#እህቴ_ባትሆኚ_አገባሽ_ነበረ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
እንደተለመደው እቤቴ አልጋዬ ላይ በጀርባዬ ተዘርሬ በመተኛት ጣፋጮና ተወዳጇ ልጄ በቴሌግራም የላከችልኝን የእናቷን ዲያሪ በከፍተኛ ተመስጦና ውስጥን በሚሸረካክት የልብ ድማት ያለፈ ታሪኬን እያነበብኩ ነው፡፡
////
ማትሪክ በተቀበልን በአንድ ወር ውስጥ ለሰርግ ሽር ጉድ ተጀመረ..፡፡ለሠርጉ 15 ቀን ሲቀረው ጨነቀኝ..፡፡በረሽ ጥፊ ጥፊ..ወይም እራስሽን አጥፊ የሚል ስሜት ይተናነቀኝ ጀመር...፡፡እስቲ በፈረሰኛው በግድ ካላገባሽ እቆራርጥሻለሁ ብሎ ያስፈራራኝ ሰው የለ... ሁሉንም ያደረኩት በራሴ ፍቃድና ምርጫ ነው። እንደውም ቤተሠቦቼ በዚህ ሀሳብ እንዲስማሙ ለማሳመን ብዙ ነገር ቀባጥሬ ነበር...እና ታዲያ ?የቁርጡ ቀን ሲመጣ ምነውሳ...?ዋናው ጉዳይ ከእዬቤ እንዴት አድርጌ የምር እለያለሁ ?የሚለው ሀሳብ ነው እረፍት የነሳኝ....፡፡ እርግጥ አውቃለሁ ወደ ጋብቻው የገባሁበት ዋና አላማ ከእዬብ ለመራቅ ከአምላክ የተላከ ልዩና ረቂቅ ዘዴ አድርጌ በደፈናው ተቀብዬው ነበር እንጂ ዝርዝር ጉዳዬች ላይ በደንብ ያሰብኩባቸው አልነበረም። ይታያችሁ ባል ካገባው እኮ አብሮ ማደር ከዛም ያለፈ ነገር ማድረግ የግድ ነው ፡፡ በህልሜም ሆነ በእውኔ ከእዬብ ገላ ውጭ የወንድ ገላ ታስቦኝ በፍፁም አያውቅም።የሚገርመው እናትና አባቴን ጨምሮ የቤቱ ሰው ሁሉ በደስታ ሰክሮ ለድግሱ መሳካት ጠብ እርግፍ ሲል እዬቤ ግን ልክ እንደእኔ በተመሳሳይ ሁኔታ ድባቴ ውስጥ ገብቶ ነበር።አሳዘነኝ።እሱም እንደ እኔ ያፈቅረኝ ይሆን እንዴ?ለመጀመሪያ ጊዜ በአእምሮዬ የተሠነቀረ አስደሳች ጥርጣሬ ነበር ፡፡
ለማንኛውም የሰርጉ ቀን ደረሰ በተክሊል ስለምንጋባ ቅዳሜ ለእሁድ አጥቢያ ለሊት ስምንት ሰዓት ነው ቤተክርስቲያን የሄድነው። ግን በተክሊል እንዴት ልንጋባ ወሰንን? እርግጥ ሀሳብን ቀድሞ ያቀረበው መስፋን ነው።ግን እኔም ያለምንም ማቅማማት ነበር እሺ ያልኩት ፡፡ለዚህም ምክንያቴ በዋናነት ሁለት ነው። አንደኛው በተክሊል መጋባት ጋብቻውን ጥብቅ ስለሚያደርገው ወለም ዘለም የሚለውን ልቤን ያቃናልኛል ወይም መስመር ያስገባልኛል ብዬ ስላመንኩ ነው።ሁለተኛው ብዙ የሠንበት ት/ቤት ጓደኞቼ በተክሊል ሲያገቡ ሚዜም ሆነ አጃቢ ሆኚ አይቼ ስለነበረ እኔም አንድ ቀን እንደዚህ አገባ ይሆን የሚል የተደበቀ ምኞት በውስጤ ስለነበረ ያንን ምኞቴን ለማሳካት ያገኘሁትን እድል ለመጠቀም ነበር።
ስርዓቱም ከቅዳሴው ጥዋት ሶስት ሰዓት ተጠናቀቀ።በሰንበት ት/ቤት መዘምራን የሠርግ መዝሙር በመታጀብ ወደ የቤታችን ሄድን።እንግዲህ ምሳ ሰዓት ላይ ሙሽራው ከሚዜዎቹና አጃቢዎቹ ጋር መጥተው እስኪወስድን የተወሰነ ለማረፍና ለመዘገጃጀት የሚሆን ጊዜ ይኖረናል ብዬ ነው።እቤት ከገባን በኃላ ትንሽ ለማረፍ ሞከርኩ እንቅልፍ ሊወስደኝ ግን አልቻለም፡፡ ተነሳሁና እየተኳኳሉና እየተቆነጃጅ ካሉት ሚዜዎቼ ጋር ተቀላቀልኩ።እኔም መዘገጃጀት ስላለብኝ ያሳምሩኝ ጀመር...፡፡ሁሉም ደስተኛ ይመስላል... የተከፈተ ጥርስ..የፈገገ ፊት...በማይክራፎን የተለቀቀ መዝሙር እኔ ግን ቅር እንዳለኝ ነው ።ከቤተ ክርስቲያን መልስ ጀምሮ እዬቤን አላየሁትም።የት ገባ?ከአሁኑ በጣም ነው የናፈቀኝ።እህቴን ጠራኋትና ጠየቅኳት..እንዳላየችው ነገረችኝ።ሌላ የምትሰራውን ስራ ሁሉ ትታ እሱን ፈልጋ እንድትጠራልኝ ጠየቅኳት...ሌላ ቀን ቢሆን የራስሽ ጉዳይ ነበር የምትለኝ።በእለቱ ግን ያው የቤቱ ንግስት ነኝና ጥያቄዬን በእሺታ ተቀብላ ልትፈልገው ወጣች።
15 ከሚሆኑ ደቂቃዎች በኃላ ይመስለኛል እየተጎተተ በግድ የፈገገ ግን ደግሞ የዳመነ ፊቱን ይዞ መጣ..ሴቶች የሞሉበትን ክፍል በራፍ ላይ ቆሞ አንገቱን ወደውስጥ አስግጎ ‹‹ሪች ፈለግሺኝ" ሲል ጠየቀ….ገና ድምፁ ጆሮዬ ከመድረሱ ሰውነቴ በጠቅላላ ነዘረኝ፡፡
‹‹አዎ ግባ››
‹‹ወዴት ልግባ..?››
‹‹ጥፋሬን ቀለም እየተቀባሁ ስለሆነ እኮ ነው..ግባ የማታውቀው ሰው የለም "ብዬ አደፋፈርኩት፡፡ገባና ወደእኔ ቀረበ..እንዲቀመጥ ኩርሲ ከጎኔ አስቀመጥኩለት እያቅማማ ተቀመጠ።እዛች ክፍል ውስጥ የተጠቀጠቁት ሴቶች ጆሮና አይን በጠቅላላ እኛ ላይ እንደሰፈረ አውቃለሁ። ቢሆንም ምርጫ የለኝም።ድምፄን ቀነስ አድርጌ በሹክሹክታ መጠን
"የት ጠፍተህ ነው? ናፈቅከኝ እኮ"አልኩት
"ደክሞኝ ተኝቼ ነበር"
"የት?"ይህንን ጥያቄ የጠየቅኩት የእኔና የእሱን የጋራ ክፍል አሁን እያተረማመሰነው ስለሆነ ብዬ ነው፡፡
"እቴቴ ክፍል"
"አይንህ ግን ምንም የተኛ ሰው አይን አይመስልም"
እንደዛ ያልኩት አይኑ በርበሬ ይመስላል እንደሚባለው ቀይ ሆኖ ስለደፈራረሰ ነው።
"ተኝቼ ነበር እኮ አልኩሽ...አሁን ለምን ፈለግሺኝ?"ቆጣ አለ፡፡
"አትቆጣኛ"
"አልተቆጣሁሽም"
"አብረኸን ትሄዳለህ አይደል?"
ደንግጦ"የት?"
ለእሱ መልስ ከመመለሴ በፊት ‹‹ተነሡ ተነሱ ሰርገኛው ደረሰ ተዘጋጅ ..››የሚል የማንቂያ ድምፅ ከውጭ ተሰማ…ትርምስምስ ተፈጠረ... የእሱን አደነጋገጥ እስከዛሬም በፊቴ ላይ አለ።በርግጎ ተነስቶ ፊቴ ተገተረ...እኔም ተነስቼ ቆምኩ።ተጠመጠምኩበት..ጭምቅ አድርጎ አቀፈኝ።እንባዬን ዘረገፍኩት እሱም ተንሰቅስቆ ማልቀስ ጀመረ።ሊያላቅቁን መሀላችን ገቡ።
‹‹አረ ቆርበሽ እንዴት ታለቅሺያለሽ?››
"አገባች እንጂ አልሞተች… የምን ሟርት ነው?።››
"አረ ተው ነውር ነው።››
ሁሉም የመሰለውን ተንጣጣ...አላቀቁን ።እዬቤ ተስፈንጥሮ ክፍሉን ለቆ ተፈተለከ።ከፋኝ ።በጣም ከፋኝ።ፈፅሞ ጥሎኝ እንዲሄድ አልፈለኩም ነበር።እጥፍጥፍ አድርጌ ጡቶቼ መሀከል ከትቼ በየሄድኩበት ይዤው ብሄድ ደስተኛ ነበርኩ።..የምሳ ፕሮግራሙ ሲካሄድም ሆነ እኛ ቤት የነበረው ዝግጅት ተጠናቆ ከእኛ ቤት ወጥተን ስንሄድ አይኔ ቢንከራተትም እዬቤን ዳግመኛ ሳላየው ነበር የእናትና አባቴን ቤት ለዘላለም በሚመስል መንገድ ለቅቄ በቅርብ ከተዋወቅኩት እና በቅጡ እንኳን ያለመድኩትን ሰው ተከትዬ የሄድኩት።
ሙሽራው ሙሽሪት..እንኳን ደስ ያላችሁ
የአብርሀም የሳራ-ይሁን ጋብቻችሁ።
እንደዛ እንደዛ እያለ ሰርጉ ተጠናቀቀ ..መሸ ጫጉላ ቤት ገባን ..እግዚያብሄር ይመስገን ፡፡ በተክሊል ስለተጋባንና በእለቱም ስለቆረብኩ ግንኙነት ማድረግ አይፈቀድም ነበርና አንድ አልጋ ላይ ብንተኛም ሰውነታችንን እንኳን ሳናነካካ ተራርቀን ተኛን ፡፡የሁለት ቀን የተጠራቀመ እንቅልፍ ስለነበረብኝ የት እንዳደርኩ አላውቅም ነበረ ።የሚገርመው ጥዋት እንደነቃሁ በእጆቼ የሞጨሞጩ አይኖቼን እያሻሸው"እዬብ ነጋ እንዴ?"ብዬ ነበር ጠየቅኩት ።ደግነቱ ክፍል ውስጥ ማንም ስላልነበረ የሰማኝ ሰው አልነበረም። እንደምንም አልጋዬን ለቅቄ በመውረድ ልብሴን እየለበሰኩ ሳለ በሩ ተከፈተና መስፍኔ ገባ፡
"እንዴ ተነሳሽ እንዴ?"ዝም አልኩት።
"ምነው አመመሽ እንዴ?"አለኝ ወደእኔ እየተጠጋ።
ጭራሽ እየታገልኩት የነበረውን ስሜቴን ነቅንቆ አደፈራረሠው...እንባዬን ዘረገፍኩት።
"እንዴ ምነው?ምን ተፈጠረ?"
"እዬቤ"
"እዬቤ ምን ሆነ?››
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
እንደተለመደው እቤቴ አልጋዬ ላይ በጀርባዬ ተዘርሬ በመተኛት ጣፋጮና ተወዳጇ ልጄ በቴሌግራም የላከችልኝን የእናቷን ዲያሪ በከፍተኛ ተመስጦና ውስጥን በሚሸረካክት የልብ ድማት ያለፈ ታሪኬን እያነበብኩ ነው፡፡
////
ማትሪክ በተቀበልን በአንድ ወር ውስጥ ለሰርግ ሽር ጉድ ተጀመረ..፡፡ለሠርጉ 15 ቀን ሲቀረው ጨነቀኝ..፡፡በረሽ ጥፊ ጥፊ..ወይም እራስሽን አጥፊ የሚል ስሜት ይተናነቀኝ ጀመር...፡፡እስቲ በፈረሰኛው በግድ ካላገባሽ እቆራርጥሻለሁ ብሎ ያስፈራራኝ ሰው የለ... ሁሉንም ያደረኩት በራሴ ፍቃድና ምርጫ ነው። እንደውም ቤተሠቦቼ በዚህ ሀሳብ እንዲስማሙ ለማሳመን ብዙ ነገር ቀባጥሬ ነበር...እና ታዲያ ?የቁርጡ ቀን ሲመጣ ምነውሳ...?ዋናው ጉዳይ ከእዬቤ እንዴት አድርጌ የምር እለያለሁ ?የሚለው ሀሳብ ነው እረፍት የነሳኝ....፡፡ እርግጥ አውቃለሁ ወደ ጋብቻው የገባሁበት ዋና አላማ ከእዬብ ለመራቅ ከአምላክ የተላከ ልዩና ረቂቅ ዘዴ አድርጌ በደፈናው ተቀብዬው ነበር እንጂ ዝርዝር ጉዳዬች ላይ በደንብ ያሰብኩባቸው አልነበረም። ይታያችሁ ባል ካገባው እኮ አብሮ ማደር ከዛም ያለፈ ነገር ማድረግ የግድ ነው ፡፡ በህልሜም ሆነ በእውኔ ከእዬብ ገላ ውጭ የወንድ ገላ ታስቦኝ በፍፁም አያውቅም።የሚገርመው እናትና አባቴን ጨምሮ የቤቱ ሰው ሁሉ በደስታ ሰክሮ ለድግሱ መሳካት ጠብ እርግፍ ሲል እዬቤ ግን ልክ እንደእኔ በተመሳሳይ ሁኔታ ድባቴ ውስጥ ገብቶ ነበር።አሳዘነኝ።እሱም እንደ እኔ ያፈቅረኝ ይሆን እንዴ?ለመጀመሪያ ጊዜ በአእምሮዬ የተሠነቀረ አስደሳች ጥርጣሬ ነበር ፡፡
ለማንኛውም የሰርጉ ቀን ደረሰ በተክሊል ስለምንጋባ ቅዳሜ ለእሁድ አጥቢያ ለሊት ስምንት ሰዓት ነው ቤተክርስቲያን የሄድነው። ግን በተክሊል እንዴት ልንጋባ ወሰንን? እርግጥ ሀሳብን ቀድሞ ያቀረበው መስፋን ነው።ግን እኔም ያለምንም ማቅማማት ነበር እሺ ያልኩት ፡፡ለዚህም ምክንያቴ በዋናነት ሁለት ነው። አንደኛው በተክሊል መጋባት ጋብቻውን ጥብቅ ስለሚያደርገው ወለም ዘለም የሚለውን ልቤን ያቃናልኛል ወይም መስመር ያስገባልኛል ብዬ ስላመንኩ ነው።ሁለተኛው ብዙ የሠንበት ት/ቤት ጓደኞቼ በተክሊል ሲያገቡ ሚዜም ሆነ አጃቢ ሆኚ አይቼ ስለነበረ እኔም አንድ ቀን እንደዚህ አገባ ይሆን የሚል የተደበቀ ምኞት በውስጤ ስለነበረ ያንን ምኞቴን ለማሳካት ያገኘሁትን እድል ለመጠቀም ነበር።
ስርዓቱም ከቅዳሴው ጥዋት ሶስት ሰዓት ተጠናቀቀ።በሰንበት ት/ቤት መዘምራን የሠርግ መዝሙር በመታጀብ ወደ የቤታችን ሄድን።እንግዲህ ምሳ ሰዓት ላይ ሙሽራው ከሚዜዎቹና አጃቢዎቹ ጋር መጥተው እስኪወስድን የተወሰነ ለማረፍና ለመዘገጃጀት የሚሆን ጊዜ ይኖረናል ብዬ ነው።እቤት ከገባን በኃላ ትንሽ ለማረፍ ሞከርኩ እንቅልፍ ሊወስደኝ ግን አልቻለም፡፡ ተነሳሁና እየተኳኳሉና እየተቆነጃጅ ካሉት ሚዜዎቼ ጋር ተቀላቀልኩ።እኔም መዘገጃጀት ስላለብኝ ያሳምሩኝ ጀመር...፡፡ሁሉም ደስተኛ ይመስላል... የተከፈተ ጥርስ..የፈገገ ፊት...በማይክራፎን የተለቀቀ መዝሙር እኔ ግን ቅር እንዳለኝ ነው ።ከቤተ ክርስቲያን መልስ ጀምሮ እዬቤን አላየሁትም።የት ገባ?ከአሁኑ በጣም ነው የናፈቀኝ።እህቴን ጠራኋትና ጠየቅኳት..እንዳላየችው ነገረችኝ።ሌላ የምትሰራውን ስራ ሁሉ ትታ እሱን ፈልጋ እንድትጠራልኝ ጠየቅኳት...ሌላ ቀን ቢሆን የራስሽ ጉዳይ ነበር የምትለኝ።በእለቱ ግን ያው የቤቱ ንግስት ነኝና ጥያቄዬን በእሺታ ተቀብላ ልትፈልገው ወጣች።
15 ከሚሆኑ ደቂቃዎች በኃላ ይመስለኛል እየተጎተተ በግድ የፈገገ ግን ደግሞ የዳመነ ፊቱን ይዞ መጣ..ሴቶች የሞሉበትን ክፍል በራፍ ላይ ቆሞ አንገቱን ወደውስጥ አስግጎ ‹‹ሪች ፈለግሺኝ" ሲል ጠየቀ….ገና ድምፁ ጆሮዬ ከመድረሱ ሰውነቴ በጠቅላላ ነዘረኝ፡፡
‹‹አዎ ግባ››
‹‹ወዴት ልግባ..?››
‹‹ጥፋሬን ቀለም እየተቀባሁ ስለሆነ እኮ ነው..ግባ የማታውቀው ሰው የለም "ብዬ አደፋፈርኩት፡፡ገባና ወደእኔ ቀረበ..እንዲቀመጥ ኩርሲ ከጎኔ አስቀመጥኩለት እያቅማማ ተቀመጠ።እዛች ክፍል ውስጥ የተጠቀጠቁት ሴቶች ጆሮና አይን በጠቅላላ እኛ ላይ እንደሰፈረ አውቃለሁ። ቢሆንም ምርጫ የለኝም።ድምፄን ቀነስ አድርጌ በሹክሹክታ መጠን
"የት ጠፍተህ ነው? ናፈቅከኝ እኮ"አልኩት
"ደክሞኝ ተኝቼ ነበር"
"የት?"ይህንን ጥያቄ የጠየቅኩት የእኔና የእሱን የጋራ ክፍል አሁን እያተረማመሰነው ስለሆነ ብዬ ነው፡፡
"እቴቴ ክፍል"
"አይንህ ግን ምንም የተኛ ሰው አይን አይመስልም"
እንደዛ ያልኩት አይኑ በርበሬ ይመስላል እንደሚባለው ቀይ ሆኖ ስለደፈራረሰ ነው።
"ተኝቼ ነበር እኮ አልኩሽ...አሁን ለምን ፈለግሺኝ?"ቆጣ አለ፡፡
"አትቆጣኛ"
"አልተቆጣሁሽም"
"አብረኸን ትሄዳለህ አይደል?"
ደንግጦ"የት?"
ለእሱ መልስ ከመመለሴ በፊት ‹‹ተነሡ ተነሱ ሰርገኛው ደረሰ ተዘጋጅ ..››የሚል የማንቂያ ድምፅ ከውጭ ተሰማ…ትርምስምስ ተፈጠረ... የእሱን አደነጋገጥ እስከዛሬም በፊቴ ላይ አለ።በርግጎ ተነስቶ ፊቴ ተገተረ...እኔም ተነስቼ ቆምኩ።ተጠመጠምኩበት..ጭምቅ አድርጎ አቀፈኝ።እንባዬን ዘረገፍኩት እሱም ተንሰቅስቆ ማልቀስ ጀመረ።ሊያላቅቁን መሀላችን ገቡ።
‹‹አረ ቆርበሽ እንዴት ታለቅሺያለሽ?››
"አገባች እንጂ አልሞተች… የምን ሟርት ነው?።››
"አረ ተው ነውር ነው።››
ሁሉም የመሰለውን ተንጣጣ...አላቀቁን ።እዬቤ ተስፈንጥሮ ክፍሉን ለቆ ተፈተለከ።ከፋኝ ።በጣም ከፋኝ።ፈፅሞ ጥሎኝ እንዲሄድ አልፈለኩም ነበር።እጥፍጥፍ አድርጌ ጡቶቼ መሀከል ከትቼ በየሄድኩበት ይዤው ብሄድ ደስተኛ ነበርኩ።..የምሳ ፕሮግራሙ ሲካሄድም ሆነ እኛ ቤት የነበረው ዝግጅት ተጠናቆ ከእኛ ቤት ወጥተን ስንሄድ አይኔ ቢንከራተትም እዬቤን ዳግመኛ ሳላየው ነበር የእናትና አባቴን ቤት ለዘላለም በሚመስል መንገድ ለቅቄ በቅርብ ከተዋወቅኩት እና በቅጡ እንኳን ያለመድኩትን ሰው ተከትዬ የሄድኩት።
ሙሽራው ሙሽሪት..እንኳን ደስ ያላችሁ
የአብርሀም የሳራ-ይሁን ጋብቻችሁ።
እንደዛ እንደዛ እያለ ሰርጉ ተጠናቀቀ ..መሸ ጫጉላ ቤት ገባን ..እግዚያብሄር ይመስገን ፡፡ በተክሊል ስለተጋባንና በእለቱም ስለቆረብኩ ግንኙነት ማድረግ አይፈቀድም ነበርና አንድ አልጋ ላይ ብንተኛም ሰውነታችንን እንኳን ሳናነካካ ተራርቀን ተኛን ፡፡የሁለት ቀን የተጠራቀመ እንቅልፍ ስለነበረብኝ የት እንዳደርኩ አላውቅም ነበረ ።የሚገርመው ጥዋት እንደነቃሁ በእጆቼ የሞጨሞጩ አይኖቼን እያሻሸው"እዬብ ነጋ እንዴ?"ብዬ ነበር ጠየቅኩት ።ደግነቱ ክፍል ውስጥ ማንም ስላልነበረ የሰማኝ ሰው አልነበረም። እንደምንም አልጋዬን ለቅቄ በመውረድ ልብሴን እየለበሰኩ ሳለ በሩ ተከፈተና መስፍኔ ገባ፡
"እንዴ ተነሳሽ እንዴ?"ዝም አልኩት።
"ምነው አመመሽ እንዴ?"አለኝ ወደእኔ እየተጠጋ።
ጭራሽ እየታገልኩት የነበረውን ስሜቴን ነቅንቆ አደፈራረሠው...እንባዬን ዘረገፍኩት።
"እንዴ ምነው?ምን ተፈጠረ?"
"እዬቤ"
"እዬቤ ምን ሆነ?››
👍76❤8🥰1😢1
#እህቴ_ባትሆኚ_አገባሽ_ነበረ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ከጋሽ ሙሉ አለም ጋር ከተነጋገርን በኃላ አዎጪ ስራ ለመምረጥ ያልበረበርኩት ዌብ ሳይት ያላማከርኩት የቢዝነስ ሰው...በሰበብ አስባብ ያልጎበኘሁት የንግድ ተቋም የለም።ምንም ግን ልቤን እርግጥ አድርጎ ሞልቶ በቃ ይሄንን ነው ብዬ እንድወስን የሚያደርገኝ ስራ በቀላሉ ማግኘት አልቻልኩም። ሰው ደግሞ አላውቅም የሚለው ነገር የለውም፡፡ ትንሽ መንገድ ካሳዪት በማንኛውም ነገር ከኤክስፐርት በልጦ ይቦተረፈዋል።
"እኔነኝ ያለ አሪፍ ቡቲክ ብትከፍት በጣም ትርፋማ ነው የምትሆነው...በተለይ የሴቶች ካረከው ትርፍህ ባለሁለት ስለት ነው የሚሆነው..እነዚህ የሀብታም ቺኮችን ገንዘባቸውንም ውበታቸውንም እጥብ ነው የምታደርገው...››እንደዚህ የመከረኝ ጎረምሳ ነጋዴ እንዳይመስላቹሁ የአምስት ልጆች አባትና ባለሁለት ቀለም ፀጉር ባለቤት የሆነ አዛውንት ነው።
"ለምን ማሳጅ ቤት አትከፍትም›› ያለኝ ሰውም አለ...
