#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ዘጠኝ
:
✍ደራሲ:-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
ስትኖሪ/ሳትኖሪ
ፀሀይ ወረተኛ -ከምስራቅ ፈንጥቃ…በምዕራብ ለመጥለቅ ጨረቃም ተወልዳ ብርሀን ለመፈንጠቅ
በፍቅር እያለው…..አቤት ሲቸኩሉ
መጥተው ሳይጨርሱ ..ወዲያው ይጠፋሉ
አዎ እውነቴን ነው…………..
አቅፌሽ ሳልጨርስ…ጨለማው ይገፋል
ስሜሽ ሳላጣጥም..ሙሉ ቀን ይበናል
ቀኑ ሳምንት ሆኖ..በወር ሲጠቃለል
ወቅቶች ተፈራርቀው ..አመት ሲንከባለል
ባፈቀርኩሽ ጊዜ ….መች አስተውልና
አይኔም መላ ቀልቤም…. ካንቺው ነበርና
ዛሬ ግን ስትነክሺኝ……
ሰዓቱ አይቆጥር…ሁሉም ዝግ… ሁሉም ዝም
ከጨለመ አይነጋ…ከነጋ አይጨልም
ከሄድሽ ሳምንትሽ ነው…አውቃለው አልቆየም
ሳምንት ስንት ቀን ነው…? ሆነብኝ ዘላለም
ከምንዛሬው ነው…ልዩነት ስሌቱ
በማጣት ውስጥ ሲሆን …መከራ ርዝመቱ
እስትናፋሴ ነበር…‹ፍቅርሽ ›ትናንትና
ዛሬም ‹በቀል ›አለኝ….ህይወቴን ያፀና
፦፦፦፦፦
ይሄን ግጥም በሮዝ ከተከዳ ከሳምንት ቡኃላ በቁዘማ ውስጥ ሆኖ የፃፈው ነበር..እንሆ ሁለት አመት ሙሉ በቃሉ ሸምድዶት ዜማ ፈጥሮት የሚያዜመው የልቡ ብሄራዊ መዝሙር አድርጎታል…የድሮ እሱነቱ ከስሞና ሞቶ አዲስ አይነት ሰው ከውስጡ ተወልዶ እንዲህ ጠንክሮ ሲያድግና ሲጎለብት ይሄ ከለይ ግጥሙ የቀረበው ግጥም ዜማ ለብሶ በእሱ አንደበት ሲንቆረቆር የሚሰማውን ሰው ልብ በሀዘን ሲቦረቡር የእሱን ልብ በተቃራኒው ሲያደድር ነበር ያለፉት ሁለት አመት ያለፈት…….ሁለት ጭለማ አመታት..ሁለት ሚስጥራዊ ዓመታት…..
/
/
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ሮዝ አዲስ አበባ ከገባች ሁለት አመት ልታገባድድ ጥቂት ነው የቀራት፡፡ሁለት በጣም ፈጣን እና በድርጊት የታጨቁ ዓመታት ናቸው፡፡ከኩማንደር ደረሰ ጋር በመመሳጠር ፍቅረኟዋን መሀሪን በመክዳት ባገኘችው ገንዘብ ህይወቴን ሊያሻሽልልኝ ይችላል ብላ ያሰበቻቸውን የተለያዩ ስራዎችን ስትሰራ ቆይታለች፡፡አሁን ግን ሌላ አዲስ ስራ ለመጀመር ደፋ ቀና እያለች ነው፡፡ሳሪስ አካባቢ አስር መኝታ ክፍል ያለው ሆቴል ሰሞኑን ተከራይታለች፡፡ተከራታም ወደስራ ለመግባት እያሳደሰችው ትገኛለች፡፡የደከሙ ወንበሮችን በአዲስ ወንበር መቀየር …ዋናውን ሆቴል ሆነ መኝታ ክፍሎቹን ቀለም ማስቀባት…. ሚስተካከሉ ነገሮችን ማስተካከል ላይ ትገኛለች .. ደግሞ ይሄን ስራዋን በሀሳብም ሆነ በጉልበት የሚረዳት ሰው አግኝታለች፡፡ልጁ አቤል ይባላል አፋቃሪዋ ነው..የ6 ወር ፍቅረኛዋ ያ ማለት ግን በዚህ ሁለት አመት ውስጥ ከዲላ ለቃ ፍቅረኛዋን መሀሪን ትታ አዲስ አበባ ከገባች ቡኃላ ተረጋታ አንድ ፍቅረኛ ይዛ መኖር ጀምራለች ማለት አይደለም …ብዙ ወንዶች በህይወቷ በየቀኑ እየገቡ ሚወጡ አሉ፡፡ የአቤልን ልዩ የሚያደርገው ግን በተደጋጋሚ ጊዜ እና ላልተቋራረጠ ጊዜ ከእሷ ጋር ረዘም ላሉ ጊዜያቶችን ማሳለፍ መቻላቸው ነው፡፡
አቤልን እዚሁ አዲስ አበባ በአጋጣሚ ነው ያገኘችው፡፡አቤል ስራው ከእሷ የስራ እንቅስቃሴ ጋር የሚሄድ ሆኖ ሳይሆን እንዲሁ የአጋጣሚ ወይም የእህል ውሀ ጉዳይ ነው ያጋጠማቸው፡፡
አንድ ቅዳሜ ለሊት ጭፈራ ቤት ውስጥ ነው የተገናኙት፡፡መቼስ ሁሌ የፍቅር ቅደም ተከተሉ መተዋወቅ..መፋቀር..መሳሳም(መተሻሸት)..ከዛም ወደ አልጋ መሄድ ሊሆን አይችልም፡፡አንዳንዴ ከመጀመሪያው መተዋወቅ ቀጥሎ የመጨረሻው አልጋ ላይ መውደቅ ይከተልና ሌሎቹ ዋል አደር ብለው ይከተሉ እና ያስደንቁን ይሆናል…ይህ ክስተት በሮዝ ህይወት ውስጥ ተደጋግሞ የተከሰተ ነው ፡፡ለአቤል ግን አስገራሚና ለመጀመሪያ ጊዜ በህይወት የተከሰተ ክስተት ነበር፡፡ሚገርመው ደግሞ አቤል እንዲህ አይነት ያልተለመዱ እና ከዘወትሩ ያፈነገጡ ነገሮች ይማርኩታል… ያስገርሙታልም፣.ለዚህም ይሆናል ደራሲ የሆነው፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
አሁን ሮዝ እና አቤል አንድ ላይ ሰራተኞች ሲሰሩ የዋሉትን የሆቴሉን እድሳት ስራ እየጐበኙ ነው፡፡ዋናውን ቤትን ካዩ ቡኃላ ወደ ቤርጐዎቹ ነው ያመሩት
‹‹የመረጥነው ቀለም ግን እንዴት ነው..?ሰው የሚወደው ይመስልሀል?››
‹‹በጣም እንጂ ..እጅግ በጣም መንፈስን የሚያረጋጋና የደስታ ስሜት የሚፈጥር ነው…..በጣም ወድጄዋለው፡፡››
‹‹እሱማ እኔም ደስ ብሎኛል..ደግሞ ከመቼው ደረቀና አልጋውን አስገቡት››አለችው፡፡
‹‹እንዴ ትናንት እኮ ነው ቀብተው የጨረሱት… ዛሬ ሌሎችን ነገር ሲያስተካክሉ ነው የዋሉት››አብራራላት፡፡
እያንዳንዱን መኝታ ክፍልን ውስጡ በመግባት እየተመለከቱ ስለጐደለው ነገር እንዴት መስተካከል እንዳለበት አስተያየት እየሰጡ ወደሚቀጥለው ክፍል መጓዝ ጀመሩ፤ አንደኛውን መኝታ ክፍል ሁለተኛውን.ሶስተኛውን አራተኛውን…አምስተኛው ላይ ግን የደከማቸው ይመስል ወደ ውስጥ እንደገቡ አልጋው ላይ አረፋ አሉ፡፡…ቀድማ አረፍ ያለችው ሮዝ ነች፡፡እሱም ያለምንም ንግግር ተከትሎት ከጐኗ ተቀመጠ እና ማውራት ጀመሩ …አንድ የሚከነክነውን ነገር በመጠየቅ ጫወታውን ጀመረ
‹‹ሁል ጊዜ ጠይቅሻለው እያልኩ እየረሳውት..ለመሆኑ የየት ሀገር ልጅ ነሽ….?››
‹‹ምነው ምን አሳሰበህ…?››ስትል ጥያቄውን በሌላ ጥያቄ መለሰችለት… ጥያቄው ወቅቱን ያልጠበቀ ያለቦታው የቀረበ ስለመሰላት ተገርማለች፡፡
‹‹አይ አሳስቦኝ ሳይሆን እንዲሁ ለማወቅ ያህል ነው፡፡›.ሲል ማብራያ አከለበት፡፡እውነታው ግን አቤል ስለእሷ ህይወት ለማወቅ አሳስቦት እንኳን ባይሆነ አጐጉቶት ነው ቢባል ያስኬዳል፡፡… ይሄው ከተገናኙ ጀምሮ ስለሀገሯ ስትናገር …ስለቤተሰቦቾ ስታወራ ስምቶ አያውቅም….፡፡እንዴት ሰው አንድ ቀን እንኳን ድንገት አምልጦት ስለ ሀገሩ አያወራም? እንዴት ሰው ድንገት አምልጦት ስለ አብሮ አደግ ጓደኞቹ አያወጋም….?እንዴት እከሌ ናፈቀኝ ብሎ ስለወላጆቹ አያማርርም…?ይሄ ጉዳይ ነው ግርምትን የጫረበት …
‹‹ለማወቅ ያህል ስትል … አውቀህ ምን ይጠቅምሀል?››መልሳ ጠየቀችው
‹‹ምን ያደርግልሀል ስትይ ምን ማለትሽ ነው ?ምንም ቢሆን ፍቅረኛሽ መሆኔ ቀረ እንዴ?››አላት፡፡
ደፍራ ነህ ወይም አይደለህም ብላ ልትከራከረው አልቻለችም…ግን በሌላ መንገድ መለሰችለት‹‹እሱማ ድሮ ቀረ …ፍላጐት ቢኖርህ ኖሮ ከስድስት ወር በፊተ ገና ስንገናኝ ትጠይቀኝ ነበር›.
‹‹የዛን ጊዜማ ረሀቤ አንቺን ለማግኘት እንጂ ስለ አንቺ የህይወት ታሪክ ለማጥናት አልነበረም…አሁን ግን ወደፍቅርሽ መረብ ጠልቄ ገብቼያለው….ስለ አንቺ ማሰብና መጨነቅ ከጀመርኩ ሰነባብቼያለው››ሲል መለሰላት አቤል ፡፡
እውነትም እንዳለው ስለእሷ ህይወት ዝርዝር ያለፈ ታሪኮን ለማወቅ መጓጓት ከጀመረ ቀናቶች ተቆጥረዋል፡፡ይህ ፍላጐቱ የመነጨው ለእሷ ካለው ፍቅር የተነሳ ወይም ወደፊት ሊያገባት በመወሰኑ ምክንያት ቀድሞ ስለማንነቷ ለማጥናት ካለው ፍላጐት የተነሳ አይደለም፡፡ሮዝን ዋና ገጸ ባህሪው አድርጐ ሶስተኛ ልብ ወለዱ መጽሀፍን መጻፍ ይፈልጋል፡፡ለዚህ ያነሳሳው የእሷ ጠቅላላ ያልተለመደ ሁኔታዋ ነው፡፡የወሲብ ስሜቷን የምትገልጽበት መንገድ የተለመደና ጤነኛ አይነት አለመሆኑ ..በደቂቃዎች ውስጥ መንታ ስሜቶችን ማስተናገዶ....ፍልቅልቅ ሳቂታና ተጫዋች ሆና ያለችበትን አካባቢዋን በደስታ ሞልታው እያለ ከመቅፅበት ደግሞ የፊቷ ፀዳል ከስሞ እርብሽብሽ ባለ ስሜት ተውጣ መገኘቷ፡፡እንዲህ አይነቱ በእሷ ላይ የሚታይባት ተፈራራቂ የስሜት መዋዠቅ ነው በጣም የሳበው.እና እያዋዛ ታሪኳን ማጥናት..ማንነቷን ፈልፍሎ መገንዘብ እና ለመጽሀፉ ጭብጥ ማግኘት አቅዶ መስራት የጀመረው፡፡
‹‹የዲላ ልጅ ነኝ››አለችው..ረጅም ትንፋሽ ወሰደችና ቀጠለች‹‹…የልጅነት ጊዜዬን ግን ያሳለፍኩት እዚሁ አዲስ አበባ ነው፡፡››
‹‹አዲስ አበባ? ቤተሰቦችሽ
:
#ክፍል_ዘጠኝ
:
✍ደራሲ:-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
ስትኖሪ/ሳትኖሪ
ፀሀይ ወረተኛ -ከምስራቅ ፈንጥቃ…በምዕራብ ለመጥለቅ ጨረቃም ተወልዳ ብርሀን ለመፈንጠቅ
በፍቅር እያለው…..አቤት ሲቸኩሉ
መጥተው ሳይጨርሱ ..ወዲያው ይጠፋሉ
አዎ እውነቴን ነው…………..
አቅፌሽ ሳልጨርስ…ጨለማው ይገፋል
ስሜሽ ሳላጣጥም..ሙሉ ቀን ይበናል
ቀኑ ሳምንት ሆኖ..በወር ሲጠቃለል
ወቅቶች ተፈራርቀው ..አመት ሲንከባለል
ባፈቀርኩሽ ጊዜ ….መች አስተውልና
አይኔም መላ ቀልቤም…. ካንቺው ነበርና
ዛሬ ግን ስትነክሺኝ……
ሰዓቱ አይቆጥር…ሁሉም ዝግ… ሁሉም ዝም
ከጨለመ አይነጋ…ከነጋ አይጨልም
ከሄድሽ ሳምንትሽ ነው…አውቃለው አልቆየም
ሳምንት ስንት ቀን ነው…? ሆነብኝ ዘላለም
ከምንዛሬው ነው…ልዩነት ስሌቱ
በማጣት ውስጥ ሲሆን …መከራ ርዝመቱ
እስትናፋሴ ነበር…‹ፍቅርሽ ›ትናንትና
ዛሬም ‹በቀል ›አለኝ….ህይወቴን ያፀና
፦፦፦፦፦
ይሄን ግጥም በሮዝ ከተከዳ ከሳምንት ቡኃላ በቁዘማ ውስጥ ሆኖ የፃፈው ነበር..እንሆ ሁለት አመት ሙሉ በቃሉ ሸምድዶት ዜማ ፈጥሮት የሚያዜመው የልቡ ብሄራዊ መዝሙር አድርጎታል…የድሮ እሱነቱ ከስሞና ሞቶ አዲስ አይነት ሰው ከውስጡ ተወልዶ እንዲህ ጠንክሮ ሲያድግና ሲጎለብት ይሄ ከለይ ግጥሙ የቀረበው ግጥም ዜማ ለብሶ በእሱ አንደበት ሲንቆረቆር የሚሰማውን ሰው ልብ በሀዘን ሲቦረቡር የእሱን ልብ በተቃራኒው ሲያደድር ነበር ያለፉት ሁለት አመት ያለፈት…….ሁለት ጭለማ አመታት..ሁለት ሚስጥራዊ ዓመታት…..
/
/
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ሮዝ አዲስ አበባ ከገባች ሁለት አመት ልታገባድድ ጥቂት ነው የቀራት፡፡ሁለት በጣም ፈጣን እና በድርጊት የታጨቁ ዓመታት ናቸው፡፡ከኩማንደር ደረሰ ጋር በመመሳጠር ፍቅረኟዋን መሀሪን በመክዳት ባገኘችው ገንዘብ ህይወቴን ሊያሻሽልልኝ ይችላል ብላ ያሰበቻቸውን የተለያዩ ስራዎችን ስትሰራ ቆይታለች፡፡አሁን ግን ሌላ አዲስ ስራ ለመጀመር ደፋ ቀና እያለች ነው፡፡ሳሪስ አካባቢ አስር መኝታ ክፍል ያለው ሆቴል ሰሞኑን ተከራይታለች፡፡ተከራታም ወደስራ ለመግባት እያሳደሰችው ትገኛለች፡፡የደከሙ ወንበሮችን በአዲስ ወንበር መቀየር …ዋናውን ሆቴል ሆነ መኝታ ክፍሎቹን ቀለም ማስቀባት…. ሚስተካከሉ ነገሮችን ማስተካከል ላይ ትገኛለች .. ደግሞ ይሄን ስራዋን በሀሳብም ሆነ በጉልበት የሚረዳት ሰው አግኝታለች፡፡ልጁ አቤል ይባላል አፋቃሪዋ ነው..የ6 ወር ፍቅረኛዋ ያ ማለት ግን በዚህ ሁለት አመት ውስጥ ከዲላ ለቃ ፍቅረኛዋን መሀሪን ትታ አዲስ አበባ ከገባች ቡኃላ ተረጋታ አንድ ፍቅረኛ ይዛ መኖር ጀምራለች ማለት አይደለም …ብዙ ወንዶች በህይወቷ በየቀኑ እየገቡ ሚወጡ አሉ፡፡ የአቤልን ልዩ የሚያደርገው ግን በተደጋጋሚ ጊዜ እና ላልተቋራረጠ ጊዜ ከእሷ ጋር ረዘም ላሉ ጊዜያቶችን ማሳለፍ መቻላቸው ነው፡፡
አቤልን እዚሁ አዲስ አበባ በአጋጣሚ ነው ያገኘችው፡፡አቤል ስራው ከእሷ የስራ እንቅስቃሴ ጋር የሚሄድ ሆኖ ሳይሆን እንዲሁ የአጋጣሚ ወይም የእህል ውሀ ጉዳይ ነው ያጋጠማቸው፡፡
አንድ ቅዳሜ ለሊት ጭፈራ ቤት ውስጥ ነው የተገናኙት፡፡መቼስ ሁሌ የፍቅር ቅደም ተከተሉ መተዋወቅ..መፋቀር..መሳሳም(መተሻሸት)..ከዛም ወደ አልጋ መሄድ ሊሆን አይችልም፡፡አንዳንዴ ከመጀመሪያው መተዋወቅ ቀጥሎ የመጨረሻው አልጋ ላይ መውደቅ ይከተልና ሌሎቹ ዋል አደር ብለው ይከተሉ እና ያስደንቁን ይሆናል…ይህ ክስተት በሮዝ ህይወት ውስጥ ተደጋግሞ የተከሰተ ነው ፡፡ለአቤል ግን አስገራሚና ለመጀመሪያ ጊዜ በህይወት የተከሰተ ክስተት ነበር፡፡ሚገርመው ደግሞ አቤል እንዲህ አይነት ያልተለመዱ እና ከዘወትሩ ያፈነገጡ ነገሮች ይማርኩታል… ያስገርሙታልም፣.ለዚህም ይሆናል ደራሲ የሆነው፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
አሁን ሮዝ እና አቤል አንድ ላይ ሰራተኞች ሲሰሩ የዋሉትን የሆቴሉን እድሳት ስራ እየጐበኙ ነው፡፡ዋናውን ቤትን ካዩ ቡኃላ ወደ ቤርጐዎቹ ነው ያመሩት
‹‹የመረጥነው ቀለም ግን እንዴት ነው..?ሰው የሚወደው ይመስልሀል?››
‹‹በጣም እንጂ ..እጅግ በጣም መንፈስን የሚያረጋጋና የደስታ ስሜት የሚፈጥር ነው…..በጣም ወድጄዋለው፡፡››
‹‹እሱማ እኔም ደስ ብሎኛል..ደግሞ ከመቼው ደረቀና አልጋውን አስገቡት››አለችው፡፡
‹‹እንዴ ትናንት እኮ ነው ቀብተው የጨረሱት… ዛሬ ሌሎችን ነገር ሲያስተካክሉ ነው የዋሉት››አብራራላት፡፡
እያንዳንዱን መኝታ ክፍልን ውስጡ በመግባት እየተመለከቱ ስለጐደለው ነገር እንዴት መስተካከል እንዳለበት አስተያየት እየሰጡ ወደሚቀጥለው ክፍል መጓዝ ጀመሩ፤ አንደኛውን መኝታ ክፍል ሁለተኛውን.ሶስተኛውን አራተኛውን…አምስተኛው ላይ ግን የደከማቸው ይመስል ወደ ውስጥ እንደገቡ አልጋው ላይ አረፋ አሉ፡፡…ቀድማ አረፍ ያለችው ሮዝ ነች፡፡እሱም ያለምንም ንግግር ተከትሎት ከጐኗ ተቀመጠ እና ማውራት ጀመሩ …አንድ የሚከነክነውን ነገር በመጠየቅ ጫወታውን ጀመረ
‹‹ሁል ጊዜ ጠይቅሻለው እያልኩ እየረሳውት..ለመሆኑ የየት ሀገር ልጅ ነሽ….?››
‹‹ምነው ምን አሳሰበህ…?››ስትል ጥያቄውን በሌላ ጥያቄ መለሰችለት… ጥያቄው ወቅቱን ያልጠበቀ ያለቦታው የቀረበ ስለመሰላት ተገርማለች፡፡
‹‹አይ አሳስቦኝ ሳይሆን እንዲሁ ለማወቅ ያህል ነው፡፡›.ሲል ማብራያ አከለበት፡፡እውነታው ግን አቤል ስለእሷ ህይወት ለማወቅ አሳስቦት እንኳን ባይሆነ አጐጉቶት ነው ቢባል ያስኬዳል፡፡… ይሄው ከተገናኙ ጀምሮ ስለሀገሯ ስትናገር …ስለቤተሰቦቾ ስታወራ ስምቶ አያውቅም….፡፡እንዴት ሰው አንድ ቀን እንኳን ድንገት አምልጦት ስለ ሀገሩ አያወራም? እንዴት ሰው ድንገት አምልጦት ስለ አብሮ አደግ ጓደኞቹ አያወጋም….?እንዴት እከሌ ናፈቀኝ ብሎ ስለወላጆቹ አያማርርም…?ይሄ ጉዳይ ነው ግርምትን የጫረበት …
‹‹ለማወቅ ያህል ስትል … አውቀህ ምን ይጠቅምሀል?››መልሳ ጠየቀችው
‹‹ምን ያደርግልሀል ስትይ ምን ማለትሽ ነው ?ምንም ቢሆን ፍቅረኛሽ መሆኔ ቀረ እንዴ?››አላት፡፡
ደፍራ ነህ ወይም አይደለህም ብላ ልትከራከረው አልቻለችም…ግን በሌላ መንገድ መለሰችለት‹‹እሱማ ድሮ ቀረ …ፍላጐት ቢኖርህ ኖሮ ከስድስት ወር በፊተ ገና ስንገናኝ ትጠይቀኝ ነበር›.
‹‹የዛን ጊዜማ ረሀቤ አንቺን ለማግኘት እንጂ ስለ አንቺ የህይወት ታሪክ ለማጥናት አልነበረም…አሁን ግን ወደፍቅርሽ መረብ ጠልቄ ገብቼያለው….ስለ አንቺ ማሰብና መጨነቅ ከጀመርኩ ሰነባብቼያለው››ሲል መለሰላት አቤል ፡፡
እውነትም እንዳለው ስለእሷ ህይወት ዝርዝር ያለፈ ታሪኮን ለማወቅ መጓጓት ከጀመረ ቀናቶች ተቆጥረዋል፡፡ይህ ፍላጐቱ የመነጨው ለእሷ ካለው ፍቅር የተነሳ ወይም ወደፊት ሊያገባት በመወሰኑ ምክንያት ቀድሞ ስለማንነቷ ለማጥናት ካለው ፍላጐት የተነሳ አይደለም፡፡ሮዝን ዋና ገጸ ባህሪው አድርጐ ሶስተኛ ልብ ወለዱ መጽሀፍን መጻፍ ይፈልጋል፡፡ለዚህ ያነሳሳው የእሷ ጠቅላላ ያልተለመደ ሁኔታዋ ነው፡፡የወሲብ ስሜቷን የምትገልጽበት መንገድ የተለመደና ጤነኛ አይነት አለመሆኑ ..በደቂቃዎች ውስጥ መንታ ስሜቶችን ማስተናገዶ....ፍልቅልቅ ሳቂታና ተጫዋች ሆና ያለችበትን አካባቢዋን በደስታ ሞልታው እያለ ከመቅፅበት ደግሞ የፊቷ ፀዳል ከስሞ እርብሽብሽ ባለ ስሜት ተውጣ መገኘቷ፡፡እንዲህ አይነቱ በእሷ ላይ የሚታይባት ተፈራራቂ የስሜት መዋዠቅ ነው በጣም የሳበው.እና እያዋዛ ታሪኳን ማጥናት..ማንነቷን ፈልፍሎ መገንዘብ እና ለመጽሀፉ ጭብጥ ማግኘት አቅዶ መስራት የጀመረው፡፡
‹‹የዲላ ልጅ ነኝ››አለችው..ረጅም ትንፋሽ ወሰደችና ቀጠለች‹‹…የልጅነት ጊዜዬን ግን ያሳለፍኩት እዚሁ አዲስ አበባ ነው፡፡››
‹‹አዲስ አበባ? ቤተሰቦችሽ
👍5
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_አስር
:
✍በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
ታሪካችንን ወደኋላ ስንስበው..-..
