አትሮኖስ
286K subscribers
120 photos
3 videos
41 files
573 links
╔╦╦╦═╦╗╔═╦═╦══╦═╗
║║║║╩╣╚╣═╣║║║║║╩╣
╚══╩═╩═╩═╩═╩╩╩
ግጥሞች አዳዲስና ቆየት ያሉ የታዋቂ ደራሲያን መፅሐፍቶችን በ PDF እንዲሁንም
ያልተነበቡ ድርሰቶችን ግጥሞችን ታሪኮችን ያገኙበታል።


Contact. @atronosebot
please dont touch the leave button.😔😳😳
Download Telegram
#ሮዛ_2


#ክፍል_አስራ_ሰባት (🔞)


#መኪናና_እኛ_ሴቶች

ሲስና እኔ ቅዳሜ ቀን አልፎ አልፎ እንደምናደርገው ከቤ ኬክ ቤት ነበርን። ወደ ቤት ከመመለሳችን በፊት “ፒኮክ” ጎራ ለማለት ወሰንን። ያው የተለመደችውን አፕሬቲቭ ለመጠጣት። ወደዚያው ለማቅናት ሲስ መኪናውን እያስነሳ እንዲህ አለኝ።

"ሮዝ"

“ወዬ ሲስ ነፍሴ!”

ሴቶች ከሰውና ከመኪና፣ መኪና እንደሚወዱ ላሳይሽ”

“ፒሽ! ጉረኛ! እናንተ አትብሱም?”

“ማ እኛ ወንዶች?! ተሳስተሻል! ለማንኛውም ተመልከች.! ከዚህ ከቦሌ እስከ መስቀል አደባባይ
እየነዳሁ ማን ለመኪና የበለጠ እንደሚደነግጥ አይተን ብንፈርድ አይሻልም?”

“እስኪ ዝም ብለህ ንዳ ሲስ! ስትሟዘዝ አያምርብህም!”

በአማካይ ፍጥነት የቀኝ መስመሩን ይዞ መንዳት ጀመረ። ምን ሊያደርግ ነው ብዬ ስጠብቅ መኪናዉን
እየነዳ እጁን ዝም ብሎ ለሚያዩት ሰዎች ሁሉ ማውለብለብ ጀመረ። የእግረኛ መንገድ ላይ ለቆሙና

እንዲሁም በእግረኛው መንገድ ወደተቃራኒ አቅጣጫ በቡድንና በተናጥል “ዎክ” እያደረጉ ለነበሩ
ሴቶች ሰላምታ ይሰጣቸዋል። ሲያዩት ዝም ብሎ እንደሚተዋወቅ ሰው እጁን ያውለበልብላቸዋል።
ይህን ጊዜ ያልተጠበቀ ነገር ማስተዋል ጀመርኩ።

ሴቶቹ መጀመርያ በጣም ድንግጥ ይሉና ፍጥጥ ብለው ማንነቱን ለማጣራት ይሞክራሉ ዎክ
የሚያደረጉት ደግሞ ሰላምታው ከባለመኪና በመምጣቱ ነው መሰለኝ ደንግጠው ጉዟቸውን ገታ
ያደርጋሉ። በቆሙበት ግራ በመጋባት ዉስጥ ሆነው ለሰላምታው በደመነፍስ ምላሽ የሚሰጥሞ ነበሩ
ቆም ካሎት ዉስጥ ብዙዎቹ በድንጋጤ የታጀበ ፈገግታን ያሳያሉ፤ በሆዳቸው "ታዲዬ! ባለመኪና ሰላም
አለኝ” የሚሉ ይመስላሉ።ሲስ ለተንኮሉ የመኪናውን ፍጥነት ቀነስ ያደርግላቸዋል። ይሄኔ ልሂድ
አልሂድ፣ ልግባ አልግባ እያሉ ሲያመነቱ በስፖኪዬ ይመለከታቸዋል። አንዳንዶቹ ጓደኞቻቸውን ባሉበት ጥለው ወደ መኪናው ለመምጣት ይዳዳቸዋል።የማየው ነገር ሊካድ የማይችልና በጣም አሳፋሪ ነበር።