"በአሁኑ ጊዜ አዎጪው ስራ ድለላ ነው፡፡ ፍቃድ አውጣና የውጭ ስራና ሰራተኛ አገናኝ ብትሆን አሪፍ ትሸቅላለህ..በጎንም ቤት መደለል ፤:መኪና መደለል ፤ሴት መደለል አይነት አዋጪ ስራዎችን ትሰራለህ
የሪል እስቴትና የባንክ ቤት ኤጀንቶችም "ከሰርኩ አልከሰርኩ እያልክ ምን አጨናነቀህ፡፡ በገንዘብህ አክሲዬን ግዛበት.፡፡ አንተ ዘና ብለህ በየአመቱ በምትዝቀው የትርፍ ድርሻ ብቻ ዘና ብለህ መኖሮ ነው››ብለውኛል
"በአጠቃላይ በሰሞኑ ውጣ ውረዴ የተረዳሁት አንድ ነገር ቢኖር ከዚህ በፊት ስራ ለመጀመር ትልቁ መስፈርት መነሻ ካፒታል ማግኘት ብቻ ነበር የሚመስለኝ፤ለካ መጀመሪያ አውጥተን አውርደን ይሄንን ስራ በዚህ አይነት ሁኔታ እንሰራለን የሚል ቢያንስ መነሻ የሚሆን ሀሳብ በውስጣችን ከሌለን ገንዘቡ ቢኖር እንኳን ትልቅ እራስ ምታት ውስጥ ነው የምንወድቀው ?
ስዞር ውዬ ደክሞኝ ወደቤት ገባሁና አልጋዬ ላይ በቁሜ ወደቅኩበት ...ተንሳጠጠ፡፡
"ጎረምሳው ቀስ..."
"አያቴ...ደክሞኛል"
""የትኛውን ተራራ ወጥተህ ነው ይሄ ሁሉ ማለክለክ?"
"አረ ተራራ መውጣት ይሻላል...ሰው የሚሰራበት ገንዘብ ለማግኘት ይባክናል እኔ የምሰራው ስራ ማሰብ ና መወሰን ያቅተኝ።አረ ምን አይነት ቀሺም ነኝ?››
"እንኳንም አቃተህ"
"እንዴት አያቴ?"
"አየህ ተጨንቀህ ተጠበህ ያፈለቅከው ሀሳብ ጥልቀትም ውጤትም ይኖረዋል።"
"አይ አያቴ እስከአሁን ምንሞ የረባ ሀሳብ ላይ አልደረስኩም እኮ...የማማክረው ሰው ሁሉ ሺ ሀሳብ ነው የሚሰጠኝ...አንድ አሪፍ ነው ይሄን ስራ ጀምር ብሎኝ አሳምኖኝ ዞር ስል ሌላው ደግሞ ያንን ስራ ተሳስተህም ቢሆን እንዳትጀምረው አገርምድሩ የከሰረበት ስራ ነው ብሎ ኩም ያደርገኛል።
"እንደዛ ከሆነ ከማንም ምክር መጠየቅ አቁም.."
"ማለት?"
"ስለቢዝነስ መሠረታዊ ግንዛቤ ለማግኘት ይሄው በዚህ 15 ቀን ውስጥ የጠየቅካቸውና ያማከሩህ ሰዎች ከዩቲዩቨ እያወረድክ ያየሀቸው ቨዲዬዎች በቂ ናቸው"
"እና ምን ላድርግ?"
"እየሠማሀኝ አይደለም እንዴ ..?ምክር መጠየቅ አቁም እያልኩህ እኮ ነው"
"አያቴ ደግሞ… እርሷ እኮ ሌላ ሰው አይደሉም የቢዝነስ ፓርትነሬ ኗት"
"ቢሆንም ስራአስኪያጅና ፈላጭ ቆራጩ አንተ ነህ"
"አያቴ ደግሞ..እሺ የመጨረሻ ምክር ከእርሶ ልወሰድና ከዛ ያሉኝን አደርጋለሁ።››
"እንደዛ ከሆነ ሶስት ምክር ልስጥህ "
‹‹ደስ ይለኛል"
"1 አንተ የተሻለ ግንዛቤ ወይም እውቀት ባለህ የስራ ዘርፍ ብትሰማራ ተመራጭ ነው።ቀጥረህ የምታሠራው ስራ ቢሆን እንኳን ለመቆጣጠር የተወሰነ ግንዛቤና እውቀት ሲኖርህ ውጤታማ ይሆናል፡፡
2/የምትወደውና የምትደሰትበት...ትርጉም የሚሰጥህ ስራ ቢሆን የግድ ባይሆንም የተሻለ ነው"..ኢንጂነር ኮንትራክተር እንደሚሆነው...የህክምና ዶክተር ክሊኒክ እንደሚከፍተው ማለት ነው
3/ኪሳራ የሚባል ነገር ከአዕምሮህ አውጣ...ፍፅም ኪሳራ የሚባል ነገር በህይወት የለም ..ይህ የመጀመሪያ የቢዝነስ ስራህ ነው፤ አሁን የምትጀምረውን ስራ ለሁለት አመት ከሰራህ በኃላ ከስረህ ብትዘጋው ያጣሀው ገንዘብ ነው ግን ከፍተኛ ልምድ ታካብትበታለህ… ቀጣይ ስራ ሀ ብለህ ለመጀመር እንደአሁኑ ድንብርብርህ አይወጣም...በል አሁን ተኝተህ አስብ››
"እሺ አያቴ አመሰግናለሁ "
ይሄንን ከተነጋገርን ከአራት ቀን በኋላ የሚገርም አጋጣሚ ተከሰተ፡፡ አንድ አለማያ አብረን የተማርን የቢሾፍቱ ልጅ ነበር..ከዛ እንደወጣ ወላጆቹ የችግኝ ስራ ይሰሩ ስለነበር እሱም ተቀላቀላቸውና መስራት ጀመረ..ሞያው ስለሆነ በሁለት አመት የሚገርም ለውጥ አመጣ ፡በሶስተኛው አመት 2 ሺ ካሬ መሬት ተከራይቶ ...የተለያዩ የአበባ አይነቶች ፤ለግቢ ውበት ማስጌጫ ተክሎች፤ ለምግብ የሚሆኑ አትክልቶች መንጎ፤ፓፓያ ፤አቡካዶ በስፋት አምርቶ ማቅረብ ጀመረ…
የዘንድሮውን ምርትም ለገበያ ለማቅረብ ሁለት ወር ሲቀረው የውጭ እድል አገኘና ጠቅላላ ልማቱን ባለበት ለመሸጥ ገዢ በማፈላለግ ላይ እንደሆነ ሰማሁና ደወለኩለት ..፡፡እርግጥ ከአንድ ሰው ጋር ተነጋግሬና ተስማምቼ ነበር፤ ቢሆንም.እኔ ስራውን ለሚያውቅና ለማውቀው ሰው መሸጤ ነው በጣም የሚያስደስተኝ…የአትክልት የማልማት ስራ ልጅ ከማሳደግ ጋር የሚያመሳስል ነገር አለው…ዝም ብሎ ብር የማግኛ ስራ ብቻ አይደለም…የተቀዳደደ እና የተቦተራረፈውን የተፈጥሮ ልብስ በጥንቃቄ የመስፋትና የማደስ ፤ እፍረቷንም የመሸፈን ስራ ነው፡፡ ..ግን ትንሽ ተወደደብኝ ካላልክ.. እርግጥ ከሁለት ወር በኃላ ብሸጥ አገኘዎለሁ ካልኩት ብር ከግማሽ በላይ ቀንሼ ነው የምሸጠው አለኝ
"መጀመሪያ ልየው አልኩት፡፡በፈለከው ሰአት ቢሾፍቱ ናና ደውልልኝ አለኝ..ጊዜ ሳልፈጅ እየበረርኩ ሄድኩና አየሁት ..ከገመትኩት በላይ በጣም ማራኪና አስደማሚ ሆኖ አገኘሁት ...እሱም በቦታው ላይ ስራ ከሁለት አመት በፊት ሰራ ሲጀምር እንደዚህ አይስፋ እንጂ የተወሰነውን ባለበት ከሰው ገዝቶ እንዳስፍፍው አስረዳኝ ..በተቻለኝ መጠን ፎቶም ቪዲዬም አነሳሁ።አንዳንድ ብቻውን በመኪና ተጭኖ ሄዶ ሲተከል መለስተኛ ዛፍ የሚሆንና ከ10 ሺ ብር በላይ የሚያወጡ በርከት ያሉ ዛፎች ያሉበት ነው። ዎጋውን የአምስት ወር ከተከፈለበት የመሬት ኪራይ ጋር 350 ሺ ብር አለኝ። ከሸሪኬ ጋር ተማክሬ በአንድ ቀን ውስጥ አሳውቅሀለሁ ብየው ወደአዲሳባዬ ተመለስኩ።
እቤት እንደደረስኩ .."አያቴ"
"አቤት መጣህ..የት ጠፍተህ ነበር?"
"የሆነ ቦታ ሄጄ ነበር፡፡ ቀላል እቃዎችን በምንቀባበልበት ስንጥቅ እጄን አሸልኬ""እንኩ ይቀበሉኝ"
"ምንድነው...?ሞባይልህን ምን ላድርገው?።››
"አሁን ትክክለኛ የምንሰራውን ስራ ያገኘው ይመስለኛል...እስኪ ቪዲዬውንም ፎቶዎችንም ይዩት"
"ከተቀበሉኝ በኃላ..ለ15 ደቂቃ ንግግር አልነበረም... ዝም ማለታቸው ያልጣማቸው ነገር ስለአለ ነው ብዬ ደነገጥኩ .. ፈራሁም።ምክንያቱም ስራውን በጣም ከልቤ ነው የፈለኩት.ደግሞም በሙሉ የራስ መተማመንና በዕውቀት የምሰራው ስራ ነው….ይሄ ግን ለእሷቸው ካልተገለፀላቸው የእኔ መሻት ብቻ ዋጋ የለውም፡
"ለዚህ እኮ ነው የምወድህ?"
"ምን አሉኝ አያቴ?"
"ውብ የሆነ ስራ መርጠሀል"
"ወደዱት..ልጁ ጓደኛዬ ነው ማለት አለማያ አብረን ነው የተማርነው ..አሜሪካ የመሄድ እድል ስላገኘ ባለበት ሊሸጠው ነው የፈለገው። ሌላ ሰው ሊገዛው ጠይቆታል እሱ ግን ሰውዬው የሰጠኝን ምትከፍለኝ ከሆነ ላንተነው መሸጥ የምፈልገው ብሎኛል››
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ከጋሽ ሙሉ አለም ጋር ከተነጋገርን በኃላ አዎጪ ስራ ለመምረጥ ያልበረበርኩት ዌብ ሳይት ያላማከርኩት የቢዝነስ ሰው...በሰበብ አስባብ ያልጎበኘሁት የንግድ ተቋም የለም።ምንም ግን ልቤን እርግጥ አድርጎ ሞልቶ በቃ ይሄንን ነው ብዬ እንድወስን የሚያደርገኝ ስራ በቀላሉ ማግኘት አልቻልኩም። ሰው ደግሞ አላውቅም የሚለው ነገር የለውም፡፡ ትንሽ መንገድ ካሳዪት በማንኛውም ነገር ከኤክስፐርት በልጦ ይቦተረፈዋል።
"እኔነኝ ያለ አሪፍ ቡቲክ ብትከፍት በጣም ትርፋማ ነው የምትሆነው...በተለይ የሴቶች ካረከው ትርፍህ ባለሁለት ስለት ነው የሚሆነው..እነዚህ የሀብታም ቺኮችን ገንዘባቸውንም ውበታቸውንም እጥብ ነው የምታደርገው...››እንደዚህ የመከረኝ ጎረምሳ ነጋዴ እንዳይመስላቹሁ የአምስት ልጆች አባትና ባለሁለት ቀለም ፀጉር ባለቤት የሆነ አዛውንት ነው።
"ለምን ማሳጅ ቤት አትከፍትም›› ያለኝ ሰውም አለ...
"በአሁኑ ጊዜ አዎጪው ስራ ድለላ ነው፡፡ ፍቃድ አውጣና የውጭ ስራና ሰራተኛ አገናኝ ብትሆን አሪፍ ትሸቅላለህ..በጎንም ቤት መደለል ፤:መኪና መደለል ፤ሴት መደለል አይነት አዋጪ ስራዎችን ትሰራለህ
የሪል እስቴትና የባንክ ቤት ኤጀንቶችም "ከሰርኩ አልከሰርኩ እያልክ ምን አጨናነቀህ፡፡ በገንዘብህ አክሲዬን ግዛበት.፡፡ አንተ ዘና ብለህ በየአመቱ በምትዝቀው የትርፍ ድርሻ ብቻ ዘና ብለህ መኖሮ ነው››ብለውኛል
"በአጠቃላይ በሰሞኑ ውጣ ውረዴ የተረዳሁት አንድ ነገር ቢኖር ከዚህ በፊት ስራ ለመጀመር ትልቁ መስፈርት መነሻ ካፒታል ማግኘት ብቻ ነበር የሚመስለኝ፤ለካ መጀመሪያ አውጥተን አውርደን ይሄንን ስራ በዚህ አይነት ሁኔታ እንሰራለን የሚል ቢያንስ መነሻ የሚሆን ሀሳብ በውስጣችን ከሌለን ገንዘቡ ቢኖር እንኳን ትልቅ እራስ ምታት ውስጥ ነው የምንወድቀው ?
ስዞር ውዬ ደክሞኝ ወደቤት ገባሁና አልጋዬ ላይ በቁሜ ወደቅኩበት ...ተንሳጠጠ፡፡
"ጎረምሳው ቀስ..."
"አያቴ...ደክሞኛል"
""የትኛውን ተራራ ወጥተህ ነው ይሄ ሁሉ ማለክለክ?"
"አረ ተራራ መውጣት ይሻላል...ሰው የሚሰራበት ገንዘብ ለማግኘት ይባክናል እኔ የምሰራው ስራ ማሰብ ና መወሰን ያቅተኝ።አረ ምን አይነት ቀሺም ነኝ?››
"እንኳንም አቃተህ"
"እንዴት አያቴ?"
"አየህ ተጨንቀህ ተጠበህ ያፈለቅከው ሀሳብ ጥልቀትም ውጤትም ይኖረዋል።"
"አይ አያቴ እስከአሁን ምንሞ የረባ ሀሳብ ላይ አልደረስኩም እኮ...የማማክረው ሰው ሁሉ ሺ ሀሳብ ነው የሚሰጠኝ...አንድ አሪፍ ነው ይሄን ስራ ጀምር ብሎኝ አሳምኖኝ ዞር ስል ሌላው ደግሞ ያንን ስራ ተሳስተህም ቢሆን እንዳትጀምረው አገርምድሩ የከሰረበት ስራ ነው ብሎ ኩም ያደርገኛል።
"እንደዛ ከሆነ ከማንም ምክር መጠየቅ አቁም.."
"ማለት?"
"ስለቢዝነስ መሠረታዊ ግንዛቤ ለማግኘት ይሄው በዚህ 15 ቀን ውስጥ የጠየቅካቸውና ያማከሩህ ሰዎች ከዩቲዩቨ እያወረድክ ያየሀቸው ቨዲዬዎች በቂ ናቸው"
"እና ምን ላድርግ?"
"እየሠማሀኝ አይደለም እንዴ ..?ምክር መጠየቅ አቁም እያልኩህ እኮ ነው"
"አያቴ ደግሞ… እርሷ እኮ ሌላ ሰው አይደሉም የቢዝነስ ፓርትነሬ ኗት"
"ቢሆንም ስራአስኪያጅና ፈላጭ ቆራጩ አንተ ነህ"
"አያቴ ደግሞ..እሺ የመጨረሻ ምክር ከእርሶ ልወሰድና ከዛ ያሉኝን አደርጋለሁ።››
"እንደዛ ከሆነ ሶስት ምክር ልስጥህ "
‹‹ደስ ይለኛል"
"1 አንተ የተሻለ ግንዛቤ ወይም እውቀት ባለህ የስራ ዘርፍ ብትሰማራ ተመራጭ ነው።ቀጥረህ የምታሠራው ስራ ቢሆን እንኳን ለመቆጣጠር የተወሰነ ግንዛቤና እውቀት ሲኖርህ ውጤታማ ይሆናል፡፡
2/የምትወደውና የምትደሰትበት...ትርጉም የሚሰጥህ ስራ ቢሆን የግድ ባይሆንም የተሻለ ነው"..ኢንጂነር ኮንትራክተር እንደሚሆነው...የህክምና ዶክተር ክሊኒክ እንደሚከፍተው ማለት ነው
3/ኪሳራ የሚባል ነገር ከአዕምሮህ አውጣ...ፍፅም ኪሳራ የሚባል ነገር በህይወት የለም ..ይህ የመጀመሪያ የቢዝነስ ስራህ ነው፤ አሁን የምትጀምረውን ስራ ለሁለት አመት ከሰራህ በኃላ ከስረህ ብትዘጋው ያጣሀው ገንዘብ ነው ግን ከፍተኛ ልምድ ታካብትበታለህ… ቀጣይ ስራ ሀ ብለህ ለመጀመር እንደአሁኑ ድንብርብርህ አይወጣም...በል አሁን ተኝተህ አስብ››
"እሺ አያቴ አመሰግናለሁ "
ይሄንን ከተነጋገርን ከአራት ቀን በኋላ የሚገርም አጋጣሚ ተከሰተ፡፡ አንድ አለማያ አብረን የተማርን የቢሾፍቱ ልጅ ነበር..ከዛ እንደወጣ ወላጆቹ የችግኝ ስራ ይሰሩ ስለነበር እሱም ተቀላቀላቸውና መስራት ጀመረ..ሞያው ስለሆነ በሁለት አመት የሚገርም ለውጥ አመጣ ፡በሶስተኛው አመት 2 ሺ ካሬ መሬት ተከራይቶ ...የተለያዩ የአበባ አይነቶች ፤ለግቢ ውበት ማስጌጫ ተክሎች፤ ለምግብ የሚሆኑ አትክልቶች መንጎ፤ፓፓያ ፤አቡካዶ በስፋት አምርቶ ማቅረብ ጀመረ…
የዘንድሮውን ምርትም ለገበያ ለማቅረብ ሁለት ወር ሲቀረው የውጭ እድል አገኘና ጠቅላላ ልማቱን ባለበት ለመሸጥ ገዢ በማፈላለግ ላይ እንደሆነ ሰማሁና ደወለኩለት ..፡፡እርግጥ ከአንድ ሰው ጋር ተነጋግሬና ተስማምቼ ነበር፤ ቢሆንም.እኔ ስራውን ለሚያውቅና ለማውቀው ሰው መሸጤ ነው በጣም የሚያስደስተኝ…የአትክልት የማልማት ስራ ልጅ ከማሳደግ ጋር የሚያመሳስል ነገር አለው…ዝም ብሎ ብር የማግኛ ስራ ብቻ አይደለም…የተቀዳደደ እና የተቦተራረፈውን የተፈጥሮ ልብስ በጥንቃቄ የመስፋትና የማደስ ፤ እፍረቷንም የመሸፈን ስራ ነው፡፡ ..ግን ትንሽ ተወደደብኝ ካላልክ.. እርግጥ ከሁለት ወር በኃላ ብሸጥ አገኘዎለሁ ካልኩት ብር ከግማሽ በላይ ቀንሼ ነው የምሸጠው አለኝ
"መጀመሪያ ልየው አልኩት፡፡በፈለከው ሰአት ቢሾፍቱ ናና ደውልልኝ አለኝ..ጊዜ ሳልፈጅ እየበረርኩ ሄድኩና አየሁት ..ከገመትኩት በላይ በጣም ማራኪና አስደማሚ ሆኖ አገኘሁት ...እሱም በቦታው ላይ ስራ ከሁለት አመት በፊት ሰራ ሲጀምር እንደዚህ አይስፋ እንጂ የተወሰነውን ባለበት ከሰው ገዝቶ እንዳስፍፍው አስረዳኝ ..በተቻለኝ መጠን ፎቶም ቪዲዬም አነሳሁ።አንዳንድ ብቻውን በመኪና ተጭኖ ሄዶ ሲተከል መለስተኛ ዛፍ የሚሆንና ከ10 ሺ ብር በላይ የሚያወጡ በርከት ያሉ ዛፎች ያሉበት ነው። ዎጋውን የአምስት ወር ከተከፈለበት የመሬት ኪራይ ጋር 350 ሺ ብር አለኝ። ከሸሪኬ ጋር ተማክሬ በአንድ ቀን ውስጥ አሳውቅሀለሁ ብየው ወደአዲሳባዬ ተመለስኩ።
እቤት እንደደረስኩ .."አያቴ"
"አቤት መጣህ..የት ጠፍተህ ነበር?"
"የሆነ ቦታ ሄጄ ነበር፡፡ ቀላል እቃዎችን በምንቀባበልበት ስንጥቅ እጄን አሸልኬ""እንኩ ይቀበሉኝ"
"ምንድነው...?ሞባይልህን ምን ላድርገው?።››
"አሁን ትክክለኛ የምንሰራውን ስራ ያገኘው ይመስለኛል...እስኪ ቪዲዬውንም ፎቶዎችንም ይዩት"
"ከተቀበሉኝ በኃላ..ለ15 ደቂቃ ንግግር አልነበረም... ዝም ማለታቸው ያልጣማቸው ነገር ስለአለ ነው ብዬ ደነገጥኩ .. ፈራሁም።ምክንያቱም ስራውን በጣም ከልቤ ነው የፈለኩት.ደግሞም በሙሉ የራስ መተማመንና በዕውቀት የምሰራው ስራ ነው….ይሄ ግን ለእሷቸው ካልተገለፀላቸው የእኔ መሻት ብቻ ዋጋ የለውም፡
"ለዚህ እኮ ነው የምወድህ?"
"ምን አሉኝ አያቴ?"
"ውብ የሆነ ስራ መርጠሀል"
"ወደዱት..ልጁ ጓደኛዬ ነው ማለት አለማያ አብረን ነው የተማርነው ..አሜሪካ የመሄድ እድል ስላገኘ ባለበት ሊሸጠው ነው የፈለገው። ሌላ ሰው ሊገዛው ጠይቆታል እሱ ግን ሰውዬው የሰጠኝን ምትከፍለኝ ከሆነ ላንተነው መሸጥ የምፈልገው ብሎኛል››
👍73❤5👏1
#እህቴ_ባትሆኚ_አገባሽ_ነበረ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ልጄ ስልክ ደውላልኝ እያወራኋት ነው፡፡
‹‹አባዬ እንዴት ነህ?››
"አለው የእኔ ማር ትምህርት እንዴት ነው?።››
"ትምርት ጨርሰናል አላልኩህም..እሁድ የወላጆች በአል ነው..ካርድ ይሰጠናል።››
‹‹በእውነት ደስ ሲል.."
"አዎ !!ቲቸር ደግሞ ተሸላሚ ስለሆንሽ ወላጆችሽ እንዳይቀሩ አለችኝ...ለእቴቴ ስነግራት ‹ጎበዝ ልክ እንደአባትሽ ብሩህ ጭንቅላት ነው ያለሽ› አለችኝና አለቀሰች።"
እንባዬን መቆጣጠር ተሳነኝ...ያለፍቃዴ እየተንጠባጠበ ነው።
"አባዬ ምነው ዝም አልከኝ ?"
"ልጄ ደስ ብለኸኝ እኮ ነው ... እና ማነው አብሮሽ የሚሄደው...?››
"እቴቴና አክስቴ ትልቆ አብረንሽ እንሄዳለን ብለውኛል...ደግሞ እቴቴ ቆንጆ ቀሚስና ጫማ ገዝታልኛለች ..."
"አሪፍ ነው ...እናትሽ ጀግና ልጅ እንዳላት ሰምታለች?"
"አዎ ….በቀደም በእስካይ ፒ ስናወራ ነገርኳትና ..ከሀይስኩል በኃላ እዚህ አሜሪካ ነው ምትማሪው አለችኝ"
"እና ምን አልሻት ..?.ደስ አለሽ?"
"አይ አላለኝም..እኔ አባቴን ፈልጌ ሳላገኘው አንቺ ጋር መምጣት አልፈልግም .. ከፈለግሽ አንቺ ነይ አልኳት..."
ደንግጬ"እና ምን አለችሽ?"
"ከየት አባሽ ነው ፈልገሽ የምታገኚው...?በህይወት መኖሩን እራሱ እርግጠኛ ሆኖ መናገር የሚችል ሰው የለም ።"አለችኝ
እኔ ደግሞ‹‹ እኔ ልጅ ስለሆንኩ ይታወቀኛል በቅርቤ አለ...በጣም እንደሚወደኝም አውቃለሁ›› ስላት ተበሳጨችና ዘጋችብኝ።››
"አትቀየሚያት …እኔ ዝም ብያት ስለጠፋሁ እስከአሁን እንደተናደደችብኝ ነው።››
"አይ አውቃለሁ.. ከዛ እኮ ቆይታ ደውላ ይቅርታ ጠይቃኛለች ..ወደፊት እመጣና አብረን እንፈልገዋለን አለችኝ"
"የእውነትሽን ነው ..አራሷ እንደዛ አለቺሽ?"