አንዳንድ ጊዜ በሆነ አጋጣሚ ፈርሰን ከእንደገና እንሰራለን ..አፍርሰው የሚሰሩን የቅርባችን የሆኑ.. ያመነቸውና በማመናችንም ስነልቦናችንን እምነታችንን፤ ታሪካችንን፤ፍቅራችንን እና ውስጣችንን ሙሉ በሙሉ አሳልፈን የሰጠናቸው ሰዎች ናቸው፡፡እነዛ ሰዎች መልካምና ቅዱስ ከሆኑ ከውስጣችን ያለውን ጥሩነት መዘው በማውጣት ተንከባክበው… አፋፍተው እና አሳድገው ጥሩ ስብዕና… መልካም ልብ እና ብሩህ ማንነት ያለው ሰው አድርገው ይሰሩናል…፡፡ እንዳጋጣሚ ሆኖ በአጠገባችን የነበሩ ሰዎች መጥፎና ጨካኝ ከሆኑ ደግሞ ውስጣችን ጫጭቶ ተደብቆ የነበረውን ክፋት መዞ በማውጣት አውሬነታችንን ያሳድጉልናል ክፋታችንን ብስለት እንዲኖረው አድርገው ከእንደገና ሳጥናኤላዊ አድርገው ይሰሩናል፡፡
መልካም ሰው ከሆንን መልካምነታችን ከተከለለበት ሽፋን ገለጥ ገለጥ አድረገው..ከልባሳችን ፈልቅቀው ያወጡን መልካም ሰዎች እንዳሉ ሁሉ.. ክፍ ሆነንና ከመንገድ አፈንግጠን ከሆነ ለመጥፎነታችን፤ ከሀገር ባህል ለማፈንገጣችን፤ የሞራልን ህግ ለመደርመሳችን.፤ለዓለም ስጋት ለመሆናችን ምክንያት የሆኑ በክፉ ስራ ጐልብተው በክፉ ስራ የተመረቁ ሰዎች ከጀርባችን አሉ..፡፡መሰረታችን የገነቡልን እነሱ ናቸው፤ማንነታችንን የሰሩት እነሱ ናቸው፡፡ እሮዛ ክፉ ሰው አፍርሶ ከእንደገና ከሰራቸው እድለቢሶች መካከል አንዷ ነች፡፡
ሮዝ አዲስአበባ ከገባች 1 ወር አልፎታል፡፡ዲላን ለቃ ለሁለተኛ ጊዜ አዲስ አበባ መኖር በመጀመሯ ደስተኛ ነች፡፡ እርግጥ ከኩማንደር ደረሰ ጋር በተስማማችው መሰረት ሙሉውን ብር በቃላቸው መሰረት አልሰጧትም…ግን አልከፋትም፡፡300ሺ ብር አሸክመዋታል፡፡በዛም ደስተኛ ነች፡፡ይሄ ብር በጥሩ ጊዜ ነው የደረሰላት፡፡ ቢያንስ ሳትዋረድ ከመሀሪ እጅ ሾልካ እንድትወጣ አግዞታል፡፡
አሁን የምትወደውን ስራ ጀምራበታለች..22 አካባቢ ውስኪ ቤት ከፍታለች..ይሄ የዘወትር ህልሞ ነበር፡፡ይሄው ባላሰበችው ቀንና አጋጣሚ ተሳካላት፡፡ግን ሙሉ መረጋጋት አይታይባትም፡፡ ትፈራለች ..መሀሪ በህልሞ ሁሉ እየመጣ በሳንጃ ወግቷ ሲያቆስላት፤ በሽጉጥ ተኩሶ ሲገድላት፤ በገመድ ሸምቅቆ ዛፍ ላይ ሲያንጠለጥላት ነው የሚያድረው…፡፡በተለይ ኩማንደር ደረሰ መጥቷ እሷ ጋር አድሮ ስለመሀሪ የባህሪ ለውጥ በዝርዝር ካስረዳት ቡኃላ ስጋቷ ብሷል…፡፡ሰውን ማናገር እንደተወ..የለየለት ጠጪ እንደሆነ ፤እሱንም ችላ እንደለው…ዲላንም ለመልቀቅ ቅያሪ እየጠየቀ መሆኑን ካስረዳት ቡኃላ በቃ እንደጣረ ሞት ሆኖባታል…..፡፡
አሁን ግን ለጊዜው ያስጨነቃት ሌላ ነገር ነው…አንደኛ የልጆ ነገር፤ሁለተኛም የእናቷ ነገር፡፡
ልጆ ሄለን ከመጣች ጀምሮ አንድ ቀን ብቻ ነው በስልክ ያናገረቻት..ልጆ ቁርጥ ያለ ነገር ነግራታለች.-የዘመናት ጥያቄዋን አጠንክራ ‹የአባቴን ማንነት ልትነግሪኝ ካልሆነ በስተቀር ዳግመኛ እኔን ለማግኘት እንዳትደውይ›› ብላ ቁርጥ ያለውን ውሳኔዋን ከነገረቻት 15 ቀን አልፎል፡፡ እሷ ደግሞ እንደዚህ ጥያቄ መስማት ማትፈልገው..እንደዚህ ጥያቄ ሚቀፋትና ሚያስጨንቃት የለም..፡፡ምክንያም ጥያቄዋን መመለስ አትችልም፡፡..አባቷን ልትነግራት ፍጹም አትችልም…አላውቀውም ብትላትም ልታምናት አልቻለችም፡፡
ሌላው ከእናቷ ጋር የተያያዘ ጉዳይ ነው፡፡ እናቷ አሁን አዲስአበባ ናቸው ያሉት፤ እናቷ እሷን ጥየቃ አይደለም የመጣችው… ፍጹም፡፡ አመጣጧ ወንድሞ ታሞባት ልትጠይቀው ነው፡፡ መንታዋ፡፡ይሄንን ደውላ የነገረቻት እናቷ ነች‹ ነይና አግኚኝ› ብላታለች፡፡ግን እንዴት አድርጋ ነው ጠላቷ ቤት የምትሄደው? እርግጥ አንድ ቀን እሱ ፊት ለፊት ለመቅረብ ዕቅድ ነበራት ..ያ ቀን ግን አሁን እልነበረም የመጨረሻ ዝግጅቷን ካጠናቀቀች ቡኃላ ነበር እሱ ፊት መቅረብ ምትፈልገው..ልትገድለው በወሰነች ቀን፡፡
አሁን ግራ ገብቷታል፡፡እናቷን ውጭ እንዲገናኙ ብትጠይቃትም በጣም ነው ያንዘራዘራት ስለዚህ ምርጫ ስለሌላት ለመሄድ ወስናለች፡፡ የተንጣለለ የግንብ አጥር ዙሪያውን በአደገኛ ሽቦ የተከበበ ግቢ ደረሰች፡፡መጥሪያውን ተጫነችው፡፡ልክ የሲኦል በራፍ እንደምታንኰኰ እና ሳጥናኤል መንበር ፊት እንደምትቀርብ ሆኖ ነው የተሰማት፡፡በራፉ ተከፈተ ፡፡አንድ ወገቡ ጐብደድ ያለ ዘበኛ ነበር የከፈተላት
‹‹አቤት የእኔ ልጅ..ምን ፈለግሽ?››
‹‹የአቶ ክንፈ ቤት ነው አይደል?››
‹‹ለምን ፈለግሽው ልጄ? ጌታዬ እኮ ሰው ማግኘት ካቆሙ ወራት አለፋቸው ታመው አልጋ ይዘዋል››
‹‹ጥሩ ነው››በሽታ በለገሰው ስቃይ ተደስታ
ሽማግሌው ደነገጡ‹‹ምኑ ነው ልጄ ጥሩ?››
‹‹አይ እኔ ሰው አይደለውም ማለቴ ነው››
‹‹በስመአብ በይ ልጄ..ሰውማ ሰው ነሽ እንጄ …ለዛውም ወርቅና ቆንጂዬ ልጅ››
‹‹ማለቴ እዚህ ልታሰስታምመው የመጣችው እህቱ እናቴ ነች እሷ ደውላኝ ነው፡፡››
‹‹እንዴ አጐትሽ ነዋ…››
‹‹መሰለኝ››
‹‹ወይ ልጄ አፈር በሆንኩ… ግቢ ግቢ››በራፉን ሰፋ አድርገው ከፈቱና እንድትገባ ገለል አሉላት፡፡ገባች፡፡ማራኪ የታዳጊነት ዕድሜዋን ያሳለፈችበትን ጊቤ ስትቃኝ ትዝታዋ ተቀሰቀሰባት፡፡ ..የተከለቻቸው ችግኞች..ያሳደገቻቸው አበቦች… የጥዋት ፀሀይ ትሞቅበት የነበረበት ስፋራ…ትዝታዋን እያጠነጠነች ሳሎን ገባች ማንም አልነበረ..ቁጭ አለች፡፡አብዛኛው ነገሮች እሷ በነበረችበት ጊዜ እነደነበሩ ናቸው..ይሄ ቤት ብዙ ሳቅ የሳቀችበት…ብዙ ደስታ የተደሰተችበት..ብዙ ህልም ያለመችበት ቤት ነው.፡፡በተቃራኒውም ማንነቷን ያጣችበት ፤ህልሟ የጨነገፈበት፤ተስፋዋ የወደመበት፤የህይወት መስመሯ የተሰነካከለበት ቤት ነው፡፡ከልጅነት የዕድሜ ክልል ሳትወጣ የልጅ እናት የሆነችበት ቤት ነው፡፡
‹‹እኔስ ቀረሽ ብዬ ነበር››እናቷ ናቸው ከውስጠኛው ክፍል ወደ እሷ እየመጡ የተናገሩት
‹‹እንዴ እማዬ ሰላም ነሽ?››ከቀመጠችበት ተነሳችና ተሳሳሙ ወደ መቀመጫዋ ተመልሳ ልትቀመጥ ስትል
‹‹እንዴ ነይ እንጂ አጐትሽን አናግሪው››
‹‹አጐትሽን? ››
‹‹ ምነው አዎ አጐትሽን ..ምነው ዛሬም ድረስ የተቀየመሸ መስሎሽ ነው አይደል…?በየቀኑ ያንቺን ስም ሳያነሳ አይውልም…በጊዜው እኔ በስነ ስርዓት ብከታተላት እና ብቆጣጠራት ኖሮ ለእርግዝና አትጋለጥም ነበር የእኔ ጥፋት ነው እያለ ቃላል አይፀፀትም››
‹‹በእውነት ..እንዴት ተፀፅቷል››
‹‹እያሾፍሽ ነው..?በይ ነይ አሁን አናግሪው›› ብላ እናትዬው ቀድማ መራመድ ቀጠለች፡፡ ፈራ ተባ እያለች ተከተለቻት፡፡ ልክ መኝታ ቤቱ በራፍ ጋር ሲደርሱ ድንገት የእናትዬውን ክንድ ጨምድዳ ያዘቻት፡፡ እናትዬው ደንግጣ ‹‹ምነው ፈራሽ እንዴ?››አለቻት
‹‹አይ አልፈራውም ግን ብቻዬን ብገባ ደስ ይለኛል››
እናትዬው እንደማሰብ አለችና‹‹ ጥሩ..እኔ እንደውም ማድቤት ስራ እየሰራው ነበር… መጣው ግቢ››ብላት ጥላት ሄደች፡፡
ሮዝ በራፉን ገፋ አድርጋ ገባች፡፡ሰፊው ባለ 1.80ሜ ሞዝቦልድ አልጋ ላይ ሟምቶ እና ሳስቶ የተዘረጋ አጐቷ ወደ ውስጥ የሰረጐዱ አይኖቹን እያቁለጨለጨ ወደ እሷ ተመለከተ..፡፡በዝግታ ተጠጋችና ስሩ ስትደርስ ቆማ ወደታች አዘቅዝቃ ታስተውለው ጀመረች
.‹‹ሮ..ዝዬ መጣ..ሽ?››አላት በተጐተተ ቃላት
‹‹አንተ እኔስ ገና ሞተህ ሲኦል ከገባህ ቡኃላ ቅጣትህን ምታገኘ ይመስለኝ ነበር..ለካ አንዳንዴ ዘንድሮም እግዚያብሄር ፍርዱ ፈጣን ነው ያ ሁሉ ሰውነትህ እንዲህ ይርገፍ..!ያን የመሰለው መልክህ እንዲህ ይክሰም..አጽምህ ብቻ እኮ ነው ያለው››
ዝም ብሎ እንባዎቹን እያረገፈ ዓይኖቹን እያቁለጨለጨ ምታደርገውን ይከታተላል… የምትለውን ይሰማል
:
#ክፍል_አስር
:
✍በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
ታሪካችንን ወደኋላ ስንስበው..-..
አንዳንድ ጊዜ በሆነ አጋጣሚ ፈርሰን ከእንደገና እንሰራለን ..አፍርሰው የሚሰሩን የቅርባችን የሆኑ.. ያመነቸውና በማመናችንም ስነልቦናችንን እምነታችንን፤ ታሪካችንን፤ፍቅራችንን እና ውስጣችንን ሙሉ በሙሉ አሳልፈን የሰጠናቸው ሰዎች ናቸው፡፡እነዛ ሰዎች መልካምና ቅዱስ ከሆኑ ከውስጣችን ያለውን ጥሩነት መዘው በማውጣት ተንከባክበው… አፋፍተው እና አሳድገው ጥሩ ስብዕና… መልካም ልብ እና ብሩህ ማንነት ያለው ሰው አድርገው ይሰሩናል…፡፡ እንዳጋጣሚ ሆኖ በአጠገባችን የነበሩ ሰዎች መጥፎና ጨካኝ ከሆኑ ደግሞ ውስጣችን ጫጭቶ ተደብቆ የነበረውን ክፋት መዞ በማውጣት አውሬነታችንን ያሳድጉልናል ክፋታችንን ብስለት እንዲኖረው አድርገው ከእንደገና ሳጥናኤላዊ አድርገው ይሰሩናል፡፡
መልካም ሰው ከሆንን መልካምነታችን ከተከለለበት ሽፋን ገለጥ ገለጥ አድረገው..ከልባሳችን ፈልቅቀው ያወጡን መልካም ሰዎች እንዳሉ ሁሉ.. ክፍ ሆነንና ከመንገድ አፈንግጠን ከሆነ ለመጥፎነታችን፤ ከሀገር ባህል ለማፈንገጣችን፤ የሞራልን ህግ ለመደርመሳችን.፤ለዓለም ስጋት ለመሆናችን ምክንያት የሆኑ በክፉ ስራ ጐልብተው በክፉ ስራ የተመረቁ ሰዎች ከጀርባችን አሉ..፡፡መሰረታችን የገነቡልን እነሱ ናቸው፤ማንነታችንን የሰሩት እነሱ ናቸው፡፡ እሮዛ ክፉ ሰው አፍርሶ ከእንደገና ከሰራቸው እድለቢሶች መካከል አንዷ ነች፡፡
ሮዝ አዲስአበባ ከገባች 1 ወር አልፎታል፡፡ዲላን ለቃ ለሁለተኛ ጊዜ አዲስ አበባ መኖር በመጀመሯ ደስተኛ ነች፡፡ እርግጥ ከኩማንደር ደረሰ ጋር በተስማማችው መሰረት ሙሉውን ብር በቃላቸው መሰረት አልሰጧትም…ግን አልከፋትም፡፡300ሺ ብር አሸክመዋታል፡፡በዛም ደስተኛ ነች፡፡ይሄ ብር በጥሩ ጊዜ ነው የደረሰላት፡፡ ቢያንስ ሳትዋረድ ከመሀሪ እጅ ሾልካ እንድትወጣ አግዞታል፡፡
አሁን የምትወደውን ስራ ጀምራበታለች..22 አካባቢ ውስኪ ቤት ከፍታለች..ይሄ የዘወትር ህልሞ ነበር፡፡ይሄው ባላሰበችው ቀንና አጋጣሚ ተሳካላት፡፡ግን ሙሉ መረጋጋት አይታይባትም፡፡ ትፈራለች ..መሀሪ በህልሞ ሁሉ እየመጣ በሳንጃ ወግቷ ሲያቆስላት፤ በሽጉጥ ተኩሶ ሲገድላት፤ በገመድ ሸምቅቆ ዛፍ ላይ ሲያንጠለጥላት ነው የሚያድረው…፡፡በተለይ ኩማንደር ደረሰ መጥቷ እሷ ጋር አድሮ ስለመሀሪ የባህሪ ለውጥ በዝርዝር ካስረዳት ቡኃላ ስጋቷ ብሷል…፡፡ሰውን ማናገር እንደተወ..የለየለት ጠጪ እንደሆነ ፤እሱንም ችላ እንደለው…ዲላንም ለመልቀቅ ቅያሪ እየጠየቀ መሆኑን ካስረዳት ቡኃላ በቃ እንደጣረ ሞት ሆኖባታል…..፡፡
አሁን ግን ለጊዜው ያስጨነቃት ሌላ ነገር ነው…አንደኛ የልጆ ነገር፤ሁለተኛም የእናቷ ነገር፡፡
ልጆ ሄለን ከመጣች ጀምሮ አንድ ቀን ብቻ ነው በስልክ ያናገረቻት..ልጆ ቁርጥ ያለ ነገር ነግራታለች.-የዘመናት ጥያቄዋን አጠንክራ ‹የአባቴን ማንነት ልትነግሪኝ ካልሆነ በስተቀር ዳግመኛ እኔን ለማግኘት እንዳትደውይ›› ብላ ቁርጥ ያለውን ውሳኔዋን ከነገረቻት 15 ቀን አልፎል፡፡ እሷ ደግሞ እንደዚህ ጥያቄ መስማት ማትፈልገው..እንደዚህ ጥያቄ ሚቀፋትና ሚያስጨንቃት የለም..፡፡ምክንያም ጥያቄዋን መመለስ አትችልም፡፡..አባቷን ልትነግራት ፍጹም አትችልም…አላውቀውም ብትላትም ልታምናት አልቻለችም፡፡
ሌላው ከእናቷ ጋር የተያያዘ ጉዳይ ነው፡፡ እናቷ አሁን አዲስአበባ ናቸው ያሉት፤ እናቷ እሷን ጥየቃ አይደለም የመጣችው… ፍጹም፡፡ አመጣጧ ወንድሞ ታሞባት ልትጠይቀው ነው፡፡ መንታዋ፡፡ይሄንን ደውላ የነገረቻት እናቷ ነች‹ ነይና አግኚኝ› ብላታለች፡፡ግን እንዴት አድርጋ ነው ጠላቷ ቤት የምትሄደው? እርግጥ አንድ ቀን እሱ ፊት ለፊት ለመቅረብ ዕቅድ ነበራት ..ያ ቀን ግን አሁን እልነበረም የመጨረሻ ዝግጅቷን ካጠናቀቀች ቡኃላ ነበር እሱ ፊት መቅረብ ምትፈልገው..ልትገድለው በወሰነች ቀን፡፡
አሁን ግራ ገብቷታል፡፡እናቷን ውጭ እንዲገናኙ ብትጠይቃትም በጣም ነው ያንዘራዘራት ስለዚህ ምርጫ ስለሌላት ለመሄድ ወስናለች፡፡ የተንጣለለ የግንብ አጥር ዙሪያውን በአደገኛ ሽቦ የተከበበ ግቢ ደረሰች፡፡መጥሪያውን ተጫነችው፡፡ልክ የሲኦል በራፍ እንደምታንኰኰ እና ሳጥናኤል መንበር ፊት እንደምትቀርብ ሆኖ ነው የተሰማት፡፡በራፉ ተከፈተ ፡፡አንድ ወገቡ ጐብደድ ያለ ዘበኛ ነበር የከፈተላት
‹‹አቤት የእኔ ልጅ..ምን ፈለግሽ?››
‹‹የአቶ ክንፈ ቤት ነው አይደል?››
‹‹ለምን ፈለግሽው ልጄ? ጌታዬ እኮ ሰው ማግኘት ካቆሙ ወራት አለፋቸው ታመው አልጋ ይዘዋል››
‹‹ጥሩ ነው››በሽታ በለገሰው ስቃይ ተደስታ
ሽማግሌው ደነገጡ‹‹ምኑ ነው ልጄ ጥሩ?››
‹‹አይ እኔ ሰው አይደለውም ማለቴ ነው››
‹‹በስመአብ በይ ልጄ..ሰውማ ሰው ነሽ እንጄ …ለዛውም ወርቅና ቆንጂዬ ልጅ››
‹‹ማለቴ እዚህ ልታሰስታምመው የመጣችው እህቱ እናቴ ነች እሷ ደውላኝ ነው፡፡››
‹‹እንዴ አጐትሽ ነዋ…››
‹‹መሰለኝ››
‹‹ወይ ልጄ አፈር በሆንኩ… ግቢ ግቢ››በራፉን ሰፋ አድርገው ከፈቱና እንድትገባ ገለል አሉላት፡፡ገባች፡፡ማራኪ የታዳጊነት ዕድሜዋን ያሳለፈችበትን ጊቤ ስትቃኝ ትዝታዋ ተቀሰቀሰባት፡፡ ..የተከለቻቸው ችግኞች..ያሳደገቻቸው አበቦች… የጥዋት ፀሀይ ትሞቅበት የነበረበት ስፋራ…ትዝታዋን እያጠነጠነች ሳሎን ገባች ማንም አልነበረ..ቁጭ አለች፡፡አብዛኛው ነገሮች እሷ በነበረችበት ጊዜ እነደነበሩ ናቸው..ይሄ ቤት ብዙ ሳቅ የሳቀችበት…ብዙ ደስታ የተደሰተችበት..ብዙ ህልም ያለመችበት ቤት ነው.፡፡በተቃራኒውም ማንነቷን ያጣችበት ፤ህልሟ የጨነገፈበት፤ተስፋዋ የወደመበት፤የህይወት መስመሯ የተሰነካከለበት ቤት ነው፡፡ከልጅነት የዕድሜ ክልል ሳትወጣ የልጅ እናት የሆነችበት ቤት ነው፡፡
‹‹እኔስ ቀረሽ ብዬ ነበር››እናቷ ናቸው ከውስጠኛው ክፍል ወደ እሷ እየመጡ የተናገሩት
‹‹እንዴ እማዬ ሰላም ነሽ?››ከቀመጠችበት ተነሳችና ተሳሳሙ ወደ መቀመጫዋ ተመልሳ ልትቀመጥ ስትል
‹‹እንዴ ነይ እንጂ አጐትሽን አናግሪው››
‹‹አጐትሽን? ››
‹‹ ምነው አዎ አጐትሽን ..ምነው ዛሬም ድረስ የተቀየመሸ መስሎሽ ነው አይደል…?በየቀኑ ያንቺን ስም ሳያነሳ አይውልም…በጊዜው እኔ በስነ ስርዓት ብከታተላት እና ብቆጣጠራት ኖሮ ለእርግዝና አትጋለጥም ነበር የእኔ ጥፋት ነው እያለ ቃላል አይፀፀትም››
‹‹በእውነት ..እንዴት ተፀፅቷል››
‹‹እያሾፍሽ ነው..?በይ ነይ አሁን አናግሪው›› ብላ እናትዬው ቀድማ መራመድ ቀጠለች፡፡ ፈራ ተባ እያለች ተከተለቻት፡፡ ልክ መኝታ ቤቱ በራፍ ጋር ሲደርሱ ድንገት የእናትዬውን ክንድ ጨምድዳ ያዘቻት፡፡ እናትዬው ደንግጣ ‹‹ምነው ፈራሽ እንዴ?››አለቻት
‹‹አይ አልፈራውም ግን ብቻዬን ብገባ ደስ ይለኛል››
እናትዬው እንደማሰብ አለችና‹‹ ጥሩ..እኔ እንደውም ማድቤት ስራ እየሰራው ነበር… መጣው ግቢ››ብላት ጥላት ሄደች፡፡
ሮዝ በራፉን ገፋ አድርጋ ገባች፡፡ሰፊው ባለ 1.80ሜ ሞዝቦልድ አልጋ ላይ ሟምቶ እና ሳስቶ የተዘረጋ አጐቷ ወደ ውስጥ የሰረጐዱ አይኖቹን እያቁለጨለጨ ወደ እሷ ተመለከተ..፡፡በዝግታ ተጠጋችና ስሩ ስትደርስ ቆማ ወደታች አዘቅዝቃ ታስተውለው ጀመረች
.‹‹ሮ..ዝዬ መጣ..ሽ?››አላት በተጐተተ ቃላት
‹‹አንተ እኔስ ገና ሞተህ ሲኦል ከገባህ ቡኃላ ቅጣትህን ምታገኘ ይመስለኝ ነበር..ለካ አንዳንዴ ዘንድሮም እግዚያብሄር ፍርዱ ፈጣን ነው ያ ሁሉ ሰውነትህ እንዲህ ይርገፍ..!ያን የመሰለው መልክህ እንዲህ ይክሰም..አጽምህ ብቻ እኮ ነው ያለው››
ዝም ብሎ እንባዎቹን እያረገፈ ዓይኖቹን እያቁለጨለጨ ምታደርገውን ይከታተላል… የምትለውን ይሰማል
👍3❤1
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_አስራ_አንድ
:
✍ደራሲ:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
በነ ሄለን ቤት አዲስ ነገር ተከስቷል፡፡አያቷ ወንድማቸው መታመሙን ሰምተው ሊያዩት አዲስአባ ሄደው እንደነበር ይታወቃል..ትናንትና ግን በሰላሙ ጊዜ ያሽከረክረው በነበረው በራሱ መኪና ግን ሌላ ቅጥረኛ ሹፌር እያሽከረከረው ይዘውት መጥተዋል;; መቸስ እንዲ ባለ ደዌ ተነድፎ በዚህ ደረጃ ለታመመ ሰው ጥሩ ህክምና እንዲያገኝ ከዲላ ወደ አዲስአባ ይወሰደል እንጂ በተቃራኒው ከአዲስአባ ወደ ዲላ አይሄድም፡፡ ግን የእሱ የተለየ ስለሆነ ነው… ተስፋ ስለሌለው ነው ተስፋ እንደሌለውና ቀኑን ብቻ አንደሚጠብቅ በአዲስአባበዎቹ ሀኪሞች ስለተረጋገጠ ነው፡፡ሞት ካለ ደግሞ ቀባሪ ያስፍጋል፡፡ቀባሪ በተገቢው ቁጥር ለማግኘት ደግሞ እድር ያስፈልጋል፤ለዚህ ደግሞ የሄለን አያት የመረጡት ዲላን ነው፤ዕድሜያቸውን ሙሉ የኖሩበትን ከተማ፡፡ ሌላው የሚገርመውና በሄለን ያልተጠበቀው ነገር የእሮዝ ተከትሎ መምጣት ነው፡፡፡ትመጣለች ብላ ፈጽሞ አልጠበቀችም ነበር..ግን መጣች..ከመጣች ግን ከግቢው አልወጣችም..አታወራም አትጫወትም..ሁኔታዋን ለሚመለከት በግዳጅ በፖሊስ አስገድደው ያመጧት ይመስላል፡፡
አሁን ከጥዋቱ አራት ሰዓት ቢሆንም እስከ አሁን አላየቻትም ‹‹..ምን አልባት አላስችል ብሏት በጥዋት ተነስታ ወደ ከተማ ወጥታ ይሆናል›› ስትል አሰበች‹‹ያ ጅል ልቡ የተቃጠለ ኩማንደር አግኝቷት ጭንቅላቷን በሽጉጥ እንዳያፈርስላት››ስትል አሰበች፡፡
አያቷን ምሳ በማብሰል ታግዝበት ከነበረበት ማድ ቤት አጐቷ ወደተኛበት መኝታ ቤት አመራች፡፡እንዴት እንዳደረ ልትጠይቀው፡፡ደርሳ ገርበብ ያለውን የመኝታ ቤት በራፍ አልፋ ወደ ውስጥ እንደገባች ባለችበት ገትሮ የሚያቆማት ነገር ገጠማት፡፡
‹‹ልጅሽ ላይ ከዚህ በላይ መጨከን የለብሽም...አባቷ ማን እንደሆነ የማወቅ መብት አላት››የሚል ከደከመ ሰው አንደበት የሚወጣ ተርገብጋቢ ድምጽ በጆሮዋ ተሰነቀረ..ባለችበት በጸጥታ ለመቆም ተገደደች፡፡ሮዝም የሄለንን ንግግሩን መስማት ስታውቅ በተቀመጠችበት በድንጋጤ በድን ሆነች፡፡እሱ ግን ክፍል ውስጥ ማን እንደገባ እና ምን እየተካሄደ እንደሆነ ባለማስተዋል ንግግሩን ቀጠለ‹‹ከዚህ በላይ እልታገስሽም….አንቺ የአባቷን ማንነት ልትነግሪያት ፍላጐቱ ወይም ድፍረቱ ከሌለሽ እኔ አደርገዋው››አላት
ሮዝ አካሎን አንቀሳቀሰች..ባለችበት ጐንበስ አለችና ወደ ጀሮው በመለጠፍ በሹክሸክታ‹‹የዛሬዋ ቀን የመጨረሻህ ነች..ተመልሼ እመጣና እገድልሀለው፡፡ ከወንድምህ ከሳጥናኤል ጋርም አገናኝሀለው››ብላው ከተቀመጠችበት ተነሳችና በድን ሆና የተገተረችውን ልጆን ሄለንን ታካ በማለፍ ክፍሉን ለቃ ወጣች፡፡
ሄለን በዝግታ ወደ አጐቶ መኝታ ተጠጋች ፡፡አልጋው ጠርዙ ላይ ተቀመጠች‹‹አጐቴ ሰላም አደርክ?››
<<ደህና ነኝ ማሬ ..በጣም ደህና ነኝ›› ከህጻንነቷ ጀምሮ ማሬ ነው የሚላት.. በስሟ ጠርቷት አያውቅም፡፡
‹‹አጎቴ አባቴ ማን ነው?››ብላ ድንገተኛ ያላሰበበትን ጥያቄ ጠየቀችው፡፡
