#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
እሁድ ቀን ነው 8 ሰአት ከካባቢ ደደፎ እንግዳ ይዞ ቤት መጣ፤ምን ዓይነት እንግዳ መሰለህ ? ... የሚያስጠላ ቀፋፊ ድምፅ ያላት፤ሾካካ አረማመድ የምትራመድ፤ባለ ሻካራ ድምፅ ሴት፡፡ ምን አልባት ያልኳትን አይነት ሴት ላትሆን ትችላለች፤በወቅቱ ለእኔ የተሰማኝ ግን እንደዛ ዓይነት ሴት እንደሆነች ነበር፡፡››
‹‹ኪያ ተዋወቂያት ፀዳለ ትባላለች..ፀዳለ እሷ ደግሞ ጽዮን ትባላለች እህቴ ነች፡፡ ››አላት፡፡
‹‹ተዋወቅንና ቁጭ አሉ…ውይ ኪያ ሳልነግርሽ ….ከፀዳለ ጋር አንድ መስሪያ ቤት ነው
የምንሰራው አሁን ግን….››ብሎ ንግግሩን አንጠልጥሎ ተወው፡
እኔም የልጅቷን ድምጽ ከሰማሁበት ደቂቃ ጀምሮ የሆነ ቅፍፍ ብሎኛልና‹‹አሁን ግን ምን…?››ብዬ ጠየቅኩት፡፡
‹‹ፍቅረኛዬ ሆናለች….እሺ ካለቺኝ በቅርብ እንጋባና ትቀላቀለናለች፡፡››አለኝ፡፡
መሀከል ወለል ላይ ቆሜ ነበር የሚያወራውን ሳዳምጥ የነበረው ... ወዲያው ግን ብዥ አለብኝ...ልቤን ሲያጥወለውለኝ ወደ ጓዳ ለመግባት ቀኝ እግሬን አነሳሁና መልሼ መሬት ለማሳረፍ ስሞክር መሬቱ የጥልቅ ገደል ያህል በኪሎ ሜትሮች ራቀብኝ፡፡ከዛ ዥው ብዬ ወደ ኃላዬ እየወደቅኩ ሳለ ደፎ ተንደርድሮ ከመሬቱ ከመላተሜ በፊት ሲታደገኝ..ከዛ ማንነቴም ሲጠፋኝ፡፡
ከደቂቃዎች በኃላ ስነቃ ደደፎ በድንጋጤ በፎጣ ውሃ እየነከረ እራሴን ልቤን ሲያቀዘቅዝልኛል ሴትዬዋ በዛ ቀፋፊ ድምጿ < አይዞህ ይሻላታል …አትደንግጥ፡፡›› እያለች ስታፅናናው ሰማሁ ፡፡ የእሷን ድምጽ
የማልሰማበት የት ልሂድ....? ደሞ ያበሳጨኝ የእኔ መታመም ሳይሆን የእሱ ለእኔ መጨነቅ ስላስጨነቃት ነበር ፡፡ እንደምንም አንደበቴን አላቅቄ‹‹.. ደፍ ሰላም ነኝ እራሴን ስላመመኝ ትንሽ ልተኛበት ..ይተወኛል› አልኩት፡፡
በመናገሬ ደስ እያለው ብርድልብሱን አለባበሰኝና ያቺን ባለቀፋፊ ድምፅ ሴት
ከመኝታ ቤት ይዞልኝ ወጣ፡፡እኔም የምፈልገው
እሱን ነበር፡፡ግን ምን ነካኝ….?የእሱ ፍቅረኛ
መያዝ እኔን እራሴን እስክስት ድረስ እንዴት
ሊያደርሰኝ ቻለ... ? ለእኔ ወንድሜ አይደል እንዴ..?አይደለም፡፡ ለእኔ ዘመዴ አይደለ እንዴ….? አይደለም፤እና አፈቅረዋለው ማለት ነው...?. መጠርጠሩስ፡፡ በቃ የልቤን ጥያቄ እና የአዕምሮዬን መልስ ስሰማ ሰማይ ምድሩ
ተደበላለቀብኝ፤ምን ይሻለኛል….?እንዴት ነው
ለዓመታት እሱን አቅፌ የሰላም እንቅልፍ
በተኛሁበት አልጋ ላይ ሌላ ሴት መጥታ እኔን
ሳሎን ወዳለው ፍራሽ ላይ ወርውራኝ እሷ እሱን
አቅፋ የምትተኛው…? በፍፅም አይሆንም፡፡
ይሄንን ቤት ለቅቄ መውጣት አለብኝ…? ወጥቼ ወዴት ነው የምሄደው? አለሜ ጠቅላላ ..ዘመዴ መሸሸጊያ እሱው ነው፡፡ ቢሆንም እሱን ከሌላ ሴት ጋር እያየሁ መኖር አልችልም ::
መቻል አለብሽ... እሱ እኮ እንደ ታናሽ እህቱ አይቶሽ ነው በህይወቱ ሙሉ ሲንከባከብሽ የኖረው ፡፡ታዲያ ውለታውን እንዲህ ነው እንዴ የምትመልሺው..… ?ዕድሜሽን በሙሉ ያንን ሁሉ በምንም የማይለካ ደስታ ሲመግብሽ ቆይቶ ዛሬ አንቺ ውለታውን እንዲህ ነው የምትመልሺው...? የእሱ ደስታ እንዴት ነው እንዲህ ሊያበሰጭሽ የቻለው..? እስከመቼ ሳያፈቅር እና ሳያገባ ላንቺ ሲል ተቆራምዶ ይኖራል…?››አይምሮዬና ልቤ ጦርነት ጀመሩ ግን ቆረጥኩ… በቃ፡፡
ቢያንስ አሁን ትልቅ ሰው ነኝ.. ከአያቴ ቤት ኪራይ ለዓመታት የተጠራቀመልኝ 5ዐሺ ብር ባንክ ቤት አለኝ ፤ በዛ ላይ ከቸገረኝ የአያቴን ቤት እሸጠዋለሁ፡፡ያ ደግሞ ትምህርቴን እስክጨርስ በርግጠኝነት ይበቃኛል.. ለጊዜው
የሚከራይ ቤት እስካገኝ ጓደኞቼ ጋር አርፋለሁ ፡፡ከዚህ ቤት ግን ዛሬውኑ መልቀቅ አለብኝ፡፡ አዎ አሁን ሊሸኛት ሄዷል ፤ ከመምጣቱ በፊት መፍጠን አለብኝ > አልኩና ከተኛሁበት ተነስቼ ሻንጣዬን በዳበሳ ፈለግኩና ፊት ለፊት ያገኘሁትን እና መሰብሰብ የቻልኳቸውን የእኔ የሆኑ እቃዎችን ከታተትኩና ሻንጣዬን በአንድ እጅ የገንዘብ ቦርሳዬን በትከሻዬ፤ ዘንጌን በሌላው እጄ ይዤ ከመኝታ ቤት አልፌ የሳሎኑን ደጃፋ በጥበብ ተሸግሬ ቤቱን ሙሉ በሙሉ ለቅቄ ልወጣ ስል‹‹እንዴ ወዴት ነው?››የሚለው የደደፎ ድምጽ አንዱን እገሬን በአየር ላይ ተንከርፍፎ እንዲቀር አደረገው፡፡ ተንደርድሮ መጣና ክንዴን አጥብቆ ያዘኝ፡፡
‹‹ኪያ ምን እየሰራሽ ነው?›› ሲጠይቀኝ ሰውነቱ ሁሉ እየተንቀጠቀጠ እንደሆነ በያዘኝ እጆቹ ንዝረት ተረዳሁ፤ አሳዘነኝ፡፡
‹‹ንገሪኝ እንጂ የት ነው?››
‹‹በቃ ልታገባ አይደል እንዴ? ቤቱን ልለቅልህ ነዋ፡፡››
በጥፊ አላሰኝ... አቤት የደነገጥኩት ድንጋጤ ..አቤት የተደሰትኩት መደሰት..አቤት የተሰማኝ ቅብዥርዥር ስሜት፡፡ ከተዋወቅንበት ቀን አንስቶ እንኳን ሊመታኝ ክፉ ቃል እንኳን ተናግሮኝ አያውቅም ...የደነገጥኩት ለዛ ነው፡፡ የተደሰትኩት ደግሞ የመታኝ ስለሚፈልገኝ ነው የሚል ስሜት ስለተሰማኝ ነበር፡፡ከዛ ቦርሳውንም ሻንጣውንም ነጥቆኝ እየገፈተረ ወደ ውስጥ አስገባኝ እና ወንበር ላይ ገፍትሮ አስቀመጠኝ..››
‹‹እየሰማኸኝ ነው አይደል ታዲ?››
‹‹በጣም እየሰማሁሽ ነው.፡፡ በሰው ወሬ መካከል እሺ ..ከዛስ ..ምናምን ማለት ስለማልወድ ነው..፡፡››
ከዛ እየተንዘረዘረ‹‹እኔ አንቺን ከቤት አስወጥቼ ነው ሚስት የማገባው?እንዴት እንዴት ነው የምታስቢው…? በቀላሉ እንድታገባ አልፈልግም አትይኝም?››
‹‹እንድታገባ አልፈልግም ብልህ እሺ ትለኛለህ?››
‹‹በትክክል እልሻለው፡፡››
‹‹እንግዲያው እንድታገባ አልፈልግም..አንተን ከሌላ ሴት ጋር እንዳይህ ፈጽሞ አልፈልግም››አልኩት፡፡ ፀጥ አለኝ ፡፡ ፀጥታው አስር ለሚሆኑ ደቂቃዎች ነው የቆየው... ግን የአስር ሺ አመትን ያህል ርዝመት ነበረው፡፡ ግራ የሚያጋባ የሚያስደነግጥ ፀጥታ….ነፍስን የሚያፍን ፀጥታ እንደምንም ያለኝን ጉልበት አጠራቅሜ‹‹ይሄው አላልኩህም… እሺ አትልም አላልኩህም .. ?እኔ እዚህ ቤት መኖር አልፈልግም በቃ…››ተንጣጣሁበት፡፡
‹‹ባክሽ ዝም በይ፤እሺ ብዬሻለሁ፤በቃ ትቼያታለሁ፡፡ ፍቅረኛዬም እንዳልሆነች
እንደማላገባትም ነገ እነግራታለሁ...አሁን ለምቦጭሽን አትጣይብኝ፡፡›› አለኝ፡፡
ከተቀመጥኩበት ተንደርድሬ በመነሳት ተጠምጥሜበት ልስመው ስል አንድ ኩርሲ ነገር አደናቀፈኝና ልዘረገፍ ስል በአየር ላይ ተቀበልኝ ...በአንድ ቀን ለሁለተኛ ጊዜ ከመፈጥፈጥ ታደገኝ፡፡ ለዛም ምስጋና እንዲሆንልኝ ወደራሴ ጎትቼ ጉንጩን ሳምኩት…፡፡
ከዛ .... ከአንድ ወር በኋላ ነበር ነገሩን አንስተን ዳግም የተነጋገርንበት፡፡
እንዲሁ ከመሬት ተነስቶ‹‹ኪያ ታፈቅሪኛለሽ እንዴ?›› አለኝ፡፡
‹‹አንተ ምን ይመስልሀል?››
‹‹እኔ እንጃ ግራ ገብቶኝ እኮ ነው የጠየቅኩሽ .. ምን አልባት አንቺ ድሮ አይንሽ በሚያይበት ወቅት ጎረምሳ ስለነበርኩ አሁንም ልክ እንደዛው አድርገሽ ስለሺኝ ተሸውደሽ እንዳይሆን ....ቢያንስ ከአስር አመት በላይ በዕድሜ እበልጥሻለሁ... አረጅብሻለሁ፡፡››
‹‹እንጂ ታፈቅረኝ ነበር.?
‹‹.እኔማ በጣም ነው ማፈቅርሽ….ግን ደግሞ ሳስብ በብዙ ነገር የምገባሽ አይደለሁም፡፡ እኔ አንድ ተራ ሹፌር ነኝ..አንቺ ደግሞ ነገ ብሩህ ሕይወት የሚጠብቅሽ በጣም ዝነኛ የመሆን ዕድል ያለሽ ሴት ነሽ፡፡ አየሽ ነገ ይሄ በውለታ አስሯት አታሏት ህይወቷን አበላሸባት፤ደግሞ ሽማግሌ እኮ ነው!!! በዛ ላይ፤ እያሉ እንዲሳለቁብኝ እና አንቺም ወይኔ ብለሽ እንድትፀፀቺ ስለማልፈልግ እንጂ እኔማ መች አንቺን ሳላፈቅር ቀርቼ አውቃለሁ፡፡››ብሎ ቁጭ አለ፡፡… አቤት የዛን ቀን የተደሰትኩት መደሰት፣አቤት
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
እሁድ ቀን ነው 8 ሰአት ከካባቢ ደደፎ እንግዳ ይዞ ቤት መጣ፤ምን ዓይነት እንግዳ መሰለህ ? ... የሚያስጠላ ቀፋፊ ድምፅ ያላት፤ሾካካ አረማመድ የምትራመድ፤ባለ ሻካራ ድምፅ ሴት፡፡ ምን አልባት ያልኳትን አይነት ሴት ላትሆን ትችላለች፤በወቅቱ ለእኔ የተሰማኝ ግን እንደዛ ዓይነት ሴት እንደሆነች ነበር፡፡››
‹‹ኪያ ተዋወቂያት ፀዳለ ትባላለች..ፀዳለ እሷ ደግሞ ጽዮን ትባላለች እህቴ ነች፡፡ ››አላት፡፡
‹‹ተዋወቅንና ቁጭ አሉ…ውይ ኪያ ሳልነግርሽ ….ከፀዳለ ጋር አንድ መስሪያ ቤት ነው
የምንሰራው አሁን ግን….››ብሎ ንግግሩን አንጠልጥሎ ተወው፡
እኔም የልጅቷን ድምጽ ከሰማሁበት ደቂቃ ጀምሮ የሆነ ቅፍፍ ብሎኛልና‹‹አሁን ግን ምን…?››ብዬ ጠየቅኩት፡፡
‹‹ፍቅረኛዬ ሆናለች….እሺ ካለቺኝ በቅርብ እንጋባና ትቀላቀለናለች፡፡››አለኝ፡፡
መሀከል ወለል ላይ ቆሜ ነበር የሚያወራውን ሳዳምጥ የነበረው ... ወዲያው ግን ብዥ አለብኝ...ልቤን ሲያጥወለውለኝ ወደ ጓዳ ለመግባት ቀኝ እግሬን አነሳሁና መልሼ መሬት ለማሳረፍ ስሞክር መሬቱ የጥልቅ ገደል ያህል በኪሎ ሜትሮች ራቀብኝ፡፡ከዛ ዥው ብዬ ወደ ኃላዬ እየወደቅኩ ሳለ ደፎ ተንደርድሮ ከመሬቱ ከመላተሜ በፊት ሲታደገኝ..ከዛ ማንነቴም ሲጠፋኝ፡፡
ከደቂቃዎች በኃላ ስነቃ ደደፎ በድንጋጤ በፎጣ ውሃ እየነከረ እራሴን ልቤን ሲያቀዘቅዝልኛል ሴትዬዋ በዛ ቀፋፊ ድምጿ < አይዞህ ይሻላታል …አትደንግጥ፡፡›› እያለች ስታፅናናው ሰማሁ ፡፡ የእሷን ድምጽ
የማልሰማበት የት ልሂድ....? ደሞ ያበሳጨኝ የእኔ መታመም ሳይሆን የእሱ ለእኔ መጨነቅ ስላስጨነቃት ነበር ፡፡ እንደምንም አንደበቴን አላቅቄ‹‹.. ደፍ ሰላም ነኝ እራሴን ስላመመኝ ትንሽ ልተኛበት ..ይተወኛል› አልኩት፡፡
በመናገሬ ደስ እያለው ብርድልብሱን አለባበሰኝና ያቺን ባለቀፋፊ ድምፅ ሴት
ከመኝታ ቤት ይዞልኝ ወጣ፡፡እኔም የምፈልገው
እሱን ነበር፡፡ግን ምን ነካኝ….?የእሱ ፍቅረኛ
መያዝ እኔን እራሴን እስክስት ድረስ እንዴት
ሊያደርሰኝ ቻለ... ? ለእኔ ወንድሜ አይደል እንዴ..?አይደለም፡፡ ለእኔ ዘመዴ አይደለ እንዴ….? አይደለም፤እና አፈቅረዋለው ማለት ነው...?. መጠርጠሩስ፡፡ በቃ የልቤን ጥያቄ እና የአዕምሮዬን መልስ ስሰማ ሰማይ ምድሩ
ተደበላለቀብኝ፤ምን ይሻለኛል….?እንዴት ነው
ለዓመታት እሱን አቅፌ የሰላም እንቅልፍ
በተኛሁበት አልጋ ላይ ሌላ ሴት መጥታ እኔን
ሳሎን ወዳለው ፍራሽ ላይ ወርውራኝ እሷ እሱን
አቅፋ የምትተኛው…? በፍፅም አይሆንም፡፡
ይሄንን ቤት ለቅቄ መውጣት አለብኝ…? ወጥቼ ወዴት ነው የምሄደው? አለሜ ጠቅላላ ..ዘመዴ መሸሸጊያ እሱው ነው፡፡ ቢሆንም እሱን ከሌላ ሴት ጋር እያየሁ መኖር አልችልም ::
መቻል አለብሽ... እሱ እኮ እንደ ታናሽ እህቱ አይቶሽ ነው በህይወቱ ሙሉ ሲንከባከብሽ የኖረው ፡፡ታዲያ ውለታውን እንዲህ ነው እንዴ የምትመልሺው..… ?ዕድሜሽን በሙሉ ያንን ሁሉ በምንም የማይለካ ደስታ ሲመግብሽ ቆይቶ ዛሬ አንቺ ውለታውን እንዲህ ነው የምትመልሺው...? የእሱ ደስታ እንዴት ነው እንዲህ ሊያበሰጭሽ የቻለው..? እስከመቼ ሳያፈቅር እና ሳያገባ ላንቺ ሲል ተቆራምዶ ይኖራል…?››አይምሮዬና ልቤ ጦርነት ጀመሩ ግን ቆረጥኩ… በቃ፡፡
ቢያንስ አሁን ትልቅ ሰው ነኝ.. ከአያቴ ቤት ኪራይ ለዓመታት የተጠራቀመልኝ 5ዐሺ ብር ባንክ ቤት አለኝ ፤ በዛ ላይ ከቸገረኝ የአያቴን ቤት እሸጠዋለሁ፡፡ያ ደግሞ ትምህርቴን እስክጨርስ በርግጠኝነት ይበቃኛል.. ለጊዜው
የሚከራይ ቤት እስካገኝ ጓደኞቼ ጋር አርፋለሁ ፡፡ከዚህ ቤት ግን ዛሬውኑ መልቀቅ አለብኝ፡፡ አዎ አሁን ሊሸኛት ሄዷል ፤ ከመምጣቱ በፊት መፍጠን አለብኝ > አልኩና ከተኛሁበት ተነስቼ ሻንጣዬን በዳበሳ ፈለግኩና ፊት ለፊት ያገኘሁትን እና መሰብሰብ የቻልኳቸውን የእኔ የሆኑ እቃዎችን ከታተትኩና ሻንጣዬን በአንድ እጅ የገንዘብ ቦርሳዬን በትከሻዬ፤ ዘንጌን በሌላው እጄ ይዤ ከመኝታ ቤት አልፌ የሳሎኑን ደጃፋ በጥበብ ተሸግሬ ቤቱን ሙሉ በሙሉ ለቅቄ ልወጣ ስል‹‹እንዴ ወዴት ነው?››የሚለው የደደፎ ድምጽ አንዱን እገሬን በአየር ላይ ተንከርፍፎ እንዲቀር አደረገው፡፡ ተንደርድሮ መጣና ክንዴን አጥብቆ ያዘኝ፡፡
‹‹ኪያ ምን እየሰራሽ ነው?›› ሲጠይቀኝ ሰውነቱ ሁሉ እየተንቀጠቀጠ እንደሆነ በያዘኝ እጆቹ ንዝረት ተረዳሁ፤ አሳዘነኝ፡፡
‹‹ንገሪኝ እንጂ የት ነው?››
‹‹በቃ ልታገባ አይደል እንዴ? ቤቱን ልለቅልህ ነዋ፡፡››
በጥፊ አላሰኝ... አቤት የደነገጥኩት ድንጋጤ ..አቤት የተደሰትኩት መደሰት..አቤት የተሰማኝ ቅብዥርዥር ስሜት፡፡ ከተዋወቅንበት ቀን አንስቶ እንኳን ሊመታኝ ክፉ ቃል እንኳን ተናግሮኝ አያውቅም ...የደነገጥኩት ለዛ ነው፡፡ የተደሰትኩት ደግሞ የመታኝ ስለሚፈልገኝ ነው የሚል ስሜት ስለተሰማኝ ነበር፡፡ከዛ ቦርሳውንም ሻንጣውንም ነጥቆኝ እየገፈተረ ወደ ውስጥ አስገባኝ እና ወንበር ላይ ገፍትሮ አስቀመጠኝ..››
‹‹እየሰማኸኝ ነው አይደል ታዲ?››
‹‹በጣም እየሰማሁሽ ነው.፡፡ በሰው ወሬ መካከል እሺ ..ከዛስ ..ምናምን ማለት ስለማልወድ ነው..፡፡››
ከዛ እየተንዘረዘረ‹‹እኔ አንቺን ከቤት አስወጥቼ ነው ሚስት የማገባው?እንዴት እንዴት ነው የምታስቢው…? በቀላሉ እንድታገባ አልፈልግም አትይኝም?››
‹‹እንድታገባ አልፈልግም ብልህ እሺ ትለኛለህ?››
‹‹በትክክል እልሻለው፡፡››
‹‹እንግዲያው እንድታገባ አልፈልግም..አንተን ከሌላ ሴት ጋር እንዳይህ ፈጽሞ አልፈልግም››አልኩት፡፡ ፀጥ አለኝ ፡፡ ፀጥታው አስር ለሚሆኑ ደቂቃዎች ነው የቆየው... ግን የአስር ሺ አመትን ያህል ርዝመት ነበረው፡፡ ግራ የሚያጋባ የሚያስደነግጥ ፀጥታ….ነፍስን የሚያፍን ፀጥታ እንደምንም ያለኝን ጉልበት አጠራቅሜ‹‹ይሄው አላልኩህም… እሺ አትልም አላልኩህም .. ?እኔ እዚህ ቤት መኖር አልፈልግም በቃ…››ተንጣጣሁበት፡፡
‹‹ባክሽ ዝም በይ፤እሺ ብዬሻለሁ፤በቃ ትቼያታለሁ፡፡ ፍቅረኛዬም እንዳልሆነች
እንደማላገባትም ነገ እነግራታለሁ...አሁን ለምቦጭሽን አትጣይብኝ፡፡›› አለኝ፡፡
ከተቀመጥኩበት ተንደርድሬ በመነሳት ተጠምጥሜበት ልስመው ስል አንድ ኩርሲ ነገር አደናቀፈኝና ልዘረገፍ ስል በአየር ላይ ተቀበልኝ ...በአንድ ቀን ለሁለተኛ ጊዜ ከመፈጥፈጥ ታደገኝ፡፡ ለዛም ምስጋና እንዲሆንልኝ ወደራሴ ጎትቼ ጉንጩን ሳምኩት…፡፡
ከዛ .... ከአንድ ወር በኋላ ነበር ነገሩን አንስተን ዳግም የተነጋገርንበት፡፡
እንዲሁ ከመሬት ተነስቶ‹‹ኪያ ታፈቅሪኛለሽ እንዴ?›› አለኝ፡፡
‹‹አንተ ምን ይመስልሀል?››
‹‹እኔ እንጃ ግራ ገብቶኝ እኮ ነው የጠየቅኩሽ .. ምን አልባት አንቺ ድሮ አይንሽ በሚያይበት ወቅት ጎረምሳ ስለነበርኩ አሁንም ልክ እንደዛው አድርገሽ ስለሺኝ ተሸውደሽ እንዳይሆን ....ቢያንስ ከአስር አመት በላይ በዕድሜ እበልጥሻለሁ... አረጅብሻለሁ፡፡››
‹‹እንጂ ታፈቅረኝ ነበር.?