"አዎ …ቃል ገብታልኛለች...ሁኔታዎችን አመቻችቼ ረጅም ፍቃድ ወስጄ እመጣና እንፈልገዋለን …በህይወት ካለ እናገኘዋለን..››አለችኝ፡፡
‹‹አና አንቺ ምን አልሻት?››
"እማዬ አንቺ ብቻ ነይ እንጂ ፈልገን አናገኘዎለን...በልቤ ይታወቀኛል።"አልኳት፡፡
‹‹ልጄ በጣም ነው የምኮራብሽ...እና ለሚመጣው አመት እንደአሁኑ ተሸላሚ ከሆንሽ እንደምንም ብዬ ከጎንሽ እገኛለሁ!››
"አባዬ ›
ወዬ ልጄ..?
‹‹ቻው እማዬ የላከችልኝን ፎቶዋን በቴሌግራም ልኬልሀለሁ.. ከናፈቀችህ ብዬ ነው"
‹‹እሺ የእኔ ልጅ አመሠግናለሁ..ሰሞኑን ደውይልኝ።››
"እም ጶ… የእኔ ውድ አባት እወድሀለሁ።"ስልኩ ተዘጋ፡፡ የእኔም አንደበት ተዘጋ..
."የፈጣሪ ያለህ!!እኔ ምን አይነት እድለኛ ሰው ነኝ...፡፡ምን አይነት እንደስሟ ተአምር የሆነች ልጅ ነው የሠጠኝ?።እሷ በመወለዷ ምክንያት ህይወቴ ተሠነካከለ ብዬ ለረጅም ጊዜ በማሰብ ሳማርር ቆይቼ ነበር ..፡፡ግን አሁን ለዚህች በረከት ለሆነች ልጅ ከዚህ በላይ መከራና ስቃይ ቢቀበሉላት የማታስቆጭ ልጅ ሆና በማግኘቴ ደስተኛ ሰው ሆኜያለሁ።
✨ይቀጥላል..✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ልጄ ስልክ ደውላልኝ እያወራኋት ነው፡፡
‹‹አባዬ እንዴት ነህ?››
"አለው የእኔ ማር ትምህርት እንዴት ነው?።››
"ትምርት ጨርሰናል አላልኩህም..እሁድ የወላጆች በአል ነው..ካርድ ይሰጠናል።››
‹‹በእውነት ደስ ሲል.."
"አዎ !!ቲቸር ደግሞ ተሸላሚ ስለሆንሽ ወላጆችሽ እንዳይቀሩ አለችኝ...ለእቴቴ ስነግራት ‹ጎበዝ ልክ እንደአባትሽ ብሩህ ጭንቅላት ነው ያለሽ› አለችኝና አለቀሰች።"
እንባዬን መቆጣጠር ተሳነኝ...ያለፍቃዴ እየተንጠባጠበ ነው።
"አባዬ ምነው ዝም አልከኝ ?"
"ልጄ ደስ ብለኸኝ እኮ ነው ... እና ማነው አብሮሽ የሚሄደው...?››
"እቴቴና አክስቴ ትልቆ አብረንሽ እንሄዳለን ብለውኛል...ደግሞ እቴቴ ቆንጆ ቀሚስና ጫማ ገዝታልኛለች ..."
"አሪፍ ነው ...እናትሽ ጀግና ልጅ እንዳላት ሰምታለች?"
"አዎ ….በቀደም በእስካይ ፒ ስናወራ ነገርኳትና ..ከሀይስኩል በኃላ እዚህ አሜሪካ ነው ምትማሪው አለችኝ"
"እና ምን አልሻት ..?.ደስ አለሽ?"
"አይ አላለኝም..እኔ አባቴን ፈልጌ ሳላገኘው አንቺ ጋር መምጣት አልፈልግም .. ከፈለግሽ አንቺ ነይ አልኳት..."
ደንግጬ"እና ምን አለችሽ?"
"ከየት አባሽ ነው ፈልገሽ የምታገኚው...?በህይወት መኖሩን እራሱ እርግጠኛ ሆኖ መናገር የሚችል ሰው የለም ።"አለችኝ
እኔ ደግሞ‹‹ እኔ ልጅ ስለሆንኩ ይታወቀኛል በቅርቤ አለ...በጣም እንደሚወደኝም አውቃለሁ›› ስላት ተበሳጨችና ዘጋችብኝ።››
"አትቀየሚያት …እኔ ዝም ብያት ስለጠፋሁ እስከአሁን እንደተናደደችብኝ ነው።››
"አይ አውቃለሁ.. ከዛ እኮ ቆይታ ደውላ ይቅርታ ጠይቃኛለች ..ወደፊት እመጣና አብረን እንፈልገዋለን አለችኝ"
"የእውነትሽን ነው ..አራሷ እንደዛ አለቺሽ?"
"አዎ …ቃል ገብታልኛለች...ሁኔታዎችን አመቻችቼ ረጅም ፍቃድ ወስጄ እመጣና እንፈልገዋለን …በህይወት ካለ እናገኘዋለን..››አለችኝ፡፡
‹‹አና አንቺ ምን አልሻት?››
"እማዬ አንቺ ብቻ ነይ እንጂ ፈልገን አናገኘዎለን...በልቤ ይታወቀኛል።"አልኳት፡፡
‹‹ልጄ በጣም ነው የምኮራብሽ...እና ለሚመጣው አመት እንደአሁኑ ተሸላሚ ከሆንሽ እንደምንም ብዬ ከጎንሽ እገኛለሁ!››
"አባዬ ›
ወዬ ልጄ..?
‹‹ቻው እማዬ የላከችልኝን ፎቶዋን በቴሌግራም ልኬልሀለሁ.. ከናፈቀችህ ብዬ ነው"
‹‹እሺ የእኔ ልጅ አመሠግናለሁ..ሰሞኑን ደውይልኝ።››
"እም ጶ… የእኔ ውድ አባት እወድሀለሁ።"ስልኩ ተዘጋ፡፡ የእኔም አንደበት ተዘጋ..
."የፈጣሪ ያለህ!!እኔ ምን አይነት እድለኛ ሰው ነኝ...፡፡ምን አይነት እንደስሟ ተአምር የሆነች ልጅ ነው የሠጠኝ?።እሷ በመወለዷ ምክንያት ህይወቴ ተሠነካከለ ብዬ ለረጅም ጊዜ በማሰብ ሳማርር ቆይቼ ነበር ..፡፡ግን አሁን ለዚህች በረከት ለሆነች ልጅ ከዚህ በላይ መከራና ስቃይ ቢቀበሉላት የማታስቆጭ ልጅ ሆና በማግኘቴ ደስተኛ ሰው ሆኜያለሁ።
✨ይቀጥላል..✨
👍81❤17🥰11👏2
#እህቴ_ባትሆኚ_አገባሽ_ነበረ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አንድ
ስበሳጭ ጀርባዬን ይበላኛል...የበላኝን ቦታ ለማከክ እጄን በወገቤ አዙሬ አሽከረክራለሁ፤ ግን ደግሞ አልደርስበትም.. በትከሻዬ በኩል አጠማዝዤ ሞክራለሁ፤ ትርፉ ድካም ነው። ከእከኬ ስቃይ እራሴን ለማስታገስ እገዛ መፈለጌ ያበሳጨኛል ደካማነቴንና ማድረግ የማልችላቸው ነገሮች ብዛት ያስጨንቀኛል...ጀርባዬን በላኝ እከኩልኝ ብዬ የሰው እገዛ ላለመጠየቅ ልብሴን አወልቅና ከሻካራ ግድግዳ ጋር እራሴን አፋትጋለሁ... ቢያቆስለኝም ያስተነፋሰኛል። ቢያንስ ገበናዬ ጠብቄያለሁ፡፡
አለመቻሌንም በሚስጥር በውስጤ አፍኜ ይዘዋለሁ፡፡አዎ አንዳንዴ ህይወት በዛ መጠን ትጨክንብኛለች በዛ መጠንም ታሰቃየኛለች፡፡
ዛሬ እርግጥ አልተበሳጨሁም ፤ግን ደግሞ በጣም ተጨንቄያለሁ፡፡ ጊዜው ጨለምለም ብሎል...አንድ ሰአት ከሩብ አካባቢ ነው›፡፡ ጀማሪ ማፊያ ይመስል ተጀባብኜ ወደሰፈር ተጠጋሁ...፡፡
እየተንቀጠቀጥኩ ነው ፡፡መቼስ ብርድ ብቻ አይመስለኝም እንደዚህ ውስጤ ገብቶ እያንቀጠቀጠኝ ያለው ።ኳስ እንጫወትበት የነበረው ሜዳ ባለአራት ፎቅ ህንፃ ተገማሽሮ ቆሞበታል። መቼስ ደፍረው ጠጠርና አሸዋ አምጥተው የሠፈሩ ሰው እያየ ሲሚንቶ አውርደው ፤ቀስበቀስ የገነቡት ሳይሆን ድንገት ከእለታት በአንድ ቀን ሁሉም የሰፈር ጎረምሳ ሆነ አሮጊት መተኛታቸውን አረጋግጠው ከሆነ ቦታ ጭነው መተው የተከተሉት ነው የሚመስለው። ወደቤታችን አየተቃረብኩ ስመጣ እግሬ እየተሳሰረ አስቸገረኝ፤ መራመድ ሁሉ አቃተኝ።
የውጩ ፍሬንች ዶር በአዲስ ከመቀየሩ ውጭ ቤታችን ከውጭ ያለው እይታ በፊት እንዳነበረ ነው።አለፍ ብዬ ሄድኩና ኮርነር ጋር ስደርስ ጨለማን ተገን አድርጌ ቆምኩ፡፡ ፊቴን ወደ በራፋችን አነጣጠርኩ
፡፡ ...ምንድነው የምጠብቀው..?.ማን እንዲወጣ ወይ ማን እንዲገባ ነው ? ልጄን አሁን የማየት እድል አለኝ ይሆን?በዚህ ጨለማ ምን ልትሰራ ትወጣለች...?ምን አልባት አክስቴ...አዎ ምንአልባት እሷን ነው ላይ የምችለው...፡፡ባላናግራትም ላያት ምኞቴ ነው፡፡ ሶስት ሰአት ድረስ እዛው በቆምኩበት ደንዝዤለሁ… የጨው ሀውልት እንደሆነችው ልክ እንደ ሎጥ ሚስት እኔም የበረዶ ሀውልት ከመሆኔ በፊት ወደ ሆቴሌ ልመለስ ወስኜ እግሬን ሳንቀሳቅስ ስልኬ ተንጫረረ ።በደነዘዘ እጄ አወጣሁና አየሁት ..የደዋዪን ማንነት ሳይ ከሰውነቴ ላይ በረዶ የሠራው ቅዝቃዜ በቅፅበት የረገፈ ይመስል ሙቀት ተሠማኝ ።ልጄ ነች።እንዴ አይታኝ ይሆን እንዴ? ዙሪያ ገባዬን ተገላምጬ ተመለከትኩ።ምንም የለም፡፡ስልኩን አነሳሁት
"ሄሎ የእኔ ልዕልት"
"አባዬ እንዴት ነህ..?ምን እየሠራህ ነው?"
"ስለአንቺ እያሰብኩ"
"ታድዬ" ታድዬ አባባሏ ልቤን ስንጥቅ አድርጎ ቃላቱ በስንጥቁ እየተንጠባጠበ ወደውስጤ ሲዘልቅ ተሠማኝ።
"ምን እየሠራሽ ነው...?ነገ ዝግጅት ስላለብሽ በጊዜ አትተኚም እንዴ?
"እነቴቴ እንደዛ ብለው አጠፋፍተው በጊዜ ተኙ።እኔ ግን ክፍሌ ከገባሁ ብኃላ ከመተኛቴ በፊት መስኮቴን ከፍቼ ጨረቃን ሳያት አንተ ትዝ አልከኝ...እና ደወልኩልህ"
ቀና ብዬ ምትላትን ጨረቃ አያየኋት… ግማሽ ቅርፅ፤ግማሽ ውበት፡፡
"ልጄ እውነትሽን ነው ..ታምራለች"
"ማን ነች የምታምረው አባዬ"
"ያልሻት ጨረቃ ነቻ..አይኖቼን አንጋጥጬ እያየኋት ነው… ግማሽ ብትሆንም ልክ እንደአንቺ ታምራለች"
"አባዬ ዛሬ ከጎኔ ሆነህ እቅፍ አድርጌህ ብተኛ ደስ ይለኝ ነበር"
"እንግዲያው መስኮቱን ክፍት አድርጊና ለጥ በይ ..እኔ በርሬ እመጣና በመስኮት ክፍልሽ ገብቼ እቅፍ አደርግሻለሁ..ግን ከተኛሽ በኃላ ነው የምመጣው"
"አባዬ ደስ የሚል ጫወታ ነው ...በቃ ሳልዘጋው ነው የምተኛው..ነገ ከዝግጅቱ በኃላ ደውልልሀለሁ.ወድሀለሁ።››
"እኔም ወድሻለሁ "ስልኩ ተዘጋ..
የእኔም ወደሆቴሌ የመመለስ አፒታይቴም አብሮ ተዘጋ፤
"ምን ላድርግ?"ከሀያ ደቂቃ በላይ ባለሁበት ቦታ ተገትሬ ማሰብ እንኳን አቅቶኝ ደንዝዤ ቆየሁ።ወደጓሮ ሄድኩ ..፡፡.ካልተቀየረች አንድ ወደጊቢ ዘሎ መግቢያ ምቹ ቦታ ነበረች..አዎ አገኘኋት።ዙሪያ ገባውን ዞር ዞር ብዬ ሰው አለመኖሩ አረጋገጥኩና እንደምንም ተንጠላጥዬ ዘልዬ ግቢውስጥ ገባሁ። ድሮ የሀይእስኩል ተማሪ እያለሁ በተለያየ ምክንያት ውጭ ሳመሽና በራፍ ሲዘጋብኝ በዚህ ዘዴ ነበር ወደ ውስጥ የምገባው..፡፡ይሄው የዛን ጊዜው ልምድ ለዛሬ ረዳኝ።
የውጭ መብራት ስለጠፍ ግቢው በፀጥታና በጭለማ ተውጧል።ኮቴዬን ሳላሰማ ቀስ ብዬ ወደልጄ ክፍል ማለት ወደእኔ የድሮ ክፍል አመራሁ...፡፡ወይ የእኔ ማር እንዳልኳት መስኮቱን ከፍታ ነው የተኛችው። እንደምንም ተንጠላጠልኩና መስኮቱ ላይ ወጣሁ ..ደግነቱ መስኮቱ አጠር ስለሚል በተለይ ከእኔ ቁመት አንፃር አልተቸገርኩም፡፡ በቀላሉ ወደላይ ወጣሁና እግሬን አሽከርክሬ ወደውስጥ ገባሁ፡፡ ልጄን እንዳላስደነግጣት ተጠንቅቄ ወደማብሪያ ማጥፊያው አመራሁ..፡፡አብዛኛውን ዕድሜዬን የኖርኩበት ቤት መሆኑ ነገሮች የት የት እንደሆኑ በቀላሉ ለመለየት ረድቶኛል ። መብራቱን አበራሁ።ልጄ እንዴት አድጋለች..ደግሞ አተኛኞ ልክ እንደናቷ ዝርግትግት ብላ ነው።በቅርቤ ያገኘኋት ኩርሲ መቀመጫ ወደአልጋዎ አስጠጋሁና ቁጭ አልኩ ...፡፡ጭንቅላቴን ሸፍኜበት የነበረውን ኮፍያ ከላዬ ላይ ገፍፌ ጣልኩት።አይኔ ላይ ሰክቼ የነበረውን መነፅር አወለቅኩና በአቅራቢዬ ያለ ትንሽ ጠረጰዛ ላይ አስቀመጥኩ። ሙሉ ትኩረቴን ወደልጄ ሰበሰብኩ።እጆቼን በእርጋታ ወደጭንቅላቷ ሰደድኩ .."ቀስ ብዬ ስዳብሳት አይኖቾን ገለጠች...፡፡ደነገጥኩና እጄን ሰበሰብኩ...እሪ ብላ የምትጮህ መሠሎኝ ፈራሁ። ምን ላድርግ...?ፈጠን ብዬ ዘልዬ እንደአመጣጤ ልውጣ እንዴ?ብዙ ነገር አስቤ አንድንም ሳላደርግ
"አባዬ....ህልም አይደለም አይደል..?"አለችኝ፡፡
"አይደለም የእኔ ማር ...››በተኛችበት ጉንጮቾን ሞጨሞጭኳት...እሷም እጇቾን በአንገቴ ዙሪያ ጠመጠመችና ግንባሬን፤ጉንጬን ፤አገጬን ምንም የቀራት ቦታ የለም...ሙሉ በሙሉ ንቁ ሆና አልጋዎ መካከል ቁጭ አለች።
"አባዬ እኔ እኮ እመጣለሁ ስትለኝ በህልሜ መስሎኝ ነው ቶሎ የተኛሁት።
"በጣም ስለናፈቅሺኝና ..ነገ የደረጃ ተማሪ ሆነሽ ልትሸለሚ ስለሆነ እኔ አባትሽ በጣም ኩራት ስለተሰማኝ እንዴ ተደብቄም ቢሆን በዚህ ቀን ልጄን ካላየኋት እኔ ምን አይነት አባት ነኝ ?ብዬ ነው በዚህ ለሊት ሹልክ ብዬ ክፍልሽ የተገኘሁት።
"አባቴ ውድድድ ነው የማደርግህ...አሁን አቅፍቅፍ ብለን እንተኛ"
"ግን አቴቴ ለሊት ልታይሽ ብትመጣስ?"
"አትመጣም ..ደግሞ እኮ ከውስጥ ተቀርቅሯል ..ብትመጣም ገና ስታንኳኳ ቶሎ ብለህ በመስኮት ትሄዳለህ"
"ምን አይነት ብልጥ ልጅ ነው ያለኝ"አልኩና ከላይ የለበስኩትን ጃኬት በማውለቅ ጠረጳዛ ላይ አኑሬ አልጋ ላይ ወጣሁ..ይሄ አልጋ የእኔና የእናትሽ እንደነበር ታውቂያለሽ?"
"አዎ …ለዛ እኮነው ክፍሌንም አልጋዬንም የምወደው"
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አንድ
ስበሳጭ ጀርባዬን ይበላኛል...የበላኝን ቦታ ለማከክ እጄን በወገቤ አዙሬ አሽከረክራለሁ፤ ግን ደግሞ አልደርስበትም.. በትከሻዬ በኩል አጠማዝዤ ሞክራለሁ፤ ትርፉ ድካም ነው። ከእከኬ ስቃይ እራሴን ለማስታገስ እገዛ መፈለጌ ያበሳጨኛል ደካማነቴንና ማድረግ የማልችላቸው ነገሮች ብዛት ያስጨንቀኛል...ጀርባዬን በላኝ እከኩልኝ ብዬ የሰው እገዛ ላለመጠየቅ ልብሴን አወልቅና ከሻካራ ግድግዳ ጋር እራሴን አፋትጋለሁ... ቢያቆስለኝም ያስተነፋሰኛል። ቢያንስ ገበናዬ ጠብቄያለሁ፡፡
አለመቻሌንም በሚስጥር በውስጤ አፍኜ ይዘዋለሁ፡፡አዎ አንዳንዴ ህይወት በዛ መጠን ትጨክንብኛለች በዛ መጠንም ታሰቃየኛለች፡፡
ዛሬ እርግጥ አልተበሳጨሁም ፤ግን ደግሞ በጣም ተጨንቄያለሁ፡፡ ጊዜው ጨለምለም ብሎል...አንድ ሰአት ከሩብ አካባቢ ነው›፡፡ ጀማሪ ማፊያ ይመስል ተጀባብኜ ወደሰፈር ተጠጋሁ...፡፡
እየተንቀጠቀጥኩ ነው ፡፡መቼስ ብርድ ብቻ አይመስለኝም እንደዚህ ውስጤ ገብቶ እያንቀጠቀጠኝ ያለው ።ኳስ እንጫወትበት የነበረው ሜዳ ባለአራት ፎቅ ህንፃ ተገማሽሮ ቆሞበታል። መቼስ ደፍረው ጠጠርና አሸዋ አምጥተው የሠፈሩ ሰው እያየ ሲሚንቶ አውርደው ፤ቀስበቀስ የገነቡት ሳይሆን ድንገት ከእለታት በአንድ ቀን ሁሉም የሰፈር ጎረምሳ ሆነ አሮጊት መተኛታቸውን አረጋግጠው ከሆነ ቦታ ጭነው መተው የተከተሉት ነው የሚመስለው። ወደቤታችን አየተቃረብኩ ስመጣ እግሬ እየተሳሰረ አስቸገረኝ፤ መራመድ ሁሉ አቃተኝ።
የውጩ ፍሬንች ዶር በአዲስ ከመቀየሩ ውጭ ቤታችን ከውጭ ያለው እይታ በፊት እንዳነበረ ነው።አለፍ ብዬ ሄድኩና ኮርነር ጋር ስደርስ ጨለማን ተገን አድርጌ ቆምኩ፡፡ ፊቴን ወደ በራፋችን አነጣጠርኩ
፡፡ ...ምንድነው የምጠብቀው..?.ማን እንዲወጣ ወይ ማን እንዲገባ ነው ? ልጄን አሁን የማየት እድል አለኝ ይሆን?በዚህ ጨለማ ምን ልትሰራ ትወጣለች...?ምን አልባት አክስቴ...አዎ ምንአልባት እሷን ነው ላይ የምችለው...፡፡ባላናግራትም ላያት ምኞቴ ነው፡፡ ሶስት ሰአት ድረስ እዛው በቆምኩበት ደንዝዤለሁ… የጨው ሀውልት እንደሆነችው ልክ እንደ ሎጥ ሚስት እኔም የበረዶ ሀውልት ከመሆኔ በፊት ወደ ሆቴሌ ልመለስ ወስኜ እግሬን ሳንቀሳቅስ ስልኬ ተንጫረረ ።በደነዘዘ እጄ አወጣሁና አየሁት ..የደዋዪን ማንነት ሳይ ከሰውነቴ ላይ በረዶ የሠራው ቅዝቃዜ በቅፅበት የረገፈ ይመስል ሙቀት ተሠማኝ ።ልጄ ነች።እንዴ አይታኝ ይሆን እንዴ? ዙሪያ ገባዬን ተገላምጬ ተመለከትኩ።ምንም የለም፡፡ስልኩን አነሳሁት
"ሄሎ የእኔ ልዕልት"
"አባዬ እንዴት ነህ..?ምን እየሠራህ ነው?"
"ስለአንቺ እያሰብኩ"
"ታድዬ" ታድዬ አባባሏ ልቤን ስንጥቅ አድርጎ ቃላቱ በስንጥቁ እየተንጠባጠበ ወደውስጤ ሲዘልቅ ተሠማኝ።
"ምን እየሠራሽ ነው...?ነገ ዝግጅት ስላለብሽ በጊዜ አትተኚም እንዴ?
"እነቴቴ እንደዛ ብለው አጠፋፍተው በጊዜ ተኙ።እኔ ግን ክፍሌ ከገባሁ ብኃላ ከመተኛቴ በፊት መስኮቴን ከፍቼ ጨረቃን ሳያት አንተ ትዝ አልከኝ...እና ደወልኩልህ"
ቀና ብዬ ምትላትን ጨረቃ አያየኋት… ግማሽ ቅርፅ፤ግማሽ ውበት፡፡
"ልጄ እውነትሽን ነው ..ታምራለች"
"ማን ነች የምታምረው አባዬ"
"ያልሻት ጨረቃ ነቻ..አይኖቼን አንጋጥጬ እያየኋት ነው… ግማሽ ብትሆንም ልክ እንደአንቺ ታምራለች"
"አባዬ ዛሬ ከጎኔ ሆነህ እቅፍ አድርጌህ ብተኛ ደስ ይለኝ ነበር"
"እንግዲያው መስኮቱን ክፍት አድርጊና ለጥ በይ ..እኔ በርሬ እመጣና በመስኮት ክፍልሽ ገብቼ እቅፍ አደርግሻለሁ..ግን ከተኛሽ በኃላ ነው የምመጣው"
"አባዬ ደስ የሚል ጫወታ ነው ...በቃ ሳልዘጋው ነው የምተኛው..ነገ ከዝግጅቱ በኃላ ደውልልሀለሁ.ወድሀለሁ።››
"እኔም ወድሻለሁ "ስልኩ ተዘጋ..