‹‹እኔ አንጃ ለምን እናትሽን አትጠይቂያትም.?.እስከአሁን አልነገረችሽም እንዴ?››
‹‹እንዳልነገረችማ አንተም በደንብ ታውቃለህ፡፡ ከደቂቃዎች በፊት እኮ ከእሷ ጋር ስታወራ የነበረውን በራፍ ላይ ተገትሬ ሰማቼያለው››
‹‹አኸ..ሰምተሻል?››
‹‹አዎ ሰምቼያው..አሁን ንገረኝ እና የዕድሜ ልክ ጥቄዬን መልስልኝ››
‹‹እራሷን ጠይቄት ትነግርሻለች››
‹‹በእሷማ ተስፋ ቆርጬያለው…ይሄንን አንድ ጥያቄ ከተወለድኩ ጀምሮ ስጠይቃት ነበር የኖርኩት..ልትነግረኝ ግን ፍቃደኛ አይደለችም..፡፡ችግሯ ምን እንደሆነ ባይገባኝም ልትነግረኝ ፍላጐት የላትም ፡፡አንዳንዴ ሳስበው ከሰይጣን ወይም ከጭራቅ ፀንሳኝ ይሆን እንዴ? ልትነግረኝ ሚያሸማቅቃት ›ስል አስባለው፡፡››
‹‹ምንም ይሁን ምንም ዛሬ ለመጨረሻ ጊዜ ጠይቂያት ትነግርሻለች››
‹‹ካልነገረቺኝስ?››
‹‹ነገ ጥዋት ሁለት ሰአት እኔ ጋር ነይ ስለአባትሽ የማውቀውን ነገር ሁሉ እንግርሻለው፡፡››
‹‹ፕሮሚስ?››
‹‹ፕሮሚስ፡፡››
ጐንበስ ብላ የጐደጐደ ጉንጩን በደስታ ሳመቺው እና‹‹እሺ አጐቴ ቻው እግዜር ይስጥልኝ ..ጥዋት ተመልሼ እንደምመጣ አረጋግጥልሀለው..ምክንያቱም እሷ እንደማትነግረኝ እርግጠኛ ነኝ›› በማለት ከተቀመጠችበት ተነስታ ለመሄድ ፊቷን ስታዞር
‹‹ማሬ ››ሲል ጠራት በተለመደው የደከመ ድምጽ
‹‹አቤት አጐቴ››
‹‹እዛ ሻንጣ ውስጥ አንድ ሰማያዊ የጨርቅ ቦርሳ አለ ታቀብይኝ››
‹‹ችግር የለም አጐቴ ብላ ኮርነር ላይ ወደተቀመጠው ግዙፍ ሻንጣ አመራች እና ካላት ቦርሳ ከውስጥ በርብራ በማውጣት አቀበለችው››
‹‹ያንቺው ነው፡፡ ስጦታ ነው››
‹‹ምንድነው አጐቴ?›››
‹‹ክፍልሽ ገብተሸ እይው››
‹‹እሺ እንዳልክ አጐቴ፡፡ አመሰግናለው፡፡›› ብላ ዳግመኛ ግንባሩን ሳመችውና ወደ ራሷ ክፍል አመራች፡፡በራፉን ከውስጥ ቀረቀረች፡፡ ጫማዋን እያፈናጠረች አውልቃ አልጋዋ ላይ ዘላ ወጣች..እንደጫት ቃሚ እግሮቾን አነባብራ ተቀመጠችና አጐቷ የሰጣትን ቦርሳ በዝግታ ከፈተችው፡፡በውስጡ ያገኘችው ፈጽሞ ያልጠበቀችው ነገር ነው፡፡ከእሽጉ ያልወጣ እጅ ያልነካው መዓት ድፍን ባለ መቶ ብር ኖት…በአድናቆት ሁሉንም ዘረገፈችና ቆጠረችው፡፡ 15 ነው ፡፡ሂሳቡን ስትሰራው 150 ሺ ብር ሆነ ፡፡መልሳ ወደ ቦርሳው ከተተችውና ዚፑን ዘጋችው፡፡ከአልጋዋ ወረደች ፤ጫማዋን አደረገችና ወደ አጐቶ ተመለሰች
‹‹አጐቴ››
‹‹ወዬ ማሬ››
‹‹ተሳስተህ እኮ ሌላ እቃ ነው የሰጠኸኝ..ይሄ ብር ነው››
‹‹አልተአሳሳትኩም››
‹‹እንዴት?››አለች ደንግጣ
‹‹ያንቺው ነው..በዕድሜ ገና ብትሆኜም በአዕምሮ የበሰልሽ መሆንሽን አውቃለው...ስለዚህ ይሄንን ብር እንዴት በአግባቡ መጠቀም እንዳለብሽ እንደምታውቂ አምናለው፡፡ይሄንን ብር ማንም ሳያውቅ ቀጥታ ለአንቺ የሰጠውሽ በጣም ስለምወድሽ እና ብሩን በፈለግሽው መንገድ ለፈግሽው ጉዳይ እንድትጠቀሚበት ስለምፈልግ ነው፡፡››
‹‹አመሰግናለው፡፡ እኔም እወድሀለው፡፡›› ብላው ለሶስተኛ ጊዜ ሳመችውና እየፈነጠዘችም እየተገረመችም ወደ ክፍሏ ተመልሳ ሄደች፡፡
አዎ ዛሬ ብዙ ስራ ይጠብቃታል፡፡ አጐቷ እንደመከራት እናቷን ለመጨረሻ ጊዜ የአባቷን ማንነት እደትነግራት ትጠይቃታለች፡፡ከነገረቻት መልካም በመሀከላቸው ከሮ የኖረው ጠብም ፈጽሞ ይጠፋል ባይባልም በመጠኑ በረድ ይላል ማለት ነው..፡፡ እንደከዚህ ቀደሙ አሻፈረኝ ብላ አልነግርሽም ካለቻትም ምንም አይደል፡፡ እንደከዚህ ቀደሙ በመረረ ሁኔታ ሀዘን አይሰማትም..ምክንያቱም እስከነገ ጥዋት ብቻ ነው መጠበቅ የሚገባት፡፡ ለእሷ አሳቢ ..ለእሷ ተቆርቋሪ የሆነው አጐቷ እንደሚነግራት እርግጠኛ ነች፡፡እንደዛ ከሆነ… የአባቷን ማንነት ከአጐቷ አንደበት ለመስማት ከተገደደች ግን ሮዝን መቼም ይቅር አትላትም..እንደጠላቻት ትኖራች..ይሄ እምነቷ ነው፡፡በዚህም ሆነ በዛ የአባቷን ማንነት ካወቀች ቡኋላ ግን የብር ችግር ስለሌለባት ህልሞን ታሳካለች..፡፡አባቷ በህይወት ካለ ፈልጋ ታገኘዋለች ..ታወራዋለች..አስራ አንድ አመት ሙሉ ስትናፍቀው እንደኖረች እያለቀሰች ትነግረዋለች..፡፡ሞቶም ከሆነ ቤተሰቦቹን ፍልጋ ትተዋወቃቸዋለች…አዎ ይሄ እቅዷ ነው..ከዛ ቡኃላ ዕድሜዋን ሙል ሲሰማት የኖረው የባዶነት ክፍተት በመጠኑ ይደፈን ይሆናል….።
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
:
#ክፍል_አስራ_አንድ
:
✍ደራሲ:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
በነ ሄለን ቤት አዲስ ነገር ተከስቷል፡፡አያቷ ወንድማቸው መታመሙን ሰምተው ሊያዩት አዲስአባ ሄደው እንደነበር ይታወቃል..ትናንትና ግን በሰላሙ ጊዜ ያሽከረክረው በነበረው በራሱ መኪና ግን ሌላ ቅጥረኛ ሹፌር እያሽከረከረው ይዘውት መጥተዋል;; መቸስ እንዲ ባለ ደዌ ተነድፎ በዚህ ደረጃ ለታመመ ሰው ጥሩ ህክምና እንዲያገኝ ከዲላ ወደ አዲስአባ ይወሰደል እንጂ በተቃራኒው ከአዲስአባ ወደ ዲላ አይሄድም፡፡ ግን የእሱ የተለየ ስለሆነ ነው… ተስፋ ስለሌለው ነው ተስፋ እንደሌለውና ቀኑን ብቻ አንደሚጠብቅ በአዲስአባበዎቹ ሀኪሞች ስለተረጋገጠ ነው፡፡ሞት ካለ ደግሞ ቀባሪ ያስፍጋል፡፡ቀባሪ በተገቢው ቁጥር ለማግኘት ደግሞ እድር ያስፈልጋል፤ለዚህ ደግሞ የሄለን አያት የመረጡት ዲላን ነው፤ዕድሜያቸውን ሙሉ የኖሩበትን ከተማ፡፡ ሌላው የሚገርመውና በሄለን ያልተጠበቀው ነገር የእሮዝ ተከትሎ መምጣት ነው፡፡፡ትመጣለች ብላ ፈጽሞ አልጠበቀችም ነበር..ግን መጣች..ከመጣች ግን ከግቢው አልወጣችም..አታወራም አትጫወትም..ሁኔታዋን ለሚመለከት በግዳጅ በፖሊስ አስገድደው ያመጧት ይመስላል፡፡
አሁን ከጥዋቱ አራት ሰዓት ቢሆንም እስከ አሁን አላየቻትም ‹‹..ምን አልባት አላስችል ብሏት በጥዋት ተነስታ ወደ ከተማ ወጥታ ይሆናል›› ስትል አሰበች‹‹ያ ጅል ልቡ የተቃጠለ ኩማንደር አግኝቷት ጭንቅላቷን በሽጉጥ እንዳያፈርስላት››ስትል አሰበች፡፡
አያቷን ምሳ በማብሰል ታግዝበት ከነበረበት ማድ ቤት አጐቷ ወደተኛበት መኝታ ቤት አመራች፡፡እንዴት እንዳደረ ልትጠይቀው፡፡ደርሳ ገርበብ ያለውን የመኝታ ቤት በራፍ አልፋ ወደ ውስጥ እንደገባች ባለችበት ገትሮ የሚያቆማት ነገር ገጠማት፡፡
‹‹ልጅሽ ላይ ከዚህ በላይ መጨከን የለብሽም...አባቷ ማን እንደሆነ የማወቅ መብት አላት››የሚል ከደከመ ሰው አንደበት የሚወጣ ተርገብጋቢ ድምጽ በጆሮዋ ተሰነቀረ..ባለችበት በጸጥታ ለመቆም ተገደደች፡፡ሮዝም የሄለንን ንግግሩን መስማት ስታውቅ በተቀመጠችበት በድንጋጤ በድን ሆነች፡፡እሱ ግን ክፍል ውስጥ ማን እንደገባ እና ምን እየተካሄደ እንደሆነ ባለማስተዋል ንግግሩን ቀጠለ‹‹ከዚህ በላይ እልታገስሽም….አንቺ የአባቷን ማንነት ልትነግሪያት ፍላጐቱ ወይም ድፍረቱ ከሌለሽ እኔ አደርገዋው››አላት
ሮዝ አካሎን አንቀሳቀሰች..ባለችበት ጐንበስ አለችና ወደ ጀሮው በመለጠፍ በሹክሸክታ‹‹የዛሬዋ ቀን የመጨረሻህ ነች..ተመልሼ እመጣና እገድልሀለው፡፡ ከወንድምህ ከሳጥናኤል ጋርም አገናኝሀለው››ብላው ከተቀመጠችበት ተነሳችና በድን ሆና የተገተረችውን ልጆን ሄለንን ታካ በማለፍ ክፍሉን ለቃ ወጣች፡፡
ሄለን በዝግታ ወደ አጐቶ መኝታ ተጠጋች ፡፡አልጋው ጠርዙ ላይ ተቀመጠች‹‹አጐቴ ሰላም አደርክ?››
<<ደህና ነኝ ማሬ ..በጣም ደህና ነኝ›› ከህጻንነቷ ጀምሮ ማሬ ነው የሚላት.. በስሟ ጠርቷት አያውቅም፡፡
‹‹አጎቴ አባቴ ማን ነው?››ብላ ድንገተኛ ያላሰበበትን ጥያቄ ጠየቀችው፡፡
‹‹እኔ አንጃ ለምን እናትሽን አትጠይቂያትም.?.እስከአሁን አልነገረችሽም እንዴ?››
‹‹እንዳልነገረችማ አንተም በደንብ ታውቃለህ፡፡ ከደቂቃዎች በፊት እኮ ከእሷ ጋር ስታወራ የነበረውን በራፍ ላይ ተገትሬ ሰማቼያለው››
‹‹አኸ..ሰምተሻል?››
‹‹አዎ ሰምቼያው..አሁን ንገረኝ እና የዕድሜ ልክ ጥቄዬን መልስልኝ››
‹‹እራሷን ጠይቄት ትነግርሻለች››
‹‹በእሷማ ተስፋ ቆርጬያለው…ይሄንን አንድ ጥያቄ ከተወለድኩ ጀምሮ ስጠይቃት ነበር የኖርኩት..ልትነግረኝ ግን ፍቃደኛ አይደለችም..፡፡ችግሯ ምን እንደሆነ ባይገባኝም ልትነግረኝ ፍላጐት የላትም ፡፡አንዳንዴ ሳስበው ከሰይጣን ወይም ከጭራቅ ፀንሳኝ ይሆን እንዴ? ልትነግረኝ ሚያሸማቅቃት ›ስል አስባለው፡፡››
‹‹ምንም ይሁን ምንም ዛሬ ለመጨረሻ ጊዜ ጠይቂያት ትነግርሻለች››
‹‹ካልነገረቺኝስ?››
‹‹ነገ ጥዋት ሁለት ሰአት እኔ ጋር ነይ ስለአባትሽ የማውቀውን ነገር ሁሉ እንግርሻለው፡፡››
‹‹ፕሮሚስ?››
‹‹ፕሮሚስ፡፡››
ጐንበስ ብላ የጐደጐደ ጉንጩን በደስታ ሳመቺው እና‹‹እሺ አጐቴ ቻው እግዜር ይስጥልኝ ..ጥዋት ተመልሼ እንደምመጣ አረጋግጥልሀለው..ምክንያቱም እሷ እንደማትነግረኝ እርግጠኛ ነኝ›› በማለት ከተቀመጠችበት ተነስታ ለመሄድ ፊቷን ስታዞር
‹‹ማሬ ››ሲል ጠራት በተለመደው የደከመ ድምጽ
‹‹አቤት አጐቴ››
‹‹እዛ ሻንጣ ውስጥ አንድ ሰማያዊ የጨርቅ ቦርሳ አለ ታቀብይኝ››
‹‹ችግር የለም አጐቴ ብላ ኮርነር ላይ ወደተቀመጠው ግዙፍ ሻንጣ አመራች እና ካላት ቦርሳ ከውስጥ በርብራ በማውጣት አቀበለችው››
‹‹ያንቺው ነው፡፡ ስጦታ ነው››
‹‹ምንድነው አጐቴ?›››
‹‹ክፍልሽ ገብተሸ እይው››
‹‹እሺ እንዳልክ አጐቴ፡፡ አመሰግናለው፡፡›› ብላ ዳግመኛ ግንባሩን ሳመችውና ወደ ራሷ ክፍል አመራች፡፡በራፉን ከውስጥ ቀረቀረች፡፡ ጫማዋን እያፈናጠረች አውልቃ አልጋዋ ላይ ዘላ ወጣች..እንደጫት ቃሚ እግሮቾን አነባብራ ተቀመጠችና አጐቷ የሰጣትን ቦርሳ በዝግታ ከፈተችው፡፡በውስጡ ያገኘችው ፈጽሞ ያልጠበቀችው ነገር ነው፡፡ከእሽጉ ያልወጣ እጅ ያልነካው መዓት ድፍን ባለ መቶ ብር ኖት…በአድናቆት ሁሉንም ዘረገፈችና ቆጠረችው፡፡ 15 ነው ፡፡ሂሳቡን ስትሰራው 150 ሺ ብር ሆነ ፡፡መልሳ ወደ ቦርሳው ከተተችውና ዚፑን ዘጋችው፡፡ከአልጋዋ ወረደች ፤ጫማዋን አደረገችና ወደ አጐቶ ተመለሰች
‹‹አጐቴ››
‹‹ወዬ ማሬ››
‹‹ተሳስተህ እኮ ሌላ እቃ ነው የሰጠኸኝ..ይሄ ብር ነው››
‹‹አልተአሳሳትኩም››
‹‹እንዴት?››አለች ደንግጣ
‹‹ያንቺው ነው..በዕድሜ ገና ብትሆኜም በአዕምሮ የበሰልሽ መሆንሽን አውቃለው...ስለዚህ ይሄንን ብር እንዴት በአግባቡ መጠቀም እንዳለብሽ እንደምታውቂ አምናለው፡፡ይሄንን ብር ማንም ሳያውቅ ቀጥታ ለአንቺ የሰጠውሽ በጣም ስለምወድሽ እና ብሩን በፈለግሽው መንገድ ለፈግሽው ጉዳይ እንድትጠቀሚበት ስለምፈልግ ነው፡፡››
‹‹አመሰግናለው፡፡ እኔም እወድሀለው፡፡›› ብላው ለሶስተኛ ጊዜ ሳመችውና እየፈነጠዘችም እየተገረመችም ወደ ክፍሏ ተመልሳ ሄደች፡፡
አዎ ዛሬ ብዙ ስራ ይጠብቃታል፡፡ አጐቷ እንደመከራት እናቷን ለመጨረሻ ጊዜ የአባቷን ማንነት እደትነግራት ትጠይቃታለች፡፡ከነገረቻት መልካም በመሀከላቸው ከሮ የኖረው ጠብም ፈጽሞ ይጠፋል ባይባልም በመጠኑ በረድ ይላል ማለት ነው..፡፡ እንደከዚህ ቀደሙ አሻፈረኝ ብላ አልነግርሽም ካለቻትም ምንም አይደል፡፡ እንደከዚህ ቀደሙ በመረረ ሁኔታ ሀዘን አይሰማትም..ምክንያቱም እስከነገ ጥዋት ብቻ ነው መጠበቅ የሚገባት፡፡ ለእሷ አሳቢ ..ለእሷ ተቆርቋሪ የሆነው አጐቷ እንደሚነግራት እርግጠኛ ነች፡፡እንደዛ ከሆነ… የአባቷን ማንነት ከአጐቷ አንደበት ለመስማት ከተገደደች ግን ሮዝን መቼም ይቅር አትላትም..እንደጠላቻት ትኖራች..ይሄ እምነቷ ነው፡፡በዚህም ሆነ በዛ የአባቷን ማንነት ካወቀች ቡኋላ ግን የብር ችግር ስለሌለባት ህልሞን ታሳካለች..፡፡አባቷ በህይወት ካለ ፈልጋ ታገኘዋለች ..ታወራዋለች..አስራ አንድ አመት ሙሉ ስትናፍቀው እንደኖረች እያለቀሰች ትነግረዋለች..፡፡ሞቶም ከሆነ ቤተሰቦቹን ፍልጋ ትተዋወቃቸዋለች…አዎ ይሄ እቅዷ ነው..ከዛ ቡኃላ ዕድሜዋን ሙል ሲሰማት የኖረው የባዶነት ክፍተት በመጠኑ ይደፈን ይሆናል….።
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍2❤1
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_አስራ_ሁለት
:
✍ደራሲ:-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...አቤል እና ሮዝ እድሳትበሚደረግለት አዲስ በምትከፍተው ሆቴል ውስጥ ቁጭ ብለው ስለቤተሰቦቿ እውነቱን ከውሸቱ እየደባለቀች እየነገረችው እንደነበርና እሱም ቤተሰቦቾን ለመፈለግ ወደ ዲላ እንደሚሄድ ቃል ገብቶላት እንደነበር #በክፍል_9 ታሪካችን አቅርበን ነበር ቀጣዩ👇
...አቤል ከአዲስ አበባ ከለሊቱ 12 ሰዓት ተነስቶ ስምንት ሰዓት ተኩል ሲሆን ዲላ ከተማ ደረሰ ፡፡ዲላን ከተማ ሲረግጥ ይሄ የመጀመሪያው ነው፡፡ግን ሙሉ አድራሻ እና መረጃ ይዞ ስለመጣ ብዙም አልተቸገረም፡፡ቤርጎ ይዞ ዕቃውን ካስቀመጠ ቡኃላ ቀጥታ ወደ ሮዝ እናት ቤት ነው የሄደው፡፡ ከመጠነኛ ፍለጋ ቡኃላ ቤቱን አገኘው፡፡ሰፋ ያለ ግቢ ያለው ደከምከም ያለ ይዞታ ላይ የሚገኝ የድሮ ቢላ ቤት ነው፡፡አንኳኳ …የውጪን በርፍ ሄለን ነች የከፈተችለት፡፡እንዳያት ነው ያወቃት፡፡
‹ቀጥተኛ የሮዝ ግልባጭ ነች› ሲል አሰበ፡፡ከዕድሜ መጠን ልዩነት በስተቀር አንድም ይሄ ነው የሚባል የጐላ ልዩነት የላቸውም፡፡
እጁን ለሰላምታ ዘረጋላት.. ፈራ ተባ እያለች ጨበጠችው፡፡‹‹ባልሳሳት ሄለን መሰልሺኝ››
‹‹በትክል ተመልሷል››አለችው አንተንስ ማን ልበል በሚል አስተያየት እየገመገመችው፡፡ከዚህ በፊት አይታው እንደማታውቀው እርግጠኛ ነች..ቢሆንም ስሜን ጠርቶ ሰላምታ ካቀረበልኝ የቅርብ ሰው መሆን አለበት በሚል እሳቤ‹‹ግባ ›› አለችው …አልተግደረደረም ….ተከትሎት ገባ ::የእቤቱ ውስጥ እንደውጩ ያረጀ አይደለም በጣም በጽዳት የተያዘ የዕቃዎቹ አደራደር እንከን ማይወጣለት በስርአት የተደራጀ ቤት ነው፡፡ወንበር ይዞ ተቀመጠ፡፡ከፊት ለፊቱ ተቀመጠች፡፡
‹‹እሺ አያትሽ የሉም ››ጠየቃት
‹‹እማዬን ያውቃታል ማለት ነው..?› ስትል በውስጧ አሰበች‹‹የለችም ወደ ለቅሶ መሰለኝ የሄደችው››በትህትና እንደታጠረች መለሰችለት፡፡
በማንነቱ ግራ እንደተጋባች ገባውና እራሱን ማስተዋወቅ ቀጠለ.. ሙሉ ስሙን ነገራት..ስሙ አዲሰ አልሆነባም… የሆነ ጊዜ የሆነ ቦታ ሰምታዋለች‹‹….ይቅርታ ከዚህ በፊት እንተዋወቃለን..?››በድፍረት ጠየቀችው
‹‹አይመስለኝም››
‹‹አይ ስምህን ስሰማው አዲስ አልሆነብኝም..ከሌላ ከሆነ ከማውቀው ሰው ጋር ተምታቶብኝ ይሆናል››
‹‹አይ እንደእዛ አይመስለኝም ስሜን ሰምተሸው ሊሆን ይችላል…ልብ ወለድ ታነቢያለሽ…?››
ብርግግ ብላ ደነገጠች፡፡ ‹‹አዎ አስታውስኩ ከደራሲው ጋር ስመ ሞክሼ ነህ ማለት ነው?››
‹‹አይ ሞክሼነት አይደለም… እራሱ ደራሲውን ነኝ››
‹‹ደራሲው?››
‹‹አዎ ምነው?››
‹‹እኔ እንጃ ….ታዲያ እንዴት ሆኖ …? በምን ምክንያት እኛ ቤት ለመምጣት ተገደድክ..መቼስ ዘመዳችሁ ነኝ ብለህ አታስጮኸኝም››
‹‹ያው ዘመዳችሁ ነኝ በይው …የእናትሽ ጓደኛ ነኝ፡፡››
‹‹ትቀልዳለህ እንዴት ሆኖ በምን መስፈርት ነው ከእማዬ ጋር ጓደኛ የምትሆነው?››
‹‹እዚህ ካሉት ከአያትሽ ጋር አይደለም ያልኩሽ..የሮዝ ጓደኛ ነኝ››
‹‹እ…..››ብላ በቅሬታ ከንፈሯን ወደኃላ ለጠጠችው
‹‹ምነው በአንዴ ፊትሽ ጨለመ…? ››
‹‹አይ እዚህ ቤት መጠራት የሌለበት ሰው ስም ነው የጠራኸው… ከአንተ የመተዋወቅ እድል በማግኘቴ በጣም ደስተኛ ነኝ..ግን አንድ የማልደብቅህ ነገር ቢኖር የመጣህበት መንገድ አልተመቸኝም››
‹‹የእሷ ጓደኛ ነኝ አልኩሽ እንጂ የመጣውት እኮ ከእሷ ጋር በተያያዘ ጉዳይ አይደለም›› ዋሻት
‹‹እና ለምን እንደሆነ ልታስረዳኝ ትችላለህ?››ከመኮሳተሯ ውስጥ ሳትወጣ ጠየቀችው፡፡
‹‹ሶስተኛ መጽሀፌን እየጻፍኩ ነው፡፡የመጻፌ ታሪክ ጭብጡ ደግሞ በዚሁ በዲላ ከተማ ዙሪያ የሚያጠነጥን ነው..ለዛም መረጃዎችን እንዳሰባስብ እንድታግዢኝ እርዳታሽን ለመጠየቅ ነው አመጣጤ››አላት ይሄ በፊትም ያሰበበት ዘዴ ነው፡፡
በዚህ ዘዴ ከቀረባት እና በእሷ ዘነድ አመኔታን ካተረፈ ቡኃላ.. ቀስ በቀስ ውስጧን ለማጥናት ይቀለዋል… ስለእናቷ ያላትን አመለካከት.. በመካከላቸው ያለውን ግጭት እንዴት ሊፈታ እንደሚችል ፍንጭ ያገኝ ይሆናል ..ከሁሉም በፊት ከእሷ ጋ መቀራረብና ልቧን ማግኘት ቀዳሚ ተግባሩ ነው፡፡አሁንም እያደረገ ያለው ወደ እዚያ የሚያደርሰውን መዳረሻ መንገድ ጥርጊያ እያሳመረ ነው፡፡
‹‹እንዴ ምን አይነት ነገር ነው ?እንዴትስ ልረዳው እችላለው?›› ስትል አሰበች ሄለን በውስጧ፡፡
‹‹ይሄንን እኔ የምችል አይመስለኝም፡፡ ባይሆን በዚህ ጉዳይ ላይ ብስለቱም ዕውቀቱም ያላቸው ሰዎች በከተማችን አሉ ..እነሱ እንዲረዱህ ማድረግ ትችላለህ፡፡እንደውም አንድ የማውቀው ሰው አለ ላስተዋውቅህ እችላለው..››
‹‹አይ አልፈልግም… ፍቅደኛ ካልሆንሽ በስተቀር እኔ የምፈልገው ያንቺን እገዛ ነው..ደግሞ የማትችይውን ነገር አልጠይቅሽም››
‹‹ካልክ እሺ..አንተን ማገዝ ከቻልኩ ለእኔ ክብር ነው…እንዲሁ በደረቁ አደረቅኩህ አይደል ሻይ ወይስ ቡና ላፍላ?››
‹‹አይ ምንም አልፈልግም.. አሁን ሄጄ አረፍ ልበል.. ነገ ከትምህርት ቤት ስትወጪ ደውልልሽ እና እንገናኛለን››
‹‹ኸረ ተው… እማዬን ሳታገኛት ነው የምትሄደው››
‹‹ግድ የለም ሰሞኑን እዚሁ አይደለው.. አገኛቸዋለው፡፡››ብሎ ተነሳ …በገረሜታ እንደታፈነች በራፍ ድረስ ሸኘችውና ወደቤቷ ተመለሰች፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
በሁለተኛው ቀን 11ሰዓት ላይ አንድ ካፌ ተቀጣጥረው ተገናኙ…
‹‹ይቅርታ ሄለን በቀጣይነት ልጽፈው ነው ያልኩሽ ታሪክ ዋና ገጻ ባህሪ አንቺ ነሽ››ቀጥታ ወደቁም ነገሩ ገባ
‹‹ይቅርታ አልገባኝም››መለሰችለት
‹‹ግልፅ ነው ፡፡በአንቺ እውነተኛ ታሪክ ላይ የራሴን ፈጣራ አክዬበት ና አዳብሬው ነው መጽሀፍን መጽፍ የምፈልገው››
‹‹እኔ ምን ታሪክ አለኝና ..››ብላ በመገረም ሳቀች
‹‹እሱን እኔ ነኝ የምወስነው…››
‹‹እንደፈለግክ››
‹‹እሺ ፍቃድሽን ከሰጠሸኝ አሁን እኔ እንደጋዜጠኛ ጥያቄ ጠይቅሻለው አንቺ ትመልሺልኛለሽ››
‹‹እሺ›› አለችው ከመገረም ውስጥ ሳትወጣ፡፡ጐኑ ካለው ወንበር ላይ አስቀምጦት የነበረውን ጥቁር የቆዳ ቦርሳ አንስቶ ከፈተና ከውስጡ ማስታወሻ ደብተሩን አወጣ፡፡ ቦርሳውን ወደ ቦታው መለሰው፡፡እስኪሪብቶ ከደረት ኪሱ አወጣና ተመቻቸ..የመጀመሪያ ጥያቄውን ጠየቀ
‹‹እሺ ሄለን ሙዚቃ ትወጂያለሽ?››ስለእሷ ከእናቷ በቂ መረጃ ስለሰበሰበ እንድታወራ የሚያደርጋትን መሪ ጥያቄ ለመጠየቅ ያን ያህል ከባድ አልሆነበትም…..
