ቺካጎ በምትባል ስቴት ነው የምትሰራው። በሦስት ወር አንድ ጊዜ መጥታ ትጎበኛቸዋለች፤ እሱም በተራው አሜሪካ ሄዶ ሚስቱንና ልጆቹን በየተወሰነ ጊዜ ልዩነት ይጎበኛቸዋል። ከሚስቱ ጋር በተኽሊል ስለተጋቡ እስከዛሬም አልተፋቱም። ኾኖም ፈታ ብለው ነው
የሚኖሩት። እሷም በፈረንጅ ትደከላለች፣ እሱም ራኪን ይደከላል።
ዶክተር ባይከዳኝ ከራኪ ዉጭ ግን ሴት ያሻፍዳል እንጂ አይነካም ይባላል፤ ለራኪና ለሚስቱ ታማኝ ነው። ራኪ ሆስፒታል ያሉት ነርሶች እንዴት እሱን ለማጥመድ ቀን ተሌት እንደሚሰሩ ታውቃለች።
እሱ ግን አልተሸነፈላቸውም” ብላኛለች።
ሮዚ ሙች! ምን እንደሚያስፈራኝ ታቂያለሽ? አንድ ቀን ነርሶቹ በር ዘግተው ባይከዳኝን እንዳይደፍሩት ብቻ ነው፤ እመቤቴን የውነቴን ነው፤ እንዴት እኮ እንደሚሻፍዱ ስላላየሻቸው ነው አንቺ!" ብላ ስጋቷን ነግራኝ ታውቃለች።
ራኪ አፍቃሪ ናት። “ሮዚ! አንድ ነገር ልንገርሽ? ባይከዳኝን ቂጤ እስኪንቀጠቀጥ ነው የምወደው!»
ትላለች፤ እንዲህ የምትለው ግን ስትሰክር ወይ ስትጦዝ ብቻ ነው።
ራኪ ነፍሴ!!
ምናለ ፈጣሪ ህልምሸን ቢያሳካው የስንቱን ቀጣፊ ሰባኪ ሕልም ያሳካ የለ? በየቀኑ የስንቱን ሸርሙጣ ወንድ ፀሎት ይሰማ የለ? አንቺ እኮ ገላሽ በአጋጣሚ አጓጉል ስራ ዉስጥ ገብቶ ነው እንጂ ልብሽ ቅዱስ ናት። ራኪ ሙች! ይሄንን እንኳን እኔ እግዚአብሔርም መመስከር የሚችለው ነው። እወድሻለሁ!
#ስሙን_የማይነግረኝ_ዶከተር
ዶከተር የሚለውን ቃል እንደ ዲክሽነሪ ተርጉሚው ብባል "A person full of himself” ብዬ የማስል ይመስለኛል። ሁሉንም ዶክተሮች አንድ የሚያደርጋቸው ነገር ይኸው ነው። ስለ ራሳቸው አውርተው አይጠግቡም።እኛ ዘንድ የሚመጡት በዋናነት ለሴክስ አይመስለኝም። ለጀሮ ነው። ጆሯችን
በልጥጠን ስለምንሰጣቸው ይወዱናል።
አዳዲስ ደንበኞቼ ዶ/ር መሆናቸውን ካወቅኩ የጆሮ ሰርቪስ እያልኩ extra ባስከፍል ስግብግብ ልባል አይገባም። እነሱስ “የካርድ" እያሉ በየሆስፒታሉ መቶ መቶ ብር ይነጩን የለ? ማን ይሞታል!
በዚያ ላይ ጢባራቸው። ዶክተር ሲባሉ ደሞ አንድ አይነት፤ ሁሉም። እጅ በኪስ አድርገን ሴክስ እናርግሽ ማለት ነው የሚቀራቸው። ሲያስጠሉ!
ለነገሩ እኛም ሰፍ እንልላቸዋለን መሰለኝ። እንደምንደነግጥላቸው ስለሚያውቁ ነው የሚንጠባረሩት ማዕረጋቸው የትኛዋንም ሴት እንደሚያስበረግግ አሳምረው ያውቁታልየሚንጠባረሩት። ለዚያ ይመስለኛል ትንሽ ኢጓቸው ሲነካባቸው የሚንጰረጰሩት። ስሙን የማይነግረኝ የነበረ ደምበኛዬን አልረሳውም።
አንድ ከእግሩ ሸፈፍ፣ ከቁመቱ አጠር፣ ከኩራቱ ረዘም ያለ ደምበኛ ነበረኝ። ስሙን እንኳ ለመናገር
የሚጠየፈኝ። Just call me “The Doctor! » ይለኛል ስሙን ተሳስቼ ከጠየቅኩት። ደሞ የኔን ስም
ስንቴ እንደነገርኩትና ስንቴ እንደሚረሳው። ይህ ባህሪው እርር ነበር የሚያደርገኝ። እልህ ስለሚይጠዘኝ
ደሞ እጥፍ አስከፍለዋለሁ፤ አይከራከርም፡፡ ይህም ያናድደኛል። ከወጣሁለት በኋላ ደግሞ በራሴ
እናደዳለሁ። ምናለ እምቢ ባልኩት ብዬ እርር ደብን ትካን እላለሁ።
ዶክተሩ ከፍተኛ የሸሌና የሕዝብ ንቀት አለበት። የሚገርመኝ እንዲህ ሁሉንም ህዝብ ከናቀ ለምን በጊዜ ታንቆ እንደማይሞት ነው። እንዲህ ከሚንቀው ህዝብ ጋር ዘላለም ተናንቆ ከመኖር መታነቅ የሚቀል መሰለኝ፤ ሆ! ስንት አይነት ወንድ አለ!
👍3❤1
#ሮዛ_2
፡
፡
#ክፍል_አምስት (🔞)
ሲያወራ ቴአትር የሚሰራ ነው የሚመስለው፡፡ ቀጠለና ደሞ ወደኔ በጣም ተጠግቶኝ ማውራት ጀመረ።
አንድ ህዘብ ሞቱን የሚታደግለት ሀኪሙን ከናቀ ምን ተስፋ ያለው ይመስልሻል ?.ንገሪኛ
የያዘውን ጂን ትቶ ቅድም ትቶት የነበረውን ጂን ጠርሙስ መልሶ አነቀ። አንድ ጊዜ ጨልጦለት ሊያበቃ መንጎራደዱን ቀጠለ፤
“ስምሸን ማን ነበር ያልሽኝ
“ሮዛ!”
"…whatever…አንቺ ራሱ ህዝብ ነገር ነሽ! Yeah… እንደማንም ተራ ዜጋ ቆጥረሽኝ ስታበቂ… ሱሪ አውልቅ፣ ኮንዶም አጥልቅ» ትይኛለሽ?! እኛ ፊዚዪሺያን ሸርሙጣ ቤት እንኳ የማንከበር rubish ሆነናል ማለት እኮ ነው! You should be sorry! እሺ! ለተናገርሽው ነገር። yeah.በእውነቱ ከዚሁ በላይ ምን አሳፋሪ ነገር አለ? በውነት ይሄ ለዚች ድሀ አገር የሞት ሞት አይደለምን? ..tell me ከተሳሳትኩ እታረማለሁ…»
አልጋው ጫፍ ላይ በፍርሃት ቁጢጥ ብዬ እንደትንግርት አየዋለሁ…ጡቶቼን በመዳፎቼ ሸፍኜ ሽቅብ እመለከተዋለሁ። ሁኔታዬን ሲያይ የሚለውን በጥሞና እየተከታተልኩ መሰለው መሰለኝ የማውራት ሞራሉ በእጥፍ ጨመረ።
“ለመሆኑ ፊደል ቆጥረሻል? 2ኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ ፈረንሳይ በቻርለስ ደጎል ድል የቀናት ለምን
ይመስልሻል?.…ሴቶቻቸው ለወታደሩ ጭናቸውን ሳይሰስቱ ቤዛ እንዲያደርጉ በማድረጉ ነው፤ yeah…!
Believe it or not። ታሪክ ብታነቢ ይሄን ታውቂ ነበር። ሆኖም ሸርሙጣ ሆነሽ ይሄን ታሪክ ታውቂያለሽ ብለን አንጠብቅም። ተሳሳትኩ? ከተሳሳትኩ እታረማለሁ…።
“ሸርሙጣ መሆንሽ ግን ከማንበብ ሊያግድሽ አይገባም። yeah…!!ሙ…ች! እውነቴን ነው የምልሽ!
ጭንሽን መክፈት ማለት የግድ አእምሮሽን መዝጋት ማለት አይደለም። not necessary! ማንበብ መብትሽ ነው
yeah...why not?"
".እንዲያውም ልንገርሽ…ቪየና በካርል ፍራንዜን የህከምና ትምህርት ቤት ተለማማጅ ሀኪም ሳለሁ
አንድ የማዘወትራት መሸታ ቤት ነበረች። ስሟን በርግጥ ረስቻታለሁ.…።
“ስምሸን ማን አልሸኝ?” ሲድጋሚ ጠየቀኝ።
"የማን? የኔን ነው?”
"ታዲያ የማንን ነው፤ ከኔና ካንቺ ሌላ እዚህ ክፍል ዉስጥ ሰው አለ?” ተበሳጨብኝ።
“የኔ ሮዛ… "
-yeah whatever ብቻ እዚያ ተለማማጅ እያለሁ…የአገሬው ሸርሙጦች ባለጌ ወንበር ላይ ወፋፍራም መጽሐፍ ይዘው ነው የሚቀመጡት። ያየሁትን ነው የምነግርሽ! ምናልባት ላታምኚኝ ትችያለሽ…አዎ!
የምነግርሽን ታምንኛለሽ? No you don't! ባታምኚኝም መናገር ያለብኝን እናገራለሁ።
“ደምበኛ እስኪመጣ መጽሐፍ በዉስኪ እያወራረዱ ነው የሚጠብቁት። Yeah! hookers read books while waiting for their clients! ይህንን በዓይኔ በብረቱ ነው ያየሁት። ባላይ ለማንም ደፍሬ አፌን ሞልቼ ባልተናገርኩ። yeah !! ይሄ ነው ልዩነታችን።
“እዚች አገር እንኳ ሴተኛ አዳሪ የከተማ አስተዳዳሪ መጽሐፍ አያነብም። ቤተ-መጽሐፍት ሳይሰሩ ድንጋይ ጠርበው መንገድ ይሰራሉ። ቅድሚያ ድንጋይ ነው መጠረብ ያለበት የሰው አእምሮ? ንገሪኝ።
የአእምሮ መንገድ ነው የሚቀድመው የእግር መንገድ? ይሄ ሕዝብ የት እንዲሄድ ነው መንገድ የምትሰሪለት? ወዴት እንደሚሄድ ጨርሱኑ የት ያውቀውና! Yeah! ከተሳሳትኩ ልታረም። የማያነብ ሕዝብ የት ደርሶ ያውቃል? Tell me…የት ደርሶ ያውቃል?
“...እንዴት ነው በዚህ ሁኔታ አገር የምታድገው? ለመሆኑ አንቺ በህይወትሽ መጽሐፍ አንብበሽ
ታውቂያለሽ? መጽሐፍ ተይውና መጽሔት አንብበሽ ታውቂያለሽ? እርግጠኛ ነኝ አንድ መጽሐፍ አላነበብሽም። እኔ ዓለምን ዞርያለሁ… በስራ አጋጣሚ ይቺን ዓለም ከሰሜን እስከ ደቡብ ዞርያታለሁ።
believe it or not እንደ ሀበሻ ማንበብ የሚያስፈራው ዘር አይቼ አላውቅም። አውሮፓ ሴተኛ አዳሪ መጽሐፍ ያነባል። እዚህ ግን በየጠንቋይ ቤቱ እየሄዳችሁ መዳፍ ታስነብባላችሁ። የማትረቡ!!
ወደ ሶፋው ሄዶ ቲቪውን ሙሉ በሙሉ አጠፋውና ከጂኑ ተጎነጨለት።
"ስምሽን ማን ነበር ያልሽኝ"?
ዝም አልኩት።
"whatever! —-ስሚ ደሞ ልንገርሽ…ከኦስትሪያ የቡና ቤት ሴት ጋር መተኛት እኮ ላይብረሪን እቅፍ እንደመተኛት ያለ ጥሩ ስሜት ነው የሚሰጠው። አንድ መጽሐፍ ሳታነቢ እኔን አቅፈሽ ለመተኛት በመታደለሽ ፈጣሪሽን ማመስገን ያለብሽም ለዚህ ነው ሙ...ች!
በተናገረው ነገር ከት ብሎ ሳቀና ወዲያው ፊቱን ቅጭም አድርጎ ማወራት ቀጠለ።
" የምሬን ነው የምልሽ! ቢያንስ እነሱን አቅፎ መተኛት አንድ ነገር ነው ሳይንስ፣ ፍልስፍና፣ ሳይኮሎጂ ታወርያቸዋለሽ! ከናንተ ጋር ምን እናውራ? እናንተ የምታውቁት ካካካካ» ብሎ ከጣርያ በላይ ማስካካት ነው That is it !!! አየሽ ብታነቢ አሁን አፍሽን ከፍተሽ እንደ ነብይ እኔ የምናገረውን ዝም ብለሽ አታዳምጪም ነበር ትሞግቺኝ ነበር! ትጠይቂ ነበር። ማን እንደሆንኩ ለማወቅ ትሞከሪ ነበር.
Did you get my point?.."
ልናገር አፌን ስከፍት በምልክት አስቆመኝ
“…እነሱ Association እንዳላቸው ታውቂያለሽ? እዚህ የመንግስት ሰራተኛ እንኳ Association የለውም። They know their rights They know their respossibilities! የጤና ምርመራ
በየሳምንቱ እያካሄዱ ነው ፍቃድ የሚታደስላቸው። ባይገርምሽ ታክስ ከፋይ ናቸው። believe it or not ታክስ ለመንግስት ይከፍላሉ። እዚስ! ለመሆኑ ታክስ ትከፍላላቹ? እንኳን እናንተ ነጋዴው ታክስ ክፈል ሲባል ይበረግጋል። የሚያሳዝን አገር ዉስጥ ነው የምንኖረው የሕዝቡን ጭንቅላት መጥረብ ያስፈልጋል። ወያኔ እየጠረበች ያለችው ግን ድንጋይ ነው…ኦኬ!? ያ ነው ችግሩ።
"So...እዛ የምትለው አገር እየተበዱም ታክስ ይከፍላሉ ማለት ነው፤ ዶክተር?» አልኩት የሞት ሞቴን
ያልጠበቀውን ጥያቄ ስለጠየቅኩት ነው መሰለኝ ደነገጠ። ለነገሩ እኔም ሳላስበው ነበር የተናገርኩት ደነገጥኩ። በሩ መዘጋቱን ለሁለተኛ ጊዜ ገድገድ እያለ ሄዶ ቼክ አደረገ
“.Of course!! That is what I am saying” አለ፤የሚለው ነገር ትንሽም ቢሆን ስለገባኝ ደስ ብሎት፡
እኔ ግን በሆዴ « የአውስትራሊያ ሸሌዎች ሲያሳዝኑ! መንግስት በታክስ ይበዳቸዋል፣ ወንዱ በቁላው
ይበዳቸዋል…ሁለት ጊዜ ከመበዳት ያድነን» ብዬ እየጸለይኩላቸው ነበር።
“.እኛ ለዚህ አሸዋ ለሆነ 70 ሚሊዮን ህዝብ እውቀታችንን ሳንሰስት፣ በምላሹ ወያኔ ለሲጋራ እንኳ የማይበቃንን ደመወዝ ቆንጥራ ትሰጠናለች፡፡ ወያኔ እንደሆን አሽቀንጥራ ጥላናለች።የሙያ
ነጻነታችንን እንኳ ለመስጠት ታንገራግራለች። ማን ያውቃል ይሄኔኮ ነገ ወደ ስራ ስመለስ ሸርሙጣ
ጋር ሄድክ ተብዬ ልገመገም እችል ይሆናል? Who knows! እዚህ አገር አይሆንም ብሎ ማሰብ እኮ
ቀረ። እዚህ አገር ምንም ሊሆን፣ ሊደረግ ይችላል። አገራችን የጉድ አገር ሆናለች እኮ።ይሄኔ ከሸሌ ጋር አደርክ ብለው ይገመግሙኝ ይሆናል…”
ሳቀ። የእውነት የማይመስል ሳቅ ሳቀና ቀጠለ
"...you tell me.እንዴት እኔ ፈቅጄና ወድጄ በማደርገው ነገር እገመገማለሁ? ነጻ ሰው አይደለሁም ማለት ነው? በረሀ ገብተው የተዋጉልን ለምንድን ነበር ታዲያ?አሰብን በጥሩ ዋጋ ሽጦ እኛን ጦጣ ለማድረግ ነበር እንዴ? ከዚህ በላይ ለአንድ አገር ውድቀት ምን ማስረጃ ሊቀርብ ይችላል?…you tell
me! አንድ ሐኪም የት አደርክ ተብሎ መገምገም አለበት?”
«የለበትም» የሚል መልስ አንገቴን በመነቅነቅ
፡
፡
#ክፍል_አምስት (🔞)
ሲያወራ ቴአትር የሚሰራ ነው የሚመስለው፡፡ ቀጠለና ደሞ ወደኔ በጣም ተጠግቶኝ ማውራት ጀመረ።
አንድ ህዘብ ሞቱን የሚታደግለት ሀኪሙን ከናቀ ምን ተስፋ ያለው ይመስልሻል ?.ንገሪኛ
የያዘውን ጂን ትቶ ቅድም ትቶት የነበረውን ጂን ጠርሙስ መልሶ አነቀ። አንድ ጊዜ ጨልጦለት ሊያበቃ መንጎራደዱን ቀጠለ፤
“ስምሸን ማን ነበር ያልሽኝ
“ሮዛ!”
"…whatever…አንቺ ራሱ ህዝብ ነገር ነሽ! Yeah… እንደማንም ተራ ዜጋ ቆጥረሽኝ ስታበቂ… ሱሪ አውልቅ፣ ኮንዶም አጥልቅ» ትይኛለሽ?! እኛ ፊዚዪሺያን ሸርሙጣ ቤት እንኳ የማንከበር rubish ሆነናል ማለት እኮ ነው! You should be sorry! እሺ! ለተናገርሽው ነገር። yeah.በእውነቱ ከዚሁ በላይ ምን አሳፋሪ ነገር አለ? በውነት ይሄ ለዚች ድሀ አገር የሞት ሞት አይደለምን? ..tell me ከተሳሳትኩ እታረማለሁ…»
አልጋው ጫፍ ላይ በፍርሃት ቁጢጥ ብዬ እንደትንግርት አየዋለሁ…ጡቶቼን በመዳፎቼ ሸፍኜ ሽቅብ እመለከተዋለሁ። ሁኔታዬን ሲያይ የሚለውን በጥሞና እየተከታተልኩ መሰለው መሰለኝ የማውራት ሞራሉ በእጥፍ ጨመረ።
“ለመሆኑ ፊደል ቆጥረሻል? 2ኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ ፈረንሳይ በቻርለስ ደጎል ድል የቀናት ለምን
ይመስልሻል?.…ሴቶቻቸው ለወታደሩ ጭናቸውን ሳይሰስቱ ቤዛ እንዲያደርጉ በማድረጉ ነው፤ yeah…!
Believe it or not። ታሪክ ብታነቢ ይሄን ታውቂ ነበር። ሆኖም ሸርሙጣ ሆነሽ ይሄን ታሪክ ታውቂያለሽ ብለን አንጠብቅም። ተሳሳትኩ? ከተሳሳትኩ እታረማለሁ…።
“ሸርሙጣ መሆንሽ ግን ከማንበብ ሊያግድሽ አይገባም። yeah…!!ሙ…ች! እውነቴን ነው የምልሽ!
ጭንሽን መክፈት ማለት የግድ አእምሮሽን መዝጋት ማለት አይደለም። not necessary! ማንበብ መብትሽ ነው
yeah...why not?"
".እንዲያውም ልንገርሽ…ቪየና በካርል ፍራንዜን የህከምና ትምህርት ቤት ተለማማጅ ሀኪም ሳለሁ
አንድ የማዘወትራት መሸታ ቤት ነበረች። ስሟን በርግጥ ረስቻታለሁ.…።
“ስምሸን ማን አልሸኝ?” ሲድጋሚ ጠየቀኝ።
"የማን? የኔን ነው?”
"ታዲያ የማንን ነው፤ ከኔና ካንቺ ሌላ እዚህ ክፍል ዉስጥ ሰው አለ?” ተበሳጨብኝ።
“የኔ ሮዛ… "
-yeah whatever ብቻ እዚያ ተለማማጅ እያለሁ…የአገሬው ሸርሙጦች ባለጌ ወንበር ላይ ወፋፍራም መጽሐፍ ይዘው ነው የሚቀመጡት። ያየሁትን ነው የምነግርሽ! ምናልባት ላታምኚኝ ትችያለሽ…አዎ!
የምነግርሽን ታምንኛለሽ? No you don't! ባታምኚኝም መናገር ያለብኝን እናገራለሁ።
“ደምበኛ እስኪመጣ መጽሐፍ በዉስኪ እያወራረዱ ነው የሚጠብቁት። Yeah! hookers read books while waiting for their clients! ይህንን በዓይኔ በብረቱ ነው ያየሁት። ባላይ ለማንም ደፍሬ አፌን ሞልቼ ባልተናገርኩ። yeah !! ይሄ ነው ልዩነታችን።
“እዚች አገር እንኳ ሴተኛ አዳሪ የከተማ አስተዳዳሪ መጽሐፍ አያነብም። ቤተ-መጽሐፍት ሳይሰሩ ድንጋይ ጠርበው መንገድ ይሰራሉ። ቅድሚያ ድንጋይ ነው መጠረብ ያለበት የሰው አእምሮ? ንገሪኝ።
የአእምሮ መንገድ ነው የሚቀድመው የእግር መንገድ? ይሄ ሕዝብ የት እንዲሄድ ነው መንገድ የምትሰሪለት? ወዴት እንደሚሄድ ጨርሱኑ የት ያውቀውና! Yeah! ከተሳሳትኩ ልታረም። የማያነብ ሕዝብ የት ደርሶ ያውቃል? Tell me…የት ደርሶ ያውቃል?
“...እንዴት ነው በዚህ ሁኔታ አገር የምታድገው? ለመሆኑ አንቺ በህይወትሽ መጽሐፍ አንብበሽ
ታውቂያለሽ? መጽሐፍ ተይውና መጽሔት አንብበሽ ታውቂያለሽ? እርግጠኛ ነኝ አንድ መጽሐፍ አላነበብሽም። እኔ ዓለምን ዞርያለሁ… በስራ አጋጣሚ ይቺን ዓለም ከሰሜን እስከ ደቡብ ዞርያታለሁ።
believe it or not እንደ ሀበሻ ማንበብ የሚያስፈራው ዘር አይቼ አላውቅም። አውሮፓ ሴተኛ አዳሪ መጽሐፍ ያነባል። እዚህ ግን በየጠንቋይ ቤቱ እየሄዳችሁ መዳፍ ታስነብባላችሁ። የማትረቡ!!
ወደ ሶፋው ሄዶ ቲቪውን ሙሉ በሙሉ አጠፋውና ከጂኑ ተጎነጨለት።
"ስምሽን ማን ነበር ያልሽኝ"?