የእኔም ወደሆቴሌ የመመለስ አፒታይቴም አብሮ ተዘጋ፤
"ምን ላድርግ?"ከሀያ ደቂቃ በላይ ባለሁበት ቦታ ተገትሬ ማሰብ እንኳን አቅቶኝ ደንዝዤ ቆየሁ።ወደጓሮ ሄድኩ ..፡፡.ካልተቀየረች አንድ ወደጊቢ ዘሎ መግቢያ ምቹ ቦታ ነበረች..አዎ አገኘኋት።ዙሪያ ገባውን ዞር ዞር ብዬ ሰው አለመኖሩ አረጋገጥኩና እንደምንም ተንጠላጥዬ ዘልዬ ግቢውስጥ ገባሁ። ድሮ የሀይእስኩል ተማሪ እያለሁ በተለያየ ምክንያት ውጭ ሳመሽና በራፍ ሲዘጋብኝ በዚህ ዘዴ ነበር ወደ ውስጥ የምገባው..፡፡ይሄው የዛን ጊዜው ልምድ ለዛሬ ረዳኝ።
የውጭ መብራት ስለጠፍ ግቢው በፀጥታና በጭለማ ተውጧል።ኮቴዬን ሳላሰማ ቀስ ብዬ ወደልጄ ክፍል ማለት ወደእኔ የድሮ ክፍል አመራሁ...፡፡ወይ የእኔ ማር እንዳልኳት መስኮቱን ከፍታ ነው የተኛችው። እንደምንም ተንጠላጠልኩና መስኮቱ ላይ ወጣሁ ..ደግነቱ መስኮቱ አጠር ስለሚል በተለይ ከእኔ ቁመት አንፃር አልተቸገርኩም፡፡ በቀላሉ ወደላይ ወጣሁና እግሬን አሽከርክሬ ወደውስጥ ገባሁ፡፡ ልጄን እንዳላስደነግጣት ተጠንቅቄ ወደማብሪያ ማጥፊያው አመራሁ..፡፡አብዛኛውን ዕድሜዬን የኖርኩበት ቤት መሆኑ ነገሮች የት የት እንደሆኑ በቀላሉ ለመለየት ረድቶኛል ። መብራቱን አበራሁ።ልጄ እንዴት አድጋለች..ደግሞ አተኛኞ ልክ እንደናቷ ዝርግትግት ብላ ነው።በቅርቤ ያገኘኋት ኩርሲ መቀመጫ ወደአልጋዎ አስጠጋሁና ቁጭ አልኩ ...፡፡ጭንቅላቴን ሸፍኜበት የነበረውን ኮፍያ ከላዬ ላይ ገፍፌ ጣልኩት።አይኔ ላይ ሰክቼ የነበረውን መነፅር አወለቅኩና በአቅራቢዬ ያለ ትንሽ ጠረጰዛ ላይ አስቀመጥኩ። ሙሉ ትኩረቴን ወደልጄ ሰበሰብኩ።እጆቼን በእርጋታ ወደጭንቅላቷ ሰደድኩ .."ቀስ ብዬ ስዳብሳት አይኖቾን ገለጠች...፡፡ደነገጥኩና እጄን ሰበሰብኩ...እሪ ብላ የምትጮህ መሠሎኝ ፈራሁ። ምን ላድርግ...?ፈጠን ብዬ ዘልዬ እንደአመጣጤ ልውጣ እንዴ?ብዙ ነገር አስቤ አንድንም ሳላደርግ
"አባዬ....ህልም አይደለም አይደል..?"አለችኝ፡፡
"አይደለም የእኔ ማር ...››በተኛችበት ጉንጮቾን ሞጨሞጭኳት...እሷም እጇቾን በአንገቴ ዙሪያ ጠመጠመችና ግንባሬን፤ጉንጬን ፤አገጬን ምንም የቀራት ቦታ የለም...ሙሉ በሙሉ ንቁ ሆና አልጋዎ መካከል ቁጭ አለች።
"አባዬ እኔ እኮ እመጣለሁ ስትለኝ በህልሜ መስሎኝ ነው ቶሎ የተኛሁት።
"በጣም ስለናፈቅሺኝና ..ነገ የደረጃ ተማሪ ሆነሽ ልትሸለሚ ስለሆነ እኔ አባትሽ በጣም ኩራት ስለተሰማኝ እንዴ ተደብቄም ቢሆን በዚህ ቀን ልጄን ካላየኋት እኔ ምን አይነት አባት ነኝ ?ብዬ ነው በዚህ ለሊት ሹልክ ብዬ ክፍልሽ የተገኘሁት።
"አባቴ ውድድድ ነው የማደርግህ...አሁን አቅፍቅፍ ብለን እንተኛ"
"ግን አቴቴ ለሊት ልታይሽ ብትመጣስ?"
"አትመጣም ..ደግሞ እኮ ከውስጥ ተቀርቅሯል ..ብትመጣም ገና ስታንኳኳ ቶሎ ብለህ በመስኮት ትሄዳለህ"
"ምን አይነት ብልጥ ልጅ ነው ያለኝ"አልኩና ከላይ የለበስኩትን ጃኬት በማውለቅ ጠረጳዛ ላይ አኑሬ አልጋ ላይ ወጣሁ..ይሄ አልጋ የእኔና የእናትሽ እንደነበር ታውቂያለሽ?"
"አዎ …ለዛ እኮነው ክፍሌንም አልጋዬንም የምወደው"
👍56❤4
#እህቴ_ባትሆኚ_አገባሽ_ነበረ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
"አባዬ ምንድነው?
"በሹክሹክታ ጠየቀችኝ
"እኔ እንጃ ..የውጭ በራፍ እየተንኳኳ ነው" ብዬ የተኛሁበትን አልጋ ለቅቄ ወረድኩ፡
‹‹ምነው ልትሄድ ነው እንዴ?"
"አይ ልነሳና ሁኔታውን እንይ"
"ምንድነው?
ማነው?"የእቴቴ ድምፅ ይሰማል
"ቀስ በይ.. ጫማ አላደረግሺም"እህቴ ነች
በዚህ ጊዜ ልጄ"አባዬ" አለችኝ በሹክሹክታ
"ወዬ ማሬ "በተመሳሳይ ቶን
"የውጩን በራፍ ሊከፍቱ ሲወጡ መስኮቱን ክፍት ሆኖ ያዩታል...ለምን ተከፈተ ብለው ወደእዚህ እንዳይመጡ ፈራሁ"
በበሳል አዕምሮዋ ተደምሜ ወደራሴ ሳብኩና ግንባሯን በመሳም ፈጠን ብዬ ወደ
መስኮቱ በመሄድ ዘጋሁት.፡፡አውልቄ ጠረጰዛ ላይ አስቀምጬ የነበረውን ጃኬቴን ለበስኩ ፡፡ጫማዬን አጠለቅኩ..፡፡መነፅሬን ግንባሬ ላይ ሰካሁና ዝግጅ ሆኜ ወንበሩ ላይ በተጠንቀቅ ቁጭ አልኩ።
እቴቴና እህቴ በራፍ ከፍተው ሲወጡ ሰማን ...ልጄ ከመኝታዋ ወረደችና ወደእኔ መጣች፡፡ ስሬ ቆመች ፡፡በቀልጣፍ የአስተሳስብ ብቃቷ ታላቄ ብትሆንም ያው በእድሜ ልጄ ነችና አነሳሁና ታፍዬ ላይ አስቀምጬ ወደ ውስጤ ጭምቅ አድርጌ አቀፍኳት ፡አንገቴ ስር ሽጉጥ አለች
..."ማን ነው?"
"እኔ ነኝ ክፈቱ"የሚል የደበዘዘ አይነት የቃላት ልውውጥ ይሰማል"አሁን በዚህ ድንገተኛ ግርግር ምክንያት ሲኦል ከመግባት በላይ በምፈራት በአክስቴ ፊት እቆም ይሆን..?.አረ ፈጣሪ ምንም ሀጢያተኛና ዳተኛ ሰው ብሆንም ይሄን ያህልማ ጨክነህ አሳልፈህ አትሰጠኝም" ስል ፀለይኩ...ፀሎቴን ተከትሎ ‹‹ጉድ ጉድ …››እያለች አክስቴ ወደቤት ስትመለስ ሰማሁ
..‹‹.በቃ መርዶ ነው›››ስል አሰብኩ ..የታላቅ እህቴ ልጅ ምን ሆነው ይሆን?"ከአሁን አሁን ቤቱ በለቅሶ ይደበላለቃል ብዬ መጠበቅ ጀመርኩ...አሁን ደግሞ ከእኔ መጋለጥ በላይ ለቀናት ስታስበውና ስትዘጋጅበት የከረመችው የልጄ ፕሮግራም መሰነካከሉን ሳስብ ልቤ ላይ ህመም ፈጠረብኝ።
"አባዬ ምንድነው? ጨነቀኝ?"
"አይዞሽ ልጄ.. አይዞሽ"እኔ እራሴም ውስጤ በፍራቻ እየራደ ቢሆንም እሷን ግን ላበረታት ሞከርኩ፡፡
"በጊዜ አንድ ወይም ሁለት ሰዓት እኮ ነበር የምንገባው.. ሸኖን እንዳለፍን መኪናዋ ተበላሸችብን....መከራ አይተን ከሸኖ መካኒክ መቶ ነው ያስነሳት....››
በስመአብ እየቃዠሁ ነው እንዴ? ይሄንን ድምፅ አውቀዋለሁ፡፡
"እንደምትመጪ እኮ አልነገርሺንም...አዲስ አበባ ከገባሽ በኃላ እንኳን አትደውይም እንዴ..?›.
"በእኔ ቤትማ ሰርፐራይዝ ላደርጋችሁ ነበር....ግባ ….አዎ ሻንጣው እዛው ጋ ይሁን..ሌላው መኪናው ላይ ይደር …ነገ ይወርዳል..ተቀመጥ ..አዎ ሶፋው ላይ ተቀመጥ››
"አባዬ. …እማዬ መጣች መሰለኝ"ልጄ ነች ጥርጣሬዋን በጆሮዬ ሹክ ያለችኝ
"አዎ መሰለኝ"
እቅፍ አድርጋ ሳም አደረገችኝ ...እሷ ደስ ስላላት ደስ አለኝ...አረ በራሴም ደስ ብሎኛል ልቤ በውስጤ ስትንፈራፈር ሁሉ ይታወቀኛል።
አሁንም ጆሮዬ እዛኛው ክፍል ነው፡፡..."እማዬ ዛሬ እንኳን አታናግረኝም?"
"ተያት ... ደንግጣ ነው…እንኳን እሷ እኔ እራሱ በድንጋጤ ደርቄልሻለሁ"
"ታዲያ አሁን የት ሄደች ...?"
"ክፍሏ ገብታለች መሠለኝ"
"እሺ ልጄስ....?"
‹‹ተኝታለቻ..."
"ንፍቅ ብላኛለች ..በናትሽ ልቀስቅሳት"
"አይ ..ነገ ዝግጅቷ ላይ ከምትንገላጀጅ ይቅርብሽ..እንደውም በጥዋት ስትነሳ ሰርፐራይዝ ታደርጊያታለሽ"
"ጥሩ ነው… እንደውም እንደዛ ይሻላል።"
ተንፈስ አልኩ...ወደእኛ አይመጡም ማለት ነው፡
"እማ አሁን እናትሽን ልታገኚያት ትፈልጊያለሽ?››ፈራ ተባ እያልኩ ታፋዬ ላይ የተቀመጠችውን ልጄን ጠየቅኳት፡፡
"አይ አሁን ምፈልገው ከአንተ ጋር ተመልሶ መተኛት ነው..ከእሷ ጋር ነገ እተኛለሁ"
እቅፍ አደረኩና ወደአልጋው ይዤት ሄድኩ፤ ጫማዬን አወለቅኩና እቅፍ እንዳደረኳት ተኛሁ...ጆሮዬ ግን እዛው ሳሎን ነው ያለው፡፡
"የሚበላ ነገር ትፈልጋላችሁ ላሙቅ"እህቴ ነች እንግዶቹን የጠየቀችው
"አረ መንገድ ላይ ጂውስና ብስኩት ተጠቅመናል...አሁን መተኛት ነው የምንፈልገው...ለሀሰኖ የእንግዳ ክፍሉን ታሳይዋለሽ ..?እኔ ያው ካንቺ ጋር ነው ምተኛው?
"ምን ጥያቄ አለው...ወንድም ተነስ መኝታህን ላሳይህ››
‹እሺ›
የእግር ኮቴ .ከዛ ረዘም ያለ ዝምታ..ቀጥሎ ማንኳኳት ተሰማኝ
‹‹እቴቴ..እማ.እማዬ››
‹‹አረ አናግሪኝ..ውቅያኖስ አቆርጩ የመጣሁት እኮ አንድም አንቺ ስለናፈቅሺኝ ነው..በአመታት ርዝመት እንኳን ይቅር አትይኝም››
‹‹እማ እንዳልተኛሽ አውቃለሁ›
‹‹እንዴ ምን እየሰራሽ ነው.››እህቴ ነች እንግዳውን አስተኝታ ስትመጣ ያየችው ነገር በመቃወም የተናገረችው፡
‹‹ብታናግረኘ እኮ ብዬ ነው››
‹‹ታገሺ….ነው ወይስ ዛሬውኑ ተመልሰሽ ሀጄ ነሽ››
‹‹ከገዛ እናት ጋር መዘጋጋት እንዴት እንደሚጨንቅ እኮ ስለማታውቂ ነው..›
‹በይ በይ አሁን ወደመኝታችን እንሂድ››
ፀጥታ ሰፈነ…
…….በነጋታው
ከትምህርት ቤቱ ቅፅር ግቢ የፊት ለፊት በራፍ ራቅ ብዬ በአንደኛው መንገድ ቆሜያለሁ።በተቻለኝ መጠን አለባበሴ በቀላሉ ማንነቴን ለመለየት የማያስችል እንዲሆን የተቻለኝን ጥንቃቄ አድርጌያለሁ።በአንድ እጄ ከጄኔራሏ የተዋስኩትን ካሜራ ይዣለሁ ሌላ እጄ ዝም ብሎ ከወዲህ ወዲያ እየተወናጨፈ ግራ መጋባቴን ለተመልካቹ እያሳበቀብኝ ነው። ተማሪዎች ለብቻቸውም ከወላጆቻቸው ጋርም በመሆን ወደውስጥ መግባት ከጀመሩ ደቂቃዎች አልፈዋል። እዛው ከቆምኩበት ሳልንቀሳቀስ ከፊት ለፊቴ ካለው መንገድ ሙሉ ቤተሠቤ ሲመጡ ተመለከትኩ።ፈጠን ብዬ ከመሀል መንገድ በመውጣት ደር ላይ የሚገኝ የት/ቤቱ ቢልቦርድን ተከልዬ እይታዬን ወደእነሱ አስተካከልኩ።
ቀድሞ በእይታዬ የገባችው ደርባባዎ እመቤት አክስቴ ነች።ቅሬታ ያረበበት የደግነት ተምሳሌት መሆኑ የሚያስታውቅ የእናት ፊት ...ሮጠህ ሄደህ እግሯ ስር እዛ አቧራው ላይ በመንከባለል ይቅርታ ጠይቃት የሚል ስሜት ከጀርባዬ ወደ ፊት ሲገፈትረኝ ይታወቀኛል።እራሴን በመቆጣጠር ችሎታዬ ላይ ጥርጣሬ ስለገባኝ የተከለልኩበትን የቢልባርድ ብረት ጨምድጄ ያዝኩ።ከመዋረዴ በፊት ትኩረቴን እንደምንም ከእቴቴ አንስቼ ወደ ልጄ አሸጋገርኩት።ልጄ ትንሽ ልዕልት መስላለች..ቦፍ ብሎ ሜዳውን የሞላ ነጭ ቀሚስ ከነጭ ጫማ ጋር ለብሳለች...ያ ክብ ፊቷ የደስታ ብርሀን እየረጨ ነው።በአጠቃላይ ድምቀትና ውበት የተዋሀደባት ሙሉ ጨረቃ መስላለች።አዎ ከአመታት የናፍቆት መቃተት በኃላ በአንድ ቀን እናትንና አባትን ማግኘት ከዚህ በላይም ቢያስፈነድቅ የሚገርም አይሆንም።የእኔ ልጅ የእኔ መላአክ እንኳንም ፈካሽልኝ።
ቀጥሎ እናትዬውን ነው ያየሁት፤ሩቾ ፍፅም ተቀይራ ሌላ ሰው መስላላለች ።በሳቋ ነው የለየኋት።ሙሉ ቆዳዋን አስገፍፋ በሌላ እንደተካች አይነት ነው የተሠማኝ።ደግሞ እንዲህ እረጅም ነበረች እንዴ?እርግጠኛ ነኝ ይሄንን እጄን እንደጥንቱ ፊቷ ላይ አሳርፌ ፊቷን ብዳብስ ይሸረካክታታል...ጉንጮቻ እኮ ተንጠልጥለዋል"ተአምርን በቀኝ እጆ ሌላ አነስ ያለ ወንድ ልጅ በግራ እጇ ይዛ ጠብ እርግፍ ትላለ…ወንድ ልጅ የማነው ልጅ?"
"ውይ ለካ ሁለት ልጆቾ ነው ያሏት….አሁን እቺ ምኗ ነው የሁለት ልጅ እናት የሚመስለው፤ . .ይልቅስ እኔ ነኝ በመጎሳቆሌ የተነሳ ግርጅፍጅፍ ብዬ የአራት ልጆች አባት የምመስለው።
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
"አባዬ ምንድነው?
"በሹክሹክታ ጠየቀችኝ
"እኔ እንጃ ..የውጭ በራፍ እየተንኳኳ ነው" ብዬ የተኛሁበትን አልጋ ለቅቄ ወረድኩ፡
‹‹ምነው ልትሄድ ነው እንዴ?"
"አይ ልነሳና ሁኔታውን እንይ"
"ምንድነው?
ማነው?"የእቴቴ ድምፅ ይሰማል
"ቀስ በይ.. ጫማ አላደረግሺም"እህቴ ነች
በዚህ ጊዜ ልጄ"አባዬ" አለችኝ በሹክሹክታ
"ወዬ ማሬ "በተመሳሳይ ቶን
"የውጩን በራፍ ሊከፍቱ ሲወጡ መስኮቱን ክፍት ሆኖ ያዩታል...ለምን ተከፈተ ብለው ወደእዚህ እንዳይመጡ ፈራሁ"
በበሳል አዕምሮዋ ተደምሜ ወደራሴ ሳብኩና ግንባሯን በመሳም ፈጠን ብዬ ወደ
መስኮቱ በመሄድ ዘጋሁት.፡፡አውልቄ ጠረጰዛ ላይ አስቀምጬ የነበረውን ጃኬቴን ለበስኩ ፡፡ጫማዬን አጠለቅኩ..፡፡መነፅሬን ግንባሬ ላይ ሰካሁና ዝግጅ ሆኜ ወንበሩ ላይ በተጠንቀቅ ቁጭ አልኩ።
እቴቴና እህቴ በራፍ ከፍተው ሲወጡ ሰማን ...ልጄ ከመኝታዋ ወረደችና ወደእኔ መጣች፡፡ ስሬ ቆመች ፡፡በቀልጣፍ የአስተሳስብ ብቃቷ ታላቄ ብትሆንም ያው በእድሜ ልጄ ነችና አነሳሁና ታፍዬ ላይ አስቀምጬ ወደ ውስጤ ጭምቅ አድርጌ አቀፍኳት ፡አንገቴ ስር ሽጉጥ አለች
..."ማን ነው?"
"እኔ ነኝ ክፈቱ"የሚል የደበዘዘ አይነት የቃላት ልውውጥ ይሰማል"አሁን በዚህ ድንገተኛ ግርግር ምክንያት ሲኦል ከመግባት በላይ በምፈራት በአክስቴ ፊት እቆም ይሆን..?.አረ ፈጣሪ ምንም ሀጢያተኛና ዳተኛ ሰው ብሆንም ይሄን ያህልማ ጨክነህ አሳልፈህ አትሰጠኝም" ስል ፀለይኩ...ፀሎቴን ተከትሎ ‹‹ጉድ ጉድ …››እያለች አክስቴ ወደቤት ስትመለስ ሰማሁ
..‹‹.በቃ መርዶ ነው›››ስል አሰብኩ ..የታላቅ እህቴ ልጅ ምን ሆነው ይሆን?"ከአሁን አሁን ቤቱ በለቅሶ ይደበላለቃል ብዬ መጠበቅ ጀመርኩ...አሁን ደግሞ ከእኔ መጋለጥ በላይ ለቀናት ስታስበውና ስትዘጋጅበት የከረመችው የልጄ ፕሮግራም መሰነካከሉን ሳስብ ልቤ ላይ ህመም ፈጠረብኝ።
"አባዬ ምንድነው? ጨነቀኝ?"
"አይዞሽ ልጄ.. አይዞሽ"እኔ እራሴም ውስጤ በፍራቻ እየራደ ቢሆንም እሷን ግን ላበረታት ሞከርኩ፡፡
"በጊዜ አንድ ወይም ሁለት ሰዓት እኮ ነበር የምንገባው.. ሸኖን እንዳለፍን መኪናዋ ተበላሸችብን....መከራ አይተን ከሸኖ መካኒክ መቶ ነው ያስነሳት....››
በስመአብ እየቃዠሁ ነው እንዴ? ይሄንን ድምፅ አውቀዋለሁ፡፡
"እንደምትመጪ እኮ አልነገርሺንም...አዲስ አበባ ከገባሽ በኃላ እንኳን አትደውይም እንዴ..?›.
"በእኔ ቤትማ ሰርፐራይዝ ላደርጋችሁ ነበር....ግባ ….አዎ ሻንጣው እዛው ጋ ይሁን..ሌላው መኪናው ላይ ይደር …ነገ ይወርዳል..ተቀመጥ ..አዎ ሶፋው ላይ ተቀመጥ››
"አባዬ. …እማዬ መጣች መሰለኝ"ልጄ ነች ጥርጣሬዋን በጆሮዬ ሹክ ያለችኝ
"አዎ መሰለኝ"
እቅፍ አድርጋ ሳም አደረገችኝ ...እሷ ደስ ስላላት ደስ አለኝ...አረ በራሴም ደስ ብሎኛል ልቤ በውስጤ ስትንፈራፈር ሁሉ ይታወቀኛል።
አሁንም ጆሮዬ እዛኛው ክፍል ነው፡፡..."እማዬ ዛሬ እንኳን አታናግረኝም?"
"ተያት ... ደንግጣ ነው…እንኳን እሷ እኔ እራሱ በድንጋጤ ደርቄልሻለሁ"
"ታዲያ አሁን የት ሄደች ...?"
"ክፍሏ ገብታለች መሠለኝ"
"እሺ ልጄስ....?"
‹‹ተኝታለቻ..."
"ንፍቅ ብላኛለች ..በናትሽ ልቀስቅሳት"
"አይ ..ነገ ዝግጅቷ ላይ ከምትንገላጀጅ ይቅርብሽ..እንደውም በጥዋት ስትነሳ ሰርፐራይዝ ታደርጊያታለሽ"
"ጥሩ ነው… እንደውም እንደዛ ይሻላል።"
ተንፈስ አልኩ...ወደእኛ አይመጡም ማለት ነው፡
"እማ አሁን እናትሽን ልታገኚያት ትፈልጊያለሽ?››ፈራ ተባ እያልኩ ታፋዬ ላይ የተቀመጠችውን ልጄን ጠየቅኳት፡፡
"አይ አሁን ምፈልገው ከአንተ ጋር ተመልሶ መተኛት ነው..ከእሷ ጋር ነገ እተኛለሁ"
እቅፍ አደረኩና ወደአልጋው ይዤት ሄድኩ፤ ጫማዬን አወለቅኩና እቅፍ እንዳደረኳት ተኛሁ...ጆሮዬ ግን እዛው ሳሎን ነው ያለው፡፡
"የሚበላ ነገር ትፈልጋላችሁ ላሙቅ"እህቴ ነች እንግዶቹን የጠየቀችው
"አረ መንገድ ላይ ጂውስና ብስኩት ተጠቅመናል...አሁን መተኛት ነው የምንፈልገው...ለሀሰኖ የእንግዳ ክፍሉን ታሳይዋለሽ ..?እኔ ያው ካንቺ ጋር ነው ምተኛው?