‹‹በጣም››በተነቃቃ ስሜት መለሰችለት…
‹‹እንዴት ሙዚቃ ልትጀምሪ ቻልሽ?››
‹‹ክረምት ክረምት አጐቴ ጋር አዲስ አባበ ስሄድ እሱ ቤት ፒያኖ ነበር ..እና እሱ ሲጫወት እያዳመጥኩ በጣም እመሰጥ ነበር..እንዲያለማምደኝ ስጠይቀው በደስታ አለማመደኝ ….ፒያኖውን መጫወት እየተለማድኩ እግረ መንገዴን መዝፈን ጀመርኩ… ከዛ በቃ ሳለውቀው ተፀናወተኝ ፡፡በትምህርት ቤትም ዝግጅት ሲኖር መድረክ ላይ ወጥቼ በመጫወት ተመልካቾቼ ስያደንቁኝና ስያጨበጨቡልኝ መበረታት ጀመርኩ እናም የወደፊት ህልሜ አደረግኩት፡፡..ግን እንዲህ አይነት ህልም እንዳልም ነፍሱን ይማረውና አጐቴ ነው ትልቁን ድርሻ የሚወስደው››
‹‹አጐትሽን ትወጂው ነበር ማለት ነው?››
‹‹ከመውደድም በላይ… አጐቴ ማለት በእናቴ ስህተት እና ክፋት ምክንያት ለማላውቀው አባቴ ምትክ ሆኖ ፍቅሩን የለገሰኝ …ሲንከባከበኝ የኖረ ለዕድገቴ ከአያቴ ቀጥሎ ትልቁን ድርሻ የያዘ …ያሳደገኝ ሰው ነው፡፡››
‹‹እዚህ እናንተ ጋር ነው አይደል የሞተው?››የሚያውቀውን እውነት በጥያቄ መልክ አቀረበላት፡፡
‹‹አዎ..አንዳንዴ እግዚያብሄር
:
#ክፍል_አስራ_ሁለት
:
✍ደራሲ:-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...አቤል እና ሮዝ እድሳትበሚደረግለት አዲስ በምትከፍተው ሆቴል ውስጥ ቁጭ ብለው ስለቤተሰቦቿ እውነቱን ከውሸቱ እየደባለቀች እየነገረችው እንደነበርና እሱም ቤተሰቦቾን ለመፈለግ ወደ ዲላ እንደሚሄድ ቃል ገብቶላት እንደነበር #በክፍል_9 ታሪካችን አቅርበን ነበር ቀጣዩ👇
...አቤል ከአዲስ አበባ ከለሊቱ 12 ሰዓት ተነስቶ ስምንት ሰዓት ተኩል ሲሆን ዲላ ከተማ ደረሰ ፡፡ዲላን ከተማ ሲረግጥ ይሄ የመጀመሪያው ነው፡፡ግን ሙሉ አድራሻ እና መረጃ ይዞ ስለመጣ ብዙም አልተቸገረም፡፡ቤርጎ ይዞ ዕቃውን ካስቀመጠ ቡኃላ ቀጥታ ወደ ሮዝ እናት ቤት ነው የሄደው፡፡ ከመጠነኛ ፍለጋ ቡኃላ ቤቱን አገኘው፡፡ሰፋ ያለ ግቢ ያለው ደከምከም ያለ ይዞታ ላይ የሚገኝ የድሮ ቢላ ቤት ነው፡፡አንኳኳ …የውጪን በርፍ ሄለን ነች የከፈተችለት፡፡እንዳያት ነው ያወቃት፡፡
‹ቀጥተኛ የሮዝ ግልባጭ ነች› ሲል አሰበ፡፡ከዕድሜ መጠን ልዩነት በስተቀር አንድም ይሄ ነው የሚባል የጐላ ልዩነት የላቸውም፡፡
እጁን ለሰላምታ ዘረጋላት.. ፈራ ተባ እያለች ጨበጠችው፡፡‹‹ባልሳሳት ሄለን መሰልሺኝ››
‹‹በትክል ተመልሷል››አለችው አንተንስ ማን ልበል በሚል አስተያየት እየገመገመችው፡፡ከዚህ በፊት አይታው እንደማታውቀው እርግጠኛ ነች..ቢሆንም ስሜን ጠርቶ ሰላምታ ካቀረበልኝ የቅርብ ሰው መሆን አለበት በሚል እሳቤ‹‹ግባ ›› አለችው …አልተግደረደረም ….ተከትሎት ገባ ::የእቤቱ ውስጥ እንደውጩ ያረጀ አይደለም በጣም በጽዳት የተያዘ የዕቃዎቹ አደራደር እንከን ማይወጣለት በስርአት የተደራጀ ቤት ነው፡፡ወንበር ይዞ ተቀመጠ፡፡ከፊት ለፊቱ ተቀመጠች፡፡
‹‹እሺ አያትሽ የሉም ››ጠየቃት
‹‹እማዬን ያውቃታል ማለት ነው..?› ስትል በውስጧ አሰበች‹‹የለችም ወደ ለቅሶ መሰለኝ የሄደችው››በትህትና እንደታጠረች መለሰችለት፡፡
በማንነቱ ግራ እንደተጋባች ገባውና እራሱን ማስተዋወቅ ቀጠለ.. ሙሉ ስሙን ነገራት..ስሙ አዲሰ አልሆነባም… የሆነ ጊዜ የሆነ ቦታ ሰምታዋለች‹‹….ይቅርታ ከዚህ በፊት እንተዋወቃለን..?››በድፍረት ጠየቀችው
‹‹አይመስለኝም››
‹‹አይ ስምህን ስሰማው አዲስ አልሆነብኝም..ከሌላ ከሆነ ከማውቀው ሰው ጋር ተምታቶብኝ ይሆናል››
‹‹አይ እንደእዛ አይመስለኝም ስሜን ሰምተሸው ሊሆን ይችላል…ልብ ወለድ ታነቢያለሽ…?››
ብርግግ ብላ ደነገጠች፡፡ ‹‹አዎ አስታውስኩ ከደራሲው ጋር ስመ ሞክሼ ነህ ማለት ነው?››
‹‹አይ ሞክሼነት አይደለም… እራሱ ደራሲውን ነኝ››
‹‹ደራሲው?››
‹‹አዎ ምነው?››
‹‹እኔ እንጃ ….ታዲያ እንዴት ሆኖ …? በምን ምክንያት እኛ ቤት ለመምጣት ተገደድክ..መቼስ ዘመዳችሁ ነኝ ብለህ አታስጮኸኝም››
‹‹ያው ዘመዳችሁ ነኝ በይው …የእናትሽ ጓደኛ ነኝ፡፡››
‹‹ትቀልዳለህ እንዴት ሆኖ በምን መስፈርት ነው ከእማዬ ጋር ጓደኛ የምትሆነው?››
‹‹እዚህ ካሉት ከአያትሽ ጋር አይደለም ያልኩሽ..የሮዝ ጓደኛ ነኝ››
‹‹እ…..››ብላ በቅሬታ ከንፈሯን ወደኃላ ለጠጠችው
‹‹ምነው በአንዴ ፊትሽ ጨለመ…? ››
‹‹አይ እዚህ ቤት መጠራት የሌለበት ሰው ስም ነው የጠራኸው… ከአንተ የመተዋወቅ እድል በማግኘቴ በጣም ደስተኛ ነኝ..ግን አንድ የማልደብቅህ ነገር ቢኖር የመጣህበት መንገድ አልተመቸኝም››
‹‹የእሷ ጓደኛ ነኝ አልኩሽ እንጂ የመጣውት እኮ ከእሷ ጋር በተያያዘ ጉዳይ አይደለም›› ዋሻት
‹‹እና ለምን እንደሆነ ልታስረዳኝ ትችላለህ?››ከመኮሳተሯ ውስጥ ሳትወጣ ጠየቀችው፡፡
‹‹ሶስተኛ መጽሀፌን እየጻፍኩ ነው፡፡የመጻፌ ታሪክ ጭብጡ ደግሞ በዚሁ በዲላ ከተማ ዙሪያ የሚያጠነጥን ነው..ለዛም መረጃዎችን እንዳሰባስብ እንድታግዢኝ እርዳታሽን ለመጠየቅ ነው አመጣጤ››አላት ይሄ በፊትም ያሰበበት ዘዴ ነው፡፡
በዚህ ዘዴ ከቀረባት እና በእሷ ዘነድ አመኔታን ካተረፈ ቡኃላ.. ቀስ በቀስ ውስጧን ለማጥናት ይቀለዋል… ስለእናቷ ያላትን አመለካከት.. በመካከላቸው ያለውን ግጭት እንዴት ሊፈታ እንደሚችል ፍንጭ ያገኝ ይሆናል ..ከሁሉም በፊት ከእሷ ጋ መቀራረብና ልቧን ማግኘት ቀዳሚ ተግባሩ ነው፡፡አሁንም እያደረገ ያለው ወደ እዚያ የሚያደርሰውን መዳረሻ መንገድ ጥርጊያ እያሳመረ ነው፡፡
‹‹እንዴ ምን አይነት ነገር ነው ?እንዴትስ ልረዳው እችላለው?›› ስትል አሰበች ሄለን በውስጧ፡፡
‹‹ይሄንን እኔ የምችል አይመስለኝም፡፡ ባይሆን በዚህ ጉዳይ ላይ ብስለቱም ዕውቀቱም ያላቸው ሰዎች በከተማችን አሉ ..እነሱ እንዲረዱህ ማድረግ ትችላለህ፡፡እንደውም አንድ የማውቀው ሰው አለ ላስተዋውቅህ እችላለው..››
‹‹አይ አልፈልግም… ፍቅደኛ ካልሆንሽ በስተቀር እኔ የምፈልገው ያንቺን እገዛ ነው..ደግሞ የማትችይውን ነገር አልጠይቅሽም››
‹‹ካልክ እሺ..አንተን ማገዝ ከቻልኩ ለእኔ ክብር ነው…እንዲሁ በደረቁ አደረቅኩህ አይደል ሻይ ወይስ ቡና ላፍላ?››
‹‹አይ ምንም አልፈልግም.. አሁን ሄጄ አረፍ ልበል.. ነገ ከትምህርት ቤት ስትወጪ ደውልልሽ እና እንገናኛለን››
‹‹ኸረ ተው… እማዬን ሳታገኛት ነው የምትሄደው››
‹‹ግድ የለም ሰሞኑን እዚሁ አይደለው.. አገኛቸዋለው፡፡››ብሎ ተነሳ …በገረሜታ እንደታፈነች በራፍ ድረስ ሸኘችውና ወደቤቷ ተመለሰች፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
በሁለተኛው ቀን 11ሰዓት ላይ አንድ ካፌ ተቀጣጥረው ተገናኙ…
‹‹ይቅርታ ሄለን በቀጣይነት ልጽፈው ነው ያልኩሽ ታሪክ ዋና ገጻ ባህሪ አንቺ ነሽ››ቀጥታ ወደቁም ነገሩ ገባ
‹‹ይቅርታ አልገባኝም››መለሰችለት
‹‹ግልፅ ነው ፡፡በአንቺ እውነተኛ ታሪክ ላይ የራሴን ፈጣራ አክዬበት ና አዳብሬው ነው መጽሀፍን መጽፍ የምፈልገው››
‹‹እኔ ምን ታሪክ አለኝና ..››ብላ በመገረም ሳቀች
‹‹እሱን እኔ ነኝ የምወስነው…››
‹‹እንደፈለግክ››
‹‹እሺ ፍቃድሽን ከሰጠሸኝ አሁን እኔ እንደጋዜጠኛ ጥያቄ ጠይቅሻለው አንቺ ትመልሺልኛለሽ››
‹‹እሺ›› አለችው ከመገረም ውስጥ ሳትወጣ፡፡ጐኑ ካለው ወንበር ላይ አስቀምጦት የነበረውን ጥቁር የቆዳ ቦርሳ አንስቶ ከፈተና ከውስጡ ማስታወሻ ደብተሩን አወጣ፡፡ ቦርሳውን ወደ ቦታው መለሰው፡፡እስኪሪብቶ ከደረት ኪሱ አወጣና ተመቻቸ..የመጀመሪያ ጥያቄውን ጠየቀ
‹‹እሺ ሄለን ሙዚቃ ትወጂያለሽ?››ስለእሷ ከእናቷ በቂ መረጃ ስለሰበሰበ እንድታወራ የሚያደርጋትን መሪ ጥያቄ ለመጠየቅ ያን ያህል ከባድ አልሆነበትም…..
‹‹በጣም››በተነቃቃ ስሜት መለሰችለት…
‹‹እንዴት ሙዚቃ ልትጀምሪ ቻልሽ?››
‹‹ክረምት ክረምት አጐቴ ጋር አዲስ አባበ ስሄድ እሱ ቤት ፒያኖ ነበር ..እና እሱ ሲጫወት እያዳመጥኩ በጣም እመሰጥ ነበር..እንዲያለማምደኝ ስጠይቀው በደስታ አለማመደኝ ….ፒያኖውን መጫወት እየተለማድኩ እግረ መንገዴን መዝፈን ጀመርኩ… ከዛ በቃ ሳለውቀው ተፀናወተኝ ፡፡በትምህርት ቤትም ዝግጅት ሲኖር መድረክ ላይ ወጥቼ በመጫወት ተመልካቾቼ ስያደንቁኝና ስያጨበጨቡልኝ መበረታት ጀመርኩ እናም የወደፊት ህልሜ አደረግኩት፡፡..ግን እንዲህ አይነት ህልም እንዳልም ነፍሱን ይማረውና አጐቴ ነው ትልቁን ድርሻ የሚወስደው››
‹‹አጐትሽን ትወጂው ነበር ማለት ነው?››
‹‹ከመውደድም በላይ… አጐቴ ማለት በእናቴ ስህተት እና ክፋት ምክንያት ለማላውቀው አባቴ ምትክ ሆኖ ፍቅሩን የለገሰኝ …ሲንከባከበኝ የኖረ ለዕድገቴ ከአያቴ ቀጥሎ ትልቁን ድርሻ የያዘ …ያሳደገኝ ሰው ነው፡፡››
‹‹እዚህ እናንተ ጋር ነው አይደል የሞተው?››የሚያውቀውን እውነት በጥያቄ መልክ አቀረበላት፡፡
‹‹አዎ..አንዳንዴ እግዚያብሄር
👍1
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_አስራ_ሶስት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
...መሀሪ አደገኛ መደንዘዝ…ጥልቅ ጨለማ እና ረጅም ብስጭት ውስጥ ነው ያለው፡፡ያም ቢሆን ግን አሁን ሀሳቡ ተሰብስቧል..ዕቅዱ መስመር ይዞል..ምንም ወደኃላ የሚጐትተው… ሚጨነቅበት ….ሚሳሳለት ነገር የለ፡፡ሚኖረው ለበቀል ብቻ ነው፡፡በቀል ማለት ደግሞ የሚጠሉትን ሰው ተከታትሎ፤ አድብቶና፤ አድፍጧ መግደል ማለት አይደለም፡፡ሞት እማ ግልግል ነው..ሞትማ የዘላለም ፍጹም ፀጥታ..ረብሻ የሌለው ሰላማዊ እረፍት ማለት ነው፡፡አዎ ሞትማ እንዲህ ለሚጠሎቸው ሰዎች የሚለገስ ስጦታ አይደለም፡፡..በቀል ማለት የሚጠሉትን ሰው ተስፋ መስበር ማለት ነው…ያሉትን ነገሮች ሁሉ ተራ በተራ ነጥቆ ባዶ ማስቀረት መቻል ነው…፤ትናትናውን እንዲራገም ነገውን ፍጹም እንዳይናፍቅ ማድረግ መቻል ነው፡፡የእሱ እምነት እንዲህ ነው፡፡ በቀል ላይ ያለው አመለካት እንዲህ ይቃኛል ..ለማድረግ የወሰነውም እንደዚሁ ነው፡፡
መሀሪ አሁን በሙሉ ልቡ በቀሉ ላይ እንዲያተኩር ያደረገው የእናቱ መሞት ነው፡፡አዎ እናትዬው ምንትዋብ ይህቺን ምድር በሽንፈት ከለቀቀቻት እንሆ ዛሬ አስር ቀን አልፎታል ፡፡አሁን በዓለም ላይ ብቻውን እንደቀረ ተሰምቶታል..በሕይወት ለመቀጠል አንድ ምክንያት ብቻ ነው ያለው ..ያም በውስጡ የሚንበለበለው በቀሉ ብቻ ነው፡፡አሁን አብራው ያለችው በቤታቸው ከ10 ዓመት በላይ የኖረችው መስታወት ብቻ ነች፡፡
በዚህ ሰዓት እቤት ነው ያለው፡፡ከሳሎኑ ውስጥ በአንድ ኮርነር ተጠግቶ ካለ ደረቅ ወንበር ላይ ተቀምጧል፡፡መስታወትም ጥቁር በጥቁር እንደለበሰች በቅርብ እርቀት እዛው ሳሎን ውስጥ ኩርምት ብላ ተቀምጣለች፡፡ ከመቀመጫው ተነሳና ወደ ፍሪጁ በማምራት ጠርሙስ አነሳና ብርጭቆ ወይም መለኪያ ሳይፈልግ እንዳለ ከነጠርሙሱ በቁሙ አንደቀድቀው ፡፡በጠርሙሱ ውስጥ ያለው መጠጥ ጅን ወይም ውስኪ አይደለም….አረቄ ነው፡፡
ትኩር ብላ በትካዜ ስትታዘበው የቆየችው መስታወት ከብዙ ደቂቃዎች የዝምታ ጊዜ ቡኃላ ለመጀመሪያ ጊዜ ተናገረች
‹‹ይሄ መጠጥ እንዴት ነው?››
‹‹ደህና ነው››አላት በደመ ነፍስ
‹‹እውነቴን እኮ ነው..በጣም እኮ እራስህን እየጐዳህ ነው..ሰዓትህን እስቲ እየው ፤ገና ከጥዋቱ 3 ሰዓት ነው..በዚህ ሰዓት ካቲካላ መጠጣት ..እኔ እንጃ››አለችው በተሰበረ ልብ፡፡ መስታወት ሁኔታዎች በጣም ነው ያስፈሯት፤ ከወራት በፊት ታውቀው የነበረው መሀሪ ዛሬ የለም… ጠፍቷል.. ፡፡ፍጹም ሌላ የማታውቀው ሰው ሆኖባታል፡፡
‹‹ብቻ ጨጓራህን እንዳይልጠው››ማስጠንቀቂያዋን ሰነዘረች
‹‹መሀሪ አዲስ እየጀማመረው እንዳለ እብድ እየጮኸና ፍርፍር እያለ ሳቀ..በጣም ሳቀ‹‹ኪ..ኪኪ..ኪ..ኪ..››
‹‹እንዴ ምን ያስቀሀል?››
‹‹ንግግርሽ ነዋ ያሳቀኝ…አረቄው ጨጓራዬን እንዳይልጠው ፈራሽ..ቀድሞኮ በሰዎች ክህደት ሙሽልቅ ብሎ ተልጧል..እስኪቆስል..ከመቁሰልም አልፎ መግል እስኪቋጥር ድረስ እነዛ ሰዎች ልጠውታል..አሁን መጠጡን የምጠጣው ቁስለቱን እንዲያደነዝዝልኝ ነው..ገባሽ››
‹‹እስከመቼ ታዲያ..?ይሄ አያያዝህ እኮ ዕድሜህን ያሳጥረዋል..በዛ ላይ ሲጋራም ማጬስ ጀምረኸል››
‹‹አይዞሽ አታስቢ ብዙ ዕድሜ አያስፈልገኝም…ሶስት እና አራት አመት ዓላማዬን ወደ ተግባተር ለመቀየር ይበቃኛል፡፡››
‹‹ከዛ ቡኃላስ?››አለችው ስለእሷ እና እሱ የወደፊት ዕጣ ፋንታ አሳስቦት
‹‹ከዛ ቡኃላማ ትርፍ ህይወት ነዋ.. ጠላቶቼን ከተበቀልኩ ቡኃላ የሚኖረኝ ቀሪ ዕድሜዬ ብዙም ማልፈልገው ትርፍ ህይወት››
‹‹ቆይ መሀሪ ቀለመወርቅ እንደሆነ የትም አታገኘውም…ሮዝንም እርሳት ሴት ብትሄድ ሴት ትተካለች፤ቀረባት እንጂ አልቀረብህም..፡፡ሁሉንም ተዋቸውና ክፋታቸውንም በደላቸውንንም ለእግዚያብሄር አሳልፈህ ስጥና ህይወትን ከእንደገና አረጋግተህ ብትቀጥል ይሻላል ብዬ አስባለው…እግዚያብሄርስ በቀል የእኔ ነው ይል የለ፡፡››
‹‹እንደዛ ማድረግ ፍጹም አልችልም፡፡የተበደልኩት እኔ ነኝ በቀሉም የእኔ ነው፡፡ከአሁን ቡኃላ እንደነገርኩሽ ምኖረው በቀሌን ወደተግባር ለመቀየር ነው..ስራዬንም የምሰራው እንደበፊቱ ወገኖቼን ለማገልገል..የከተማው ኑዋሪን ሰላም ለመጠበቅ ምናምን..ምናምን ለሚባለው ዓላማ አይደለም ..ስራዬን የምሰራው ለበቀሌ እንዲረዳኝ ብቻ ነው፡፡ኃይል እና ገንዘብ ማግኛ እንዲሆነኝ፡፡››
መሀሪ ወደ ፍሪጁ አመራና ሌላ ጠርሙስ በማውጣት መጋት ጀመረ፡፡መስታወት አሁን እንደቅድሙ አትጠጣ ብላ ልትቃወመው አልደፈረችም..አሁን ደሙ እየተንተከተከ ነው፡፡የሚያስፈራ አውሬ ሆኖል፡፡
‹‹መስታወት..››አላት ድንገት
‹‹አቤት መሀሪዬ››አለችው እንደመባነን ብላ
‹‹ያልተከፈለሽ የደሞዝ ውዝፍ ምን ያህል ነው?››
‹‹ለምን አስፈለገህ?››
‹‹ልከፍልሽ ነዋ››
‹‹ማን ደሞዜን ክፈለኝ ብሎ ጠየቀህ?››ተበሳጨች፡፡ከእሱ ገንዘብ ሳይሆን ፍቅር ነው የምትፍልገው….