ዝም አልኩት።
"whatever! —-ስሚ ደሞ ልንገርሽ…ከኦስትሪያ የቡና ቤት ሴት ጋር መተኛት እኮ ላይብረሪን እቅፍ እንደመተኛት ያለ ጥሩ ስሜት ነው የሚሰጠው። አንድ መጽሐፍ ሳታነቢ እኔን አቅፈሽ ለመተኛት በመታደለሽ ፈጣሪሽን ማመስገን ያለብሽም ለዚህ ነው ሙ...ች!
በተናገረው ነገር ከት ብሎ ሳቀና ወዲያው ፊቱን ቅጭም አድርጎ ማወራት ቀጠለ።
" የምሬን ነው የምልሽ! ቢያንስ እነሱን አቅፎ መተኛት አንድ ነገር ነው ሳይንስ፣ ፍልስፍና፣ ሳይኮሎጂ ታወርያቸዋለሽ! ከናንተ ጋር ምን እናውራ? እናንተ የምታውቁት ካካካካ» ብሎ ከጣርያ በላይ ማስካካት ነው That is it !!! አየሽ ብታነቢ አሁን አፍሽን ከፍተሽ እንደ ነብይ እኔ የምናገረውን ዝም ብለሽ አታዳምጪም ነበር ትሞግቺኝ ነበር! ትጠይቂ ነበር። ማን እንደሆንኩ ለማወቅ ትሞከሪ ነበር.
Did you get my point?.."
ልናገር አፌን ስከፍት በምልክት አስቆመኝ
“…እነሱ Association እንዳላቸው ታውቂያለሽ? እዚህ የመንግስት ሰራተኛ እንኳ Association የለውም። They know their rights They know their respossibilities! የጤና ምርመራ
በየሳምንቱ እያካሄዱ ነው ፍቃድ የሚታደስላቸው። ባይገርምሽ ታክስ ከፋይ ናቸው። believe it or not ታክስ ለመንግስት ይከፍላሉ። እዚስ! ለመሆኑ ታክስ ትከፍላላቹ? እንኳን እናንተ ነጋዴው ታክስ ክፈል ሲባል ይበረግጋል። የሚያሳዝን አገር ዉስጥ ነው የምንኖረው የሕዝቡን ጭንቅላት መጥረብ ያስፈልጋል። ወያኔ እየጠረበች ያለችው ግን ድንጋይ ነው…ኦኬ!? ያ ነው ችግሩ።
"So...እዛ የምትለው አገር እየተበዱም ታክስ ይከፍላሉ ማለት ነው፤ ዶክተር?» አልኩት የሞት ሞቴን
ያልጠበቀውን ጥያቄ ስለጠየቅኩት ነው መሰለኝ ደነገጠ። ለነገሩ እኔም ሳላስበው ነበር የተናገርኩት ደነገጥኩ። በሩ መዘጋቱን ለሁለተኛ ጊዜ ገድገድ እያለ ሄዶ ቼክ አደረገ
“.Of course!! That is what I am saying” አለ፤የሚለው ነገር ትንሽም ቢሆን ስለገባኝ ደስ ብሎት፡
እኔ ግን በሆዴ « የአውስትራሊያ ሸሌዎች ሲያሳዝኑ! መንግስት በታክስ ይበዳቸዋል፣ ወንዱ በቁላው
ይበዳቸዋል…ሁለት ጊዜ ከመበዳት ያድነን» ብዬ እየጸለይኩላቸው ነበር።
“.እኛ ለዚህ አሸዋ ለሆነ 70 ሚሊዮን ህዝብ እውቀታችንን ሳንሰስት፣ በምላሹ ወያኔ ለሲጋራ እንኳ የማይበቃንን ደመወዝ ቆንጥራ ትሰጠናለች፡፡ ወያኔ እንደሆን አሽቀንጥራ ጥላናለች።የሙያ
ነጻነታችንን እንኳ ለመስጠት ታንገራግራለች። ማን ያውቃል ይሄኔኮ ነገ ወደ ስራ ስመለስ ሸርሙጣ
ጋር ሄድክ ተብዬ ልገመገም እችል ይሆናል? Who knows! እዚህ አገር አይሆንም ብሎ ማሰብ እኮ
ቀረ። እዚህ አገር ምንም ሊሆን፣ ሊደረግ ይችላል። አገራችን የጉድ አገር ሆናለች እኮ።ይሄኔ ከሸሌ ጋር አደርክ ብለው ይገመግሙኝ ይሆናል…”
ሳቀ። የእውነት የማይመስል ሳቅ ሳቀና ቀጠለ
"...you tell me.እንዴት እኔ ፈቅጄና ወድጄ በማደርገው ነገር እገመገማለሁ? ነጻ ሰው አይደለሁም ማለት ነው? በረሀ ገብተው የተዋጉልን ለምንድን ነበር ታዲያ?አሰብን በጥሩ ዋጋ ሽጦ እኛን ጦጣ ለማድረግ ነበር እንዴ? ከዚህ በላይ ለአንድ አገር ውድቀት ምን ማስረጃ ሊቀርብ ይችላል?…you tell
me! አንድ ሐኪም የት አደርክ ተብሎ መገምገም አለበት?”
«የለበትም» የሚል መልስ አንገቴን በመነቅነቅ
❤1👍1
#ሮዛ_2
፡
፡
#ክፍል_ስድስት(🔞)
፡
፡
#ከዶር_ቃልአብ_ጋር_ያደረግነው_ነገር
ዶ/ር ቃልዓብ የሐረር ሰው ነው።
መሆንም አለበት። ዶክተርነት እንደሱ ከሆነ ብቻ ይምጣብኝ
ምከንቱም በጣም ነጻ ሰው ነው። ዶክተርነቱ የሰጠው አንድ ነገር ቢኖር እንደብዙዎቹ መቆለልን ሳይሆን ነጻነትን ነው። ወላ እሱ ዶክተር ሊሉት እንኳን አይደላውም አቦ። እኔ የማውቃቸው ዶክተሮች(የበዳኝም፣ ግቢ ያስተማሩኝንም ጨምሮ ማለቴ ነው) ዶክተር ካልተባሉ ለጸብ የሚጋበዙ ናቸው።ጓደኛዬ የነበረችው ሰሚራ Introduction to Macroeconocmics"C" "ያመጣችው አስተማሪዋን በስሙ ስለጠራቸው ነው። ወዲያውኑ ነበር « ዋጋሽን ታገኚያታለሽ!» ብሎ የዛተባት። እንደዛተ።አደረገው። ዶክተር ብላ ስላልጠራቸው ብቻ። ዶክተር መሆን ከንደዚህ አይነት ጠባብነት ካላወጣ
ባፍንጫዬ ይውጣ!
ዶክተር ቃለአብ ከትምህርት ሚኒስቴር ወደላይ በሚገኙ ኪሎ ዩኒቨርስቲዎች በአንዱ የሚያስተምር
የተጨበጨበለት ፕሮፌሰር ዶክተር ነው። የቺቼንያ ሕይወት ላይ Research በሚሰራበት ወቅት የተዋወቅነው። ለሁላችንም በረዳቶቹ በኩል እንድንሞላው በሰጠን Questionaire ላይ የጻፍኩት ነገር ማመን ከብዶት በባትሪ ፈልጎ አፈላልጎ ተዋወቀኝ። መጀመርያ አካባቢ ዶክተር እያልኩ
የምጠራው። እሱ ግን ከመቼው ተግባብቶኝ እንደዚያ እንዳልጠራው እንዳደረገኝ ሳስበው ይገርመኛ።
« አቦ እናሸንና!» ሁለተኛ አንቱ ብለሽ እንዳትጠሪኝ ብሎ በአንድ ጊዜ በመሐላችን የነበረውን ግንብ
አፈረሰው።
«ኸረ ዶክተር ካንተ አይጠበቅም አልኩት እየሳቅኩ።
Shut up bitch! I am here looking for my freedom!” አለኝ።
አልከፋኝም፤ ምክንያቱም ዶክተር ያራዳ ልጅ ነው በዚያ ላይ ከእግዚያአብሔርም ጋ ጀለስ ሳይሆኑ አይቀርም። ለምን ቢባል ከሱ ጋር አስር ደቂቃ ያወራ ማንኛውም ሰው ወዲያውኑ በፍቅሩ ይነደፋልና
ነው። እንደዚህ አይነት ሰዎች ለፈጣሪ የቀረቡ ሳይሆኑ አይቀሩም ሰዎች ራሱ ዶክተር» ብለው ሲጠሩት ብሽቅ ነው የሚለው። አንድ ቀን ብላክ አስወርደን እየጠጣን (ጋባዥ እኔ ነበርኩ) ሞቅ ብሎን ሳለ ለምን ዶክተር ሲሉት እንደሚናደድ ጠየቅኩት።
«ተይ እንጂ ሮዝ! ማንም ሩዝ ነጋዴና አዝማሪ በሚጠራበት ስም ስጠራ እንዴት አይከፋኝም?!»ብሎ ቀለደ።
በሳቅ ልሞት!
ምክንያቱም ያን ሰሞን አንዳንድ ዩኒቨርስቲዎች ለሀብታሙም ለነጋዴዉም፣ለዘፋኙም፣ ለጎሳ
መሪውም የክብር ዶክትሬት ያደሉበት ወቅት ነበር። እና አሽሙሯ በደንብ ገብታኛለች። እውነተኛ ምክንያቱ ግን ያ እንዳልሆነ አውቃለሁ።
ብዙ ጊዜ ስናወራ በዚህ ትውልድ ደስተኛ እንዳልሆነ ለመረዳት ችያለሁ።
“በኛ ዘመን ትምህርት ዋጋ ነበራት፤ እንደናንተ ሸርሙጣ አልሆነችም ነበር፤ ገብቶሻል የምልሽ?
ለምሳሌ በጃ ጊዜ እውቀት ሸቀጥ አልሆነችም ነበር። ብር ስላለሽ ወይም ትዝታ ስላንጎራጎርሽ ማንም
አንስቶ ዶክትሬት አይሰጥሽም፤ በፍጹም። ብቸኛው መንገድ ጠንክሮ መማር ነበር። አሁን ሲ ኤም ሲ ነው ጉርድ ሾላ ለካድሬዎች የተከፈተ መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አለ፣ ስሙ ጠፋኝ።
እና ይሄን ዶክትሬት ዲግሪ እንደ ጉድ ለተማሪዎቹ እያደለው ነው»አሉ፤ አንቺም ሳያልቅብሽ ይቺን ብላክሽን ቋ አርጊና ሄደሽ ብትጠይቂያቸው ይሰጡሻል! ሙች እውነቴን ነው!”
ከዚያ ቀን በኋላ ዶክ እያልኩ እጠራው ጀመር።
ዶክ ጓደኛዬ እንጂ ደምበኛዬ የምለው ሰው አይደለም፡፡ ብንባልግም በስንት ጊዜ አንዴ ነው የሆኑ ጊዜያት አሉት፣ ከኔ ጋር ማደር የሚፈልግባቸው ጥብቅ ጊዝያት። ከዚያ ዉጭ ግን ጓደኛሞች ነን
ህይወቱ ላይ የሆነ ያልሻረ ቁስል ያለበት ይመስላል። ግን እሱ ሁሌ ጫወታና ሳቅ ዉስጥ ስለሚዋኝ ከኔ ሌላ ይህን ስሜቱን የሚረዳ ላይኖር ይችላል።
"ዶክ ግን ምንድነው ስታየኝ የርቀት ተማሪ»እመስላለሁ እንዴ?” እልኩት ደሳለኝ ሆቴል በሱዙኪው ይዞኝ እየሄደ።
«እንዴት ማለት?» አለኝ ፊቱን ፊትለፊቱ ባለው ጎዳና ላይ ተክሎ
« የርቀት ትምህርት Exam ይመስል በሴሚስተር አንዴ እየመጣህ ስጪኝ ትለኛለሃ! አይደብርህም እንዴ ጠፍተሃል እኮ?
ያን ምሸት የሳቀው ሳቅ! ትራፊክ ቢያየው “ትርፍ በመሳቅ” ብሎ ይቀጣው ነበር።
“You know what?I wish ሚስቴን ይህን ቀልድሽን በሆነ መልኩ በነገርኳት። በጣም sense of humour ያላት ናት። በዚህ ዓለም ከኔ ሌላ እንደ ጆክ የምትወደው ነገር የላትም፤ ነግሬሼላሁ አይደል?
“ኸረ ዶክ! እንዲያውም ስለ ሚስትህ ትንፍሽ ብለህ አታውቅም?”
“እውነትሽን ነው? How come? ይገርምሻል! ተማሪዎቼ ደግሞ ምን እንደሚሉኝ ታውቂያለሽ?
«ስላንተ ሚስት መስማት ሰለቸን፤ add ያደረግናት ኮርስ ሆነችብን እኮ» ነው የሚሉኝ።
ሳቅኩኝ።
እንዲያውም አስተዋውቃችኃለሁ!
“ኸረ ባክ.ህ?! ተባለንዴ…" የሹፈት ሳቅ ሳቅኩኝ።
እሱ ለካ እያሾፈ አልነረም።
No no! She is not like that! እንዲያውም በተቃራኒው She is open and funny, I am sure you two like each other more than we do! ምንም የሚያሰጋ ነገር የለም። of course ስለ ግንኙነታችን
ልታውቅ የምትችልበት ምንም መንገድ አይኖርም፡፡ ደሞ we are friends nothing else! አይደለም እንዴ ሮዝ? የቀድሞ ተማሪዬ እንደነበርሽ ቀለል አድርጌ እነግራታለሁ። that is it! I hope አሪፍ ታይም እናሳልፋለን
How about lunch? The coming Sunday. Are you free or what?"
“ዶክ አብደኻል እንዴ? ምንድነው የምትቀባጥረው?”
በሳምንቱ ዕሁድ አንጦልጡሎ ሱዙኪው ውስጥ ከተተኝ። ግሎባል ጀርባ አካባቢ ወደሚገኝ ባለ ሦስት ፎቅ ጸጥ ያለ መኖርያ ቤቱ ይዞኝ ሄደ። መርበትበት ማቆም አልቻልኩም። ላቤ ሲንቆረቆር ይሰማኛል።ብርድ ብርድ ሲለኝ መዳፎቼን ጭኖቼ ውስጥ ወሸቅኳቸው። አንድ ወንድ እንዴት አንዲት የሴክስ
ደምበኛውን ከሚስቱ ጋር ለማስተዋወቅ ይደፍራል? ከዚህ በላይ ምን እብደት ይኖራል? በዚህ ጠራራ ጸሐይ ብርድ ብርድ እያለኝ እንደሆነ ሲገባኝ የፍርሃቴ ጥልቀት ተገለጸልኝ።
“ i really hate you Doc! የእብድ ስራ ለምን ታሰራኛለህ! ማበድ ከፈለክ ብቻህን አታብድም እንዴ!?”
“የኔ ቆንጆ! ምንም ነገር የምትፈሪ አይመስለኝም ነበርኮ! ሃሃሃ! ለካንስ ሸሌዎችም ትፈራላችሁ! ይሄ
በሶሲዮሎጂ መጠናት ያለበት ጉዳይ ነው። ሮዚ! You are such a chicken ! Relax! ምንድነው እንዲህ
መፍራት። you will be fine! ደግሞ ምናባሽ ሆነሽ ነው እንደዚህ እምስ እስክትመስይ ድረስ ቆንጆ ስከርት የለበስሽው፣ ሚስቴን በቅናት ለመግደል እያሴርሽ መሆን አለበት…ሃሃ
እንደሱ ሲለኝ የለበስኳትን ሚኒ ቀሚስ ለመጀመርያ ጊዜ ጎንበስ ብዬ አየኋት፤ ደንግጬ ወደታች መጎተት ጀመርኩ። እውነትም ተራቁቻለሁ፤ ምን ነክቶኝ ነው እንደዚህ ለብሼ የወጣሁት? መኪናው
ውስጥ ስቀመጥ ነው የታወቀኝ። ሚኒ ቀሚሴ ተሰብስቦ ራቁቴን ቀርቻለሁ። ዶክ ሲያጣድፈኝ ምን ላድርግ፣ አጠገቤ ያገኘሁትን ነው የለበስኩት፤ ምናለ ከመነሳታችን በፊት ነግሮኝ በሆነና አለባበሴን በቀየርኩ!
ወደ ግሎባል ሆቴል ጫፍ ስንደርስ ለምን እንደሆነ አላውቅም ዶክ ላይ የሆነ ከወትሮው ቅንዝርነት አስተዋልኩ፤ እንደዚህ በፍላጎት ሲያየኝ ከዚህ በፊት አይቼው አላውቅም ነበር።
ግቢው ሲያምር! አበባ ሞልቶታል፤ ኤምባሲ ነው የሚመስለው። ጋራዥ ውስጥ ጭርጭስ ያለች አንደሸ
የድሮ ቮልስዋገን መኪና ቆማለች
፡
፡
#ክፍል_ስድስት(🔞)
፡
፡
#ከዶር_ቃልአብ_ጋር_ያደረግነው_ነገር
ዶ/ር ቃልዓብ የሐረር ሰው ነው።
መሆንም አለበት። ዶክተርነት እንደሱ ከሆነ ብቻ ይምጣብኝ
ምከንቱም በጣም ነጻ ሰው ነው። ዶክተርነቱ የሰጠው አንድ ነገር ቢኖር እንደብዙዎቹ መቆለልን ሳይሆን ነጻነትን ነው። ወላ እሱ ዶክተር ሊሉት እንኳን አይደላውም አቦ። እኔ የማውቃቸው ዶክተሮች(የበዳኝም፣ ግቢ ያስተማሩኝንም ጨምሮ ማለቴ ነው) ዶክተር ካልተባሉ ለጸብ የሚጋበዙ ናቸው።ጓደኛዬ የነበረችው ሰሚራ Introduction to Macroeconocmics"C" "ያመጣችው አስተማሪዋን በስሙ ስለጠራቸው ነው። ወዲያውኑ ነበር « ዋጋሽን ታገኚያታለሽ!» ብሎ የዛተባት። እንደዛተ።አደረገው። ዶክተር ብላ ስላልጠራቸው ብቻ። ዶክተር መሆን ከንደዚህ አይነት ጠባብነት ካላወጣ
ባፍንጫዬ ይውጣ!
ዶክተር ቃለአብ ከትምህርት ሚኒስቴር ወደላይ በሚገኙ ኪሎ ዩኒቨርስቲዎች በአንዱ የሚያስተምር
የተጨበጨበለት ፕሮፌሰር ዶክተር ነው። የቺቼንያ ሕይወት ላይ Research በሚሰራበት ወቅት የተዋወቅነው። ለሁላችንም በረዳቶቹ በኩል እንድንሞላው በሰጠን Questionaire ላይ የጻፍኩት ነገር ማመን ከብዶት በባትሪ ፈልጎ አፈላልጎ ተዋወቀኝ። መጀመርያ አካባቢ ዶክተር እያልኩ
የምጠራው። እሱ ግን ከመቼው ተግባብቶኝ እንደዚያ እንዳልጠራው እንዳደረገኝ ሳስበው ይገርመኛ።
« አቦ እናሸንና!» ሁለተኛ አንቱ ብለሽ እንዳትጠሪኝ ብሎ በአንድ ጊዜ በመሐላችን የነበረውን ግንብ
አፈረሰው።
«ኸረ ዶክተር ካንተ አይጠበቅም አልኩት እየሳቅኩ።
Shut up bitch! I am here looking for my freedom!” አለኝ።
አልከፋኝም፤ ምክንያቱም ዶክተር ያራዳ ልጅ ነው በዚያ ላይ ከእግዚያአብሔርም ጋ ጀለስ ሳይሆኑ አይቀርም። ለምን ቢባል ከሱ ጋር አስር ደቂቃ ያወራ ማንኛውም ሰው ወዲያውኑ በፍቅሩ ይነደፋልና
ነው። እንደዚህ አይነት ሰዎች ለፈጣሪ የቀረቡ ሳይሆኑ አይቀሩም ሰዎች ራሱ ዶክተር» ብለው ሲጠሩት ብሽቅ ነው የሚለው። አንድ ቀን ብላክ አስወርደን እየጠጣን (ጋባዥ እኔ ነበርኩ) ሞቅ ብሎን ሳለ ለምን ዶክተር ሲሉት እንደሚናደድ ጠየቅኩት።
«ተይ እንጂ ሮዝ! ማንም ሩዝ ነጋዴና አዝማሪ በሚጠራበት ስም ስጠራ እንዴት አይከፋኝም?!»ብሎ ቀለደ።
በሳቅ ልሞት!
ምክንያቱም ያን ሰሞን አንዳንድ ዩኒቨርስቲዎች ለሀብታሙም ለነጋዴዉም፣ለዘፋኙም፣ ለጎሳ
መሪውም የክብር ዶክትሬት ያደሉበት ወቅት ነበር። እና አሽሙሯ በደንብ ገብታኛለች። እውነተኛ ምክንያቱ ግን ያ እንዳልሆነ አውቃለሁ።
ብዙ ጊዜ ስናወራ በዚህ ትውልድ ደስተኛ እንዳልሆነ ለመረዳት ችያለሁ።
“በኛ ዘመን ትምህርት ዋጋ ነበራት፤ እንደናንተ ሸርሙጣ አልሆነችም ነበር፤ ገብቶሻል የምልሽ?
ለምሳሌ በጃ ጊዜ እውቀት ሸቀጥ አልሆነችም ነበር። ብር ስላለሽ ወይም ትዝታ ስላንጎራጎርሽ ማንም
አንስቶ ዶክትሬት አይሰጥሽም፤ በፍጹም። ብቸኛው መንገድ ጠንክሮ መማር ነበር። አሁን ሲ ኤም ሲ ነው ጉርድ ሾላ ለካድሬዎች የተከፈተ መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አለ፣ ስሙ ጠፋኝ።
እና ይሄን ዶክትሬት ዲግሪ እንደ ጉድ ለተማሪዎቹ እያደለው ነው»አሉ፤ አንቺም ሳያልቅብሽ ይቺን ብላክሽን ቋ አርጊና ሄደሽ ብትጠይቂያቸው ይሰጡሻል! ሙች እውነቴን ነው!”
ከዚያ ቀን በኋላ ዶክ እያልኩ እጠራው ጀመር።
ዶክ ጓደኛዬ እንጂ ደምበኛዬ የምለው ሰው አይደለም፡፡ ብንባልግም በስንት ጊዜ አንዴ ነው የሆኑ ጊዜያት አሉት፣ ከኔ ጋር ማደር የሚፈልግባቸው ጥብቅ ጊዝያት። ከዚያ ዉጭ ግን ጓደኛሞች ነን
ህይወቱ ላይ የሆነ ያልሻረ ቁስል ያለበት ይመስላል። ግን እሱ ሁሌ ጫወታና ሳቅ ዉስጥ ስለሚዋኝ ከኔ ሌላ ይህን ስሜቱን የሚረዳ ላይኖር ይችላል።
"ዶክ ግን ምንድነው ስታየኝ የርቀት ተማሪ»እመስላለሁ እንዴ?” እልኩት ደሳለኝ ሆቴል በሱዙኪው ይዞኝ እየሄደ።
«እንዴት ማለት?» አለኝ ፊቱን ፊትለፊቱ ባለው ጎዳና ላይ ተክሎ
« የርቀት ትምህርት Exam ይመስል በሴሚስተር አንዴ እየመጣህ ስጪኝ ትለኛለሃ! አይደብርህም እንዴ ጠፍተሃል እኮ?