"ምን ጥያቄ አለው...ወንድም ተነስ መኝታህን ላሳይህ››
‹እሺ›
የእግር ኮቴ .ከዛ ረዘም ያለ ዝምታ..ቀጥሎ ማንኳኳት ተሰማኝ
‹‹እቴቴ..እማ.እማዬ››
‹‹አረ አናግሪኝ..ውቅያኖስ አቆርጩ የመጣሁት እኮ አንድም አንቺ ስለናፈቅሺኝ ነው..በአመታት ርዝመት እንኳን ይቅር አትይኝም››
‹‹እማ እንዳልተኛሽ አውቃለሁ›
‹‹እንዴ ምን እየሰራሽ ነው.››እህቴ ነች እንግዳውን አስተኝታ ስትመጣ ያየችው ነገር በመቃወም የተናገረችው፡
‹‹ብታናግረኘ እኮ ብዬ ነው››
‹‹ታገሺ….ነው ወይስ ዛሬውኑ ተመልሰሽ ሀጄ ነሽ››
‹‹ከገዛ እናት ጋር መዘጋጋት እንዴት እንደሚጨንቅ እኮ ስለማታውቂ ነው..›
‹በይ በይ አሁን ወደመኝታችን እንሂድ››
ፀጥታ ሰፈነ…
…….በነጋታው
ከትምህርት ቤቱ ቅፅር ግቢ የፊት ለፊት በራፍ ራቅ ብዬ በአንደኛው መንገድ ቆሜያለሁ።በተቻለኝ መጠን አለባበሴ በቀላሉ ማንነቴን ለመለየት የማያስችል እንዲሆን የተቻለኝን ጥንቃቄ አድርጌያለሁ።በአንድ እጄ ከጄኔራሏ የተዋስኩትን ካሜራ ይዣለሁ ሌላ እጄ ዝም ብሎ ከወዲህ ወዲያ እየተወናጨፈ ግራ መጋባቴን ለተመልካቹ እያሳበቀብኝ ነው። ተማሪዎች ለብቻቸውም ከወላጆቻቸው ጋርም በመሆን ወደውስጥ መግባት ከጀመሩ ደቂቃዎች አልፈዋል። እዛው ከቆምኩበት ሳልንቀሳቀስ ከፊት ለፊቴ ካለው መንገድ ሙሉ ቤተሠቤ ሲመጡ ተመለከትኩ።ፈጠን ብዬ ከመሀል መንገድ በመውጣት ደር ላይ የሚገኝ የት/ቤቱ ቢልቦርድን ተከልዬ እይታዬን ወደእነሱ አስተካከልኩ።
ቀድሞ በእይታዬ የገባችው ደርባባዎ እመቤት አክስቴ ነች።ቅሬታ ያረበበት የደግነት ተምሳሌት መሆኑ የሚያስታውቅ የእናት ፊት ...ሮጠህ ሄደህ እግሯ ስር እዛ አቧራው ላይ በመንከባለል ይቅርታ ጠይቃት የሚል ስሜት ከጀርባዬ ወደ ፊት ሲገፈትረኝ ይታወቀኛል።እራሴን በመቆጣጠር ችሎታዬ ላይ ጥርጣሬ ስለገባኝ የተከለልኩበትን የቢልባርድ ብረት ጨምድጄ ያዝኩ።ከመዋረዴ በፊት ትኩረቴን እንደምንም ከእቴቴ አንስቼ ወደ ልጄ አሸጋገርኩት።ልጄ ትንሽ ልዕልት መስላለች..ቦፍ ብሎ ሜዳውን የሞላ ነጭ ቀሚስ ከነጭ ጫማ ጋር ለብሳለች...ያ ክብ ፊቷ የደስታ ብርሀን እየረጨ ነው።በአጠቃላይ ድምቀትና ውበት የተዋሀደባት ሙሉ ጨረቃ መስላለች።አዎ ከአመታት የናፍቆት መቃተት በኃላ በአንድ ቀን እናትንና አባትን ማግኘት ከዚህ በላይም ቢያስፈነድቅ የሚገርም አይሆንም።የእኔ ልጅ የእኔ መላአክ እንኳንም ፈካሽልኝ።
ቀጥሎ እናትዬውን ነው ያየሁት፤ሩቾ ፍፅም ተቀይራ ሌላ ሰው መስላላለች ።በሳቋ ነው የለየኋት።ሙሉ ቆዳዋን አስገፍፋ በሌላ እንደተካች አይነት ነው የተሠማኝ።ደግሞ እንዲህ እረጅም ነበረች እንዴ?እርግጠኛ ነኝ ይሄንን እጄን እንደጥንቱ ፊቷ ላይ አሳርፌ ፊቷን ብዳብስ ይሸረካክታታል...ጉንጮቻ እኮ ተንጠልጥለዋል"ተአምርን በቀኝ እጆ ሌላ አነስ ያለ ወንድ ልጅ በግራ እጇ ይዛ ጠብ እርግፍ ትላለ…ወንድ ልጅ የማነው ልጅ?"
"ውይ ለካ ሁለት ልጆቾ ነው ያሏት….አሁን እቺ ምኗ ነው የሁለት ልጅ እናት የሚመስለው፤ . .ይልቅስ እኔ ነኝ በመጎሳቆሌ የተነሳ ግርጅፍጅፍ ብዬ የአራት ልጆች አባት የምመስለው።
👍60❤2🤔2
#እህቴ_ባትሆኚ_አገባሽ_ነበረ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
መቼስ የሀገራችን የሚካሄድ ትንሽም ሆነ ትላልቅ ዝግጅቶች ተሳስተው እንኳን ከመዝረክረክ አያመልጡም።እና ይጀመራል ከተባለበት ሰዓት 40 ደቂቃ አርፈደው ጀመሩ...ዝግጅቱ ከተጀመረ ከአንድ ሰአት በኃላ የሽልማቱ ፕሮግራም ተጀመረ ። እንደአጋጣሚ ሽልማቱ ከታችኛው ክፍል ነው የተጀመረው...
‹‹ አማካይ ውጤት 97.5 በማምጣት ከሁለተኛ-ለ ክፍል እንዲሁም ከአጠቃላዩ ሶስቱም የሁለተኛ ክፍል ተማሪዎች አንደኛ በመውጣት ልዩ ተሸላሚያችን ተአምር እዬብ ..››አካባቢው በጭብጨባ ተነጋ.. ቤተሰቦቼ ሁሉም ከተቀመጡበት ተነስተው አካባቢውን ቀወጡት..፡፡በስሜት ካሜራዬን ደቅኜ ወደፊት ተጠጋሁ .በተቻለኝ መጠን ልጄን በካሜራዬ ለማደን ሙከራዬን ቀጠልኩ...፡፡የእኔ ልዕልት እየተንሳፈፈች ወደመድረክ
እየቀረበች ነው...፡፡
እናትዬውና አክስቶቾ ሰፌድ የሚያካክል አይፓዳቸውን ቀስረው ከኃላ ተከተሏት...፡፡መድረክ ላይ ወጥታ ከክብር እንግዳው ሽልማቷን ስትቀበል ስመለከት እንባዬን ከመርገፍ ላግደው አልቻልኩም...የራስ ልጅ እንዲህ በክብር አደባባይ ላይ ብዙዎችን በአድናቆት ሲያስጨበጭብ ማየት ለአንድ ወላጅ ምን አይነት ልብን በደስታ የሚያጥለቀልቅ መባረክ እንደሆነ እድሉ የገጠመው ወላጅ ብቻ ነው የሚያውቀው።
እኔም በጊዜው እዚህ መድረክ ላይ እስኪሰለቸኝ ድረስ በተደጋጋሚ በመውጣት ተሸልሜበታለሁ...በዛን ወቅት ግን እቤተሠቧቼ አሁን እኔ የተሠማኝን አይነት ልዩ ስሜት እንደሚሰማቸው ገምቼ አላውቅም ነበር...፡፡ልጄ ሽልማቷን በአየር ላይ እያወዛወዘች ህዝብን አስጨበጨበች።ከዛ በእኔ አቅጣጫ ስትደርስ ሽልማቱን ባለበት አቆመችና ትኩር ብላ ወደእኔ ተመለከተች፤ እኔም በደስታ እጄን እስኪያመኝ በአየር ላይ አወናጨፍኩት..ከዛ ለሌላ ተሸላሚ መድረኩን ለቃ ስትወርድ እኔም ፈጠን ብዬ በፊት ወደነበኩበት ቦታ ተመለስኩ…፡፡
ዘመዶቾ ከበዋት ያውካካሉ እያንዳንዱ በየተራ አብረዋት ፎቶ ይነሳሉ…፡፡ቀናሁ… በጣም ቀናሁ…..እኔም ከመሀከላቸው መገኘት ነበረብኝ፡፡.ቁጭ አልኩና በሀሳብ ሰመጥኩ፡፡.አይኖቼ እንባ አግተዋል….፡፡ትንሽ ፊት ሚያሳየኝ ወይ ሚነካካኝ ነገር ባገኝ እዘረግፈዋለሁ….፡፡
አንድ ነገር ተከሻዬን ከኃላዬ ነካኝ…..ከሀሳብ ባነንኩና ዞር ስል ልጄ ነች…፡፡
‹‹አባዬ ተከተለኝ›› ብላ ብን ብላ ወደኃላ ሄደችና ከእኔ ጀርባ ባለ የመማሪያ ክፍል ግድግዳ ኮርነር ተጠመዘዘች፡፡ፊቴን ወደ ፊትለፊት ላኩ ፡፡ወደዘመዶቼ፡፡ በራሳቸው ነገር ተጠምደው ያውካካሉ.፡፡ፈጠን አልኩና ተንቀሳቀስኩ፡፡ ልጄ ወደሄደችበት በፍጥት ሄድኩ ፡፡እንደተጠመዝኩ አገኘኋት፡፡ እጄን ያዘችና በፈጣን እርምጃ ወደፊት መጓዝ ጀመረች.፡፡ዝምብዬ ተጎተትኩላት…፡፡ምን ልታደርግ እንደሆነ አልገባኝም…፡፡ክፍሉን አለፈችና ሌላ ጠባብ መንገድ ውስጥ ይዛኝ ገባች፡፡ጥቂት ተራመድንና በፅድና በአትክልት የደመቀ የት/ቤቱ መናፈሻ ውስጥ ገባን፡፡ ምትፈልግበት ቦታ ከደረሰች በኃላ አዲስ እንዳገኘችኝ ነገር ተጠመጠመችብኝ፡፡
‹‹እንዳያዩን ብዬ እኮ ነው እዚህ ይዤህ የመጣሁት››
‹‹አይፈልጉሽም?››
‹‹ቶሎ እመለሳለሁ… ሽንት ቤት ብያቸው ነው የመጣሁት››
‹‹የእኔ ብልጥ በጣም ነው የኮራሁብሽ….፡፡.በጣም ነው ያስደሰሽኝ ….፡፡እንቺ ይህቺ ያዘጋጀውልሽ ትንሽ ስጦታ ነች›አልኩና በሚያብረቀርቅ የስጦታ ወረቀት አምሮ የተጠቀለ እና በፔስታል ያለ ስጦታዬን ሰጣኋት..
‹‹አባዬ ምንድነው? ልክፈተው?››
‹አይ እቤት ብቻሽን ስትሆኚ ተከፍቺዋለሽ›
‹‹እሺ አበባዬ አመሰግናለሁ…በጣም አስደስተህኛል›ብላ ወደታች አስጎንብሳ ጉንጬን ሳመቺኝና
‹አባዬ ፎቶ እንነሳና ልሂዳ..›
‹‹እሺ …እሺ›› አልኩና የያዝኩትን ካሜራ በራሱ እንዲያነሳ አጀስት በማድረግ አንድ አምስት የሚሆኑ ፎቶዎች ተነሳን፡፡
‹‹አሁን ልሂድ አባዬ››
‹የእኔ ማር ሂጀ …አሁን እኔም ወደአዲስአባ ልመለስ…ማታ ብቻሽን ስትሆኚ ደውይልኝ››
‹‹እሺ አባዬ…ሌላ ጊዜም መጥተህ ታየኛለህ አይደል.?››
‹‹የእኔ ማር ከአሁን ወዲህ አንቺን ሳላይ ብዙ ጊዜ መቆየት ስለማልችል .አዎ መጥቼ አይሻለሁ›
አገላብጬ ሳምኳት.እሷም ሳመችኝና እንዳመጣጧ እየተሹለከለክች ብን ብላ ሄደች.፡፡እኔ እዛ መናፈሻ ውስጥ ለታሪክ ድምቀት የታነፀ በድን ሀውልት መስዬ ለረጅም ደቂቃዎች ቆምኩ፡፡ አሁን እንደቅድሙ የተንጠለጠለውን እንባዬን ገድቤ ማቆየት አልቻልኩም….ዝርግፍ ብሎ ሲንጠባጠብ እኔም ልክ እንደሌላ ሰው በትዝብት እያየሁት ነው፡፡ከዛ በኃላማ ወደዝግጅቱም አልተመለስኩም፡፡ ምን ላደርግ…?ሹልክ ብዬ ግቢውን ለቅቄ ወጣሁና ወደመናኸሪያ ነው ያመራሁት.፡፡ከዛ ቀጥታ ወደ አዲስአባዬ ፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
መቼስ የሀገራችን የሚካሄድ ትንሽም ሆነ ትላልቅ ዝግጅቶች ተሳስተው እንኳን ከመዝረክረክ አያመልጡም።እና ይጀመራል ከተባለበት ሰዓት 40 ደቂቃ አርፈደው ጀመሩ...ዝግጅቱ ከተጀመረ ከአንድ ሰአት በኃላ የሽልማቱ ፕሮግራም ተጀመረ ። እንደአጋጣሚ ሽልማቱ ከታችኛው ክፍል ነው የተጀመረው...
‹‹ አማካይ ውጤት 97.5 በማምጣት ከሁለተኛ-ለ ክፍል እንዲሁም ከአጠቃላዩ ሶስቱም የሁለተኛ ክፍል ተማሪዎች አንደኛ በመውጣት ልዩ ተሸላሚያችን ተአምር እዬብ ..››አካባቢው በጭብጨባ ተነጋ.. ቤተሰቦቼ ሁሉም ከተቀመጡበት ተነስተው አካባቢውን ቀወጡት..፡፡በስሜት ካሜራዬን ደቅኜ ወደፊት ተጠጋሁ .በተቻለኝ መጠን ልጄን በካሜራዬ ለማደን ሙከራዬን ቀጠልኩ...፡፡የእኔ ልዕልት እየተንሳፈፈች ወደመድረክ
እየቀረበች ነው...፡፡
እናትዬውና አክስቶቾ ሰፌድ የሚያካክል አይፓዳቸውን ቀስረው ከኃላ ተከተሏት...፡፡መድረክ ላይ ወጥታ ከክብር እንግዳው ሽልማቷን ስትቀበል ስመለከት እንባዬን ከመርገፍ ላግደው አልቻልኩም...የራስ ልጅ እንዲህ በክብር አደባባይ ላይ ብዙዎችን በአድናቆት ሲያስጨበጭብ ማየት ለአንድ ወላጅ ምን አይነት ልብን በደስታ የሚያጥለቀልቅ መባረክ እንደሆነ እድሉ የገጠመው ወላጅ ብቻ ነው የሚያውቀው።
እኔም በጊዜው እዚህ መድረክ ላይ እስኪሰለቸኝ ድረስ በተደጋጋሚ በመውጣት ተሸልሜበታለሁ...በዛን ወቅት ግን እቤተሠቧቼ አሁን እኔ የተሠማኝን አይነት ልዩ ስሜት እንደሚሰማቸው ገምቼ አላውቅም ነበር...፡፡ልጄ ሽልማቷን በአየር ላይ እያወዛወዘች ህዝብን አስጨበጨበች።ከዛ በእኔ አቅጣጫ ስትደርስ ሽልማቱን ባለበት አቆመችና ትኩር ብላ ወደእኔ ተመለከተች፤ እኔም በደስታ እጄን እስኪያመኝ በአየር ላይ አወናጨፍኩት..ከዛ ለሌላ ተሸላሚ መድረኩን ለቃ ስትወርድ እኔም ፈጠን ብዬ በፊት ወደነበኩበት ቦታ ተመለስኩ…፡፡
ዘመዶቾ ከበዋት ያውካካሉ እያንዳንዱ በየተራ አብረዋት ፎቶ ይነሳሉ…፡፡ቀናሁ… በጣም ቀናሁ…..እኔም ከመሀከላቸው መገኘት ነበረብኝ፡፡.ቁጭ አልኩና በሀሳብ ሰመጥኩ፡፡.አይኖቼ እንባ አግተዋል….፡፡ትንሽ ፊት ሚያሳየኝ ወይ ሚነካካኝ ነገር ባገኝ እዘረግፈዋለሁ….፡፡
አንድ ነገር ተከሻዬን ከኃላዬ ነካኝ…..ከሀሳብ ባነንኩና ዞር ስል ልጄ ነች…፡፡
‹‹አባዬ ተከተለኝ›› ብላ ብን ብላ ወደኃላ ሄደችና ከእኔ ጀርባ ባለ የመማሪያ ክፍል ግድግዳ ኮርነር ተጠመዘዘች፡፡ፊቴን ወደ ፊትለፊት ላኩ ፡፡ወደዘመዶቼ፡፡ በራሳቸው ነገር ተጠምደው ያውካካሉ.፡፡ፈጠን አልኩና ተንቀሳቀስኩ፡፡ ልጄ ወደሄደችበት በፍጥት ሄድኩ ፡፡እንደተጠመዝኩ አገኘኋት፡፡ እጄን ያዘችና በፈጣን እርምጃ ወደፊት መጓዝ ጀመረች.፡፡ዝምብዬ ተጎተትኩላት…፡፡ምን ልታደርግ እንደሆነ አልገባኝም…፡፡ክፍሉን አለፈችና ሌላ ጠባብ መንገድ ውስጥ ይዛኝ ገባች፡፡ጥቂት ተራመድንና በፅድና በአትክልት የደመቀ የት/ቤቱ መናፈሻ ውስጥ ገባን፡፡ ምትፈልግበት ቦታ ከደረሰች በኃላ አዲስ እንዳገኘችኝ ነገር ተጠመጠመችብኝ፡፡
‹‹እንዳያዩን ብዬ እኮ ነው እዚህ ይዤህ የመጣሁት››
‹‹አይፈልጉሽም?››
‹‹ቶሎ እመለሳለሁ… ሽንት ቤት ብያቸው ነው የመጣሁት››
‹‹የእኔ ብልጥ በጣም ነው የኮራሁብሽ….፡፡.በጣም ነው ያስደሰሽኝ ….፡፡እንቺ ይህቺ ያዘጋጀውልሽ ትንሽ ስጦታ ነች›አልኩና በሚያብረቀርቅ የስጦታ ወረቀት አምሮ የተጠቀለ እና በፔስታል ያለ ስጦታዬን ሰጣኋት..
‹‹አባዬ ምንድነው? ልክፈተው?››
‹አይ እቤት ብቻሽን ስትሆኚ ተከፍቺዋለሽ›
‹‹እሺ አበባዬ አመሰግናለሁ…በጣም አስደስተህኛል›ብላ ወደታች አስጎንብሳ ጉንጬን ሳመቺኝና
‹አባዬ ፎቶ እንነሳና ልሂዳ..›
‹‹እሺ …እሺ›› አልኩና የያዝኩትን ካሜራ በራሱ እንዲያነሳ አጀስት በማድረግ አንድ አምስት የሚሆኑ ፎቶዎች ተነሳን፡፡
‹‹አሁን ልሂድ አባዬ››
‹የእኔ ማር ሂጀ …አሁን እኔም ወደአዲስአባ ልመለስ…ማታ ብቻሽን ስትሆኚ ደውይልኝ››
‹‹እሺ አባዬ…ሌላ ጊዜም መጥተህ ታየኛለህ አይደል.?››
‹‹የእኔ ማር ከአሁን ወዲህ አንቺን ሳላይ ብዙ ጊዜ መቆየት ስለማልችል .አዎ መጥቼ አይሻለሁ›
አገላብጬ ሳምኳት.እሷም ሳመችኝና እንዳመጣጧ እየተሹለከለክች ብን ብላ ሄደች.፡፡እኔ እዛ መናፈሻ ውስጥ ለታሪክ ድምቀት የታነፀ በድን ሀውልት መስዬ ለረጅም ደቂቃዎች ቆምኩ፡፡ አሁን እንደቅድሙ የተንጠለጠለውን እንባዬን ገድቤ ማቆየት አልቻልኩም….ዝርግፍ ብሎ ሲንጠባጠብ እኔም ልክ እንደሌላ ሰው በትዝብት እያየሁት ነው፡፡ከዛ በኃላማ ወደዝግጅቱም አልተመለስኩም፡፡ ምን ላደርግ…?ሹልክ ብዬ ግቢውን ለቅቄ ወጣሁና ወደመናኸሪያ ነው ያመራሁት.፡፡ከዛ ቀጥታ ወደ አዲስአባዬ ፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍99❤8🥰6😁5🔥2👏2👎1
#እህቴ_ባትሆኚ_አገባሽ_ነበረ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ከደብረብርሀን ከተመለስኩ በአራተኛው ቀን ይመስለኛል ማታ ከስራ ተመልሼ አልጋዬ ላይ ጋደም ብዬ ለመተኛት እየተገላበጥኩ ሳለ ልጄ ደወለች..አነሳሁና ስለእናቷ ስለቤተሰቡ ብዙ ብዙ ነገር ካወራን በኃላ
‹‹እናት…እናትሽ ከመጣች በኃላ እኮ ያቺን ነገር መላክ አቆምሽ››ስል ወቀስኳት
‹‹ምንድነው አባዬ?››
‹‹የእናትሽን ደብዳቤ ነዋ….ነው ወይስ ነጠቀችሽ?››
‹‹አይ አልነጠቀቺኝም እኔው ጋር ነው. ያለው...ግን እኮ አንድ ገፅ ብቻ ነች የቀረቺው..እሷን አሁን እልክልሀለሁ››
‹‹እሺ የእኔ ማር …እጠብቃለሁ..ደህና አደሪልኝ››
ከተሰናበትኳት ከ10 ደቂቃ በኃላ ቃሏን አክብራ የመጨረሻ ያለችውን ቅጠል በተለመደው መንገድ ላከችልኝ..እስኪ ከመተኛቴ በፊት የሪቾን የመጨረሻ ኑዛዜ አብረን እናንብባት፡፡
ሀምሌ 20/2008 ዓ.ም
ተስፋ መቁረጥ ብቻም ሳይሆን እግዚያብሄርን በጣም ነው የተቀየምኩት…. ወደ እዚህ ጉድ ከመግባት እንዲታደገኝ እቤቱ ተመላልሼ አቧራ ላይ እየተንከባለልኩ ብዙ ቀን ተማፅኜዋለሁ…. በመሰናክሉም ተሰናክሎ ላለመውደቅ ያቅሜን ያህል ሞክሬያለሁ፡፡
የማላፈቅረውን ሰው በተክሊል እስከማግባት ድረስ ሄጄለሁ፣እኔ ይሄንን ሁሉ ስጥር እግዚያብሄር ምን ረዳኝ…..?እንደውም በተቃራኒው ላልተገባ ሀጥያት አሳልፎ ሰጠኝ……..ምንአልባት ጥንቱን ሲፈጥረኝ ለሲኦል አጭቶኝ ስለሆነ ይሆናል….ስለዚህ እጅ ሰጥቼያለሁ……በመንፈሳዊም ሆነ በስጋዊ ህይወቴ ያለኝ ተስፋ ፈርሶል፡፡አሁን ነፍሴ ሴይጣን ይንገስባት….. በተሰነካከለ ተስፋዬም ዳቢሎስ ይደሰትበት ብዬ እራሴን ረገምኩ……
ከዛ በሃላ ብቸኛው ያስጨነቀኝ ጉዳይ የቤተሰቦቼ ሀዘን ነው…የእናቴ ቅስም መሰበር ነው…..እና እንደፈራሁትም በክስተቱ ቤተሰቦቼ የመጨረሻውን ሀዘን አዘኑ ..እናትና አባቴ የ30 አመት ትዳራቸውን በተኑ……በወቅቱ ሁሉን ነገር ጣጥዬ እራሴን ለማጥፍት ወስኜ ነበር……ግን ደግሞ ፈራሁ ..የፍራቻዬ ምክንያት ደግሞ የሚያስቅ ነው…‹‹ከሞትኩ በኃላ እዬቤ ቢናፍቀኝስ…..?እውነት ይሄ ልክፍት ነው…፡፡አንድ የሁለት ልጆች እናት የሆነች ባለ ጤነኛ አዕምሮ ሴት በሆነ ችግር እራሷን ለማጥፋት ስትነሳ ሊያሳስባት የሚገባው የመጀመሪያው ነገር ‹‹እኔ ከሞትኩ በኃላ ልጆቼ እንዴት ይሆናሉ?›› የሚለው ስጋት መሆን ነበረበት፡፡እኔ ግን ፈፅሞ እንደዛ አይት ሀሳብ አላስጨንቀኝም
…….ስላማያስጨንቀኝ ግን አፍራለሁ….እውነትም በጣም አፍራለሁ፡፡
በዛ መወዛገብ ውስጥ እያለሁ እዬብ የተአምር አባት እንደሆነ ሲያውቅ ማቄን ጨርቄን ሳይል እብስ ብሎ ጠፋ …ለአንድ ወር ፈለኩት እስከሀለማያ ሄጄ ፈለኩት…አውቆ የተኛ ቢቀሰቅሱት አይሰማም አይደል የሚባለው…ሊገኝ አልቻለም፡፡
በቃ ሁሉን ነገር ጣጥዬ በደስታ ሳይሆነ በሀዘን ተቆራምጄ..በተስፋ ሳይሆን በተሰባበረ ልብ ወደአሜሪካ ለመጓዝ ወሰንኩ፡፡ ……አዎ እራሴን ማጥፋት ካልቻልኩ እራሴን መርሳት አለብኝ …እራስ ለመርሳት ደግሞ አሜሪካ ምቹ ቦታ ትመስለኛለች፡፡አዎ እዛ ሄጄ እራሴን በስራ እጠምዳለሁ ……ልክ ከአሜሪካ ሮቦቶች ማካከል እንደአንዱ እሆናለሁ ……በቃ ከሶስት ቀን በኃላ ሁሉን ነገር ጣጥዬ የፈረሰ ተስፋዬን እና የቆሰለ ልቤን ይዤ ወደአሜሪካ… እዛ እንደረስኩ ከምፈታው ባሌ ጋር እበራለሁ..