‹‹ምን መሰለሽ መስቲ ..ክፈለኝ ብለሽ ባትጠይቂኝም እኔ አስቤ መጠየቅ አለብኝ..ምክንያቱም በቅርብ ይሄንን ቤት ሸጠዋለው … ይሄንን አገርም ለቃለው››
በድንጋጤ ደንዝዛ ‹‹ቤቱንስ ለምን ትሸጣለህ..?ወዴትስ ነው ሀገር የምትቀይረው?፡፡››
‹‹ቤቱን ምሸጠው መሸጥ ስላለብኝ ነው..ከቤቱ ይልቅ ብሩን ነው የምፈልገው፡፡ሀገሩንም ያው እዚህ መስራት ስለማልፈልግ ወደሌላ ቦታ እንዲያዘዋውሩኝ ጠይቄያለው፡፡ እንደሚሳካም እርግጠኛ ነኝ…ስለዚህ እያዘንኩም ቢሆን የሚገባሽን ከፍዬሽ ልለይሽ እገደዳለው፡፡››
ከዚህ በላይ ልታዳምጠው አልፈለገችም፡፡ ከተቀመጠችበት ተነስታ እየተመናቀረች ወደጓዲያ ሄደች…እንባዋ በጉንጮቾ እየተንኮለለ ነው፡፡
መሀሪም ጠርሙሱን እንደያዘ ወንበር ይዞ ተቀመጠና ተረጋግቶ መጠጣት ጀመረ፡፡መስታወት ታሳዝነዋለች ፡፡አስር አመት ከኖረችበት ቤት ፤ብዙ ተስፋ ከምታደርግበት ቤት በቀላሉ በቃሽ ስትባል ቀልል የሞራል ውድቀት አይሰማትም፡፡ ቢሆንም ምንም ሊያደርግ አይችልም ፡፡የራሱ ሞራል የተንኰታኰተበት ሰው ለሌላ ሰው ሞራል ሊጠነቀቅ አይችልም፡፡ስለዚህ ጉዳይ እያሰላሰለ ሳለ የሳሎኑ በራፍ ተንኰኰ፡፡
‹‹ማነው ?ይግቡ››አለ ከቦታው ሳይነቃነቅ፡፡
በራፉ ገፋ ተደረገና ያንኰኰው ሰው ገባ…ግራ ገባው መሀሪ‹‹ ምን አይነት ቀን ነው ዛሬ? የማይታሰብ ሰው ብቻ ነው እንዴ የሚመጣው?›› ሲል አሰበ
‹‹መግባት ይቻላል?››
‹‹ግቢ ግቢ››አላት ከፊት ለፊቱ የምትቀመጥበትን ወንበር እየጠቆማት
‹‹እሺ›› ብላ ከፊት ለፊቱ ያሳያት ቦታ ተቀመጠች
‹‹ትመጪያለሽ ብዬ አልገመትኩም..››
‹‹እናትህ በመሞቷ በጣም አዝኜለው ያው ልጅ ለቅሶ አይደርስም ስለሚባል ነው በጊዜው ያልመጣውት››
‹‹ምትገርሚ ልጅ ነሽ!!!››
‹‹ዕድሜዬ ነው እንጂ ልጅ ውስጤ ልጅ አይደለም››አለችው የሮዝ ልጅ የሆነችው ሄለን፡፡
‹‹በዛ እንኳን እኔም እስማማለው››መሀሪ መለሰላት
‹‹ግን ካሰብኩት በላይ ተጐሳቁለሀል…አሁን እንዲህ ሆነህ ፤ፊትህን አጥቁረህ ..ጺምህን አጐፍረህ የመጠጥ ጠርሙስ በእጆችህ ጨብጠህ ጠላቶቼ የምትላቸው ሰዎች ቢያዩህ በጣም ደስ ይላቸው ነበር እውነትም አሸንፈነዋል ብለው የድል ጽዋቸውን ያነሱ ነበር››ብላ እስከአሁን ያላሰበውን ሀሳብ አሳሰበችው
‹‹ግን ለቅሶ ልትደርሺኝ ነው የመጣሽው?››
‹‹አንድም ለዛ ነው..››
‹‹ሌላውስ?››
‹‹ምረዳህ ነገር ካለ ማለቴ ባለፈው እንደነገርኩህ እናቴን ለመበቀል የማግዝህ ነገር ካለ ብዬ ነው››
‹‹እናትሽን ግን ለምንድነው ምትጠያት?››
‹‹አንተ ስታያት የምትወደድ ሰው ነች ብለህ ታስባለህ?››
‹‹አይ ማለቴ አንድ እናት ለሌላ ሰው መጥፎና አረመኔ ልትሆን ትችላለች
:
#ክፍል_አስራ_ሶስት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
...መሀሪ አደገኛ መደንዘዝ…ጥልቅ ጨለማ እና ረጅም ብስጭት ውስጥ ነው ያለው፡፡ያም ቢሆን ግን አሁን ሀሳቡ ተሰብስቧል..ዕቅዱ መስመር ይዞል..ምንም ወደኃላ የሚጐትተው… ሚጨነቅበት ….ሚሳሳለት ነገር የለ፡፡ሚኖረው ለበቀል ብቻ ነው፡፡በቀል ማለት ደግሞ የሚጠሉትን ሰው ተከታትሎ፤ አድብቶና፤ አድፍጧ መግደል ማለት አይደለም፡፡ሞት እማ ግልግል ነው..ሞትማ የዘላለም ፍጹም ፀጥታ..ረብሻ የሌለው ሰላማዊ እረፍት ማለት ነው፡፡አዎ ሞትማ እንዲህ ለሚጠሎቸው ሰዎች የሚለገስ ስጦታ አይደለም፡፡..በቀል ማለት የሚጠሉትን ሰው ተስፋ መስበር ማለት ነው…ያሉትን ነገሮች ሁሉ ተራ በተራ ነጥቆ ባዶ ማስቀረት መቻል ነው…፤ትናትናውን እንዲራገም ነገውን ፍጹም እንዳይናፍቅ ማድረግ መቻል ነው፡፡የእሱ እምነት እንዲህ ነው፡፡ በቀል ላይ ያለው አመለካት እንዲህ ይቃኛል ..ለማድረግ የወሰነውም እንደዚሁ ነው፡፡
መሀሪ አሁን በሙሉ ልቡ በቀሉ ላይ እንዲያተኩር ያደረገው የእናቱ መሞት ነው፡፡አዎ እናትዬው ምንትዋብ ይህቺን ምድር በሽንፈት ከለቀቀቻት እንሆ ዛሬ አስር ቀን አልፎታል ፡፡አሁን በዓለም ላይ ብቻውን እንደቀረ ተሰምቶታል..በሕይወት ለመቀጠል አንድ ምክንያት ብቻ ነው ያለው ..ያም በውስጡ የሚንበለበለው በቀሉ ብቻ ነው፡፡አሁን አብራው ያለችው በቤታቸው ከ10 ዓመት በላይ የኖረችው መስታወት ብቻ ነች፡፡
በዚህ ሰዓት እቤት ነው ያለው፡፡ከሳሎኑ ውስጥ በአንድ ኮርነር ተጠግቶ ካለ ደረቅ ወንበር ላይ ተቀምጧል፡፡መስታወትም ጥቁር በጥቁር እንደለበሰች በቅርብ እርቀት እዛው ሳሎን ውስጥ ኩርምት ብላ ተቀምጣለች፡፡ ከመቀመጫው ተነሳና ወደ ፍሪጁ በማምራት ጠርሙስ አነሳና ብርጭቆ ወይም መለኪያ ሳይፈልግ እንዳለ ከነጠርሙሱ በቁሙ አንደቀድቀው ፡፡በጠርሙሱ ውስጥ ያለው መጠጥ ጅን ወይም ውስኪ አይደለም….አረቄ ነው፡፡
ትኩር ብላ በትካዜ ስትታዘበው የቆየችው መስታወት ከብዙ ደቂቃዎች የዝምታ ጊዜ ቡኃላ ለመጀመሪያ ጊዜ ተናገረች
‹‹ይሄ መጠጥ እንዴት ነው?››
‹‹ደህና ነው››አላት በደመ ነፍስ
‹‹እውነቴን እኮ ነው..በጣም እኮ እራስህን እየጐዳህ ነው..ሰዓትህን እስቲ እየው ፤ገና ከጥዋቱ 3 ሰዓት ነው..በዚህ ሰዓት ካቲካላ መጠጣት ..እኔ እንጃ››አለችው በተሰበረ ልብ፡፡ መስታወት ሁኔታዎች በጣም ነው ያስፈሯት፤ ከወራት በፊት ታውቀው የነበረው መሀሪ ዛሬ የለም… ጠፍቷል.. ፡፡ፍጹም ሌላ የማታውቀው ሰው ሆኖባታል፡፡
‹‹ብቻ ጨጓራህን እንዳይልጠው››ማስጠንቀቂያዋን ሰነዘረች
‹‹መሀሪ አዲስ እየጀማመረው እንዳለ እብድ እየጮኸና ፍርፍር እያለ ሳቀ..በጣም ሳቀ‹‹ኪ..ኪኪ..ኪ..ኪ..››
‹‹እንዴ ምን ያስቀሀል?››
‹‹ንግግርሽ ነዋ ያሳቀኝ…አረቄው ጨጓራዬን እንዳይልጠው ፈራሽ..ቀድሞኮ በሰዎች ክህደት ሙሽልቅ ብሎ ተልጧል..እስኪቆስል..ከመቁሰልም አልፎ መግል እስኪቋጥር ድረስ እነዛ ሰዎች ልጠውታል..አሁን መጠጡን የምጠጣው ቁስለቱን እንዲያደነዝዝልኝ ነው..ገባሽ››
‹‹እስከመቼ ታዲያ..?ይሄ አያያዝህ እኮ ዕድሜህን ያሳጥረዋል..በዛ ላይ ሲጋራም ማጬስ ጀምረኸል››
‹‹አይዞሽ አታስቢ ብዙ ዕድሜ አያስፈልገኝም…ሶስት እና አራት አመት ዓላማዬን ወደ ተግባተር ለመቀየር ይበቃኛል፡፡››
‹‹ከዛ ቡኃላስ?››አለችው ስለእሷ እና እሱ የወደፊት ዕጣ ፋንታ አሳስቦት
‹‹ከዛ ቡኃላማ ትርፍ ህይወት ነዋ.. ጠላቶቼን ከተበቀልኩ ቡኃላ የሚኖረኝ ቀሪ ዕድሜዬ ብዙም ማልፈልገው ትርፍ ህይወት››
‹‹ቆይ መሀሪ ቀለመወርቅ እንደሆነ የትም አታገኘውም…ሮዝንም እርሳት ሴት ብትሄድ ሴት ትተካለች፤ቀረባት እንጂ አልቀረብህም..፡፡ሁሉንም ተዋቸውና ክፋታቸውንም በደላቸውንንም ለእግዚያብሄር አሳልፈህ ስጥና ህይወትን ከእንደገና አረጋግተህ ብትቀጥል ይሻላል ብዬ አስባለው…እግዚያብሄርስ በቀል የእኔ ነው ይል የለ፡፡››
‹‹እንደዛ ማድረግ ፍጹም አልችልም፡፡የተበደልኩት እኔ ነኝ በቀሉም የእኔ ነው፡፡ከአሁን ቡኃላ እንደነገርኩሽ ምኖረው በቀሌን ወደተግባር ለመቀየር ነው..ስራዬንም የምሰራው እንደበፊቱ ወገኖቼን ለማገልገል..የከተማው ኑዋሪን ሰላም ለመጠበቅ ምናምን..ምናምን ለሚባለው ዓላማ አይደለም ..ስራዬን የምሰራው ለበቀሌ እንዲረዳኝ ብቻ ነው፡፡ኃይል እና ገንዘብ ማግኛ እንዲሆነኝ፡፡››
መሀሪ ወደ ፍሪጁ አመራና ሌላ ጠርሙስ በማውጣት መጋት ጀመረ፡፡መስታወት አሁን እንደቅድሙ አትጠጣ ብላ ልትቃወመው አልደፈረችም..አሁን ደሙ እየተንተከተከ ነው፡፡የሚያስፈራ አውሬ ሆኖል፡፡
‹‹መስታወት..››አላት ድንገት
‹‹አቤት መሀሪዬ››አለችው እንደመባነን ብላ
‹‹ያልተከፈለሽ የደሞዝ ውዝፍ ምን ያህል ነው?››
‹‹ለምን አስፈለገህ?››
‹‹ልከፍልሽ ነዋ››
‹‹ማን ደሞዜን ክፈለኝ ብሎ ጠየቀህ?››ተበሳጨች፡፡ከእሱ ገንዘብ ሳይሆን ፍቅር ነው የምትፍልገው….
‹‹ምን መሰለሽ መስቲ ..ክፈለኝ ብለሽ ባትጠይቂኝም እኔ አስቤ መጠየቅ አለብኝ..ምክንያቱም በቅርብ ይሄንን ቤት ሸጠዋለው … ይሄንን አገርም ለቃለው››
በድንጋጤ ደንዝዛ ‹‹ቤቱንስ ለምን ትሸጣለህ..?ወዴትስ ነው ሀገር የምትቀይረው?፡፡››
‹‹ቤቱን ምሸጠው መሸጥ ስላለብኝ ነው..ከቤቱ ይልቅ ብሩን ነው የምፈልገው፡፡ሀገሩንም ያው እዚህ መስራት ስለማልፈልግ ወደሌላ ቦታ እንዲያዘዋውሩኝ ጠይቄያለው፡፡ እንደሚሳካም እርግጠኛ ነኝ…ስለዚህ እያዘንኩም ቢሆን የሚገባሽን ከፍዬሽ ልለይሽ እገደዳለው፡፡››
ከዚህ በላይ ልታዳምጠው አልፈለገችም፡፡ ከተቀመጠችበት ተነስታ እየተመናቀረች ወደጓዲያ ሄደች…እንባዋ በጉንጮቾ እየተንኮለለ ነው፡፡
መሀሪም ጠርሙሱን እንደያዘ ወንበር ይዞ ተቀመጠና ተረጋግቶ መጠጣት ጀመረ፡፡መስታወት ታሳዝነዋለች ፡፡አስር አመት ከኖረችበት ቤት ፤ብዙ ተስፋ ከምታደርግበት ቤት በቀላሉ በቃሽ ስትባል ቀልል የሞራል ውድቀት አይሰማትም፡፡ ቢሆንም ምንም ሊያደርግ አይችልም ፡፡የራሱ ሞራል የተንኰታኰተበት ሰው ለሌላ ሰው ሞራል ሊጠነቀቅ አይችልም፡፡ስለዚህ ጉዳይ እያሰላሰለ ሳለ የሳሎኑ በራፍ ተንኰኰ፡፡
‹‹ማነው ?ይግቡ››አለ ከቦታው ሳይነቃነቅ፡፡
በራፉ ገፋ ተደረገና ያንኰኰው ሰው ገባ…ግራ ገባው መሀሪ‹‹ ምን አይነት ቀን ነው ዛሬ? የማይታሰብ ሰው ብቻ ነው እንዴ የሚመጣው?›› ሲል አሰበ
‹‹መግባት ይቻላል?››
‹‹ግቢ ግቢ››አላት ከፊት ለፊቱ የምትቀመጥበትን ወንበር እየጠቆማት
‹‹እሺ›› ብላ ከፊት ለፊቱ ያሳያት ቦታ ተቀመጠች
‹‹ትመጪያለሽ ብዬ አልገመትኩም..››
‹‹እናትህ በመሞቷ በጣም አዝኜለው ያው ልጅ ለቅሶ አይደርስም ስለሚባል ነው በጊዜው ያልመጣውት››
‹‹ምትገርሚ ልጅ ነሽ!!!››
‹‹ዕድሜዬ ነው እንጂ ልጅ ውስጤ ልጅ አይደለም››አለችው የሮዝ ልጅ የሆነችው ሄለን፡፡
‹‹በዛ እንኳን እኔም እስማማለው››መሀሪ መለሰላት
‹‹ግን ካሰብኩት በላይ ተጐሳቁለሀል…አሁን እንዲህ ሆነህ ፤ፊትህን አጥቁረህ ..ጺምህን አጐፍረህ የመጠጥ ጠርሙስ በእጆችህ ጨብጠህ ጠላቶቼ የምትላቸው ሰዎች ቢያዩህ በጣም ደስ ይላቸው ነበር እውነትም አሸንፈነዋል ብለው የድል ጽዋቸውን ያነሱ ነበር››ብላ እስከአሁን ያላሰበውን ሀሳብ አሳሰበችው
‹‹ግን ለቅሶ ልትደርሺኝ ነው የመጣሽው?››
‹‹አንድም ለዛ ነው..››
‹‹ሌላውስ?››
‹‹ምረዳህ ነገር ካለ ማለቴ ባለፈው እንደነገርኩህ እናቴን ለመበቀል የማግዝህ ነገር ካለ ብዬ ነው››
‹‹እናትሽን ግን ለምንድነው ምትጠያት?››
‹‹አንተ ስታያት የምትወደድ ሰው ነች ብለህ ታስባለህ?››
‹‹አይ ማለቴ አንድ እናት ለሌላ ሰው መጥፎና አረመኔ ልትሆን ትችላለች
❤1👍1
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_አስራ_አራት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...መሀሪ የዲላ ከተማ ኑዋሪነቱን ዛሬ ያበቃለታል፡፡ የመጨረሻው ቀን ነው፡፡ከፍተኛ ውጣ ውረድ ቢያሳልፍም በመጨረሻ ተሳክቶለታል፡፡ ከዲላ ወደ ዱከም ከተማ ተዘዋውሯል፡፡እርግጥ ይሄ የዝውውር ጉዳይ ከላይ እንደተገለፀው እንዲህ በቀላሉ የተሳካ አይደለም፡፡ መቶ ሺ ብር ከኪሱ አውጥቷበታል፡፡ለጉቦ፡፡ዝውውሩን ደግሞ አስቸጋሪ ያደረገው ከአንዱ የኢትዮጵያ ክልል ወደሌላው ክልል መሆኑ ነው፡፡ከደቡብ ክልል ወደ ኦሮሚያ ክልል፡፡ ለአንድ መንግስት ስራተኛ በዚህ መልኩ ከክልል ወደ ክልል መዘዋወር ልክ ከኢትዬያ ወደ ጁብቲ የመዘዋወር ያህል የማይታሰብና አስቸጋሪ ሆኖ ነበር ያገኘው፡፡፡፡እስከዛሬ አንድ ሙሉ ድፍን ሀገር መስላ ትታየው የነበረችው ኢትዬጵያ በስነ-ልቦና ብቻ ሳይሆን በተግባርም እንዲህ የተከፋፈለች ብዙ ሀገር መሆኖን የተረዳው በዚህ ዝውውር ጉዳይ ነው፡፡ከአንዱ ክልል ባለስልጣኖች ወደ ሌላው ክልል ባለስልጣኖች ሲማላለስ ይሄም ጉዳይ በጣም አስደንግጦታል፡፡ለማንኛውም ከህግና ከመብት ይልቅ ገንዘብ ኃይል አለውና በገንዘቡ ኃይል የማይታሰብ ነው ያሉትን ጉዳይ እንዲያስቡበት….አይደረግም ያሉትን ነገርም እንዲያደርጉት አስገድዷቸዋል፡፡አሁን ዱከም ገብቷል ፡፡የዱከም ከተማ ፖሊስ አዛዥ ሆኖል፡፡ ዱከምን የመረጣት ለበቅል ተልዕኮው ስትራቴጂካላዊ ቦታ ነች ብሎ ስላመነ ነው፡፡አዲስአባ የከተመችውን ሮዝን ናዝሬት አዲስ ቤት ገዝቶ አዲስ ሚስት አግብቶ እየኖረ ያለውን ቀለምወርቅንና እዛው ዲላ መደበኛ ስራውን እየሰራ ያለውን የቀድሞ ጓደኛውን ኩማንደር ደረሰን ከዱከም እየተስፈነጠረ ለማጥቃት ይመቸኛል ብሎ መርጧታል አሁን ቤቱን ሸጦ አጠናቋል፡፡ለመስታወት የሚገባትን ደሞዝ ሰጥቷት ሸኝቷታል፡፡አሁን ያስፈልጉኛ ብሎ የመረጣቸውን የግል ዕቃዎች ሸክፎ ዝግጁ ሆኖ አጠናቋል፡፡አሁን የቀርው አንድ ነገር ቢኖር ይሄ ቀን መሽቶ ሲነጋ በለሊት ዕቃውን ጭኖ ከተማውን ለቆ ወደ ዱከም መፈትለክ ብቻ ነው፡፡ከዛ ቡኃላ ወደ ዲላ የሚመለሰው ሚስጥራዊ በሆነ መልክ እራሱን ቀይሮ ኩማንደር ደረሰን ለማጥፋት ብቻ ነው፡፡ ወደ ውጭ ሊውጣ ወይስ ትንሽ እቤት ልቆይ እያለ ከራሱ ጋር በመሟገት ላይ ሳለ ሞባይሉ ጮኸ፡፡አነሳው፡፡
‹‹ኄሎ››
‹‹ሄሎ..ማን ልበል?››
‹‹እኔ ነኝ ኩማንደር ..››
‹‹ይቅርታ አላወቅኩሽም ›››
‹‹ሄለን ነኝ››
‹‹እሺ ሄለን ሰላም ነሽ?››
‹‹አለውልህ..የት ነህ?››
‹‹እቤቴ ነኝ››
‹‹ነጻነት ሆቴል ካፌ ውስጥ ነኝ ያለውት፡፡ልትመጣ ትችላለህ?››
‹‹መቼ?››
‹‹አሁን እዛ መናፈሻ ውስጥ ቁጭ ብዬ እየጠበቅኩህ ነው››
‹‹እሺ መጣው›› ብሎ ስልኩን ዘጋውና‹‹ይቺ ጉድ የጉድ ልጅ ደግሞ ምን ልትለኝ ይሆን?››እያለ በማሰላሰል እቤቱን ቆልፎ ወደ ነገረችው ካፌ አመራ፡፡ሊያገኛት፡፡እዛ ሲደርስ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ስለሆነ ጨለም እያለ ነው፡፡
‹‹ሰላም ነሽ ሄለን?››.አላት እጁን ለሰላምታ እየዘራጋ እሷም የተቋጠረ ፊቷን ሳትፈታ የዘረጋውን እጁን እየጨበጠች፡፡‹‹ሰላም ነኝ ቁጭ በል››አለችው ፡፡ተቀመጠ፡፡
‹‹ምን ሆነሻል?››
‹‹ምን ሆንኩ?››
‹‹ጥቁር በጥቁር ለብሰሻል..የተፈጠረ ችግር አለ?››
‹‹ባክህ የአያቴ ወንድም ሞቶ ነው፤ ጥቁር የለበስኩት ግን ቀጥታ ለዛ አይደለም››
‹‹ታዲያ ለምንድነው?››
‹‹የአባቴን ማንነት የማወቅ ዕድሌን ይዞብኝ ስለሞተ ለእዛ ሀዘን ነው››
‹‹አልገባኝም››
‹‹እሱ የአባቴን ማንነት እንደሚያውቅ ነግሮኝ.. ማንነቱንም በማግስቱ ሊነግረኝ ቃል ገብቶልኝ በደስታ እየፈነጠዝኩ ሳለው ነበር ለሊቱን ሞቶ ያደረው››አለችው፡፡ለእሱ ልትነግረው አልፈለገችም እንጂ አጐቷ በበሽታው እንደሞተ ሳይሆን በሮዝ እጅ እንደተገደለ ነው የምታምነው..ለዚህም ሙሉ በሙሉ እርግጠኛ ባያደርጋትም አንድ ሁለት ጠቋሚ ማስረጃዎች አሏት፡፡ይሄንን ግን ለጊዜውም ቢሆን ለዚህ ኩማደር ልትነግረው እልፈገችወም፡፡
‹‹ሲያሳዝን ..ይቅርታ ለቅሶ ስላልመጣው፡፡ አልሰማውም ነበር››አላት
‹‹ግድ የለም ››
‹‹አይዞሽ እሱ ባይነግርሽም የአባትሽን ማንነት እናትሽ በቅርብ እንደምትነግርሽ እተማመናለው››
‹‹አይ… እኔ ደግሞ ካልተገደደች በስተቀር ትነግረኛለች ብዬ አላስብም››
‹‹ታዲያ እንዴት ማስገደድ ይቻላል? እኔ ምን ልተባበርሽ ?››
‹‹አሁን ወደ እዚህ ቀጥሬያት እየመጣች ነው፡፡አብራን እንድታየን እፈልጋለው፡፡››
‹‹እንዴ መጥታለች እንዴ?እዚህ ዲላ ነው ያለችው?››
‹‹አዎ መጥታለች..እራስህን ተቆጣጥረህ እሷ ስትመጣ ሰላም ትላትና ችላ ብለህ ከእኔ ጋር ታወራለህ፡፡ እንጫወታለን››
‹‹አይ ይሄ ምን ይጠቅምሻል?››
‹‹ይጠቅመኛል…አብረን እንደዛ ስታየን ምን እንደሚሰማት ፤ምንስ እንደምታስብ ታውቃለህ ፡፡አንተ እኔን የቀረብከኝ እሷን ለመበቀል እንደሆነ ታስባለች..እርግጠኛ ነኝ በጣም ነው ስሜቷን የሚነካው..ፍራቻ ውስጥ የምትዘፈቀው፡፡››