ያን ምሸት የሳቀው ሳቅ! ትራፊክ ቢያየው “ትርፍ በመሳቅ” ብሎ ይቀጣው ነበር።
“You know what?I wish ሚስቴን ይህን ቀልድሽን በሆነ መልኩ በነገርኳት። በጣም sense of humour ያላት ናት። በዚህ ዓለም ከኔ ሌላ እንደ ጆክ የምትወደው ነገር የላትም፤ ነግሬሼላሁ አይደል?
“ኸረ ዶክ! እንዲያውም ስለ ሚስትህ ትንፍሽ ብለህ አታውቅም?”
“እውነትሽን ነው? How come? ይገርምሻል! ተማሪዎቼ ደግሞ ምን እንደሚሉኝ ታውቂያለሽ?
«ስላንተ ሚስት መስማት ሰለቸን፤ add ያደረግናት ኮርስ ሆነችብን እኮ» ነው የሚሉኝ።
ሳቅኩኝ።
እንዲያውም አስተዋውቃችኃለሁ!
“ኸረ ባክ.ህ?! ተባለንዴ…" የሹፈት ሳቅ ሳቅኩኝ።
እሱ ለካ እያሾፈ አልነረም።
No no! She is not like that! እንዲያውም በተቃራኒው She is open and funny, I am sure you two like each other more than we do! ምንም የሚያሰጋ ነገር የለም። of course ስለ ግንኙነታችን
ልታውቅ የምትችልበት ምንም መንገድ አይኖርም፡፡ ደሞ we are friends nothing else! አይደለም እንዴ ሮዝ? የቀድሞ ተማሪዬ እንደነበርሽ ቀለል አድርጌ እነግራታለሁ። that is it! I hope አሪፍ ታይም እናሳልፋለን
How about lunch? The coming Sunday. Are you free or what?"
“ዶክ አብደኻል እንዴ? ምንድነው የምትቀባጥረው?”
በሳምንቱ ዕሁድ አንጦልጡሎ ሱዙኪው ውስጥ ከተተኝ። ግሎባል ጀርባ አካባቢ ወደሚገኝ ባለ ሦስት ፎቅ ጸጥ ያለ መኖርያ ቤቱ ይዞኝ ሄደ። መርበትበት ማቆም አልቻልኩም። ላቤ ሲንቆረቆር ይሰማኛል።ብርድ ብርድ ሲለኝ መዳፎቼን ጭኖቼ ውስጥ ወሸቅኳቸው። አንድ ወንድ እንዴት አንዲት የሴክስ
ደምበኛውን ከሚስቱ ጋር ለማስተዋወቅ ይደፍራል? ከዚህ በላይ ምን እብደት ይኖራል? በዚህ ጠራራ ጸሐይ ብርድ ብርድ እያለኝ እንደሆነ ሲገባኝ የፍርሃቴ ጥልቀት ተገለጸልኝ።
“ i really hate you Doc! የእብድ ስራ ለምን ታሰራኛለህ! ማበድ ከፈለክ ብቻህን አታብድም እንዴ!?”
“የኔ ቆንጆ! ምንም ነገር የምትፈሪ አይመስለኝም ነበርኮ! ሃሃሃ! ለካንስ ሸሌዎችም ትፈራላችሁ! ይሄ
በሶሲዮሎጂ መጠናት ያለበት ጉዳይ ነው። ሮዚ! You are such a chicken ! Relax! ምንድነው እንዲህ
መፍራት። you will be fine! ደግሞ ምናባሽ ሆነሽ ነው እንደዚህ እምስ እስክትመስይ ድረስ ቆንጆ ስከርት የለበስሽው፣ ሚስቴን በቅናት ለመግደል እያሴርሽ መሆን አለበት…ሃሃ
እንደሱ ሲለኝ የለበስኳትን ሚኒ ቀሚስ ለመጀመርያ ጊዜ ጎንበስ ብዬ አየኋት፤ ደንግጬ ወደታች መጎተት ጀመርኩ። እውነትም ተራቁቻለሁ፤ ምን ነክቶኝ ነው እንደዚህ ለብሼ የወጣሁት? መኪናው
ውስጥ ስቀመጥ ነው የታወቀኝ። ሚኒ ቀሚሴ ተሰብስቦ ራቁቴን ቀርቻለሁ። ዶክ ሲያጣድፈኝ ምን ላድርግ፣ አጠገቤ ያገኘሁትን ነው የለበስኩት፤ ምናለ ከመነሳታችን በፊት ነግሮኝ በሆነና አለባበሴን በቀየርኩ!
ወደ ግሎባል ሆቴል ጫፍ ስንደርስ ለምን እንደሆነ አላውቅም ዶክ ላይ የሆነ ከወትሮው ቅንዝርነት አስተዋልኩ፤ እንደዚህ በፍላጎት ሲያየኝ ከዚህ በፊት አይቼው አላውቅም ነበር።
ግቢው ሲያምር! አበባ ሞልቶታል፤ ኤምባሲ ነው የሚመስለው። ጋራዥ ውስጥ ጭርጭስ ያለች አንደሸ
የድሮ ቮልስዋገን መኪና ቆማለች
👍8
#ሮዛ_2
፡
፡
#ክፍል_ሰባት(🔞)
፡
፡
#ሮዛ በመዘግየቱ ይቅርታችሁን አትንፈጉኝ ያው ለማዘጋጀት ጊዜ ይወስዳል አልመች ብሎኝ ነው አይደገምም ብዬ ተስፋ አድርጋለው #መልካምንባብ
፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡
ምንም ነገር እምቢ እንዳትይኝብሎ በለሆሳስ አንሾካሾከልኝ፤
what! ያመዋል እንዴ ይሄ ሰውዬ! ምን እያልክ ነው ዶክ ሚስትህ ጋ እኮ ነው ያመጣኸኝ
I know i know That is why i need you more እንደገና ወደ ጆሮዬ መቶ አንሾካሾከ ።
ኮቴዋን ከወደ ኪችን ሲሰማ ቶሎ ብሎ እጁን ከቂጤ ላይ አነሳና ወደ ሱሪ ኪሱ
ከተተው ቀጥሎም የሌለ የዩኒቨርስቲ የሚመስል ወሬ መቀባጠር ጀመረ።
who gave you that course? me? No way. It must be Sami Dr. Samuel yeah?!
ዶክተር ሳሙኤል መሰለኝ የሰጠን።” አልኩ በፈጣጣ « የት ሄደ ግን እሱ ሰውዬ?» is he teaching
now? አልኩ ስለማላውቀው ሰው፤
Oh no! He left the academia world and joined the dirty politics! I think he lives in
states now, establishing a new political party"
Oh really? I didn't know that Good for him" ከጀመረበት ቀጠልኩበትና ጎበዝ ተዋናይ
መሆኔን አስመሰከርኩ።
ማሪያ የትምህርት ቤት ወሬ እያወራን ሳይመስላት አልቀረም። ጣልቃ ገብታ ምን አይነት ምግብ እንደምፈልግ ጠየቀችኝ።
"What would you like to have: Roza?"
"Nothing especial, really! I am fine with anything you have!" አልኳት
እነሱ ሰላጣና ጎመን እንደሚበሉና እኔ ግን እንጀራ በወጥ የምፈልግ ከሆነ በአጭር ሰዓት ዉስጥ ልታዘጋጅልኝ እንደምትችል ተናገረች።
“በፍጹም ብዬ ተከራከርኩ። ዶክተር ቃልዓብ ለምን እንደሆነ አላውቅም ሚስቱ እንጀራና ወጥ እንድትሰራልኝ ፈልጓል። የሚስቱን ሙያ እንዳደንቅለት ፈልጎ ይሆናል ብዬ አሰብኩ። ነገሩ ሌላ እንደሆነ የገባኝ ግን ኋላ ላይ ነው፡፡
ማሪያ የባሏ ፍላጎት ገብቷት ነው መሰለኝ እንዲህ አለችው፡፡
"Honey! It seems you need to have Injera more than Roza! Don't worry l will start cooking
now. Just half an hour”ብላ የኪችን ፎጣ ለብሳ ጉድ ጉድ ማለት ጀመረት። ቃልአብ ቤቱን እንዲያዝጎበኘኝ ሀሳብ አቀረበችለት።
"Good Idea ማሬ You know how much I love you!?" አላት።
“No i don't until you come and kiss me! አለችው። ሄዶ ከንፈሯን በከንፈሩ በስሱ ቦረሽ አደረገላት ትንሽ እንደተራመደ ጎትታ በድጋሚ ከንፈሩን ጎረሰችው።ተቃቅፈው አስነኩት፤ ለምን
እንደሆነ አላውቅም ቅናት በስሱ ቁንጥጥ አደረገኝ። በሰው ሚስት መቅናቴ ግን እኔኑ ገርሞኛል።
ይዞኝ ወደ ሳሎኑ በረንዳ ወጣ። እሷ ወደ ኪችኗ ከተመች።
የተሳሳሙት ነገር ከአእምሮዬ አልወጣ አለኝ።
“አንተ! ለካ ፈረንጅ ሚስትህ ናት ያስተማረችህ።”
“ምኑን?”
“የምር በጣም ይገርመኝ ነበር ችሎታህ። ከሀበሻ ወንድ አንድ አንተን አየሁ መሳም የሚችል
“Oh see! Thank you and I am humbled! እስከዛሬ ግን ነግረሽኝ አታውቂም? ብሎ ሳቀ።
ቀጠለና ደግሞ “ሮዚ ቆንጆ! ታንኪው እሺ ዛሬ በጣም ደስ ብሎኛል።”
“ምኑ?”
እኔንጃ! ብቻ ይህን ቀን ለአመታት ጠብቄው ነበር።”
“የቱን ቀን?አልገባኝም…! እኔና አንተ ከተዋወቅን እኮ ገና አመት አልሞላንም።”
It doesn't matter!!” ብሎኝ በረንዳው ላይ በቆምንበት በሀሳብ የሆነ ቦታ ጭው ብሎ ሲሄድ አየሁት።
"ዶክ are you alright?"
"Yes i am! …ብቻ አንድ ጉዳይ ዝም ብሎ ይረብሸኛል።
"የምን ጉዳይ"
“ሮዝ Believe me its a long long-long story ብቻ ሌላ ጊዜ እነግርሻለሁ” ብሎኝ ቂጤን ቸብ አደረገውና እጄን ይዞኝ ወደ ሰገነቱ ወጣ።
ከቤታቸው ፎቅ ላይ የአዲስ አበባ አሮጌ ቤቶች ይታያሉ። የሁሉም ጣሪያ የዛገ ነው። እላያቸው ላይ ድንጋይ ተጭኖባቸዋል። ቆርቆሮዎቹ ኑሮ ከብዷቸዋል፤ እድሜ ተጭኗቸዋል። ንፋስን እግሩ ላይ ወድቀው “የዛሬን ማረን.ገንጥለህ አትውሰደን እያሉ የሚለምኑት ነው የሚመስለው። የእውነት አዲስ አበባ ከነ ዶክተር ቃለዓብ ቤት አናት ላይ ስትታይ በጣም ታስጠላለች። እየሱስም እንደዚህ ቁልቁል እያያት ከሆነ በእውነት ወስፋቱን የምትዘጋው ይመስለኛል። ወይም አዲሳባን በመፍጠሩ ተፀፅቶ ሱባኤ ገብቶ ይሆናል።
የራሴ ሀሳብ አሳቀኝ።
ስገነቱ ላይ እንደቆምን በድጋሚ እጁን አንሸራቶ ቂጤ አካባቢ በስሱ ደባበሰኝ።
ዝም አልኩት።
አንድ ፎቅ ወደ ታች ይዞኝ ወረደ። ደረጃው ላይ እያለን አንገቱን ወደታች በማድረግ ጮክ ብሎ «ማሬ! Is there anything I may help?» ብሎ ተናገረ!"
"No hony! Thanks! I love you! አለችው!” እሷም ጮክ ብላ።
አንድ ፎቅ ወደ ታች ይዞኝ ወረደ! ዛሬ የሚሰራውን አሳጥቶታል። ብቻ አንድ ነገር የፈለገ ይመስላል።
“የመኝታ ቤታችንን Terrace ላሳይሽ ብዬ ነው፤የተሻለ ቪው አለው” አለኝ።
“አትፈሩም ግን በዚህ ትልቅ ቤት ውስጥ ብቻቸሁን?” አልኩት።
ብቻችንን አይደለንም እኮ ሮዝ! በየክፍሉ አብሮን የሚኖር ጥሩ መንፈስ አለ፤ ስሙ ፍቅር ይብላዕ።
"you know what I mean ሃሃሃሃሃ"
ዶክተር ቀልዓብ ዛሬ ተለይቶብኛል። የጦዘ ዓይነት ሰው ነው የሚመስለው።እስካሁን ጣቶቹን በጣቶቼ ውስጥ ቆልፎ አልለቅ ብሎኛል። እንደ ህጻን ልጅ ነው እጄን ይዞኝ የሚንቀሳቀሰው። በዚያ ላይ
ቁና ቁና ይተነፍሳል። የሆነ ጥድፊያ ነገር ውስጥ ያለ ይመስላል።ሂል ጫማዬ በጣም ረዥም ስለሆነ እሱ በፈለገው ፍጥነት ደረጃውን ልወጣለትና ልወርድለት አልቻልኩም።
መኝታ ቤቱን በእግሩ ገፋ አድርጎ ከፈተውና ከውስጥ ገርበብ አድርጎ ዘጋው። በጣም የሚያምር
ትልቅ አልጋ አየሁ።አልጋው ከተወለድኩ ጀምሮ አይቼው የማላውቀው ነው። ክብ ቅርፅ ያለው እጅግ ሰፊ አልጋ ነው፣ ሁለት ዱካ ወንበሮችና አንድ ትንሽዬ ጠረጴዛ ይታያል። በሌላ ጥግ ከክር የተሰራ ዥዋዥዌ መጫወቻ ወንበር አለ።የመኝታ ቤታቸው ስፋቱ ከሳሎኑ እንደማይተናነስ ያወቅኩት ቲቪው የተቀመጠበትን ርቀት ሳስተውል ነው። ከአልጋቸው ጎን ከቀርከሃ የተሰራ ትንሽዬ የመጽሐፍ መደርደሪያ
ይታያል። የወለሉ ንጣፍ ንጣቱ በረዶ ላይ የመራመድ ያህል ስሜት ይሰጣል። በመኝታ ቤቱ ውስጥ ሌላ ምንም አይነት ኮተት አላየሁም።
የባለትዳር መኝታ ቤት ውስጥ ከወሲብ ደምበኛዬ ጋር እንደሆንኩ ውልብ ሲልብኝ ሰቀጠጠኝ።
የባለትዳር አልጋ አካባቢ መቆሙ ምቾት ስላልሰጠኝ ወደ ፊት ራመድ ብዬ የመኝታ ቤቱ ሰገነት ላይ ቆምኩ። እዚያ ደስ የሚል ነፋሻማ አየር እየተመገብኩ ሳለ ዶክተር ቃለአብ ከኋላዬ መጥቶ ወገቤን
በሁለት እጁ ያዘኝ። በጆሮዬ የማይሰማ ነገር አንሾኳሽከልኝ። ከዚያም አንገቴን በስሱ ይስመኝ ጀመር።
ልከላከለው ሞከርኩ…በምላሱ ጆሮዬን መላስ ሲጀምር ግን ጉልበቴ ተመናመነ።
እጆቹ ከወገቤ ተንሸራተው ቂጤን መነካካት ጀመሩ። በእጄ ተከላከልኩት። ሆኖም እጆቹ ወደ ጡቶቼ ላይ ወጥተው ያልሆነ ነገር ሲያረጉኝ አቅሜን አሳጡት። በምላሱ ቀኝ ጆሮዬን እየላሰ በሁለት
መዳፉ ሁለቱንም ጡቶቼን ጭምቅ ያደርጋቸዋል። መጮኽ ፈልጌ ትንፋሽ አጠረኝ።
፡
፡
#ክፍል_ሰባት(🔞)
፡
፡
#ሮዛ በመዘግየቱ ይቅርታችሁን አትንፈጉኝ ያው ለማዘጋጀት ጊዜ ይወስዳል አልመች ብሎኝ ነው አይደገምም ብዬ ተስፋ አድርጋለው #መልካምንባብ
፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡
ምንም ነገር እምቢ እንዳትይኝብሎ በለሆሳስ አንሾካሾከልኝ፤
what! ያመዋል እንዴ ይሄ ሰውዬ! ምን እያልክ ነው ዶክ ሚስትህ ጋ እኮ ነው ያመጣኸኝ
I know i know That is why i need you more እንደገና ወደ ጆሮዬ መቶ አንሾካሾከ ።
ኮቴዋን ከወደ ኪችን ሲሰማ ቶሎ ብሎ እጁን ከቂጤ ላይ አነሳና ወደ ሱሪ ኪሱ
ከተተው ቀጥሎም የሌለ የዩኒቨርስቲ የሚመስል ወሬ መቀባጠር ጀመረ።
who gave you that course? me? No way. It must be Sami Dr. Samuel yeah?!
ዶክተር ሳሙኤል መሰለኝ የሰጠን።” አልኩ በፈጣጣ « የት ሄደ ግን እሱ ሰውዬ?» is he teaching
now? አልኩ ስለማላውቀው ሰው፤
Oh no! He left the academia world and joined the dirty politics! I think he lives in
states now, establishing a new political party"
Oh really? I didn't know that Good for him" ከጀመረበት ቀጠልኩበትና ጎበዝ ተዋናይ
መሆኔን አስመሰከርኩ።
ማሪያ የትምህርት ቤት ወሬ እያወራን ሳይመስላት አልቀረም። ጣልቃ ገብታ ምን አይነት ምግብ እንደምፈልግ ጠየቀችኝ።
"What would you like to have: Roza?"
"Nothing especial, really! I am fine with anything you have!" አልኳት
እነሱ ሰላጣና ጎመን እንደሚበሉና እኔ ግን እንጀራ በወጥ የምፈልግ ከሆነ በአጭር ሰዓት ዉስጥ ልታዘጋጅልኝ እንደምትችል ተናገረች።
“በፍጹም ብዬ ተከራከርኩ። ዶክተር ቃልዓብ ለምን እንደሆነ አላውቅም ሚስቱ እንጀራና ወጥ እንድትሰራልኝ ፈልጓል። የሚስቱን ሙያ እንዳደንቅለት ፈልጎ ይሆናል ብዬ አሰብኩ። ነገሩ ሌላ እንደሆነ የገባኝ ግን ኋላ ላይ ነው፡፡
ማሪያ የባሏ ፍላጎት ገብቷት ነው መሰለኝ እንዲህ አለችው፡፡
"Honey! It seems you need to have Injera more than Roza! Don't worry l will start cooking
now. Just half an hour”ብላ የኪችን ፎጣ ለብሳ ጉድ ጉድ ማለት ጀመረት። ቃልአብ ቤቱን እንዲያዝጎበኘኝ ሀሳብ አቀረበችለት።
"Good Idea ማሬ You know how much I love you!?" አላት።
“No i don't until you come and kiss me! አለችው። ሄዶ ከንፈሯን በከንፈሩ በስሱ ቦረሽ አደረገላት ትንሽ እንደተራመደ ጎትታ በድጋሚ ከንፈሩን ጎረሰችው።ተቃቅፈው አስነኩት፤ ለምን
እንደሆነ አላውቅም ቅናት በስሱ ቁንጥጥ አደረገኝ። በሰው ሚስት መቅናቴ ግን እኔኑ ገርሞኛል።
ይዞኝ ወደ ሳሎኑ በረንዳ ወጣ። እሷ ወደ ኪችኗ ከተመች።
የተሳሳሙት ነገር ከአእምሮዬ አልወጣ አለኝ።
“አንተ! ለካ ፈረንጅ ሚስትህ ናት ያስተማረችህ።”
“ምኑን?”
“የምር በጣም ይገርመኝ ነበር ችሎታህ። ከሀበሻ ወንድ አንድ አንተን አየሁ መሳም የሚችል
“Oh see! Thank you and I am humbled! እስከዛሬ ግን ነግረሽኝ አታውቂም? ብሎ ሳቀ።
ቀጠለና ደግሞ “ሮዚ ቆንጆ! ታንኪው እሺ ዛሬ በጣም ደስ ብሎኛል።”
“ምኑ?”
እኔንጃ! ብቻ ይህን ቀን ለአመታት ጠብቄው ነበር።”
“የቱን ቀን?አልገባኝም…! እኔና አንተ ከተዋወቅን እኮ ገና አመት አልሞላንም።”
It doesn't matter!!” ብሎኝ በረንዳው ላይ በቆምንበት በሀሳብ የሆነ ቦታ ጭው ብሎ ሲሄድ አየሁት።
"ዶክ are you alright?"
"Yes i am! …ብቻ አንድ ጉዳይ ዝም ብሎ ይረብሸኛል።
"የምን ጉዳይ"
“ሮዝ Believe me its a long long-long story ብቻ ሌላ ጊዜ እነግርሻለሁ” ብሎኝ ቂጤን ቸብ አደረገውና እጄን ይዞኝ ወደ ሰገነቱ ወጣ።
ከቤታቸው ፎቅ ላይ የአዲስ አበባ አሮጌ ቤቶች ይታያሉ። የሁሉም ጣሪያ የዛገ ነው። እላያቸው ላይ ድንጋይ ተጭኖባቸዋል። ቆርቆሮዎቹ ኑሮ ከብዷቸዋል፤ እድሜ ተጭኗቸዋል። ንፋስን እግሩ ላይ ወድቀው “የዛሬን ማረን.ገንጥለህ አትውሰደን እያሉ የሚለምኑት ነው የሚመስለው። የእውነት አዲስ አበባ ከነ ዶክተር ቃለዓብ ቤት አናት ላይ ስትታይ በጣም ታስጠላለች። እየሱስም እንደዚህ ቁልቁል እያያት ከሆነ በእውነት ወስፋቱን የምትዘጋው ይመስለኛል። ወይም አዲሳባን በመፍጠሩ ተፀፅቶ ሱባኤ ገብቶ ይሆናል።
የራሴ ሀሳብ አሳቀኝ።
ስገነቱ ላይ እንደቆምን በድጋሚ እጁን አንሸራቶ ቂጤ አካባቢ በስሱ ደባበሰኝ።
ዝም አልኩት።
አንድ ፎቅ ወደ ታች ይዞኝ ወረደ። ደረጃው ላይ እያለን አንገቱን ወደታች በማድረግ ጮክ ብሎ «ማሬ! Is there anything I may help?» ብሎ ተናገረ!"