እዚህ ላይ ሪች ብዙ ነገር ሸፋፍና እና በጥቅሉ ጠቃቅሳ አልፋቸዋለች…. ለዛውም ዋናውን አስኳል ነገር ..እርግጠኛ ነኝ ሰለዛ ስታስብ እእምሮዋ ከተገቢው በላይ እየተጨናነቀባት አስቸግሯት በምልሰት እያስታወሰች መፃፍ ከብዶት መሰለኝ እንደዛ ያደረገቺው፡፡
እኔና ሪች ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ጻታዊ ግንኙነት ሰተት ብለን የገባናው ካገባች ከ10 ኛው ቀን በኃላ ነው፡:፡ሰርጉ አልፎ እኛ ቤትም መልስ ተጠርተው ከተመለሱ በኃላ እና ቤታቸው ገብተው ኑሮን አህድ ብለው እንደጀመሩ መስፍኔ አንድ ጎጃም ፍኖተሰላም ሚኖሩ አጎቱ ሞተው መርዶ ተነገረው፡፡
ከመሄዱ በፊት እኔን በአካል አግኝቶኝ በከፍተኛ አደራ ሪችን እንዳስተዳድራትና ቀንም ቢሆን ብቻዋን እንዳልተዋት በልመና ተማፀነኝ‹‹በሬ ከአራጁ ይውላል ይሎችኋል እንዲህ አይነቱን ነው››
…ለአስራአምስት ምናምን አመት አንድ አልጋ ላይ አብረን ተኝተን ምንም ያላደረግን ሰዎች..ይሄው ከሰርጎ በኃላ አብረን በተኛን በመጀመሪያው ቀን እንዲህ የሰማይ መስኮት ተከፍቶ የጥፋት ዘንዶ በላያችን ተጠመጠመ… ከሲኦል ድንገት የተረጨ ሚመስል የመርገምት እሳት ሁለታችንንም ለብልቦ አቃለጠን፡፡
.በመጀመሪያ ቀን ወሲብ ፈፅመን ነግቶ በማግስቱ ስንነሳ ከመተፋፈራችን የተነሳ አይን ለአይን መተያየትም ሆነ ቃል አውጥተን ምንም ነገር ማውራት አልቻልንም ነበር…፡፡ሁለታችንም ቀኑን ሙሉ በፀፀት ስንብሰለሰልና እና ግራ በመጋባት ደንዝዘን ነበር የዋልነው…፡፡
የሚገርመው ግን መሽቶ መልሰን ስንተኛ መልሰን ተመሳሳዩን ከመፈፀም እራሳችንን መግታት አልቻልንም…፡፡በአጠቃላይ ጥቅምት ላይ የዩኒቨርሲቲ ትመህርት ተከፍቶ ተመልሼ ወደ አለማይ እስከምሄድ ድረስ ከሰባት ወይም ስምንት ቀን በላይ ፍቅር ሰርተናል፤እና ደግሞ በስድስተኛው ወር ሊጠይቁኝ ሀለማያ ድረስ ከመስፍኔ ጋር መጥተው እራሱ እሱን ለሆነ ሰዓት ሸውደን ለብቻችን የመንሆንበትን ሁኔታ በማመቻቸት ፍቅር ሰርተናል፡፡ስሜቱ አስቀያሚ ግን ደግሞ በጣም ጣፋጭ ነበር..በተለይ መስፍኔን ፊት ለፊት ማየት ልብን ይሰብራል.፡፡
የሚገርመው ደግሞ በጣም ብዙ ብዙ ቀናት እሷ መሀል ሆና ሶስታችንም በአንድ አልጋ ላይ አንዳችንን በግራ እጇ ሌላችንን በቀኝ እጇ እያቀፈች ብዙ በጣም ብዙ የመሳቀቅ ለሊቶችን እንድናሳልፍ አድርጋናለች…አይ ወንዶች በፍቅር አይናችን ከተጋረደ እኮ በቃ በጣም የዋህና ገራሞች ነን፡፡ከዛ ያው እሷ እንደነገረቻችሁ የአሜሪካው ጉዳይ መጣና ዲ.ኤን.ኤ ምርመራ ምናምን ተባለ ሁሉን ነገር አደፈራረሰው..ሀጥያታችንን ፀሀይ ላይ ተሰጣ…..ሁሉ ነገር እንደምታውቁት ሆነ፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ከደብረብርሀን ከተመለስኩ በአራተኛው ቀን ይመስለኛል ማታ ከስራ ተመልሼ አልጋዬ ላይ ጋደም ብዬ ለመተኛት እየተገላበጥኩ ሳለ ልጄ ደወለች..አነሳሁና ስለእናቷ ስለቤተሰቡ ብዙ ብዙ ነገር ካወራን በኃላ
‹‹እናት…እናትሽ ከመጣች በኃላ እኮ ያቺን ነገር መላክ አቆምሽ››ስል ወቀስኳት
‹‹ምንድነው አባዬ?››
‹‹የእናትሽን ደብዳቤ ነዋ….ነው ወይስ ነጠቀችሽ?››
‹‹አይ አልነጠቀቺኝም እኔው ጋር ነው. ያለው...ግን እኮ አንድ ገፅ ብቻ ነች የቀረቺው..እሷን አሁን እልክልሀለሁ››
‹‹እሺ የእኔ ማር …እጠብቃለሁ..ደህና አደሪልኝ››
ከተሰናበትኳት ከ10 ደቂቃ በኃላ ቃሏን አክብራ የመጨረሻ ያለችውን ቅጠል በተለመደው መንገድ ላከችልኝ..እስኪ ከመተኛቴ በፊት የሪቾን የመጨረሻ ኑዛዜ አብረን እናንብባት፡፡
ሀምሌ 20/2008 ዓ.ም
ተስፋ መቁረጥ ብቻም ሳይሆን እግዚያብሄርን በጣም ነው የተቀየምኩት…. ወደ እዚህ ጉድ ከመግባት እንዲታደገኝ እቤቱ ተመላልሼ አቧራ ላይ እየተንከባለልኩ ብዙ ቀን ተማፅኜዋለሁ…. በመሰናክሉም ተሰናክሎ ላለመውደቅ ያቅሜን ያህል ሞክሬያለሁ፡፡
የማላፈቅረውን ሰው በተክሊል እስከማግባት ድረስ ሄጄለሁ፣እኔ ይሄንን ሁሉ ስጥር እግዚያብሄር ምን ረዳኝ…..?እንደውም በተቃራኒው ላልተገባ ሀጥያት አሳልፎ ሰጠኝ……..ምንአልባት ጥንቱን ሲፈጥረኝ ለሲኦል አጭቶኝ ስለሆነ ይሆናል….ስለዚህ እጅ ሰጥቼያለሁ……በመንፈሳዊም ሆነ በስጋዊ ህይወቴ ያለኝ ተስፋ ፈርሶል፡፡አሁን ነፍሴ ሴይጣን ይንገስባት….. በተሰነካከለ ተስፋዬም ዳቢሎስ ይደሰትበት ብዬ እራሴን ረገምኩ……
ከዛ በሃላ ብቸኛው ያስጨነቀኝ ጉዳይ የቤተሰቦቼ ሀዘን ነው…የእናቴ ቅስም መሰበር ነው…..እና እንደፈራሁትም በክስተቱ ቤተሰቦቼ የመጨረሻውን ሀዘን አዘኑ ..እናትና አባቴ የ30 አመት ትዳራቸውን በተኑ……በወቅቱ ሁሉን ነገር ጣጥዬ እራሴን ለማጥፍት ወስኜ ነበር……ግን ደግሞ ፈራሁ ..የፍራቻዬ ምክንያት ደግሞ የሚያስቅ ነው…‹‹ከሞትኩ በኃላ እዬቤ ቢናፍቀኝስ…..?እውነት ይሄ ልክፍት ነው…፡፡አንድ የሁለት ልጆች እናት የሆነች ባለ ጤነኛ አዕምሮ ሴት በሆነ ችግር እራሷን ለማጥፋት ስትነሳ ሊያሳስባት የሚገባው የመጀመሪያው ነገር ‹‹እኔ ከሞትኩ በኃላ ልጆቼ እንዴት ይሆናሉ?›› የሚለው ስጋት መሆን ነበረበት፡፡እኔ ግን ፈፅሞ እንደዛ አይት ሀሳብ አላስጨንቀኝም
…….ስላማያስጨንቀኝ ግን አፍራለሁ….እውነትም በጣም አፍራለሁ፡፡
በዛ መወዛገብ ውስጥ እያለሁ እዬብ የተአምር አባት እንደሆነ ሲያውቅ ማቄን ጨርቄን ሳይል እብስ ብሎ ጠፋ …ለአንድ ወር ፈለኩት እስከሀለማያ ሄጄ ፈለኩት…አውቆ የተኛ ቢቀሰቅሱት አይሰማም አይደል የሚባለው…ሊገኝ አልቻለም፡፡
በቃ ሁሉን ነገር ጣጥዬ በደስታ ሳይሆነ በሀዘን ተቆራምጄ..በተስፋ ሳይሆን በተሰባበረ ልብ ወደአሜሪካ ለመጓዝ ወሰንኩ፡፡ ……አዎ እራሴን ማጥፋት ካልቻልኩ እራሴን መርሳት አለብኝ …እራስ ለመርሳት ደግሞ አሜሪካ ምቹ ቦታ ትመስለኛለች፡፡አዎ እዛ ሄጄ እራሴን በስራ እጠምዳለሁ ……ልክ ከአሜሪካ ሮቦቶች ማካከል እንደአንዱ እሆናለሁ ……በቃ ከሶስት ቀን በኃላ ሁሉን ነገር ጣጥዬ የፈረሰ ተስፋዬን እና የቆሰለ ልቤን ይዤ ወደአሜሪካ… እዛ እንደረስኩ ከምፈታው ባሌ ጋር እበራለሁ..
እዚህ ላይ ሪች ብዙ ነገር ሸፋፍና እና በጥቅሉ ጠቃቅሳ አልፋቸዋለች…. ለዛውም ዋናውን አስኳል ነገር ..እርግጠኛ ነኝ ሰለዛ ስታስብ እእምሮዋ ከተገቢው በላይ እየተጨናነቀባት አስቸግሯት በምልሰት እያስታወሰች መፃፍ ከብዶት መሰለኝ እንደዛ ያደረገቺው፡፡
እኔና ሪች ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ጻታዊ ግንኙነት ሰተት ብለን የገባናው ካገባች ከ10 ኛው ቀን በኃላ ነው፡:፡ሰርጉ አልፎ እኛ ቤትም መልስ ተጠርተው ከተመለሱ በኃላ እና ቤታቸው ገብተው ኑሮን አህድ ብለው እንደጀመሩ መስፍኔ አንድ ጎጃም ፍኖተሰላም ሚኖሩ አጎቱ ሞተው መርዶ ተነገረው፡፡
ከመሄዱ በፊት እኔን በአካል አግኝቶኝ በከፍተኛ አደራ ሪችን እንዳስተዳድራትና ቀንም ቢሆን ብቻዋን እንዳልተዋት በልመና ተማፀነኝ‹‹በሬ ከአራጁ ይውላል ይሎችኋል እንዲህ አይነቱን ነው››
…ለአስራአምስት ምናምን አመት አንድ አልጋ ላይ አብረን ተኝተን ምንም ያላደረግን ሰዎች..ይሄው ከሰርጎ በኃላ አብረን በተኛን በመጀመሪያው ቀን እንዲህ የሰማይ መስኮት ተከፍቶ የጥፋት ዘንዶ በላያችን ተጠመጠመ… ከሲኦል ድንገት የተረጨ ሚመስል የመርገምት እሳት ሁለታችንንም ለብልቦ አቃለጠን፡፡
.በመጀመሪያ ቀን ወሲብ ፈፅመን ነግቶ በማግስቱ ስንነሳ ከመተፋፈራችን የተነሳ አይን ለአይን መተያየትም ሆነ ቃል አውጥተን ምንም ነገር ማውራት አልቻልንም ነበር…፡፡ሁለታችንም ቀኑን ሙሉ በፀፀት ስንብሰለሰልና እና ግራ በመጋባት ደንዝዘን ነበር የዋልነው…፡፡
የሚገርመው ግን መሽቶ መልሰን ስንተኛ መልሰን ተመሳሳዩን ከመፈፀም እራሳችንን መግታት አልቻልንም…፡፡በአጠቃላይ ጥቅምት ላይ የዩኒቨርሲቲ ትመህርት ተከፍቶ ተመልሼ ወደ አለማይ እስከምሄድ ድረስ ከሰባት ወይም ስምንት ቀን በላይ ፍቅር ሰርተናል፤እና ደግሞ በስድስተኛው ወር ሊጠይቁኝ ሀለማያ ድረስ ከመስፍኔ ጋር መጥተው እራሱ እሱን ለሆነ ሰዓት ሸውደን ለብቻችን የመንሆንበትን ሁኔታ በማመቻቸት ፍቅር ሰርተናል፡፡ስሜቱ አስቀያሚ ግን ደግሞ በጣም ጣፋጭ ነበር..በተለይ መስፍኔን ፊት ለፊት ማየት ልብን ይሰብራል.፡፡
የሚገርመው ደግሞ በጣም ብዙ ብዙ ቀናት እሷ መሀል ሆና ሶስታችንም በአንድ አልጋ ላይ አንዳችንን በግራ እጇ ሌላችንን በቀኝ እጇ እያቀፈች ብዙ በጣም ብዙ የመሳቀቅ ለሊቶችን እንድናሳልፍ አድርጋናለች…አይ ወንዶች በፍቅር አይናችን ከተጋረደ እኮ በቃ በጣም የዋህና ገራሞች ነን፡፡ከዛ ያው እሷ እንደነገረቻችሁ የአሜሪካው ጉዳይ መጣና ዲ.ኤን.ኤ ምርመራ ምናምን ተባለ ሁሉን ነገር አደፈራረሰው..ሀጥያታችንን ፀሀይ ላይ ተሰጣ…..ሁሉ ነገር እንደምታውቁት ሆነ፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍82🥰5❤3
#እህቴ_ባትሆኚ_አገባሽ_ነበረ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ከጄኔራሏ ጋር ከአስራ አምስት ቀን በኃላ መገናኘታችን ነው፡፡ በጣም ናቃኛለች፡፡እኔም ሰሞኑን በጣም በተወጣጠረ እና በተጨናነቀ ሁኔታ ላይ ስለነበርኩ ላገኛት አልቻልኩም ነበር…እሷም ለምን እንደሆነ አላውቅም ላግኝህ ብላኝ አታውቅም ፡፡
‹‹እንዴት ነች ልጅህ?››
‹‹ደህና ነች…በጣም ደህና ነች››
‹‹ደህና ነች ስትል ፊትህ ላይ ብርሀን ይረጫል …ታድለሀል፡፡››
‹‹አዎ ..ትክክል ነሽ ታድያለሁ….በተለይ በአካል ካገኘዋት በኃላ ነው በጣም መታደሌን ያወቅኩት፡፡››
‹‹እናትዬውስ…?›
‹‹አናትዬው ምን….?››
‹‹ማለቴ ካየሀት በኃላ አላገረሸብህም?››
‹‹አይ እንዴት ያገረሽብኛል…በሩቅ አየኋት እንጂ በቅርብ አለላወራኋት..በዛ ላይ እህቴ እኮ ነች..››
‹‹መጀመሪያም እኮ እህትህ ነበረች››
‹‹መጀመሪያማ አለመብሰልና ልጅነት ነው…››
‹‹ብለህ ነው…?››
‹‹አዎ….››
‹‹ይሁንልህ…ለማንኛውም ልሄድ ነው››
‹አልገባኝም….ገና አሁን መምጣትሽ እኮ ነው›
ፈገግ አለችና‹‹ማለቴ ሰሞኑን መንገድ ልሄድ ነው..››
ይበልጥ ደንግጬ
‹‹ወደየት…?››
‹‹ግብፅ››
‹‹ግብፅ..ለምን …..?››
‹‹አባይን ተከትዬ…››
‹‹አትቀልጂ››
‹‹እሺ ለስራ …››
‹‹የምን ስራ…እዚህ ስራ ጀምራለው ብለሺኝ አልነበረ እንዴ…?አንተንም አግዝሀለው አላልሺኝም ነበር?››
‹‹አዎ ብዬህ ነበር..ግን…››
‹‹ግን ምን…;?
ያው እንደዛ ከተባባልን በኃላ አንተ ጋር ሆነ እኔ ጋ ብዙ የተቀያየሩ ነገሮች ተፈፅመዋል…..ደግሞ አሁን ያገኘሁትን የስራ እድል በቀላሉ ገሸሽ ላደርው አልፈልግም፡፡››
‹‹ለመሆኑ ምንድነው ስራው…?››
‹‹አንባሳደር ሆኜ ነው የተመደብኩት…››
‹‹ወታደር አምባሳደር……;››
‹‹አዎ፡፡ ምን ችግር አለው…?ብዙ ሰዎች ምታበሽቁኝ ወታደር ተኩሶ ከመግደል ውጭ ሌላ ዕውቀት ያለው አይመስላችሁም….ወታደር እኮ እንደሌላው ሰው ከሙሉ ጭንቅላት ጋር የተፈጠረ ነው፡፡ማንኛውንም ትምህርት ተምሮ የየትኛውም እውቀት ባለቤት የመሆን ብቃትም አቅሙም አለው..እኔም ወታደር ከመሆኔ በተጨማሪ ላይ በውጭ ግንኑነትና ፖለቲካል ሳይንስ ዲግሪ እንዳለኝ አትርሳ…፡፡››
‹‹አረ አታምርሪ እኔ እንደዛ ማለቴ አይደለም…››
‹‹ባክህ ነው…የንግግር ቃናህ እራሱ ይሻክራል፡፡››
‹‹እሺ እንደዛ እንዲሰማሽ ስላደረኩ ይቅርታ ,.እኔ ግን ባትርቂኝ ደስ ይለኝ ነበር..››
‹‹አይ የምን መራራቅ አመጣህ፡ ከአሁን በኃላ እኮ ልንለያይ የማንችል ዘመዳማቾች ሆነናል፡፡አንተ እኮ የጋሽ አያና ልጅ ነህ..ወንደሜ ማለት ነህ;››
የእውነት ተደንቄም ተበሳጭቼም‹‹ግን የእኔ እጣ ፋንታ ምን አይነት ነው?››አልኳት ‹‹ምነው ምን ሆነ? ››
‹‹እንዴት ምን ሆነ ትያለሽ..?ዘላለሜን የማፈቅረው እህቶቼን መሆኑ አይገርምም?››
‹‹የማፈቅረው….ከእኔ ፍቅር ይዞሀል እንዴ?››
‹‹እየቀለድሽ ነው….?ካገኘውሽ ከመጀመሪያዋ ቀን ጀምሮ አንቺን ከማፈቀር ውጭ ሌላ ምን ስራ አለኝ ብለሽ ነው››
ዝም አለች……..አንገቷን አቀረቀረችና ለደቂቃዎች በዝምታ ተውጣ አሰበች…እና እንደምንም ፈገግ ለማለት እየጣረች
‹‹ለማንኛውም ይሄንን ርዕስ ለጊዜው እንርሳው››አለችኝ፡፡
‹‹ለጊዜው ማለት?››
‹‹ለጊዜው ማለትማ …ጊዜ የራሱን መልስ አዘጋጅቶ በየልባችን ሹክ እስኪለን በነበረበት ተከድኖ ይቀመጥ ማለቴ ነው፡፡››
‹‹ይሻላል?›››
‹‹አዎ ይሻላል…ሳረሳው የፊታችን እሁድ እቤቴ ሽኝት ፕሮግራም አዘጋጅቼያለሁ.. ልክ 7 ሰዓት እንድትገኝ››
‹‹እኔ?››
‹‹አዎ አንተ..ዋናው የክብር እንግዳዬ ነህ››
‹‹አረ በፈጣሪ እኔ ፓለቲከኞችና ባለስልጣናት ያሉበት ቦታ መገኘት ይጨንቀኛል፡፡››
‹‹አይዞህ አታስብ…ግብዣው ላይ ሚገኙት ጓዶኞቼ እና ጥቂት ዘመዶቼ ናቸው፡፡ ተጋባዦቹ ከአሰር አይበልጡም፡፡››
‹‹እንደዛ ከሆነ እሺ…››
እጇን ወደ ቦርሳዋ ከተተችና ፖስታ ይዛ ወጣች…ከዛ ሰጠችኝ
‹‹ምንድነው?››
‹‹የጥሪ ካርድ››
‹‹በቃል ነገርሺኝ አይደል…አይበቃም፡፡››
‹‹አይ ለአንተ አይደለም››
‹‹እናስ?››
‹‹ ለአያትህ››
በጣም ደነገጥኩ..እስኪ ምን ሚያስደነግጥ ነገር አለ‹‹እየቀለድሽ ነው…?››
‹‹አንተ ምን አስጨነቀህ..ብቻ የታሸገውን ፖስታ ሳትነካካ ወስደህ ስጣቸው…. መምጣትና አለመምጣቱን እሳቸው ይወስኑ››
‹‹ቀልደኛ ነሽ…እኔማ ምን
ቸገረኝ እሰጠቸዋለሁ…ውሳኔያቸውን ግን እኔው ልንገርሽ አይመጡም… አታስቢው፡፡››
‹‹እሺ አንተ ብቻ ስጣቸው፡፡››
ተቀብዬ ኪሴ ከተትኩ
////
በተባለው እሁድ ቀን የልቤ ሰው የሆነችውን የጄኔራሏን የሽኝት በአል ላይ ለመታደም…ለዝግጅቱ የሚመጥን ሽክ ያለ አለባበስ ለብሼ አምሬና ተሸቀርቅሬ በእጄ ደግሞ ይመጥናታል ያልኩትን የማስታወሻ ስጦታና አንድ ጠርሙስ ውስኪ አንጠልጥዬ ልክ ከቀኑ ሰባት ሰዓት መኖሪያ ቤቷ በራፍ ላይ ተገኘሁ፡፡ወደውስጥ ለመግባት ግን ትንሽ አመነታሁ፡፡ውስጥ የማገኛቸውን የማላውቃቸው ሰዎች ጋር እንዴት ብዬ እንደምግባባቸውና እንዴት አይነት ጊዜ አብሬያቸው ላሳልፍ እንደምችል ሳስበው ጨነቀኝ…በተለይ እኛ ጄኔራል የቀድሞ ወዳጇ ተጠርተው ከሆነ ሙዴ ሁሉ ነው የሚከነተው…ለማንኛውም ምርጫ ስለሌለኝ እራሴን አበረታትቼ ወደግቢው ዘልቄ ገባሁ….በሩቅ በረንዳ ላይ አንድ ታዳጊ ልጅ ትታየኛለች…እየቀረብኩ ስመጣ የማየውን ማመን ነው ያቃተኝ ፡፡ልጅተቷ እኔን ሳታይ ተመልሳ ወደውስጥ ሮጣ ገባች ፡፡
በዛች ቅፅበት ምንም ነገር ማሰብ አልቻልኩም።ልክ ልጅቷ እንደወፍ በራ የምታመልጠኝ ይመስል በሩጫ ተከተልኳት……ታአምር ታምሬ እያልኩ ተንደርድሬ ወደቤት ገባሁ።አንድ እግሬን እቤት ውስጥ አንድ እግሬን በረንዳ ላይ አድርጌ ከነሀስ እንደተሠራ ሀውልት ተገትሬ ቆምኩ።ውስጥ ሳሎኑ ሙሉ ነው። የሚገርመው ደግሞ ሁሉንም ሰዎች አውቃቸዋለሁ… በቀጣይ ምን ማድረግ እንዳለብኝ እንዲህ ግራ ገብቶኝ አያውቅም።ወደኃላ ተመልሼ ሮጬ ማምለጥ ወደፊት ሄጄ ሁኔታዎችን መጋፈጥ.."ሁለቱንም ለማድረግ አእምሮዬን መጠቀም ሰውነቴንም ማዘዝ አልቻልኩም።
ጄኔራሏ ከሌላኛው ክፍል ወጣችና ቀጥታ ወደእኔ መጣች "እንዴ ግባ እንጂ"
ስሬ ደርሳ ክንዴን ቀጨም አድርጋ ያዘቺኝ እና ጎትታ ከተቸነከርኩበት አነቃነቀችኝ።ከውስጥ አፍጥጠው ከሚያዩኝ ሰዎች መካከል አንድ አዛውንት ወደእኔ መንቀሳቀስ ጀመሩ..ማን እንደሆኑ መገመት አትችሉም፤አያቴ ናቸው።ከሶስት አመት በኃላ እንዴት ክፍላቸውን ለቀው እዚህ ሊገኙ ቻሉ?የጥሪውን ካርድ በሰጠዋቸሁ ቀን ፈፅሞ እንዳላስበው በማያሻማ ቋንቋ ነግረውኝ እኔም አምኜያቸው ነበር….እና ታዲያ እንዴት ሀሳባቸውን ቀየሩ?ይሄ ነገር ህልም ይሆን እንዴ ?