‹‹.እኔማ በጣም ነው ማፈቅርሽ….ግን ደግሞ ሳስብ በብዙ ነገር የምገባሽ አይደለሁም፡፡ እኔ አንድ ተራ ሹፌር ነኝ..አንቺ ደግሞ ነገ ብሩህ ሕይወት የሚጠብቅሽ በጣም ዝነኛ የመሆን ዕድል ያለሽ ሴት ነሽ፡፡ አየሽ ነገ ይሄ በውለታ አስሯት አታሏት ህይወቷን አበላሸባት፤ደግሞ ሽማግሌ እኮ ነው!!! በዛ ላይ፤ እያሉ እንዲሳለቁብኝ እና አንቺም ወይኔ ብለሽ እንድትፀፀቺ ስለማልፈልግ እንጂ እኔማ መች አንቺን ሳላፈቅር ቀርቼ አውቃለሁ፡፡››ብሎ ቁጭ አለ፡፡… አቤት የዛን ቀን የተደሰትኩት መደሰት፣አቤት
👍81❤10🥰8😁3
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ከሆቴል ይዟት ሲወጣ ሰዓቱ ከምሽቱ 3፡55 ሆኖ ነበር፡፡‹‹ፂ በጣም እኮ ጨልሞል... በዛ ላይ የከተማው መብራት እንዳለ ጠፍቷል የግድ ቤትሽ ድረስ ልሸኝሽ ይገባል፡፡››
‹‹መብራት ባይጠፋ ኖሮስ ?››
‹‹መብራት ባይጠፋማ ነፃነት ሆቴል ድረስ ከሸኘሁሽ ከዛ ወዲያ ቅርብ ስለሆነ እንቺም ወደ ቤትሽ እኔም ወደቤቴ እንበታተን ነበር››
‹‹ተው እንጂ ?እያሾፍክብኝ ነው አይደል?››
‹‹ለምን አሾፍብሻለሁ?››
‹‹ጨልሞል መብራት ጠፍቷል ..ያ ታዲያ ለእኔ ምኔ ነው..?ሁለቱም አይመለከቱኝም እኮ፡፡ ስትተኙ ተኝቼ ስትነሱ የምነሳው እኮ መቼስ ህይወቴም ስራዬም ከዓይናማዎቹ ጋር ነዋና ሰዓቴን ከእናንተ ሰዓት ጋር አስተካክዬ ልጠቀም ብዬ ነው እንጂ፤ ቀን በምትሉበት ሰዓት ተኝቼ በማታው ብሰራ ለእኔ ለውጥ የለውም፡፡ቀንና ለሊት የጨለማ እና የብርሀን መፈራረቅ ነው አይደል በእኔ ህይወት ሁለቱም አይፈራረቁም ጭርሱኑ የሉም…››
‹‹አይ የእኔ ነገር ..!!አንቺ እኮ ሁል ጊዜ በመንፈስ ብቻ ሳይሆን በአካልም ሙሉ መስለሽ ስለምትታይኝ ነው..በዛ ላይ ካለወትሮዬ አራት ቢራ መጠጣቴን አትዘንጊ፡፡››
‹‹ሰክሬያለሁ ለማለት ነው?››
‹‹ያው እንደዛው በይው››
እያወሩ ፅዮን ቤት በራፍ ጋር ደረሱ፤የቤቷን መክፈቻ ቁልፍ ከቦርሳዋ በርብራ አወጣችና በመክፈት ወደውስጥ አልፋ ከገባች በኃላ ‹‹ግባ እንጂ >> አለችው፡፡
‹‹እንዴት ልግባ?››
‹‹እኔ እንደገባሁት ነዋ…ምን እንደህንዶቹ ፀሎት ተደርጎልህ ግንባርህን ቀለም ካላስነኩህ ደጃፉን አታልፍም?››
‹‹እሱን አላልኩም እኔ እንዳንቺ በጨለማ የመጓዝ ችሎታ የለኝም..፡፡››
‹‹ወይኔ ወይኔ…አለችና ወደ ኋላ ተመልሳ በራፉ አቅራቢያ ኮርነር ላይ የሚገኘውን ማብሪያ ማጥፊያ በዳበሳ ተጫነችው፡፡››
‹‹ይሄው ግባ››
‹‹ባክሽ አሁንም አልበራም.. እውነትም ዛሬ ሰክሬያለሁ መሰለኝ መብራት እንደጠፋ ቅድም ስነግርሽ ቆይቼ አሁን ደግሞ መብራት ውለጂ ማለቴ...፡፡››
‹‹ግዴለህም ቆይ እንደ ፓውዛ ያበራል ብለው የሚያደንቁት ባትሪ አለኝ፡፡›› ብላ ወደ ውስጥ ዘለቀችና ባትሪውን አበራችለት... እውነትም ፓውዛ እንዳለችው ቤቱን በብርሀን ሞላው፡፡ከዛ እሱም ወደ ውስጥ ገባ፡፡
ክፍሉ አንድ ክፍል ቢሆንም የመለስተኛ ሳሎን ያህል ስፋት ኖሮት በዕቃ የተሞላ ነው፡፡
‹‹የሚመችህ ቦታ ቁጭ በል››አለችውና ወደ ቁም ሳጥኑ በማምራት ከፈተችው፡፡እሱ ከአልጋው ፊት ለፊት ካለው ደረቅ ወንበር ላይ ቁጭ አለ፡፡
ፅዮን ከከፈተችው ቁም ሳጥን ቢጃማ ሱሪና ሹራብ አወጣች..ቀሚሷን ሳታወልቅ በፊት ቀድማ ቢጃማ ሱሪውን ለበሰች፤ከዛ ቀሚሷን አወለቀች.... በዚህን ጊዜ ግማሽ አካሏ ለእይታ ተጋለጠ...ጡት ማስያዣያም አላደረገች፡፡ የቢጃማ ሹራቧን አነሳችና ለመልበስ ጭንቅላቷን አስገብታ ወደ ታች እየሳበች‹‹ምነው አፍጥጠህ አየኸኝ?›› አለችው፡፡
ደነገጠ‹‹ምን አልሺኝ?››
‹‹ዓይንህ ሰውነቴን አቃጠለኝ፡፡››
‹‹መቼም ወንድ ነው... ወንዶች ደግሞ የሴት ዕርቃን ፊት ለፊታቸው ከተጋረጠ ማፍጠጣቸው አይቀሬ ነው ብለሽ ነው አይደል?››
‹‹እና እያየሁሽ አይደለም እያልከኝ ነው?››
‹‹ከጠረጴዛሽ ላይ አልበም አግኝቼ እሱን እያየሁ ነው››አላት፡፡ እውነታው ልክ እሱ እንደሚለው ቢሆንም በጎሪጥ እየሰረቀ አንድ ሁለቴ ግማሽ እርቃን ገላዋን አላያትም ማለት ግን አይደለም፡፡
‹‹እሺ ይሁንልህ ሻይ ወይስ ቡና ላፍላ ?››
‹‹ኧረ ምንም አልፈልግም… ቤትሽን እኮ ልይልሽ ብዬ ነው ወደ ውስጥ የዘለቅኩት ባይሆን ሌላ ቀን እመጣለሁ... አሁን ልሂድ››
‹‹ስንት ሰዓት ነው?››
<<4:25>>
መሽቷል እኮ ለልጆቹ ትርንጎ አለች አይደለም?
(ትርንጐ ልጆቹን እንድትንከባከብ የታዲዬስ ቤተስብ የተቀላቀለች ወጣት ልጅ ነች) >>
‹‹ብትኖርስ…? እዚህ ነው የማድረው?››
‹‹አዎ፡፡ ምን አለበት..?አልጋው እንደሆነ እንደምታየው ባለ ሜትር ከሰማንያ ነው፡፡››
‹‹እሱስ እውነትሽን ነው..እንግዲያው ለትርንጎ ደውዬ ልንገራታ.. ታውቂያለሽ ስልክ አልያዝኩም ያንቺን ስልክ ልጠቀም?››
‹‹ቦርሳዬ ውስጥ አለልህ ፤ተጠቀም፡፡››
ከተቀመጠበት ተነሳና ቦርሳውን ከጠረጴዛው አንስቶ ያለችበት ቦታ ድረስ ወስዶ ሰጣት፡፡
‹‹ምነው?››
አውጪና ስጪኛ..የሴት ቦርሳ በርብሮ ዕቃ ከማግኘት ከሙሉ መጋዘን ውስጥ የሆነ ዕቃ ፈልጐ ማግኘት ይቀላል..ግምሽ ንብረታችሁን እኮ በቦርሳችሁ ነው ይዛችሁ የምትዞሩት፡፡››
‹‹ለካ እንዲህ ነገረኛ ነህ?››አለችና አውጥታ ሰጠችው፡፡ ደውሎ እንደማይመጣ ተናግሮ ስልኩን ዘጋና ወደ መቀመጫው ተመልሶ ቁጭ እንዳለ መብራቱ መጣ፡፡
‹‹እሺ አሁንስ ማደርህ ተረጋግጧል .. ቡና ነው ሻይ?>>
‹‹እኔ ምንም አልፈልግ..መተኛት ብቻ፡፡››
‹‹የእኔ ቢጃማ ይሆንህ ይሆን?
‹‹ቅር ካላለሽ እኔ ቢጃማ ለብሼ መተኛት አልወድም... እንቅልፍም አይወስደኝም፡፡››
‹‹በፓንት ብቻ ነው ሁሌ የምትተኛው?››
‹‹ኧረ እኔ ፓንት የሚባል ኖሮኝ አያውቅም?››
ከትከት ብላ ሳቀችበት‹‹እያሻፍክብኝ ነው አይደል?››
‹‹የእውነቴን ነው ... ሰውዬውም በሰፊ ሱሪ ውስጥ በነፃነት ሲጨፍር ነው የሚውለው... ለዛሬው ግን አይዞሽ አትስጊ አንሶላውን ተጠቅልዬ እተኛለሁ››
‹‹ኧረ ያንተ ነገር ገርሞኝ ነው እንጂ ለእኔ ችግር የለውም፡፡››
ልብሱን ሙሉ በሙሉ አወለቀና መላ መላውን ወደ አልጋው ሲራመድ
‹‹አንተ በጣም ትልቅ ነው አለችው›› ደነገጠና በሁለት እጁ አፈፍ አድርጎ ሸፈነው...ትዝ ሲለው
መልሶ ለቀቀውና በሳቅ ፈረሰ፡፡
‹‹በጣም ተንኮለኛ ነሽ ..የእውነት ያየሺኝ እኮ ነው የመሰለኝ››ብሏት ወደ አልጋው ሄዶ ከውስጥ ገብቶ ተኛ ..እንዳለውም አንሶላውን ተጠቅልሎ አንደኛውን ጠርዝ ይዞ ነበር የተኛው፡፡እሷም ከደቂቃዎች በኃላ ተከተለችው ፤በመካላቸው የ5ዐ ሴ.ሜትር ክፍተት ነበር
‹‹መብራቱን ላጥፋው?››ጠየቃት፡፡
‹‹መብራት መጥቷል እንዴ ?››
‹‹አዎ መጥቷል?››
‹‹እንደፈለግክ፡፡››
‹‹አይ አንቺ የቱ ይሻልሻል?››
‹‹አንተ ልጅ ዛሬ ምን ነክቶሀል? መብራቱ እኮ ለአንተ ሲል ነው የበራው፡፡››
‹‹እውነትም የሆነ የነካኝ ነገር አለ፡፡›› አለና ተንጠራርቶ አጠፋው፤ ፊቱን አዙሮ ተኛ፤እሷም
ፊቷን ወደ እሱ አዙራ ክፍተቱን እንደጠበቀች
ከ1ዐ ደቂቃዎች ዝምታ በኃላ‹‹ታዲያ..እንቅልፍ ወሰደህ እንዴ?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አልወሰደኝም››መለሰላት፡፡
‹‹ማውራት ትፈልጋለህ?››
‹‹አዎ እስቲ አውሪኝ ..ዛሬ ቢራው ነው መሰለኝ የወሬ አፒታይቴን ክፍትፍት አድርጎልኛል››
‹‹ወሬ አይደለም ጥያቄ ልጠይቅህ ነው?››
‹‹ጠይቂኝ››
‹‹ታዲ የዛሬው ፕሮግራም እኮ በዕቅዳችን መሰረት አይደለም የተፈፀመው፡፡የተገናኘነው የሁለታችን ጉዳይ ለማውራት ነበር፤ ጊዜው ያለፈው ግን በእኔ ያለፈ ታሪክ ትረካ ነው፡፡››
‹‹እና ጥያቄሽ ምንድነው?››
‹‹ጓደኛ አለህ እንዴ? ማለቴ የፍቅር ጓደኛ?››
‹‹እኔ እንጃ››
‹‹እኔ እንጃ ማለት እኮ አለኝምም የለኝምም የሚል አሻሚ መልስ ነው፡፡››
‹‹አዎ እንደዛው ነው፡፡››
‹‹እሺ ያለችውን ታፈቅራታለህ?››
‹‹ይመስለኛል ያለፉትን 1ዐ ዓመታት ያለመሳለቻቸት አብረን አሳልፈናል…ከእሷ ውጭ ማንም ሴት ጋር ሄጄ አላውቅም፤ባላፈቅራት ኖሮ እንደዛ አላደርግም የሚል ግምት አለኝ፡፡››
‹‹ትክክል ነህ... እሷስ ታፈቅርሀለች?››
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ከሆቴል ይዟት ሲወጣ ሰዓቱ ከምሽቱ 3፡55 ሆኖ ነበር፡፡‹‹ፂ በጣም እኮ ጨልሞል... በዛ ላይ የከተማው መብራት እንዳለ ጠፍቷል የግድ ቤትሽ ድረስ ልሸኝሽ ይገባል፡፡››
‹‹መብራት ባይጠፋ ኖሮስ ?››
‹‹መብራት ባይጠፋማ ነፃነት ሆቴል ድረስ ከሸኘሁሽ ከዛ ወዲያ ቅርብ ስለሆነ እንቺም ወደ ቤትሽ እኔም ወደቤቴ እንበታተን ነበር››
‹‹ተው እንጂ ?እያሾፍክብኝ ነው አይደል?››
‹‹ለምን አሾፍብሻለሁ?››
‹‹ጨልሞል መብራት ጠፍቷል ..ያ ታዲያ ለእኔ ምኔ ነው..?ሁለቱም አይመለከቱኝም እኮ፡፡ ስትተኙ ተኝቼ ስትነሱ የምነሳው እኮ መቼስ ህይወቴም ስራዬም ከዓይናማዎቹ ጋር ነዋና ሰዓቴን ከእናንተ ሰዓት ጋር አስተካክዬ ልጠቀም ብዬ ነው እንጂ፤ ቀን በምትሉበት ሰዓት ተኝቼ በማታው ብሰራ ለእኔ ለውጥ የለውም፡፡ቀንና ለሊት የጨለማ እና የብርሀን መፈራረቅ ነው አይደል በእኔ ህይወት ሁለቱም አይፈራረቁም ጭርሱኑ የሉም…››
‹‹አይ የእኔ ነገር ..!!አንቺ እኮ ሁል ጊዜ በመንፈስ ብቻ ሳይሆን በአካልም ሙሉ መስለሽ ስለምትታይኝ ነው..በዛ ላይ ካለወትሮዬ አራት ቢራ መጠጣቴን አትዘንጊ፡፡››
‹‹ሰክሬያለሁ ለማለት ነው?››
‹‹ያው እንደዛው በይው››
እያወሩ ፅዮን ቤት በራፍ ጋር ደረሱ፤የቤቷን መክፈቻ ቁልፍ ከቦርሳዋ በርብራ አወጣችና በመክፈት ወደውስጥ አልፋ ከገባች በኃላ ‹‹ግባ እንጂ >> አለችው፡፡
‹‹እንዴት ልግባ?››
‹‹እኔ እንደገባሁት ነዋ…ምን እንደህንዶቹ ፀሎት ተደርጎልህ ግንባርህን ቀለም ካላስነኩህ ደጃፉን አታልፍም?››
‹‹እሱን አላልኩም እኔ እንዳንቺ በጨለማ የመጓዝ ችሎታ የለኝም..፡፡››
‹‹ወይኔ ወይኔ…አለችና ወደ ኋላ ተመልሳ በራፉ አቅራቢያ ኮርነር ላይ የሚገኘውን ማብሪያ ማጥፊያ በዳበሳ ተጫነችው፡፡››
‹‹ይሄው ግባ››
‹‹ባክሽ አሁንም አልበራም.. እውነትም ዛሬ ሰክሬያለሁ መሰለኝ መብራት እንደጠፋ ቅድም ስነግርሽ ቆይቼ አሁን ደግሞ መብራት ውለጂ ማለቴ...፡፡››
‹‹ግዴለህም ቆይ እንደ ፓውዛ ያበራል ብለው የሚያደንቁት ባትሪ አለኝ፡፡›› ብላ ወደ ውስጥ ዘለቀችና ባትሪውን አበራችለት... እውነትም ፓውዛ እንዳለችው ቤቱን በብርሀን ሞላው፡፡ከዛ እሱም ወደ ውስጥ ገባ፡፡
ክፍሉ አንድ ክፍል ቢሆንም የመለስተኛ ሳሎን ያህል ስፋት ኖሮት በዕቃ የተሞላ ነው፡፡
‹‹የሚመችህ ቦታ ቁጭ በል››አለችውና ወደ ቁም ሳጥኑ በማምራት ከፈተችው፡፡እሱ ከአልጋው ፊት ለፊት ካለው ደረቅ ወንበር ላይ ቁጭ አለ፡፡
ፅዮን ከከፈተችው ቁም ሳጥን ቢጃማ ሱሪና ሹራብ አወጣች..ቀሚሷን ሳታወልቅ በፊት ቀድማ ቢጃማ ሱሪውን ለበሰች፤ከዛ ቀሚሷን አወለቀች.... በዚህን ጊዜ ግማሽ አካሏ ለእይታ ተጋለጠ...ጡት ማስያዣያም አላደረገች፡፡ የቢጃማ ሹራቧን አነሳችና ለመልበስ ጭንቅላቷን አስገብታ ወደ ታች እየሳበች‹‹ምነው አፍጥጠህ አየኸኝ?›› አለችው፡፡
ደነገጠ‹‹ምን አልሺኝ?››
‹‹ዓይንህ ሰውነቴን አቃጠለኝ፡፡››
‹‹መቼም ወንድ ነው... ወንዶች ደግሞ የሴት ዕርቃን ፊት ለፊታቸው ከተጋረጠ ማፍጠጣቸው አይቀሬ ነው ብለሽ ነው አይደል?››
‹‹እና እያየሁሽ አይደለም እያልከኝ ነው?››
‹‹ከጠረጴዛሽ ላይ አልበም አግኝቼ እሱን እያየሁ ነው››አላት፡፡ እውነታው ልክ እሱ እንደሚለው ቢሆንም በጎሪጥ እየሰረቀ አንድ ሁለቴ ግማሽ እርቃን ገላዋን አላያትም ማለት ግን አይደለም፡፡
‹‹እሺ ይሁንልህ ሻይ ወይስ ቡና ላፍላ ?››
‹‹ኧረ ምንም አልፈልግም… ቤትሽን እኮ ልይልሽ ብዬ ነው ወደ ውስጥ የዘለቅኩት ባይሆን ሌላ ቀን እመጣለሁ... አሁን ልሂድ››
‹‹ስንት ሰዓት ነው?››
<<4:25>>
መሽቷል እኮ ለልጆቹ ትርንጎ አለች አይደለም?
(ትርንጐ ልጆቹን እንድትንከባከብ የታዲዬስ ቤተስብ የተቀላቀለች ወጣት ልጅ ነች) >>
‹‹ብትኖርስ…? እዚህ ነው የማድረው?››
‹‹አዎ፡፡ ምን አለበት..?አልጋው እንደሆነ እንደምታየው ባለ ሜትር ከሰማንያ ነው፡፡››
‹‹እሱስ እውነትሽን ነው..እንግዲያው ለትርንጎ ደውዬ ልንገራታ.. ታውቂያለሽ ስልክ አልያዝኩም ያንቺን ስልክ ልጠቀም?››
‹‹ቦርሳዬ ውስጥ አለልህ ፤ተጠቀም፡፡››
ከተቀመጠበት ተነሳና ቦርሳውን ከጠረጴዛው አንስቶ ያለችበት ቦታ ድረስ ወስዶ ሰጣት፡፡
‹‹ምነው?››
አውጪና ስጪኛ..የሴት ቦርሳ በርብሮ ዕቃ ከማግኘት ከሙሉ መጋዘን ውስጥ የሆነ ዕቃ ፈልጐ ማግኘት ይቀላል..ግምሽ ንብረታችሁን እኮ በቦርሳችሁ ነው ይዛችሁ የምትዞሩት፡፡››
‹‹ለካ እንዲህ ነገረኛ ነህ?››አለችና አውጥታ ሰጠችው፡፡ ደውሎ እንደማይመጣ ተናግሮ ስልኩን ዘጋና ወደ መቀመጫው ተመልሶ ቁጭ እንዳለ መብራቱ መጣ፡፡
‹‹እሺ አሁንስ ማደርህ ተረጋግጧል .. ቡና ነው ሻይ?>>
‹‹እኔ ምንም አልፈልግ..መተኛት ብቻ፡፡››
‹‹የእኔ ቢጃማ ይሆንህ ይሆን?