‹‹እኔ እንጃ …ብቻ ከእሷ ጋር በአንድ ጠረጵዛ ፊት ለፊት እየተያዩ መቀመጥ የምቋቋመው ነገር አይመስለኝም››
‹‹እራስህን የግድ መቆጣጠር አለብህ…በቀል ነው አይደል የምትፈልገው..በቃ ምንም ሳትለፋ እኮ ዕድሉን እያመቻቸውልህ ነው››
‹‹እሺ እንዳልሽ..ግን አንቺ በጣም እየገረምሺኝ ነው››
‹‹እንዴት? ››
‹‹አስተሳሰብሽ ሁሉ ከእድሜሽ በላይ ነው››
‹‹አዎ አንተ ብቻ ሳትሆን ብዙ ሰዎች በተደጋጋሚ እንደዛ ይሉኛል፡፡ ስራሽ እና ንግግርሽ ትልቅ ሰው በተደጋጋሚ አስጠንቷ የላከሽ እንጂ ከውስጥሽ የመነጨ አይመስልም ..ጠቅላላ ነገረ ስራሽ ተዓማኒነት የለውም ይሉኛል..፡፡ይታይህ እኔ ስጋና ነፍስ ያለኝ ህያው ፍጡር ነኝ አይደል? ታዲያ ልክ አንድ ልብ ወለድ መጽሀፍ ውስጥ እንዳለ ገጸ ባሕሪ ተአማኒነት የለሽም ብሎ ትርጉም የሌለው ነገር መናገር ምንድነው፡፡ ››
‹‹እውነታቸውን እኮ ነው የ18 ዓመት ልጅ ብትሆኚ እንኳን አስተሳሰብሽ ይገርማል››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው፡፡ግን እኔ አብዛኛውን ዕውቀቴን ከባለፈ ህይወቴ ይዤ የመጣውት ይመስለኛል፡፡››
‹‹ከባለፈው ህይወቴ ስትይ?››በመገረም ጠየቃት፡፡
‹‹እኔ ከሁለት መቶ ወይም ሶስት መቶ አመት በፊት ሮም አካባቢ የምኖር ለፖለቲካው አለም እና ለስለላው ጥበብ በጣም ቅርብ የነበርኩ ሴት ነበርኩ፡፡አሁን ደግሞ ይሄው ዕጣ ፋንታዬ ሆኖ ዳግመኛ ኢትዮጵያ ውስጥ ዝብርቅርቅ ባለ ሁኔታ ተወልጄ እንተ ፊት ለፊት ቁጭ ብዬለው››ብላ ከአዕምሮው በላይ ስለሆነ እና ቅዠት የበዛበት ነገር ነገረችው፡፡‹‹ይህቺ ልጅ እማ ትከሻዋ ላይ ተደላድሎ የተቀመጠ ከራማ አላት፡፡እሱ ነው እንደ እዚህ የሚያስቀባዥራት›› እያለ በማሰላለሰል ላይ ሳለ
‹‹እሺ ሄለን››የሚል የሚያውቀው.. ለዓመታት ሲያፈቅረው የኖረው አሁን ደግሞ እጅግ የሚጠላው ድምጽ ከኃላው ሰማ፡፡ አልዞረም የተቀመጠበት ቦታ ስሩ ባለው የጽድ ዛፍ ጥላ በጨለማ ስለተሸፈነ መልኩ በግልጽ አይታይም እንዳቀረቀረ ጸጥ አለ.፡፡
‹‹ከሰው ጋ ነሽ እንዴ?››እያለች ወንበር ስባ ከመሀከላቸው ተቀመመጠች፡፡
‹‹ጓደኛዬ ነው ተዋወቁ››አለቻት ሄለን
ሮዝም የሄለንን ግብዣ ተቀብላ እጆን ለሰላምታ እየዘረጋች ‹‹ሮዝ እባላለው የሄለን ……››ብላ ንግግሯን ሳታገባድድ አቆመች ፡፡የምታየው ፊት ፈጽሞ ያልጠበቀችው ነው፡፡
ኩማንደር የሮዝ ከገመተው በላይ መበርገግ እና መደንዘዝ አስደሰተውና ተነቃቃ እና መተወን ጀመረ‹‹ኩማንደር መሀሪ እባላለው ሄለን ስላንቺ ብዙ ጊዜ ታወራልኛለች .በእውነት ድንቅ ልጅ ነው ያለሽ››አለና አጥብቆ እጆን እየወዘወዘ ጨበጣት፡፡
‹‹እንዴት ግን ?››አለች ሮዝ
:
#ክፍል_አስራ_አራት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...መሀሪ የዲላ ከተማ ኑዋሪነቱን ዛሬ ያበቃለታል፡፡ የመጨረሻው ቀን ነው፡፡ከፍተኛ ውጣ ውረድ ቢያሳልፍም በመጨረሻ ተሳክቶለታል፡፡ ከዲላ ወደ ዱከም ከተማ ተዘዋውሯል፡፡እርግጥ ይሄ የዝውውር ጉዳይ ከላይ እንደተገለፀው እንዲህ በቀላሉ የተሳካ አይደለም፡፡ መቶ ሺ ብር ከኪሱ አውጥቷበታል፡፡ለጉቦ፡፡ዝውውሩን ደግሞ አስቸጋሪ ያደረገው ከአንዱ የኢትዮጵያ ክልል ወደሌላው ክልል መሆኑ ነው፡፡ከደቡብ ክልል ወደ ኦሮሚያ ክልል፡፡ ለአንድ መንግስት ስራተኛ በዚህ መልኩ ከክልል ወደ ክልል መዘዋወር ልክ ከኢትዬያ ወደ ጁብቲ የመዘዋወር ያህል የማይታሰብና አስቸጋሪ ሆኖ ነበር ያገኘው፡፡፡፡እስከዛሬ አንድ ሙሉ ድፍን ሀገር መስላ ትታየው የነበረችው ኢትዬጵያ በስነ-ልቦና ብቻ ሳይሆን በተግባርም እንዲህ የተከፋፈለች ብዙ ሀገር መሆኖን የተረዳው በዚህ ዝውውር ጉዳይ ነው፡፡ከአንዱ ክልል ባለስልጣኖች ወደ ሌላው ክልል ባለስልጣኖች ሲማላለስ ይሄም ጉዳይ በጣም አስደንግጦታል፡፡ለማንኛውም ከህግና ከመብት ይልቅ ገንዘብ ኃይል አለውና በገንዘቡ ኃይል የማይታሰብ ነው ያሉትን ጉዳይ እንዲያስቡበት….አይደረግም ያሉትን ነገርም እንዲያደርጉት አስገድዷቸዋል፡፡አሁን ዱከም ገብቷል ፡፡የዱከም ከተማ ፖሊስ አዛዥ ሆኖል፡፡ ዱከምን የመረጣት ለበቅል ተልዕኮው ስትራቴጂካላዊ ቦታ ነች ብሎ ስላመነ ነው፡፡አዲስአባ የከተመችውን ሮዝን ናዝሬት አዲስ ቤት ገዝቶ አዲስ ሚስት አግብቶ እየኖረ ያለውን ቀለምወርቅንና እዛው ዲላ መደበኛ ስራውን እየሰራ ያለውን የቀድሞ ጓደኛውን ኩማንደር ደረሰን ከዱከም እየተስፈነጠረ ለማጥቃት ይመቸኛል ብሎ መርጧታል አሁን ቤቱን ሸጦ አጠናቋል፡፡ለመስታወት የሚገባትን ደሞዝ ሰጥቷት ሸኝቷታል፡፡አሁን ያስፈልጉኛ ብሎ የመረጣቸውን የግል ዕቃዎች ሸክፎ ዝግጁ ሆኖ አጠናቋል፡፡አሁን የቀርው አንድ ነገር ቢኖር ይሄ ቀን መሽቶ ሲነጋ በለሊት ዕቃውን ጭኖ ከተማውን ለቆ ወደ ዱከም መፈትለክ ብቻ ነው፡፡ከዛ ቡኃላ ወደ ዲላ የሚመለሰው ሚስጥራዊ በሆነ መልክ እራሱን ቀይሮ ኩማንደር ደረሰን ለማጥፋት ብቻ ነው፡፡ ወደ ውጭ ሊውጣ ወይስ ትንሽ እቤት ልቆይ እያለ ከራሱ ጋር በመሟገት ላይ ሳለ ሞባይሉ ጮኸ፡፡አነሳው፡፡
‹‹ኄሎ››
‹‹ሄሎ..ማን ልበል?››
‹‹እኔ ነኝ ኩማንደር ..››
‹‹ይቅርታ አላወቅኩሽም ›››
‹‹ሄለን ነኝ››
‹‹እሺ ሄለን ሰላም ነሽ?››
‹‹አለውልህ..የት ነህ?››
‹‹እቤቴ ነኝ››
‹‹ነጻነት ሆቴል ካፌ ውስጥ ነኝ ያለውት፡፡ልትመጣ ትችላለህ?››
‹‹መቼ?››
‹‹አሁን እዛ መናፈሻ ውስጥ ቁጭ ብዬ እየጠበቅኩህ ነው››
‹‹እሺ መጣው›› ብሎ ስልኩን ዘጋውና‹‹ይቺ ጉድ የጉድ ልጅ ደግሞ ምን ልትለኝ ይሆን?››እያለ በማሰላሰል እቤቱን ቆልፎ ወደ ነገረችው ካፌ አመራ፡፡ሊያገኛት፡፡እዛ ሲደርስ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ስለሆነ ጨለም እያለ ነው፡፡
‹‹ሰላም ነሽ ሄለን?››.አላት እጁን ለሰላምታ እየዘራጋ እሷም የተቋጠረ ፊቷን ሳትፈታ የዘረጋውን እጁን እየጨበጠች፡፡‹‹ሰላም ነኝ ቁጭ በል››አለችው ፡፡ተቀመጠ፡፡
‹‹ምን ሆነሻል?››
‹‹ምን ሆንኩ?››
‹‹ጥቁር በጥቁር ለብሰሻል..የተፈጠረ ችግር አለ?››
‹‹ባክህ የአያቴ ወንድም ሞቶ ነው፤ ጥቁር የለበስኩት ግን ቀጥታ ለዛ አይደለም››
‹‹ታዲያ ለምንድነው?››
‹‹የአባቴን ማንነት የማወቅ ዕድሌን ይዞብኝ ስለሞተ ለእዛ ሀዘን ነው››
‹‹አልገባኝም››
‹‹እሱ የአባቴን ማንነት እንደሚያውቅ ነግሮኝ.. ማንነቱንም በማግስቱ ሊነግረኝ ቃል ገብቶልኝ በደስታ እየፈነጠዝኩ ሳለው ነበር ለሊቱን ሞቶ ያደረው››አለችው፡፡ለእሱ ልትነግረው አልፈለገችም እንጂ አጐቷ በበሽታው እንደሞተ ሳይሆን በሮዝ እጅ እንደተገደለ ነው የምታምነው..ለዚህም ሙሉ በሙሉ እርግጠኛ ባያደርጋትም አንድ ሁለት ጠቋሚ ማስረጃዎች አሏት፡፡ይሄንን ግን ለጊዜውም ቢሆን ለዚህ ኩማደር ልትነግረው እልፈገችወም፡፡
‹‹ሲያሳዝን ..ይቅርታ ለቅሶ ስላልመጣው፡፡ አልሰማውም ነበር››አላት
‹‹ግድ የለም ››
‹‹አይዞሽ እሱ ባይነግርሽም የአባትሽን ማንነት እናትሽ በቅርብ እንደምትነግርሽ እተማመናለው››
‹‹አይ… እኔ ደግሞ ካልተገደደች በስተቀር ትነግረኛለች ብዬ አላስብም››
‹‹ታዲያ እንዴት ማስገደድ ይቻላል? እኔ ምን ልተባበርሽ ?››
‹‹አሁን ወደ እዚህ ቀጥሬያት እየመጣች ነው፡፡አብራን እንድታየን እፈልጋለው፡፡››
‹‹እንዴ መጥታለች እንዴ?እዚህ ዲላ ነው ያለችው?››
‹‹አዎ መጥታለች..እራስህን ተቆጣጥረህ እሷ ስትመጣ ሰላም ትላትና ችላ ብለህ ከእኔ ጋር ታወራለህ፡፡ እንጫወታለን››
‹‹አይ ይሄ ምን ይጠቅምሻል?››
‹‹ይጠቅመኛል…አብረን እንደዛ ስታየን ምን እንደሚሰማት ፤ምንስ እንደምታስብ ታውቃለህ ፡፡አንተ እኔን የቀረብከኝ እሷን ለመበቀል እንደሆነ ታስባለች..እርግጠኛ ነኝ በጣም ነው ስሜቷን የሚነካው..ፍራቻ ውስጥ የምትዘፈቀው፡፡››
‹‹እኔ እንጃ …ብቻ ከእሷ ጋር በአንድ ጠረጵዛ ፊት ለፊት እየተያዩ መቀመጥ የምቋቋመው ነገር አይመስለኝም››
‹‹እራስህን የግድ መቆጣጠር አለብህ…በቀል ነው አይደል የምትፈልገው..በቃ ምንም ሳትለፋ እኮ ዕድሉን እያመቻቸውልህ ነው››
‹‹እሺ እንዳልሽ..ግን አንቺ በጣም እየገረምሺኝ ነው››
‹‹እንዴት? ››
‹‹አስተሳሰብሽ ሁሉ ከእድሜሽ በላይ ነው››
‹‹አዎ አንተ ብቻ ሳትሆን ብዙ ሰዎች በተደጋጋሚ እንደዛ ይሉኛል፡፡ ስራሽ እና ንግግርሽ ትልቅ ሰው በተደጋጋሚ አስጠንቷ የላከሽ እንጂ ከውስጥሽ የመነጨ አይመስልም ..ጠቅላላ ነገረ ስራሽ ተዓማኒነት የለውም ይሉኛል..፡፡ይታይህ እኔ ስጋና ነፍስ ያለኝ ህያው ፍጡር ነኝ አይደል? ታዲያ ልክ አንድ ልብ ወለድ መጽሀፍ ውስጥ እንዳለ ገጸ ባሕሪ ተአማኒነት የለሽም ብሎ ትርጉም የሌለው ነገር መናገር ምንድነው፡፡ ››
‹‹እውነታቸውን እኮ ነው የ18 ዓመት ልጅ ብትሆኚ እንኳን አስተሳሰብሽ ይገርማል››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው፡፡ግን እኔ አብዛኛውን ዕውቀቴን ከባለፈ ህይወቴ ይዤ የመጣውት ይመስለኛል፡፡››
‹‹ከባለፈው ህይወቴ ስትይ?››በመገረም ጠየቃት፡፡
‹‹እኔ ከሁለት መቶ ወይም ሶስት መቶ አመት በፊት ሮም አካባቢ የምኖር ለፖለቲካው አለም እና ለስለላው ጥበብ በጣም ቅርብ የነበርኩ ሴት ነበርኩ፡፡አሁን ደግሞ ይሄው ዕጣ ፋንታዬ ሆኖ ዳግመኛ ኢትዮጵያ ውስጥ ዝብርቅርቅ ባለ ሁኔታ ተወልጄ እንተ ፊት ለፊት ቁጭ ብዬለው››ብላ ከአዕምሮው በላይ ስለሆነ እና ቅዠት የበዛበት ነገር ነገረችው፡፡‹‹ይህቺ ልጅ እማ ትከሻዋ ላይ ተደላድሎ የተቀመጠ ከራማ አላት፡፡እሱ ነው እንደ እዚህ የሚያስቀባዥራት›› እያለ በማሰላለሰል ላይ ሳለ
‹‹እሺ ሄለን››የሚል የሚያውቀው.. ለዓመታት ሲያፈቅረው የኖረው አሁን ደግሞ እጅግ የሚጠላው ድምጽ ከኃላው ሰማ፡፡ አልዞረም የተቀመጠበት ቦታ ስሩ ባለው የጽድ ዛፍ ጥላ በጨለማ ስለተሸፈነ መልኩ በግልጽ አይታይም እንዳቀረቀረ ጸጥ አለ.፡፡
‹‹ከሰው ጋ ነሽ እንዴ?››እያለች ወንበር ስባ ከመሀከላቸው ተቀመመጠች፡፡
‹‹ጓደኛዬ ነው ተዋወቁ››አለቻት ሄለን
ሮዝም የሄለንን ግብዣ ተቀብላ እጆን ለሰላምታ እየዘረጋች ‹‹ሮዝ እባላለው የሄለን ……››ብላ ንግግሯን ሳታገባድድ አቆመች ፡፡የምታየው ፊት ፈጽሞ ያልጠበቀችው ነው፡፡
ኩማንደር የሮዝ ከገመተው በላይ መበርገግ እና መደንዘዝ አስደሰተውና ተነቃቃ እና መተወን ጀመረ‹‹ኩማንደር መሀሪ እባላለው ሄለን ስላንቺ ብዙ ጊዜ ታወራልኛለች .በእውነት ድንቅ ልጅ ነው ያለሽ››አለና አጥብቆ እጆን እየወዘወዘ ጨበጣት፡፡
‹‹እንዴት ግን ?››አለች ሮዝ
❤3👍2
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_አስራ_አምስት
:
✍ድርሰት በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...ኩማንደር መሀሪ የዱከም ከተማ ፖሊስ አዛዥ ሆኖ ስራ ከጀመረ አንድ ወር ተቆጥሯል፡፡ቀናቷቹ ሲቆጠሩ አንድ ወር አካባቢ ብቻ ይሁኑ እንጂ በተግባር ሲመነዘር ወይም ኩማደሩ የከወናቸውን ነገር ሚዛን ላይ ሲቀመጥ በጣም ብዙ ነው፡፡ከተማዋን ከተገመተው በላይ ፈጥኖ ተቆጣጥሮታል፡፡በከተማዋ ኑዋሪዎችም ስለ እሱ ማውራት በሹክሹክታም ቢሆን ጀምሯል፡፡ጨካኝነቱን፤ጉበኝነቱን እና ከተቋጠረ የማይፈታ ፊቱ መነጋሪያ ሆኖል፡፡ይህን ስለእሱ የሚነገሩትን ነገሮች ቀድሞ የሚያውቁት የዲላ ከተማ ኑዋሪዎች ቢሰሙ ሽንጣቸውን ገትረው ይሄማ የእሱ ባህሪ አይደለም ብለው እንደሚከራከሩለት የማይጠረጠር ነው፡፡ግን እውነታው አሁን ያለበት ሁኔታ ነው....የተለየ ሰው መሆኑ ነው፡፡
ዛሬ የእለት ስራውን አከናውኖ ከቢሮ ወጣና ወደ ምስራቅ ሆቴል በማምራት እራቱን በልቶ ወደ ቤቱ ጉዞ ሲጀምር ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ሊሆን አስራ አምስት ደቂቃ ብቻ ነው የቀረው፡፡ቤቱ በመዘጋጃው ወደ ውስጥ በሚወስደው መንገድ 300 ሜትር ያህል ገባ ብሎ ሁለተኛው መንገድ ላይ ነው፡፡የሚኖረው ሙሉ ግቢ ለብቻው ተከራይቶ ነው፡ዘበኛ የለውም …የቤት ሰራተኛ የለው፡፡ብቸውን ይባል ብቻውን ይወጣል፡፡ወደ ቤቱ ሲቃረብ አንድ ዘመናይ ሴት የአጥሩን በራፍ ተደግፋ ስትጠብቀው ተመለከተ.. ጨለማው በላይዋ ላይ ስላጠላባት ፊቷን ማየት እና ማንነቷን መለየት አልተቻለውም፡፡በዚህ ሰዓት በራፉን የሙጥኝ ብላ የምትጠብቀው ይሄኔ ባሏ ደብድቦ ያበረራት ሴት ትሆናለች..ታዲያ ወደ ፖሊስ ጣቢያ በማቅናት ፋንታ ምን ወደ ቤቱ አስመጣት..?ምን አልባት እቤት በመምጣቷ በሀዘኔታ የተለየ የህግ ድጋፍ ያደርግልኛል ብላ አስባ ይሆን..?ይህን እና የመሳሰሉትን ሀሳቦች እያሰበ ተጠጋት …ሲጠጋት ለያት ..ሲለያት ደግሞ ደነገጠ..በጣም ደነገጠ ፡፡ከዛም አልፎ ግራ ተጋባ ፡፡ወደኃላ ይመለስ ወይስ ወደ ፊት ይቀጥል… .?፡፡ሽጉጡን ያውጣ ወይስ ትንሽ ትእግስት ያድርግ...?አንዱንም ነገር ሳይወስን ስሯ ደረሰ..ከኪሱ ቁልፉን በማውጣት ከፈተና ገባ..ከመዝጋቱ በፊት ጀርባውን ታካው ተከትላው ገባች፡፡የውጩን በራፍ ቆለፈውና ..ወደ ውስጥ በመዝለቅ የሳሎኑን በራፍን ከፍቶ..ወደ ውስጥ ገባ፡፡በራፉን ክፍት ትቶ አልፎ ወደመኝታ ቤቱ አለፈ፡፡እሷ ወደ ውስጥ ዘልቃ ገባችና ሳሎንና ባገኘችው ወንበር ተደላድላ ተቀመጠች፡፡ውስጧ ግን አሁንም ትርምስምስ እንዳለ ነው..በሽብር እና በፍራቻ መካከል የተደበላለቀ ውጥንቅጡ የወጣ ስሜት፡፡
መሀሪ ለብሶት የነበረውን የደንብ ልብሱን በቢጃማ ቀይሮ ትንሽ የጐደለለት የውስኪ ጠርሙስ ከሁለት ብርጭቆ ጋር ይዞ ብቅ አለ፡፡በሁለቱም ቀዳና አንዱን አቀብሏት የራሱን ይዞ ከፊት ለፊቷ ባለው ወንበር ተቀመጠ፡፡
‹‹መቼስ ውስኪ ቤት የከፈትሽው የውስኪ አድናቂ ስለሆንሽ ነው ብዬ ነው ውስኪ የጋበዝኩሽ››
‹‹አመሰግናለው…››አለችው እና ከሰጣት ብርጭቆ አንዴ ጠቀም አድርጋ ተጐነጨችለት፡፡
‹‹እራት እንዳልጋብዝሽ ቤቴ ውስጥ የምግብ ዘር የለም››
‹‹በልቼ ነው የመጣውት››
‹‹አይ አሪፍ ነው››
‹‹ትቀበለኛለህ ብዬ ገምቼ የነበረው በእንደዚህ አይነት ሁኔታ አልነበረም››
‹‹እንዴት ነበር የጠበቅሽው.?››
‹‹እኔ እንጃ ብቻ እቤቴን ማን አሳየሽ ብለህ የምትጮኀብኝ…ምናባሽ ልትሰሪ መጣሽ ብለህ የምታንቧርቅብኝ….ከበራፍህ ገፍትረህ የምታባርረኝ..ብዙ ብዙ መጥፎ ምላሾችን ካንተ እንደምቀበል እያሰብኩ ነው የመጣውት፡፡››
ያሰብሻቸውን ነገሮች ሁሉ ያላደረግኩት ላደርጋቸው ሳልፈልግ ቀርቼ ..ወይም ባንቺ የደረሰብኝን በደል ዘንግቼው ሳይሆን ስላልተዘጋጀውበት ነው ፡፡አመጣጥሽ ፍጹም ድንገተኛ እና ያለሰብኩበት ስለነበረ ደንግጬ ነው፡፡ግን የገረመኝ አንቺ የምትይውን ያህል የተጨነቅሽ እና ወደ እኔ መምጣት የፈራሽ ከሆነ ምን አስመጣሽ..አትቀሪም ነበር፡፡››
‹‹ቀን እጅህ ላይ ቢጥለኝ. ..ቢጨንቀኝ ነው ››
‹‹አልገባኝም… ጉዳይሽ እኔ ጋር እንድትመጪ የግድ አስገድዶሽ ቢሆን እንኳን በቀን ሰው ባለበት ቦታ ጠብቀሽ ልታነጋግሪኝ ትችይ ነበር፡፡እንዴት በዚህ ጨለማ ለዛውም ማንም በሌለበት በቤቴ ለመምጣ ደፈርሽ…?እኔ እኮ ቀን ሲገጥምልኝ ሁኔታዎች ሲመቻቹልኝ በእርግጠኝነት ልገድልሽ ወስኜ ያለው ሰው ነኝ ››
‹‹አውቃለው… እኔም ለዛው ነው በጨለማ ማንም ሳያየኝ እቤትህ ድረስ ሹልክ ብዬ የመጣውልህ››
‹‹አልገባኝም? ምነው ..እራሴን ከማጠፋ እሱ ጋር ሄጄ ያጥፋኝ ብለሽ ነው?››
‹‹አረ እኔማ በጣም መኖር እፈልጋለው….