‹‹ና በል አክስትህን ይቅርታ ጠይቅ።›አያቴ ናቸው የተናገሩት፡
ካለሁበት ድንዛዜ ድንገት ባንኜ በአየር ላይ እንደመንሳፈፍ ተንደርድሬ አክስቴ እግር ስር ድፍት አልኩ… እሷም ፈጥና ልታነሳኝ ትከሻዬን ለመያዝ ብትሞክርም እንደምንም አመለጥኳትና እግሯ ስር ተደፍቼ በእንባ እየታጠብኩ ‹‹እቴትዬ በፈጣሪ ይቅር በይኝ..አሳፍሬሻለሁ.››የመጣልኝን ቀባጠርኩ፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ከጄኔራሏ ጋር ከአስራ አምስት ቀን በኃላ መገናኘታችን ነው፡፡ በጣም ናቃኛለች፡፡እኔም ሰሞኑን በጣም በተወጣጠረ እና በተጨናነቀ ሁኔታ ላይ ስለነበርኩ ላገኛት አልቻልኩም ነበር…እሷም ለምን እንደሆነ አላውቅም ላግኝህ ብላኝ አታውቅም ፡፡
‹‹እንዴት ነች ልጅህ?››
‹‹ደህና ነች…በጣም ደህና ነች››
‹‹ደህና ነች ስትል ፊትህ ላይ ብርሀን ይረጫል …ታድለሀል፡፡››
‹‹አዎ ..ትክክል ነሽ ታድያለሁ….በተለይ በአካል ካገኘዋት በኃላ ነው በጣም መታደሌን ያወቅኩት፡፡››
‹‹እናትዬውስ…?›
‹‹አናትዬው ምን….?››
‹‹ማለቴ ካየሀት በኃላ አላገረሸብህም?››
‹‹አይ እንዴት ያገረሽብኛል…በሩቅ አየኋት እንጂ በቅርብ አለላወራኋት..በዛ ላይ እህቴ እኮ ነች..››
‹‹መጀመሪያም እኮ እህትህ ነበረች››
‹‹መጀመሪያማ አለመብሰልና ልጅነት ነው…››
‹‹ብለህ ነው…?››
‹‹አዎ….››
‹‹ይሁንልህ…ለማንኛውም ልሄድ ነው››
‹አልገባኝም….ገና አሁን መምጣትሽ እኮ ነው›
ፈገግ አለችና‹‹ማለቴ ሰሞኑን መንገድ ልሄድ ነው..››
ይበልጥ ደንግጬ
‹‹ወደየት…?››
‹‹ግብፅ››
‹‹ግብፅ..ለምን …..?››
‹‹አባይን ተከትዬ…››
‹‹አትቀልጂ››
‹‹እሺ ለስራ …››
‹‹የምን ስራ…እዚህ ስራ ጀምራለው ብለሺኝ አልነበረ እንዴ…?አንተንም አግዝሀለው አላልሺኝም ነበር?››
‹‹አዎ ብዬህ ነበር..ግን…››
‹‹ግን ምን…;?
ያው እንደዛ ከተባባልን በኃላ አንተ ጋር ሆነ እኔ ጋ ብዙ የተቀያየሩ ነገሮች ተፈፅመዋል…..ደግሞ አሁን ያገኘሁትን የስራ እድል በቀላሉ ገሸሽ ላደርው አልፈልግም፡፡››
‹‹ለመሆኑ ምንድነው ስራው…?››
‹‹አንባሳደር ሆኜ ነው የተመደብኩት…››
‹‹ወታደር አምባሳደር……;››
‹‹አዎ፡፡ ምን ችግር አለው…?ብዙ ሰዎች ምታበሽቁኝ ወታደር ተኩሶ ከመግደል ውጭ ሌላ ዕውቀት ያለው አይመስላችሁም….ወታደር እኮ እንደሌላው ሰው ከሙሉ ጭንቅላት ጋር የተፈጠረ ነው፡፡ማንኛውንም ትምህርት ተምሮ የየትኛውም እውቀት ባለቤት የመሆን ብቃትም አቅሙም አለው..እኔም ወታደር ከመሆኔ በተጨማሪ ላይ በውጭ ግንኑነትና ፖለቲካል ሳይንስ ዲግሪ እንዳለኝ አትርሳ…፡፡››
‹‹አረ አታምርሪ እኔ እንደዛ ማለቴ አይደለም…››
‹‹ባክህ ነው…የንግግር ቃናህ እራሱ ይሻክራል፡፡››
‹‹እሺ እንደዛ እንዲሰማሽ ስላደረኩ ይቅርታ ,.እኔ ግን ባትርቂኝ ደስ ይለኝ ነበር..››
‹‹አይ የምን መራራቅ አመጣህ፡ ከአሁን በኃላ እኮ ልንለያይ የማንችል ዘመዳማቾች ሆነናል፡፡አንተ እኮ የጋሽ አያና ልጅ ነህ..ወንደሜ ማለት ነህ;››
የእውነት ተደንቄም ተበሳጭቼም‹‹ግን የእኔ እጣ ፋንታ ምን አይነት ነው?››አልኳት ‹‹ምነው ምን ሆነ? ››
‹‹እንዴት ምን ሆነ ትያለሽ..?ዘላለሜን የማፈቅረው እህቶቼን መሆኑ አይገርምም?››
‹‹የማፈቅረው….ከእኔ ፍቅር ይዞሀል እንዴ?››
‹‹እየቀለድሽ ነው….?ካገኘውሽ ከመጀመሪያዋ ቀን ጀምሮ አንቺን ከማፈቀር ውጭ ሌላ ምን ስራ አለኝ ብለሽ ነው››
ዝም አለች……..አንገቷን አቀረቀረችና ለደቂቃዎች በዝምታ ተውጣ አሰበች…እና እንደምንም ፈገግ ለማለት እየጣረች
‹‹ለማንኛውም ይሄንን ርዕስ ለጊዜው እንርሳው››አለችኝ፡፡
‹‹ለጊዜው ማለት?››
‹‹ለጊዜው ማለትማ …ጊዜ የራሱን መልስ አዘጋጅቶ በየልባችን ሹክ እስኪለን በነበረበት ተከድኖ ይቀመጥ ማለቴ ነው፡፡››
‹‹ይሻላል?›››
‹‹አዎ ይሻላል…ሳረሳው የፊታችን እሁድ እቤቴ ሽኝት ፕሮግራም አዘጋጅቼያለሁ.. ልክ 7 ሰዓት እንድትገኝ››
‹‹እኔ?››
‹‹አዎ አንተ..ዋናው የክብር እንግዳዬ ነህ››
‹‹አረ በፈጣሪ እኔ ፓለቲከኞችና ባለስልጣናት ያሉበት ቦታ መገኘት ይጨንቀኛል፡፡››
‹‹አይዞህ አታስብ…ግብዣው ላይ ሚገኙት ጓዶኞቼ እና ጥቂት ዘመዶቼ ናቸው፡፡ ተጋባዦቹ ከአሰር አይበልጡም፡፡››
‹‹እንደዛ ከሆነ እሺ…››
እጇን ወደ ቦርሳዋ ከተተችና ፖስታ ይዛ ወጣች…ከዛ ሰጠችኝ
‹‹ምንድነው?››
‹‹የጥሪ ካርድ››
‹‹በቃል ነገርሺኝ አይደል…አይበቃም፡፡››
‹‹አይ ለአንተ አይደለም››
‹‹እናስ?››
‹‹ ለአያትህ››
በጣም ደነገጥኩ..እስኪ ምን ሚያስደነግጥ ነገር አለ‹‹እየቀለድሽ ነው…?››
‹‹አንተ ምን አስጨነቀህ..ብቻ የታሸገውን ፖስታ ሳትነካካ ወስደህ ስጣቸው…. መምጣትና አለመምጣቱን እሳቸው ይወስኑ››
‹‹ቀልደኛ ነሽ…እኔማ ምን
ቸገረኝ እሰጠቸዋለሁ…ውሳኔያቸውን ግን እኔው ልንገርሽ አይመጡም… አታስቢው፡፡››
‹‹እሺ አንተ ብቻ ስጣቸው፡፡››
ተቀብዬ ኪሴ ከተትኩ
////
በተባለው እሁድ ቀን የልቤ ሰው የሆነችውን የጄኔራሏን የሽኝት በአል ላይ ለመታደም…ለዝግጅቱ የሚመጥን ሽክ ያለ አለባበስ ለብሼ አምሬና ተሸቀርቅሬ በእጄ ደግሞ ይመጥናታል ያልኩትን የማስታወሻ ስጦታና አንድ ጠርሙስ ውስኪ አንጠልጥዬ ልክ ከቀኑ ሰባት ሰዓት መኖሪያ ቤቷ በራፍ ላይ ተገኘሁ፡፡ወደውስጥ ለመግባት ግን ትንሽ አመነታሁ፡፡ውስጥ የማገኛቸውን የማላውቃቸው ሰዎች ጋር እንዴት ብዬ እንደምግባባቸውና እንዴት አይነት ጊዜ አብሬያቸው ላሳልፍ እንደምችል ሳስበው ጨነቀኝ…በተለይ እኛ ጄኔራል የቀድሞ ወዳጇ ተጠርተው ከሆነ ሙዴ ሁሉ ነው የሚከነተው…ለማንኛውም ምርጫ ስለሌለኝ እራሴን አበረታትቼ ወደግቢው ዘልቄ ገባሁ….በሩቅ በረንዳ ላይ አንድ ታዳጊ ልጅ ትታየኛለች…እየቀረብኩ ስመጣ የማየውን ማመን ነው ያቃተኝ ፡፡ልጅተቷ እኔን ሳታይ ተመልሳ ወደውስጥ ሮጣ ገባች ፡፡
በዛች ቅፅበት ምንም ነገር ማሰብ አልቻልኩም።ልክ ልጅቷ እንደወፍ በራ የምታመልጠኝ ይመስል በሩጫ ተከተልኳት……ታአምር ታምሬ እያልኩ ተንደርድሬ ወደቤት ገባሁ።አንድ እግሬን እቤት ውስጥ አንድ እግሬን በረንዳ ላይ አድርጌ ከነሀስ እንደተሠራ ሀውልት ተገትሬ ቆምኩ።ውስጥ ሳሎኑ ሙሉ ነው። የሚገርመው ደግሞ ሁሉንም ሰዎች አውቃቸዋለሁ… በቀጣይ ምን ማድረግ እንዳለብኝ እንዲህ ግራ ገብቶኝ አያውቅም።ወደኃላ ተመልሼ ሮጬ ማምለጥ ወደፊት ሄጄ ሁኔታዎችን መጋፈጥ.."ሁለቱንም ለማድረግ አእምሮዬን መጠቀም ሰውነቴንም ማዘዝ አልቻልኩም።
ጄኔራሏ ከሌላኛው ክፍል ወጣችና ቀጥታ ወደእኔ መጣች "እንዴ ግባ እንጂ"
ስሬ ደርሳ ክንዴን ቀጨም አድርጋ ያዘቺኝ እና ጎትታ ከተቸነከርኩበት አነቃነቀችኝ።ከውስጥ አፍጥጠው ከሚያዩኝ ሰዎች መካከል አንድ አዛውንት ወደእኔ መንቀሳቀስ ጀመሩ..ማን እንደሆኑ መገመት አትችሉም፤አያቴ ናቸው።ከሶስት አመት በኃላ እንዴት ክፍላቸውን ለቀው እዚህ ሊገኙ ቻሉ?የጥሪውን ካርድ በሰጠዋቸሁ ቀን ፈፅሞ እንዳላስበው በማያሻማ ቋንቋ ነግረውኝ እኔም አምኜያቸው ነበር….እና ታዲያ እንዴት ሀሳባቸውን ቀየሩ?ይሄ ነገር ህልም ይሆን እንዴ ?
‹‹ና በል አክስትህን ይቅርታ ጠይቅ።›አያቴ ናቸው የተናገሩት፡
ካለሁበት ድንዛዜ ድንገት ባንኜ በአየር ላይ እንደመንሳፈፍ ተንደርድሬ አክስቴ እግር ስር ድፍት አልኩ… እሷም ፈጥና ልታነሳኝ ትከሻዬን ለመያዝ ብትሞክርም እንደምንም አመለጥኳትና እግሯ ስር ተደፍቼ በእንባ እየታጠብኩ ‹‹እቴትዬ በፈጣሪ ይቅር በይኝ..አሳፍሬሻለሁ.››የመጣልኝን ቀባጠርኩ፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍106❤7👏1
#እህቴ_ባትሆኚ_አገባሽ_ነበረ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
እኔ ይቅርታዬን ሳልጨርስ ምስርም ካለችበት ተንደርድራ መጥታ ልክ እኔ እንዳደረኩት እቴቴ እግር ስር ድፍት አለች።አንዳንድ እግር ተከፍፋልን ።እቤቱ ለቅሶ በለቅሶ ተደበላለቀ።ተረባርበው ሁለታችንንም ከተደፋንበት አነሱን ..እንደተነሳን በግራና ቀኝ ትከሻዋን ተከፋፍለን ተጠመጠምንባት፡፡ ተአምርን ጨምሮ ሌሎቹም እየመጡ ተቀላቀሉን። መላቀሱና መሳሳሙ አልቆ ስርአት ይዘን ለመቀመጥ ምን አልባት ከ20 ደቂቃ በላይ ሳይፈጅ አልቀረም።የዛ ሁሉ አመት ስቃይ….የዛ ሁሉ ጊዜ ቁጭትና ፀፀት ….የዛ ሁሉ ለሊትና ቀን የልብ ድማትና የጨጓራ ቁስለት እንዲህ በአስር ደቂቃ የይቅርታ ቃላቶች እና መላቀሶች መሻሩእና መጠገኑ የሚገርም ነው፡፡ይቅርታ የሚባል ነገር ባይኖር የሰው ልጅ ጠቅላላ ህይወቱ ምን መልከ ይኖረው ነበር ?ብዬ አሰበብኩና ዝግንን አለኝ ፡፡ብቻ ቀስ በቀስ መረጋጋቱ ሲመጣ ወደ ጫወታና መሳሳቅ ገባን።
"አያቴ ግን እንዴት..?"እኔ ነኝ ለመጀመሪያ ጊዜ አያቴን ፊት ለፊት በአካል ከእነአዛውንት ውበቱና ግርማ ሞገሱ በማየቴ እየተደመምኩ የጠየቅኩት፡፡
"እንዴት ምን..?"
"ዛሬ እንዴት ወጡ..አታስበው አልመጣም ብለውኝ ነበርኮ"
‹ሀሳቤን ቀየርኮ…ይሄ ተአምራዊ ቀን እንዲያመልጠኝ ፈፅሞ አልፈለኩም..ስለልጅህ ስለአክስትህ በአጠቃላይ ስለመላው ቤተሠብ ለሁለት አመት በእየለቱ ስታወራልኝ ስለከረምክ ለእኔም ልክ እንደቤተሠቤ ነበር የሚናፍቁኝ.ጄኔራል ሁኔታውንና የተቀደሰ ሀሳቧን አብራርታ ስትነግረኝ በእንቢታዬ መግፋት አልቻለልኩም።"
‹‹እሱሰ እውነቷትን ነው አያቴ. ግን ይሄ በጣም የሚገደርም ውሳኔ ነው ?መቼስ ጋሼ ይሄንን ቢያይ ተገርሞም አያባራም…››
ከዛ ብዙ ብዙ ጫወታ ተጫወትን..ምሳ ቀረበ የሚጣጡ መጠጦች እንደየምራጫችን ታደሉን …በሳቅና ጫወታ ያወራረድን በደስታ ተመገብን፡፡
እስከ10 ሰዓት ስንጫወት ቆየንና ከሳምንት በኃላ ወይ እኔ ሄጄ ልጠይቃቸው ወይ ደግሞ ሁሉም ተሰብስበው እኔ ቤት ሊመጡ ተነጋገርንና እንዳመጣጣቸው ሸኘናቸው….በመጨረሻ እኔና ጄኔራሎ ብቻ ቀረን፡፡ከዛ የተደመምኩባቸውን ጥያቄዎች ተራ በተራ አቀርብላት ጀመር፡፡
"ግን እንዴት?"
"እንዴት ማለት?"
"እነ አክስቴን እንዴት አገኘሽ ?እንዴት አሳመንሻቸው?"
"ቀላል ነበር..የአንተን ማንነት ካወቅኩ በኃላ የወላጆችህን ቤት የተከራዪት ሰዎች ጋር ሄድኩና ያክስትህን ስልክ ተቀበልኩ …ከዛ ወደ ደብረብርሀን ሄድኩ።"
"ደብረ ብርሀን ድረስ?"
"ደብረብርሀን እኮ እዚሁ አዲስ አበባ አፍንጫ ስር ነች።"
"እሺ ይሁን .ከዛስ..?"
"ከዛማ ደረስኩና ደወልኩላት… የሞች እህቷ የድሮ ወዳጅ እንደሆንኩ ነግሬ የቤቷን አድራሻ ጠየቅኩ ።በቀላሉ ነገረችኝ፡፡ቀጥታ እቤት ሄጄ አዋዝቼ ስላንተ ነገርኳት።"
"በፈጣሪ ምን አለች ..?አልተበሳጨችም?"በከፍተኛ ጉጉት ጠየቅኳት
"ወይ መበሳጨት ..እዬብ በህይወት አለ ስላት እህተሽ ከመቃብር ወጣች ያልኳት ነው የመሠላት ..ለአንድ ሰዓት ስታለቅስ፤ ስትስመኘ፤ስትመርቀኝ ምኑን ልንገርህ..እውነት መሆኑን አላመነችም እህትቶችህ..በተለይ በተለይ እማ!!ያው ይገባሀል..አሁንም የፍቅር ስቃይ ፊቷ ላይ አለ…አሁንም በናፍቆት እየቃተተች ነው..አሁንም በማይድነው አጉል በሽታ ተለክፋ ትንፍሽ እንዳጠራት መሆኑን ሁኔታዎን ለደቂቃ አይቶ መረዳት ይቻላል።››
"ልጅህ ደግሞ።"
"ልጄ ምን?"
"አደገኛ አክተር ይወጣታል ..ልክ ስለአንተ ለመጀመሪያ ቀን እንደሰማ ሰው አብራ ስታዳንቅ ሳይ እኔ እራሴ ይሄ ልጅ ዋሽቶኛል እንዴ?በእርግጥስ የእውነት አግኝቶት ያውቃል? ብዬ እራሴን ለመጠየቅ ተገደድኩ"
"አዎ ቆቅ የሆነች ልጅ ነች ያለቺኝ"
"እስማማለሁ"
"እሺ አያቴንስ እንዴት አሳምነሽ አመጣሻቸው?"
ቀላል አልነበረም፣የጥሪ ካርዱን ባንተ በኩል ል እንዳልተስማሙ ከነገርከኝ ቡኃላ ያንተን አለመኖር እየጠበቅኩ ከሶስት ቀን በላይ መመላለስ ነበረብኝ..ቢያለፋኝም ተሳክቶልኛል።በዚህ አጋጣሚ ልንገርህ ..መቼም መቼም አያትህን እንዳታስቀይማቸው።የእውነትም እንደልጃቸው ነው የሚያዪህ።በጣም ነው የሚወድህ"
"አውቃለሁ..እኔም አያቴ ስላቸው ለማስመሰል አይደለም...የእውነት ከልቤ እንደዛ ስለሚሰማኝ ነው።
"ታድለህ"
እንዴት ታድለህ ልትይ ቻልሽ?"
"ብዙ ሰዎች ብዙ ደክመው ብዙ ጥረው የማይሳካላቸውን የሠው መውደድ አንተ በቀላሉ አለህ..አክስትህ..እህቶችህ.ልጅህ..አያትህ ..እኔ..ሁላችንም አምርረን እንወድሀለን "
"የእውነት ..?አንቺም አምርረሽ ትወጂኛለሽ?"
"ከዝርዝሩ ውስጥ የእኔ ነው አጠራጣሪው?"
"አይ እንደዛ ማለቴ አይደለም ..እንዲሁ አለ አይደል ..ለማረጋገጥ ነው የጠየቅኩት"
‹‹አይዞህ አትጠራጠር ..አንተ በጣም ውድድድ የማደርግህ ፤ታናሽ ወንድሜ ነህ?"
"በለው....አየሽ እድሌን?"
"እንዴት?"
"አሁን እኔ እህት የናፈቀኝ ይመስልሻል..?"
"አሁን እኳ ምርጫ የለህም ..የልጅህ እናት አሁንም እንደተራበችህ ነው..እርግጠኛ ነኝ አንተን ሳትይዝ ወደአሜሪካዋ አትመለስም።"
"ይዛኝ ሄዳስ?"
"እሱን እንግዲህ ጊዜ የሚመልሰው አስቸጋሪ ጥያቄ ይሆናል።››
"እሺ እንዳልሽ አሁን ትንሽ ጉዳይ ስላለችብኝ ልሂድ… ነገ እመጣና እዚሁ አድሬ እሸኝሻለሁ..ይቻላል አይደል?"
"በጣም ደስ ይለኛል።ጉንጯን ስሜ ተሠናብቼ ወጣሁ።››
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
እኔ ይቅርታዬን ሳልጨርስ ምስርም ካለችበት ተንደርድራ መጥታ ልክ እኔ እንዳደረኩት እቴቴ እግር ስር ድፍት አለች።አንዳንድ እግር ተከፍፋልን ።እቤቱ ለቅሶ በለቅሶ ተደበላለቀ።ተረባርበው ሁለታችንንም ከተደፋንበት አነሱን ..እንደተነሳን በግራና ቀኝ ትከሻዋን ተከፋፍለን ተጠመጠምንባት፡፡ ተአምርን ጨምሮ ሌሎቹም እየመጡ ተቀላቀሉን። መላቀሱና መሳሳሙ አልቆ ስርአት ይዘን ለመቀመጥ ምን አልባት ከ20 ደቂቃ በላይ ሳይፈጅ አልቀረም።የዛ ሁሉ አመት ስቃይ….የዛ ሁሉ ጊዜ ቁጭትና ፀፀት ….የዛ ሁሉ ለሊትና ቀን የልብ ድማትና የጨጓራ ቁስለት እንዲህ በአስር ደቂቃ የይቅርታ ቃላቶች እና መላቀሶች መሻሩእና መጠገኑ የሚገርም ነው፡፡ይቅርታ የሚባል ነገር ባይኖር የሰው ልጅ ጠቅላላ ህይወቱ ምን መልከ ይኖረው ነበር ?ብዬ አሰበብኩና ዝግንን አለኝ ፡፡ብቻ ቀስ በቀስ መረጋጋቱ ሲመጣ ወደ ጫወታና መሳሳቅ ገባን።
"አያቴ ግን እንዴት..?"እኔ ነኝ ለመጀመሪያ ጊዜ አያቴን ፊት ለፊት በአካል ከእነአዛውንት ውበቱና ግርማ ሞገሱ በማየቴ እየተደመምኩ የጠየቅኩት፡፡
"እንዴት ምን..?"
"ዛሬ እንዴት ወጡ..አታስበው አልመጣም ብለውኝ ነበርኮ"
‹ሀሳቤን ቀየርኮ…ይሄ ተአምራዊ ቀን እንዲያመልጠኝ ፈፅሞ አልፈለኩም..ስለልጅህ ስለአክስትህ በአጠቃላይ ስለመላው ቤተሠብ ለሁለት አመት በእየለቱ ስታወራልኝ ስለከረምክ ለእኔም ልክ እንደቤተሠቤ ነበር የሚናፍቁኝ.ጄኔራል ሁኔታውንና የተቀደሰ ሀሳቧን አብራርታ ስትነግረኝ በእንቢታዬ መግፋት አልቻለልኩም።"
‹‹እሱሰ እውነቷትን ነው አያቴ. ግን ይሄ በጣም የሚገደርም ውሳኔ ነው ?መቼስ ጋሼ ይሄንን ቢያይ ተገርሞም አያባራም…››
ከዛ ብዙ ብዙ ጫወታ ተጫወትን..ምሳ ቀረበ የሚጣጡ መጠጦች እንደየምራጫችን ታደሉን …በሳቅና ጫወታ ያወራረድን በደስታ ተመገብን፡፡
እስከ10 ሰዓት ስንጫወት ቆየንና ከሳምንት በኃላ ወይ እኔ ሄጄ ልጠይቃቸው ወይ ደግሞ ሁሉም ተሰብስበው እኔ ቤት ሊመጡ ተነጋገርንና እንዳመጣጣቸው ሸኘናቸው….በመጨረሻ እኔና ጄኔራሎ ብቻ ቀረን፡፡ከዛ የተደመምኩባቸውን ጥያቄዎች ተራ በተራ አቀርብላት ጀመር፡፡
"ግን እንዴት?"
"እንዴት ማለት?"
"እነ አክስቴን እንዴት አገኘሽ ?እንዴት አሳመንሻቸው?"
"ቀላል ነበር..የአንተን ማንነት ካወቅኩ በኃላ የወላጆችህን ቤት የተከራዪት ሰዎች ጋር ሄድኩና ያክስትህን ስልክ ተቀበልኩ …ከዛ ወደ ደብረብርሀን ሄድኩ።"
"ደብረ ብርሀን ድረስ?"
"ደብረብርሀን እኮ እዚሁ አዲስ አበባ አፍንጫ ስር ነች።"
"እሺ ይሁን .ከዛስ..?"