"No hony! Thanks! I love you! አለችው!” እሷም ጮክ ብላ።
አንድ ፎቅ ወደ ታች ይዞኝ ወረደ! ዛሬ የሚሰራውን አሳጥቶታል። ብቻ አንድ ነገር የፈለገ ይመስላል።
“የመኝታ ቤታችንን Terrace ላሳይሽ ብዬ ነው፤የተሻለ ቪው አለው” አለኝ።
“አትፈሩም ግን በዚህ ትልቅ ቤት ውስጥ ብቻቸሁን?” አልኩት።
ብቻችንን አይደለንም እኮ ሮዝ! በየክፍሉ አብሮን የሚኖር ጥሩ መንፈስ አለ፤ ስሙ ፍቅር ይብላዕ።
"you know what I mean ሃሃሃሃሃ"
ዶክተር ቀልዓብ ዛሬ ተለይቶብኛል። የጦዘ ዓይነት ሰው ነው የሚመስለው።እስካሁን ጣቶቹን በጣቶቼ ውስጥ ቆልፎ አልለቅ ብሎኛል። እንደ ህጻን ልጅ ነው እጄን ይዞኝ የሚንቀሳቀሰው። በዚያ ላይ
ቁና ቁና ይተነፍሳል። የሆነ ጥድፊያ ነገር ውስጥ ያለ ይመስላል።ሂል ጫማዬ በጣም ረዥም ስለሆነ እሱ በፈለገው ፍጥነት ደረጃውን ልወጣለትና ልወርድለት አልቻልኩም።
መኝታ ቤቱን በእግሩ ገፋ አድርጎ ከፈተውና ከውስጥ ገርበብ አድርጎ ዘጋው። በጣም የሚያምር
ትልቅ አልጋ አየሁ።አልጋው ከተወለድኩ ጀምሮ አይቼው የማላውቀው ነው። ክብ ቅርፅ ያለው እጅግ ሰፊ አልጋ ነው፣ ሁለት ዱካ ወንበሮችና አንድ ትንሽዬ ጠረጴዛ ይታያል። በሌላ ጥግ ከክር የተሰራ ዥዋዥዌ መጫወቻ ወንበር አለ።የመኝታ ቤታቸው ስፋቱ ከሳሎኑ እንደማይተናነስ ያወቅኩት ቲቪው የተቀመጠበትን ርቀት ሳስተውል ነው። ከአልጋቸው ጎን ከቀርከሃ የተሰራ ትንሽዬ የመጽሐፍ መደርደሪያ
ይታያል። የወለሉ ንጣፍ ንጣቱ በረዶ ላይ የመራመድ ያህል ስሜት ይሰጣል። በመኝታ ቤቱ ውስጥ ሌላ ምንም አይነት ኮተት አላየሁም።
የባለትዳር መኝታ ቤት ውስጥ ከወሲብ ደምበኛዬ ጋር እንደሆንኩ ውልብ ሲልብኝ ሰቀጠጠኝ።
የባለትዳር አልጋ አካባቢ መቆሙ ምቾት ስላልሰጠኝ ወደ ፊት ራመድ ብዬ የመኝታ ቤቱ ሰገነት ላይ ቆምኩ። እዚያ ደስ የሚል ነፋሻማ አየር እየተመገብኩ ሳለ ዶክተር ቃለአብ ከኋላዬ መጥቶ ወገቤን
በሁለት እጁ ያዘኝ። በጆሮዬ የማይሰማ ነገር አንሾኳሽከልኝ። ከዚያም አንገቴን በስሱ ይስመኝ ጀመር።
ልከላከለው ሞከርኩ…በምላሱ ጆሮዬን መላስ ሲጀምር ግን ጉልበቴ ተመናመነ።
እጆቹ ከወገቤ ተንሸራተው ቂጤን መነካካት ጀመሩ። በእጄ ተከላከልኩት። ሆኖም እጆቹ ወደ ጡቶቼ ላይ ወጥተው ያልሆነ ነገር ሲያረጉኝ አቅሜን አሳጡት። በምላሱ ቀኝ ጆሮዬን እየላሰ በሁለት
መዳፉ ሁለቱንም ጡቶቼን ጭምቅ ያደርጋቸዋል። መጮኽ ፈልጌ ትንፋሽ አጠረኝ።
👍8❤1
#ሮዛ_2
፡
፡
#ክፍል_ስምንት (🔞)
፡
፡
እኩል ኤሜን ብለው ምግቡን ባረኩት። ገረመኝ። ሃይማኖተኛ ይሆናሉ ብዬ በፍጹም አልጠበቅኩም ነበር። “
ደግሞ እሱን ብሎ ሃይማኖተኛ!"
ማሪያ የሚገርም ሽሮ ወጥ ሰርታ ነበር። ስቀምሰው ማመን ከበደኝ። የምር ነበር በሙያዋ የተደነቅኩት።እሷ አልሰራችውም እንዳልል ቤታቸው ሰራተኛ የላቸውም፡፡ ቀደም ሲል የተሰራ ነው እንዳልል ትኩስና ለኔ ሲባል የተሰራ እንደሆነ ከዲጂታል ስቶቩ ሲወርድ አይቼዋለሁ።
Mariya. You are an amazing cook You know that!” አልኳት ጥቂት ጉርሻዎችን አከታትዬ ከጎረስኩ በኋላ
"Oh! Do you like it?"
"Of course I do. It is so yummy!
«ለምዳዋለች ባክሽ አድናቆቱን! ሁሉም ሀበሻ እዚህ በተጋበዘ ቁጥር የምትሰራው ወጥ ተአምር ሆኖበት ነው የሚሄደው። እሷም ይሄንን ስለምታውቅ ነው ካልሰራሁልሽ ብላ ሙጭጭ ያለችው።›› አለኝ ዶክ በወሬያችን ጣልቃ ገብቶ።
What did you say?”አለችው አማርኛው ሲፈጥንባት
"Nothing just telling her how people admire your cooking..."
ዶክተር ቃለአብ የተናገረው ነገር እሷን ለማንኳሰስ መስሎ ስለተሰማኝ ቅር ተሰኘሁበት። እሷ ግን ያለው ስላልገባት ነው መሰለኝ ምንም አልመሰላትም። እንዳስተዋልኩት ከሆነ አማርኛ ግጥም አድርጋ ባትሰማም መንፈሱ ይገባታል። አንዲት የዶክ ተማሪ በፍቃደኝነት እየመጣች ማታ ማታ አማርኛ
እያስተማረቻት እንደሆነ ነገረችኝ።
«አማርኛ ጎበዝነው ኢኔ። am learning everyday! Now ጎበዝ ጎበዝ ኢናገራል! »አለችኝ።
ሳቅኩኝ!
አማርኛዋ ኩልትፍትፍ ያለና እንደ ሰራችው ሽሮ የሚጣፍጥ ነበር።
ሽሮ ላጉርስሽ አልኳት።
ዶክተር ጣልቃ ገብቶ እንጀራ እንደማትወድ ነግሮ አስጠነቀቀኝ።
"Oh Really? why እንጀራ የማይወድ ሰው አለ እንዴ ?" የምሬን ነበር የተገረምኩት።ፈረጆች ከኛ በላይ እንጀራ የሚወዱ ነበር የሚመስሉኝ።
See, I think the reason goes back to my first experience of Enjera in Frankfurt. That was even before meeting kalab..right honey ?
"Yeah I guess to አላት ምግቡ ላይ እንዳቀረቀረ።
So When I see it first, I thought it is a small traditional towel or something like that.
I am sorry to say this, but that was what I honestly felt at the time. So, when I tested
it then, I realized that it is too sour to have it on everyday meal. You may hate me for
saying this, but I can't help it Roz" ብላ በትልቁ ተነፈሰች።
«ዝምበያት ባክሽ! ዝምብላ ነው የምትቀባጥረው። ዋናው ምክንያቷ ምን መሰለሽ! የመጀርያ ቀን ተሸውዳ፣ ባህላዊ ፎጣ መስሏት ጭኗ ላይ ዘርግታው ስለነበረ ነው በዚያው ጠልታው የቀረችው፤ እኔ ደሞ ሁልጊዜ ያኔ ያረገችውን እያነሳሁ ስለማስቅባት ትናደዳለች፤ በዚያው እንጀራ የሚባል ነገር አልጥምሽ አላት። እንጀራ እንደማትወድ ለሰው እንዲነገርባት አትፈልግም፤ አንቺን ስለቀረበችሽ ነው
የምትነግርሽ» አለኝ።
እንጀራ ባለመውደዱ ትንሽ ቢከፋኝም ስሜቴ እንዳይታወቅብኝ ፈገግ አልኩላት።
እሷም በፈገግታ ምላሽ ሰጠችኝ።
"So about the book ...tell her Marre, please!"
"Which book?"
This bookብሎ ቅድም ከላይብረሪ ይዤው የመጣሁትን Transgender የሚለውን መጽሐፍ
ጠቆማት።
"Oh ok..! ሚን መሰለሽ ሮዝ You may find this story very shocking .l was freshman student at ludwig maximilan University munich at the time..."
ልትነግረኝ ካሰበችው ታሪክ ይልቅ «ሚን መስላሽ!» የሚለው አማርኛዋ ገርሞኝ አሳቀኝ።አማርኛ የማይችል ሰው ይለዋል ብዬ የማልጠብቀውን ቃል ስለተናገረች ነው መሰለኝ ሳቄ መላልሶ እስቸገረ"
"So to make the long story short...A close girl friend of mine convinced me to change
a matter of chance, all our guys at the time used to cheat on us or dump us lot reason. We were so offended by all these evil creatures called men, and started hating them all ha ha ha..."
አፏን ከፍታ ስትስቅ ጥርሷ ቢጫ እንደሆነ ገና አሁን ማስተዋሌ ነው። ጥርሷ በፍጹም አያምርም።
"...We decided to change our gender, yeah! Just like that. At that time the idea of tranesgender was very popular in Germany. I talked to my dad about my Decision he was so smart. He told me to change my mind before my gender. And showed me how silly
was.Then I started cheating on guys before they cheat on me.. Guess what?, men started loving me more and wanted me even so much more when start cheating see it worked! Then I thanked my father... And I cheated and cheated and cheated on me until I met Kaleb!
(ዶክተር ቃለአብን በስሙ ስትጠራው ካሌብ ነው የምትለው)
ይህንን ወሬዋን እያወራችን ሳለ ዶክተር ቃልአብን በዓይኔ ቂጥ እየተከታተልኩት ነበር። ፊቱ ጨጓራ ሲመስልና የዉሸት የሚመስል ፈገግታ ሊያሳያት ሲሞክር እጅ ከፍንጅ ይዤዋለሁ። በዚህ ታሪክ ዉስጥ የሆነ ያልገባኝ ነገር እንዳለ ተረዳሁ። ብቻ በሁለቱ ግንኙነት ውስጥ፣ በሁለቱ የሚያስቀና ፍቅር ውስጥ
መብራራት ያለበት አንድ ነገር ያለ መሰለኝ።
በዚህ መሐል ማሪያ ወጥ ያነሰኝ ስለመሰላት ልታመጣልኝ ወደ ኪቾን ስትገባ በዚያው ፍጥነት
ዶክተር ቃልአብ ግራ እጁን በፍጥነት ወደ ጭኖቼ ላከው። ስነ ስርዓት እንድይዝ ብዬ በጥፍሬ ከፉኛ ባጨርኩት። እሱ እቴ ዝምብ ያረፈችበት ሁሉ አልመሰለውም። የመሐል ጣቱን ላይብረሪ ውስጥ ተርትሮት ወደ ነበረው ፓንቴ ውስጥ ላከው።ብን ብን የምትል ሚኒ ማድረጌ እደፈንለገው ገብቶ እንዲወጣ ሳይመቸው አልቀረም።የ "ባብሼን” ከንፈሮች መነካካት ሲጀምር የማሪያ ኮቴ ተሰማ።
አውጥቶ በቀኝ እጁ በያዘው ሹካ አቀርቅሮ መጉረስ ጀመረ።
Roz You are not eating enough, are you? አለችኝ። እጅግ በጣም ደነገጥኩ። እኔ የመሰለኝ፣
you are not cheating enough, are you ያለች ነበር የመሰለኝ። የሌባ ነገር።
እንደገና የፊቴን መለዋወጥ አይታ “Roz Are you alright?” አለችኝ በድጋሚ።
"Yes I am, why do you ask?...) am over stuffed see my plate? It's too clean that you may
not need to do the dishes later." አልኳት
ንግግሬ አሳቃትና እንዲህ አለችኝ… “በደንብ ቢላ! የበላ and
፡
፡
#ክፍል_ስምንት (🔞)
፡
፡
እኩል ኤሜን ብለው ምግቡን ባረኩት። ገረመኝ። ሃይማኖተኛ ይሆናሉ ብዬ በፍጹም አልጠበቅኩም ነበር። “
ደግሞ እሱን ብሎ ሃይማኖተኛ!"
ማሪያ የሚገርም ሽሮ ወጥ ሰርታ ነበር። ስቀምሰው ማመን ከበደኝ። የምር ነበር በሙያዋ የተደነቅኩት።እሷ አልሰራችውም እንዳልል ቤታቸው ሰራተኛ የላቸውም፡፡ ቀደም ሲል የተሰራ ነው እንዳልል ትኩስና ለኔ ሲባል የተሰራ እንደሆነ ከዲጂታል ስቶቩ ሲወርድ አይቼዋለሁ።
Mariya. You are an amazing cook You know that!” አልኳት ጥቂት ጉርሻዎችን አከታትዬ ከጎረስኩ በኋላ
"Oh! Do you like it?"
"Of course I do. It is so yummy!
«ለምዳዋለች ባክሽ አድናቆቱን! ሁሉም ሀበሻ እዚህ በተጋበዘ ቁጥር የምትሰራው ወጥ ተአምር ሆኖበት ነው የሚሄደው። እሷም ይሄንን ስለምታውቅ ነው ካልሰራሁልሽ ብላ ሙጭጭ ያለችው።›› አለኝ ዶክ በወሬያችን ጣልቃ ገብቶ።
What did you say?”አለችው አማርኛው ሲፈጥንባት
"Nothing just telling her how people admire your cooking..."
ዶክተር ቃለአብ የተናገረው ነገር እሷን ለማንኳሰስ መስሎ ስለተሰማኝ ቅር ተሰኘሁበት። እሷ ግን ያለው ስላልገባት ነው መሰለኝ ምንም አልመሰላትም። እንዳስተዋልኩት ከሆነ አማርኛ ግጥም አድርጋ ባትሰማም መንፈሱ ይገባታል። አንዲት የዶክ ተማሪ በፍቃደኝነት እየመጣች ማታ ማታ አማርኛ
እያስተማረቻት እንደሆነ ነገረችኝ።
«አማርኛ ጎበዝነው ኢኔ። am learning everyday! Now ጎበዝ ጎበዝ ኢናገራል! »አለችኝ።
ሳቅኩኝ!
አማርኛዋ ኩልትፍትፍ ያለና እንደ ሰራችው ሽሮ የሚጣፍጥ ነበር።
ሽሮ ላጉርስሽ አልኳት።
ዶክተር ጣልቃ ገብቶ እንጀራ እንደማትወድ ነግሮ አስጠነቀቀኝ።
"Oh Really? why እንጀራ የማይወድ ሰው አለ እንዴ ?" የምሬን ነበር የተገረምኩት።ፈረጆች ከኛ በላይ እንጀራ የሚወዱ ነበር የሚመስሉኝ።
See, I think the reason goes back to my first experience of Enjera in Frankfurt. That was even before meeting kalab..right honey ?
"Yeah I guess to አላት ምግቡ ላይ እንዳቀረቀረ።
So When I see it first, I thought it is a small traditional towel or something like that.
I am sorry to say this, but that was what I honestly felt at the time. So, when I tested
it then, I realized that it is too sour to have it on everyday meal. You may hate me for
saying this, but I can't help it Roz" ብላ በትልቁ ተነፈሰች።
«ዝምበያት ባክሽ! ዝምብላ ነው የምትቀባጥረው። ዋናው ምክንያቷ ምን መሰለሽ! የመጀርያ ቀን ተሸውዳ፣ ባህላዊ ፎጣ መስሏት ጭኗ ላይ ዘርግታው ስለነበረ ነው በዚያው ጠልታው የቀረችው፤ እኔ ደሞ ሁልጊዜ ያኔ ያረገችውን እያነሳሁ ስለማስቅባት ትናደዳለች፤ በዚያው እንጀራ የሚባል ነገር አልጥምሽ አላት። እንጀራ እንደማትወድ ለሰው እንዲነገርባት አትፈልግም፤ አንቺን ስለቀረበችሽ ነው
የምትነግርሽ» አለኝ።
እንጀራ ባለመውደዱ ትንሽ ቢከፋኝም ስሜቴ እንዳይታወቅብኝ ፈገግ አልኩላት።
እሷም በፈገግታ ምላሽ ሰጠችኝ።
"So about the book ...tell her Marre, please!"
"Which book?"
This bookብሎ ቅድም ከላይብረሪ ይዤው የመጣሁትን Transgender የሚለውን መጽሐፍ
ጠቆማት።
"Oh ok..! ሚን መሰለሽ ሮዝ You may find this story very shocking .l was freshman student at ludwig maximilan University munich at the time..."
ልትነግረኝ ካሰበችው ታሪክ ይልቅ «ሚን መስላሽ!» የሚለው አማርኛዋ ገርሞኝ አሳቀኝ።አማርኛ የማይችል ሰው ይለዋል ብዬ የማልጠብቀውን ቃል ስለተናገረች ነው መሰለኝ ሳቄ መላልሶ እስቸገረ"
"So to make the long story short...A close girl friend of mine convinced me to change
a matter of chance, all our guys at the time used to cheat on us or dump us lot reason. We were so offended by all these evil creatures called men, and started hating them all ha ha ha..."
አፏን ከፍታ ስትስቅ ጥርሷ ቢጫ እንደሆነ ገና አሁን ማስተዋሌ ነው። ጥርሷ በፍጹም አያምርም።
"...We decided to change our gender, yeah! Just like that. At that time the idea of tranesgender was very popular in Germany. I talked to my dad about my Decision he was so smart. He told me to change my mind before my gender. And showed me how silly
was.Then I started cheating on guys before they cheat on me.. Guess what?, men started loving me more and wanted me even so much more when start cheating see it worked! Then I thanked my father... And I cheated and cheated and cheated on me until I met Kaleb!