‹‹ቅር ካላለሽ እኔ ቢጃማ ለብሼ መተኛት አልወድም... እንቅልፍም አይወስደኝም፡፡››
‹‹በፓንት ብቻ ነው ሁሌ የምትተኛው?››
‹‹ኧረ እኔ ፓንት የሚባል ኖሮኝ አያውቅም?››
ከትከት ብላ ሳቀችበት‹‹እያሻፍክብኝ ነው አይደል?››
‹‹የእውነቴን ነው ... ሰውዬውም በሰፊ ሱሪ ውስጥ በነፃነት ሲጨፍር ነው የሚውለው... ለዛሬው ግን አይዞሽ አትስጊ አንሶላውን ተጠቅልዬ እተኛለሁ››
‹‹ኧረ ያንተ ነገር ገርሞኝ ነው እንጂ ለእኔ ችግር የለውም፡፡››
ልብሱን ሙሉ በሙሉ አወለቀና መላ መላውን ወደ አልጋው ሲራመድ
‹‹አንተ በጣም ትልቅ ነው አለችው›› ደነገጠና በሁለት እጁ አፈፍ አድርጎ ሸፈነው...ትዝ ሲለው
መልሶ ለቀቀውና በሳቅ ፈረሰ፡፡
‹‹በጣም ተንኮለኛ ነሽ ..የእውነት ያየሺኝ እኮ ነው የመሰለኝ››ብሏት ወደ አልጋው ሄዶ ከውስጥ ገብቶ ተኛ ..እንዳለውም አንሶላውን ተጠቅልሎ አንደኛውን ጠርዝ ይዞ ነበር የተኛው፡፡እሷም ከደቂቃዎች በኃላ ተከተለችው ፤በመካላቸው የ5ዐ ሴ.ሜትር ክፍተት ነበር
‹‹መብራቱን ላጥፋው?››ጠየቃት፡፡
‹‹መብራት መጥቷል እንዴ ?››
‹‹አዎ መጥቷል?››
‹‹እንደፈለግክ፡፡››
‹‹አይ አንቺ የቱ ይሻልሻል?››
‹‹አንተ ልጅ ዛሬ ምን ነክቶሀል? መብራቱ እኮ ለአንተ ሲል ነው የበራው፡፡››
‹‹እውነትም የሆነ የነካኝ ነገር አለ፡፡›› አለና ተንጠራርቶ አጠፋው፤ ፊቱን አዙሮ ተኛ፤እሷም
ፊቷን ወደ እሱ አዙራ ክፍተቱን እንደጠበቀች
ከ1ዐ ደቂቃዎች ዝምታ በኃላ‹‹ታዲያ..እንቅልፍ ወሰደህ እንዴ?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አልወሰደኝም››መለሰላት፡፡
‹‹ማውራት ትፈልጋለህ?››
‹‹አዎ እስቲ አውሪኝ ..ዛሬ ቢራው ነው መሰለኝ የወሬ አፒታይቴን ክፍትፍት አድርጎልኛል››
‹‹ወሬ አይደለም ጥያቄ ልጠይቅህ ነው?››
‹‹ጠይቂኝ››
‹‹ታዲ የዛሬው ፕሮግራም እኮ በዕቅዳችን መሰረት አይደለም የተፈፀመው፡፡የተገናኘነው የሁለታችን ጉዳይ ለማውራት ነበር፤ ጊዜው ያለፈው ግን በእኔ ያለፈ ታሪክ ትረካ ነው፡፡››
‹‹እና ጥያቄሽ ምንድነው?››
‹‹ጓደኛ አለህ እንዴ? ማለቴ የፍቅር ጓደኛ?››
‹‹እኔ እንጃ››
‹‹እኔ እንጃ ማለት እኮ አለኝምም የለኝምም የሚል አሻሚ መልስ ነው፡፡››
‹‹አዎ እንደዛው ነው፡፡››
‹‹እሺ ያለችውን ታፈቅራታለህ?››
‹‹ይመስለኛል ያለፉትን 1ዐ ዓመታት ያለመሳለቻቸት አብረን አሳልፈናል…ከእሷ ውጭ ማንም ሴት ጋር ሄጄ አላውቅም፤ባላፈቅራት ኖሮ እንደዛ አላደርግም የሚል ግምት አለኝ፡፡››
‹‹ትክክል ነህ... እሷስ ታፈቅርሀለች?››
👍94❤9👎3👏3
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሁሴን ልክ አስራ አንድ ሰዓት ላይ ጊዮን ደርሶ ለዶ/ር ሶፊያ ሲደውልላት ቀድማው ተገኝታ ነበር፡፡ያለችበትን ቦታ ጠቆመችውና ወደዛው አመራ፡፡በጣም በፈካ ፈገግታ እና በደመቀ የወዳጅነት መንፈስ ነበር የተቀበለችው:: እሱም በተመሳሳይ ስሜት ሰላምታውን መለሰላትና ከፊት ለፊቷ ወንበር ስቦ ተቀመጠ፡፡እሷ ቀድማ አዛ ስለነበር እሱም የሚፈልገውን አዘዘና ወደ ጨዋታቸው ገቡ፡፡ለማውራት ቅድሚያውን የወሰደችው ዶ/ር ሶፊያ ነበረች፡፡
‹‹አቶ ሁሴን…..ግርማ ሞገስህ በጣም የሚማርክ ዓይነት ሰው ሆነህ ነው ያገኘውህ:: ከትንግርት በፊት ተገናኝተን ቢሆን ኖሮ አልምርህም ነበር፡፡›› አለችው በፈገግታ እንደተሞላች፡፡
‹‹ኧረ እንኳንም አላገኘሺኝ፡፡››አላት እንደመደንገጥ ብሎ..የጨዋታ ርእስ አከፋፈቷ ከገመተው በተቃራኒው ስለሆነበት ተገርሞባታል፡፡
‹‹ምነው? ያንተ ታይፕ አይደለሁም እንዴ?››
‹‹እንደዛው በይው….እኔ ትንግርትን ባላገኝ ቆሜ የምቀር አይነት ሰው ነበርኩ፡፡››
<ታድላ!!!>>
<<እኔ ነኝ የታደልኩት፡፡እሷ እኔንም ባታገኝ ብዙ ከእኔ የተሻለ ሰው በርግጠኝነት ታገኛለች..እኔ እሷን ባላገኝ ኖሮ ሌላ አማራጭ አልነበረኝም፡፡››
‹‹እንደዛ እንኳን ብዬ ማመን ይከብደኛል፡፡››
‹‹አይክበድሽ..የማወራሽ ስለ ሴት አይደለም፤ መንፈሴን ሰርስራ ስለምትረዳኝ፣የውስጥ ፍላጎቴን ገና ወደ ውጭ ወጥቶ በቃላት ከመመንዘሩ በፊት አንብባ ስለምትፈፅምልኝ አይነት ሴት ነው የማወራሽ ፤እንጂማ ሴት ከሆነ ከተማው ሙሉ ሴት ነው፤ወንድም እንደዛው፡፡››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው...ትንግርት እንኳን አሁን በአዕምሮም በዕድሜም በስላ ይቅርና ድሮም
አፍላ ወጣት ሆና ከእኔ ጋር እያለንም ልዩ ሰው ነበረች..ሰው ከእሷ ጋር መኖር ለምዶ ከሌላ ሰው ጋር ለመግባባት በጣም ነው የሚከብደው... ይሄውና እኔ እስከዛሬ ድረስ የእዛ ችግር ተጠቂ እንደሆንኩ ነው፤ሁል ግዜ ለሆነ ግንኙነት የምቀርበው ሰው ውስጥ እሷን ነው የምፈልገው..እሷ ታደርግልኝ የነበረውን እንዲያደርግልኝ፣እሷ ትፈልገኝ በነበረው መጠን እንዲፈልገኝ ነው ምኞቴ ...ግን አይሳካልኝም፡፡››
ቀስ በቀስ ወደሚፈልገው ርእስ መጣችለት‹‹ግን አንድ ጥያቄ ልጠይቅሽ?››
‹‹የፈለግከውን፡፡››
‹‹ ትንግርትን ትወጃት ነበር?..››
‹‹ትወጃት ነበር ትለኛለህ እንዴ..?ፍቅር መቼስ ረቂቅ መንፈስ ነው፤ .ይሄን ያህል ነው ተብሎ በመጠን አይገለጽም…እንዴትም ብዬ ላስረዳህ…?ከውቅያኖስ በጠለቀ እና ከሰማይ በራቀ በማይተመን መጠን ነው የምወዳት፡፡ >>
‹‹ታዲያ ለምን ጥለሻት ወደ መጣሽበት አሜሪካ ተመልሰሽ ሄድሽ?››
‹‹ተገድጄ፡፡››
‹‹ማነው ያስገደደሽ ?››
‹‹አንድ አፍቅርሻለው የሚል እብድ፡፡››
‹‹አልገባኝም››
‹‹ በእኔ ፍቅር እብድ እስኪል ቆሻሻ ፍቅር የያዘው ሰው ነበር... በተወሰነ መልኩ ልጁን ትንግርትም ታውቀው ነበር ፡፡ካሌብ ይባላል..፡፡... ታዲያ ይሄ ልጅ ሲከታተለኝ ሲለማመጠኝ እና መግቢያ መውጪያዬን ሲከታተል ከሁለት ዓመት በላይ ከቆየ በኃላ እኔና ትንግርት ጓደኛሞች እንደሆን ይደርስበታል..እኔን ከእሷ ነጥሎ ለራሱ ለማድረግ ባለ በሌለ ኃይል መፋለም ቀጠለ፡፡››
‹‹እንዴት ሊደርስበት ቻለ ?>>
‹‹እሱ ለእኔም እስከዛሬ ጥያቄ እንደሆነብኝ ነው ?ከዛ ቀጥታ ወደ እኔ መጣና አናገረኝ..ወይ ተያት ወይ እገድላታለሁ ..››ብሎ አለኝ ...ንቄ ችላ አልኩት፡፡
‹‹እሱ ግን ዙሩን አከረረው….ሀብታም ስለሆነ የገንዘብ ችግር የለበትም...በየሄደችበት የሚከታተሏት ሁለት ወጠምሻ ጓረምሶች ቀጠረባት፡፡በየቀኑ ሙሉ እንቅስቃሴዋን ፣የት እንደዋለች... ? ምሳዋን ምን እንደበላች… ?በምን ሰዓት ጭር ያለ ቦታ እንደነበረች…?እዛጋ ልትገደል ትችል እንደ ነበር፡፡››በየቀኑ አዋዋሏን በተመለከተ ሙሉ ሪፖርት ያቀርብልኝ ጀመር ... ግራ ገባኝ፡፡
ለትንግርት እንዳልነግራት ጭራሽ ማስበርገግ ይሆናል ብዬ ሰጋሁ....በቃ ጉዳዩን ወደ ህግ መውሰዱ የተሻለ ውጤት ያመጣል ብዬ አመንኩና ወደ ፖሊስ ጣቢያ ሄድኩ፤…ግን ተሳስቼ ነበር ..የሰማኝም ሰው አልነበረ፡፡ መረጃሽ ምንድነው.. ?ምስክር አለሽ ወይ ? ጭራሽ እኔኑ ሲያዋክቡኝ ተውኩት፡፡ይገርምሀል
ለካ እሱ ቀድሞውኑም በደንብ ተዘጋጅቶበት የአካባቢውን ፖሊሶቹ ሁሉ በእጁ አድርጎ ነበር፡፡
የመጨረሻ ውሳኔዬ ላይ ያደረሰኝ ጉዳይ ምን እንደሆነ ታውቃለህ ? የእኔም የትንግርትም የጋራ ጓደኛ የሆነች ልጅ ታገባ ስለነበር ሁለታችንም ሚዜ ሆነን በልጅቷ ተመርጠን ነበር፡፡ እሷ አንደኛ ሚዜ እኔ ሁለተኛ ሚዜ ..ሰርጉ የት ነበር መሰለህ ?ዲላ ...ከሰውዬው ለሶስት ቀንም ቢሆን በመገላገሌ እንደ እረፍት ቆጥሬው ነበር፡፡ካለስጋትና መሳቀቅ የማሳልፋቸው ሶስት የሰላም ቀኖች እንደሚሆኑ ተስፋ አድርጌ ከትንግርቴ ጋር ወደ ዲላ አመራን፡፡ ልክ የሠርጉ እለት ማታ እኛም ሆንን ሙሉ ሠርገኛው ጭፈራ ላይ እያለ አንድ ጠንካራ ክንድ ጀርባዬን ጨምድዶ ነቀነቀኝ ...ዞር ስል የማላውቀው ሰው ነበር ...ግራ በመጋባት አፍጥጬ ስመለከተው‹‹ሰው ይፈልግሻል
››አለኝ፡፡
‹‹ማን….?ምን አይነት ሰው..? >>
በጣቱ አቅጣጫውን ጠቆመኝ…ሰርግ ቤቱ ግቢ ውስጥ ሆኖ ግን ደግሞ ጨለም ወዳለ ቦታ ተወሽቆ ወደ ነበር አንድ ሰው... ልሂድ አልሂድ በሚል መንታ ስሜት በሚዋልል ግማሽ ልቤ እግሬን እየጐተትኩ ሄድኩ…ስደርስ ማን ቢሆን ጥሩ ነው ?ካሌብ ፡፡ከአዳማ ዲላ ድረስ ተከትሎኝ መጥቷል…፡፡ አቤት የደነገጥኩት ድንጋጤ....ሰውዬው ጤነኛ እንዳልሆነ ለመጀመሪያ ጊዜ ለማሰብ ተገደድኩ፡፡››
‹‹ምነው ?ምን ልታደርግ መጣህ ?››የሞት ሞቴን ጠየቅኩት፡፡
‹‹የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ልሰጥሽ ነው የመጣሁት››
‹‹የምን ማስጠንቀቂያ ....የአንተን ማስጠንቀቂያ እኮ ከመቶ ጊዜ በላይ ሰማሁህ ..የቀረም ካለ ከሁለት ቀን በኃላ እዛው አዳማ እመጣልሀለው ..ምን አስቸኮለህ..…?››
‹‹አይ.. አይ... እንደተለመደው አይነት ቃላዊ ማስጠንቀቂያ አይደለም ....ተግባራዊ ነው››
‹‹ሰርግ ቤቱን በቦንብ ልታፈነዳና ልታጠፋን ነው ?>>
‹‹አይደለም... ያቺ ከእናንተ ጋር ሶስተኛ ሚዜ የሆነችውን ልጅ ማነው ስሟ ? >>
‹‹እሷ ደግሞ እዚህ ውስጥ ምን ጥልቅ አደረጋት…ሳራ ትባላለች ?>>
‹‹አዎ ሳራ... ነፍሷን እግዜር ይቀባላት እና ነገ ከጥዋቱ ሁለት ሰዓት ከዘገየ ደግሞ ስድስት ሰዓት ድረስ ትሞታለች፡፡››
ምን ማለት ነው... ?ደግሞ የሰውን መሞቻ ቀን የምትተነብይ ነብይ ሆንክ እንዴ ?››
‹‹አይደለም.... ባንቺ እንቢተኝነት ምክንያት የተሰዋች የአብረሀም በግ ነች…መቼስ በጣም እወድሽ የለ፤ ያንቺዋን ትንግርትን ከመግደሌ በፊት መግደል እንደምችልም እንድታውቂ ቅድሚያ ምልክት ይሆንሽ ዘንድ ያልኩሽን ልጅ ከ12-16 ሰዓት የጊዜ ሂደት ውስጥ የሚገድል መርዝ ተሰጥቷታል፡፡››
‹‹አንተ ጨካኝ አታደርገውም…..አሁን እዚህ ጮኼ ላሲዝህ?››
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሁሴን ልክ አስራ አንድ ሰዓት ላይ ጊዮን ደርሶ ለዶ/ር ሶፊያ ሲደውልላት ቀድማው ተገኝታ ነበር፡፡ያለችበትን ቦታ ጠቆመችውና ወደዛው አመራ፡፡በጣም በፈካ ፈገግታ እና በደመቀ የወዳጅነት መንፈስ ነበር የተቀበለችው:: እሱም በተመሳሳይ ስሜት ሰላምታውን መለሰላትና ከፊት ለፊቷ ወንበር ስቦ ተቀመጠ፡፡እሷ ቀድማ አዛ ስለነበር እሱም የሚፈልገውን አዘዘና ወደ ጨዋታቸው ገቡ፡፡ለማውራት ቅድሚያውን የወሰደችው ዶ/ር ሶፊያ ነበረች፡፡
‹‹አቶ ሁሴን…..ግርማ ሞገስህ በጣም የሚማርክ ዓይነት ሰው ሆነህ ነው ያገኘውህ:: ከትንግርት በፊት ተገናኝተን ቢሆን ኖሮ አልምርህም ነበር፡፡›› አለችው በፈገግታ እንደተሞላች፡፡
‹‹ኧረ እንኳንም አላገኘሺኝ፡፡››አላት እንደመደንገጥ ብሎ..የጨዋታ ርእስ አከፋፈቷ ከገመተው በተቃራኒው ስለሆነበት ተገርሞባታል፡፡
‹‹ምነው? ያንተ ታይፕ አይደለሁም እንዴ?››
‹‹እንደዛው በይው….እኔ ትንግርትን ባላገኝ ቆሜ የምቀር አይነት ሰው ነበርኩ፡፡››
<ታድላ!!!>>
<<እኔ ነኝ የታደልኩት፡፡እሷ እኔንም ባታገኝ ብዙ ከእኔ የተሻለ ሰው በርግጠኝነት ታገኛለች..እኔ እሷን ባላገኝ ኖሮ ሌላ አማራጭ አልነበረኝም፡፡››
‹‹እንደዛ እንኳን ብዬ ማመን ይከብደኛል፡፡››
‹‹አይክበድሽ..የማወራሽ ስለ ሴት አይደለም፤ መንፈሴን ሰርስራ ስለምትረዳኝ፣የውስጥ ፍላጎቴን ገና ወደ ውጭ ወጥቶ በቃላት ከመመንዘሩ በፊት አንብባ ስለምትፈፅምልኝ አይነት ሴት ነው የማወራሽ ፤እንጂማ ሴት ከሆነ ከተማው ሙሉ ሴት ነው፤ወንድም እንደዛው፡፡››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው...ትንግርት እንኳን አሁን በአዕምሮም በዕድሜም በስላ ይቅርና ድሮም
አፍላ ወጣት ሆና ከእኔ ጋር እያለንም ልዩ ሰው ነበረች..ሰው ከእሷ ጋር መኖር ለምዶ ከሌላ ሰው ጋር ለመግባባት በጣም ነው የሚከብደው... ይሄውና እኔ እስከዛሬ ድረስ የእዛ ችግር ተጠቂ እንደሆንኩ ነው፤ሁል ግዜ ለሆነ ግንኙነት የምቀርበው ሰው ውስጥ እሷን ነው የምፈልገው..እሷ ታደርግልኝ የነበረውን እንዲያደርግልኝ፣እሷ ትፈልገኝ በነበረው መጠን እንዲፈልገኝ ነው ምኞቴ ...ግን አይሳካልኝም፡፡››
ቀስ በቀስ ወደሚፈልገው ርእስ መጣችለት‹‹ግን አንድ ጥያቄ ልጠይቅሽ?››
‹‹የፈለግከውን፡፡››
‹‹ ትንግርትን ትወጃት ነበር?..››
‹‹ትወጃት ነበር ትለኛለህ እንዴ..?ፍቅር መቼስ ረቂቅ መንፈስ ነው፤ .ይሄን ያህል ነው ተብሎ በመጠን አይገለጽም…እንዴትም ብዬ ላስረዳህ…?ከውቅያኖስ በጠለቀ እና ከሰማይ በራቀ በማይተመን መጠን ነው የምወዳት፡፡ >>
‹‹ታዲያ ለምን ጥለሻት ወደ መጣሽበት አሜሪካ ተመልሰሽ ሄድሽ?››
‹‹ተገድጄ፡፡››
‹‹ማነው ያስገደደሽ ?››
‹‹አንድ አፍቅርሻለው የሚል እብድ፡፡››
‹‹አልገባኝም››
‹‹ በእኔ ፍቅር እብድ እስኪል ቆሻሻ ፍቅር የያዘው ሰው ነበር... በተወሰነ መልኩ ልጁን ትንግርትም ታውቀው ነበር ፡፡ካሌብ ይባላል..፡፡... ታዲያ ይሄ ልጅ ሲከታተለኝ ሲለማመጠኝ እና መግቢያ መውጪያዬን ሲከታተል ከሁለት ዓመት በላይ ከቆየ በኃላ እኔና ትንግርት ጓደኛሞች እንደሆን ይደርስበታል..እኔን ከእሷ ነጥሎ ለራሱ ለማድረግ ባለ በሌለ ኃይል መፋለም ቀጠለ፡፡››
‹‹እንዴት ሊደርስበት ቻለ ?>>
‹‹እሱ ለእኔም እስከዛሬ ጥያቄ እንደሆነብኝ ነው ?ከዛ ቀጥታ ወደ እኔ መጣና አናገረኝ..ወይ ተያት ወይ እገድላታለሁ ..››ብሎ አለኝ ...ንቄ ችላ አልኩት፡፡
‹‹እሱ ግን ዙሩን አከረረው….ሀብታም ስለሆነ የገንዘብ ችግር የለበትም...በየሄደችበት የሚከታተሏት ሁለት ወጠምሻ ጓረምሶች ቀጠረባት፡፡በየቀኑ ሙሉ እንቅስቃሴዋን ፣የት እንደዋለች... ? ምሳዋን ምን እንደበላች… ?በምን ሰዓት ጭር ያለ ቦታ እንደነበረች…?እዛጋ ልትገደል ትችል እንደ ነበር፡፡››በየቀኑ አዋዋሏን በተመለከተ ሙሉ ሪፖርት ያቀርብልኝ ጀመር ... ግራ ገባኝ፡፡
ለትንግርት እንዳልነግራት ጭራሽ ማስበርገግ ይሆናል ብዬ ሰጋሁ....በቃ ጉዳዩን ወደ ህግ መውሰዱ የተሻለ ውጤት ያመጣል ብዬ አመንኩና ወደ ፖሊስ ጣቢያ ሄድኩ፤…ግን ተሳስቼ ነበር ..የሰማኝም ሰው አልነበረ፡፡ መረጃሽ ምንድነው.. ?ምስክር አለሽ ወይ ? ጭራሽ እኔኑ ሲያዋክቡኝ ተውኩት፡፡ይገርምሀል
ለካ እሱ ቀድሞውኑም በደንብ ተዘጋጅቶበት የአካባቢውን ፖሊሶቹ ሁሉ በእጁ አድርጎ ነበር፡፡
የመጨረሻ ውሳኔዬ ላይ ያደረሰኝ ጉዳይ ምን እንደሆነ ታውቃለህ ? የእኔም የትንግርትም የጋራ ጓደኛ የሆነች ልጅ ታገባ ስለነበር ሁለታችንም ሚዜ ሆነን በልጅቷ ተመርጠን ነበር፡፡ እሷ አንደኛ ሚዜ እኔ ሁለተኛ ሚዜ ..ሰርጉ የት ነበር መሰለህ ?ዲላ ...ከሰውዬው ለሶስት ቀንም ቢሆን በመገላገሌ እንደ እረፍት ቆጥሬው ነበር፡፡ካለስጋትና መሳቀቅ የማሳልፋቸው ሶስት የሰላም ቀኖች እንደሚሆኑ ተስፋ አድርጌ ከትንግርቴ ጋር ወደ ዲላ አመራን፡፡ ልክ የሠርጉ እለት ማታ እኛም ሆንን ሙሉ ሠርገኛው ጭፈራ ላይ እያለ አንድ ጠንካራ ክንድ ጀርባዬን ጨምድዶ ነቀነቀኝ ...ዞር ስል የማላውቀው ሰው ነበር ...ግራ በመጋባት አፍጥጬ ስመለከተው‹‹ሰው ይፈልግሻል
››አለኝ፡፡
‹‹ማን….?ምን አይነት ሰው..? >>
በጣቱ አቅጣጫውን ጠቆመኝ…ሰርግ ቤቱ ግቢ ውስጥ ሆኖ ግን ደግሞ ጨለም ወዳለ ቦታ ተወሽቆ ወደ ነበር አንድ ሰው... ልሂድ አልሂድ በሚል መንታ ስሜት በሚዋልል ግማሽ ልቤ እግሬን እየጐተትኩ ሄድኩ…ስደርስ ማን ቢሆን ጥሩ ነው ?ካሌብ ፡፡ከአዳማ ዲላ ድረስ ተከትሎኝ መጥቷል…፡፡ አቤት የደነገጥኩት ድንጋጤ....ሰውዬው ጤነኛ እንዳልሆነ ለመጀመሪያ ጊዜ ለማሰብ ተገደድኩ፡፡››
‹‹ምነው ?ምን ልታደርግ መጣህ ?››የሞት ሞቴን ጠየቅኩት፡፡
‹‹የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ልሰጥሽ ነው የመጣሁት››
‹‹የምን ማስጠንቀቂያ ....የአንተን ማስጠንቀቂያ እኮ ከመቶ ጊዜ በላይ ሰማሁህ ..የቀረም ካለ ከሁለት ቀን በኃላ እዛው አዳማ እመጣልሀለው ..ምን አስቸኮለህ..…?››
‹‹አይ.. አይ... እንደተለመደው አይነት ቃላዊ ማስጠንቀቂያ አይደለም ....ተግባራዊ ነው››
‹‹ሰርግ ቤቱን በቦንብ ልታፈነዳና ልታጠፋን ነው ?>>
‹‹አይደለም... ያቺ ከእናንተ ጋር ሶስተኛ ሚዜ የሆነችውን ልጅ ማነው ስሟ ? >>
‹‹እሷ ደግሞ እዚህ ውስጥ ምን ጥልቅ አደረጋት…ሳራ ትባላለች ?>>
‹‹አዎ ሳራ... ነፍሷን እግዜር ይቀባላት እና ነገ ከጥዋቱ ሁለት ሰዓት ከዘገየ ደግሞ ስድስት ሰዓት ድረስ ትሞታለች፡፡››
ምን ማለት ነው... ?ደግሞ የሰውን መሞቻ ቀን የምትተነብይ ነብይ ሆንክ እንዴ ?››
‹‹አይደለም.... ባንቺ እንቢተኝነት ምክንያት የተሰዋች የአብረሀም በግ ነች…መቼስ በጣም እወድሽ የለ፤ ያንቺዋን ትንግርትን ከመግደሌ በፊት መግደል እንደምችልም እንድታውቂ ቅድሚያ ምልክት ይሆንሽ ዘንድ ያልኩሽን ልጅ ከ12-16 ሰዓት የጊዜ ሂደት ውስጥ የሚገድል መርዝ ተሰጥቷታል፡፡››
‹‹አንተ ጨካኝ አታደርገውም…..አሁን እዚህ ጮኼ ላሲዝህ?››
👍67❤6
‹‹አባወራ አለ እንዴ? ››ጠየቃት፡፡
‹‹ባክህ ገና ምኑም ያለየለት አንድ ዲያስፖራ እያጨናነቀኝ ነው፡፡››
‹‹በይ ወንድ ተወዷል ጠበቅ አድርጊው፡፡››
‹‹ባክህ ወንድማ ሞልቷል ...የሚያፈቅሩት ባል እንጂ የተወደደው ..አሁን እንዴት እንዴት ነው የምንሄደው ?››
‹‹በየመኪናችን ሆነን እኔ ቀድማለሁ.. ከኋላ ትከተይኛለሽ›› ተስማምተው ሁለቱም በየመኪናቸው ገብተው ሞተራቸውን አስነሱና መንገድ ገቡ፡፡ምን ይፈጠር ይሆን በሚል የጉጉት እና የጭንቀት ስሜት በየፊናቸው ተወጣጥረዋል፡፡
🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸
በጣም ይቅርታ እጠይቃለሁ በመዘግየቱ የሚመች ቦታ ስላልነበርኩ ነው #ትንግርት ሊያልቅ ጥቂት ክፍል ስለቀረው እስከሚያልቅ በቀን በቀን ለመልቀቅ ቃል ገብቻለሁ።🙌
ሌላው በጣም ብዙ ክፍሎች ከኛ ጋር ስለማይሄዱ ቆርጬ አውጥቻለሁ አንዳንዴ የሃሳብ መዘበራረቅ ካጋጠማቹ በዚ ምክንያት ነው ተረዱኝ በአጋጣሚም ያለፈም ካለ እንደዛው።
#YouTube #Subscribe እያረጋቹ
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹ባክህ ገና ምኑም ያለየለት አንድ ዲያስፖራ እያጨናነቀኝ ነው፡፡››
‹‹በይ ወንድ ተወዷል ጠበቅ አድርጊው፡፡››
‹‹ባክህ ወንድማ ሞልቷል ...የሚያፈቅሩት ባል እንጂ የተወደደው ..አሁን እንዴት እንዴት ነው የምንሄደው ?››
‹‹በየመኪናችን ሆነን እኔ ቀድማለሁ.. ከኋላ ትከተይኛለሽ›› ተስማምተው ሁለቱም በየመኪናቸው ገብተው ሞተራቸውን አስነሱና መንገድ ገቡ፡፡ምን ይፈጠር ይሆን በሚል የጉጉት እና የጭንቀት ስሜት በየፊናቸው ተወጣጥረዋል፡፡
🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸🔸
በጣም ይቅርታ እጠይቃለሁ በመዘግየቱ የሚመች ቦታ ስላልነበርኩ ነው #ትንግርት ሊያልቅ ጥቂት ክፍል ስለቀረው እስከሚያልቅ በቀን በቀን ለመልቀቅ ቃል ገብቻለሁ።🙌
ሌላው በጣም ብዙ ክፍሎች ከኛ ጋር ስለማይሄዱ ቆርጬ አውጥቻለሁ አንዳንዴ የሃሳብ መዘበራረቅ ካጋጠማቹ በዚ ምክንያት ነው ተረዱኝ በአጋጣሚም ያለፈም ካለ እንደዛው።
#YouTube #Subscribe እያረጋቹ
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍74👎4❤3
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሁሴን እና ዶ/ር ሶፊያ ተያይዘው ወደቤት ሲገቡ...ቤቱ ለሁለት ባልና ሚስቶች የእርቅ በዓል የተሰናዳ የእራት ግብዣ ሳይሆን መለስተኛ ሠርግ ነበር የሚመስለው..ሁሴን እራሱ በጣም ደነገጠ፡፡ እሱ ይኖራሉ ብሎ ከጠበቀው የሰው ብዛት በእጥፍ ቁጥር ብልጫ ያለው እንግዳ ሰፊውን ሳሎን አጨናንቆታል..የውብዳር ሰሎሞን፣ሁለቱ ልጆቻቸው፣ ኤልያስ፣ታዲዬስ ከነልጆቹ..በተለይ የታዲዬስ እና የአምስቱ ልጆች እዚህ የእራት ግብዣ ላይ መገኘት ማንም ያልጠበቀው ነው፡፡ ለነገሩ እስከ 1ዐ ሰዓት ትንግርትም አታውቅም ነበር፡፡እንዳጋጣሚ ስትደውልለት ከነልጆቹ አዲስ አበባ እንዳለ ነገራት…ጊዜዋ የተጨናነቀ ቢሆንም እንደምንም ሰዓቷን አብቃቅታ ያረፈበት ሆቴል ድረስ ሄዳ ለምና እዚህ ዝግጅት ላይ እንዲሳተፍ አግባባችው.. ኤልያስን ግን የጋበዘችው ፎዚያ ነች፡፡
‹‹እንዴ እናንተ የእራት ግብዣውን ወደ ሰርግነት ቀየራችሁት እንዴ?›› አለ እያንዳንዳቸውን በመጨበጥ ሰላምታ እየሰጠቸው..ዶ/ር ምን እሱን እየተከተለች ተመሳሳዩን ፈፀመች....በወቅቱ ትዕንግርት አልነበረችም ፡፡ ማዕድ ቤት ለዝግጅቱ ከፎዚያ ጋር ተፍ ተፍ እያለች ነው፡፡
‹ ‹እንዴ ታዲ መች መጣህ?››ዶ/ር ነች ጠያቂዋ፡፡
‹‹ዛሬ... ስምንት ሰዓት አካባቢ ነው የገባነው፡፡››
‹‹ለምን ሳትደውልልኝ ታዲያ?›› መምጣቱን ሳታውቅ ያላሰበችው ቦታ ስላገኘችው ቅር ብሏት…፡፡
‹‹ለአምስት ቀን እኮ ነው የመጣነው..አረፍ ካልኩ በኃላ ነገ ተነገወዲያ እደውላለሁ ብዬ ነው…ትንግርትም ድንገት ነው ያገኘችኝ..ደግሞ የአዲስ አበባ ሰዎች እንግዳ እንደሚመጣ ከወር በፊት ቀጠሮ ካላስያዘና ለሚቆይበት ጊዜ በጀት ካልተመደበለት በስተቀር ድንገት ሲሄድባቸው ፊት ይነሳሉ ብለው ሲያሟችሁ ሰምቼ ነው፡፡››
‹‹እንዴ ታዲዬስ እንደዛማ አትለንም.. እንደዛ የሚያደርጉት በቅርብ ሀብታም ለመሆን እቅድ ይዘው ተፍ ተፍ የሚሉት የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ናቸው ፡፡እኛ መቼም ሀብታም የመሆን ዕቅድ የሌለን ዛሬን ብቻ የምንኖረው ጋር ብትደውል ችግር የለውም ነበር...ካለን ያለንን ትበላለህ ከሌለን ይዘህ የመጣህውን እናባላሀለን›››አለው ኤልያስ… ሁሉም ተሳሳቁ፡፡
‹‹እንዴ እናንተ ሚስቴን አስረሳችሁኝ ትንግርትስ?››ጠየቀ ሁሴን፡፡
‹‹ወደማዕድ ቤት አካባቢ ነች መሰለኝ፡፡››የውብዳር መለሰችለት፡፡
‹‹ተጫወቱ ዓይኗን አይቼ ልምጣ..ናፍቃኛለች፡፡ ››ብሎ ከመቀመጫው ተነስቶ ወደ ማዕድቤት ሄደ....::
ፎዚያና ትዕንግርት ተፍ ተፍ ሲሉ ደረሰ‹‹ሀይ የእኔ ፍቅር?›› ብሎ ከንፈሯን ሳማት..፡፡
‹‹ሀይ እህት አለም..የሰላት ሰዓት ደርሶብሻል እኮ አላት፡፡››ፎዚያን፡፡
‹‹ኧረ ባክህ አሁን ስንት ሰዓት ነው..? ልታስታውሰኝ ከፈለግክ ቀደም ብለህ መምጣት ነበረብህ፡፡ >>አለችው ፎዚያ፡፡
‹‹ቆይ ለመሆኑ ይሄው ሁሉ ጉድ ምንድነው..? እንዴት እንዴት አድርጋችሁ እራት ልታበሏቸው ነው?>>
‹‹አይዞህ አታስብ .... የተወሰነውን ሰራን.. የተወሰነውን ደግሞ ከሆቴል አመጣን፡፡››
‹‹የምትገርሙ ናችሁ፡፡››
‹‹ኧረ ሳረሳው...የመጠጥ ሂሳቡን አንተ ነህ የምትዘጋው 18ዐዐ ብር ቆጥሮብሀል፡፡››
‹‹18ዐዐ ብር ሙሉ ብቻዬን?››
‹‹2ዐዐ ውን እኔ አግዝሀለሁ፡፡›› አለችው ፎዚያ፡፡
‹‹እሺ 18ዐዐ ቀረ አንቺስ የእኔ ፍቅር ስንት ታግዢኛለሽ?››
‹‹እራስህን ቻል... የምግብ ጉዳዩን ጠቅላላ በእኔ ነው የተሸፈነው፡፡››አለችው እየሳቀች፡፡
‹‹ይሁን እንግዲህ ከጨከንሽ ... ከአለም ባንክንም ቢሆን የማይመለስ ብድር እጠይቃቸኋለዋ››
‹‹ትችላለህ..አረ እንግዶቹ ጋር ሂድና አጫውታቸው፡፡››
‹‹እሺ ግን የእኔ ፍቅር አንድ እንግዳ ይዤ መጥቼያለሁ››
‹‹እንደዛማ ከሆነ እዳህ ይጨምራል፡››
‹‹እውነቴን ነው፡፡››
‹‹እኮ ታዲያ ምን ችግር አለው ..?ለመሆነ ማነው የማውቀው ሰው ነው?››
‹‹አዎ፡፡››
<ማነው?>>
‹‹ዶ/ር ሶፊያ››
ትንግርት የያዘችውን ጎድጓዳ ሰሀን በቁሟ ለቀቀችው፡፡
‹‹‹ተረጋጊ ፍቅር፡፡››
‹‹እውነትህን ነው ግን?››
‹‹አዎ ፍቅር ከእሷ ጋር ነው እስከአሁን የቆየሁት..ሁሉን ነገር ነግራኛለች፡፡››
‹‹ትንገርህ ታዲያ ... እኔ ምን አገባኝ?››
‹‹አይደለም እኮ ...እሷ ጋርም አንቺ የማታውቂው እውነት አለ..እኔን አሳምናኛለች፡፡››
<< ይሄ እኮ ያንተ እና የእሷ ጉዳይ ሳይሆን የእኔ እና የእሷ ጉዳይ ነው.....ፎዚያ እንዳደረግሽ አድርጊ እኔ መሄዴ ነው፡፡›› ብላ ሽርጧን ማወላለቅ ጀመረች፡፡
‹‹ወዴት ትሄጂያለሽ?››
‹‹ሳሪስ ሄዳለሁ እቤቴ..ብቻዬን መሆን እፈልጋለሁ፡፡››
ፎዚያ ደንግጣ ትለምናት ጀመረ‹‹ትንግርቴ በአላህ ሌሎቹን እንኳን ተያቸው በስንት ጉትጎታ
‹‹‹ተረጋጊ ፍቅር፡፡››
ቤትሽ ለመጀመሪያ ቀን የመጣው የምታከብሪው ታዲዬስ ምን ይሰማዋል…?››
‹‹እሺ ይሄ ወንድምሽ ሴትዬዋን ከዚህ ቤት ያውጣትና ካመጣበት ወስዶ ይጣልልኝ፡፡››
‹‹ኧረ ትንግርት በፍቅራችን››ጉልበቷ ላይ ወደቀ
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሁሴን እና ዶ/ር ሶፊያ ተያይዘው ወደቤት ሲገቡ...ቤቱ ለሁለት ባልና ሚስቶች የእርቅ በዓል የተሰናዳ የእራት ግብዣ ሳይሆን መለስተኛ ሠርግ ነበር የሚመስለው..ሁሴን እራሱ በጣም ደነገጠ፡፡ እሱ ይኖራሉ ብሎ ከጠበቀው የሰው ብዛት በእጥፍ ቁጥር ብልጫ ያለው እንግዳ ሰፊውን ሳሎን አጨናንቆታል..የውብዳር ሰሎሞን፣ሁለቱ ልጆቻቸው፣ ኤልያስ፣ታዲዬስ ከነልጆቹ..በተለይ የታዲዬስ እና የአምስቱ ልጆች እዚህ የእራት ግብዣ ላይ መገኘት ማንም ያልጠበቀው ነው፡፡ ለነገሩ እስከ 1ዐ ሰዓት ትንግርትም አታውቅም ነበር፡፡እንዳጋጣሚ ስትደውልለት ከነልጆቹ አዲስ አበባ እንዳለ ነገራት…ጊዜዋ የተጨናነቀ ቢሆንም እንደምንም ሰዓቷን አብቃቅታ ያረፈበት ሆቴል ድረስ ሄዳ ለምና እዚህ ዝግጅት ላይ እንዲሳተፍ አግባባችው.. ኤልያስን ግን የጋበዘችው ፎዚያ ነች፡፡
‹‹እንዴ እናንተ የእራት ግብዣውን ወደ ሰርግነት ቀየራችሁት እንዴ?›› አለ እያንዳንዳቸውን በመጨበጥ ሰላምታ እየሰጠቸው..ዶ/ር ምን እሱን እየተከተለች ተመሳሳዩን ፈፀመች....በወቅቱ ትዕንግርት አልነበረችም ፡፡ ማዕድ ቤት ለዝግጅቱ ከፎዚያ ጋር ተፍ ተፍ እያለች ነው፡፡
‹ ‹እንዴ ታዲ መች መጣህ?››ዶ/ር ነች ጠያቂዋ፡፡
‹‹ዛሬ... ስምንት ሰዓት አካባቢ ነው የገባነው፡፡››
‹‹ለምን ሳትደውልልኝ ታዲያ?›› መምጣቱን ሳታውቅ ያላሰበችው ቦታ ስላገኘችው ቅር ብሏት…፡፡
‹‹ለአምስት ቀን እኮ ነው የመጣነው..አረፍ ካልኩ በኃላ ነገ ተነገወዲያ እደውላለሁ ብዬ ነው…ትንግርትም ድንገት ነው ያገኘችኝ..ደግሞ የአዲስ አበባ ሰዎች እንግዳ እንደሚመጣ ከወር በፊት ቀጠሮ ካላስያዘና ለሚቆይበት ጊዜ በጀት ካልተመደበለት በስተቀር ድንገት ሲሄድባቸው ፊት ይነሳሉ ብለው ሲያሟችሁ ሰምቼ ነው፡፡››
‹‹እንዴ ታዲዬስ እንደዛማ አትለንም.. እንደዛ የሚያደርጉት በቅርብ ሀብታም ለመሆን እቅድ ይዘው ተፍ ተፍ የሚሉት የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ናቸው ፡፡እኛ መቼም ሀብታም የመሆን ዕቅድ የሌለን ዛሬን ብቻ የምንኖረው ጋር ብትደውል ችግር የለውም ነበር...ካለን ያለንን ትበላለህ ከሌለን ይዘህ የመጣህውን እናባላሀለን›››አለው ኤልያስ… ሁሉም ተሳሳቁ፡፡
‹‹እንዴ እናንተ ሚስቴን አስረሳችሁኝ ትንግርትስ?››ጠየቀ ሁሴን፡፡
‹‹ወደማዕድ ቤት አካባቢ ነች መሰለኝ፡፡››የውብዳር መለሰችለት፡፡
‹‹ተጫወቱ ዓይኗን አይቼ ልምጣ..ናፍቃኛለች፡፡ ››ብሎ ከመቀመጫው ተነስቶ ወደ ማዕድቤት ሄደ....::
ፎዚያና ትዕንግርት ተፍ ተፍ ሲሉ ደረሰ‹‹ሀይ የእኔ ፍቅር?›› ብሎ ከንፈሯን ሳማት..፡፡
‹‹ሀይ እህት አለም..የሰላት ሰዓት ደርሶብሻል እኮ አላት፡፡››ፎዚያን፡፡
‹‹ኧረ ባክህ አሁን ስንት ሰዓት ነው..? ልታስታውሰኝ ከፈለግክ ቀደም ብለህ መምጣት ነበረብህ፡፡ >>አለችው ፎዚያ፡፡
‹‹ቆይ ለመሆኑ ይሄው ሁሉ ጉድ ምንድነው..? እንዴት እንዴት አድርጋችሁ እራት ልታበሏቸው ነው?>>
‹‹አይዞህ አታስብ .... የተወሰነውን ሰራን.. የተወሰነውን ደግሞ ከሆቴል አመጣን፡፡››
‹‹የምትገርሙ ናችሁ፡፡››
‹‹ኧረ ሳረሳው...የመጠጥ ሂሳቡን አንተ ነህ የምትዘጋው 18ዐዐ ብር ቆጥሮብሀል፡፡››
‹‹18ዐዐ ብር ሙሉ ብቻዬን?››
‹‹2ዐዐ ውን እኔ አግዝሀለሁ፡፡›› አለችው ፎዚያ፡፡
‹‹እሺ 18ዐዐ ቀረ አንቺስ የእኔ ፍቅር ስንት ታግዢኛለሽ?››
‹‹እራስህን ቻል... የምግብ ጉዳዩን ጠቅላላ በእኔ ነው የተሸፈነው፡፡››አለችው እየሳቀች፡፡
‹‹ይሁን እንግዲህ ከጨከንሽ ... ከአለም ባንክንም ቢሆን የማይመለስ ብድር እጠይቃቸኋለዋ››
‹‹ትችላለህ..አረ እንግዶቹ ጋር ሂድና አጫውታቸው፡፡››
‹‹እሺ ግን የእኔ ፍቅር አንድ እንግዳ ይዤ መጥቼያለሁ››
‹‹እንደዛማ ከሆነ እዳህ ይጨምራል፡››
‹‹እውነቴን ነው፡፡››
‹‹እኮ ታዲያ ምን ችግር አለው ..?ለመሆነ ማነው የማውቀው ሰው ነው?››
‹‹አዎ፡፡››
<ማነው?>>
‹‹ዶ/ር ሶፊያ››
ትንግርት የያዘችውን ጎድጓዳ ሰሀን በቁሟ ለቀቀችው፡፡
‹‹‹ተረጋጊ ፍቅር፡፡››
‹‹እውነትህን ነው ግን?››
‹‹አዎ ፍቅር ከእሷ ጋር ነው እስከአሁን የቆየሁት..ሁሉን ነገር ነግራኛለች፡፡››
‹‹ትንገርህ ታዲያ ... እኔ ምን አገባኝ?››
‹‹አይደለም እኮ ...እሷ ጋርም አንቺ የማታውቂው እውነት አለ..እኔን አሳምናኛለች፡፡››
<< ይሄ እኮ ያንተ እና የእሷ ጉዳይ ሳይሆን የእኔ እና የእሷ ጉዳይ ነው.....ፎዚያ እንዳደረግሽ አድርጊ እኔ መሄዴ ነው፡፡›› ብላ ሽርጧን ማወላለቅ ጀመረች፡፡
‹‹ወዴት ትሄጂያለሽ?››
‹‹ሳሪስ ሄዳለሁ እቤቴ..ብቻዬን መሆን እፈልጋለሁ፡፡››
ፎዚያ ደንግጣ ትለምናት ጀመረ‹‹ትንግርቴ በአላህ ሌሎቹን እንኳን ተያቸው በስንት ጉትጎታ
‹‹‹ተረጋጊ ፍቅር፡፡››
ቤትሽ ለመጀመሪያ ቀን የመጣው የምታከብሪው ታዲዬስ ምን ይሰማዋል…?››
‹‹እሺ ይሄ ወንድምሽ ሴትዬዋን ከዚህ ቤት ያውጣትና ካመጣበት ወስዶ ይጣልልኝ፡፡››
‹‹ኧረ ትንግርት በፍቅራችን››ጉልበቷ ላይ ወደቀ
✨ይቀጥላል✨
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍111❤10🤔5🔥1
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ታዲዬስ የፅዮንን ቀኝ እጇን እንደጨበጠ በቀስታ ደረጃውን ይዟት እየወጣ 1ኛ ፎቅ ላይ ወደተከራየው መኝታ ክፍሉ ወሰዳት….፡፡
‹‹የሚያምር ክፍል ነው >>አለችው ወደ ውስጥ መግባቷን ካረጋገጠች በኃላ::
‹‹የእኔ አይደለም የባለ ሆቴሎቹ ነው፡፡››
‹‹አውቃለሁ....ሁለት አልጋ ያለው ክፍል መከራየትህን ወድጄልሀለሁ.››
‹‹.ተሳስተሸል ....ባለ አንድ አልጋ ነው››አላት እየሳቀባት፡፡
‹‹አታይም ብለህ ትሸውደኛለህ እንዴ?››
‹‹ግን እንዴት ልታውቂ ቻልሽ..?ቅድም ነግሬሻለሁ ማለት ነው?››
‹‹አልነገርከኝም…ግን ክፍሉ በጣም ሰፊ ነው ... በዚህ ስፋት ደግሞ አንድ አልጋ ብቻ አይዘረጋም፡፡››
‹‹ስፋትን በሽታ መለየት ትችያለሽ ማለት ነው?››
‹‹ኖኖ.. በጆሮዬ ነው::››
‹‹አድናቂሽ ነኝ፡፡››
‹‹አመሰግናለሁ››አለችው እየፈገገች፡፡
‹‹እንደቆምሽ እኮ ነሽ ....ቁጭ በይ እንጂ››በዳበሳ ወደ አልጋው ተጠጋችና ጠርዝ ላይ ተቀመጠች፡፡
‹‹የምትፈልጊው ነገር አለ ወይስ እንተኛ?››
‹‹ኧረ ምንም አልፈልግም እንተኛ ....እኩለ ለሊት እኮ ሆኗል....ለሁለተኛ ቀን ካንተ ጋር ለመተኛት በጣም ጓጉቼያለሁ፡፡››
‹‹ተይ እንደባለፈው ዝም ብሎኝ እየተቃጠለ ይተኛል ብለሽ አስበሽ ከሆነ ካሁኑ ላስጠንቅቅሽ፡፡››
‹‹ባክህ አታደርገውም …እንደዛ ሰክረህ ያልተሳሳትክ ዛሬ በሰላሙ? >>
‹‹ስካር እኮ ማሳበቢያ ነች..እኔ ሰው ይሄንን ስህተት የሰራውት ሰክሬ ነው፣ከሰው የተደባደብኩት ሰክሬ ነው፣እንትናን የደፈርኩት ሰክሬ ስለነበር ነው፣ካለ ኮንደም የወጣውለት ሰክሬ ነው..ወዘተ ሲባል አያሳምነኝም፡፡ያ ሰው መጀመሪያውኑ ለእነዛ ነገሮች የተመቻቸ ስነ- ልቦና ያለው ሰው ቢሆን እንጂ በመጠጥ ብቻ ለወንጀል የሚዳረግ ሰው መኖሩን እጠራጠራለሁ.. እርግጥ መጠጥ ሲበዛ ብርታት ይሰጠው ይሆናል እንጂ ለስህተት ማቅለያ በቂ ምክንያት ሆኖ አይታየኝም....የእውነት ሆኖ እንኳን ስካር ለዛን ያህል ተፅዕኖ የሚያጋልጠው ከሆነ.... ያ ሰው መጠጥ በዞረበት መዞር የለበትም የሚል አቋም አለኝ፡፡
‹‹ስለዚህ እኔ በራሴ እተማመናለሁ… ንክችም አላደርግሽ እያልከኝ ነው?››አለችው፡፡
‹‹አልወጣኝም..እኔ ያልኩት ምናልባት የማደርገው ከሆነ ቀድሞውኑም ለማድረግ
ዕቅድና ፍላጎት ስላለኝ እንጂ ስለጠጣሁና
lስላልጠጣሁ አይደለም እያልኩሽ ነው፡፡›› አላትና ከተቀመጠበት ተነስቶ በቁሙ ልብሱን ማወላለቅ
ጀመረ…ጨረሰ፡፡ወደ እሷ ቀረበና ከላይ የለበሰችውን ሻርፕ አንስቶ ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠው፡፡ቀጥሎ የለበሳችውን ቲሸርት
ጠርዙን ይዞ ወደ ላይ ሳበው..በጭንቅላቷ
ተሞሽልቆ ሲወልቅ ሀር መሳይ ሉጫ ፀጉሯን ብትን ብሎ አየሩን ሞላው ..እጇን ይዞ አቆማት፤በዝምታ ቆመችለት፤የለበሰችውን
ሰማያዊ ጅንስ ሱሪ ለማውለቅ መጀመሪያ ቀበቶውን ፈታ፣ቀጥሎ ቁልፉን አላቀቀ፣ዚፑን ቁልቁል አንሸራተተው፣ከዛ ወደታች ጎተተው...ሮዝ ፓንት ላይዋ ላይ ቀረ ..ወደ ላይ ተመለሰና
ጡት ማስያዣዋንም አወለቀላት::
‹‹..አሁን ወደ አልጋው መሄድ እንችላለን?››አላት፡፡
<< በነካ እጅህ ጨርሰው እንጂ?››
‹‹ፓንቱንም..?››
‹‹አዎ ምነው አንተ አላወለቅክም እንዴ? ››ብላ እጇን ወደእሱ ስትዘረጋ ሳታስበው እንደ ብረት የተገተረ ለስላሳ እርቃን ብልቱ አፈፍ አደረገች፡፡
‹‹አንተ ምነው እንዲህ እንደ ሚሳዬል ተቀሰረ..እውነትም ዛሬ ጉዴ ፈልቷል፡፡›› ብላ ወደ
እሱ ልጥፍ አለችበትና ከንፈሯን ወደ ከንፈሩ አስጠግታ ትንፋሿን ለቀቀችበት..ታዲዬስም
ጭምቅ አድርጐ አቀፋትና ከንፈሮቿን ዋጣቸው... ያለማቋረጥ በረረረረረረጅሙ
ከንፈሯን እየመጠጠ እጆቹን ወደታች አወረደና በኃላ በኩል ፓንቷ ውስጥ ሰቅስቆ አስገብቶ
ከወንዝ ወዲህ ማዶ እና ከወንዝ ወዲያ ማዶ በትይዩ መስመር ጉብ ያሉ ተራሮች የሚመስሉትን መቀመጫዋን እስኪያማት
ጨመቃቸው.. የተጎረሰው ከንፈሯ ሳያግዳት አቃተተች... እሷም እጆቿን በጭንቅላቱ
በጀርባው እያሽከረከረች ትዳብሰውና ትታገለው
ጀመር…እንትኑ ግን እየወጋት ነው፤ደግሞ እንዴት
ነው ጥንካሬው….?አቤት መቀመጫዋን ጨመቅ
ለቀቅ መልሶ ደግሞ ጨመቅ ሲያደርግላት የምታሰማው የደስታ መቃተት፤ፓንቷን ወደታች ሳበላት ልታግዘው እግሯን ወደ ላይ ሰቀለችለት ተራ በተራ ከእግሮቿ አሾልኮ አወጣውና እዛው ወለሉ ላይ ጣለው፡፡ እስከአሁን አልጋውን አልያዙም እደቆሙ ነው፡፡ወደራሱ በኃይል ሳባትና ከሰውነቱ ጋር አጣበቃት፤ሁለቱ የሚፈላለጉና የሚሳሳቡ ሸለቆና ጉብታ ሳይዋሀዱ ውጫዊ በሆነ ንክኪ ሲፋተጉ ጉብታው ላይ የበቀለው ችፍግ ያለ ደን ሸለቆ አካባቢ ያለውን ሜዳ ላይ አርፎ በሚያደርገው የፍትጊያ ንክኪ ፅዮንን ልዩ ስሜት ተሰማት… ስሜት ብቻ ሳይሆን ሸለቆውም በደስታ ምንጭ አፍልቆ አካባቢውን በፈሳሽ አረሰረሰው፡፡››
እንደምንም ከንፈሯን ከከንፈሩ አላቀቀችና‹የእኔ ጌታ በጣም ነው የማፈቅርህ ..በቃ አድርገው..