ግን ግን..!!!››ብላ ተንደርድራ ተነሳችና ጉልበቱ ላይ ተደፋችበት ንግግሯን ቀጠለች ‹‹ ይሄው እንደፈለግክ አድርገኝ መሞት ይገባታልም ካልክ ይሄው አሁኑኑ ግደለኝ..ስጋዬን ቦዳድሰህ ጣለው..ግን እባክህ ልጄን ተውልኝ..እሷን በመጉዳት እኔን ለመበቀል አትሞክር ያ ለአንድ እናት ምን ያል አስቸጋሪና ልትቋቋመው የማትችለው ነገር እንደሆነ እባክህ ይግባህ››
‹‹ተነስተሸ ወደ ቦታሽ ተመለሺና እንነጋገር››
‹‹እንድነሳ …እኔ ላይ ያነጣጠረው የበቀል ጦርህ እሷ ላይ እንደማይሰካ ትንሽ ተስፋ ስጠኝ ››
‹‹መጀመሪያ ተነሺ …ከዛ እንደራደራለን፡፡››
‹‹እሺ በፈለከው መንገድ በህይወቴም ቢሆን እደራደርሀለው፡፡››ብላ በዝግታ ተነሳችና ወደ ቦታዎ ተመልሳ ተቀመጠች፡፡ብርጭቆዋን አነሳችና በአንዴ አጋባችው፡፡ጨምሮ ቀዳላት፡፡
‹‹እሷ ንግግሯን ቀጠለች‹‹ እባክህ ልጄን ከደበቅክበት አውጣና ስጠኝ ..እናቴ ልታብድ ነው በለቅሶ ብዛት አይኖቾ ሊጠፋ ነው..እባክ መልስልን…አባክህ …በፈጠረህ››
‹‹አይዞሽ ደህንነቷ በጣም በአስተማማኝ ሁኔታ እየተጠበቀ ነው ፡፡ደህና እንደሆነች ደግሞ ደግማ ደጋግማ ለእናትሽ እየደወለች እያናገረቻው መሰለኝ?››
‹‹ወይኔ ጌታዬ እንደፈራውት ባንተ እጅ ላይ ነች ማለት ነው ፡፡ምን አይነት ጨካኝ ነህ ?፡፡ልጄን በምን ዓይንህ አየህብኝ እኔ እያለውልህ..አንገቴን በቆንጨራ ቆራርጠህ እኮ ለውሻ መስጠት ትችል ነበር..ግንባሬን በሽጉጥ መፈርከስም ትችል ነበር..ያም ካላረካህ ሆዴን በሳንጃ ዘንጥለህ አንጀቴን ጐልጉለህ ማውጣት ትችል ነበር..ያስቀየምኩህ ፤የበደልኩህ፤እኔ..ልጄ ምኑም ውስጥ የለችበትም እኮ!!!››
‹‹ከምኑም እንደሌለችበት አውቃለው ፡፡ግን ባጋጣሚ ሲፈርድባት ካንቺ መሀጸን ወጣች…አየሽ አንድ የምትጠይውን ሰው ለመበቀል ቀጥታ ሰውዬው ላይ አካላዊም ሆነ ስነልቦናዊ ጥቃት ከማድረስ ይልቅ የዛ ሰውዬ ምርጥ የሆኑ ነገሮችን መንጠቅ ይበልጥ በቀልሽን ፍሬያማ እንደሚያደርግ ማወቅ አለብሽ››አላት ዘና ብሎ መጠጡን እየተጐነጨ፡፡
ሮዝ ፊት ለፊቱ በሽንፈት አንገቷን ደፍታ ሞራሏን አንኮታኩታ ሲያያት ውስጡ በእርካታ ተጥለቀለቀ፡፡ ይህ ሁሉ ግ በእሱ ጥረት እና ብቃት የመጣ ድል ሳይሆን በሄለን እስትራቴጂ ውጤት ነው፡፡ሄለን ከቤት እንደጠፋች ያውቃል ፡፡ምክንያቱም በየቀኑ እየደወለች የቀን ውሎዋን ትነግረዋለች ግን ያደረገችውን ሁሉ ያደረገችው በእሱ ተገዳ ወይም ታፍና ሳይሆን በራሶ ሙሉ ፍቃድና ዕቅድ ነው፡፡ቢሆንም የሮዝን ውንጀላ አልጠላውም ..እንደውም በተቃራኒው ተመችቶታል ምክንቱም እንደእዛ ማሰቧ ብቻ በእሷ ላይ የበላይነት እንዲኖረው ያግዘዋል፡፡
ሰዓቱን ተመለከተ ሶስት ሰዓት አልፎል፡፡‹‹አሁን መሸብስ ሂጂና ነገጥዋ ሁለት ሰት አካባቢ ተመልሰሽ ነይ እኔም እስከዛ ተረጋቼ ላስብበት ከልጅሽ እንድርቅ ልጅሽን እንድተውልሽ ከፈለግሽ እንደእዛ ባደርግ አገኝ የነበረውን እርካታ የሚያካክስ ነገር ካንቺ ማግኘት እፈልጋለው እንግዲህ ጥያቄው
:
#ክፍል_አስራ_አምስት
:
✍ድርሰት በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...ኩማንደር መሀሪ የዱከም ከተማ ፖሊስ አዛዥ ሆኖ ስራ ከጀመረ አንድ ወር ተቆጥሯል፡፡ቀናቷቹ ሲቆጠሩ አንድ ወር አካባቢ ብቻ ይሁኑ እንጂ በተግባር ሲመነዘር ወይም ኩማደሩ የከወናቸውን ነገር ሚዛን ላይ ሲቀመጥ በጣም ብዙ ነው፡፡ከተማዋን ከተገመተው በላይ ፈጥኖ ተቆጣጥሮታል፡፡በከተማዋ ኑዋሪዎችም ስለ እሱ ማውራት በሹክሹክታም ቢሆን ጀምሯል፡፡ጨካኝነቱን፤ጉበኝነቱን እና ከተቋጠረ የማይፈታ ፊቱ መነጋሪያ ሆኖል፡፡ይህን ስለእሱ የሚነገሩትን ነገሮች ቀድሞ የሚያውቁት የዲላ ከተማ ኑዋሪዎች ቢሰሙ ሽንጣቸውን ገትረው ይሄማ የእሱ ባህሪ አይደለም ብለው እንደሚከራከሩለት የማይጠረጠር ነው፡፡ግን እውነታው አሁን ያለበት ሁኔታ ነው....የተለየ ሰው መሆኑ ነው፡፡
ዛሬ የእለት ስራውን አከናውኖ ከቢሮ ወጣና ወደ ምስራቅ ሆቴል በማምራት እራቱን በልቶ ወደ ቤቱ ጉዞ ሲጀምር ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ሊሆን አስራ አምስት ደቂቃ ብቻ ነው የቀረው፡፡ቤቱ በመዘጋጃው ወደ ውስጥ በሚወስደው መንገድ 300 ሜትር ያህል ገባ ብሎ ሁለተኛው መንገድ ላይ ነው፡፡የሚኖረው ሙሉ ግቢ ለብቻው ተከራይቶ ነው፡ዘበኛ የለውም …የቤት ሰራተኛ የለው፡፡ብቸውን ይባል ብቻውን ይወጣል፡፡ወደ ቤቱ ሲቃረብ አንድ ዘመናይ ሴት የአጥሩን በራፍ ተደግፋ ስትጠብቀው ተመለከተ.. ጨለማው በላይዋ ላይ ስላጠላባት ፊቷን ማየት እና ማንነቷን መለየት አልተቻለውም፡፡በዚህ ሰዓት በራፉን የሙጥኝ ብላ የምትጠብቀው ይሄኔ ባሏ ደብድቦ ያበረራት ሴት ትሆናለች..ታዲያ ወደ ፖሊስ ጣቢያ በማቅናት ፋንታ ምን ወደ ቤቱ አስመጣት..?ምን አልባት እቤት በመምጣቷ በሀዘኔታ የተለየ የህግ ድጋፍ ያደርግልኛል ብላ አስባ ይሆን..?ይህን እና የመሳሰሉትን ሀሳቦች እያሰበ ተጠጋት …ሲጠጋት ለያት ..ሲለያት ደግሞ ደነገጠ..በጣም ደነገጠ ፡፡ከዛም አልፎ ግራ ተጋባ ፡፡ወደኃላ ይመለስ ወይስ ወደ ፊት ይቀጥል… .?፡፡ሽጉጡን ያውጣ ወይስ ትንሽ ትእግስት ያድርግ...?አንዱንም ነገር ሳይወስን ስሯ ደረሰ..ከኪሱ ቁልፉን በማውጣት ከፈተና ገባ..ከመዝጋቱ በፊት ጀርባውን ታካው ተከትላው ገባች፡፡የውጩን በራፍ ቆለፈውና ..ወደ ውስጥ በመዝለቅ የሳሎኑን በራፍን ከፍቶ..ወደ ውስጥ ገባ፡፡በራፉን ክፍት ትቶ አልፎ ወደመኝታ ቤቱ አለፈ፡፡እሷ ወደ ውስጥ ዘልቃ ገባችና ሳሎንና ባገኘችው ወንበር ተደላድላ ተቀመጠች፡፡ውስጧ ግን አሁንም ትርምስምስ እንዳለ ነው..በሽብር እና በፍራቻ መካከል የተደበላለቀ ውጥንቅጡ የወጣ ስሜት፡፡
መሀሪ ለብሶት የነበረውን የደንብ ልብሱን በቢጃማ ቀይሮ ትንሽ የጐደለለት የውስኪ ጠርሙስ ከሁለት ብርጭቆ ጋር ይዞ ብቅ አለ፡፡በሁለቱም ቀዳና አንዱን አቀብሏት የራሱን ይዞ ከፊት ለፊቷ ባለው ወንበር ተቀመጠ፡፡
‹‹መቼስ ውስኪ ቤት የከፈትሽው የውስኪ አድናቂ ስለሆንሽ ነው ብዬ ነው ውስኪ የጋበዝኩሽ››
‹‹አመሰግናለው…››አለችው እና ከሰጣት ብርጭቆ አንዴ ጠቀም አድርጋ ተጐነጨችለት፡፡
‹‹እራት እንዳልጋብዝሽ ቤቴ ውስጥ የምግብ ዘር የለም››
‹‹በልቼ ነው የመጣውት››
‹‹አይ አሪፍ ነው››
‹‹ትቀበለኛለህ ብዬ ገምቼ የነበረው በእንደዚህ አይነት ሁኔታ አልነበረም››
‹‹እንዴት ነበር የጠበቅሽው.?››
‹‹እኔ እንጃ ብቻ እቤቴን ማን አሳየሽ ብለህ የምትጮኀብኝ…ምናባሽ ልትሰሪ መጣሽ ብለህ የምታንቧርቅብኝ….ከበራፍህ ገፍትረህ የምታባርረኝ..ብዙ ብዙ መጥፎ ምላሾችን ካንተ እንደምቀበል እያሰብኩ ነው የመጣውት፡፡››
ያሰብሻቸውን ነገሮች ሁሉ ያላደረግኩት ላደርጋቸው ሳልፈልግ ቀርቼ ..ወይም ባንቺ የደረሰብኝን በደል ዘንግቼው ሳይሆን ስላልተዘጋጀውበት ነው ፡፡አመጣጥሽ ፍጹም ድንገተኛ እና ያለሰብኩበት ስለነበረ ደንግጬ ነው፡፡ግን የገረመኝ አንቺ የምትይውን ያህል የተጨነቅሽ እና ወደ እኔ መምጣት የፈራሽ ከሆነ ምን አስመጣሽ..አትቀሪም ነበር፡፡››
‹‹ቀን እጅህ ላይ ቢጥለኝ. ..ቢጨንቀኝ ነው ››
‹‹አልገባኝም… ጉዳይሽ እኔ ጋር እንድትመጪ የግድ አስገድዶሽ ቢሆን እንኳን በቀን ሰው ባለበት ቦታ ጠብቀሽ ልታነጋግሪኝ ትችይ ነበር፡፡እንዴት በዚህ ጨለማ ለዛውም ማንም በሌለበት በቤቴ ለመምጣ ደፈርሽ…?እኔ እኮ ቀን ሲገጥምልኝ ሁኔታዎች ሲመቻቹልኝ በእርግጠኝነት ልገድልሽ ወስኜ ያለው ሰው ነኝ ››
‹‹አውቃለው… እኔም ለዛው ነው በጨለማ ማንም ሳያየኝ እቤትህ ድረስ ሹልክ ብዬ የመጣውልህ››
‹‹አልገባኝም? ምነው ..እራሴን ከማጠፋ እሱ ጋር ሄጄ ያጥፋኝ ብለሽ ነው?››
‹‹አረ እኔማ በጣም መኖር እፈልጋለው….
ግን ግን..!!!››ብላ ተንደርድራ ተነሳችና ጉልበቱ ላይ ተደፋችበት ንግግሯን ቀጠለች ‹‹ ይሄው እንደፈለግክ አድርገኝ መሞት ይገባታልም ካልክ ይሄው አሁኑኑ ግደለኝ..ስጋዬን ቦዳድሰህ ጣለው..ግን እባክህ ልጄን ተውልኝ..እሷን በመጉዳት እኔን ለመበቀል አትሞክር ያ ለአንድ እናት ምን ያል አስቸጋሪና ልትቋቋመው የማትችለው ነገር እንደሆነ እባክህ ይግባህ››
‹‹ተነስተሸ ወደ ቦታሽ ተመለሺና እንነጋገር››
‹‹እንድነሳ …እኔ ላይ ያነጣጠረው የበቀል ጦርህ እሷ ላይ እንደማይሰካ ትንሽ ተስፋ ስጠኝ ››
‹‹መጀመሪያ ተነሺ …ከዛ እንደራደራለን፡፡››
‹‹እሺ በፈለከው መንገድ በህይወቴም ቢሆን እደራደርሀለው፡፡››ብላ በዝግታ ተነሳችና ወደ ቦታዎ ተመልሳ ተቀመጠች፡፡ብርጭቆዋን አነሳችና በአንዴ አጋባችው፡፡ጨምሮ ቀዳላት፡፡
‹‹እሷ ንግግሯን ቀጠለች‹‹ እባክህ ልጄን ከደበቅክበት አውጣና ስጠኝ ..እናቴ ልታብድ ነው በለቅሶ ብዛት አይኖቾ ሊጠፋ ነው..እባክ መልስልን…አባክህ …በፈጠረህ››
‹‹አይዞሽ ደህንነቷ በጣም በአስተማማኝ ሁኔታ እየተጠበቀ ነው ፡፡ደህና እንደሆነች ደግሞ ደግማ ደጋግማ ለእናትሽ እየደወለች እያናገረቻው መሰለኝ?››
‹‹ወይኔ ጌታዬ እንደፈራውት ባንተ እጅ ላይ ነች ማለት ነው ፡፡ምን አይነት ጨካኝ ነህ ?፡፡ልጄን በምን ዓይንህ አየህብኝ እኔ እያለውልህ..አንገቴን በቆንጨራ ቆራርጠህ እኮ ለውሻ መስጠት ትችል ነበር..ግንባሬን በሽጉጥ መፈርከስም ትችል ነበር..ያም ካላረካህ ሆዴን በሳንጃ ዘንጥለህ አንጀቴን ጐልጉለህ ማውጣት ትችል ነበር..ያስቀየምኩህ ፤የበደልኩህ፤እኔ..ልጄ ምኑም ውስጥ የለችበትም እኮ!!!››
‹‹ከምኑም እንደሌለችበት አውቃለው ፡፡ግን ባጋጣሚ ሲፈርድባት ካንቺ መሀጸን ወጣች…አየሽ አንድ የምትጠይውን ሰው ለመበቀል ቀጥታ ሰውዬው ላይ አካላዊም ሆነ ስነልቦናዊ ጥቃት ከማድረስ ይልቅ የዛ ሰውዬ ምርጥ የሆኑ ነገሮችን መንጠቅ ይበልጥ በቀልሽን ፍሬያማ እንደሚያደርግ ማወቅ አለብሽ››አላት ዘና ብሎ መጠጡን እየተጐነጨ፡፡
ሮዝ ፊት ለፊቱ በሽንፈት አንገቷን ደፍታ ሞራሏን አንኮታኩታ ሲያያት ውስጡ በእርካታ ተጥለቀለቀ፡፡ ይህ ሁሉ ግ በእሱ ጥረት እና ብቃት የመጣ ድል ሳይሆን በሄለን እስትራቴጂ ውጤት ነው፡፡ሄለን ከቤት እንደጠፋች ያውቃል ፡፡ምክንያቱም በየቀኑ እየደወለች የቀን ውሎዋን ትነግረዋለች ግን ያደረገችውን ሁሉ ያደረገችው በእሱ ተገዳ ወይም ታፍና ሳይሆን በራሶ ሙሉ ፍቃድና ዕቅድ ነው፡፡ቢሆንም የሮዝን ውንጀላ አልጠላውም ..እንደውም በተቃራኒው ተመችቶታል ምክንቱም እንደእዛ ማሰቧ ብቻ በእሷ ላይ የበላይነት እንዲኖረው ያግዘዋል፡፡
ሰዓቱን ተመለከተ ሶስት ሰዓት አልፎል፡፡‹‹አሁን መሸብስ ሂጂና ነገጥዋ ሁለት ሰት አካባቢ ተመልሰሽ ነይ እኔም እስከዛ ተረጋቼ ላስብበት ከልጅሽ እንድርቅ ልጅሽን እንድተውልሽ ከፈለግሽ እንደእዛ ባደርግ አገኝ የነበረውን እርካታ የሚያካክስ ነገር ካንቺ ማግኘት እፈልጋለው እንግዲህ ጥያቄው
👍5
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_አስራ_ስድስት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...ጥዋት ነጋ አልነጋ ብላ ቀድማ የደወለችው ሄለን ነች
‹‹ከእንቅልፍህ ቀሰቀስኩህ እንዴ?››
‹‹አዎ ለሊቱን ሳስብ ስላጋመስኩት አሁን ጭልጥ ያለ እንቅለልፍ ወስዶኝ ነበር›››አላት ሙሉ ለሙሉ ከእንቅልፍ አለም ለመውጣ እየታገለ፡፡
‹‹የሀሳቤን ውጤት ልንገርህ››
‹‹እየሰማውሽ ነው››
‹‹ሴትዬዋን ሁለት ነገር እንድትከውንልህ ተደራደራት››
‹‹የትኛዋ ሴትዬ?››
‹‹ስለማን ነው በዚህን ሰዓት ለማውራት የተቀጣጠርነው የድሮ ፍቅረኛህን ነዋ ››
‹‹እሺ ምን እንድታደርግልኝ ልጠይቃት፡፡››
‹‹አንድ ለእኔ ..እንድ ላንተ ፡፡ለእኔ የአባቴን ማንነት እስከ ሙሉ ታሪኩ በድምጽ ቀድታ እንድታስረክብህ..ሁለተኛው ያው አንተን የከዳችህ ከጐደኛህ ጋር ተመሳጥራ አይደል አሁን ደግሞ ከንተ ጋር ተማሳጥራ እሱን እንድታጠፋው ..እንድታጠፋው ስልህ እንድትገድለው ማለቴ አይደለም..በቃ ያለውን ነገር ሁሉ እድትሳጣው..ባዶውን እንድታሰቀረው.. ስራውንም ጭምር እንዲያጣ ..ከዛም አልፎ እንዲታሰር ብታደርገው ጥሩ ነው፡፡እሾህን በሾህ ይሉሀል ይሄ ነው፡፡››
‹‹ከዛስ?››
‹‹ከዛማ ምን ትፈልጋለህ እኔን ታስረክባታለህ..አንድ ሰው ብቻ ነው የሚቀርህ የእንጀራ አባትህን
እንዴት መበቀል እንዳብህ ብቻ ይሆናል ብቸኛ ጭንቀትህ››
‹‹ ምን ነካሽ …?እሺ እንዳልሽው ኩማደሩን እሷ ተበቀለችልኝ ..እሷንስ ?››
‹‹እሷን በእነዚህ ሁለት ጉዳዬች ተስማምታ ተግባራዊ ካደረገች..ተበቀልካት ማለት ነው..ይበቃታል፡፡››
‹‹ይበቃታል?››
‹‹አዎ ይበቃታል፡፡››
‹‹ምነው ለእናትሽ ማዘን ጀመርሽ እንዴ?››
‹‹በፊትም እኮ አባቴን አልነግር ስላለቺኝና እንደህጻን ልጅ ልይሽ ስለምትለኝ ነው የምጣላት እንጂ ልክ እንደአንተ የመረረ ጠላቴ ሆና አይደለም ፡፡ለማኛውም ቻው የደረስክበትን ደውለህ አስታውቀኝ፡፡ ››
‹‹እሺ ለማንኛውም በስልክም ቢሆን አገናኘኝ እያለችኝ ስለሆነ ስደውልልሽ ..እንደታገተ ሰው እየተወንሽ ታወሪያታለሽ››
‹‹ይመችህ››ብላ በሀሳቡ በመስማማት ስልኩን ዘጋችበት፡፡
እሱማ ከመኝታው ወጥቶ ልብሱን ለበሰና ከሮዝ ጋር ለሚያደርገው ድርድር መዘጋጀት ጀመረ፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ኩማንደር መሀሪ ዛሬ ጠንከር ያለ ስራ ይጠብቀዋል፡፡ከመከላል ወደ ማጥቃት የሚሸጋገርበት ቀን ነው፡፡በተለይ ቀለም ወርቅን በተመለከተ፡፡እርግጥ ሌሎቹንም አረሳቸውም…፡፡እርስ በርስ አቋላልፎቸዋል..፡፡
ሮዝ ኩማንደር ደረሰን እንድታጠፋው በድርድር ተስማምተዋል…ተስማምተውም ግን አላመናትም፡፡ በቅርቧ የሚገኝ ሰው እንዲከታተላት አስቀምጦባታል፡፡እርግጥ አሁን እንድትከታላት የመደባበትን ልጅ በቀላሉ አላገኛትም…ሌሎች ብዙ ሰዎችን ከሞከረ ቡኃላ ነው እሷን ያገኘው..አጋጣሚው ደግሞ ያገኛት እሷ ራሷ በሮዝ ላይ ቂም የቋጠረች መሆኖ ነገሩን ቀላል አድርጎለታል፡፡ልጅቷ ሮዘ ውስኪ ቤት በአስተናጋጅነት የምትሰራ ነች፡፡ልጅቷ ሮዝን የተቀየመቻት ምታፈቅረውን ልጅ ..ሚረዳትን ልጅ…ስለተኛችባና እና ስለነጠቀቻት ነው፡፡ልጅቷ በልጁ ላይ የጠለቀ ፍቅር ነበራት ተብሎ ባይደመደምም እሱ ላይ ያላት ተስፋ ወደፊት ያገባኝ ይሆናል ብላ ስታስብ መኖሯ ግን ነገሩን እንደ ትልቅ በደል እንድትወስደው አድርጐታል፡፡ልጅቷ በተገናኙበት ወቅት ለእሱ እንዳጫወተችው ከሆነ የነገሩን መከሰት እንዳወቀች‹ ምን አልባት የእኔ መሆኑን ሳታውቅ ይሆናል አልጋዋን ያጋራችው› ብላ ተስፋ በማድረግ አናግራት ነበር ሮዝን…፡፡.ነገሩ አስደንግጧት ይቅርታ ጠይቃት ልጁን እንደምትተውላት ተስፋ በማድረግ..››ከሮዝ ያገኘችው መልስ ግን ከጠበቀችው በተቃራኒው ነው፡፡
ከትከት ብላ የሹፈት ሳቅ ከሳቀችባት ቡኃላ ‹ወንድ ማለት እኮ ፈረስ ነው፡፡ ፈረስ ደግሞ ግልቢያ የሚችል እና የመጋለብ ፍቅር ያለው ሰው ሁሉ እንዲጋልበው የተፈጠረ እንስሳ ነው..፡፡ካማለሉሽ እና ከተመኘሻቸው እኔ ምጋልባቸውን ወንዶች ሁሉ እያሳደድሽ መጋለብ ትችያለሽ››ብላ ነበር የመለሰችላት፡፡ልጅቷም ታዲያ ከመጀመሪያ ድርጊቷ ይልቅ የመለሰችላት መልስ ውስጧን አቆሰላት፡፡በወቅቱ የሰከረች አስመስላ ግንባሯን በቢራ ጠርሙስ ፈርክሳት ለመሄድ አስባ ነበር ቡሃላ ዋል አደር ስትል ሀሳቧን አስተካከለች…ለኑሮዋ ጓጓች ..የምትደጉማቸውን ቤተሰቦቾን አስቀደመች እና ሁሉንም እርግፍ አድርጋ ጥላ አንገቷን ደፍታ ስራዋን አርፋ መስራት ጀመረች..ዳሩ ግን አድብቶ የቀረባት ኩማንደር መሀሪ የተቀበረ ብሶቷን ቆስቁሶባት ተባባሪው አደረጋት..አሁን ይህቺ ልጅ ነች ሮዝ በስምምነታቸው መሰረት አየተንቀሳቀሰች መሆኑን እና ያለመሆኑን የየእለት እንቅስቃሴዋን እና ተግባሯን እየተከታተለች ሪፖርት የምታደርግላት፡፡
ቀለመወርቅንም በሰላዬች ካስከበበው ወራቶች አልፈዋል፡፡የቤት ሰራተኛው፤ ዘበኛው እና የሚስቱ ሹፌር የእሱ ጆሮዎች ናቸው፡፡እሱ ላይ ትኩረቱን ጫን ያደረገው ዋና ጠላቱ ስለሆነ ነው፡፡ እናቱን ያሳጣው፤ ንብረቱን የዘረፈው ዋና ጠላቱ..አንዱ የዘለለውን መረጃ አንዱ እንዲነግረው ነው ሰላዬቹን በእሱ ዙሪያ ማብዛቱ ..፡፡የእዛ ፍሬ ታዲያ ዛሬ ማጨድ ሊጀምር ነው፡፡ለዚህም አንድ ሳምንት ሙሉ ሲሯሯጥ ነው የከረመው..አሁን ከጥዋት ጀምሮ ሲጠብቀው የነበረው ስልክ …ተደወለለት
‹‹ሄሎ››
‹‹ሄሎ ክፍሎም››
‹‹ኩማደር አሁን ልንነሳ ነው››
‹‹ጥሩ ነው ዕቃውን እንዳልኩህ በቦታው አስቀመጥክ ? ››
‹‹አዎ አስቀምጬያለው››
‹‹በቃ ልክ ደብረዘይት ስትደርሱ ሚስኮል አድርግልኘኝ››
‹‹እሺ ኩማንደር››
‹‹መኪናዋ ባለፈው ያሳየኸኝ ነች አይደል?››
‹‹አዎ እሷው ነች፡፡ ››
እሺ በቃ ደህና ሁን ››ብሎ ስልኩን ዘጋና ዝግጅቱን ቀጠለ፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ከረፋዱ አራት ሰአት ተኩል ሲሆን ስልኩ ላይ ሚስኮል ስለመጣለት ሽጉጡን ታጠቀና ቢሮውን ለቆ ከግቢው ወጥቶ በታክሲ ወደ ከደብረዘይ መውጫ ተጓዘ..ራዳር ጭፈራ ቤት ጋ ሲደርስ ወረደና መኪናዋ መጠባበቅ ጀመረ..፡፡ብዙም አላስጠበቀችውም፡፡፡፡አይጥማ ቀለም ያላት ቢታራ ስራቸው ለመድረስ 20 ሜትር ሲቀራት እንድትቆም ምልክት ሰጣት ኩማደሩ ፡፡ሹፌሩም የተደናገጠ በመምሰል አስፓልቱን ለቆ ጥጉን አስያዘ እና አቆመ
‹‹አቤት ጌታዬ ምን አጠፋው?››በመስኮቱ አንገቱን ወደውጭ አስግጐ ጠየቀው
‹‹ጥቆማ ደርሶን ነው …ሁለታችሁም ከመኪናዋ አንዴ ብትወርዱ››
ሁለቱም ወረዱ..