(ዶክተር ቃለአብን በስሙ ስትጠራው ካሌብ ነው የምትለው)
ይህንን ወሬዋን እያወራችን ሳለ ዶክተር ቃልአብን በዓይኔ ቂጥ እየተከታተልኩት ነበር። ፊቱ ጨጓራ ሲመስልና የዉሸት የሚመስል ፈገግታ ሊያሳያት ሲሞክር እጅ ከፍንጅ ይዤዋለሁ። በዚህ ታሪክ ዉስጥ የሆነ ያልገባኝ ነገር እንዳለ ተረዳሁ። ብቻ በሁለቱ ግንኙነት ውስጥ፣ በሁለቱ የሚያስቀና ፍቅር ውስጥ
መብራራት ያለበት አንድ ነገር ያለ መሰለኝ።
በዚህ መሐል ማሪያ ወጥ ያነሰኝ ስለመሰላት ልታመጣልኝ ወደ ኪቾን ስትገባ በዚያው ፍጥነት
ዶክተር ቃልአብ ግራ እጁን በፍጥነት ወደ ጭኖቼ ላከው። ስነ ስርዓት እንድይዝ ብዬ በጥፍሬ ከፉኛ ባጨርኩት። እሱ እቴ ዝምብ ያረፈችበት ሁሉ አልመሰለውም። የመሐል ጣቱን ላይብረሪ ውስጥ ተርትሮት ወደ ነበረው ፓንቴ ውስጥ ላከው።ብን ብን የምትል ሚኒ ማድረጌ እደፈንለገው ገብቶ እንዲወጣ ሳይመቸው አልቀረም።የ "ባብሼን” ከንፈሮች መነካካት ሲጀምር የማሪያ ኮቴ ተሰማ።
አውጥቶ በቀኝ እጁ በያዘው ሹካ አቀርቅሮ መጉረስ ጀመረ።
Roz You are not eating enough, are you? አለችኝ። እጅግ በጣም ደነገጥኩ። እኔ የመሰለኝ፣
you are not cheating enough, are you ያለች ነበር የመሰለኝ። የሌባ ነገር።
እንደገና የፊቴን መለዋወጥ አይታ “Roz Are you alright?” አለችኝ በድጋሚ።
"Yes I am, why do you ask?...) am over stuffed see my plate? It's too clean that you may
not need to do the dishes later." አልኳት
ንግግሬ አሳቃትና እንዲህ አለችኝ… “በደንብ ቢላ! የበላ and
👍9❤2
#ሮዛ_2
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ(🔞)
፡
፡
በሁለቱ ግንኙነት ወስጥ የሆነ አንድ ያልገባኝ ነገር እንዳለ እርግጠኛ ሆንኩ።
እንዲህ እንዲህ እያልን ከማሪያ ጋር የባጥ የቆጡን ስናወራ እኔና ዶክተር ቃልአብ ከደቂቃዎች በፊት ያደረግነውን ነገር እየተረሳኝ መጣ። ሞቅ እያለን ሲመጣ ከሳሎን ባር ተነስተን ወደ ላይኛው ሰገንት
ወጣን። የቤታቸው ፎቅ ጣሪያው ሲሚንቶ ነው። በጣም የሚያምር ሰገነት አድርገው ሰርተውታል።
እዚያ ላይ ወጥተን፣ ፍራሽ ዘርግተን ብዙ ሳቅን ተጫወትን። ከማሪያ ጋር ኮከባችን ገጥሞ ነበር። በዚህ ሁሉ ጊዜ ግን የኔና የባሏ ግንኙነት ምን እንደሆነ እንድም ጊዜ ለምን እንዳልጠየቀችኝ ገርሞኛል።
እየመሸ ሲሄድ ወደቤቴ መሄድ እንዳለብኝ ነገርኳቸው።ዶክተር ቃልአብ አይኑን አሁንም ከኔሚኒስከርቴ ላይ ሊነቀል አልቻለም። በተለይ ፍራሹ ላይ ቁጭ ስል ሁሉ ነገሬ ስለተገላለጠ ተሳቀቅኩ። ይበልጥ ያስጨነቀኝ የተቀደደው ፓንቴ ቦርሳዬ ውስጥ መሆኑ ነበር። ጭኖቼን ገጥሜ ተቀመጥኩ። እሱ ግን
አይኑን አልነቅል አለኝ። ሚስቱ ሁኔታውን እንዳታስተውል ስለፈራሁ በአይኔ ተቆጣሁት። እሱ በምላሹ
ድብን አርጎ ጠቀሰኝ። ትንሽ ሞቅ ሳይለው አልቀረም። ነገሮች መልካቸውን ሳይቀይሩ ቶሎ መሄድ እንዳለብኝ አመንኩ። እስካሁንም ከቅሌት የዳንኩት በሰይጣን ትብብርና በማሪያ የዋህነት ነው። እኔና
ማሪያ ሙሉ ዋይን ስንጠጣ ስለነበር ሰውነታችን ግሏል። ሰገነቱ ላይ ያለው ንፋስ ከበድ ስለሚል ዋይኑ ብርዱን ተከላከለልን ብዙም አልተሰማንም።
መሄድ እንዳለብኝ ስነግራቸው እዚያው ማደር እችል እንደሆነ ጠየቁኝ። እናቴ ትጠብቀኛለች ብዪ ዋሸኋቸው።ከናቴ ጋር እንደምኖር ፍርጥም ብዬተናገርኩ።ዶክ ሳቁ ትን አለው ደረጃውን ወርደን ወደ ግቢው ወጣን። በኮሪደሩ ስናልፍ ዶከተር ቀለአብ «እኔ አደርሳታለሁ» ብሎ ከሰፌዱ ውስጥ የመኪና ቁልፍ ሲያነሳ ማሪያ ተቃወመች። ሀሳቡን በቁጣ ስለተቃወመችው በሁለታችን መሐል የጠረጠረችው ነገር እንዳለ አድርገን ተረዳን፤ ሁለታችንም ደነገጥን። ሆኖም እሷ የተቃወመችው ሁላችንም ስንጠጣ
ስለቆየን አልኮል ጠጥተን ማሸከርከር ተገቢ እንዳልሆነ በማመኗ ነበር። ዶክተር ቃልአብ ግን ትንሽ ነው የጠጣሁት ብሎ ተሟገታት። ሞቼ እገኛለሁ አለች። ነገሩን ለመቋጨት ተንቀሳቃሽ የሳሎን ስልኳን
አምጥታ የታክሲ ደምበኛዋን ስልክ ደውላ በፍጥነት ቤት እንዲመጣ ነገረችው።
ዶክተር ቃልአብ ለምን እኔን ካልሸኘኃት ብሎ ሙጭጭ እንዳለ ገብቶኛል። ጭኔ ውስጥ ጀምር ያልጨረሰው የቁፋሮ ፕሮጀክት አለ። እውነቱን ለመናገር እኔም በሆዴ እሱ በሸኘኝ ስል ተመኝቻለሁ።
ነግር ግን የጀመርነውን እንድንጨርስ ብዬ አልነበረም። እኔ ጣጣዬን ከጨረስኩ ቆይቻለሁ- ጭራሽ ስሜቴ ጠፍቶ ነበር፡፡ እንዲያውም ማሪያ ላይ እንደዚያ አይነት ድርጊት ማድረጌ ዉስጥ ዉስጡን
እየፀፀተኝ ነበር።ማሪያን ይበልጥ ባወራኋት ቁጥር ይበልጥ እየወደድኳት ነበር፡፡ የፍቅር ሰው ናት። እንደሷ ስለፍቅር ብቻ ብሎ የሚኖር ሰው አይቼ ማወቄንም እንጃ።
በዋናነት ዶክተር ቃልአብ አንዲሸኘኝ የፈለኩት በሁለቱ ግንኙነት ላይ አንዳች ያልገባኝ ነገር እንዳለ ስለተሰማኝና ያን ግልጽ እንዲያረግልኝ በመፈለጌ ነበር። ሆኖም እውነቱን ለመናገር ያልገባኝ ነገር
ምንእንደሆነ እኔም አልገባኝም።
እንዲያደርሰኝ የተጠራው ታክሲ መድረሱን ለማወጅ ከግቢው ዉጭ ጡሩምባውን ሲያምባረቅ በሩ
በዘበኛው ተከፈተለት። ወደ ታክሲው ተንቀሳቀስኩ። አረማመዴ አሁንም አልተስተካከለም። የሚገርም
ነገር ነው። ከዚህ ቀደም እንዲህ ሆኜ በጭራሽ አላውቅም። ረዥም ሂል ጫማ ማድረጌ ደግሞ ነገሩን አጋነብኝ መሰለኝ። እግሬ እየተብረከረከብኝ ስራመድ you see ማሬ! You and i are feeling tipsy ሃሃሃ but she is drunk! Drunk like a fish ሃሃሃ ሲል ሰማሁት።
እየሳቅኩ የታክሲውን በር ከፍቼ ገባሁ። ማሪያና ዶክተር ቃልአብ ተቃቅፈው በቆሙበት እጃቸውን አውለብልበው ሸኙኝ። የላዳ ታክሲው የኋላ ወንበር ላይ ገና ቁጭ ብዬ ወደ ግቢው ስመለከት ማሪያና ዶክተር ቃልአብ ተቃቅፈው እየተሳሳሙ ነበር። ከመቼው ከንፈራቸውን እንዳገናኙት! ደግሞ ሲሳሳሙ ወፍ እንጂ ሰው አይመስሉም። ወሲብ ለመፈጸም ተስገብግበው እንደሚሆን ገመትኩ። ቅድም ተሰምታኝ የነበረችው አይነት ስስ የሆነች ቅናት ዉስጤን ቆንጠጥ ስታደርገኝ ታወቀኝ።ለምን እንደሆነ
አላውቅም የዶክ ሚስት መሆን አምሮኝ ነበር።
#ድህረ_ታሪክ
ከሶስት ነው ከአራት ሳምንት በኋላ ዶክተር ቃልአብ «ኩል ባር» መጣ።ዝንጥ ከማለቱ የተነሳ ልዑል መስሎ ነበር። ያን ቀን እሱ ቤት ዉስጥ ምንም እንዳልተፈጠረ ሁሉ ጉንጬን ሳመኝና ባለጌ ወንበር ላይ
ቁጭ አለ።ደብል ብላክ ለኔም ለሱም አዘዘና ትንሸ አቀርቅሮ ከጸለየ በኋላ ቺርስ!» ብሎኝ ተጎነጨው
ዶክ ሳይፀልይ ምንም ነገር ጀምሮ አያውቅም።
“ምን ሆነህ ነው ግን ያን ቀን?." አልኩት ከመጠጡ ትንሽ ከቀማመስኩለት በኋላ፤
I was expecting this question? አለኝ በግዴለሽነት ትከሻውን እየሰበቀ።”
ታሪኩ ምንም አይሰራልሽም! …የሆነ ጀርመን ሳለን የተፈጠረ ነገር ነው። lets forget that Roz! What happened
in Vegas stays in Vegas ይላሉ ፈረንጆች።” ንግግሩን ተፈጥሯዊ ባልሆነ ሳቅ ሊያጅበው ሞከረ።
"ይልቅ ሮዚ! ለመጀመርያ ጊዜ ቃልአብ ብለሽ በስሜ የጠራሽኝ ያን ቀን እንደሆነ ታውቂያለሽ?” አለኝ
እንደዚያ ጠራሁህ እንዴ?መቼ? የት፣ ምኑጋ” የምሬን ነበር። ዶክን ቃለአብ ብዬ መጥራቴን አላስታውስም
“ማሬ ወጥ ልታመጣ ኪችን ስትገባ ጠረጴዛው ላይ ተደፍተሸ አንገትሽን ቀብረሸው…you know እዛች ከፉ ቦታሽ ላይ በጥፍሬ ስቧጭርሽ.you were out of this world. ቃልአብ ቃልአብ ተው
በናትህ.ተውውው» እያልሽ አቃሰትሽ። በእንቅልፍ ልብሽ የምታወሪ ነበር የሚመስለው። አንድ ነገር ልንገርሽ? በሕይወቴ እንደዚያ ቀን ተደስቼ አላውቅም። "
አፈርኩኝ የሆነውን ነገር ሳስብ እሽኩርምምም አደረገኝ። ፊቴ ሁሉ ቀላ፤ መላ ሰውነቴን ውርርርር የሚያደርግ ስሜት ተሰማኝ።
“የራስህ ጉዳይ! ባለጌ ነህ ግን ዶክ! አልወድህም እሺ!”
ጉንጬን ሳመኝ።
“አንተ ቆይ ሚስትክን እንደዚያ እየወደድካት…” ጥያቄዬ ስለገባው አቋረጠኝ።
ዝም አልኩኝ። ዝም ብለን መጠጣት ጀመርን። ቆንጆ ቆንጆ ሙዚቃ ተከፍቶ ስለነበር ሁለታችንም በሀሳብ በየራሳችን የሀሳብ ሰረገላ ነጎድን። እኔ በበኩሌ ያን ቀን ዶክተር ቃልአብ ያረገኝን እያሰብኩ
ስገረም.…ስገረም ስገረም…። እንዴት አይነት ደስ የሚል እብደት ነበር!
ሳናውቀው ሰዓቱ ነጎደ። ሳናውቀው መጠጡ ሰውነታችን ውስጥ ስራውን መስራት ጀምሮ ነበር፡፡
ከብዙ ቆይታ በኋላ በዶክተርና በማሪያ የሚያስቀና የፍቅር ግንኙነት ውስጥ እስከዛሬ ያልተገለፀለኝን የነበረውን ጉዳይ ይተርክልኝ ጀመር።
ማሪያን ያገኛት ስፔሻላይዝ ለማድረግ ጀርመን ዩኒቨርስቲ ውስጥ ነው። እሷ የባዮኬሚስትሪ ተማሪ ነበረች። ብዙ ወንዶችን ንጹህ ፍቅር ፈልጋ ስትቀርባቸው ጎድተዋታል። ወንዶችን እስከናካቴው ከመጥላቷ የተነሳ ጾታዋን ወደ ወንድ ጾታ አስቀይራ ቀሪ ሕይወቷን ወንድ ሆና ለመኖር ከውሳኔ ጫፍ
ደርሳም ነበር። ሴት መሆን ማለት ደስታን በሌሎች ሰዎች ላይ እየፈለጉ መኖር ነው» የሚል ፍልስፍናን አዳብራ ቆይታለች። ስለዚህ ደስታን በራሷ ለማግኘት ቁልፉ ጉዳይ ሴት አለመሆን ነው ብላ በፅኑ ታምን ነበር። በዚህ ሁኔታ ሳለች ይህንን አስተሳሰቧን ድራሹን የሚያጠፉ ወንድ ህይወቷ ውስጥ ገባ፤
ዶክተር ቃልአብ።
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ(🔞)
፡
፡
በሁለቱ ግንኙነት ወስጥ የሆነ አንድ ያልገባኝ ነገር እንዳለ እርግጠኛ ሆንኩ።
እንዲህ እንዲህ እያልን ከማሪያ ጋር የባጥ የቆጡን ስናወራ እኔና ዶክተር ቃልአብ ከደቂቃዎች በፊት ያደረግነውን ነገር እየተረሳኝ መጣ። ሞቅ እያለን ሲመጣ ከሳሎን ባር ተነስተን ወደ ላይኛው ሰገንት
ወጣን። የቤታቸው ፎቅ ጣሪያው ሲሚንቶ ነው። በጣም የሚያምር ሰገነት አድርገው ሰርተውታል።
እዚያ ላይ ወጥተን፣ ፍራሽ ዘርግተን ብዙ ሳቅን ተጫወትን። ከማሪያ ጋር ኮከባችን ገጥሞ ነበር። በዚህ ሁሉ ጊዜ ግን የኔና የባሏ ግንኙነት ምን እንደሆነ እንድም ጊዜ ለምን እንዳልጠየቀችኝ ገርሞኛል።
እየመሸ ሲሄድ ወደቤቴ መሄድ እንዳለብኝ ነገርኳቸው።ዶክተር ቃልአብ አይኑን አሁንም ከኔሚኒስከርቴ ላይ ሊነቀል አልቻለም። በተለይ ፍራሹ ላይ ቁጭ ስል ሁሉ ነገሬ ስለተገላለጠ ተሳቀቅኩ። ይበልጥ ያስጨነቀኝ የተቀደደው ፓንቴ ቦርሳዬ ውስጥ መሆኑ ነበር። ጭኖቼን ገጥሜ ተቀመጥኩ። እሱ ግን
አይኑን አልነቅል አለኝ። ሚስቱ ሁኔታውን እንዳታስተውል ስለፈራሁ በአይኔ ተቆጣሁት። እሱ በምላሹ
ድብን አርጎ ጠቀሰኝ። ትንሽ ሞቅ ሳይለው አልቀረም። ነገሮች መልካቸውን ሳይቀይሩ ቶሎ መሄድ እንዳለብኝ አመንኩ። እስካሁንም ከቅሌት የዳንኩት በሰይጣን ትብብርና በማሪያ የዋህነት ነው። እኔና
ማሪያ ሙሉ ዋይን ስንጠጣ ስለነበር ሰውነታችን ግሏል። ሰገነቱ ላይ ያለው ንፋስ ከበድ ስለሚል ዋይኑ ብርዱን ተከላከለልን ብዙም አልተሰማንም።
መሄድ እንዳለብኝ ስነግራቸው እዚያው ማደር እችል እንደሆነ ጠየቁኝ። እናቴ ትጠብቀኛለች ብዪ ዋሸኋቸው።ከናቴ ጋር እንደምኖር ፍርጥም ብዬተናገርኩ።ዶክ ሳቁ ትን አለው ደረጃውን ወርደን ወደ ግቢው ወጣን። በኮሪደሩ ስናልፍ ዶከተር ቀለአብ «እኔ አደርሳታለሁ» ብሎ ከሰፌዱ ውስጥ የመኪና ቁልፍ ሲያነሳ ማሪያ ተቃወመች። ሀሳቡን በቁጣ ስለተቃወመችው በሁለታችን መሐል የጠረጠረችው ነገር እንዳለ አድርገን ተረዳን፤ ሁለታችንም ደነገጥን። ሆኖም እሷ የተቃወመችው ሁላችንም ስንጠጣ
ስለቆየን አልኮል ጠጥተን ማሸከርከር ተገቢ እንዳልሆነ በማመኗ ነበር። ዶክተር ቃልአብ ግን ትንሽ ነው የጠጣሁት ብሎ ተሟገታት። ሞቼ እገኛለሁ አለች። ነገሩን ለመቋጨት ተንቀሳቃሽ የሳሎን ስልኳን
አምጥታ የታክሲ ደምበኛዋን ስልክ ደውላ በፍጥነት ቤት እንዲመጣ ነገረችው።
ዶክተር ቃልአብ ለምን እኔን ካልሸኘኃት ብሎ ሙጭጭ እንዳለ ገብቶኛል። ጭኔ ውስጥ ጀምር ያልጨረሰው የቁፋሮ ፕሮጀክት አለ። እውነቱን ለመናገር እኔም በሆዴ እሱ በሸኘኝ ስል ተመኝቻለሁ።
ነግር ግን የጀመርነውን እንድንጨርስ ብዬ አልነበረም። እኔ ጣጣዬን ከጨረስኩ ቆይቻለሁ- ጭራሽ ስሜቴ ጠፍቶ ነበር፡፡ እንዲያውም ማሪያ ላይ እንደዚያ አይነት ድርጊት ማድረጌ ዉስጥ ዉስጡን
እየፀፀተኝ ነበር።ማሪያን ይበልጥ ባወራኋት ቁጥር ይበልጥ እየወደድኳት ነበር፡፡ የፍቅር ሰው ናት። እንደሷ ስለፍቅር ብቻ ብሎ የሚኖር ሰው አይቼ ማወቄንም እንጃ።
በዋናነት ዶክተር ቃልአብ አንዲሸኘኝ የፈለኩት በሁለቱ ግንኙነት ላይ አንዳች ያልገባኝ ነገር እንዳለ ስለተሰማኝና ያን ግልጽ እንዲያረግልኝ በመፈለጌ ነበር። ሆኖም እውነቱን ለመናገር ያልገባኝ ነገር
ምንእንደሆነ እኔም አልገባኝም።
እንዲያደርሰኝ የተጠራው ታክሲ መድረሱን ለማወጅ ከግቢው ዉጭ ጡሩምባውን ሲያምባረቅ በሩ
በዘበኛው ተከፈተለት። ወደ ታክሲው ተንቀሳቀስኩ። አረማመዴ አሁንም አልተስተካከለም። የሚገርም
ነገር ነው። ከዚህ ቀደም እንዲህ ሆኜ በጭራሽ አላውቅም። ረዥም ሂል ጫማ ማድረጌ ደግሞ ነገሩን አጋነብኝ መሰለኝ። እግሬ እየተብረከረከብኝ ስራመድ you see ማሬ! You and i are feeling tipsy ሃሃሃ but she is drunk! Drunk like a fish ሃሃሃ ሲል ሰማሁት።
እየሳቅኩ የታክሲውን በር ከፍቼ ገባሁ። ማሪያና ዶክተር ቃልአብ ተቃቅፈው በቆሙበት እጃቸውን አውለብልበው ሸኙኝ። የላዳ ታክሲው የኋላ ወንበር ላይ ገና ቁጭ ብዬ ወደ ግቢው ስመለከት ማሪያና ዶክተር ቃልአብ ተቃቅፈው እየተሳሳሙ ነበር። ከመቼው ከንፈራቸውን እንዳገናኙት! ደግሞ ሲሳሳሙ ወፍ እንጂ ሰው አይመስሉም። ወሲብ ለመፈጸም ተስገብግበው እንደሚሆን ገመትኩ። ቅድም ተሰምታኝ የነበረችው አይነት ስስ የሆነች ቅናት ዉስጤን ቆንጠጥ ስታደርገኝ ታወቀኝ።ለምን እንደሆነ
አላውቅም የዶክ ሚስት መሆን አምሮኝ ነበር።
#ድህረ_ታሪክ
ከሶስት ነው ከአራት ሳምንት በኋላ ዶክተር ቃልአብ «ኩል ባር» መጣ።ዝንጥ ከማለቱ የተነሳ ልዑል መስሎ ነበር። ያን ቀን እሱ ቤት ዉስጥ ምንም እንዳልተፈጠረ ሁሉ ጉንጬን ሳመኝና ባለጌ ወንበር ላይ
ቁጭ አለ።ደብል ብላክ ለኔም ለሱም አዘዘና ትንሸ አቀርቅሮ ከጸለየ በኋላ ቺርስ!» ብሎኝ ተጎነጨው
ዶክ ሳይፀልይ ምንም ነገር ጀምሮ አያውቅም።
“ምን ሆነህ ነው ግን ያን ቀን?." አልኩት ከመጠጡ ትንሽ ከቀማመስኩለት በኋላ፤
I was expecting this question? አለኝ በግዴለሽነት ትከሻውን እየሰበቀ።”
ታሪኩ ምንም አይሰራልሽም! …የሆነ ጀርመን ሳለን የተፈጠረ ነገር ነው። lets forget that Roz! What happened
in Vegas stays in Vegas ይላሉ ፈረንጆች።” ንግግሩን ተፈጥሯዊ ባልሆነ ሳቅ ሊያጅበው ሞከረ።
"ይልቅ ሮዚ! ለመጀመርያ ጊዜ ቃልአብ ብለሽ በስሜ የጠራሽኝ ያን ቀን እንደሆነ ታውቂያለሽ?” አለኝ
እንደዚያ ጠራሁህ እንዴ?መቼ? የት፣ ምኑጋ” የምሬን ነበር። ዶክን ቃለአብ ብዬ መጥራቴን አላስታውስም
“ማሬ ወጥ ልታመጣ ኪችን ስትገባ ጠረጴዛው ላይ ተደፍተሸ አንገትሽን ቀብረሸው…you know እዛች ከፉ ቦታሽ ላይ በጥፍሬ ስቧጭርሽ.you were out of this world. ቃልአብ ቃልአብ ተው
በናትህ.ተውውው» እያልሽ አቃሰትሽ። በእንቅልፍ ልብሽ የምታወሪ ነበር የሚመስለው። አንድ ነገር ልንገርሽ? በሕይወቴ እንደዚያ ቀን ተደስቼ አላውቅም። "
አፈርኩኝ የሆነውን ነገር ሳስብ እሽኩርምምም አደረገኝ። ፊቴ ሁሉ ቀላ፤ መላ ሰውነቴን ውርርርር የሚያደርግ ስሜት ተሰማኝ።
“የራስህ ጉዳይ! ባለጌ ነህ ግን ዶክ! አልወድህም እሺ!”
ጉንጬን ሳመኝ።
“አንተ ቆይ ሚስትክን እንደዚያ እየወደድካት…” ጥያቄዬ ስለገባው አቋረጠኝ።
ዝም አልኩኝ። ዝም ብለን መጠጣት ጀመርን። ቆንጆ ቆንጆ ሙዚቃ ተከፍቶ ስለነበር ሁለታችንም በሀሳብ በየራሳችን የሀሳብ ሰረገላ ነጎድን። እኔ በበኩሌ ያን ቀን ዶክተር ቃልአብ ያረገኝን እያሰብኩ
ስገረም.…ስገረም ስገረም…። እንዴት አይነት ደስ የሚል እብደት ነበር!