‹‹እርግጠኛ ነሽ?››አላት ይሄን ሁሉ መንገድ ከተጓዙ በኃላ እርግጠኛ ነሽ ብሎ መጠየቁ ለራሱም እየገረመው….፡፡
ከስር ሰቅስቆ ተሸከማትና አልጋው ላይ ዘረራት ..….ተከትሎ እግሮቿ መካከል ገባ...የጠነከረ ጉብታውን ሸለቆዋ ውስጥ ለመጨመር በራፍ አካባቢ ሲያሽከረክረው‹‹የእኔ ጌታ ፈራሁ..ታውቃለህ የመጀመሪያዬ እኮ ነው... ያ..መ..ኝ ይሆን?››ጠየቀችው፡፡
‹‹‹አይዞሽ አያምሽም ቀስ ብዬ…. አስታምሜ ነው፡፡››
‹‹እሺ እንደፈ..ለግክ...ግን የሀያ ስምንት አመት ድንግል ሴት በዚህ ዘመን አጋጥሞህ ያውቃል?››
‹‹እኔ አጋጥሞኝ አያውቅም.. ፡፡››እያለ በድርጊቱ ገፋበት፡፡
…እንደጠረጠረው ግን እየሆነለት አይደለም... በፊት ሲገምት ከንባብም ባገኘው መረጃ መሰረት ዕድሜ ከፍ እያለ ሲሄድ ድንግልና በራሱ ይወገዳል ወይም በጣም የመሳሳቱ ዕድል ሰፊ ነው የሚል ነበር..የፅዮን ግን ድፍን ነው..ቢለው ቢለው ከክርክሩ አልፎ ሊገባለት አልቻለም…፡፡
‹‹የእኔ ጌታ አመመኝ››አለችው ፅዬን ፡፡
‹‹እኔንም እያመመኝ ነው...ሳልላጥ አልቀረሁም... ሲወራ እንደሰማሁት ሊያቅተኝ ነው መሰለኝ፡፡››
‹‹ኧረ አያቅትህም የእኔ ጀግና ...ሰውነቴን ጨምድጄብህ ይሆናል... ይሄው ብላ እግሮቿን እስከ መጨረሻው በረጋግዳለት ዘና ለማለት ሙከራ አደረገች..እሱም በአዲስ መልኩ ወደ ውስጠቷ ለመጥለቅ እየተዘጋጀ ሳለ የመኝታ ቤቱ በራ ተንኳኳ..እንቅስቃሴውን አቋርጦ በገረሜታ አዳመጠ‹‹..በዚህ ለሊት ማነው የሚያንኳኳው?››
መንኳኳቱ ጠንከር እያለ መጣ‹‹ ...የእኔ ጌታ ተነስ ክፈት፡፡››
‹‹በዚህ ሰዓት ማን ነው..?ይቅርታ አጣርቼ ልምጣ፡፡››ብሏት ከጭኗ መካከል ወጣና ኮመዲኖው ላይ ያለውን ፎጣ አንስቶ በማገልደም ወደ በራፉ ሄዶ ከውስጥ የተሰካውን ቁልፍ አሽከርክሮ ከፈተና << ማነው?››ብሎ እይታውን ወደ ውጭ ሲወረውር ርብቃን ተገትራ አያት፡፡
በራፉን ሳያስብ ሙሉ በሙሉ በረገደውና ‹‹እንዴ !!ምን ሆንሽ..?ምን ተፈጠረ?›› ብሎ ወደ ውስጥ አስገባትና በራፉን መልሶ ዘጋው፡፡
‹‹አይዞህ ምንም አልሆንኩም ..መጀመሪያ የከፈትከውን ጭን ዝጋና እናወራለን ››አለችው አይኖቿን የፅዮን እርቃን ገላ ላይ ሰክታ፡፡
ተንደርድሮ ሄደና ከላይ ዕርቃኗን የተዘረጋጋችውን ፅዬንን አልጋ ልብሱን በአንድ በኩል ገለጠና አለበሳት…እሷም ተቃውሞም ሆነ ድጋፍ ሳታሰማ ባለችበት ሁኔታ በዝምታ ያለምንም እንቅስቃሴ እንዳደረጋት ሆነችለት፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ታዲዬስ የፅዮንን ቀኝ እጇን እንደጨበጠ በቀስታ ደረጃውን ይዟት እየወጣ 1ኛ ፎቅ ላይ ወደተከራየው መኝታ ክፍሉ ወሰዳት….፡፡
‹‹የሚያምር ክፍል ነው >>አለችው ወደ ውስጥ መግባቷን ካረጋገጠች በኃላ::
‹‹የእኔ አይደለም የባለ ሆቴሎቹ ነው፡፡››
‹‹አውቃለሁ....ሁለት አልጋ ያለው ክፍል መከራየትህን ወድጄልሀለሁ.››
‹‹.ተሳስተሸል ....ባለ አንድ አልጋ ነው››አላት እየሳቀባት፡፡
‹‹አታይም ብለህ ትሸውደኛለህ እንዴ?››
‹‹ግን እንዴት ልታውቂ ቻልሽ..?ቅድም ነግሬሻለሁ ማለት ነው?››
‹‹አልነገርከኝም…ግን ክፍሉ በጣም ሰፊ ነው ... በዚህ ስፋት ደግሞ አንድ አልጋ ብቻ አይዘረጋም፡፡››
‹‹ስፋትን በሽታ መለየት ትችያለሽ ማለት ነው?››
‹‹ኖኖ.. በጆሮዬ ነው::››
‹‹አድናቂሽ ነኝ፡፡››
‹‹አመሰግናለሁ››አለችው እየፈገገች፡፡
‹‹እንደቆምሽ እኮ ነሽ ....ቁጭ በይ እንጂ››በዳበሳ ወደ አልጋው ተጠጋችና ጠርዝ ላይ ተቀመጠች፡፡
‹‹የምትፈልጊው ነገር አለ ወይስ እንተኛ?››
‹‹ኧረ ምንም አልፈልግም እንተኛ ....እኩለ ለሊት እኮ ሆኗል....ለሁለተኛ ቀን ካንተ ጋር ለመተኛት በጣም ጓጉቼያለሁ፡፡››
‹‹ተይ እንደባለፈው ዝም ብሎኝ እየተቃጠለ ይተኛል ብለሽ አስበሽ ከሆነ ካሁኑ ላስጠንቅቅሽ፡፡››
‹‹ባክህ አታደርገውም …እንደዛ ሰክረህ ያልተሳሳትክ ዛሬ በሰላሙ? >>
‹‹ስካር እኮ ማሳበቢያ ነች..እኔ ሰው ይሄንን ስህተት የሰራውት ሰክሬ ነው፣ከሰው የተደባደብኩት ሰክሬ ነው፣እንትናን የደፈርኩት ሰክሬ ስለነበር ነው፣ካለ ኮንደም የወጣውለት ሰክሬ ነው..ወዘተ ሲባል አያሳምነኝም፡፡ያ ሰው መጀመሪያውኑ ለእነዛ ነገሮች የተመቻቸ ስነ- ልቦና ያለው ሰው ቢሆን እንጂ በመጠጥ ብቻ ለወንጀል የሚዳረግ ሰው መኖሩን እጠራጠራለሁ.. እርግጥ መጠጥ ሲበዛ ብርታት ይሰጠው ይሆናል እንጂ ለስህተት ማቅለያ በቂ ምክንያት ሆኖ አይታየኝም....የእውነት ሆኖ እንኳን ስካር ለዛን ያህል ተፅዕኖ የሚያጋልጠው ከሆነ.... ያ ሰው መጠጥ በዞረበት መዞር የለበትም የሚል አቋም አለኝ፡፡
‹‹ስለዚህ እኔ በራሴ እተማመናለሁ… ንክችም አላደርግሽ እያልከኝ ነው?››አለችው፡፡
‹‹አልወጣኝም..እኔ ያልኩት ምናልባት የማደርገው ከሆነ ቀድሞውኑም ለማድረግ
ዕቅድና ፍላጎት ስላለኝ እንጂ ስለጠጣሁና
lስላልጠጣሁ አይደለም እያልኩሽ ነው፡፡›› አላትና ከተቀመጠበት ተነስቶ በቁሙ ልብሱን ማወላለቅ
ጀመረ…ጨረሰ፡፡ወደ እሷ ቀረበና ከላይ የለበሰችውን ሻርፕ አንስቶ ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠው፡፡ቀጥሎ የለበሳችውን ቲሸርት
ጠርዙን ይዞ ወደ ላይ ሳበው..በጭንቅላቷ
ተሞሽልቆ ሲወልቅ ሀር መሳይ ሉጫ ፀጉሯን ብትን ብሎ አየሩን ሞላው ..እጇን ይዞ አቆማት፤በዝምታ ቆመችለት፤የለበሰችውን
ሰማያዊ ጅንስ ሱሪ ለማውለቅ መጀመሪያ ቀበቶውን ፈታ፣ቀጥሎ ቁልፉን አላቀቀ፣ዚፑን ቁልቁል አንሸራተተው፣ከዛ ወደታች ጎተተው...ሮዝ ፓንት ላይዋ ላይ ቀረ ..ወደ ላይ ተመለሰና
ጡት ማስያዣዋንም አወለቀላት::
‹‹..አሁን ወደ አልጋው መሄድ እንችላለን?››አላት፡፡
<< በነካ እጅህ ጨርሰው እንጂ?››
‹‹ፓንቱንም..?››
‹‹አዎ ምነው አንተ አላወለቅክም እንዴ? ››ብላ እጇን ወደእሱ ስትዘረጋ ሳታስበው እንደ ብረት የተገተረ ለስላሳ እርቃን ብልቱ አፈፍ አደረገች፡፡
‹‹አንተ ምነው እንዲህ እንደ ሚሳዬል ተቀሰረ..እውነትም ዛሬ ጉዴ ፈልቷል፡፡›› ብላ ወደ
እሱ ልጥፍ አለችበትና ከንፈሯን ወደ ከንፈሩ አስጠግታ ትንፋሿን ለቀቀችበት..ታዲዬስም
ጭምቅ አድርጐ አቀፋትና ከንፈሮቿን ዋጣቸው... ያለማቋረጥ በረረረረረረጅሙ
ከንፈሯን እየመጠጠ እጆቹን ወደታች አወረደና በኃላ በኩል ፓንቷ ውስጥ ሰቅስቆ አስገብቶ
ከወንዝ ወዲህ ማዶ እና ከወንዝ ወዲያ ማዶ በትይዩ መስመር ጉብ ያሉ ተራሮች የሚመስሉትን መቀመጫዋን እስኪያማት
ጨመቃቸው.. የተጎረሰው ከንፈሯ ሳያግዳት አቃተተች... እሷም እጆቿን በጭንቅላቱ
በጀርባው እያሽከረከረች ትዳብሰውና ትታገለው
ጀመር…እንትኑ ግን እየወጋት ነው፤ደግሞ እንዴት
ነው ጥንካሬው….?አቤት መቀመጫዋን ጨመቅ
ለቀቅ መልሶ ደግሞ ጨመቅ ሲያደርግላት የምታሰማው የደስታ መቃተት፤ፓንቷን ወደታች ሳበላት ልታግዘው እግሯን ወደ ላይ ሰቀለችለት ተራ በተራ ከእግሮቿ አሾልኮ አወጣውና እዛው ወለሉ ላይ ጣለው፡፡ እስከአሁን አልጋውን አልያዙም እደቆሙ ነው፡፡ወደራሱ በኃይል ሳባትና ከሰውነቱ ጋር አጣበቃት፤ሁለቱ የሚፈላለጉና የሚሳሳቡ ሸለቆና ጉብታ ሳይዋሀዱ ውጫዊ በሆነ ንክኪ ሲፋተጉ ጉብታው ላይ የበቀለው ችፍግ ያለ ደን ሸለቆ አካባቢ ያለውን ሜዳ ላይ አርፎ በሚያደርገው የፍትጊያ ንክኪ ፅዮንን ልዩ ስሜት ተሰማት… ስሜት ብቻ ሳይሆን ሸለቆውም በደስታ ምንጭ አፍልቆ አካባቢውን በፈሳሽ አረሰረሰው፡፡››
እንደምንም ከንፈሯን ከከንፈሩ አላቀቀችና‹የእኔ ጌታ በጣም ነው የማፈቅርህ ..በቃ አድርገው..
‹‹እርግጠኛ ነሽ?››አላት ይሄን ሁሉ መንገድ ከተጓዙ በኃላ እርግጠኛ ነሽ ብሎ መጠየቁ ለራሱም እየገረመው….፡፡
ከስር ሰቅስቆ ተሸከማትና አልጋው ላይ ዘረራት ..….ተከትሎ እግሮቿ መካከል ገባ...የጠነከረ ጉብታውን ሸለቆዋ ውስጥ ለመጨመር በራፍ አካባቢ ሲያሽከረክረው‹‹የእኔ ጌታ ፈራሁ..ታውቃለህ የመጀመሪያዬ እኮ ነው... ያ..መ..ኝ ይሆን?››ጠየቀችው፡፡
‹‹‹አይዞሽ አያምሽም ቀስ ብዬ…. አስታምሜ ነው፡፡››
‹‹እሺ እንደፈ..ለግክ...ግን የሀያ ስምንት አመት ድንግል ሴት በዚህ ዘመን አጋጥሞህ ያውቃል?››
‹‹እኔ አጋጥሞኝ አያውቅም.. ፡፡››እያለ በድርጊቱ ገፋበት፡፡
…እንደጠረጠረው ግን እየሆነለት አይደለም... በፊት ሲገምት ከንባብም ባገኘው መረጃ መሰረት ዕድሜ ከፍ እያለ ሲሄድ ድንግልና በራሱ ይወገዳል ወይም በጣም የመሳሳቱ ዕድል ሰፊ ነው የሚል ነበር..የፅዮን ግን ድፍን ነው..ቢለው ቢለው ከክርክሩ አልፎ ሊገባለት አልቻለም…፡፡
‹‹የእኔ ጌታ አመመኝ››አለችው ፅዬን ፡፡
‹‹እኔንም እያመመኝ ነው...ሳልላጥ አልቀረሁም... ሲወራ እንደሰማሁት ሊያቅተኝ ነው መሰለኝ፡፡››
‹‹ኧረ አያቅትህም የእኔ ጀግና ...ሰውነቴን ጨምድጄብህ ይሆናል... ይሄው ብላ እግሮቿን እስከ መጨረሻው በረጋግዳለት ዘና ለማለት ሙከራ አደረገች..እሱም በአዲስ መልኩ ወደ ውስጠቷ ለመጥለቅ እየተዘጋጀ ሳለ የመኝታ ቤቱ በራ ተንኳኳ..እንቅስቃሴውን አቋርጦ በገረሜታ አዳመጠ‹‹..በዚህ ለሊት ማነው የሚያንኳኳው?››
መንኳኳቱ ጠንከር እያለ መጣ‹‹ ...የእኔ ጌታ ተነስ ክፈት፡፡››
‹‹በዚህ ሰዓት ማን ነው..?ይቅርታ አጣርቼ ልምጣ፡፡››ብሏት ከጭኗ መካከል ወጣና ኮመዲኖው ላይ ያለውን ፎጣ አንስቶ በማገልደም ወደ በራፉ ሄዶ ከውስጥ የተሰካውን ቁልፍ አሽከርክሮ ከፈተና << ማነው?››ብሎ እይታውን ወደ ውጭ ሲወረውር ርብቃን ተገትራ አያት፡፡
በራፉን ሳያስብ ሙሉ በሙሉ በረገደውና ‹‹እንዴ !!ምን ሆንሽ..?ምን ተፈጠረ?›› ብሎ ወደ ውስጥ አስገባትና በራፉን መልሶ ዘጋው፡፡
‹‹አይዞህ ምንም አልሆንኩም ..መጀመሪያ የከፈትከውን ጭን ዝጋና እናወራለን ››አለችው አይኖቿን የፅዮን እርቃን ገላ ላይ ሰክታ፡፡
ተንደርድሮ ሄደና ከላይ ዕርቃኗን የተዘረጋጋችውን ፅዬንን አልጋ ልብሱን በአንድ በኩል ገለጠና አለበሳት…እሷም ተቃውሞም ሆነ ድጋፍ ሳታሰማ ባለችበት ሁኔታ በዝምታ ያለምንም እንቅስቃሴ እንዳደረጋት ሆነችለት፡፡
👍79❤8
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
የዶ/ርን ስልክ እንደዘጋ ርብቃ ጋር ነው የደወለው<<መቼስ እሁድ ስለሆነ ቤት ትኖሪያለሽ ብዬ ነው?››
‹‹አዎ ቤት ነኝ ..እየመጣህ ነው እንዴ?››
‹‹አዎ ፈልጌሽ ነበር?››
<<ና አለውልህ››አለችው፡፡ ስልኩን ዘጋውና ታክሲ ውስጥ ገባ፡፡
ሲደርስ ቆንጆ ቁርስ ሰርታ ጠበቀችው፤ በጣም የገረመው ያገኛት በህልሙ የመጣችበት ጊዜ የለበሰችውን ቀሚስ ለብሳ ነበር ፡፡
ከቁርስ በኃላ
‹‹አረፍ እንበል እንዴ? >> አለችው በአገጯ ወደ መኝታ ቤቷ እየጠቆመችው….፡፡
‹‹አይ እስቲ መጀመሪያ እዚሁ ሳሎን ሆነን እንነጋገር።
<<እንነጋገር?>>
‹‹አዎ ምነው?››
‹‹እኔ እንጃ እኔና አንተ እንነጋገር ብለን ተነጋግረን አናውቅም ብዬ ነዋ ..እኔ እንነጋገር ሲሉኝ ይጨንቀኛል...፡፡ የሆነ ችግር..የሆነ የተበላሸ ነገር ያለ መስሎ ነው የሚሰማኝ…ይገርምሀል እናትና አባቴ ሁል ጊዜ እንነጋገር እንዳሉና በጠረጴዛ ዙሪያ እንደተቀመጡ ነው... ግን አንድም ቀን በመግባባት አጠናቀውት አያውቁም...እና ቃሉ ያስጠላኛል፡፡››
‹‹እና ካልፈለግሽ ልተወው?››
‹‹አይደለም ..ዝም ብለህ በፊት እንደምታደርገው ቀለል አድርገህ በጨዋታ መልክ አውራኝ ነው ያልኩህ››
‹‹እሺ›› አለ ፈገግ ብሎ‹‹…ባለፈው አንድ ጨዋታ በስልክ ጀምሬልሽ ነበር….ስለ እኔ እና ስለ ፅዮን››
‹‹አስታወስኩት….፡፡››
‹‹እንድንጋባ ትፈልጋለች፡፡››
‹‹በጣም አፍቅራሀለች ማለት ነው ?አደራ ግን እዳትጎዳት... አንተ በጣም ምርጥ ጓደኛ መሆን እንደምትችል እኔ ምስክር ነኝ ..ለእሷ ደግሞ ምርጥ ባል ለመሆን ሞክር፡፡››
‹‹እሞክራለሁ….ከዛ በፊት ግን አንቺ ብታገቢኝ ምን አለበት ብዬ ልጠይቅሽ ነበር የመጣሁት››
<<እኔ....? ጋብቻ>>
‹‹አዎ ጋብቻ...ካፈቀርሺኝ ማለቴ ነው?››
‹‹ስለማፈቅርህማ ነው የማላገባህ..አየህ ታዲ እኔ ስላንተ ምንም አይነት ቆሻሻ ትዝታ እንዲኖረኝ አልፈልግም..7 አመት ሙሉ ህይወቴን በፍቅር አጣፍጠህልኛል...አንተን በማግኘቴ በጣም እጅግ በጣም እድለኛ ሰው ነኝ... ወደ ጋብቻ ¶ይዤህ ገብቼ የሆነ ነገር ታስቀይመኝና ይሄንን ስለአንተ ስገነባ የኖርኩትን የፍቅር ሀውልቴን ታፈርስብኛለህ ብዬ እሰጋለሁ.. ስለዚህ ይቅርብኝ፡፡››
‹‹በቃ የመጨረሻ ውሳኔሽ ይሄ ነው?››
‹‹አዎ ከዚህ በፊት አንተን ለማግባት ሁለት ሶስት ጊዜ አስቤ ነበር፤ቀድሜ ሁሉ ልጅ ልወልድልህ ፈልጌም ነበር፤ከዛ እንድታገባኝ ማለት ነው››
<<ሎጅ?>>
‹‹አዎ ልጅ ልወልድልህ ....ከዛ ላገባህ፡፡››
‹‹እና ሀሳብሽን ለምን ቀየርሽ?››
‹‹ተረጋግቼ ሳስበው የጅል ሴት ዘዴ ሆኖ አገኘሁት..አይህ ወንድ ልጅ እንዲያገባህ የተሳሳትክ መስለህ ማርገዝ ትክክለኛ ዘዴ አይደለም ፡፡ምን አልባት አፍሮ፣ይሉኝታ ይዞት፣አዘኔታ አንጀቱን አላውሶት..ወይም ለልጁ ካለው ፍቅር አንፃር በሁኔታዎች አስገዳጅነት ወደ ጋብቻ ተስማምቶ ሊገባ ይችል ይሆናል..ነገር ግን ቆየት ብሎ ጋብቻው ችግር ላይ መውደቁ አይቀርም፤አይደለም በሆነ ሰበብ አስገዳጅነት ይቅርና በፍፁማዊ ፍቀር እና በሙሉ ፍላጐት የገቡበት ጋብቻ እንኳን አስተማማኝ አይደለም፡፡››
«እና?»
‹‹እናማ ሀሳቤን ሰረዝኩ፡፡››
‹‹ለእኔ ልጅ የመውለዱን?››
‹‹....ኧረ አንተን ማግባቱንም ጭምር፡፡››
‹‹አሁን ግን እኮ ልጅ አርግዘሽልኛል፡፡››
‹‹የምን ልጅ?››
‹‹ልጅ ነዋ... እርጉዝ ነሽ፡፡››
‹‹አንተ እኮ ምላስህ ጥቁር ነው..በእናትህ አታሟርትብኝ፡፡››
‹‹ማሟረት አይደለም.. የእውነቴን ነው…፡፡አሁን የለበስሽውን ቀሚስ ለብሰሽ በህልሜ መጥተሸ ነበር..ለዚህ ነው በጥዋት ወደአንቺ የመጣሁት፡፡››
‹‹ይሄንን ቀሚስ አታውቀውም እኮ ከሶስት ቀን በፊት ነው የገዛሁት..በዚህ ሶስት ቀናት ውስጥ ደግሞ ካንተ ጋር አልተገናኘሁም፡፡››
‹‹እኔም የገረመኝ እሱ ነው..ጥምዝ የወርቅ ሀብል በፍቅር አጠለቅሺልኝ.. ስሜቴ እንደሚተረጉምልኝ ከሆነ ልጅ ሳታረግዢልኝ አልቀረሺም፡፡ >>
‹‹እንዴ ሀብል አጠለቅኩልህ ማለት እሺ እንዳልከው ልጅ ይሁን ..ከፅዬን እንደሆነስ ..? የግድ እኔ ስላጠለቅኩልህ ከእኔ ነው ማለት ይቻላል?››
‹‹አይ ከፅዮን ጋር መዋሀድ እንደማንችል አይቼያለሁ..በዛ ላይ ሀብሉ ሁለት ተመሳሳይ አንድ ላይ የተጠቀለለ ነበር ...አንዱን እራስሽ አንገት ላይ ስታጠልቂ አንዱን እኔ አንገት ላይ ነው ያደረግሽው፡፡››
‹‹ጥሩ ህልም ነው ፤ግን አንድ የዘነጋሀው ነገር ቢኖር እኔ በየሶስት ወሩ ሳላሰልስ የወሊድ መከላከያ መርፌ እንየተወጋው መሆኔን ነው፡፡››
‹‹አውቃለሁ.... ያ ማለት ግን ላለማርገዝሽ መቶ ፐርሰንት ማስተማመኛ ነው ማለት አይደለም..እዚህ ሰፈር በቅርብ ክሊኒክ አለ?››
‹‹አዎ ምነው ጠየቅከኝ?››
‹‹ተነሽ ሄደን ቼክ እናድርግ?››
‹‹ምኑን?››
‹‹ማርገዝ አለማርገዝሽን >>
‹‹የምርህን ነው እንዴ?›› አለችው በፍራቻም በመጠራጠርም ጭምር.. ምክንያቱም ከዚህ በፊት ታዲዬስ ተመሳሳይ ከህልም የመነጩ ትንቢቶችን ነግሯት እሱ እንዳለው ተግባራዊ ሲሆኑ ደጋግማ ታዝባለች፡፡
‹‹ተነሽ እንጂ፡፡››ትንሽ ካቅማማች በኃላ ተስማምታ ተነሳች.... ተያይዘው ወጡ፡፡
ከአንድ ሰአት በኃላ..ወደቤት ተመልሰው ፊት ለፊት ተፋጠው ተቀምጠዋል፡፡
‹‹..ጭራሽ የሶስት ወር እርጉዝ?››በንዴት ተንጨረጨረች፡፡
‹‹ርብቃ አይዞኝ ተረጋጊ እንጂ፡፡››
‹‹እንዴት ልረጋጋ..?እኔ ገና ለገና ስራና ገንዘብ ስላለኝ ብቻ አባት የሌለው ልጅ መውለድ አልፈልገውም፡፡>>
‹‹ምን ማለት ነው? አባቱ እኮ አለሁ... እኔ ነኝ::››
‹‹አንተማ የሌላ ሰው ባል ልትሆን ነው››
‹‹እርሺው ..እኔ እንኳን ልጅ ኖሮኝ ቀድሞውንም ያንቺን ፍላጐት ላክብር ብዬ ነው እንጂ የማፈቅረው ማግባትም የምፈልገው አንቺን ብቻ ነው››...አፍጥጣ በአድናቆት አየችውና‹‹ፅዮንስ?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አስረዳታለዋ››
‹‹ምን ብለህ …?ሞራሏ እኮ ሊነካ ይችላል?››
‹‹ጋብቻ የሰው ሞራል ለመገንባት ወይም ለይሉኝታ ሲባል የሚገባበት አይደለም፡፡››
‹‹ቢሆንም እኔ እንጃ ምን ማለት እንዳለብኝ እንኳን ማወቅ አልቻልኩም››
‹‹አባት የመሆን ብቃቴ ተጠራጥረሽ ነው አይደል፡፡››
አይ እሱን እንኮን ፍፁም ልጠራጠር አልችልም..ያንተን አባት የመሆን ብቃት ከተጠራጠርኩማ እኔ የአለም ትልቋ ደደብ ነኝ ማለት ነው..አንተ እኮ የአለም ምርጥ አባትነት ብትወዳደር እንደምታሸንፍ አውቃው››
‹‹እና ምንድነው ችግሩ››
ችግሩማ ምንም እንኳን በአባትነትህ ቅንጣት ጥርጣሬ ባይኖረኝም በባልነትህ ግን እኔ እንጃ..አንተ የትዳር ሰው ይወጣሀል ብዬ ማሰብ ይከብደኛል፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
የዶ/ርን ስልክ እንደዘጋ ርብቃ ጋር ነው የደወለው<<መቼስ እሁድ ስለሆነ ቤት ትኖሪያለሽ ብዬ ነው?››
‹‹አዎ ቤት ነኝ ..እየመጣህ ነው እንዴ?››
‹‹አዎ ፈልጌሽ ነበር?››
<<ና አለውልህ››አለችው፡፡ ስልኩን ዘጋውና ታክሲ ውስጥ ገባ፡፡
ሲደርስ ቆንጆ ቁርስ ሰርታ ጠበቀችው፤ በጣም የገረመው ያገኛት በህልሙ የመጣችበት ጊዜ የለበሰችውን ቀሚስ ለብሳ ነበር ፡፡
ከቁርስ በኃላ
‹‹አረፍ እንበል እንዴ? >> አለችው በአገጯ ወደ መኝታ ቤቷ እየጠቆመችው….፡፡
‹‹አይ እስቲ መጀመሪያ እዚሁ ሳሎን ሆነን እንነጋገር።
<<እንነጋገር?>>
‹‹አዎ ምነው?››
‹‹እኔ እንጃ እኔና አንተ እንነጋገር ብለን ተነጋግረን አናውቅም ብዬ ነዋ ..እኔ እንነጋገር ሲሉኝ ይጨንቀኛል...፡፡ የሆነ ችግር..የሆነ የተበላሸ ነገር ያለ መስሎ ነው የሚሰማኝ…ይገርምሀል እናትና አባቴ ሁል ጊዜ እንነጋገር እንዳሉና በጠረጴዛ ዙሪያ እንደተቀመጡ ነው... ግን አንድም ቀን በመግባባት አጠናቀውት አያውቁም...እና ቃሉ ያስጠላኛል፡፡››
‹‹እና ካልፈለግሽ ልተወው?››
‹‹አይደለም ..ዝም ብለህ በፊት እንደምታደርገው ቀለል አድርገህ በጨዋታ መልክ አውራኝ ነው ያልኩህ››
‹‹እሺ›› አለ ፈገግ ብሎ‹‹…ባለፈው አንድ ጨዋታ በስልክ ጀምሬልሽ ነበር….ስለ እኔ እና ስለ ፅዮን››
‹‹አስታወስኩት….፡፡››
‹‹እንድንጋባ ትፈልጋለች፡፡››
‹‹በጣም አፍቅራሀለች ማለት ነው ?አደራ ግን እዳትጎዳት... አንተ በጣም ምርጥ ጓደኛ መሆን እንደምትችል እኔ ምስክር ነኝ ..ለእሷ ደግሞ ምርጥ ባል ለመሆን ሞክር፡፡››
‹‹እሞክራለሁ….ከዛ በፊት ግን አንቺ ብታገቢኝ ምን አለበት ብዬ ልጠይቅሽ ነበር የመጣሁት››
<<እኔ....? ጋብቻ>>
‹‹አዎ ጋብቻ...ካፈቀርሺኝ ማለቴ ነው?››
‹‹ስለማፈቅርህማ ነው የማላገባህ..አየህ ታዲ እኔ ስላንተ ምንም አይነት ቆሻሻ ትዝታ እንዲኖረኝ አልፈልግም..7 አመት ሙሉ ህይወቴን በፍቅር አጣፍጠህልኛል...አንተን በማግኘቴ በጣም እጅግ በጣም እድለኛ ሰው ነኝ... ወደ ጋብቻ ¶ይዤህ ገብቼ የሆነ ነገር ታስቀይመኝና ይሄንን ስለአንተ ስገነባ የኖርኩትን የፍቅር ሀውልቴን ታፈርስብኛለህ ብዬ እሰጋለሁ.. ስለዚህ ይቅርብኝ፡፡››
‹‹በቃ የመጨረሻ ውሳኔሽ ይሄ ነው?››
‹‹አዎ ከዚህ በፊት አንተን ለማግባት ሁለት ሶስት ጊዜ አስቤ ነበር፤ቀድሜ ሁሉ ልጅ ልወልድልህ ፈልጌም ነበር፤ከዛ እንድታገባኝ ማለት ነው››
<<ሎጅ?>>
‹‹አዎ ልጅ ልወልድልህ ....ከዛ ላገባህ፡፡››
‹‹እና ሀሳብሽን ለምን ቀየርሽ?››
‹‹ተረጋግቼ ሳስበው የጅል ሴት ዘዴ ሆኖ አገኘሁት..አይህ ወንድ ልጅ እንዲያገባህ የተሳሳትክ መስለህ ማርገዝ ትክክለኛ ዘዴ አይደለም ፡፡ምን አልባት አፍሮ፣ይሉኝታ ይዞት፣አዘኔታ አንጀቱን አላውሶት..ወይም ለልጁ ካለው ፍቅር አንፃር በሁኔታዎች አስገዳጅነት ወደ ጋብቻ ተስማምቶ ሊገባ ይችል ይሆናል..ነገር ግን ቆየት ብሎ ጋብቻው ችግር ላይ መውደቁ አይቀርም፤አይደለም በሆነ ሰበብ አስገዳጅነት ይቅርና በፍፁማዊ ፍቀር እና በሙሉ ፍላጐት የገቡበት ጋብቻ እንኳን አስተማማኝ አይደለም፡፡››
«እና?»