በዚህ ሁኔታ ሲሳይ 8 ወይም 9 የሚሆኑ ሴቶችን ቆሌ ከገፈፈ በኋላ ወሎ ሰፈር ጋ በዛ ያሉ ተማሪ ሴቶች
መንገድ ዳር ተሰብሰብው አየ። እየተጯጯሁ እያወሩ ነበር። በአቅራቢያው ከሚገኝ የግል ትምህርት ቤት የወጡ ተማሪዎች መሰሉኝ። ሲስ ሆን ብሎ መኪናውን ወደነርሱ ቀረብ አድርጎ አቆመው። ሁሉም የሞቀ ወሬያቸውን ትተው የሲስን መኪና እንደ ሸንኩርት በዐይናቸው መላጥ ጀመሩ። እንድጊዜ ሲስን፣ አንድ ጊዜ መኪናዋን….የእውነቴን ነው፤ እኔ እነሱን ማየት ሁሉ ስላሳፈረኝ አንገቴን ሰበርኩ። እሱም
አውቆ እንዳላያቸው ለመምሰል ቴፑን ይነካካል። እንደገና ሞተር አስነስቶ ከአጠገባቸው ዞር እስከንል
ድረስ እንዳቸውም ወደ ወሬያቸው አልተመለሱም ነበር። ፖሊስ ሲመጣ ራሱ እንደዚህ ፀጥ ረጭ አይሉም። የሚያከብሩት አስተማሪ ከፍል ቢገባ እንኳን እንዲህ አይነት ፀጥታ አይታሰብም መኪና እንዴት ይህን ያህል ሊያሸፍት ቻለ?

“ሲስ!”

“እቤት ሮዝ!”

“በቃ አምኛለሁ!”

“ጌታ ይባርክሽ! አየሽ አይደል እንዴት ሴቱ ሁሉ ለመኪና…?”

" ባታሳየኝ አላምንም ነበር ምንድ ነው ግን ትራፊክ ይመስል መኪና ላይ ይሄን ያህል መጎምዠት!?

ምን ነካን?"

"Value ሲስተማችን እየተለወጠ መምጣቱ ነው የሚያሳይሽ። ሰው ሳያውቀው ቁስ አምላኪ እየሆነ መጥቷል በተለይ ሴቶች"

"ወይኔ ጉዴ! ይኸኔ እኔም እግረኛ ስሆን እንደዚህ እንዳይሆን የምሻፍደው ሲስ ሙት መኪና ዉስጥ ሆንህ ስታየው ነው ይበልጥ የሚያሳፍረው፤ አይደል?"

ሊሆን ይችላል! አስቢው ደሞ ሮዝ! ይህ ሁሉ የሆነው አንቺ ገቢና ቁጭ ብለሽ ነው። ብቻዬን ብሆን
ሴቶቹ ምን ሊሆኑ እንደሚችሉ ገምተሻል? አሁን አሁን ገብተው የሚደፍሩኝ ሁሉ እየመሰለኝ መፍራት ጀምሬለው።"

"ፒሽ አታካብድ እንግዲህ! አንተ ላይ አይደለም እኮ ድሮም የሻፈዱት! መኪናህ ላይ ነው ሲቁለጨለጩ የነበረው።

“ኖ! ማካበድ አይደለም፤ ስላየሁት ነው። ከሆኑ ዓመታት በፊት እኮ ሴት ልጅ መኪና ቆሞላት ከገባች
ሰው ሁሉ የትርፍ ሰዓት ሸሌ አድርጎ ነበር የሚስላት። ነውር ነበር! በደንብ አስታውሳለሁ፤ ሴት ልጅ
መኪና ቆሞላት ሰተት ብሎ መግባት! አይታሰብም። አይገርምሽም ብትሞት አታደርገውም። አሁን
ያ ቀርቷል። አሁን እናቶች ራሱ ልጃቸው መኪና ያለው ወንድ እንድትጠብስላቸው ስልጠና መስጠት ጀምረዋል ነው የሚባለው።”

አነጋገሩ አሳቀኝ

"ይሄን ሁሉ የምታወራው መኪና አለኝና… ለማለት ነው?”

"እና የለኝም ለማለት ነው ታዲያ? ስላለኝማ ነው ልምዴን የምነግርሽ። ሴቶች መኪና አምላኪ ሆናችኋል።
አሻሽሉ በአዲስአበባ የመኪና ቁልፍ የሴቶችን ጭን የሚከፍት ማስተርኪይ እየሆነ መጥቷል። በእውነት ይደብራል። ነገሮች በዚሁ ከቀጠሉ ፖሊስና ኅብረተሰብ ላይ የምንሰማው ዜና ምን ሊሆን እንደሚችል አስበሸዋል?

"አላሰብኩትም !"