ሳናውቀው ሰዓቱ ነጎደ። ሳናውቀው መጠጡ ሰውነታችን ውስጥ ስራውን መስራት ጀምሮ ነበር፡፡
ከብዙ ቆይታ በኋላ በዶክተርና በማሪያ የሚያስቀና የፍቅር ግንኙነት ውስጥ እስከዛሬ ያልተገለፀለኝን የነበረውን ጉዳይ ይተርክልኝ ጀመር።
ማሪያን ያገኛት ስፔሻላይዝ ለማድረግ ጀርመን ዩኒቨርስቲ ውስጥ ነው። እሷ የባዮኬሚስትሪ ተማሪ ነበረች። ብዙ ወንዶችን ንጹህ ፍቅር ፈልጋ ስትቀርባቸው ጎድተዋታል። ወንዶችን እስከናካቴው ከመጥላቷ የተነሳ ጾታዋን ወደ ወንድ ጾታ አስቀይራ ቀሪ ሕይወቷን ወንድ ሆና ለመኖር ከውሳኔ ጫፍ
ደርሳም ነበር። ሴት መሆን ማለት ደስታን በሌሎች ሰዎች ላይ እየፈለጉ መኖር ነው» የሚል ፍልስፍናን አዳብራ ቆይታለች። ስለዚህ ደስታን በራሷ ለማግኘት ቁልፉ ጉዳይ ሴት አለመሆን ነው ብላ በፅኑ ታምን ነበር። በዚህ ሁኔታ ሳለች ይህንን አስተሳሰቧን ድራሹን የሚያጠፉ ወንድ ህይወቷ ውስጥ ገባ፤
ዶክተር ቃልአብ።
👍4❤3
#ሮዛ_2
፡
፡
#ክፍል_አስር(🔞)
፡
፡
#ከለብ_አሪዞና
ክለብ አሪዞና ሮማን ሕንጻ ስር የሚገኝ ቀውጢ ጭፈራ ቤት ነበር። በሩ ጠባብ ነው።ዉስጡ ግን በጣም ሰፊ ነው። ልክ እንደትዝታ “ባብሽ”።በአንድ ወቅት የትዙን “ባብሽ” ጠባብ ነው እያሉ ብዙ
ወንዶች ተዋደቁለት። እውነት ለመናገር ያን ሰሞን ከኛ ፊት ይልቅ የሷ ባብሽ ይበልጥ ዝነኛ ነበር።ዘልቀው እስኪያዩ ድረስ ነው ታድያ።
ስለሺ ዘ ጎንደር የትዙን ባብሽ ካልቀመስኩ ብሎ እሪ አለ። ተው ቢባል ምን ቢባል! በቃ እሷ ጭን ውስጥ
ቅበሩኝና ታፍኜ ልሙት አለ። እግር ስሞ፣ ደጅ ጠንቶ፣እጥፍ ከፍሎ፣ በስንት መከራ፣ከምሽታት በአንዱ ሌሊት ከፍታ ሰጠችው። አጥብባ ሰጠችው። አስነከሰችው። ስለሺ ደስ አለው። ደስታው ግን ብዙ አልዘለቀም። ዕቃው ገብቶ ጠፋ። ቢባል ቢፈለግ ከየት ይገኝ? የስለሺ ዕቃ የትዙ ባብሽ ውስጥ ገብቶ በቃ ጠፋ ጠፋ። በስንት ፍለጋ ለፖሊስ አመልክቶ ነው ያገኘው እየተባለ ተቀለደ።
በሌላ ቀን ስለሺን አግኝተነው “ምን ሆንክ?” ስንለው “ዉስጥ ገብታችሁ እኔ ያየሁትን ብታዩ እንዳሁኑ አትቀልዱም ነበር” አለን። እሱ እንደሚለው ባብሽዋ ውስጥ ሁሉም ብሔር ብሔረሰቦች አሉ-
በእኩልነት እየጨፈሩ ይኖራሉ። ብቻ በትዙ “ባብሽ” ዙርያ አንድ ዓመት ተቀለደ። ትዙ ከፋት። ይሄ ክፉ ጎንደሬ! ምነው ባልሰጠሁት ኖሮ” ብላ ተጸጸተች።
በርግጥ የትዙ “ባብሽ” በተፈጥሮ ሰፊ ነው፤ እሷም ይህንንም ስለምታውቅ ነው ዮጋ የጀመረችው። ዮጋ የምታሰራት አንዲት ህንዳዊት መነኩሲት ነበረች፡፡ ሳር ቤት አካባቢ። ትዙ ደንበኞቿ እቃሽ ሰፉብን እያሉ ሲነጫነጩባት ብድግ ብላ ህንዷ ሴትዮ ጋር ሄደችና ሰላም እንኳ ሳትላት “ይቅርታ ባብሼ"
ማስጠበብ ፈልጌ ነበር” አለቻት። ህንዷ እንገቷን በአዎንታ ነቅንቃው ዮጋ ከላስ መዘገበቻት። በደንብ እንዲጠብላት ብላ Pussy Contraction and Relaxation የሚባል ኮርስ ሰጠቻት።
ኮርሱ ለትዝታ ከባድ አልነበረም። ትልቅ የሚነፉ የፕላስቲክ ኳስ በእግሮቿ መሐል አድርጋ ቁጭ ትልበትና ትንፉሽ ወደ ውስጥና ወደ ዉጭ በማስገባትና በማስወጣት የባብሽዋን ጡንቻ መቆጣጠር ተማረች። ዘዴው ለተወሰነ ጊዜ ሰራላት። በአጭሩ ቁላ ሲገባባት በባብሿ ጡንቻ ነክሳ መያዝ ቻለችበት።
ወንዱን ሁሉ አሰለፈችው። ዋጋ እየቆለለችባቸው እንኳን ብዙ ወንዶች ከሷ ባብሽ ሌላ ወይ ፍንክች አሉ። እሷ ባብሽ ውስጥ ገብተን ስንወጣ ሌላ መቃብር ቆፍራችሁ ብትቀብሩን አይቆጨንም አሉ።
ትዝታ ቢዝነስ ቆመላት። በተማረችው መሰረት ሴክስ ማድረግ ስትጀምር ቶሎ ብላ ትንፋሽዋን ስባ ትይዘዋለች። ባብሽዋ ይጠብላታል። ይህን ጊዜ ወንዶቹ እቃቸውን ታግለው ስለሚከቱባት በደስታ ማበድ ይጀምራሉ"እቃዬ ትልቀቱን መቋቋም አቅቷት ልትሞት እሪ ነው ያለችው እያሉ ለወንድ ጓደኞቻቸው ጉራቸውን ይቸረችራሉ። ብለው ብለው ደግሞ 6 ዓመት ያለመታከት በሸሌነት ያገለገለችውን ትዙን “ድንግል ናት” ብለው መማል ያምራቸዋል። ወንድ ሲባል ጉረኛና ወረኛ ነው።
ኾኖም ትዙ በዚህ ጥበብ ብዙም አልዘለቀችም። ሴክስ የጉልበት ሥራ ሆነባት። ከወንድ በተኛች ቁጥር
ትንፋሽዋን ወደ ውስጥ ስባ ማቆየት ያቅታትና ትለቀው ጀመር። በዚህን ጊዜ ባብሸዋ ወደ ተፈጥሯዊ ስፋቱ ይመለሳል። ወንዶቹ ይሄኔ መደናገጥ ጀመሩ። አንዳንዶቹ የነሱ ዕቃ የተኮማተረ እንጂ የሷ ባብሽ የሰፋ ስለማይመስላቸው አፍረው ቢዝነስ ጨምረውላት ዉልቅ ይላሉ።
እንዲህ እንዲህ እያለች ለተወሰነ ጊዜ ሸቀለች፤ ቢያንስ ለዮጋ ክላስ ያወጣችውን ብር አስመልሳለች።አይቆጫትም።
#አሪዞና
ክለብ አሪዞናም እንዲሁ ነው፤ እንደትዙ ባብሽ። በሩ ጠባብ፤ ዉስጡ ሰፊ። ደግነቱ ስፋቱ ብዙም አያስታውቅም። በመስታወት ተከፋፍሏል። ለተራ ጠጪ(open Bar)፣ ለቋሚ ደምበኛ (Customefs Bar)፣ ለልዩ ደምበኛ (VP Bar)ና ለዲፕሎማቶች (Ambassador Bar) ተብለው ክፍሎቹ
ተሸንሽነዋል። አንድ ምንም የማይከፈት ሌላ ክፍልም አለ። ሁለት እጅግ የናጠጡ ባለሐብቶች ብቻ ሲመጡ ነው የሚከፈተው። ከነሱ ሌላ ማንም ሰው እዚያ መግባት አይችልም። እነሱ በዓመት አንዴ
ወይም ሁለቴ ሊሆን ይችላል የሚመጡት። ወይም ምንም ላይመጡ ይችላሉ። ቢኾንሞ በቀን በቀን ይፀዳል በቀን በቀን ይወለወላል።
የሁሉም ክፍሎች መስታወቶች በልዩ ትዕዛዝ የተሰሩና Tinted የተደረጉ በመሆናቸው አንዱ ሌላውን ክፍል እንዲያይ አያስቻሉም። ለምሳሌ የዲፕሎማቶች ከፍል ውስጥ የሚዝናኑ ሰዎች በልዩ ደምበኛ ክፍል VIP Bar) ያሉትን ሰዎች ማየት ይችላሉ። ነገር ግን VIP Bar ያሉ ደምበኞች
Arabassador bar ማን እንዳለ ማየት አይቻሉም። ሁሉም የበታቹን ማየት ግን ይችላል የብላዩን ማየት ነው የማይችለው ደስ የሚለው ግን ሁሉም ሰው ካለበት ቁጭ ብሎ ዋናውን የዳንስ ፍሎር ቁልቁል መመልከት መቻሉ ነው።
በክለብ አሪዞና “መኝታ ቤት” የሚባል ነገር የለም። ነገር ግን ለሾርት ብቻ የሚያገለግል ምድር ቤት የሚባል ቦታ አለ። አንድ አጭር ሶፋ፣ አንድ የብረት ምሶሶ፣ አንድ ደረቅ ወንበርና አንድ ጠረጴዛ ብቻ ነው ያለው። ፍራሽም ኾነ አልጋ የለውም። ልዩ ደምበኞች ብቻ ናቸው ከዚህ ከፍል መግባት የሚፈቀድላቸው። በፈለጉት ፖዚሽን ቶሎ ጣጣቸውን ጨርሰው እንዲወጡ ነው ዲዛይን የተደረገው ዲፕሎማቶች 50 ዶላር ይከፍላሉ። ሀበሻ በየ 15 ደቂቃው የሚጨምር 500 መቶ ብር ይከፍላል። ተራ ጠጪዎች ግን ይህን አያውቁም። ስለዚህ ምድር ቤት ምን እንደሆነ አያውቁም። ምን እንደሚሰራ
አያውቁም። ቢያውቁም መግባት አይችሉም፡፡ ለነሱ አልጋ የለም!” እንላቸዋለን፤ ሲጠይቁን። ከፍሉ
በር ላይ የተጻፈውም እነሱን ለማደናገር ኾን ተብሎ ነው- Warehouse!” ይላል በትላልቅ ፊደል።
#እዮኤል_ማነው?
ትዝ ይለኛል ለዚህ ቤት እንድንሰራ መጀመርያ የመለመለን እዮኤል ነበር። አንድ ምሸት ሴቶች ብቻ ሆነን ሜሞ ፐብ በግል እየተዝናናን አስተናጋጁ ሂሳብ ተከፍሏል!” አለን። ገርሞን ስንዞር አንድ ቀይ ጎልማሳ ሰው ወደኛ ሲመለከት አየን ። መላጣ ነው። ስናየው ፈገግ አለ። ፈገግታው ደስ ይላል። ተዋወቀን ። እዮኤል እባላለሁ፤I don't know why ሴቶች ብቻቸውን ሲዝናኑ ይማርኩኛል አለ
ከዚህ በፊት አይተነው ባናውቅም ወደድነው። አብሮን ትንሽ ደነሰ። የማይከብድ፣ ጫወታ አዋቂ ይመስላል። ትንሽ ቆይቶ “Ladies night ነው መሰለኝ፤ እንዳልረብሻችሁ ተዝናኑ” ብሎን ቢዝነስ ካርዱን ሰጥቶን ወጣ። ከሜሞ ወጥተን ላዳ ውስጥ ስንገባ ቶሎ ብለን ቢዝነስ ካርዱን አየነው። ሰሙ
የስልክ አድራሻው ብቻ ነበር የተጻፈው ። ካርዱን ገልብጠን ስናየው Private Consulart to Happiness ይላል። ነገሩ በጣም አሳቀኝ። ቆይ ግን እዮኤል ማን ነው?
መጀመርያ እንደ ኡስማን ዘ ፒምፕ ዓይነት ሰው መስሎን ነበር። ሦስታችንም ማንነቱን ለማወቅ ጉጉት ስላደረብን በሌላ ቀን ደወልንለት። ያለንበት ለንደን ካፌ ድረስ መጣ። እኛ በረንዳው ላይ ቁጭ ብለን ነበር። ሰማያዊ ግራንድ ቪታራ መኪናውን ፓርክ ሲያደርግ ለየነው። ቀይ መላጣ ነው። መላጣው የችጋር ሳይሆን የምቾት ነው። ያብረቀርቃል። ምቾት ያንገላታውን መላጣ ሲያብረቀርቅ ብዙም ሰው ላይ እያንጸባርቅም መሰለኝ። የመኪናውን ቁልፍ በቄንጥ እያሽከረከረ ወደኛ ጠረጴዛ መጥቶ ወንበር
ስቦ ተቀማጠ። ለሁላችንም ኬክ በምርጫችን ጋበዘን። ስናወራ ለብዙ ዓመት አብሮን የኖረ ጓደኛችን እንጂ ሁለተኛ ቀናችን አይመስልም ነበር።
የፈለኳችሁ ለአንድ ቀላል የቢዝነስ ስራ ነው ብሎ ጀመረ።አንድ የልብ
፡
፡
#ክፍል_አስር(🔞)
፡
፡
#ከለብ_አሪዞና
ክለብ አሪዞና ሮማን ሕንጻ ስር የሚገኝ ቀውጢ ጭፈራ ቤት ነበር። በሩ ጠባብ ነው።ዉስጡ ግን በጣም ሰፊ ነው። ልክ እንደትዝታ “ባብሽ”።በአንድ ወቅት የትዙን “ባብሽ” ጠባብ ነው እያሉ ብዙ
ወንዶች ተዋደቁለት። እውነት ለመናገር ያን ሰሞን ከኛ ፊት ይልቅ የሷ ባብሽ ይበልጥ ዝነኛ ነበር።ዘልቀው እስኪያዩ ድረስ ነው ታድያ።
ስለሺ ዘ ጎንደር የትዙን ባብሽ ካልቀመስኩ ብሎ እሪ አለ። ተው ቢባል ምን ቢባል! በቃ እሷ ጭን ውስጥ
ቅበሩኝና ታፍኜ ልሙት አለ። እግር ስሞ፣ ደጅ ጠንቶ፣እጥፍ ከፍሎ፣ በስንት መከራ፣ከምሽታት በአንዱ ሌሊት ከፍታ ሰጠችው። አጥብባ ሰጠችው። አስነከሰችው። ስለሺ ደስ አለው። ደስታው ግን ብዙ አልዘለቀም። ዕቃው ገብቶ ጠፋ። ቢባል ቢፈለግ ከየት ይገኝ? የስለሺ ዕቃ የትዙ ባብሽ ውስጥ ገብቶ በቃ ጠፋ ጠፋ። በስንት ፍለጋ ለፖሊስ አመልክቶ ነው ያገኘው እየተባለ ተቀለደ።
በሌላ ቀን ስለሺን አግኝተነው “ምን ሆንክ?” ስንለው “ዉስጥ ገብታችሁ እኔ ያየሁትን ብታዩ እንዳሁኑ አትቀልዱም ነበር” አለን። እሱ እንደሚለው ባብሽዋ ውስጥ ሁሉም ብሔር ብሔረሰቦች አሉ-
በእኩልነት እየጨፈሩ ይኖራሉ። ብቻ በትዙ “ባብሽ” ዙርያ አንድ ዓመት ተቀለደ። ትዙ ከፋት። ይሄ ክፉ ጎንደሬ! ምነው ባልሰጠሁት ኖሮ” ብላ ተጸጸተች።
በርግጥ የትዙ “ባብሽ” በተፈጥሮ ሰፊ ነው፤ እሷም ይህንንም ስለምታውቅ ነው ዮጋ የጀመረችው። ዮጋ የምታሰራት አንዲት ህንዳዊት መነኩሲት ነበረች፡፡ ሳር ቤት አካባቢ። ትዙ ደንበኞቿ እቃሽ ሰፉብን እያሉ ሲነጫነጩባት ብድግ ብላ ህንዷ ሴትዮ ጋር ሄደችና ሰላም እንኳ ሳትላት “ይቅርታ ባብሼ"
ማስጠበብ ፈልጌ ነበር” አለቻት። ህንዷ እንገቷን በአዎንታ ነቅንቃው ዮጋ ከላስ መዘገበቻት። በደንብ እንዲጠብላት ብላ Pussy Contraction and Relaxation የሚባል ኮርስ ሰጠቻት።
ኮርሱ ለትዝታ ከባድ አልነበረም። ትልቅ የሚነፉ የፕላስቲክ ኳስ በእግሮቿ መሐል አድርጋ ቁጭ ትልበትና ትንፉሽ ወደ ውስጥና ወደ ዉጭ በማስገባትና በማስወጣት የባብሽዋን ጡንቻ መቆጣጠር ተማረች። ዘዴው ለተወሰነ ጊዜ ሰራላት። በአጭሩ ቁላ ሲገባባት በባብሿ ጡንቻ ነክሳ መያዝ ቻለችበት።
ወንዱን ሁሉ አሰለፈችው። ዋጋ እየቆለለችባቸው እንኳን ብዙ ወንዶች ከሷ ባብሽ ሌላ ወይ ፍንክች አሉ። እሷ ባብሽ ውስጥ ገብተን ስንወጣ ሌላ መቃብር ቆፍራችሁ ብትቀብሩን አይቆጨንም አሉ።
ትዝታ ቢዝነስ ቆመላት። በተማረችው መሰረት ሴክስ ማድረግ ስትጀምር ቶሎ ብላ ትንፋሽዋን ስባ ትይዘዋለች። ባብሽዋ ይጠብላታል። ይህን ጊዜ ወንዶቹ እቃቸውን ታግለው ስለሚከቱባት በደስታ ማበድ ይጀምራሉ"እቃዬ ትልቀቱን መቋቋም አቅቷት ልትሞት እሪ ነው ያለችው እያሉ ለወንድ ጓደኞቻቸው ጉራቸውን ይቸረችራሉ። ብለው ብለው ደግሞ 6 ዓመት ያለመታከት በሸሌነት ያገለገለችውን ትዙን “ድንግል ናት” ብለው መማል ያምራቸዋል። ወንድ ሲባል ጉረኛና ወረኛ ነው።
ኾኖም ትዙ በዚህ ጥበብ ብዙም አልዘለቀችም። ሴክስ የጉልበት ሥራ ሆነባት። ከወንድ በተኛች ቁጥር
ትንፋሽዋን ወደ ውስጥ ስባ ማቆየት ያቅታትና ትለቀው ጀመር። በዚህን ጊዜ ባብሸዋ ወደ ተፈጥሯዊ ስፋቱ ይመለሳል። ወንዶቹ ይሄኔ መደናገጥ ጀመሩ። አንዳንዶቹ የነሱ ዕቃ የተኮማተረ እንጂ የሷ ባብሽ የሰፋ ስለማይመስላቸው አፍረው ቢዝነስ ጨምረውላት ዉልቅ ይላሉ።
እንዲህ እንዲህ እያለች ለተወሰነ ጊዜ ሸቀለች፤ ቢያንስ ለዮጋ ክላስ ያወጣችውን ብር አስመልሳለች።አይቆጫትም።
#አሪዞና
ክለብ አሪዞናም እንዲሁ ነው፤ እንደትዙ ባብሽ። በሩ ጠባብ፤ ዉስጡ ሰፊ። ደግነቱ ስፋቱ ብዙም አያስታውቅም። በመስታወት ተከፋፍሏል። ለተራ ጠጪ(open Bar)፣ ለቋሚ ደምበኛ (Customefs Bar)፣ ለልዩ ደምበኛ (VP Bar)ና ለዲፕሎማቶች (Ambassador Bar) ተብለው ክፍሎቹ
ተሸንሽነዋል። አንድ ምንም የማይከፈት ሌላ ክፍልም አለ። ሁለት እጅግ የናጠጡ ባለሐብቶች ብቻ ሲመጡ ነው የሚከፈተው። ከነሱ ሌላ ማንም ሰው እዚያ መግባት አይችልም። እነሱ በዓመት አንዴ
ወይም ሁለቴ ሊሆን ይችላል የሚመጡት። ወይም ምንም ላይመጡ ይችላሉ። ቢኾንሞ በቀን በቀን ይፀዳል በቀን በቀን ይወለወላል።
የሁሉም ክፍሎች መስታወቶች በልዩ ትዕዛዝ የተሰሩና Tinted የተደረጉ በመሆናቸው አንዱ ሌላውን ክፍል እንዲያይ አያስቻሉም። ለምሳሌ የዲፕሎማቶች ከፍል ውስጥ የሚዝናኑ ሰዎች በልዩ ደምበኛ ክፍል VIP Bar) ያሉትን ሰዎች ማየት ይችላሉ። ነገር ግን VIP Bar ያሉ ደምበኞች
Arabassador bar ማን እንዳለ ማየት አይቻሉም። ሁሉም የበታቹን ማየት ግን ይችላል የብላዩን ማየት ነው የማይችለው ደስ የሚለው ግን ሁሉም ሰው ካለበት ቁጭ ብሎ ዋናውን የዳንስ ፍሎር ቁልቁል መመልከት መቻሉ ነው።
በክለብ አሪዞና “መኝታ ቤት” የሚባል ነገር የለም። ነገር ግን ለሾርት ብቻ የሚያገለግል ምድር ቤት የሚባል ቦታ አለ። አንድ አጭር ሶፋ፣ አንድ የብረት ምሶሶ፣ አንድ ደረቅ ወንበርና አንድ ጠረጴዛ ብቻ ነው ያለው። ፍራሽም ኾነ አልጋ የለውም። ልዩ ደምበኞች ብቻ ናቸው ከዚህ ከፍል መግባት የሚፈቀድላቸው። በፈለጉት ፖዚሽን ቶሎ ጣጣቸውን ጨርሰው እንዲወጡ ነው ዲዛይን የተደረገው ዲፕሎማቶች 50 ዶላር ይከፍላሉ። ሀበሻ በየ 15 ደቂቃው የሚጨምር 500 መቶ ብር ይከፍላል። ተራ ጠጪዎች ግን ይህን አያውቁም። ስለዚህ ምድር ቤት ምን እንደሆነ አያውቁም። ምን እንደሚሰራ
አያውቁም። ቢያውቁም መግባት አይችሉም፡፡ ለነሱ አልጋ የለም!” እንላቸዋለን፤ ሲጠይቁን። ከፍሉ
በር ላይ የተጻፈውም እነሱን ለማደናገር ኾን ተብሎ ነው- Warehouse!” ይላል በትላልቅ ፊደል።
#እዮኤል_ማነው?
ትዝ ይለኛል ለዚህ ቤት እንድንሰራ መጀመርያ የመለመለን እዮኤል ነበር። አንድ ምሸት ሴቶች ብቻ ሆነን ሜሞ ፐብ በግል እየተዝናናን አስተናጋጁ ሂሳብ ተከፍሏል!” አለን። ገርሞን ስንዞር አንድ ቀይ ጎልማሳ ሰው ወደኛ ሲመለከት አየን ። መላጣ ነው። ስናየው ፈገግ አለ። ፈገግታው ደስ ይላል። ተዋወቀን ። እዮኤል እባላለሁ፤I don't know why ሴቶች ብቻቸውን ሲዝናኑ ይማርኩኛል አለ
ከዚህ በፊት አይተነው ባናውቅም ወደድነው። አብሮን ትንሽ ደነሰ። የማይከብድ፣ ጫወታ አዋቂ ይመስላል። ትንሽ ቆይቶ “Ladies night ነው መሰለኝ፤ እንዳልረብሻችሁ ተዝናኑ” ብሎን ቢዝነስ ካርዱን ሰጥቶን ወጣ። ከሜሞ ወጥተን ላዳ ውስጥ ስንገባ ቶሎ ብለን ቢዝነስ ካርዱን አየነው። ሰሙ
የስልክ አድራሻው ብቻ ነበር የተጻፈው ። ካርዱን ገልብጠን ስናየው Private Consulart to Happiness ይላል። ነገሩ በጣም አሳቀኝ። ቆይ ግን እዮኤል ማን ነው?
መጀመርያ እንደ ኡስማን ዘ ፒምፕ ዓይነት ሰው መስሎን ነበር። ሦስታችንም ማንነቱን ለማወቅ ጉጉት ስላደረብን በሌላ ቀን ደወልንለት። ያለንበት ለንደን ካፌ ድረስ መጣ። እኛ በረንዳው ላይ ቁጭ ብለን ነበር። ሰማያዊ ግራንድ ቪታራ መኪናውን ፓርክ ሲያደርግ ለየነው። ቀይ መላጣ ነው። መላጣው የችጋር ሳይሆን የምቾት ነው። ያብረቀርቃል። ምቾት ያንገላታውን መላጣ ሲያብረቀርቅ ብዙም ሰው ላይ እያንጸባርቅም መሰለኝ። የመኪናውን ቁልፍ በቄንጥ እያሽከረከረ ወደኛ ጠረጴዛ መጥቶ ወንበር
ስቦ ተቀማጠ። ለሁላችንም ኬክ በምርጫችን ጋበዘን። ስናወራ ለብዙ ዓመት አብሮን የኖረ ጓደኛችን እንጂ ሁለተኛ ቀናችን አይመስልም ነበር።
የፈለኳችሁ ለአንድ ቀላል የቢዝነስ ስራ ነው ብሎ ጀመረ።አንድ የልብ
👍7❤2
#ሮዛ_2
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ(🔞)
፡
፡
#ሀያ_ዘጠነኛው_የሸዊት_ልደት_ለ3ኛ
#ጊዜ_ #ተከብሮ_ዋለ!
ሸዊት እድሜን እንደምትፈራው ፈጣሪን ብትፈራ መንግስተ ሰማያትን ትወርስ ነበር። ስለ ዕድሜ ሲነሳ ትበረግጋለች። ቴሌቪዥን የማታየውም አብዛኛዎቹ ዜናዎች እድሜዋን ስለሚያስታዉሷት
እንደሆነ ነግራኛለች። ለምሳሌ፡-
ባለፉት 20 ዓመታት ባስመዘገብነው ልማት…
ባለፈው 20 ዓመታት ባስመዘገብነው ልማት...
17 ዓመታት በፈጀ መራር ትግል የመጣውን ሰላምና ዲሞክራሲ..
የ5 ዓመቱ የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ…
ከ5 ዓመታት በኋላ የሚደረገው ይህ ምርጫ እንደከዚህ ቀደሙ ሁሉ ፍጹም ነጻ፣ሰላማዊና...