‹‹እናማ ሀሳቤን ሰረዝኩ፡፡››
‹‹ለእኔ ልጅ የመውለዱን?››
‹‹....ኧረ አንተን ማግባቱንም ጭምር፡፡››
‹‹አሁን ግን እኮ ልጅ አርግዘሽልኛል፡፡››
‹‹የምን ልጅ?››
‹‹ልጅ ነዋ... እርጉዝ ነሽ፡፡››
‹‹አንተ እኮ ምላስህ ጥቁር ነው..በእናትህ አታሟርትብኝ፡፡››
‹‹ማሟረት አይደለም.. የእውነቴን ነው…፡፡አሁን የለበስሽውን ቀሚስ ለብሰሽ በህልሜ መጥተሸ ነበር..ለዚህ ነው በጥዋት ወደአንቺ የመጣሁት፡፡››
‹‹ይሄንን ቀሚስ አታውቀውም እኮ ከሶስት ቀን በፊት ነው የገዛሁት..በዚህ ሶስት ቀናት ውስጥ ደግሞ ካንተ ጋር አልተገናኘሁም፡፡››
‹‹እኔም የገረመኝ እሱ ነው..ጥምዝ የወርቅ ሀብል በፍቅር አጠለቅሺልኝ.. ስሜቴ እንደሚተረጉምልኝ ከሆነ ልጅ ሳታረግዢልኝ አልቀረሺም፡፡ >>
‹‹እንዴ ሀብል አጠለቅኩልህ ማለት እሺ እንዳልከው ልጅ ይሁን ..ከፅዬን እንደሆነስ ..? የግድ እኔ ስላጠለቅኩልህ ከእኔ ነው ማለት ይቻላል?››
‹‹አይ ከፅዮን ጋር መዋሀድ እንደማንችል አይቼያለሁ..በዛ ላይ ሀብሉ ሁለት ተመሳሳይ አንድ ላይ የተጠቀለለ ነበር ...አንዱን እራስሽ አንገት ላይ ስታጠልቂ አንዱን እኔ አንገት ላይ ነው ያደረግሽው፡፡››
‹‹ጥሩ ህልም ነው ፤ግን አንድ የዘነጋሀው ነገር ቢኖር እኔ በየሶስት ወሩ ሳላሰልስ የወሊድ መከላከያ መርፌ እንየተወጋው መሆኔን ነው፡፡››
‹‹አውቃለሁ.... ያ ማለት ግን ላለማርገዝሽ መቶ ፐርሰንት ማስተማመኛ ነው ማለት አይደለም..እዚህ ሰፈር በቅርብ ክሊኒክ አለ?››
‹‹አዎ ምነው ጠየቅከኝ?››
‹‹ተነሽ ሄደን ቼክ እናድርግ?››
‹‹ምኑን?››
‹‹ማርገዝ አለማርገዝሽን >>
‹‹የምርህን ነው እንዴ?›› አለችው በፍራቻም በመጠራጠርም ጭምር.. ምክንያቱም ከዚህ በፊት ታዲዬስ ተመሳሳይ ከህልም የመነጩ ትንቢቶችን ነግሯት እሱ እንዳለው ተግባራዊ ሲሆኑ ደጋግማ ታዝባለች፡፡
‹‹ተነሽ እንጂ፡፡››ትንሽ ካቅማማች በኃላ ተስማምታ ተነሳች.... ተያይዘው ወጡ፡፡
ከአንድ ሰአት በኃላ..ወደቤት ተመልሰው ፊት ለፊት ተፋጠው ተቀምጠዋል፡፡
‹‹..ጭራሽ የሶስት ወር እርጉዝ?››በንዴት ተንጨረጨረች፡፡
‹‹ርብቃ አይዞኝ ተረጋጊ እንጂ፡፡››
‹‹እንዴት ልረጋጋ..?እኔ ገና ለገና ስራና ገንዘብ ስላለኝ ብቻ አባት የሌለው ልጅ መውለድ አልፈልገውም፡፡>>
‹‹ምን ማለት ነው? አባቱ እኮ አለሁ... እኔ ነኝ::››
‹‹አንተማ የሌላ ሰው ባል ልትሆን ነው››
‹‹እርሺው ..እኔ እንኳን ልጅ ኖሮኝ ቀድሞውንም ያንቺን ፍላጐት ላክብር ብዬ ነው እንጂ የማፈቅረው ማግባትም የምፈልገው አንቺን ብቻ ነው››...አፍጥጣ በአድናቆት አየችውና‹‹ፅዮንስ?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አስረዳታለዋ››
‹‹ምን ብለህ …?ሞራሏ እኮ ሊነካ ይችላል?››
‹‹ጋብቻ የሰው ሞራል ለመገንባት ወይም ለይሉኝታ ሲባል የሚገባበት አይደለም፡፡››
‹‹ቢሆንም እኔ እንጃ ምን ማለት እንዳለብኝ እንኳን ማወቅ አልቻልኩም››
‹‹አባት የመሆን ብቃቴ ተጠራጥረሽ ነው አይደል፡፡››
አይ እሱን እንኮን ፍፁም ልጠራጠር አልችልም..ያንተን አባት የመሆን ብቃት ከተጠራጠርኩማ እኔ የአለም ትልቋ ደደብ ነኝ ማለት ነው..አንተ እኮ የአለም ምርጥ አባትነት ብትወዳደር እንደምታሸንፍ አውቃው››
‹‹እና ምንድነው ችግሩ››
ችግሩማ ምንም እንኳን በአባትነትህ ቅንጣት ጥርጣሬ ባይኖረኝም በባልነትህ ግን እኔ እንጃ..አንተ የትዳር ሰው ይወጣሀል ብዬ ማሰብ ይከብደኛል፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍76❤16😱3🔥2🥰2👎1
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
..ውበት ማለት ከአይን ሌንስ ሞልቶ የሚተርፍ ውስጥን በደስታ ስሜት የሚያጥለቀልቅ በቀለማት ህብር የደመቀ ምስል ነው፡፡.
ዶ/ር ሶፊያ እና ትንግርት ኮንትኔንታል ሆቴል ምሳ በልተው ከጨረሱ በኃላ መጠጥ እየተጎነጩ ጨዋታ ይዘዋል፡፡
‹‹እሺ ትንግርቴ ህይወት እንዴት ነው?››
ጠየቀቻት፡፡
‹‹እንደምታይው ነው፡፡››
‹‹ላገባ እኮ ነው ..ነግሬሻለሁ አይደል?››
‹‹አላስተዋወቅሽኝም እንጂ ነግረሺኛል፡፡››
‹‹አስቤ ነበር ግን ወደ አሜሪካ በረረ ..ያው ጣጣውን ጨርሶ አንደኛውኑ ከ15 ቀን በኃላ ወደ ሀገር ቤት ይመጣል ...ሊያገባኝ ፡፡የዛኔ አስተዋውቅሻለሁ፡፡››
‹‹ቆንጆ ነው?››ትንግርት ጠየቀቻት፡፡:
‹‹ያንቺን ያህል አያምርም እንጂ ቆንጆስ ቆንጆ ነው፡፡››እንዲህ ስትላት የትንግርት ፊቷ ቀላ፡፡
‹‹የሆንሽ ብሽቅ ነገር እኮ ነሽ...ሰውን መተንኮስ መቼም አታቆሚም፡፡››
እውነተኛ ስሜቴን እኮ ነው እየነገርኩሽ ያለሁት..ውበት ማለት ከአይን ሌንስ ሞልቶ የሚተርፍ ውስጥን በደስታ ስሜት የሚያጥለቀልቅ በቀለማት ህብር የደመቀ ምስል ነው፡፡..እንደዛ የሚሰማኝ ደግሞ አንቺን ሳይ ብቻ
ነው፡፡››
‹‹ታድዬ፡፡››አለቻት በማሾፍ፤ቀጠለች‹‹ግን ሁሌ አንድ ነገር ጠይቅሻለሁ እያልኩ ሳገኝሽ እረሳዋለሁ፡፡›››
‹‹ምንድነው አሁን ጠይቂኛ?››
‹‹ሀዋሳ ከመገናኘታችን በፊት ለስድስት ወራት ያህል በሚሴጅ ታጨናንቂኝ የነበርሽው አንቺ ነበርሽ አይደል?››
‹‹አዎ እኔ ነኝ...ማን መስሎሽ ነበር?››
‹‹እኔ እንጃ.... ብቻ ከድሮ የሽርሙጥና ህይወት ካፈራዋቸው ደንበኞቼ መሀከል የፍቅር ግርሻ ናላውን ያዞረው አንዱ ጀግና መስሎኝ ነበር፡፡››
‹‹ትንግርቴ..በእኔ ተረብሸሽ የማትፈልጊው ህይወት ውስጥ ተሰንቅረሽ ሶስት የባከኑ ዓመታት በማሳለፍሽ ግን በጣም አዝናለሁ፡፡››
‹‹የባከኑ አልሻቸው..እነዛ አመታት ፍፁም የባከኑ የሚባሉ አልነበሩም ...የህይወት ልምዶች ያገኘሁባቸው እና ስብዕናዬን የሞረድኩባቸው ዓመታት ነበሩ፤ያን ስል መከራ አልነበረውም፡፡...ስቃይ
አልተቀበልኩበትም፣አልተሰደብኩበትም፣አልተደ በደብኩበትም ፣አልተዋረድኩበትም ማለቴ አይደለም ግን ከተሰቃየሁት ስቃይ ይልቅ ያተረፍኩት በጎ ነገር ሚዛን ይደፋል እያልኩሽ ነው፡፡››
‹‹ግን በመሀል ህይወት አስጠልታሽ ማለቴ ተስፋ ቆርጠሸ አታውቅም?›› ትንግርት እየፈገገች‹‹ታስቂያለሽ..አንድ በጣም የምወዳት አማረች የምትባል ጓደኛዬ አንድ የሚያምር ንግግር ትናገር ነበር …ምን እንደምትል ታውቂያለሽ
<<ተስፋ የሌለው ሰው ተስፋ አይቆርጥም››ምን ለማለት እንደፈለገች መጀመሪያ አይገባኝም ነበር... በኃላ ግን ከገዛ ህይወቴ ጋር አቆራኝቼ ሳሰላሰለው ተገለፀልኝ…፡፡ እኔ ከዛች ከተለያየንበት ደቂቃ ጀመሮ ተስፋ ሚባል ነገር ከውስጤ ወድሞ ባዶ ንብ የሌለበት ቀፎ ሆኜ ነበር፡፡ሶስቱን አመት ሙሉ ያለምንም ተስፋ ነበር የኖርኩት..ለዛም ነው ያልተቸገርኩት…ምንም አጣለሁ ብዬ የምጨነቅለት፡፡..እዚህ ቦታ መድረስ አለብኝ ብዬ የምጥርበት..ይሄንን ነገር ማግኘት አለብኝ ብዬ የምጓጓለት ነገር አልነበረኝም፡፡››
‹‹ያሳዝናል...ትንግርቴ፡፡››
‹‹አትዘኚ...በህይወት ዝቅታ ወይም ከፍታ ላይ በአጋጣሚ ትንጠለጠያለሽ፡፡ከከፍታው
በምታገኚው ምቾት ተጠምደሽ ወይም ከዝቅታው ውስጥ በሚያጋጥምሽ መከራ ተደቁሰሽ አልባሌ ሰው ሆነሽ እንዳትቀሪ ግን የራስሽ ጥንካሬ ይወስነዋል፡፡ከፍታውም ሆነ ዝቅታው የራሱ የሆነ አውንታዊ አና አሉታዊ ተፅዕኖ አለው፡፡አሉታዊ ጎኑን ተቋቁመን ጠቃሚውን ነገር መቅሰም የእኛ ፋንታ ነው፡፡››ትንግርት እንዲህ ስትናገር ዶ/ር ሶፊያ እንባዋን እያንጣባጠበች ነበር፡፡
‹‹ቢሆንም ትንግርቴ ይህ ላንቺ ፍፁም የሚገባ ህይወት አልነበረም፡፡››
‹‹ላንቺም እኮ ብር ከፍሎ ሰውን ማስገደል የሚገባሽ ህይወት አልነበረም፤ አሜሪካ ሄዶ ለስድስት ወር በአዕምሮ ህመም ማገገሚያ ሆስፒታል ውስጥ ታግቶ መኖር፤የማትፈልጊያቸውን ኪኒኖች እየጎመዘዘሽ መቃም፤በድንዛዜና በብዥታ ቀናቶችን መግፋት ላንቺም የሚገባ አልነበረም፤አየሽ ሶፊ ‹ተፈጥሮን በቁጥጥራችን ስር እናደርጋለን› የሚባለው በትክክል የሚሰራው በሶሰሻሎስቶች የመፈክር ባነር ላይ በቲዬሪ ደረጃ ብቻ ነው፡፡…እንደውም
በተቃራኒው ተፈጥሮ ነች እኛን ባብዛኛው የምትቆጣጠረን…የህይወት መስመርሽን አንቺ በፈለግሽው መንገድ ብቻ ማስኬድ አይቻልሽም፡፡ቤተሰብ ወደዚህ ይጎትትሻል፣ጓደኞችሽ ወደዛ ይስቡሻል፣ሀገርሽ ወደ ላይ ታወጣሻለች፣ያላሰብሻቸው አጋጣሚዎች ወደታች ያወርዱሻል፣ስለዚህ የሆነው ሁሉ ሆኗል፤በመሆኑም ደግሞ ለበጎነው ብለን መቀበልና ወደፊት መጓዝ ብቻ ነው የሚበጀን፡፡››
‹‹ለበጎ ነው ስትይ?››
‹‹በምንም ምክንያት ሆነ በምንም አንቺ ጥለሽኝ መሄድሽ በጊዜው ፈተናው ከባድ ቢሆንም በስተመጨረሻ ያመጣው ውጤት ዛሬ ህይወታችን እንዲህ ኖርማል እንዲሆን ስላደረገ ውጤቱ ጥሩ ሆኗል ማለቴ ነው፡፡››
‹‹ግን እኮ ሁለታችንም የምንፈልገው ያንን ኖርማል ያልሆነውን ህይወት ነበር፡፡››
‹‹ቢሆንም ዘላቂ ውጤቱ መልካም አይሆንም ነበር…ማህበረሰብ እንዴት ነበር የሚያሰቃየን...?
መቼ ነው የምታገቡት..?ኧረ ቆማችሁ ቀራችሁ፤ በዛ ላይ የልጅ መውለድ ጉዳይ አለ...
✂️✂️✂️?????????✂️✂️✂️
‹‹...እሱን እኮ ነው የምልሽ ...አደገኛ የሆኑ ውስብስብ የማህበራዊ ህይወት ቀውስ የሚያመጡብን ችግሮች ውስጥ መግባታችን አይቀርም ነበር፡፡››
‹‹ያልሻቸው ነገሮች እንደሚከሰቱ አውቃለሁ ... ቢሆንም ግን ምርጫ ቢቀርብልኝ አንቺን
ከማጣት ያንን ፈተና መጋፈጥን እመርጥ ነበር፡፡››
‹‹ይሆናል…ግን አሁን ሁሉም አልፏል ...መሆን ያለበት ሁሉ አሁን እንደሆነው ሆኗል... በመሆኑም ትክክል ነው፡፡››
‹‹እንዳልሽ ይሁን .…እሺ ግን ሳገባ ሚዜ ትሆኚኛለሽ››ዶክተር ነች ተናጋሪዋ፡፡
‹‹በሰርግ ነው እንዴ የምታገቢው?››
‹‹እስከአሁን አልወሰንኩም…. ግን አንድ ሃያ ሰው ጠርቼ የእራት ግብዣም ቢሆን ማድረጌ ይቀራል?››
‹‹ታዲያ ያገባች ሴት እኮ ሚዜ አትሆንም፡፡››
«ለምን?»
‹‹ባህላችን ነዋ...መነሻ ሀሳቡን ባላውቅም ምክንያቱን ስገምት ግን ያላገባች ሴት ሚዜ ስትሆን እግረ መንገዷን የራሷን አዳም የምታገኝበትን ዕድል እንድታመቻች ታስቦ የተቀየሰ ስውር ዘዴ ይመስለኛል፡፡››
‹‹አንቺ ...ትንታኔሽ አሳማኝ ይመስላል..በቃ እንደዛ ከሆነ ሌሎቹን ሁለት ሚዜዎች ያላገቡ እንዲሆኑ አደርጋለሁ ያንቺ ግን የግድ ነው፡፡››ተሳሳቁ፡፡
‹‹ካልሽ ምንቸገረኝ..የእኔን ልጅም ክርስትና ታነሺያለሽ፡፡››
‹‹እንዴ!!! አረገዝሽ እንዴ?››
‹‹አዎ 1 ወር ከ15 ቀን ሆነኝ፡፡››
‹‹ኦ!!! ፈጣሪ የእኔ ቆንጆ እንኳን ደስ አለሽ፡፡›››ከመቀመጫዋ በመነሳት ተጠምጥማባት እያገላበጠች ሳመቻት እና ወደ መቀመጫዋ ተመለሰች፡፡
‹‹ክርስትና ግን ስትይ ..ሁሴን ኦርቶዶክስ ሆነ እንዴ?››
‹‹ኧረ አልሆነም፡፡››
<<እና>>
‹‹ምን እና አለው ..ያው እሱም ሀይማኖት የለሽ እንደሆነ የእኔ ሀይማኖት ደግሞ አለየለትም፡፡››
‹‹ግን በኑሮችሁ ምንም ችግር አልፈጠረባችሁም?››
‹‹ያው እስከ አሁን በፍቅር ጥላ ስር ስለሆንን ችግር አልፈጠረብንም… በሚያስማማን እየተስማማን በልዩነታችን ደግሞ እንደልዩነታችን እየኖርን ነው፡፡ፍቅር እኮ ሁሉንም ክፍተቶችሽን ይደፍንልሻል...ፍቅር ሲሸረሸር ነው ሜዳ ሁሉ ገደል፣ነጩ ሁሉ ጥቁር፣ንግግሩ ሁሉ ጭቅጭቅ መስሎ ሚታይሽ፡፡››
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
..ውበት ማለት ከአይን ሌንስ ሞልቶ የሚተርፍ ውስጥን በደስታ ስሜት የሚያጥለቀልቅ በቀለማት ህብር የደመቀ ምስል ነው፡፡.
ዶ/ር ሶፊያ እና ትንግርት ኮንትኔንታል ሆቴል ምሳ በልተው ከጨረሱ በኃላ መጠጥ እየተጎነጩ ጨዋታ ይዘዋል፡፡
‹‹እሺ ትንግርቴ ህይወት እንዴት ነው?››
ጠየቀቻት፡፡
‹‹እንደምታይው ነው፡፡››
‹‹ላገባ እኮ ነው ..ነግሬሻለሁ አይደል?››
‹‹አላስተዋወቅሽኝም እንጂ ነግረሺኛል፡፡››
‹‹አስቤ ነበር ግን ወደ አሜሪካ በረረ ..ያው ጣጣውን ጨርሶ አንደኛውኑ ከ15 ቀን በኃላ ወደ ሀገር ቤት ይመጣል ...ሊያገባኝ ፡፡የዛኔ አስተዋውቅሻለሁ፡፡››
‹‹ቆንጆ ነው?››ትንግርት ጠየቀቻት፡፡:
‹‹ያንቺን ያህል አያምርም እንጂ ቆንጆስ ቆንጆ ነው፡፡››እንዲህ ስትላት የትንግርት ፊቷ ቀላ፡፡
‹‹የሆንሽ ብሽቅ ነገር እኮ ነሽ...ሰውን መተንኮስ መቼም አታቆሚም፡፡››
እውነተኛ ስሜቴን እኮ ነው እየነገርኩሽ ያለሁት..ውበት ማለት ከአይን ሌንስ ሞልቶ የሚተርፍ ውስጥን በደስታ ስሜት የሚያጥለቀልቅ በቀለማት ህብር የደመቀ ምስል ነው፡፡..እንደዛ የሚሰማኝ ደግሞ አንቺን ሳይ ብቻ
ነው፡፡››
‹‹ታድዬ፡፡››አለቻት በማሾፍ፤ቀጠለች‹‹ግን ሁሌ አንድ ነገር ጠይቅሻለሁ እያልኩ ሳገኝሽ እረሳዋለሁ፡፡›››
‹‹ምንድነው አሁን ጠይቂኛ?››
‹‹ሀዋሳ ከመገናኘታችን በፊት ለስድስት ወራት ያህል በሚሴጅ ታጨናንቂኝ የነበርሽው አንቺ ነበርሽ አይደል?››
‹‹አዎ እኔ ነኝ...ማን መስሎሽ ነበር?››
‹‹እኔ እንጃ.... ብቻ ከድሮ የሽርሙጥና ህይወት ካፈራዋቸው ደንበኞቼ መሀከል የፍቅር ግርሻ ናላውን ያዞረው አንዱ ጀግና መስሎኝ ነበር፡፡››
‹‹ትንግርቴ..በእኔ ተረብሸሽ የማትፈልጊው ህይወት ውስጥ ተሰንቅረሽ ሶስት የባከኑ ዓመታት በማሳለፍሽ ግን በጣም አዝናለሁ፡፡››
‹‹የባከኑ አልሻቸው..እነዛ አመታት ፍፁም የባከኑ የሚባሉ አልነበሩም ...የህይወት ልምዶች ያገኘሁባቸው እና ስብዕናዬን የሞረድኩባቸው ዓመታት ነበሩ፤ያን ስል መከራ አልነበረውም፡፡...ስቃይ
አልተቀበልኩበትም፣አልተሰደብኩበትም፣አልተደ በደብኩበትም ፣አልተዋረድኩበትም ማለቴ አይደለም ግን ከተሰቃየሁት ስቃይ ይልቅ ያተረፍኩት በጎ ነገር ሚዛን ይደፋል እያልኩሽ ነው፡፡››
‹‹ግን በመሀል ህይወት አስጠልታሽ ማለቴ ተስፋ ቆርጠሸ አታውቅም?›› ትንግርት እየፈገገች‹‹ታስቂያለሽ..አንድ በጣም የምወዳት አማረች የምትባል ጓደኛዬ አንድ የሚያምር ንግግር ትናገር ነበር …ምን እንደምትል ታውቂያለሽ
<<ተስፋ የሌለው ሰው ተስፋ አይቆርጥም››ምን ለማለት እንደፈለገች መጀመሪያ አይገባኝም ነበር... በኃላ ግን ከገዛ ህይወቴ ጋር አቆራኝቼ ሳሰላሰለው ተገለፀልኝ…፡፡ እኔ ከዛች ከተለያየንበት ደቂቃ ጀመሮ ተስፋ ሚባል ነገር ከውስጤ ወድሞ ባዶ ንብ የሌለበት ቀፎ ሆኜ ነበር፡፡ሶስቱን አመት ሙሉ ያለምንም ተስፋ ነበር የኖርኩት..ለዛም ነው ያልተቸገርኩት…ምንም አጣለሁ ብዬ የምጨነቅለት፡፡..እዚህ ቦታ መድረስ አለብኝ ብዬ የምጥርበት..ይሄንን ነገር ማግኘት አለብኝ ብዬ የምጓጓለት ነገር አልነበረኝም፡፡››
‹‹ያሳዝናል...ትንግርቴ፡፡››
‹‹አትዘኚ...በህይወት ዝቅታ ወይም ከፍታ ላይ በአጋጣሚ ትንጠለጠያለሽ፡፡ከከፍታው
በምታገኚው ምቾት ተጠምደሽ ወይም ከዝቅታው ውስጥ በሚያጋጥምሽ መከራ ተደቁሰሽ አልባሌ ሰው ሆነሽ እንዳትቀሪ ግን የራስሽ ጥንካሬ ይወስነዋል፡፡ከፍታውም ሆነ ዝቅታው የራሱ የሆነ አውንታዊ አና አሉታዊ ተፅዕኖ አለው፡፡አሉታዊ ጎኑን ተቋቁመን ጠቃሚውን ነገር መቅሰም የእኛ ፋንታ ነው፡፡››ትንግርት እንዲህ ስትናገር ዶ/ር ሶፊያ እንባዋን እያንጣባጠበች ነበር፡፡
‹‹ቢሆንም ትንግርቴ ይህ ላንቺ ፍፁም የሚገባ ህይወት አልነበረም፡፡››
‹‹ላንቺም እኮ ብር ከፍሎ ሰውን ማስገደል የሚገባሽ ህይወት አልነበረም፤ አሜሪካ ሄዶ ለስድስት ወር በአዕምሮ ህመም ማገገሚያ ሆስፒታል ውስጥ ታግቶ መኖር፤የማትፈልጊያቸውን ኪኒኖች እየጎመዘዘሽ መቃም፤በድንዛዜና በብዥታ ቀናቶችን መግፋት ላንቺም የሚገባ አልነበረም፤አየሽ ሶፊ ‹ተፈጥሮን በቁጥጥራችን ስር እናደርጋለን› የሚባለው በትክክል የሚሰራው በሶሰሻሎስቶች የመፈክር ባነር ላይ በቲዬሪ ደረጃ ብቻ ነው፡፡…እንደውም
በተቃራኒው ተፈጥሮ ነች እኛን ባብዛኛው የምትቆጣጠረን…የህይወት መስመርሽን አንቺ በፈለግሽው መንገድ ብቻ ማስኬድ አይቻልሽም፡፡ቤተሰብ ወደዚህ ይጎትትሻል፣ጓደኞችሽ ወደዛ ይስቡሻል፣ሀገርሽ ወደ ላይ ታወጣሻለች፣ያላሰብሻቸው አጋጣሚዎች ወደታች ያወርዱሻል፣ስለዚህ የሆነው ሁሉ ሆኗል፤በመሆኑም ደግሞ ለበጎነው ብለን መቀበልና ወደፊት መጓዝ ብቻ ነው የሚበጀን፡፡››
‹‹ለበጎ ነው ስትይ?››
‹‹በምንም ምክንያት ሆነ በምንም አንቺ ጥለሽኝ መሄድሽ በጊዜው ፈተናው ከባድ ቢሆንም በስተመጨረሻ ያመጣው ውጤት ዛሬ ህይወታችን እንዲህ ኖርማል እንዲሆን ስላደረገ ውጤቱ ጥሩ ሆኗል ማለቴ ነው፡፡››
‹‹ግን እኮ ሁለታችንም የምንፈልገው ያንን ኖርማል ያልሆነውን ህይወት ነበር፡፡››
‹‹ቢሆንም ዘላቂ ውጤቱ መልካም አይሆንም ነበር…ማህበረሰብ እንዴት ነበር የሚያሰቃየን...?