ሁለት ወጣት ሴቶች እንድ ራስታ ጎረምሳ እስከ ጫፍ ሸኘን ብለው በማባበል ካሳመኑት በኋላ በገዛ መኪናው ውስጥ በተደጋጋሚ በማፈራረቅ ልጁን በመድፈራቸው እያንዳንዳቸው በ15 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ እንደተፈረደባቸው ጉዳዩን የያዙት መርማሪ ፖሊስ ሳጅን ገለጹ...."

ግን እኮ ሲሉ ማወቅ ያለብህ መኪና አዲስ አበባ ውስጥ በጣም ቁልፍ ጉዳይ ነው። መኪና ካለህ ወያላ
አፉን አይከፍትብህ። ተከብረህ ትኖራለህ፤ በአጭሩ አራት ጎማ ያለው ቤት ማለት እኮ ነው። ቤትህን እየነዳህ መሄድ ማለት እኮ ነው የሚሰጠውን ምቾት ግን አስበከዋል"

"ምቾቱን እኔ እየኖርኩት አይደል እንዴ ሮዝ! ለኔ ልታስረጅኝ ትሞክሪያለሽ እንዴ? ለዚህ ብለን
አይደል እንዴ ቀድመን የባነንነው? እንደምታውቂው እኔ ከስእሎቼ ሌላ ምንም ንብረትም፣ ሚስትም፣
ድስትም የለኝም፤ አንድዬ ንብረቴ መኪናዬ ናት። መኪናዬ የምትሰጠኝን ምቾት ሚስቴ የምትሰጠኝ አይመስለኝም። I think የማላገባውም ለዚህ ይመስለኛል።

"I know! Already እኮ ተነገረህ፤ “ሲስ መኪናዋን መንዳት ብቻ ሳይሆን ማታ ማታ ይበዳታል” የሚሉት ወደው አደለም።"

ሳቀ! ሲስ ከት ብሎ ሳቀ። ሲስ ያስቃል እንጂ አይስቅም። እሱ የሚስቀው አልፎ አልፎ ከስንት አንዴ ስለሆነ በሆነ አጋጣሚ ሲስቅ ፈገግታው ልብን ወከክ ያደርጋል።

ይህንኑ እያወራን ሳለ አንዲት በወንድ ደረት የተሸጎጠች ቀጭን ልጅ ቦይፍሬንዷ ክንድ ዉስጥም
ሆና ወደኛ መኪና አጮልቃ ስታይ አየኋት። ለሲስ ያየሁትን ከነገርኩት ለወሬው ብርታት ይሰጠዋል
ብዬ ዝም አልኩ። የልጅቷ ድርጊት ግን አስጠላኝ። የዉነት አስጠላኝ። ከወንድ ጋር ሆና እየሄደች
መኪና ውስጥ ያለ ሌላ ወንድ ማየት ምን ይባላል?! እኔ ባልኖር እሺ! ስታስጠላ! ሴት አሰዳቢ። በሆዴ
ረገምኳት

እግረኛ አንደሆንሽው ቆመሽ ቅሪያ ብዬ ረገምኳት።

"ሲሉ ረስቼው ግን ሳልነግርህ! ሴቶች መኪና ሲነዱ ወንዶች እንዴት እንደሚሆኑ አይተኸዋል?
ቀላቸው እኮ ነው የሚቆመው፣ እዚያው የቆሙበት መርጨት እኮ ነው የቀራቸው ለሃጫቸው ሁሉ
ተዝረክርኮ ጅል መስለው እኮ ነው የሚያዩት።…ሃሃ የሴቶች ሀጢያት ብቻ እንዳይመስልህ _!
ወንዶች " ራሴ በተናገርኩት ነገር ከት ብዬ ሳቅኩኝ

"እኔንጃ ሮዚ! እኔ እሱን ስላላየሁ መናገር አልችልም። እኔ መናገር የምችለው ያየሁትን ብቻ ነው
ያየህውነሸ ንገረኝ ካልሽኝ ደሞ እኔ ሴቶች ቆንጆ መኪና ሲያዩ እግራቸው መሃል ደጋግመው እንደሚያኩ ነው።
አንዳንድ ጊዜ መኪናው ራሱ ማርሹን ተጠቅሞ የሚበዳቸው ነው የሚመስለኝ።"

"በቃ በናትህ ተሟዘዝክ አታስጠላኝ ደሞ ሲስ ሙት መኪና በቅርብ ወራት ውስጥ ገዝቼ አሳይሃለሁ
ለማየት ያብቃህ!i mean it
👍7