ቲቪውን ትዘጋዋለች።
የዛሬ ስድስት ወር መስታወት ፊት ቆማ ሊፒስቲክ እየተቀባች ነበር። በጆሮ ግንዷ ስር በኩል አንዲት
ቅንጣት ነጭ ጸጉር በመስታወት አየች። ልክ አይጥ እንዳየች ቀበጥ ቤቱን በጩኸት አናጋችው።
ሦስት ቀን ከአልጋዋ ሳትወጣ ዋለች። እኛ “ፔሬድ” ላይ ሆና መስሎን፤ አጅሪት ለካስ ሀዘን ላይ ናት። የምሯን።
እናንተ ለቅሶ ደረሳችኋት”
“ማንን?”
"ሸዊትን ነዋ"
"ውይ! ምን ነው? ምን ሆነች? ማን ሞተባት?"
"አንዲት ፀጉር"
"ምን?"
"አንዲት ፀጉር አልኩሽ እኮ!"
አንድ በአንድ ሄደን ለቅሶ ደረስናት። አንዲት ጸጉር ስለሞተችባ ት ጠብ እርግፍ ብለን አስተዛዘናት።
ለቀስተኛው ሁሉ መካሪ ሆነ። ግማሹ” ቀለም ተቀቢው” ሲላት፣ ግማሹ “አትነጪውም እንዴ፤ ምን
ታካብጃለሽ” ሲላት፣ ሌላዋ ተቀብላ ኤ.ኤ.ኤ…መንጨት አይታሰብም…ከነጨሽውማ ራሱን በሺ ያባዛልሻል” ስትላት፣ ነገሩ ያልተዋጠለት ደግሞ ሸዊት የሸሌ ቀበጥ ብሎ በሆዱ ሲሰድባት ብቻ
የምታደርገው ጠፍቷት ስትብሰለሰል ቤቷ ሰነበተች። እውነት ለመናገር ቤቷ ደምበኛ ለቅሶ ቤት ለመሆን ድንኳንና ንፍሮ ብቻ ነበር የጎደለው።
"ከለቅሶው” ስትነሳ ሁሉም ሰው ሸበቷን የሚያይባትና ስለሽበቷ የሚያወራ ስለመሰላት ሻሽ ማሰር ጀመረች።
አንቺ ሰለምሽ እንዴ? ምነው መጠምጠም አበዛሽ” የሚላት ሲበዛ ደግሞ ሻሽዋን አወለቀችው።
ስለእድሜዋ ማሰብ ማቆም ግን አቃታት።
እና ይህ በሆነ በስድስት ወሩ ዛሬ ሚያዚያ 18 ቀን የሸዊትን 29ኛ ዓመት ለ3ኛ ጊዜ እያከበርነው ነው።
“31 ዓመት ሞላኝ ማለት ፈርታ ነው በዚህ አቆጣጠር የቀጠለችው።
"ዶናልድ ዱርዬው"
ሲስ ራስታ እንዲህ አለ
እናንተ ስሙኝማ፡ የሸዊትን ታናሽ እህት መቼ ለታ አግኝቻት ስንት ነው ዕድሜሽ ስላት 28 አለችኝ፤
እንዴ አንቺ ሁልጊዜ 28 ነሽ እንዴ፣ የዛሬ ዓመትም ስጠይቅሽ 28 ብለሽኝ ነበር እኮ ስላት… ምን
ብትለኝ ጥሩ ነው። በየት በኩል ልለፍ፡ ሸዊት ከፊት ቆማብኝ ሃሃሃሃ....ሃሃሃ”
አዲስ ጆክ የህም? ይሄን ሰምተነዋል! ሌላ የለህም” አለችው ሸዊት። ሲስና ሸዊት ሁልጊዜም እንደተበሻሸቁ ነው የሚኖሩት። ደሞ ይዋደዳሉ። “ሲስተርሊ ብራዘርሊ” ይዋደዳሉ ። እሷ ግን ከዚያም
በላይ ነው የምትወደው ይባላል።
ልደቷን ለማከበር ሁላችንም “ሴቶች ቤት” ተሰብስበናል። የሚቅመው ይቅማል፣ የሚያጨሰው ያጨሳል፣ እኔና ሲስ ግን እንደተለመደው ከወደ ሺሻው ነን። ሪች ክልስ፣ ትምኒት፣ ትዝታ፣ ዉቢት
ከወንዶች ደግሞ ሲስ ራስታና ዶናልድ” የሚባል ዱርዬ ፈረንጅ ተገኝተዋል።
ዶናልድ የገባው የሰፈራችን ልጅ ነው። የሰፈር ልጅ ብቻም ሳይሆን ጓደኛችንም ነው። ብዙ ሰው ዶናልድ ዱርዬው እያልን ነው የሚጠራው። ይህ ስም የወጣለት ፈረንጅ ኾኖ ሳለ ነገር ግን ብዙ ጊዜው
ባልተለመደ ሁኔታ ከኛ ጋር እየቃመ ስለሚያሳልፍ ነው። ከኛ ጋር ካልሆነ ደግሞ ከጎዳና ተዳዳሪዎች ጋር ነው የሚያሳልፈው። ሁልጊዜም ነጠላ ጫማ ነው የሚያደርገው። አለባበሱ የፈረንጅ አይመስልም። አማርኛ ጽድት አድርጎ ይሰማል፣ መናገር ላይ ግን እስከዚህም ነው። ስሎቬኒያ ከምትባል አገር ነው
የመጣው።” ለ3ኛ ዲግሪ ማሟያ የማኅበረሰብ ጥናት እያካሄድኩ ነው ይላል። እኛ ግን ምንም ይስራ ምን ግድ አልነበረንም በጣም ስለቀረብነው ከሲስ ራስታ ለይተን አናየውም።
ገንዘብ ላይ ጠንቃቃ ስለሆነ ሸዊት ዶናልድ ጉራጌው እያለች ነው የምትጠራው። አንድ “ሾርት አዉጥቷት ቢዝነስ በሀበሻ ዋጋ ካልከፈልኩ ሞቼ እገኛለሁ ብሎ ድርቅ ስላለባት ነው ዶናልድ ጉራጊው እያለች የምትጠራው። ብዙ ሰው እሱን ይበልጥ የሚያውቀው ግን ዶናልድ ዱርየው” በሚለው ስሙ ነው።
ፕሮግራማችን ሞቅ ሞቅ እያለ ሲሄድ የድሮ ጓደኛችን ሀና የቢሎስ ኬክ ይዛ ገባች። ሁላችንንም ሳመችንና ከዶናልድ ጎን በነበረው ፍራሽ ቁጭ አለች። ትንፋሽዋን ሰብስባ ስታስቃ፣ ስለሞቃት ጃኬቷን እያወለቀች - "ደግሞ ይሄን ነጫጭባ ከየት አግኝታችሁት ነው?” አለችን፤ ዶናልድ አማርኛ የማይሰማ
መስሏታል።
እዚህ መስቀል ፍላወር ፊትለፊት ካለው የቆሻሻ ገንዳ ወድቆ አግኝተነው ነው” አላት ሲስ ራስታ
ፈጠን ብሎ።
ዶናልድን ጨምሮ ሁላችንም ሳቅን፡፡
Nice meeting you! ሰሜ ዶናልድ ዱርዬ ነው እኔ፤ አንቺ ማን ኢባላል” አላት። ሃና ቅጽል ስሙም አማርኛውም ከጠበቀችው በላይ አስቋት ነው መሰለኝ ያን ረዥም ሳቋን ለቀቀችው።
ሳቋ ሲበርድላት እኔ ደግሞ ሃና ዱርዬ” እባላለሁ!” ብላ እየሳቀች ተዋወቀችው። ከዚያ በኋላ ማን ያላቃቸው። እኛን ሁሉ ረስተው አፍ ለአፍ ገጥመው ማውራት ጀመሩ። አያያዛቸው ያስፈራ ነበር።
ሲስ መደርደሪያው ጋ ሄዶ ቴፑን ይጎረጉራል። ለልደት በዓል የሚኾኑ ሙዚቃዎችን እየመራረጠ ነበር።
ድንገት ሲዲ ለማስገባት ቴፑን ሲነካካው በአጋጣሚ ኤፍ ኤም ላይ “የወባ ቀን በአገራችን ለ8ኛ ጊዜ ተከብሮ ዋለ” የሚል ዜና ሰምቶ በሳቅ መንፈራፈር ጀመረ። “ምን ሆንክ ስንለው?” የሬዲዮኑን ድምጽ ከፍ አድርጎ “ስሙማ፣ ስሙ በናታችሁ ይሄን ዜና” አለን። ምንም አዲስ ነገር አልሰማንም። እንዳጋጣሚ
ዜናው አልፎ ነበር መሰለኝ ተናደደ። የሰማውን ሲነግረን ግን አጋጣሚው እኛንም በጣም አሳቀን።
ሸዊት እንኳን ደስ አለሽ! የዘንድሮውን ልደትሽን ልዩ የሚያደርገው ከወባ ትንኞች ጋር በአገር አቀፍ
ደረጃ አብረሽ ማክበርሽ ነው…ሃሃሃ…ሃሃ” እንደተለመደው ሊያበሽቃት ሞከረ። የሲስ አሳሳቅ ሰውን ለማብሸቅ በትዕዛዝ የተሰራ ነው የሚመስለው። ሁላችንንም መተረብ ነው የትርፍ ጊዜ ሥራው።
"ሂ እዛ ሞዛዛ! ሲያስጠላ! በናትህ እስኪ አትሟዘዝ! ….ቢያንስ በዛሬው ቀን አከብረኝ እስኪ ፤ ልደቴ አይደል? አላሳዝንህም ሲስ” አለችው።
“ሸዊት ቆንጆ! ምን አልኩሽ እኔ፤ ሬዴዮኑ እኮ ነው ዛሬ የወባ ቀን በመላ አገሪቱ ተከብሮ ዋለ ያለው።
እኔ ነኝ?”
ፈገግታ መገበችው። ሸዊት ሲስ ራስታን ትወደዋለች። ለነገሩ ሲስን ማን የማይወደው አለ።
29 ቁጥር ያለበት ትልቅ ሻማ አምጥተን፣ ከሱ ስር ደግሞ ሦስት ትንንሽ ሻማዎችን ለኩሰን፣ ሃና ይዛው
የመጣቸውን የቢሎስ ኬክ ቆርሰን Happy birthday to you!” ብለን ዘመርንላት። ድንገት ሸዊት
እምባዋ መጣ! ሸዊት እንዲሁ ናት። አትችልም፤ በሆነ ባልሆነው እምባ ይቀድማታል።
ቴንኪው ሲስ! ቴንኪው ጓደኞቼ። ሁላችሁንም ዉድድድድ ነው የማረጋችሁ” ብላን ዱብ ዱብ እያሉ የነበሩ እንባዎቾን ጠረገች።እሷ ስታለቅስ ሁላችንም ሆዳችን እርብሽብሽ አለብን።
ቤቱ ለአፍታ በዝምታ ተዋጠ።
“አንቺ ገገማ! በልደትሽ ቀን ይለቀሳል?.የማትረቢ! " ብሎ ሲስ ተቆጣት። እንደዚያ ሲላት ደግሞ ባሰባት።
ከተቀመጠበት ተነስቶ ሄዶ አቀፋትና እምባዋን ጠረገላት።
እንደገና ቤቱ በዝምታ ተዋጠ።
"What is going on guys? Is that some kind of Ethiopian
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ(🔞)
፡
፡
#ሀያ_ዘጠነኛው_የሸዊት_ልደት_ለ3ኛ
#ጊዜ_ #ተከብሮ_ዋለ!
ሸዊት እድሜን እንደምትፈራው ፈጣሪን ብትፈራ መንግስተ ሰማያትን ትወርስ ነበር። ስለ ዕድሜ ሲነሳ ትበረግጋለች። ቴሌቪዥን የማታየውም አብዛኛዎቹ ዜናዎች እድሜዋን ስለሚያስታዉሷት
እንደሆነ ነግራኛለች። ለምሳሌ፡-
ባለፉት 20 ዓመታት ባስመዘገብነው ልማት…
ባለፈው 20 ዓመታት ባስመዘገብነው ልማት...
17 ዓመታት በፈጀ መራር ትግል የመጣውን ሰላምና ዲሞክራሲ..
የ5 ዓመቱ የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ…
ከ5 ዓመታት በኋላ የሚደረገው ይህ ምርጫ እንደከዚህ ቀደሙ ሁሉ ፍጹም ነጻ፣ሰላማዊና...
ቲቪውን ትዘጋዋለች።
የዛሬ ስድስት ወር መስታወት ፊት ቆማ ሊፒስቲክ እየተቀባች ነበር። በጆሮ ግንዷ ስር በኩል አንዲት
ቅንጣት ነጭ ጸጉር በመስታወት አየች። ልክ አይጥ እንዳየች ቀበጥ ቤቱን በጩኸት አናጋችው።
ሦስት ቀን ከአልጋዋ ሳትወጣ ዋለች። እኛ “ፔሬድ” ላይ ሆና መስሎን፤ አጅሪት ለካስ ሀዘን ላይ ናት። የምሯን።
እናንተ ለቅሶ ደረሳችኋት”
“ማንን?”
"ሸዊትን ነዋ"
"ውይ! ምን ነው? ምን ሆነች? ማን ሞተባት?"
"አንዲት ፀጉር"
"ምን?"
"አንዲት ፀጉር አልኩሽ እኮ!"
አንድ በአንድ ሄደን ለቅሶ ደረስናት። አንዲት ጸጉር ስለሞተችባ ት ጠብ እርግፍ ብለን አስተዛዘናት።
ለቀስተኛው ሁሉ መካሪ ሆነ። ግማሹ” ቀለም ተቀቢው” ሲላት፣ ግማሹ “አትነጪውም እንዴ፤ ምን
ታካብጃለሽ” ሲላት፣ ሌላዋ ተቀብላ ኤ.ኤ.ኤ…መንጨት አይታሰብም…ከነጨሽውማ ራሱን በሺ ያባዛልሻል” ስትላት፣ ነገሩ ያልተዋጠለት ደግሞ ሸዊት የሸሌ ቀበጥ ብሎ በሆዱ ሲሰድባት ብቻ
የምታደርገው ጠፍቷት ስትብሰለሰል ቤቷ ሰነበተች። እውነት ለመናገር ቤቷ ደምበኛ ለቅሶ ቤት ለመሆን ድንኳንና ንፍሮ ብቻ ነበር የጎደለው።
"ከለቅሶው” ስትነሳ ሁሉም ሰው ሸበቷን የሚያይባትና ስለሽበቷ የሚያወራ ስለመሰላት ሻሽ ማሰር ጀመረች።
አንቺ ሰለምሽ እንዴ? ምነው መጠምጠም አበዛሽ” የሚላት ሲበዛ ደግሞ ሻሽዋን አወለቀችው።
ስለእድሜዋ ማሰብ ማቆም ግን አቃታት።
እና ይህ በሆነ በስድስት ወሩ ዛሬ ሚያዚያ 18 ቀን የሸዊትን 29ኛ ዓመት ለ3ኛ ጊዜ እያከበርነው ነው።
“31 ዓመት ሞላኝ ማለት ፈርታ ነው በዚህ አቆጣጠር የቀጠለችው።
"ዶናልድ ዱርዬው"
ሲስ ራስታ እንዲህ አለ
እናንተ ስሙኝማ፡ የሸዊትን ታናሽ እህት መቼ ለታ አግኝቻት ስንት ነው ዕድሜሽ ስላት 28 አለችኝ፤
እንዴ አንቺ ሁልጊዜ 28 ነሽ እንዴ፣ የዛሬ ዓመትም ስጠይቅሽ 28 ብለሽኝ ነበር እኮ ስላት… ምን
ብትለኝ ጥሩ ነው። በየት በኩል ልለፍ፡ ሸዊት ከፊት ቆማብኝ ሃሃሃሃ....ሃሃሃ”
አዲስ ጆክ የህም? ይሄን ሰምተነዋል! ሌላ የለህም” አለችው ሸዊት። ሲስና ሸዊት ሁልጊዜም እንደተበሻሸቁ ነው የሚኖሩት። ደሞ ይዋደዳሉ። “ሲስተርሊ ብራዘርሊ” ይዋደዳሉ ። እሷ ግን ከዚያም
በላይ ነው የምትወደው ይባላል።
ልደቷን ለማከበር ሁላችንም “ሴቶች ቤት” ተሰብስበናል። የሚቅመው ይቅማል፣ የሚያጨሰው ያጨሳል፣ እኔና ሲስ ግን እንደተለመደው ከወደ ሺሻው ነን። ሪች ክልስ፣ ትምኒት፣ ትዝታ፣ ዉቢት
ከወንዶች ደግሞ ሲስ ራስታና ዶናልድ” የሚባል ዱርዬ ፈረንጅ ተገኝተዋል።
ዶናልድ የገባው የሰፈራችን ልጅ ነው። የሰፈር ልጅ ብቻም ሳይሆን ጓደኛችንም ነው። ብዙ ሰው ዶናልድ ዱርዬው እያልን ነው የሚጠራው። ይህ ስም የወጣለት ፈረንጅ ኾኖ ሳለ ነገር ግን ብዙ ጊዜው
ባልተለመደ ሁኔታ ከኛ ጋር እየቃመ ስለሚያሳልፍ ነው። ከኛ ጋር ካልሆነ ደግሞ ከጎዳና ተዳዳሪዎች ጋር ነው የሚያሳልፈው። ሁልጊዜም ነጠላ ጫማ ነው የሚያደርገው። አለባበሱ የፈረንጅ አይመስልም። አማርኛ ጽድት አድርጎ ይሰማል፣ መናገር ላይ ግን እስከዚህም ነው። ስሎቬኒያ ከምትባል አገር ነው
የመጣው።” ለ3ኛ ዲግሪ ማሟያ የማኅበረሰብ ጥናት እያካሄድኩ ነው ይላል። እኛ ግን ምንም ይስራ ምን ግድ አልነበረንም በጣም ስለቀረብነው ከሲስ ራስታ ለይተን አናየውም።
ገንዘብ ላይ ጠንቃቃ ስለሆነ ሸዊት ዶናልድ ጉራጌው እያለች ነው የምትጠራው። አንድ “ሾርት አዉጥቷት ቢዝነስ በሀበሻ ዋጋ ካልከፈልኩ ሞቼ እገኛለሁ ብሎ ድርቅ ስላለባት ነው ዶናልድ ጉራጊው እያለች የምትጠራው። ብዙ ሰው እሱን ይበልጥ የሚያውቀው ግን ዶናልድ ዱርየው” በሚለው ስሙ ነው።
ፕሮግራማችን ሞቅ ሞቅ እያለ ሲሄድ የድሮ ጓደኛችን ሀና የቢሎስ ኬክ ይዛ ገባች። ሁላችንንም ሳመችንና ከዶናልድ ጎን በነበረው ፍራሽ ቁጭ አለች። ትንፋሽዋን ሰብስባ ስታስቃ፣ ስለሞቃት ጃኬቷን እያወለቀች - "ደግሞ ይሄን ነጫጭባ ከየት አግኝታችሁት ነው?” አለችን፤ ዶናልድ አማርኛ የማይሰማ
መስሏታል።
እዚህ መስቀል ፍላወር ፊትለፊት ካለው የቆሻሻ ገንዳ ወድቆ አግኝተነው ነው” አላት ሲስ ራስታ
ፈጠን ብሎ።
ዶናልድን ጨምሮ ሁላችንም ሳቅን፡፡
Nice meeting you! ሰሜ ዶናልድ ዱርዬ ነው እኔ፤ አንቺ ማን ኢባላል” አላት። ሃና ቅጽል ስሙም አማርኛውም ከጠበቀችው በላይ አስቋት ነው መሰለኝ ያን ረዥም ሳቋን ለቀቀችው።
ሳቋ ሲበርድላት እኔ ደግሞ ሃና ዱርዬ” እባላለሁ!” ብላ እየሳቀች ተዋወቀችው። ከዚያ በኋላ ማን ያላቃቸው። እኛን ሁሉ ረስተው አፍ ለአፍ ገጥመው ማውራት ጀመሩ። አያያዛቸው ያስፈራ ነበር።
ሲስ መደርደሪያው ጋ ሄዶ ቴፑን ይጎረጉራል። ለልደት በዓል የሚኾኑ ሙዚቃዎችን እየመራረጠ ነበር።
ድንገት ሲዲ ለማስገባት ቴፑን ሲነካካው በአጋጣሚ ኤፍ ኤም ላይ “የወባ ቀን በአገራችን ለ8ኛ ጊዜ ተከብሮ ዋለ” የሚል ዜና ሰምቶ በሳቅ መንፈራፈር ጀመረ። “ምን ሆንክ ስንለው?” የሬዲዮኑን ድምጽ ከፍ አድርጎ “ስሙማ፣ ስሙ በናታችሁ ይሄን ዜና” አለን። ምንም አዲስ ነገር አልሰማንም። እንዳጋጣሚ
ዜናው አልፎ ነበር መሰለኝ ተናደደ። የሰማውን ሲነግረን ግን አጋጣሚው እኛንም በጣም አሳቀን።
ሸዊት እንኳን ደስ አለሽ! የዘንድሮውን ልደትሽን ልዩ የሚያደርገው ከወባ ትንኞች ጋር በአገር አቀፍ
ደረጃ አብረሽ ማክበርሽ ነው…ሃሃሃ…ሃሃ” እንደተለመደው ሊያበሽቃት ሞከረ። የሲስ አሳሳቅ ሰውን ለማብሸቅ በትዕዛዝ የተሰራ ነው የሚመስለው። ሁላችንንም መተረብ ነው የትርፍ ጊዜ ሥራው።
"ሂ እዛ ሞዛዛ! ሲያስጠላ! በናትህ እስኪ አትሟዘዝ! ….ቢያንስ በዛሬው ቀን አከብረኝ እስኪ ፤ ልደቴ አይደል? አላሳዝንህም ሲስ” አለችው።
“ሸዊት ቆንጆ! ምን አልኩሽ እኔ፤ ሬዴዮኑ እኮ ነው ዛሬ የወባ ቀን በመላ አገሪቱ ተከብሮ ዋለ ያለው።
እኔ ነኝ?”
ፈገግታ መገበችው። ሸዊት ሲስ ራስታን ትወደዋለች። ለነገሩ ሲስን ማን የማይወደው አለ።
29 ቁጥር ያለበት ትልቅ ሻማ አምጥተን፣ ከሱ ስር ደግሞ ሦስት ትንንሽ ሻማዎችን ለኩሰን፣ ሃና ይዛው
የመጣቸውን የቢሎስ ኬክ ቆርሰን Happy birthday to you!” ብለን ዘመርንላት። ድንገት ሸዊት
እምባዋ መጣ! ሸዊት እንዲሁ ናት። አትችልም፤ በሆነ ባልሆነው እምባ ይቀድማታል።
ቴንኪው ሲስ! ቴንኪው ጓደኞቼ። ሁላችሁንም ዉድድድድ ነው የማረጋችሁ” ብላን ዱብ ዱብ እያሉ የነበሩ እንባዎቾን ጠረገች።እሷ ስታለቅስ ሁላችንም ሆዳችን እርብሽብሽ አለብን።
ቤቱ ለአፍታ በዝምታ ተዋጠ።
“አንቺ ገገማ! በልደትሽ ቀን ይለቀሳል?.የማትረቢ! " ብሎ ሲስ ተቆጣት። እንደዚያ ሲላት ደግሞ ባሰባት።
ከተቀመጠበት ተነስቶ ሄዶ አቀፋትና እምባዋን ጠረገላት።
እንደገና ቤቱ በዝምታ ተዋጠ።
"What is going on guys? Is that some kind of Ethiopian
👍7❤2
#ሮዛ_2
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሁለት (🔞)
አያስጠሉም በናትሽ?”