መቼ ነው የምታገቡት..?ኧረ ቆማችሁ ቀራችሁ፤ በዛ ላይ የልጅ መውለድ ጉዳይ አለ...
✂️✂️✂️?????????✂️✂️✂️
‹‹...እሱን እኮ ነው የምልሽ ...አደገኛ የሆኑ ውስብስብ የማህበራዊ ህይወት ቀውስ የሚያመጡብን ችግሮች ውስጥ መግባታችን አይቀርም ነበር፡፡››
‹‹ያልሻቸው ነገሮች እንደሚከሰቱ አውቃለሁ ... ቢሆንም ግን ምርጫ ቢቀርብልኝ አንቺን
ከማጣት ያንን ፈተና መጋፈጥን እመርጥ ነበር፡፡››
‹‹ይሆናል…ግን አሁን ሁሉም አልፏል ...መሆን ያለበት ሁሉ አሁን እንደሆነው ሆኗል... በመሆኑም ትክክል ነው፡፡››
‹‹እንዳልሽ ይሁን .…እሺ ግን ሳገባ ሚዜ ትሆኚኛለሽ››ዶክተር ነች ተናጋሪዋ፡፡
‹‹በሰርግ ነው እንዴ የምታገቢው?››
‹‹እስከአሁን አልወሰንኩም…. ግን አንድ ሃያ ሰው ጠርቼ የእራት ግብዣም ቢሆን ማድረጌ ይቀራል?››
‹‹ታዲያ ያገባች ሴት እኮ ሚዜ አትሆንም፡፡››
«ለምን?»
‹‹ባህላችን ነዋ...መነሻ ሀሳቡን ባላውቅም ምክንያቱን ስገምት ግን ያላገባች ሴት ሚዜ ስትሆን እግረ መንገዷን የራሷን አዳም የምታገኝበትን ዕድል እንድታመቻች ታስቦ የተቀየሰ ስውር ዘዴ ይመስለኛል፡፡››
‹‹አንቺ ...ትንታኔሽ አሳማኝ ይመስላል..በቃ እንደዛ ከሆነ ሌሎቹን ሁለት ሚዜዎች ያላገቡ እንዲሆኑ አደርጋለሁ ያንቺ ግን የግድ ነው፡፡››ተሳሳቁ፡፡
‹‹ካልሽ ምንቸገረኝ..የእኔን ልጅም ክርስትና ታነሺያለሽ፡፡››
‹‹እንዴ!!! አረገዝሽ እንዴ?››
‹‹አዎ 1 ወር ከ15 ቀን ሆነኝ፡፡››
‹‹ኦ!!! ፈጣሪ የእኔ ቆንጆ እንኳን ደስ አለሽ፡፡›››ከመቀመጫዋ በመነሳት ተጠምጥማባት እያገላበጠች ሳመቻት እና ወደ መቀመጫዋ ተመለሰች፡፡
‹‹ክርስትና ግን ስትይ ..ሁሴን ኦርቶዶክስ ሆነ እንዴ?››
‹‹ኧረ አልሆነም፡፡››
<<እና>>
‹‹ምን እና አለው ..ያው እሱም ሀይማኖት የለሽ እንደሆነ የእኔ ሀይማኖት ደግሞ አለየለትም፡፡››
‹‹ግን በኑሮችሁ ምንም ችግር አልፈጠረባችሁም?››
‹‹ያው እስከ አሁን በፍቅር ጥላ ስር ስለሆንን ችግር አልፈጠረብንም… በሚያስማማን እየተስማማን በልዩነታችን ደግሞ እንደልዩነታችን እየኖርን ነው፡፡ፍቅር እኮ ሁሉንም ክፍተቶችሽን ይደፍንልሻል...ፍቅር ሲሸረሸር ነው ሜዳ ሁሉ ገደል፣ነጩ ሁሉ ጥቁር፣ንግግሩ ሁሉ ጭቅጭቅ መስሎ ሚታይሽ፡፡››
👍76❤11😁2😢2👎1
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
..ከአንዱ ለምኖ ለአንዱ በመስጠት ብልጽግናን ማምጣት አይቻለም::
ለታዲዬስ ፣ትንግርት፣ሁሴን፣ዶ/ር ሶፊያ፣ፎዚያ እና ኤልያስ ዛሬ ልዩ ቀን ነች፡፡ለስድስት ወር የለፉበትን ...እንቅልፍ አጥተው ገንዘባቸውንም ዕውቀታቸውንም ያፈሰሱበት የድርጅታቸው የመጀመሪያ ፍሬ እነሱም የሚያዩበት ለማህበረሰቡም የሚያስተዋውቁበት ቀን ነው፡፡
ዝግጅቱ በሸራተን አዲስ የሚካሄድ ሲሆን የህፃናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር ዲኤታ፣የተለያዩ ሀይማኖት አባቶች፣የኤንባሲ ሰዎች፣ታዋቂ ሙዚቀኞች፣የፊልም አክተሮች፣አትሌቶች፣ነጋዴዎች፣
ለዚህ ድርጅት ከምስረታው እሰከአሁን ከፍተኛ እገዛ ካደረጉት ከየተለያዩ የፌስ ቡክ ግሩፖች የተወከሉ ወጣቶች፣ከተለያዩ ሚዲያዎች የተሰበሰቡ ጋዜጠኞች እና ካሜራ ማኖች..አዳራሹን
ሞልተውታል፡፡
የዛሬው ዝግጅት ዓለማ በዋናነት ሁለት ሲሆን ሌላም አንድ ንዑስ ዝግጅት አለ፡፡መድረኩን የሚመራው ጋዜጠኛ ሁሴን ነው..ማይኩን ይዞ ወደ መድረክ ወጣና ጉሮሮውን ሞርዶ ንግግሩን
ጀመረ::
‹‹ክቡራን እና ክብሯት ጥሪያችንን ተቀብላችሁ እዚህ የተገኛችሁ ሁላችሁም እንዲሁም በየቤታችሁ ሆናችሁ ዝግጅቱን በቀጥታ በቴሌቨዥን ስርጭት እየተከታተላችሁ ያላችሁ በአጠቃላይ በድርጅታችን ስም ምስጋናችንን እያቀረብን እስከፍፃሜውም በፅሞና እንድትከታተሉን እየጠየቅን በቀጥታ ወደ ዝግጅቱ እንገባለን፡፡በቅድሚያ የድርጅታችን መሪ የሆኑት ዶ/ር ሶፍያ ፕሮግራሙን በንግግር እንዲከፍቱልን እንጠይቃለን… ዶ/ርን ወደ መድረክ ሸኙልን፡፡››ዶ/ር ሶፊያ በጭብጨባ ታጅባ ወደ መድረክ ወጣችና ማይኩን ከሁሴን ተቀብላ ንግግሯን ማሰማት ቀጠለች፡፡
‹‹ክቡራን እና ክቡራት የመንግስት ባለስልጣናት፣የሀይማኖት አባቶች፣ከተለያዩ የማህበራት ዘርፎችን በመወከል
የተገኛችሁ፣በየቤታችሁም በመሆን እየተከታተላችሁን ያላችሁ በአጠቃላይ..እንኳን ለዚህች ቀን አደረሰን አላለሁ፡፡
የዛሬው ፕሮግራማችን ሁለት ዓላማዎች አሉት፡፡ አንደኛው የወላጆች እና ልጆች የምረቃ በዓል ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ለድርጅታችን የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ነው..እኔ አሁን አትኩሬ የተወሰነ ማብራሪያ ልሰጣችሁ የምፈልገው በመጀመሪያው ላይ ነው..ሁለተኛውን በተመለከተ አቶ ታዲዬስ ቆየት ብሎ ያብራራላችኋል፡፡
እንግዲህ እንደመነሻ ይሆነን ዘንድ የዛሬ አንድ ወር ከአስራ አምስት ቀን አካባቢ በበጎ ፍቃደኝነት አሳዳጊ የሌላቸውን ህፃናትን እናሳድጋለን ብለው ከተመዘገቡ በብዙ ሺዋች ከሚቆጠሩ ባለቀና ልቦች መካከል ለጊዜው አቅማችንን መሰረት አድርገን 15ዐ ግለሰቦችንና በቡድን ከመጡት መካከል ደግሞ 5ዐ ዎቹን ወደ ስልጠና አስገብተን ነበር፡፡እንግዲህ በአንድ ወር ስልጠና ውስጥ በድርጅቱ ህግና የስልጠና ማኑዋል የተሰጣቸውን ስልጠና በመከታተል ከ15ዐ ዎቹ ግለሰቦች መካከል 43 በቡድን ሆነው ከመጡት መካከል ደግሞ 31 መስፈርቱን ማሟላት ስላልቻሉ ከይቅርታ ጋር እንደ ፍላጎታቸው ህፃናትን እንዲያሳድጉ ልንፈቅድላቸው አልቻልንም፡፡የተቀሩት እንግዲህ ብቁ ሆነው በመገኘታቸው እንሆ ዛሬ በእናንተ ፊት መርቀን ልጆቻቸውን በአደራ እናስረክባቸዋለን፡፡››
የደመቀ ጭብጨባ ከአዳራሹ...ቀጠለች ዶ/ር ‹‹ዛሬ አሁን ለነገርኳችሁ ወላጆች የምናስረክባቸውን ልጆችም ለ3 ወር በካምፕ በማስገባት ስልጠና ሰጥተናቸዋል፡፡ልዩነቱ ህፃናቱን አንዴ ወደ ማሰልጠኛ ካስገባናቸው:: የምንፈልገውን ብቃት እስክናገኝባቸው ድረስ የፈጀውን ያህል ይፍጅ እንለፋባቸዋለን፡፡ ልጆቹን ከበሸቀጠ የድህነት መንደር እንዲሁም በስነ- ምግባር እና በሞራል ከዘቀጠ ጎዳና ላይ ነው የምንሰበስባቸው፤አመላቸውን ማረቅ፣ ስነ- ልቦናቸውን መገንባት፣ጤንነታቸውን ማስተካከል፣ ተስጥኦቸውን ለይቶ ማወቅ፤ወዘተ እንደሀሳባችን እስክናሳካ 3 ወር ፈጀብንም ሶስት
አመት ተስፋ አንቆርጥባቸውም፡፡ የራሱ ጉዳይም ብለንም እርግጠኛ ባልሆንበት ሁኔታ ለአሳዳጊ ወላጅ አሳልፈን አንሰጣቸውም፡፡ይህ ነው ልዩ የሚያደርገን.. እንጂማ መአት በህፃናት ላይ የሚሰሩ ድርጅቶች እንዳሉ እናውቃለን...፡፡.››
ወላጅ ለመሆን ስልጠናውን ወስደው መስፈርቱን አላሟላችሁም ብለን ከመለስናቸው ውስጥ የተወሰኑት በጣም ተበሳጭተውብን ነበር፤ላሳድግ ባልኩ መልካም ልስራ ባልኩ እንዴት እከለከላለሁ?የሚል መከራከሪያ ሀሳብ
ነበራቸው፡፡ግን እኛም ያንን ስናደርግ እያዘንን ነው... እየገነባን ያለነው የወደፊቱን ትውልድ
ነው፡፡አንድ ሰው ገንዘብና ፍላጎት ስላለው ብቻ ዝግጁ የሆነ ስነልቦና እንዲሁም የወላጅ ባህሪ
ሳይኖረው ልጅን ያህል ነገር አሳድግ ብለን አንስተን አንሰጠውም..በፍፁም እንደዛ
አናደርግም፡፡በእኛ መአከል ሰልጥነው ልጅ የተረከቡ ሰዎች በስልጠናው ያገኙትን ዕውቀት
ከዚህ ከእኛ ጋር ለወሰዷቸው ልጆችም ብቻ ሳይሆን ከአብራካቸው ለወጡትም
ህፃናት፣ለዘመዶቻቸው ልጆች ፣ለጎረቤቶቻቸው ልጆችም ያገኙትን ዕውቀት እንዲጠቀሙበት
እንፈልጋለን፡፡አርአያ እንዲሆኑበት እንፈልጋለን፡፡ ለዛ ነው ማኑዋሉንም አዘጋጅትን ለእያንዳንዱ ያደልነው፡፡
‹‹ልጅ ማሳደግ ማብላትና ማጠጣት ብቻ ሳይሆን..የወደፊት የህይወት ዓላማቸውን፤ ተሰጥኦዋቸውን ከስር ከመሰረቱ እያጎለበቱ መንገድ ማስያዝን ይጠይቃል፡፡ ይሄንን ነው ጠቅላላ የሀገራችን ወላጆች ሊከተሉት የሚገባው መንገድ፡፡ ህብረተሰቡም እንደህብረተሰብ...መንግስትም እንደመንግስት የየራሳቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ እጠይቃለሁ፡፡ አመሰግናለሁ፡፡ አሁን ቀጥታ ወደ ምረቃ በዓሉ እንሄዳለን፤ ክብር የህፃናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር ዲኤታ ለተመራቂ ወላጅ እና ህፃናት የምስክር ወረቀት ይሰጡልን ዘንድ እንጠይቃለን፡፡››
ሚንስቴሩ በሙሉ ሱፍ ሽክ ብለው በከረባት እንደታነቁ በተጀነነ እርምጃ ወደ መድረክ ወጥተው ከዶ/ር ጎን ቆሙ ፡፡ሁሴን የተመራቂዎቹን ስም ተራ በተራ ሲጠራ ወላጆቹ ከተረከቧቸው ህጻናት ጋር በመምጣት የምስክር
ወረቃታቸውን እየወሰዱ ወደ መቀመጫቸው ይመለሳሉ፡፡ ከነዚህ ተመራቂዎች ውስጥ..ሰሎሞንና የውብዳር አንድ ወንድ ልጅ(እነሱ የጠየቁት ሁለት ቢሆንም በታዲዬስ የሚመራው ቴክኒክ ብድን ግን በዚህ በአንዱ ልጅ ላይ የሚያሳዩት አፈፃፀም ታይቶ ከአመት በኃላ ሌላ ልጅ ሊጨመርላቸው ይችላል እንጂ አሁን ባለው ሁኔታ ከአንድ ልጅ በላይ አይፈቀድላችሁም በማለት ከለከሏቸው) ሌላው..ዶር ሶፊያና ከፕ/ዬሴፍ ጋር አንድ ሴት ልጅ፣ፎዚያ እና ኤልያስ አንድ ሴት ልጅ፣ፅዮን እና ዓላዛር ..ትንግርት እና ሁሴን አንድ ልጅ በመረከብ ከራሳቸው በመጀመር አርዓያነታቸውን አሳይተዋል፡፡
የምስክር ወረቀት የመስጠት ፕሮግራም ሲጠናቀቅ የክብር እንግዳውንና ዶ/ር ሶፊያ መድረኩን ለቀው ወደ መቀመጫቸው ሄዱ.... ሁሴን ቀጣዩን ፕሮግራም ማስተዋወቅ ጀመረ…፡፡
‹‹ክብሯን እንግዶች ወደ ቀጣዩ ፕሮግራማችን ከመሸጋገራችን በፊት የሙዚቃ እረፍት
እናደርጋለን..ድምፃዊ ሀሊማ እና ሄለን ወደ መድረክ፡፡››
በአካልም በየቤቱም እየተከታተሉ ያሉ አይኖቻቸውን ወደ መድረኩ ላኩ፡፡
የተባሉት ሙዚቀኞች ወደ መድረክ ሲመጡ ታዩ …ሀሊማ ጊታሯን ይዛ ወንበር ስባ ተቀመጠችና ማይኩን ወደ አፏ አስተካክላ አመቻቸች፡፡ሄለን ወደ ፒያኖው አመራች፡፡አብዛኛው ህዝብ አስታወሳቸው፡፡ ባለፈውም በቴሌቨዥን ቃለ መጠየቅ የተደረገላቸው ጊዜ ብቃታቸውን አሳይተዋል፤በአይድል ውድድርም እንደዛው…፡፡ ጀመሩ ሄለን ፒያኖውን ስታናግረው ሀሊማ ጊታሯን እየተጫወተች በድምጿም ታንቆረቁር ጀመር..
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
..ከአንዱ ለምኖ ለአንዱ በመስጠት ብልጽግናን ማምጣት አይቻለም::
ለታዲዬስ ፣ትንግርት፣ሁሴን፣ዶ/ር ሶፊያ፣ፎዚያ እና ኤልያስ ዛሬ ልዩ ቀን ነች፡፡ለስድስት ወር የለፉበትን ...እንቅልፍ አጥተው ገንዘባቸውንም ዕውቀታቸውንም ያፈሰሱበት የድርጅታቸው የመጀመሪያ ፍሬ እነሱም የሚያዩበት ለማህበረሰቡም የሚያስተዋውቁበት ቀን ነው፡፡
ዝግጅቱ በሸራተን አዲስ የሚካሄድ ሲሆን የህፃናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር ዲኤታ፣የተለያዩ ሀይማኖት አባቶች፣የኤንባሲ ሰዎች፣ታዋቂ ሙዚቀኞች፣የፊልም አክተሮች፣አትሌቶች፣ነጋዴዎች፣
ለዚህ ድርጅት ከምስረታው እሰከአሁን ከፍተኛ እገዛ ካደረጉት ከየተለያዩ የፌስ ቡክ ግሩፖች የተወከሉ ወጣቶች፣ከተለያዩ ሚዲያዎች የተሰበሰቡ ጋዜጠኞች እና ካሜራ ማኖች..አዳራሹን
ሞልተውታል፡፡
የዛሬው ዝግጅት ዓለማ በዋናነት ሁለት ሲሆን ሌላም አንድ ንዑስ ዝግጅት አለ፡፡መድረኩን የሚመራው ጋዜጠኛ ሁሴን ነው..ማይኩን ይዞ ወደ መድረክ ወጣና ጉሮሮውን ሞርዶ ንግግሩን
ጀመረ::
‹‹ክቡራን እና ክብሯት ጥሪያችንን ተቀብላችሁ እዚህ የተገኛችሁ ሁላችሁም እንዲሁም በየቤታችሁ ሆናችሁ ዝግጅቱን በቀጥታ በቴሌቨዥን ስርጭት እየተከታተላችሁ ያላችሁ በአጠቃላይ በድርጅታችን ስም ምስጋናችንን እያቀረብን እስከፍፃሜውም በፅሞና እንድትከታተሉን እየጠየቅን በቀጥታ ወደ ዝግጅቱ እንገባለን፡፡በቅድሚያ የድርጅታችን መሪ የሆኑት ዶ/ር ሶፍያ ፕሮግራሙን በንግግር እንዲከፍቱልን እንጠይቃለን… ዶ/ርን ወደ መድረክ ሸኙልን፡፡››ዶ/ር ሶፊያ በጭብጨባ ታጅባ ወደ መድረክ ወጣችና ማይኩን ከሁሴን ተቀብላ ንግግሯን ማሰማት ቀጠለች፡፡
‹‹ክቡራን እና ክቡራት የመንግስት ባለስልጣናት፣የሀይማኖት አባቶች፣ከተለያዩ የማህበራት ዘርፎችን በመወከል
የተገኛችሁ፣በየቤታችሁም በመሆን እየተከታተላችሁን ያላችሁ በአጠቃላይ..እንኳን ለዚህች ቀን አደረሰን አላለሁ፡፡
የዛሬው ፕሮግራማችን ሁለት ዓላማዎች አሉት፡፡ አንደኛው የወላጆች እና ልጆች የምረቃ በዓል ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ለድርጅታችን የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ነው..እኔ አሁን አትኩሬ የተወሰነ ማብራሪያ ልሰጣችሁ የምፈልገው በመጀመሪያው ላይ ነው..ሁለተኛውን በተመለከተ አቶ ታዲዬስ ቆየት ብሎ ያብራራላችኋል፡፡
እንግዲህ እንደመነሻ ይሆነን ዘንድ የዛሬ አንድ ወር ከአስራ አምስት ቀን አካባቢ በበጎ ፍቃደኝነት አሳዳጊ የሌላቸውን ህፃናትን እናሳድጋለን ብለው ከተመዘገቡ በብዙ ሺዋች ከሚቆጠሩ ባለቀና ልቦች መካከል ለጊዜው አቅማችንን መሰረት አድርገን 15ዐ ግለሰቦችንና በቡድን ከመጡት መካከል ደግሞ 5ዐ ዎቹን ወደ ስልጠና አስገብተን ነበር፡፡እንግዲህ በአንድ ወር ስልጠና ውስጥ በድርጅቱ ህግና የስልጠና ማኑዋል የተሰጣቸውን ስልጠና በመከታተል ከ15ዐ ዎቹ ግለሰቦች መካከል 43 በቡድን ሆነው ከመጡት መካከል ደግሞ 31 መስፈርቱን ማሟላት ስላልቻሉ ከይቅርታ ጋር እንደ ፍላጎታቸው ህፃናትን እንዲያሳድጉ ልንፈቅድላቸው አልቻልንም፡፡የተቀሩት እንግዲህ ብቁ ሆነው በመገኘታቸው እንሆ ዛሬ በእናንተ ፊት መርቀን ልጆቻቸውን በአደራ እናስረክባቸዋለን፡፡››
የደመቀ ጭብጨባ ከአዳራሹ...ቀጠለች ዶ/ር ‹‹ዛሬ አሁን ለነገርኳችሁ ወላጆች የምናስረክባቸውን ልጆችም ለ3 ወር በካምፕ በማስገባት ስልጠና ሰጥተናቸዋል፡፡ልዩነቱ ህፃናቱን አንዴ ወደ ማሰልጠኛ ካስገባናቸው:: የምንፈልገውን ብቃት እስክናገኝባቸው ድረስ የፈጀውን ያህል ይፍጅ እንለፋባቸዋለን፡፡ ልጆቹን ከበሸቀጠ የድህነት መንደር እንዲሁም በስነ- ምግባር እና በሞራል ከዘቀጠ ጎዳና ላይ ነው የምንሰበስባቸው፤አመላቸውን ማረቅ፣ ስነ- ልቦናቸውን መገንባት፣ጤንነታቸውን ማስተካከል፣ ተስጥኦቸውን ለይቶ ማወቅ፤ወዘተ እንደሀሳባችን እስክናሳካ 3 ወር ፈጀብንም ሶስት
አመት ተስፋ አንቆርጥባቸውም፡፡ የራሱ ጉዳይም ብለንም እርግጠኛ ባልሆንበት ሁኔታ ለአሳዳጊ ወላጅ አሳልፈን አንሰጣቸውም፡፡ይህ ነው ልዩ የሚያደርገን.. እንጂማ መአት በህፃናት ላይ የሚሰሩ ድርጅቶች እንዳሉ እናውቃለን...፡፡.››
ወላጅ ለመሆን ስልጠናውን ወስደው መስፈርቱን አላሟላችሁም ብለን ከመለስናቸው ውስጥ የተወሰኑት በጣም ተበሳጭተውብን ነበር፤ላሳድግ ባልኩ መልካም ልስራ ባልኩ እንዴት እከለከላለሁ?የሚል መከራከሪያ ሀሳብ
ነበራቸው፡፡ግን እኛም ያንን ስናደርግ እያዘንን ነው... እየገነባን ያለነው የወደፊቱን ትውልድ
ነው፡፡አንድ ሰው ገንዘብና ፍላጎት ስላለው ብቻ ዝግጁ የሆነ ስነልቦና እንዲሁም የወላጅ ባህሪ
ሳይኖረው ልጅን ያህል ነገር አሳድግ ብለን አንስተን አንሰጠውም..በፍፁም እንደዛ
አናደርግም፡፡በእኛ መአከል ሰልጥነው ልጅ የተረከቡ ሰዎች በስልጠናው ያገኙትን ዕውቀት
ከዚህ ከእኛ ጋር ለወሰዷቸው ልጆችም ብቻ ሳይሆን ከአብራካቸው ለወጡትም
ህፃናት፣ለዘመዶቻቸው ልጆች ፣ለጎረቤቶቻቸው ልጆችም ያገኙትን ዕውቀት እንዲጠቀሙበት
እንፈልጋለን፡፡አርአያ እንዲሆኑበት እንፈልጋለን፡፡ ለዛ ነው ማኑዋሉንም አዘጋጅትን ለእያንዳንዱ ያደልነው፡፡
‹‹ልጅ ማሳደግ ማብላትና ማጠጣት ብቻ ሳይሆን..የወደፊት የህይወት ዓላማቸውን፤ ተሰጥኦዋቸውን ከስር ከመሰረቱ እያጎለበቱ መንገድ ማስያዝን ይጠይቃል፡፡ ይሄንን ነው ጠቅላላ የሀገራችን ወላጆች ሊከተሉት የሚገባው መንገድ፡፡ ህብረተሰቡም እንደህብረተሰብ...መንግስትም እንደመንግስት የየራሳቸውን ኃላፊነት እንዲወጡ እጠይቃለሁ፡፡ አመሰግናለሁ፡፡ አሁን ቀጥታ ወደ ምረቃ በዓሉ እንሄዳለን፤ ክብር የህፃናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር ዲኤታ ለተመራቂ ወላጅ እና ህፃናት የምስክር ወረቀት ይሰጡልን ዘንድ እንጠይቃለን፡፡››
ሚንስቴሩ በሙሉ ሱፍ ሽክ ብለው በከረባት እንደታነቁ በተጀነነ እርምጃ ወደ መድረክ ወጥተው ከዶ/ር ጎን ቆሙ ፡፡ሁሴን የተመራቂዎቹን ስም ተራ በተራ ሲጠራ ወላጆቹ ከተረከቧቸው ህጻናት ጋር በመምጣት የምስክር
ወረቃታቸውን እየወሰዱ ወደ መቀመጫቸው ይመለሳሉ፡፡ ከነዚህ ተመራቂዎች ውስጥ..ሰሎሞንና የውብዳር አንድ ወንድ ልጅ(እነሱ የጠየቁት ሁለት ቢሆንም በታዲዬስ የሚመራው ቴክኒክ ብድን ግን በዚህ በአንዱ ልጅ ላይ የሚያሳዩት አፈፃፀም ታይቶ ከአመት በኃላ ሌላ ልጅ ሊጨመርላቸው ይችላል እንጂ አሁን ባለው ሁኔታ ከአንድ ልጅ በላይ አይፈቀድላችሁም በማለት ከለከሏቸው) ሌላው..ዶር ሶፊያና ከፕ/ዬሴፍ ጋር አንድ ሴት ልጅ፣ፎዚያ እና ኤልያስ አንድ ሴት ልጅ፣ፅዮን እና ዓላዛር ..ትንግርት እና ሁሴን አንድ ልጅ በመረከብ ከራሳቸው በመጀመር አርዓያነታቸውን አሳይተዋል፡፡
የምስክር ወረቀት የመስጠት ፕሮግራም ሲጠናቀቅ የክብር እንግዳውንና ዶ/ር ሶፊያ መድረኩን ለቀው ወደ መቀመጫቸው ሄዱ.... ሁሴን ቀጣዩን ፕሮግራም ማስተዋወቅ ጀመረ…፡፡
‹‹ክብሯን እንግዶች ወደ ቀጣዩ ፕሮግራማችን ከመሸጋገራችን በፊት የሙዚቃ እረፍት
እናደርጋለን..ድምፃዊ ሀሊማ እና ሄለን ወደ መድረክ፡፡››
በአካልም በየቤቱም እየተከታተሉ ያሉ አይኖቻቸውን ወደ መድረኩ ላኩ፡፡
የተባሉት ሙዚቀኞች ወደ መድረክ ሲመጡ ታዩ …ሀሊማ ጊታሯን ይዛ ወንበር ስባ ተቀመጠችና ማይኩን ወደ አፏ አስተካክላ አመቻቸች፡፡ሄለን ወደ ፒያኖው አመራች፡፡አብዛኛው ህዝብ አስታወሳቸው፡፡ ባለፈውም በቴሌቨዥን ቃለ መጠየቅ የተደረገላቸው ጊዜ ብቃታቸውን አሳይተዋል፤በአይድል ውድድርም እንደዛው…፡፡ ጀመሩ ሄለን ፒያኖውን ስታናግረው ሀሊማ ጊታሯን እየተጫወተች በድምጿም ታንቆረቁር ጀመር..