"ከዛማ ደረስኩና ደወልኩላት… የሞች እህቷ የድሮ ወዳጅ እንደሆንኩ ነግሬ የቤቷን አድራሻ ጠየቅኩ ።በቀላሉ ነገረችኝ፡፡ቀጥታ እቤት ሄጄ አዋዝቼ ስላንተ ነገርኳት።"
"በፈጣሪ ምን አለች ..?አልተበሳጨችም?"በከፍተኛ ጉጉት ጠየቅኳት
"ወይ መበሳጨት ..እዬብ በህይወት አለ ስላት እህተሽ ከመቃብር ወጣች ያልኳት ነው የመሠላት ..ለአንድ ሰዓት ስታለቅስ፤ ስትስመኘ፤ስትመርቀኝ ምኑን ልንገርህ..እውነት መሆኑን አላመነችም እህትቶችህ..በተለይ በተለይ እማ!!ያው ይገባሀል..አሁንም የፍቅር ስቃይ ፊቷ ላይ አለ…አሁንም በናፍቆት እየቃተተች ነው..አሁንም በማይድነው አጉል በሽታ ተለክፋ ትንፍሽ እንዳጠራት መሆኑን ሁኔታዎን ለደቂቃ አይቶ መረዳት ይቻላል።››
"ልጅህ ደግሞ።"
"ልጄ ምን?"
"አደገኛ አክተር ይወጣታል ..ልክ ስለአንተ ለመጀመሪያ ቀን እንደሰማ ሰው አብራ ስታዳንቅ ሳይ እኔ እራሴ ይሄ ልጅ ዋሽቶኛል እንዴ?በእርግጥስ የእውነት አግኝቶት ያውቃል? ብዬ እራሴን ለመጠየቅ ተገደድኩ"
"አዎ ቆቅ የሆነች ልጅ ነች ያለቺኝ"
"እስማማለሁ"
"እሺ አያቴንስ እንዴት አሳምነሽ አመጣሻቸው?"
ቀላል አልነበረም፣የጥሪ ካርዱን ባንተ በኩል ል እንዳልተስማሙ ከነገርከኝ ቡኃላ ያንተን አለመኖር እየጠበቅኩ ከሶስት ቀን በላይ መመላለስ ነበረብኝ..ቢያለፋኝም ተሳክቶልኛል።በዚህ አጋጣሚ ልንገርህ ..መቼም መቼም አያትህን እንዳታስቀይማቸው።የእውነትም እንደልጃቸው ነው የሚያዪህ።በጣም ነው የሚወድህ"
"አውቃለሁ..እኔም አያቴ ስላቸው ለማስመሰል አይደለም...የእውነት ከልቤ እንደዛ ስለሚሰማኝ ነው።
"ታድለህ"
እንዴት ታድለህ ልትይ ቻልሽ?"
"ብዙ ሰዎች ብዙ ደክመው ብዙ ጥረው የማይሳካላቸውን የሠው መውደድ አንተ በቀላሉ አለህ..አክስትህ..እህቶችህ.ልጅህ..አያትህ ..እኔ..ሁላችንም አምርረን እንወድሀለን "
"የእውነት ..?አንቺም አምርረሽ ትወጂኛለሽ?"
"ከዝርዝሩ ውስጥ የእኔ ነው አጠራጣሪው?"
"አይ እንደዛ ማለቴ አይደለም ..እንዲሁ አለ አይደል ..ለማረጋገጥ ነው የጠየቅኩት"
‹‹አይዞህ አትጠራጠር ..አንተ በጣም ውድድድ የማደርግህ ፤ታናሽ ወንድሜ ነህ?"
"በለው....አየሽ እድሌን?"
"እንዴት?"
"አሁን እኔ እህት የናፈቀኝ ይመስልሻል..?"
"አሁን እኳ ምርጫ የለህም ..የልጅህ እናት አሁንም እንደተራበችህ ነው..እርግጠኛ ነኝ አንተን ሳትይዝ ወደአሜሪካዋ አትመለስም።"
"ይዛኝ ሄዳስ?"
"እሱን እንግዲህ ጊዜ የሚመልሰው አስቸጋሪ ጥያቄ ይሆናል።››
"እሺ እንዳልሽ አሁን ትንሽ ጉዳይ ስላለችብኝ ልሂድ… ነገ እመጣና እዚሁ አድሬ እሸኝሻለሁ..ይቻላል አይደል?"
"በጣም ደስ ይለኛል።ጉንጯን ስሜ ተሠናብቼ ወጣሁ።››
✨ይቀጥላል✨
👍80❤8😢2🔥1🤔1
#እህቴ_ባትሆኚ_አገባሽ+ነበረ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ትንፋሽ ወሰድኩና ከመተኛቴ በፊት ከአያቴ ጋር ለማውራት አፌን ከፈትኩ…አያቴ እንዳልተኙ በመብራቱ አለመጥፋት እና በዕቃ መንኳኳት ማወቅ ችያለሁ፡፡
‹‹አያቴ ጉዴን እየሰሙ ነው አይደል?››
መልስ የለም
‹‹አያቴ ይሰሙኛል?››
መልስ የለም
‹‹እንዴ..ያን የተለመደ ዝምታቸውን ጀመሩ ማለት ነው..?አሁን በዚህ ከእሳቸው ጋር ማውራት በፈለኩ ቀን ዝም ይላሉ..››ብዬ ተሰፋ በመቁረጥ ልተኛ ልብሴን ማውለቅ ስጀምር በጆሮዬ ደምፅ ሰማሁ፣፣
‹ምንድነው… አያቴ ሙዚቃ…?››ወደግድግዳው ተጠጋሁና ጆሮዬን ቀስሬ አዳመጥኩ….ውይ እለተ ምፅአት ደርሶል መሰለኝ…ከአያቴ ቤት የሲሊንዲዮን ዘፈን እየተሰማ ነው…፡፡
‹‹አያቴ እኔ አላምንም…ሰሞኑን በጣም እያስደመሙኝ ነው..ከቤት ለመውጣት መወሰኖት ሳያንስ ጭራሽ የፈረንጅ ሙዚቃ….በአንዴ ግን እንዲህ አይነት ለውጥ አይከብድም.?
አሁንም ፀጥታ ነው….
‹‹አያቴ ምንም የማያናግሩኝ ከሆነ በፊት ለፊት በራፍ ዞሬ መምጣቴ ነው..››
‹‹በፊት ለፊት በራፍ… ተው ይቅርብህ..አታድርገው››
‹‹ምን ?››የባሰ አለ ጆሮዬን ማመን አልቻልኩም
‹‹ሰምተሀል››
አዎ በደንብ ሰምቼያለሁ… አያቴ ቤት ሴት….አረ አይደረግም…እያናገረችኝ ያለችው ሴት ነች..ወጣት ሴት፡፡
‹‹አያቴ የሉም እንዴ?››
‹‹አያትህ የለም››ለስላሳ ለጋ የሴት ድምፅ መልስ ሰጠኝ፡፡
‹‹ይቅርታ ማን ልበል….?››ግራ በመጋባት ተሞልቼ ጠየቅኩ፡፡
‹በዚህ ውድቅት ለሊት ከአዲስ ሰው ጋር መተዋወቅ አይክብድም..?ይቅርታ ጥዋት እንተዋወቃለን… ባይሆን አሁን የአያትህን መልዕክት ተቀበለኝ..››
ከአያቴ ጋር እቃ ወደምንቀባበልበት ስንጥቅ አመራሁ...ለግላጋ ጠይም የእጅ እጣት ብጣሽ ወረቀት አቀበለኝ.. .ተቀበልኳት እና ወደአልጋው ተመለስኩ… ገለጥኩና ማንበብ ጀመርኩ፡፡
ልጄ ሳልነግርህ ይህን በማድረጌ ይቅርታ..ለአንድ ወር ወደገዳም ሄጄያለሁ…ትንሽ በፅሞና ከእግዚያብሄር ጋር ማውራት አምሮኛል…ልክ የዛሬ ወር ተመልሼ እመጣለሁ...እስከዛ የምወዳት የልጅ ልጄ ማራናታ ካንተ ጋር እንድትቆይልኝ እፈልጋለሁ፡፡ያው ከሰሎሞን ሚስት ማለት ከእንጀራ እናቷ ጋር አምርራ ስለማትስማማ እነሱ ጋር መቀመጥ አትችልም…እኔ ወደገዳም መሄዱን ቀድሜ የያዝኩት ቀጠሮ ነው… ከእግዚያሄር ጋር የያዝኩትን ቀጠሮ ማስተጓጎል አልችልኩም…እሷ ደግሞ ድንገት መጣችብኝ….ግን ያው አንተ ልጄን ከእራሴ በላይ ስለማምንህ ልክ እንደእኔ አረገህ ከእኔም በላይ እንደምትጠብቃትና እንደምትንከበከባት ቅንጣት ጥርጣሬ አይገባኝም…ቀንም ስራም ሆነ ሌላ ቦታ ስትሄድ ይዘሀት ሂድ…ማታም ጥለሀት ውጭ እንዳታድር..ነግሬሀለው አንተ ወሽካታ..ደግሞ ለእሷም እንዳታስቸግርህ ነግሬያታለሁ...አደራ አንተ ቀልማዳ እናንተ ሁለታችሁ በአለም ላይ እጅግ የምወዳችሁ የልጅ ልጆቼ ናችሁና ተመልሼ እስክመጣ በመደጋገፉ ጊዜችሁን በጥሩ ሁኔታ አሳልፉ.፡፡
ያንተው አያት ሙሉአለም ነኝ፡፡
‹‹እህት ይቅርታ ማራናታ ይሄ ምንድነው..?አያቴ ምንድነው የሰሩት?››
‹‹ያው አያትህ የሰራው እንዳነበብከው ነው›
‹‹እያሾፍሽ ነው እንዴ?››
‹አንተ እንዴት ነው የምታናግረኝ እንግዳህ እኮ ነኝ…ከደበረህ ነገ ጥዋት ተነስቼ ወደ ሀገሬ እበራለሁ..››
‹‹አረ በፈጣሪ ..ነገሩ ዱብ እዳ ሆኖብኝ እንጂ እንደዛ ማለቴ አይደለም...አሁን እራት በልተሻል..?››
‹‹አዎ በልቼያለሁ››
‹‹ሌላ የምትፈልጊው ነገር አለ….?››
‹‹አዎ አንድ ጠርሙስ ቢራ ባገኝ ደስ ይለኝ ነበር..››
‹‹እሺ አሁን አመጣልሻለሁ.››.ከአልጋዬ ተነሳሁና ጫማዬን ማድረግ ጀመርኩ
‹‹ምነው አለህ እንዴ?››ጠየቀችኘ
‹‹አይ የለኝም ግን አታስቢ አሁን ገዝቼ መጠለሁ. ምንድነው ሚመችሽ ማለት ጊርጊስ፤ በደሌ፤ሀረር ..››
‹‹አራት ሰዓት እኮ አልፏል..የእውነት አሁን በዚህ ሰዓት ሄደህ ልትገዛልኝ ነው?›
‹‹አራት ሰዓት አይደለም ስድስት ሰዓትስ ቢሆን ምን ችግር አለው…የአያቴ አደራ እኮ ነሽ…››
‹‹በል ስቀልድ ነው..አሁን አልፈልግም ነገ ትጋብዘኛለህ››
‹‹እውነተሽን ነው…?››
‹‹.አዎ አሁን ስለደከመኝ እንቅልፌ መጥቷል …ቻው ደህና እደር..››
‹‹ደህና እደሪ …ለሊት በማንኛውም ሰዓት የምትፈልጊው ምንም ነገር ቢኖር ንገሪኝ..››
‹‹ለሊት ምንም ነገር ብፈልግ?››ሳቅ ባፈነው ድምፅ
‹‹አዎ ምንም ነገር ብትፈልጊ..››
‹‹እሺ ነግርሀለሁ.. .አሁን ደህና እደር››
‹‹ደህና እደሪ›› ብዬ ሳደርግ የነበረውን ጫማ መልሼ አወለቅኩና ወደ አልጋዬ ወጣሁ...ከልጅቷ ጋር በግድግዳ ወዲህ ማዶና ወዲያ ማዶ ሆነን የተነጋገርናቸውን ነገሮች መልሼ ሳስብ...ልጅቷ ልክ እንደ አያቴ ተንኮለኛ ቢጤ ነች መሰለኝ ስል አሰብኩና ፈገግ አልኩ…
ስለእዚህች ልጅ አያቴ ለብዙ ቀን አውርተውኛል..በየ15 ቀኑም ደብደቤ እየጻፉ እየሰጡኝ ለረጂም ጊዜ ፖሰታ ቤት ወስጄ የማስገባላቸው አኔ ስለሆንኩ ስለእሷ በመጠኑ አውቃለሁ..…ለምሳሌ የድሬደዋ ልጅ መሆኗን..ከእናቷ ጋር እንደምትኖርና… ጋሽ ሰለሞን የአሁኗን ሚስቱን ከማግባቱ በፊት እናትዬውን አግብቶ እሷን ከወለደ በኃላ እንደተፋቱ ከዛ እናትዬው ልጆን ይዛ ቤተሰቦቾ ጋር ድሬደዋ እንደገባች አውቃለሁ…አያቴም ከቤት አልወጣም ብለው እራሳቸውን ኳራንቲን ከማስገባቸው በፊት ቢያንስ በስድስት ወር አንዴ እየሄዱ እንደሚጠይቋት እሷም አልፎ አልፎ እየመጣች ትጠይቃቸው እንደነበረ መረጃው አለኝ ….ከልጃቸው ከጋሽ ሰለሞን በላይ ከእሷ ጋር የጠበቀ ግንኙነት እንዳላቸውም አውቃለሁ....ሌላው በ1987 ዓ.ምህረት እንደተወለደች ነግረውኛል…ያ ማለት ይህቺ የሚቀጥለው ክፍል ውስጥ ያለች ወጣት አሁን 25 ዓመቷ ነው፡ በትምህርቷ በአካውንቲንግ ዲግሪ አላት…የእናቷ ቤተሰቦች ሀብታም ነጋዴዎች ስለሆኑ የራሷ ቡቲክ ከፍተውላት እየሰራች እንደሆነም አውቃለሁ...በቃ ስለእሷ የማውቀው ይሄንን ያህል ብቻ ነው ፡፡በተረፈ ቀጭን ትሁን ወፍራም..ቀይ ትሁን ጥቁር..ረጀም ትሁን አጭር ….ትሁት ትሁን መሰሪ ምንም አላውቅም….ምንም ፡፡ ግን ምንም ትሁን ምንም ለአንድ ወር የእኔ ኃላፊት ነች.. ፡፡ ያንን ኃላፊነት ደግሞ ያለምንም ማቅማማት በፍጽም ትዕግስት እና ብቃት እወጣለሁ...ምክንያቱም ያዘዙኝ አያቴ ናቸው..አሁን ልተኛ….ነገ ምን አልባት ረጅም ቀን ሊሆን ይችላል፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ትንፋሽ ወሰድኩና ከመተኛቴ በፊት ከአያቴ ጋር ለማውራት አፌን ከፈትኩ…አያቴ እንዳልተኙ በመብራቱ አለመጥፋት እና በዕቃ መንኳኳት ማወቅ ችያለሁ፡፡
‹‹አያቴ ጉዴን እየሰሙ ነው አይደል?››
መልስ የለም
‹‹አያቴ ይሰሙኛል?››
መልስ የለም
‹‹እንዴ..ያን የተለመደ ዝምታቸውን ጀመሩ ማለት ነው..?አሁን በዚህ ከእሳቸው ጋር ማውራት በፈለኩ ቀን ዝም ይላሉ..››ብዬ ተሰፋ በመቁረጥ ልተኛ ልብሴን ማውለቅ ስጀምር በጆሮዬ ደምፅ ሰማሁ፣፣
‹ምንድነው… አያቴ ሙዚቃ…?››ወደግድግዳው ተጠጋሁና ጆሮዬን ቀስሬ አዳመጥኩ….ውይ እለተ ምፅአት ደርሶል መሰለኝ…ከአያቴ ቤት የሲሊንዲዮን ዘፈን እየተሰማ ነው…፡፡
‹‹አያቴ እኔ አላምንም…ሰሞኑን በጣም እያስደመሙኝ ነው..ከቤት ለመውጣት መወሰኖት ሳያንስ ጭራሽ የፈረንጅ ሙዚቃ….በአንዴ ግን እንዲህ አይነት ለውጥ አይከብድም.?
አሁንም ፀጥታ ነው….
‹‹አያቴ ምንም የማያናግሩኝ ከሆነ በፊት ለፊት በራፍ ዞሬ መምጣቴ ነው..››
‹‹በፊት ለፊት በራፍ… ተው ይቅርብህ..አታድርገው››
‹‹ምን ?››የባሰ አለ ጆሮዬን ማመን አልቻልኩም
‹‹ሰምተሀል››
አዎ በደንብ ሰምቼያለሁ… አያቴ ቤት ሴት….አረ አይደረግም…እያናገረችኝ ያለችው ሴት ነች..ወጣት ሴት፡፡
‹‹አያቴ የሉም እንዴ?››
‹‹አያትህ የለም››ለስላሳ ለጋ የሴት ድምፅ መልስ ሰጠኝ፡፡
‹‹ይቅርታ ማን ልበል….?››ግራ በመጋባት ተሞልቼ ጠየቅኩ፡፡
‹በዚህ ውድቅት ለሊት ከአዲስ ሰው ጋር መተዋወቅ አይክብድም..?ይቅርታ ጥዋት እንተዋወቃለን… ባይሆን አሁን የአያትህን መልዕክት ተቀበለኝ..››
ከአያቴ ጋር እቃ ወደምንቀባበልበት ስንጥቅ አመራሁ...ለግላጋ ጠይም የእጅ እጣት ብጣሽ ወረቀት አቀበለኝ.. .ተቀበልኳት እና ወደአልጋው ተመለስኩ… ገለጥኩና ማንበብ ጀመርኩ፡፡
ልጄ ሳልነግርህ ይህን በማድረጌ ይቅርታ..ለአንድ ወር ወደገዳም ሄጄያለሁ…ትንሽ በፅሞና ከእግዚያብሄር ጋር ማውራት አምሮኛል…ልክ የዛሬ ወር ተመልሼ እመጣለሁ...እስከዛ የምወዳት የልጅ ልጄ ማራናታ ካንተ ጋር እንድትቆይልኝ እፈልጋለሁ፡፡ያው ከሰሎሞን ሚስት ማለት ከእንጀራ እናቷ ጋር አምርራ ስለማትስማማ እነሱ ጋር መቀመጥ አትችልም…እኔ ወደገዳም መሄዱን ቀድሜ የያዝኩት ቀጠሮ ነው… ከእግዚያሄር ጋር የያዝኩትን ቀጠሮ ማስተጓጎል አልችልኩም…እሷ ደግሞ ድንገት መጣችብኝ….ግን ያው አንተ ልጄን ከእራሴ በላይ ስለማምንህ ልክ እንደእኔ አረገህ ከእኔም በላይ እንደምትጠብቃትና እንደምትንከበከባት ቅንጣት ጥርጣሬ አይገባኝም…ቀንም ስራም ሆነ ሌላ ቦታ ስትሄድ ይዘሀት ሂድ…ማታም ጥለሀት ውጭ እንዳታድር..ነግሬሀለው አንተ ወሽካታ..ደግሞ ለእሷም እንዳታስቸግርህ ነግሬያታለሁ...አደራ አንተ ቀልማዳ እናንተ ሁለታችሁ በአለም ላይ እጅግ የምወዳችሁ የልጅ ልጆቼ ናችሁና ተመልሼ እስክመጣ በመደጋገፉ ጊዜችሁን በጥሩ ሁኔታ አሳልፉ.፡፡
ያንተው አያት ሙሉአለም ነኝ፡፡
‹‹እህት ይቅርታ ማራናታ ይሄ ምንድነው..?አያቴ ምንድነው የሰሩት?››
‹‹ያው አያትህ የሰራው እንዳነበብከው ነው›
‹‹እያሾፍሽ ነው እንዴ?››
‹አንተ እንዴት ነው የምታናግረኝ እንግዳህ እኮ ነኝ…ከደበረህ ነገ ጥዋት ተነስቼ ወደ ሀገሬ እበራለሁ..››
‹‹አረ በፈጣሪ ..ነገሩ ዱብ እዳ ሆኖብኝ እንጂ እንደዛ ማለቴ አይደለም...አሁን እራት በልተሻል..?››
‹‹አዎ በልቼያለሁ››
‹‹ሌላ የምትፈልጊው ነገር አለ….?››
‹‹አዎ አንድ ጠርሙስ ቢራ ባገኝ ደስ ይለኝ ነበር..››
‹‹እሺ አሁን አመጣልሻለሁ.››.ከአልጋዬ ተነሳሁና ጫማዬን ማድረግ ጀመርኩ
‹‹ምነው አለህ እንዴ?››ጠየቀችኘ
‹‹አይ የለኝም ግን አታስቢ አሁን ገዝቼ መጠለሁ. ምንድነው ሚመችሽ ማለት ጊርጊስ፤ በደሌ፤ሀረር ..››
‹‹አራት ሰዓት እኮ አልፏል..የእውነት አሁን በዚህ ሰዓት ሄደህ ልትገዛልኝ ነው?›
‹‹አራት ሰዓት አይደለም ስድስት ሰዓትስ ቢሆን ምን ችግር አለው…የአያቴ አደራ እኮ ነሽ…››
‹‹በል ስቀልድ ነው..አሁን አልፈልግም ነገ ትጋብዘኛለህ››
‹‹እውነተሽን ነው…?››
‹‹.አዎ አሁን ስለደከመኝ እንቅልፌ መጥቷል …ቻው ደህና እደር..››
‹‹ደህና እደሪ …ለሊት በማንኛውም ሰዓት የምትፈልጊው ምንም ነገር ቢኖር ንገሪኝ..››
‹‹ለሊት ምንም ነገር ብፈልግ?››ሳቅ ባፈነው ድምፅ
‹‹አዎ ምንም ነገር ብትፈልጊ..››
‹‹እሺ ነግርሀለሁ.. .አሁን ደህና እደር››
‹‹ደህና እደሪ›› ብዬ ሳደርግ የነበረውን ጫማ መልሼ አወለቅኩና ወደ አልጋዬ ወጣሁ...ከልጅቷ ጋር በግድግዳ ወዲህ ማዶና ወዲያ ማዶ ሆነን የተነጋገርናቸውን ነገሮች መልሼ ሳስብ...ልጅቷ ልክ እንደ አያቴ ተንኮለኛ ቢጤ ነች መሰለኝ ስል አሰብኩና ፈገግ አልኩ…
ስለእዚህች ልጅ አያቴ ለብዙ ቀን አውርተውኛል..በየ15 ቀኑም ደብደቤ እየጻፉ እየሰጡኝ ለረጂም ጊዜ ፖሰታ ቤት ወስጄ የማስገባላቸው አኔ ስለሆንኩ ስለእሷ በመጠኑ አውቃለሁ..…ለምሳሌ የድሬደዋ ልጅ መሆኗን..ከእናቷ ጋር እንደምትኖርና… ጋሽ ሰለሞን የአሁኗን ሚስቱን ከማግባቱ በፊት እናትዬውን አግብቶ እሷን ከወለደ በኃላ እንደተፋቱ ከዛ እናትዬው ልጆን ይዛ ቤተሰቦቾ ጋር ድሬደዋ እንደገባች አውቃለሁ…አያቴም ከቤት አልወጣም ብለው እራሳቸውን ኳራንቲን ከማስገባቸው በፊት ቢያንስ በስድስት ወር አንዴ እየሄዱ እንደሚጠይቋት እሷም አልፎ አልፎ እየመጣች ትጠይቃቸው እንደነበረ መረጃው አለኝ ….ከልጃቸው ከጋሽ ሰለሞን በላይ ከእሷ ጋር የጠበቀ ግንኙነት እንዳላቸውም አውቃለሁ....ሌላው በ1987 ዓ.ምህረት እንደተወለደች ነግረውኛል…ያ ማለት ይህቺ የሚቀጥለው ክፍል ውስጥ ያለች ወጣት አሁን 25 ዓመቷ ነው፡ በትምህርቷ በአካውንቲንግ ዲግሪ አላት…የእናቷ ቤተሰቦች ሀብታም ነጋዴዎች ስለሆኑ የራሷ ቡቲክ ከፍተውላት እየሰራች እንደሆነም አውቃለሁ...በቃ ስለእሷ የማውቀው ይሄንን ያህል ብቻ ነው ፡፡በተረፈ ቀጭን ትሁን ወፍራም..ቀይ ትሁን ጥቁር..ረጀም ትሁን አጭር ….ትሁት ትሁን መሰሪ ምንም አላውቅም….ምንም ፡፡ ግን ምንም ትሁን ምንም ለአንድ ወር የእኔ ኃላፊት ነች.. ፡፡ ያንን ኃላፊነት ደግሞ ያለምንም ማቅማማት በፍጽም ትዕግስት እና ብቃት እወጣለሁ...ምክንያቱም ያዘዙኝ አያቴ ናቸው..አሁን ልተኛ….ነገ ምን አልባት ረጅም ቀን ሊሆን ይችላል፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍59❤44🔥4😁3👎1