ዉቢት ሳቋን ማቆም አቃታት። እኛም በድጋሚ እሷን አጅበን ሳቅን።
ሃና ዶናልድን ጭኑ ውስጥ ገብታ ቁንጥጥ አድርጋው ስታበቃ እውነትም የሚገባህን ስም ነው የሰጡህ ዶናልድ ዱርዬ አለችውና ሳቀችበት።
ዶናልድ በኛሳቅና በሃና የፍቅር ቁንጥጫ ብርታት አግኝቶ የዕለቱ የባብሽ ጉዳዮች ተንታኝ ኾኖ አረፈው።
And Another way of telling is ...while fingering her, if one is comfortable enough to
clap inside her vagina... her pussy is really really big...if you know what I mean .yeah
ዶናልድ በድጋሚ አሳቀን። አንድ ወንድ እጁን ዉስጥ ከቶ ማጨብጨብ ከቻለ!ጉዳችን ፈላ!
እኔ ግን የሚገርመኝ ወንዶች ለምንድነው ትልቅ ቂጥና ጠባብ እምስ የምትወዱት? ሃና ጠየቀች ወደኛ አፍጥጣ፤
“እንዴ ሃና! እኛ እኮ ወንዶች አይደለንም፤ ወደኛ ለምን ታፈጫለሽከኛ ከኛ ዉስጥ የበዳሽ ሰው አለ? እዛው አጠገብሽ ሲስና ዶናልድ አሉልሽ አይደል? እነሱን አጠይቂም እንዴ? ተረባረብንባት! ደነገጠች።
በጥያቄዋ አፍራ ወደነሱ ዞረች።
ሲስና ዶናልድ መልስ ለመስጠት እርስበርስ ተያዩ።
“Ok i go first!” ብሎ ጀመረ ዶናልድ።
“ትሊክ ኪት is not popular in my place as it is in Ethiopia. ብሎ ሁላችንንም እያዳመጥነው መኾኑን ገልመጥመጥ ብሎ ካረጋገጠ በኋላ ወደ ሃና ዞሮ “…even some people find it a real turn of.." አላት። ሃኒቾ በዚህ አነጋገሩ በውስጧ ሳትፈነጥዝ አልቀረችም። ፊቷ በደስታ ሲቀላ ያየሁ መሰለኝ። ሃና “ይቺም ቂጥ ሆና ለሁለት ተከፈለች የምትባል ቂጥ ነው ያለቻት። ቂጧን ለማወፈር
ለአንድ ወር ሙሉ እራት ሁልጊዜ ሞርቶዴላ ብቻ ስትበላ አስታውሳለሁ። ለቂጥ ማስፋፊያ ፕሮጀከት
ታነስቦ የነበረው ምርቴዴላ የኋላ ኋላ ቦርጭ ሲሆንባት አቆመችው፡፡ ተስፋ ስትቆርጥ ፈረንጅ የኔን አይነት ቂጥ ነው የሚወደው ብላ መፅናናት ጀመረች ያሁኑ የዶናልድ ንግግር የልብ ልብ ሳይሰጣት አልቀረም።
but i think loving tight pussy is universal” ብሎ ዶናልድ ንግግሩን አሳረገ፤ ሲስን አግዘኝ በሚል ስሜት እየተመለከተው ነበር።
ሲስ ቀበል እድርጎ... “ምን መሰለሽ ሃና…ትምኒት ቅድም ከማልታ የመጣውን ሰውዬ እንዴት እንደዘገነናት ስትነግረን አልነበር? ለምንድነው የደበራት? ቁላው ትንሽ ስለሆነች ነው አይደል? በቃ ልክ
እንደዚያዉ እኛም እምሳችሁ የበርሜል አፍ ሲያክል ትደብሩናላችሁ እይነት finished!!!
እኔ ግን አንድን ወንድ ከልቤ ከወደድኩት የእቃው መጠን ብዙም አያስጨንቀኝም። የምሬን ነው!” የምሬን ነው አልኩ ጣልቃ ገብቼ ደግሞም የምሬን ነበር።
ሮዚዬ…እሱማ.እኮ አለ አይደል እንዴ አንዳንዱ…! ከቻይና የምታንስ እቃ ይዞ አጨዋወቱን የሚያውቅበት… ዉይይይ…ሃሃሃሃ…ማመስ የሚችል ወንድስ ይግደለኝ! ሃሃሃሃሃ ሂሂሂሂ.ሆሆሆሆ."
ሳቋን በረዥሙ ለቀቀችው።
በጁ ቢነካካኝ ድምጽ አወጣሁ እኔም እንደጊታር…." እንዳለችው ማለት እኮ ነው ። ሃሃሃሃ…ሂሂሂ…. በናታችሁ ርዕስ ቀይሩ ስሜቴ መጣ! ሃሃሃሃ….ሆሆሆ…” ሸዊት ከልብ አሳቀችን።
.እኔ ግን ይቅርታ አድርጉልኝ…የማገባው ልጅ ምንም ብወደው እቃው ትንሽ እንዲሆንብኝ አልፈልግም፤ ለምን ይዋሻል! ወንድ ልጅ ትንሽ ሲያስጨንቅ ነው እንጂ…” ትዙ በመጎምዥት አይነት
ስላወራች ሁኔታዋ ሁላችንንም አሳቀን።
“ምንድነው ደርሶ እንሰሳ መሆን ግን፤ ትልቅ ካማረሽ ፈረስ አታገቢም? ስታስጠላ! ምን ትመስላለች
በናታችሁ! ቆይ ምን ይሰራልሻል! በትርፍ ሰዓትሽ ቡና አትወቅጪበት ትልቅ ፍቅር ከሰጠሽ ትልቅ ቁላ ምን ያደርግልሻል? ሴት አሰዳቢ” ሃና ቱግ ብላ ለትዙ የመልስ ምት ሰጠች፡፡
ቤቷ በአንድ እግሯ ቆመች። ሃናና ትዙ ሊተናነቁ ምንም አልቀራቸውም። ዶናልድ ጣልቃ ገባ።
I don't know here but in my place, older women do this exercise called Kegel exercise
It enables them to control the muscle of their vagina. Anyone knows Kegel exerciser ዶናልድ ይሄን ሲናገር ሁላችንም በድጋሚ ወደ ትዝታ ዞርን።
“ምን እኔ ላይ ታፈጣላችሁ፤ ሁላችሁም ተነፉ እሺ! ከይሲ ሁላ! ያው ከሰለጠነ አገር የመጣ ፈረንጅ ነገራችሁ አይደል እምስ ማስታጠብ አዲስ ነገር አይድለም እሺ ቢገባችሁ እንዲያውም ስልጣኔ ነው፣ ሀበሻ ሲባል እንደው በሰው እምስ ካልሸናሁ ይላል! ምቀኛ ሁላ!”
ምንቅርቅር እያለች ወደ ሽንት ቤት ሽንተ ለመሄድ ተነሳች።
ሳር ቤት አካባቢ ተወመሳሳይ የሆነ የዮጋ ስልጠና መውሰዷን ስለምናውቅ ነበር ወደሷ የዞርነው። ትዙ በዚህ ምክንያት መከራዋን በላች። ኬግል የሚባል የባብሽ ስፖርት ሳትገባ ኖሮ ይሄ ሁሉ ዉርጅብኝ።
“የብልትና ብሽሽት አካባቢ ስፔሻሊስት ወይዘሪት ትዝታ እባክዎን አይመነቃቀሩብን፣ አድማጮቻችን
እኔ ያስተዋልኩት ነገር ምን እንደሆነ ታውቃላችሁ ግን? እቃቸው ትንሽ እንደሆነ የሚያስቡ ዶናልድ ይህን ሲናገር ሁላችንም በድጋሚ ወደ ትዝታ ዞርን።
ከአፍታ በኋላ እንመለሳለን…ወይዘሮ ትዝታ ሸንተው ይመለሱ…ሃሃ” አላት ሲስ ራስታ።
ከትዙ ዉጭ ሁላችንም ሲስ በተናገረው ነገር ሳቅን።
እኔ ያስተዋልኩት ነገር ምን እንደሆነ ታውቃላቸ ወንዶች አልጋ ላይ እንደነሱ ታታሪ የለም። ታታሪ ንብ ነው የሚሆኑት…ማርያምን እውነቴን ነው
እንደምታውቁት ከመንግስት ቀጥሎ ብዙ የቻይና ደምበኛ ያለኝ እኔ ነኝ። እና ቻይናዎች የነሱ ትንሽ መሆኑን ስለሚያውቁ እላይሽ ላይ ወጥተው ሲጨፍሩ ድልድይ የሚሰሩ ነው የሚመስለው።…ሃሃሃሃ
ኪኪኪኪ….ሆሆሆ…” ረዥም ሳቋን ለቀቀችው፡፡
እኛም በአጭር ሳቅ አጀብናት።
“የምሬን ነው አትሳቁ.ሲርየስ። ትላልቅ እቃ ያለው ወንድ ግን አይታችሁት ከሆነ ቧንቧውን ከፍቶልሽ ነው የሚሄደው። አንቺ ነሽ ሁሉንም ነገር የምትሰሪው። ስለዚህ እኔ በበኩሌ…ቻይና ነው
ምርጫዬ!” ብላ ንግግሯን አሳረገች።
“አይሻልሽም ካንጋሮ" ሃሃሃሃሃ!!!
ለኔ ግን ሁሉም ነገር የአእምሮ ጉዳይ ነው። እኔ ከወደድኩት ስለ ቆለጡ ኪሎ ለማሰብ ጊዜ የማገኝ አይመስለኝም። እሱም እንደዚያው። ይሄን ነገር የፈጠሩት የፍቅር እጥረት የገጠማቸው ዱርዬዎች
ይመስሉኛል።" ብዬ አስታራቂ ሐሳብ ተናገርኩ።
"Rose did you call my name ?"
በንግግሬ “የፍቅር እጥረት የገጠማቸው ዱርዮዎች. ” ስላልኩ…ዱርዬ” የሚለውን ቃል ስለሰማ ነው እንዲህ የሚጠይቀኝ።
እነ ሲስ ሳቁበት! “ዱርዬ” በተባለ ቁጥር የሱ ስም የተጠራ ስለሚመስለው ዶናልድ ድንግጥ ይላል።ምስኪን ፈረንጅ።
#ሰርፕራይዝ_ፓርቲ
ያን ቀን ምሽት 5 ሰዓት አካባቢ ሸዊትን ወደ “ክለብ አሪዞና” ይዘናት ወጣን። ልክ ከቤት ከመውጣታችን በፊት ማንም ሳያየኝ ከእዮኤል ጋር በተነጋገርነው መሠረት ቴክስት አረኩለት። ልክ ወደ አሪዞና ዋናው አዳራሽ ስንገባ የቤቱ መብራት ሙሉ በሙሉ ድርግም ብሎ ጠፋ። ሲስ በስጨት ብሎ “ ይቺ ልጅ
ግድ የላትም! የሷና የወባ ልደት በተከበረ ቁጥር መብራት ይጠፋል!” ብሎ ተናገረ። ሸዊት በልደቷ ቀን መብራት በመሄዱ ከፋት። ጄኔሬተር እስኪነሳ ትንሽ ይቆያል። ሁላችንም ተነጫነጭን። እሷ መብራቱ
ሆን ተብሎ እንደጠፋ አታውቅም።
“በቃ ዛሬ ሌላ ቤት ለምን አንሄድም…” ብላ ገና ከመናገሯ አዳራሹ በላይቲንግ ሲስተም ድብልቅልቁ ወጣ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሁለት (🔞)
አያስጠሉም በናትሽ?”
ዉቢት ሳቋን ማቆም አቃታት። እኛም በድጋሚ እሷን አጅበን ሳቅን።
ሃና ዶናልድን ጭኑ ውስጥ ገብታ ቁንጥጥ አድርጋው ስታበቃ እውነትም የሚገባህን ስም ነው የሰጡህ ዶናልድ ዱርዬ አለችውና ሳቀችበት።
ዶናልድ በኛሳቅና በሃና የፍቅር ቁንጥጫ ብርታት አግኝቶ የዕለቱ የባብሽ ጉዳዮች ተንታኝ ኾኖ አረፈው።
And Another way of telling is ...while fingering her, if one is comfortable enough to
clap inside her vagina... her pussy is really really big...if you know what I mean .yeah
ዶናልድ በድጋሚ አሳቀን። አንድ ወንድ እጁን ዉስጥ ከቶ ማጨብጨብ ከቻለ!ጉዳችን ፈላ!
እኔ ግን የሚገርመኝ ወንዶች ለምንድነው ትልቅ ቂጥና ጠባብ እምስ የምትወዱት? ሃና ጠየቀች ወደኛ አፍጥጣ፤
“እንዴ ሃና! እኛ እኮ ወንዶች አይደለንም፤ ወደኛ ለምን ታፈጫለሽከኛ ከኛ ዉስጥ የበዳሽ ሰው አለ? እዛው አጠገብሽ ሲስና ዶናልድ አሉልሽ አይደል? እነሱን አጠይቂም እንዴ? ተረባረብንባት! ደነገጠች።
በጥያቄዋ አፍራ ወደነሱ ዞረች።
ሲስና ዶናልድ መልስ ለመስጠት እርስበርስ ተያዩ።
“Ok i go first!” ብሎ ጀመረ ዶናልድ።
“ትሊክ ኪት is not popular in my place as it is in Ethiopia. ብሎ ሁላችንንም እያዳመጥነው መኾኑን ገልመጥመጥ ብሎ ካረጋገጠ በኋላ ወደ ሃና ዞሮ “…even some people find it a real turn of.." አላት። ሃኒቾ በዚህ አነጋገሩ በውስጧ ሳትፈነጥዝ አልቀረችም። ፊቷ በደስታ ሲቀላ ያየሁ መሰለኝ። ሃና “ይቺም ቂጥ ሆና ለሁለት ተከፈለች የምትባል ቂጥ ነው ያለቻት። ቂጧን ለማወፈር
ለአንድ ወር ሙሉ እራት ሁልጊዜ ሞርቶዴላ ብቻ ስትበላ አስታውሳለሁ። ለቂጥ ማስፋፊያ ፕሮጀከት
ታነስቦ የነበረው ምርቴዴላ የኋላ ኋላ ቦርጭ ሲሆንባት አቆመችው፡፡ ተስፋ ስትቆርጥ ፈረንጅ የኔን አይነት ቂጥ ነው የሚወደው ብላ መፅናናት ጀመረች ያሁኑ የዶናልድ ንግግር የልብ ልብ ሳይሰጣት አልቀረም።
but i think loving tight pussy is universal” ብሎ ዶናልድ ንግግሩን አሳረገ፤ ሲስን አግዘኝ በሚል ስሜት እየተመለከተው ነበር።
ሲስ ቀበል እድርጎ... “ምን መሰለሽ ሃና…ትምኒት ቅድም ከማልታ የመጣውን ሰውዬ እንዴት እንደዘገነናት ስትነግረን አልነበር? ለምንድነው የደበራት? ቁላው ትንሽ ስለሆነች ነው አይደል? በቃ ልክ
እንደዚያዉ እኛም እምሳችሁ የበርሜል አፍ ሲያክል ትደብሩናላችሁ እይነት finished!!!
እኔ ግን አንድን ወንድ ከልቤ ከወደድኩት የእቃው መጠን ብዙም አያስጨንቀኝም። የምሬን ነው!” የምሬን ነው አልኩ ጣልቃ ገብቼ ደግሞም የምሬን ነበር።
ሮዚዬ…እሱማ.እኮ አለ አይደል እንዴ አንዳንዱ…! ከቻይና የምታንስ እቃ ይዞ አጨዋወቱን የሚያውቅበት… ዉይይይ…ሃሃሃሃ…ማመስ የሚችል ወንድስ ይግደለኝ! ሃሃሃሃሃ ሂሂሂሂ.ሆሆሆሆ."
ሳቋን በረዥሙ ለቀቀችው።
በጁ ቢነካካኝ ድምጽ አወጣሁ እኔም እንደጊታር…." እንዳለችው ማለት እኮ ነው ። ሃሃሃሃ…ሂሂሂ…. በናታችሁ ርዕስ ቀይሩ ስሜቴ መጣ! ሃሃሃሃ….ሆሆሆ…” ሸዊት ከልብ አሳቀችን።
.እኔ ግን ይቅርታ አድርጉልኝ…የማገባው ልጅ ምንም ብወደው እቃው ትንሽ እንዲሆንብኝ አልፈልግም፤ ለምን ይዋሻል! ወንድ ልጅ ትንሽ ሲያስጨንቅ ነው እንጂ…” ትዙ በመጎምዥት አይነት
ስላወራች ሁኔታዋ ሁላችንንም አሳቀን።
“ምንድነው ደርሶ እንሰሳ መሆን ግን፤ ትልቅ ካማረሽ ፈረስ አታገቢም? ስታስጠላ! ምን ትመስላለች
በናታችሁ! ቆይ ምን ይሰራልሻል! በትርፍ ሰዓትሽ ቡና አትወቅጪበት ትልቅ ፍቅር ከሰጠሽ ትልቅ ቁላ ምን ያደርግልሻል? ሴት አሰዳቢ” ሃና ቱግ ብላ ለትዙ የመልስ ምት ሰጠች፡፡
ቤቷ በአንድ እግሯ ቆመች። ሃናና ትዙ ሊተናነቁ ምንም አልቀራቸውም። ዶናልድ ጣልቃ ገባ።
I don't know here but in my place, older women do this exercise called Kegel exercise
It enables them to control the muscle of their vagina. Anyone knows Kegel exerciser ዶናልድ ይሄን ሲናገር ሁላችንም በድጋሚ ወደ ትዝታ ዞርን።
“ምን እኔ ላይ ታፈጣላችሁ፤ ሁላችሁም ተነፉ እሺ! ከይሲ ሁላ! ያው ከሰለጠነ አገር የመጣ ፈረንጅ ነገራችሁ አይደል እምስ ማስታጠብ አዲስ ነገር አይድለም እሺ ቢገባችሁ እንዲያውም ስልጣኔ ነው፣ ሀበሻ ሲባል እንደው በሰው እምስ ካልሸናሁ ይላል! ምቀኛ ሁላ!”
ምንቅርቅር እያለች ወደ ሽንት ቤት ሽንተ ለመሄድ ተነሳች።
ሳር ቤት አካባቢ ተወመሳሳይ የሆነ የዮጋ ስልጠና መውሰዷን ስለምናውቅ ነበር ወደሷ የዞርነው። ትዙ በዚህ ምክንያት መከራዋን በላች። ኬግል የሚባል የባብሽ ስፖርት ሳትገባ ኖሮ ይሄ ሁሉ ዉርጅብኝ።
“የብልትና ብሽሽት አካባቢ ስፔሻሊስት ወይዘሪት ትዝታ እባክዎን አይመነቃቀሩብን፣ አድማጮቻችን
እኔ ያስተዋልኩት ነገር ምን እንደሆነ ታውቃላችሁ ግን? እቃቸው ትንሽ እንደሆነ የሚያስቡ ዶናልድ ይህን ሲናገር ሁላችንም በድጋሚ ወደ ትዝታ ዞርን።
ከአፍታ በኋላ እንመለሳለን…ወይዘሮ ትዝታ ሸንተው ይመለሱ…ሃሃ” አላት ሲስ ራስታ።
ከትዙ ዉጭ ሁላችንም ሲስ በተናገረው ነገር ሳቅን።
እኔ ያስተዋልኩት ነገር ምን እንደሆነ ታውቃላቸ ወንዶች አልጋ ላይ እንደነሱ ታታሪ የለም። ታታሪ ንብ ነው የሚሆኑት…ማርያምን እውነቴን ነው
እንደምታውቁት ከመንግስት ቀጥሎ ብዙ የቻይና ደምበኛ ያለኝ እኔ ነኝ። እና ቻይናዎች የነሱ ትንሽ መሆኑን ስለሚያውቁ እላይሽ ላይ ወጥተው ሲጨፍሩ ድልድይ የሚሰሩ ነው የሚመስለው።…ሃሃሃሃ
ኪኪኪኪ….ሆሆሆ…” ረዥም ሳቋን ለቀቀችው፡፡
እኛም በአጭር ሳቅ አጀብናት።
“የምሬን ነው አትሳቁ.ሲርየስ። ትላልቅ እቃ ያለው ወንድ ግን አይታችሁት ከሆነ ቧንቧውን ከፍቶልሽ ነው የሚሄደው። አንቺ ነሽ ሁሉንም ነገር የምትሰሪው። ስለዚህ እኔ በበኩሌ…ቻይና ነው
ምርጫዬ!” ብላ ንግግሯን አሳረገች።
“አይሻልሽም ካንጋሮ" ሃሃሃሃሃ!!!
ለኔ ግን ሁሉም ነገር የአእምሮ ጉዳይ ነው። እኔ ከወደድኩት ስለ ቆለጡ ኪሎ ለማሰብ ጊዜ የማገኝ አይመስለኝም። እሱም እንደዚያው። ይሄን ነገር የፈጠሩት የፍቅር እጥረት የገጠማቸው ዱርዬዎች
ይመስሉኛል።" ብዬ አስታራቂ ሐሳብ ተናገርኩ።
"Rose did you call my name ?"
በንግግሬ “የፍቅር እጥረት የገጠማቸው ዱርዮዎች. ” ስላልኩ…ዱርዬ” የሚለውን ቃል ስለሰማ ነው እንዲህ የሚጠይቀኝ።
እነ ሲስ ሳቁበት! “ዱርዬ” በተባለ ቁጥር የሱ ስም የተጠራ ስለሚመስለው ዶናልድ ድንግጥ ይላል።ምስኪን ፈረንጅ።
#ሰርፕራይዝ_ፓርቲ
ያን ቀን ምሽት 5 ሰዓት አካባቢ ሸዊትን ወደ “ክለብ አሪዞና” ይዘናት ወጣን። ልክ ከቤት ከመውጣታችን በፊት ማንም ሳያየኝ ከእዮኤል ጋር በተነጋገርነው መሠረት ቴክስት አረኩለት። ልክ ወደ አሪዞና ዋናው አዳራሽ ስንገባ የቤቱ መብራት ሙሉ በሙሉ ድርግም ብሎ ጠፋ። ሲስ በስጨት ብሎ “ ይቺ ልጅ
ግድ የላትም! የሷና የወባ ልደት በተከበረ ቁጥር መብራት ይጠፋል!” ብሎ ተናገረ። ሸዊት በልደቷ ቀን መብራት በመሄዱ ከፋት። ጄኔሬተር እስኪነሳ ትንሽ ይቆያል። ሁላችንም ተነጫነጭን። እሷ መብራቱ
ሆን ተብሎ እንደጠፋ አታውቅም።
“በቃ ዛሬ ሌላ ቤት ለምን አንሄድም…” ብላ ገና ከመናገሯ አዳራሹ በላይቲንግ ሲስተም ድብልቅልቁ ወጣ
👍9❤4