👍64❤13
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሁሴን ተቀበለውና ቀጠለ <<ታዲዬስ ባለው ነገር ላይ ምንም አልጨምርም.. ቀጥታ ወደ ገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራሙ ገብቼያለሁ፡፡እዚህም ያላችሁ በመላው ዓለም የምትገኙ አላማችንን የምትደግፉ በስልክም በኢሜልም ሆነ በተመቻችሁ ዘዴ ቃል መግባት ትችላላችሁ ... ከዛ በፊት ግን ይሄንን ዝግጅት የምንጀምረው፤በስጦታ ነው፡፡ስጦታውን የምትሰጠን ሰዓሊ ሰላም ነች.. ሰዓሊ ሰላም ወደ መድረክ…፡፡››
ሰላም ሸንከል ሸንከል እያለች ወደ መድረክ ስትወጣ ትንግርት ከኃላዋ 120 ሳ.ሜ በ 60 ሳ.ሜ ስፋት ባለው በሸራ ላይ የተሳለ ስዕል ይዛ ተከትላት ወጣች፡፡ስዕሉ ለህዝብ እይታ ቀረበ፡፡
<<እኛ ለእኛ›› የሚል ርዕስ አለው፡፡
አንድ ህፃን የተቦተራረፈ ልብስ እና የቆሸሸ ፊት ይዞ አስፓልት ዳር ከሚገኝ የቆሻሻ መጣያ ገንዳ
ጠርዝ ላይ ቂቢብ ብሎ በመውጣት ሞልቶ በመትረፍ አካባቢውን ሙሉ ከሸፈነው ቆሻሻ ላይ የተጣለ ምግብ ጎንበስ ብሎ የሚፈልግ ይመስላል፤አንደኛው እጁ ግን ወደ አስፓልቱ ተቀስሯል፤በተቀሰረው እጁ አቅጣጫ የቆመች የቤት መኪና ትታያለች፣ከመኪናዋ ውስጥ አንድ በተመሳሳይ ዕድሜ ላይ የሚገኝ የፀዳ ልብስ የለበሰና የተመቸው ህፃን በመስኮት ተንጠራርቶ መፅሀፍ እና ዳቦ ለጎስቆላው ልጅ ሊያቀብለው ሲንጠራራ ያሳያል፡፡
ሁሴን ቃላ መጠየቅ ሊያደርጋት ወደ ሰላም ተጠጋ
‹‹ስምሽን ብታስተዋውቂን?››
‹‹ሰላም እባላለሁ..ሰላም ታዲዬስ፡፡››
‹‹ሰላም እሺ ..…ለምንድነው ወደዚህ መድረክ የወጣሽው?››
‹‹ይሄንን ስዕል ለድርጅቱ በስጦታ ላማበረክት፡፡››
‹‹በጣም ጥሩ ነው ..ማነው የሳለው?››
<<እኔ ነኛ፡››
‹‹ለምን ርዕሱን ..እኛ ለእኛ አልሽው?››
‹‹ለእኛ ከእኛ ውጭ ማንም ስለሌለ ነዋ...ታዲዬስ አባት ባይሆነኝ እኔ ይሄኔ እዚህ
መድረክ ላይ ሳይሆን ሀዋሳ መንገድ ዳር ቁራሽ ዳቦ መግዣ ሳንቲም እየለመንኩ ነበር
ምታገኙኝ…..እባካችሁ የኢትዮጰያ ህዝቦች በጠቅላላ መጥናችሁ ውለዱ፤ልመና የሞራል
ነቀርሳ ነው ማንም ህፃን እንዲለምን አትፍቀዱ፤ጎዳናዎች ከቦታ ወደ ቦታ መተላለፊያዎች እንጂ ፈጽሞ የህጻናት መኖሪያዎች መሆን የለባቸውም፤ታዲ አባቴ ከዛ
የጎዳና ሰቆቃ አውጥተህ ሰው ስላደረግከኝ አመሰግንሀለው እሺ ... ደግሞ በጣም ነው
የምወድህ....ሁላችንም ልጆችህ
እንወድሀለን..ሁሉም የዓለም አባቶች እንደ አንተ እንዲሆኑ እንፈልጋለን..››ይሄን ስትናገር እንባዋን መግታት ስላልቻለች መድረኩ ጥላ ወረደች..አዳራሹን የሞላው ህዝብ ዓይኞች ሁሉ
በዕንባ ፈሳሽ ተሞሉ፡፡ሁሴን ከደቂቃዎች ዝምታ በኃላ መናገር
ጀመረ‹‹እሺ ሰላምን እንደሰማችኋት ይሄንን በነዛ
ትናንሽ እጆቿ የተሳለውን ድንቅ ስዕሏን በስጦታ አቅርባልናለች.. እናም ለጨረታ እናቀርበዋለን..፡፡
ሰላም ማለት የታዲዬስ ልጅ ነች..ቅድም ልዩ ጥኡመ ዜማ ለጆሮችን ያሰሙን ሀሊማ እና
ሄለንም የታዲዬስ ልጆች ናቸው፤ሚጡና ሙሴ
የሚባሉም ልጆች አሉት...በተለይ ሙሴ የልጅ ሳይንቲስት ነው…ስለሱ ሳስብ ምን እንደሚታሰበኝ ታውቃላችሁ ሰው ከሞተ በኋላ
ነፍሱ በሌላ ሰው አካል ሆና ዳግም ወደዚህ ምድር ትመጣለች የሚል እምነት የሚያራምዱ
ማህበረሰቦች አሉ ፤ያ እምነት እውነት ከሆነ የታዲዬስ ልጅ የሆነው ሙሴ የቶማስ ኤዲሰንን
ነፍስ ይዞ ለኢትዬጵያውያን ተስፋ ሊሆን የተፈጠረ ሳይሆን አይቀርም ብዬ እጠረጥራለሁ…. በአጠቃላይ ቅድም ታዲዬስ
የተናገረው ንግግር ለመናገር ብቻ ሳይሆን እሱ በተግባር ስለፈተነው ህጻናትን ከመሰረቱ ኮተኩተን ካሳደግናቸው ገና ከጥዋቱ ፍሬያቸው እንደምናይ ስላረጋገጠ ነው..፡፡
አሁን ወደ ሰላም ሥዕል ጨረታ እንግባ..በነገራችን ላይ ከዚህ ፕሮግራም በኋላ የሰላምን ሌሎች ድንቅ ስዕሎችን ማየት ከፈለጋች በሚቀጥለው ክፍል ጎራ በሉ..(ይሄንን ሲናገር በየቤታቸው ሆነው ዝግጅቱን በቴሌቨዠን ለሚከታተሉት ካሜራው የሰላም ስዕል ወደ ሚገኙበት ክፍል በማዞር ማስቃኘት ጀመረ ..13 የሚሆኑ የተለያየ ርዕስ እና መጠን ያላቸው ስዕሎች በግድግዳው ላይ ተሰባጥረው ለዕይታ ምቹ ሆነው ተሰቅለው አሳየ፡፡
ሰላም ለድርጅቱ በስጦታ ያበረከተችው ስዕል ከሸራተን ሆቴል አልወጣም..በሼኩ ትዕዛዝ ይመስላል በ1ዐዐ ሺ ብር መነሻ የተጀመረውን ጫረታ ፉክክር ዝግጅቱ ላይ ታድመው የነበሩት የሜድሮኩ ስራ አስኪያጅ በሁለት ሚሊዬን ብር እዛው አስቀሩት..ድርጅቶችም ግለሰቦችም ያቅማቸውን ወረወሩ..አጠቃላይ ቃል የተገባውና እጅ በእጅ የተሰጠው በድምሩ 25 ሚሊዬን ብር ሆነ፡፡
ሁሴን ፕሮግራሙን ወደ ሶስተኛው ዝግጅት ሊያሸጋግር ፈለገ‹‹ቅድሚያ ግን ሄለን እና ሀሊማ ወደ መድረክ ዳግም እንዲወጡ አደረገ...የቴዲ አፍሮን ላምባዲና ነው ያቀረቡት፤ ልክ እንዳጠናቀቁ ሁለተኛውን ሙዚቃ ሊቀጥሉ ሲሉ ትንግርት በምልክት አስቆመቻቸው እና ወደ መድረክ ወጣች ፡
‹‹ይቅርታ ለየት ያለ ዜና በስልክ ስለደረሰኝ ነው ወደ መድረክ የወጣሁት..ቴዲ አፍሮ ከሄለን እና ሀሊማ ጋር አዲስ አበባ ላይ አንድ ኮንሰርት በማዘጋጀት ገቢውን ለድርጅቱ እንዲሚያስገባ ነግሮናል.. ለጊዜው 1ዐዐ ሺ ብርም በአካውንታችን ዛሬውኑ እንደሚያስገባ አብስሮናል፤እንግዲህ እዚህ ዝግጅት ላይ የታደሙ ድምጻዊያኖቻችን እና ኮሜዲያኖችም ቅድም እንደሰማችሁት አንድ ኮንሰርት እንደሚያዘጋጁልን ቃል ገብተው ነበር..ይሄ ሁለተኛ ኮንሰርት መሆኑ ነው፡፡እናመስግናለን ››ብላ ወረደች፡
..በዚህ ዜና በጣም የፈነጠዙት ሀሊማ እና ሄለን ናቸው ፤ከሚወዱትና ከሚያደንቁት ለእነሱ እንደ ህልም ከሆነው ቴዲ አፍሮ ጋር በአንድ መድረክ ሊሰሩ ነው..በደስታ በተጥለቀለቀው ስሜታቸው የሚቀጥለውን ሙዚቃ መጫወት ጀመሩ.. የሰርግ ዘፈን ነው‹‹..ሙሽራዬ ሙሽራዬ ... የወይን አበባዬ››ሙዚቃውን ተከትሎ ከጀርባ ካለው በር ወደ መድረክ ሲወጣ የታየው ታዲዬስ ነው፡፡ ቅድም ከለበሰው ልብስ በተለየ አለባበስ ሙሉ ሱፍ ለብሶ ቀኝ እግሩን አስቀድሞ ታየ.. ከኃላው ነጭ የተንዘረፈፈ ቬሎ የለበሰች ወጣት ተከትላዋላች... ርብቃ ነኝ..፡፡እጅ ለእጅ ተቆላልፈው በዝግታ እርምጃ ሙሉ በሙሉ ወደ መድረኩ ወጡ…ጥጉን ይዘው እንደተጣበቁ ቆሙ፡፡
ሙዚቃው እንደቀጠለ ነው..ሌሎች ጥንዶች በተመሳሳይ ሁኔታ በተመሳሳይ አለባበስ ወጡ ዶ/ር ሶፊያ እና ፕ/ዬሴፍ ናቸው፡፡ ከነ ታዲዬስ ጎን ቆሙ..አሁንም ሌላ ጥንዶች ተከተሉ ፎዚያና ኤልያስ(የእነ ኤልያስ ጋብቻ ልዩነታቸውን በምን ሁኔታ ፈተው ወይም ለመፍታት ተስማምተው ለዚህ ጥምረት እንደበቁ ለጊዜው ከጥንዶቹ በስተቀር ማንም የሚያውቅ ሰው የለም) ህዝብ ከፍተኛ መደመም ወስጥ ገብቷል..በመጨረሻ ጥንድ ሆነው የወጡት የነ ሀሊማ የሙዚቃ አስተማሪዋ አይነ ስውሯ ፅዬን እና የሰላም የስዕል አስተማሪው ዓልዓዛር ናቸው፡፡ሙዚቃው አልቆ ተቋረጠ..ከዛ አምስቱም የታዲዬስ ልጆች ከያሉበት ወደመድረክ ወጡና ታዲዬስን እና አዲሷን እናታቸውን ርብቃን ከበው ቆሙ..በተመሳሳይ ሌሎች ጥንዶችም ዛሬ ለማሳዳግ የተረከቧቸው ልጆች ወደ መድረክ ወጥተው በእያንዳንዱ ጥንዶቹ መካከል በፈገግታ ቆሙ..ህዝቡ በደስታ እና በዕልልታ አዳራሹን አደበላለቀው፡፡
ሁሴን ወደ መድረኩ ወጣና መናገር ጀመረ….
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሁሴን ተቀበለውና ቀጠለ <<ታዲዬስ ባለው ነገር ላይ ምንም አልጨምርም.. ቀጥታ ወደ ገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራሙ ገብቼያለሁ፡፡እዚህም ያላችሁ በመላው ዓለም የምትገኙ አላማችንን የምትደግፉ በስልክም በኢሜልም ሆነ በተመቻችሁ ዘዴ ቃል መግባት ትችላላችሁ ... ከዛ በፊት ግን ይሄንን ዝግጅት የምንጀምረው፤በስጦታ ነው፡፡ስጦታውን የምትሰጠን ሰዓሊ ሰላም ነች.. ሰዓሊ ሰላም ወደ መድረክ…፡፡››
ሰላም ሸንከል ሸንከል እያለች ወደ መድረክ ስትወጣ ትንግርት ከኃላዋ 120 ሳ.ሜ በ 60 ሳ.ሜ ስፋት ባለው በሸራ ላይ የተሳለ ስዕል ይዛ ተከትላት ወጣች፡፡ስዕሉ ለህዝብ እይታ ቀረበ፡፡
<<እኛ ለእኛ›› የሚል ርዕስ አለው፡፡
አንድ ህፃን የተቦተራረፈ ልብስ እና የቆሸሸ ፊት ይዞ አስፓልት ዳር ከሚገኝ የቆሻሻ መጣያ ገንዳ
ጠርዝ ላይ ቂቢብ ብሎ በመውጣት ሞልቶ በመትረፍ አካባቢውን ሙሉ ከሸፈነው ቆሻሻ ላይ የተጣለ ምግብ ጎንበስ ብሎ የሚፈልግ ይመስላል፤አንደኛው እጁ ግን ወደ አስፓልቱ ተቀስሯል፤በተቀሰረው እጁ አቅጣጫ የቆመች የቤት መኪና ትታያለች፣ከመኪናዋ ውስጥ አንድ በተመሳሳይ ዕድሜ ላይ የሚገኝ የፀዳ ልብስ የለበሰና የተመቸው ህፃን በመስኮት ተንጠራርቶ መፅሀፍ እና ዳቦ ለጎስቆላው ልጅ ሊያቀብለው ሲንጠራራ ያሳያል፡፡
ሁሴን ቃላ መጠየቅ ሊያደርጋት ወደ ሰላም ተጠጋ
‹‹ስምሽን ብታስተዋውቂን?››
‹‹ሰላም እባላለሁ..ሰላም ታዲዬስ፡፡››
‹‹ሰላም እሺ ..…ለምንድነው ወደዚህ መድረክ የወጣሽው?››
‹‹ይሄንን ስዕል ለድርጅቱ በስጦታ ላማበረክት፡፡››
‹‹በጣም ጥሩ ነው ..ማነው የሳለው?››
<<እኔ ነኛ፡››
‹‹ለምን ርዕሱን ..እኛ ለእኛ አልሽው?››
‹‹ለእኛ ከእኛ ውጭ ማንም ስለሌለ ነዋ...ታዲዬስ አባት ባይሆነኝ እኔ ይሄኔ እዚህ
መድረክ ላይ ሳይሆን ሀዋሳ መንገድ ዳር ቁራሽ ዳቦ መግዣ ሳንቲም እየለመንኩ ነበር
ምታገኙኝ…..እባካችሁ የኢትዮጰያ ህዝቦች በጠቅላላ መጥናችሁ ውለዱ፤ልመና የሞራል
ነቀርሳ ነው ማንም ህፃን እንዲለምን አትፍቀዱ፤ጎዳናዎች ከቦታ ወደ ቦታ መተላለፊያዎች እንጂ ፈጽሞ የህጻናት መኖሪያዎች መሆን የለባቸውም፤ታዲ አባቴ ከዛ
የጎዳና ሰቆቃ አውጥተህ ሰው ስላደረግከኝ አመሰግንሀለው እሺ ... ደግሞ በጣም ነው
የምወድህ....ሁላችንም ልጆችህ
እንወድሀለን..ሁሉም የዓለም አባቶች እንደ አንተ እንዲሆኑ እንፈልጋለን..››ይሄን ስትናገር እንባዋን መግታት ስላልቻለች መድረኩ ጥላ ወረደች..አዳራሹን የሞላው ህዝብ ዓይኞች ሁሉ
በዕንባ ፈሳሽ ተሞሉ፡፡ሁሴን ከደቂቃዎች ዝምታ በኃላ መናገር
ጀመረ‹‹እሺ ሰላምን እንደሰማችኋት ይሄንን በነዛ
ትናንሽ እጆቿ የተሳለውን ድንቅ ስዕሏን በስጦታ አቅርባልናለች.. እናም ለጨረታ እናቀርበዋለን..፡፡
ሰላም ማለት የታዲዬስ ልጅ ነች..ቅድም ልዩ ጥኡመ ዜማ ለጆሮችን ያሰሙን ሀሊማ እና
ሄለንም የታዲዬስ ልጆች ናቸው፤ሚጡና ሙሴ
የሚባሉም ልጆች አሉት...በተለይ ሙሴ የልጅ ሳይንቲስት ነው…ስለሱ ሳስብ ምን እንደሚታሰበኝ ታውቃላችሁ ሰው ከሞተ በኋላ
ነፍሱ በሌላ ሰው አካል ሆና ዳግም ወደዚህ ምድር ትመጣለች የሚል እምነት የሚያራምዱ
ማህበረሰቦች አሉ ፤ያ እምነት እውነት ከሆነ የታዲዬስ ልጅ የሆነው ሙሴ የቶማስ ኤዲሰንን
ነፍስ ይዞ ለኢትዬጵያውያን ተስፋ ሊሆን የተፈጠረ ሳይሆን አይቀርም ብዬ እጠረጥራለሁ…. በአጠቃላይ ቅድም ታዲዬስ
የተናገረው ንግግር ለመናገር ብቻ ሳይሆን እሱ በተግባር ስለፈተነው ህጻናትን ከመሰረቱ ኮተኩተን ካሳደግናቸው ገና ከጥዋቱ ፍሬያቸው እንደምናይ ስላረጋገጠ ነው..፡፡
አሁን ወደ ሰላም ሥዕል ጨረታ እንግባ..በነገራችን ላይ ከዚህ ፕሮግራም በኋላ የሰላምን ሌሎች ድንቅ ስዕሎችን ማየት ከፈለጋች በሚቀጥለው ክፍል ጎራ በሉ..(ይሄንን ሲናገር በየቤታቸው ሆነው ዝግጅቱን በቴሌቨዠን ለሚከታተሉት ካሜራው የሰላም ስዕል ወደ ሚገኙበት ክፍል በማዞር ማስቃኘት ጀመረ ..13 የሚሆኑ የተለያየ ርዕስ እና መጠን ያላቸው ስዕሎች በግድግዳው ላይ ተሰባጥረው ለዕይታ ምቹ ሆነው ተሰቅለው አሳየ፡፡
ሰላም ለድርጅቱ በስጦታ ያበረከተችው ስዕል ከሸራተን ሆቴል አልወጣም..በሼኩ ትዕዛዝ ይመስላል በ1ዐዐ ሺ ብር መነሻ የተጀመረውን ጫረታ ፉክክር ዝግጅቱ ላይ ታድመው የነበሩት የሜድሮኩ ስራ አስኪያጅ በሁለት ሚሊዬን ብር እዛው አስቀሩት..ድርጅቶችም ግለሰቦችም ያቅማቸውን ወረወሩ..አጠቃላይ ቃል የተገባውና እጅ በእጅ የተሰጠው በድምሩ 25 ሚሊዬን ብር ሆነ፡፡
ሁሴን ፕሮግራሙን ወደ ሶስተኛው ዝግጅት ሊያሸጋግር ፈለገ‹‹ቅድሚያ ግን ሄለን እና ሀሊማ ወደ መድረክ ዳግም እንዲወጡ አደረገ...የቴዲ አፍሮን ላምባዲና ነው ያቀረቡት፤ ልክ እንዳጠናቀቁ ሁለተኛውን ሙዚቃ ሊቀጥሉ ሲሉ ትንግርት በምልክት አስቆመቻቸው እና ወደ መድረክ ወጣች ፡
‹‹ይቅርታ ለየት ያለ ዜና በስልክ ስለደረሰኝ ነው ወደ መድረክ የወጣሁት..ቴዲ አፍሮ ከሄለን እና ሀሊማ ጋር አዲስ አበባ ላይ አንድ ኮንሰርት በማዘጋጀት ገቢውን ለድርጅቱ እንዲሚያስገባ ነግሮናል.. ለጊዜው 1ዐዐ ሺ ብርም በአካውንታችን ዛሬውኑ እንደሚያስገባ አብስሮናል፤እንግዲህ እዚህ ዝግጅት ላይ የታደሙ ድምጻዊያኖቻችን እና ኮሜዲያኖችም ቅድም እንደሰማችሁት አንድ ኮንሰርት እንደሚያዘጋጁልን ቃል ገብተው ነበር..ይሄ ሁለተኛ ኮንሰርት መሆኑ ነው፡፡እናመስግናለን ››ብላ ወረደች፡
..በዚህ ዜና በጣም የፈነጠዙት ሀሊማ እና ሄለን ናቸው ፤ከሚወዱትና ከሚያደንቁት ለእነሱ እንደ ህልም ከሆነው ቴዲ አፍሮ ጋር በአንድ መድረክ ሊሰሩ ነው..በደስታ በተጥለቀለቀው ስሜታቸው የሚቀጥለውን ሙዚቃ መጫወት ጀመሩ.. የሰርግ ዘፈን ነው‹‹..ሙሽራዬ ሙሽራዬ ... የወይን አበባዬ››ሙዚቃውን ተከትሎ ከጀርባ ካለው በር ወደ መድረክ ሲወጣ የታየው ታዲዬስ ነው፡፡ ቅድም ከለበሰው ልብስ በተለየ አለባበስ ሙሉ ሱፍ ለብሶ ቀኝ እግሩን አስቀድሞ ታየ.. ከኃላው ነጭ የተንዘረፈፈ ቬሎ የለበሰች ወጣት ተከትላዋላች... ርብቃ ነኝ..፡፡እጅ ለእጅ ተቆላልፈው በዝግታ እርምጃ ሙሉ በሙሉ ወደ መድረኩ ወጡ…ጥጉን ይዘው እንደተጣበቁ ቆሙ፡፡
ሙዚቃው እንደቀጠለ ነው..ሌሎች ጥንዶች በተመሳሳይ ሁኔታ በተመሳሳይ አለባበስ ወጡ ዶ/ር ሶፊያ እና ፕ/ዬሴፍ ናቸው፡፡ ከነ ታዲዬስ ጎን ቆሙ..አሁንም ሌላ ጥንዶች ተከተሉ ፎዚያና ኤልያስ(የእነ ኤልያስ ጋብቻ ልዩነታቸውን በምን ሁኔታ ፈተው ወይም ለመፍታት ተስማምተው ለዚህ ጥምረት እንደበቁ ለጊዜው ከጥንዶቹ በስተቀር ማንም የሚያውቅ ሰው የለም) ህዝብ ከፍተኛ መደመም ወስጥ ገብቷል..በመጨረሻ ጥንድ ሆነው የወጡት የነ ሀሊማ የሙዚቃ አስተማሪዋ አይነ ስውሯ ፅዬን እና የሰላም የስዕል አስተማሪው ዓልዓዛር ናቸው፡፡ሙዚቃው አልቆ ተቋረጠ..ከዛ አምስቱም የታዲዬስ ልጆች ከያሉበት ወደመድረክ ወጡና ታዲዬስን እና አዲሷን እናታቸውን ርብቃን ከበው ቆሙ..በተመሳሳይ ሌሎች ጥንዶችም ዛሬ ለማሳዳግ የተረከቧቸው ልጆች ወደ መድረክ ወጥተው በእያንዳንዱ ጥንዶቹ መካከል በፈገግታ ቆሙ..ህዝቡ በደስታ እና በዕልልታ አዳራሹን አደበላለቀው፡፡
ሁሴን ወደ መድረኩ ወጣና መናገር ጀመረ….
👍77❤15🤔2👎1