‹‹መኪናዋን እስክፈትሽ ባላችሁበት ቁሙ››ብሎ ለፍተሸ ወደ ሚካናዋ ውስጥ አመራ...ሴትዬ ነች ብሎ የገማታት 30 ዓመት እንኳን የማይሞላት ብስል ቀይ በጣም ቆንጆ የምትባል ወጣት ሆና ስላገኛት ተገርሞል..‹‹ይሄ ሙትቻ ሽማግሌ እንዴት አድርጐ አሳምኖ ነው ሚስቱ ሊያደርጋት የቻለው?›› ሲል በውስጡ እያልጐመጐመ ፍተሻውን ቀጠለ
‹‹ይቅርታ ጌታዬ ያጠፋነው ነገር አለ?››አለችው በሚያምር ድምጽ ቃና …የሆነ ነገር ውስጡን እርብሽብሽ አደረገው፡፡
‹‹እሱን እንግዲህ ከፍተሸ ቡሃላ ነው የምናውቀው..ጥቆማ ደርሶኝ ነው››
የምን ጥቆማ? ››
‹‹ህገ ወጥ ዕቃ በመኪናዋ ውስጥ እንዳለ..››ብሎ መፈተሹን ቀጠለ..ከመቀመጫው ስራ አንድ ጥቁር ፔስታል መዞ አወጣ ፡፡ከፈተና አየው፡፡
‹‹አዝናለው የእኔ እመቤት.. ጥቆማው ትክክል ነው…ሶስት የእጅ ቦንብ እዚህ ፔስታል ውስጥ ይታየኛል፡፡››
‹‹የእጅ ቦንብ? አይደረግም፡፡ እኔ መኪና ውስጥ የእጅ ቦንብ?››ተንደርድራ መጥታ ቀረበችውና በዓይኖ አይታ አረጋገጠች፡፡ኩማንደሩ ቦንቡ በመንገድ የሚተላፉ ሰዎችን ቀልብ እንዲሰብ ስላልፈለገ ቦንቡን ከፔስታሉ ውስጥ ለማውጣት አልፈለገም፡፡
:
#ክፍል_አስራ_ስድስት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...ጥዋት ነጋ አልነጋ ብላ ቀድማ የደወለችው ሄለን ነች
‹‹ከእንቅልፍህ ቀሰቀስኩህ እንዴ?››
‹‹አዎ ለሊቱን ሳስብ ስላጋመስኩት አሁን ጭልጥ ያለ እንቅለልፍ ወስዶኝ ነበር›››አላት ሙሉ ለሙሉ ከእንቅልፍ አለም ለመውጣ እየታገለ፡፡
‹‹የሀሳቤን ውጤት ልንገርህ››
‹‹እየሰማውሽ ነው››
‹‹ሴትዬዋን ሁለት ነገር እንድትከውንልህ ተደራደራት››
‹‹የትኛዋ ሴትዬ?››
‹‹ስለማን ነው በዚህን ሰዓት ለማውራት የተቀጣጠርነው የድሮ ፍቅረኛህን ነዋ ››
‹‹እሺ ምን እንድታደርግልኝ ልጠይቃት፡፡››
‹‹አንድ ለእኔ ..እንድ ላንተ ፡፡ለእኔ የአባቴን ማንነት እስከ ሙሉ ታሪኩ በድምጽ ቀድታ እንድታስረክብህ..ሁለተኛው ያው አንተን የከዳችህ ከጐደኛህ ጋር ተመሳጥራ አይደል አሁን ደግሞ ከንተ ጋር ተማሳጥራ እሱን እንድታጠፋው ..እንድታጠፋው ስልህ እንድትገድለው ማለቴ አይደለም..በቃ ያለውን ነገር ሁሉ እድትሳጣው..ባዶውን እንድታሰቀረው.. ስራውንም ጭምር እንዲያጣ ..ከዛም አልፎ እንዲታሰር ብታደርገው ጥሩ ነው፡፡እሾህን በሾህ ይሉሀል ይሄ ነው፡፡››
‹‹ከዛስ?››
‹‹ከዛማ ምን ትፈልጋለህ እኔን ታስረክባታለህ..አንድ ሰው ብቻ ነው የሚቀርህ የእንጀራ አባትህን
እንዴት መበቀል እንዳብህ ብቻ ይሆናል ብቸኛ ጭንቀትህ››
‹‹ ምን ነካሽ …?እሺ እንዳልሽው ኩማደሩን እሷ ተበቀለችልኝ ..እሷንስ ?››
‹‹እሷን በእነዚህ ሁለት ጉዳዬች ተስማምታ ተግባራዊ ካደረገች..ተበቀልካት ማለት ነው..ይበቃታል፡፡››
‹‹ይበቃታል?››
‹‹አዎ ይበቃታል፡፡››
‹‹ምነው ለእናትሽ ማዘን ጀመርሽ እንዴ?››
‹‹በፊትም እኮ አባቴን አልነግር ስላለቺኝና እንደህጻን ልጅ ልይሽ ስለምትለኝ ነው የምጣላት እንጂ ልክ እንደአንተ የመረረ ጠላቴ ሆና አይደለም ፡፡ለማኛውም ቻው የደረስክበትን ደውለህ አስታውቀኝ፡፡ ››
‹‹እሺ ለማንኛውም በስልክም ቢሆን አገናኘኝ እያለችኝ ስለሆነ ስደውልልሽ ..እንደታገተ ሰው እየተወንሽ ታወሪያታለሽ››
‹‹ይመችህ››ብላ በሀሳቡ በመስማማት ስልኩን ዘጋችበት፡፡
እሱማ ከመኝታው ወጥቶ ልብሱን ለበሰና ከሮዝ ጋር ለሚያደርገው ድርድር መዘጋጀት ጀመረ፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ኩማንደር መሀሪ ዛሬ ጠንከር ያለ ስራ ይጠብቀዋል፡፡ከመከላል ወደ ማጥቃት የሚሸጋገርበት ቀን ነው፡፡በተለይ ቀለም ወርቅን በተመለከተ፡፡እርግጥ ሌሎቹንም አረሳቸውም…፡፡እርስ በርስ አቋላልፎቸዋል..፡፡
ሮዝ ኩማንደር ደረሰን እንድታጠፋው በድርድር ተስማምተዋል…ተስማምተውም ግን አላመናትም፡፡ በቅርቧ የሚገኝ ሰው እንዲከታተላት አስቀምጦባታል፡፡እርግጥ አሁን እንድትከታላት የመደባበትን ልጅ በቀላሉ አላገኛትም…ሌሎች ብዙ ሰዎችን ከሞከረ ቡኃላ ነው እሷን ያገኘው..አጋጣሚው ደግሞ ያገኛት እሷ ራሷ በሮዝ ላይ ቂም የቋጠረች መሆኖ ነገሩን ቀላል አድርጎለታል፡፡ልጅቷ ሮዘ ውስኪ ቤት በአስተናጋጅነት የምትሰራ ነች፡፡ልጅቷ ሮዝን የተቀየመቻት ምታፈቅረውን ልጅ ..ሚረዳትን ልጅ…ስለተኛችባና እና ስለነጠቀቻት ነው፡፡ልጅቷ በልጁ ላይ የጠለቀ ፍቅር ነበራት ተብሎ ባይደመደምም እሱ ላይ ያላት ተስፋ ወደፊት ያገባኝ ይሆናል ብላ ስታስብ መኖሯ ግን ነገሩን እንደ ትልቅ በደል እንድትወስደው አድርጐታል፡፡ልጅቷ በተገናኙበት ወቅት ለእሱ እንዳጫወተችው ከሆነ የነገሩን መከሰት እንዳወቀች‹ ምን አልባት የእኔ መሆኑን ሳታውቅ ይሆናል አልጋዋን ያጋራችው› ብላ ተስፋ በማድረግ አናግራት ነበር ሮዝን…፡፡.ነገሩ አስደንግጧት ይቅርታ ጠይቃት ልጁን እንደምትተውላት ተስፋ በማድረግ..››ከሮዝ ያገኘችው መልስ ግን ከጠበቀችው በተቃራኒው ነው፡፡
ከትከት ብላ የሹፈት ሳቅ ከሳቀችባት ቡኃላ ‹ወንድ ማለት እኮ ፈረስ ነው፡፡ ፈረስ ደግሞ ግልቢያ የሚችል እና የመጋለብ ፍቅር ያለው ሰው ሁሉ እንዲጋልበው የተፈጠረ እንስሳ ነው..፡፡ካማለሉሽ እና ከተመኘሻቸው እኔ ምጋልባቸውን ወንዶች ሁሉ እያሳደድሽ መጋለብ ትችያለሽ››ብላ ነበር የመለሰችላት፡፡ልጅቷም ታዲያ ከመጀመሪያ ድርጊቷ ይልቅ የመለሰችላት መልስ ውስጧን አቆሰላት፡፡በወቅቱ የሰከረች አስመስላ ግንባሯን በቢራ ጠርሙስ ፈርክሳት ለመሄድ አስባ ነበር ቡሃላ ዋል አደር ስትል ሀሳቧን አስተካከለች…ለኑሮዋ ጓጓች ..የምትደጉማቸውን ቤተሰቦቾን አስቀደመች እና ሁሉንም እርግፍ አድርጋ ጥላ አንገቷን ደፍታ ስራዋን አርፋ መስራት ጀመረች..ዳሩ ግን አድብቶ የቀረባት ኩማንደር መሀሪ የተቀበረ ብሶቷን ቆስቁሶባት ተባባሪው አደረጋት..አሁን ይህቺ ልጅ ነች ሮዝ በስምምነታቸው መሰረት አየተንቀሳቀሰች መሆኑን እና ያለመሆኑን የየእለት እንቅስቃሴዋን እና ተግባሯን እየተከታተለች ሪፖርት የምታደርግላት፡፡
ቀለመወርቅንም በሰላዬች ካስከበበው ወራቶች አልፈዋል፡፡የቤት ሰራተኛው፤ ዘበኛው እና የሚስቱ ሹፌር የእሱ ጆሮዎች ናቸው፡፡እሱ ላይ ትኩረቱን ጫን ያደረገው ዋና ጠላቱ ስለሆነ ነው፡፡ እናቱን ያሳጣው፤ ንብረቱን የዘረፈው ዋና ጠላቱ..አንዱ የዘለለውን መረጃ አንዱ እንዲነግረው ነው ሰላዬቹን በእሱ ዙሪያ ማብዛቱ ..፡፡የእዛ ፍሬ ታዲያ ዛሬ ማጨድ ሊጀምር ነው፡፡ለዚህም አንድ ሳምንት ሙሉ ሲሯሯጥ ነው የከረመው..አሁን ከጥዋት ጀምሮ ሲጠብቀው የነበረው ስልክ …ተደወለለት
‹‹ሄሎ››
‹‹ሄሎ ክፍሎም››
‹‹ኩማደር አሁን ልንነሳ ነው››
‹‹ጥሩ ነው ዕቃውን እንዳልኩህ በቦታው አስቀመጥክ ? ››
‹‹አዎ አስቀምጬያለው››
‹‹በቃ ልክ ደብረዘይት ስትደርሱ ሚስኮል አድርግልኘኝ››
‹‹እሺ ኩማንደር››
‹‹መኪናዋ ባለፈው ያሳየኸኝ ነች አይደል?››
‹‹አዎ እሷው ነች፡፡ ››
እሺ በቃ ደህና ሁን ››ብሎ ስልኩን ዘጋና ዝግጅቱን ቀጠለ፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ከረፋዱ አራት ሰአት ተኩል ሲሆን ስልኩ ላይ ሚስኮል ስለመጣለት ሽጉጡን ታጠቀና ቢሮውን ለቆ ከግቢው ወጥቶ በታክሲ ወደ ከደብረዘይ መውጫ ተጓዘ..ራዳር ጭፈራ ቤት ጋ ሲደርስ ወረደና መኪናዋ መጠባበቅ ጀመረ..፡፡ብዙም አላስጠበቀችውም፡፡፡፡አይጥማ ቀለም ያላት ቢታራ ስራቸው ለመድረስ 20 ሜትር ሲቀራት እንድትቆም ምልክት ሰጣት ኩማደሩ ፡፡ሹፌሩም የተደናገጠ በመምሰል አስፓልቱን ለቆ ጥጉን አስያዘ እና አቆመ
‹‹አቤት ጌታዬ ምን አጠፋው?››በመስኮቱ አንገቱን ወደውጭ አስግጐ ጠየቀው
‹‹ጥቆማ ደርሶን ነው …ሁለታችሁም ከመኪናዋ አንዴ ብትወርዱ››
ሁለቱም ወረዱ..
‹‹መኪናዋን እስክፈትሽ ባላችሁበት ቁሙ››ብሎ ለፍተሸ ወደ ሚካናዋ ውስጥ አመራ...ሴትዬ ነች ብሎ የገማታት 30 ዓመት እንኳን የማይሞላት ብስል ቀይ በጣም ቆንጆ የምትባል ወጣት ሆና ስላገኛት ተገርሞል..‹‹ይሄ ሙትቻ ሽማግሌ እንዴት አድርጐ አሳምኖ ነው ሚስቱ ሊያደርጋት የቻለው?›› ሲል በውስጡ እያልጐመጐመ ፍተሻውን ቀጠለ
‹‹ይቅርታ ጌታዬ ያጠፋነው ነገር አለ?››አለችው በሚያምር ድምጽ ቃና …የሆነ ነገር ውስጡን እርብሽብሽ አደረገው፡፡
‹‹እሱን እንግዲህ ከፍተሸ ቡሃላ ነው የምናውቀው..ጥቆማ ደርሶኝ ነው››
የምን ጥቆማ? ››
‹‹ህገ ወጥ ዕቃ በመኪናዋ ውስጥ እንዳለ..››ብሎ መፈተሹን ቀጠለ..ከመቀመጫው ስራ አንድ ጥቁር ፔስታል መዞ አወጣ ፡፡ከፈተና አየው፡፡
‹‹አዝናለው የእኔ እመቤት.. ጥቆማው ትክክል ነው…ሶስት የእጅ ቦንብ እዚህ ፔስታል ውስጥ ይታየኛል፡፡››
‹‹የእጅ ቦንብ? አይደረግም፡፡ እኔ መኪና ውስጥ የእጅ ቦንብ?››ተንደርድራ መጥታ ቀረበችውና በዓይኖ አይታ አረጋገጠች፡፡ኩማንደሩ ቦንቡ በመንገድ የሚተላፉ ሰዎችን ቀልብ እንዲሰብ ስላልፈለገ ቦንቡን ከፔስታሉ ውስጥ ለማውጣት አልፈለገም፡፡
👍4❤1
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_አስራ_ሰባት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...ኩማንደር መሀሪ እና የቀለምወርቅ ሚስት ዱከም ወርቁ ቢቂላ ሆቴል ግቢ በቆመችው መኪና ውስጥ እንደተቀመጡ ውስኪያቸውን መጋት ከጀመሩ አንድ ሰዓት ተቆጥሯል፡፡፡ሁለቱም ያለምንም ንግግር በየራሳቸው ሀሳብ ሰጥመው ብዙ ብርጭቆ መጠጣት የሚችለው ማን ነው ?የሚል ፍኩክር የገጠሙ ይመስል ሲጋቱት ነበር የቆዩት ፡፡ለመጀመሪያ ጊዜ መሀሪ መናገር ጀመረ፡፡
‹‹ስም አልተቀያየርንም አይደል…?ኩማደር መሀሪ እባላለው››አላት፡፡
‹‹እናት እባላለው….ከፊትም ከኃላም ምንም ቅጥያ የማዕረግ ስም የለኝምም ….ኖሮኝም አያውቅምም››
‹‹እንኳንም አልኖረሽ፡፡››
‹‹ኸረ በኖረኝ በተለይ እንደ አንተ አይነቱ ስልጣን፡፡››
‹‹ምን ያደርግልሻል?››
‹‹ትቀልዳህ እንዴ..?ቦታችን ይቀያየር ነበራ …እኔ አጋች አንተ ታጋች እንሆን ነበር፡፡››
‹‹እንዴ!! አሁን እኮ አጋች እና ታጋች አይደለንም….ወንጀለኛ እና ፖሊስ ነን››
‹‹እሱን እንኳን ተወው፡፡ እኔ ወንጀለኛ እንዳልሆንኩ ውስጥህ በደንብ ያውቀዋል…ብቻ ባስብ ባሰላስል ከእኔ ምን ፈልገህ እንደሆነ ማወቅ ተሳነኝ…እኔ አሁን ማደርግ የምችለው በባንክ ደብተሬ ላይ ያለውን ብር ላንተ መስጠት ነው፤ በዛ ትስማማለህ?››
‹‹ምን ያህል ብር?››
‹‹100ሺ ብር ልሰጥህ እችላለው››
‹‹ኦ 100 ሺ ብርማ አያዋጣኝም››
‹‹የንግድ ድርድርድ እኮ አደረግከው …፡፡አያዋጣኝም ስትል ትንሽ አፍህን አያደናቅፍህም እንዴ!! 5 ሳንቲም አላወጣህበትም …..››አለችው ትኩሳቱ በሚጋረፍ ኃይል በተጫነው ስሜት..አሁን ውስኪው በመላ ሰውነቷ ተሰራጭቶ ሙቀት በመላ ሰውነቷ ስለተበተነባት ድፍረት አግኝታለች….የመጠቃት ስሜትም በውስጧ እየተንቀለቀለ ነው፡፡
‹‹እንግዲህ አያዋጣኝም አልኩ አያዋጣኝም…ይልቅ መጠጡን ቶሎ ጠጣ ጠጣ አድርጊና እንሂድ››
‹‹ወዴት? ››
‹‹ወደ እውነቱ ቦታ ነዋ››
‹‹እውነት ቦታዋ የት ነው?››
‹‹ፖሊስ ጣቢያ ››
ከመኪናው ኩፈን በላይ አልፎ በአየሩ የሚበተን ተንተክታኪ ሳቋን ለቀቀችው‹‹ፖሊስ ጣቢያን ነው እውነቱ ቦታ ያልከው..በዚህ ዘመን እንኳን ከፖሊስ ጣቢያ ከእምነት ቦታዎች ራሱ እውነት እየጠፋች ይመስለኛል››ዘመኑ የስደት ዘመን የሆነው ለምን እንደሆነ ታውቃለህ? በየቦታው የኑሮ ችግር ስለላ ዶላር ፍለጋ ብቻ እንዳይመስልህ ሰው ከቦታ ቦታ… ከሀገር ሀገር የሚንከራተተው፡፡እንደ እኔ እንደ እኔ በዋናነት ሰውን እንዲሰደደድ የሚያደርገው የእውነት እጦት ነው ፡፡..ክፋቱ አፍሪካን ለቀህ ወደ አረቡ አለም ብትሰደድ ..ከአረብ አገር ወደ አውሮፓ ብትሻገር ከዛም ወደ አሜሪካ ብትዘምት..እንዲሁ እንደባከንክ ዕድሜህን ትፈጃለህ እንጂ በዚህ ዘመን እውነትን በተለይ ያልተበከለችውን ንፅሆን እና ድንግሏን እውነት የትም አታገኛትም…ምን አልባት ከክርስቶስ ዕርገት ጋር አለም በቃኝ ብላ አብራ ያረገች ይመስለኛል፡፡››
‹‹እሺ ሰማውሽ…ወደ ዋናው ቁም ነገር እንመለስና አሁን ሁለት መቶ ሺ ብር አለሽ?››
‹‹የለኝም፡፡ ግን ስልክ እንድደውል ከፈቀድክልኝ ሽማግሌው ጋር ልደውልና ብር ይዞልኝ እንዲመጣ ወይም በባንክ እንዲልክልኝ ማድረግ እችላላው፡፡››
‹‹እሺ ፈቅጄያለው ደውይ›› አላት፤ይህን ያላት ከእሷ ጋር በገንዘብ ለመደራደር ዕቅድ ኖሮት ሳይሆን ቀለም ወርቅ ጋር እንድትደውል እና እዛ የተከሰተውን ነገር እንድትሰማ ስለፈለገ ነው፡፡
‹‹አመሰግናለው..ስልኬን ሰጠኛ››
‹‹እኔ ጋር ነው ለካ…››ብሎ ከኪሱ አውጥቶ አቀበላት፡፡
‹‹እንዴ!!! እስከ አሁን እንዴት አይደወልልኝም? እያልኩ ስገረም ነበር ፡፡ለካ ጠርቅመኸው ነው…››አለችና እየተማረረች ስልኮን ከፍታ ቀለምወርቅ ጋር ደወለች፡፡ ይጠራል አይነሳም፡፡ደግማ ደወለች…አሁንም አይነሳም‹‹ይሄ ደግሞ ሙትቻ ሽማግሌ ምናባቱና ነው ስልኩን የማያነሳው…ስልኬ ተዘግተዋ ስለነበረ ማኩረፉ ይሆናል››አለችና የተሰማትን ግምት በመገመት በቤት ስልክ ደወለች፡፡
ከአራት ጥሪ ቡኃላ ሰራተኛዋ አነሳችና ‹‹ሄሎ››አለቻት
‹‹‹‹ሄሎ ቀለመወርቅ እቤት አለ እንዴ?››
‹‹ወይኔ!!! እትዬ ምነው ስልክሽ? ያንቺም የሹፌሩም ብንቀጠቅጥ ብንቀጠቅጥ እምቢ አለን እኮ››
‹‹የጠየቅኩሽን መልሺልኝ እቤት ውስጥ ቀለም ወርቅ አለ?››
‹‹ወይ እትዬ ጉድሽን አልሰማሽ››
‹‹የምን ጉድ .. ?››
‹‹ሰፈራችን ፓሪስ ከተማን መስላልሽ ነበር››
‹‹ምንድነው ምትቀባጥሪው?››
‹‹አንድ መኪና ሙሉ ፖሊስ ግቢያችንን ከበው እቤቱን ምንቅርቅር አድርገው ፈትሸው…››
እናት ትዕግስቶ አለቀ‹‹ምንድነው ሚፈትሹት?››አንቧረቀችባት፡፡
‹‹እኔ አንጃላቸው››
‹‹ምንም ሳያገኙ ወጡ አይደል? ››ጠየቀች… በጐ ነገር ተስፋ በማድረግ
‹‹አይ እትዬ …ሁለት ሻንጣ ሙሉ ቦንብ እና ደግሞ መሳሪያ››
‹‹የምን መሳሪያ? ››
‹‹የሚተኮስ ነዋ…የጦርነት መሳሪያ››
‹‹እና ምን ሆነ››
‹‹ከጋሽዬ ዕቃ ማስቀመጫ መጋዘን ውስጥ ተገኘ››
‹‹ማን ያስቀመጠው? ››
‹‹እኔ ምን አውቄ እትዬ.. ግን ጋሸ ቀለመወርቅን በካቴና እጆቻቸውን ወደኃላ ጠፍረዋቸው እየሰደቧቸው… እያዳፎቸው ..በመኪናቸው ጭነው ይዘዋቸው ሄዱ..ይሄን ልነግርሽ ብደውልልሽ..ብደውልልሽ ስልክሽ እምቢ አለኝ›››
ስልኩን ሰራተኛዋ ጆሮ ላይ ዘጋችባት እና ወደ ኩማደሩ ዞረች፡፡‹‹አንተ ቅድም የደወልከው ቤቴ እንዲበረበር ለማዘዝ ነው አይደል?››
‹‹አዎ ማድረግ ያለብኝ እንደእዛ ነበር…ስራዬን ነው የሰራት….››ቆፍጠን ብሎ መለሰላት፡፡
‹‹ግን ቦንቦቹና መስሪያዎቹ እኛ ቤት ውስጥ እንዳሉ በምን እርግጠኛ ሆንክ?››
‹‹አይ እርግጠኛ እንኳን ሆኜ አልነበረም… ስለተጠራተርኩ እንጂ››
‹‹እኮ እንዴት ልትጠራጠር ቻልክ?››
‹‹ቀላል ነው ..እዚህ የአንቺ መኪና ውስጥ ናሙናው ተገኘ ማለት አንቺ ወይም ባለቤትሽ ከነገሩ ጋር ቀጥታ ግንኙነት ይኖራችሆል ብሎ መገመት ለዛውም ለአንድ ፖሊስ ቀላል ነው ..አንቺን ሳይሽ ደግሞ በእንደዚህ አይነት ነገሮች ላይ ትሳተፊያለሽ ብዬ ለማመን ደመ ነፍሤ አልተቀበለልኝም፡፡ ስለዚህ ማጣራት አለብኝ ..፡፡አንቺ ትንሽ ጊዜ ስጠኝ ስትይኝ ያለምንም ማንገራገር ተስማምቼ እስከአሁን እዚህ ያቆየውሽ ለምን ይመስልሻል? እቤታችሁ ተፈትሾ እስኪጣራ ድረስ ነው፡፡››
‹‹ይገርማል !!! ያ ሽማግሌ ከጀርባዬ ምን እየሰራ ነበር?››ለምን እንደሆነ የማይታወቅ ጥያቄ ጠየቀች
‹‹እሱ ከሚወዱት ሰዎች ጀርባ በሚስጥር መንቀሳቀስ ልምዱ ነው››ሳያስበው መለሰላት፡፡
‹‹ማለት..? ታውቀዋለህ እንዴ ?››አለች ግራ እንደማጋባትም እንደመደንገጥም ብላ፡፡
‹‹አይ እኔማ የት አውቀዋለው..ግን አንቺም ብትሆኚ መቼስ የድሮ ታሪኩን በጥልቀት ምታውቂው አይመስለኝም …ከንቺ ጀርባ ይሄንን አይነት ሚስጥራዊ ነገር ሰርቶ ተገኘ ማለት በቀደመ ህይወቱም ደጋግሞ ተመሳሳይን በደል በሌሎች የራሱ በሆኑ ሰዎች ላይ ሲፈፅም እንደኖረ መገመቱ ብዙም አይከብድም››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው…ሚያበሳጨው እሱም በአቅሙ ሰው ማጃጃሉ እና ሰውን ዳፋ ውስጥ መክተቱ ነው፡አሁን በል መጠጡም ይብቃኝ ..ልትወስደኝ ትችላለህ››
‹‹ወደ የት ነው የምወስድሽ?››
‹‹ወደ ፖሊስ ጣቢያ ነዋ››
‹‹ምን ትሰሪያለሽ..?ጉዳይ አለሽ እንዴ?››አላት እየሳቀ
‹‹አልገባኝ››አለችው የእውነትም ግራ ተጋብታ
‹‹እኔ አልፈልግሽም አሁንም ስትንቀሳቀሺ ሌላ ፖሊስ እጅ እንዳትወድቂ ይሄ በፔስታል ያለ ቦንብ እኔው ጋር ይሁንና አስወግደዋለው..አንቺ ምንም የምታውቂው ነገር የለም ..ወደ ናዝሬት ስትመለሺ ፖሊሶቹ ጠርጥረው ጥያቄ ሊያቀርብልሽ ይችላሉ.ተረጋግቸሽ
:
#ክፍል_አስራ_ሰባት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...ኩማንደር መሀሪ እና የቀለምወርቅ ሚስት ዱከም ወርቁ ቢቂላ ሆቴል ግቢ በቆመችው መኪና ውስጥ እንደተቀመጡ ውስኪያቸውን መጋት ከጀመሩ አንድ ሰዓት ተቆጥሯል፡፡፡ሁለቱም ያለምንም ንግግር በየራሳቸው ሀሳብ ሰጥመው ብዙ ብርጭቆ መጠጣት የሚችለው ማን ነው ?የሚል ፍኩክር የገጠሙ ይመስል ሲጋቱት ነበር የቆዩት ፡፡ለመጀመሪያ ጊዜ መሀሪ መናገር ጀመረ፡፡
‹‹ስም አልተቀያየርንም አይደል…?ኩማደር መሀሪ እባላለው››አላት፡፡
‹‹እናት እባላለው….ከፊትም ከኃላም ምንም ቅጥያ የማዕረግ ስም የለኝምም ….ኖሮኝም አያውቅምም››
‹‹እንኳንም አልኖረሽ፡፡››
‹‹ኸረ በኖረኝ በተለይ እንደ አንተ አይነቱ ስልጣን፡፡››
‹‹ምን ያደርግልሻል?››
‹‹ትቀልዳህ እንዴ..?ቦታችን ይቀያየር ነበራ …እኔ አጋች አንተ ታጋች እንሆን ነበር፡፡››
‹‹እንዴ!! አሁን እኮ አጋች እና ታጋች አይደለንም….ወንጀለኛ እና ፖሊስ ነን››
‹‹እሱን እንኳን ተወው፡፡ እኔ ወንጀለኛ እንዳልሆንኩ ውስጥህ በደንብ ያውቀዋል…ብቻ ባስብ ባሰላስል ከእኔ ምን ፈልገህ እንደሆነ ማወቅ ተሳነኝ…እኔ አሁን ማደርግ የምችለው በባንክ ደብተሬ ላይ ያለውን ብር ላንተ መስጠት ነው፤ በዛ ትስማማለህ?››
‹‹ምን ያህል ብር?››
‹‹100ሺ ብር ልሰጥህ እችላለው››
‹‹ኦ 100 ሺ ብርማ አያዋጣኝም››
‹‹የንግድ ድርድርድ እኮ አደረግከው …፡፡አያዋጣኝም ስትል ትንሽ አፍህን አያደናቅፍህም እንዴ!! 5 ሳንቲም አላወጣህበትም …..››አለችው ትኩሳቱ በሚጋረፍ ኃይል በተጫነው ስሜት..አሁን ውስኪው በመላ ሰውነቷ ተሰራጭቶ ሙቀት በመላ ሰውነቷ ስለተበተነባት ድፍረት አግኝታለች….የመጠቃት ስሜትም በውስጧ እየተንቀለቀለ ነው፡፡
‹‹እንግዲህ አያዋጣኝም አልኩ አያዋጣኝም…ይልቅ መጠጡን ቶሎ ጠጣ ጠጣ አድርጊና እንሂድ››
‹‹ወዴት? ››
‹‹ወደ እውነቱ ቦታ ነዋ››
‹‹እውነት ቦታዋ የት ነው?››
‹‹ፖሊስ ጣቢያ ››
ከመኪናው ኩፈን በላይ አልፎ በአየሩ የሚበተን ተንተክታኪ ሳቋን ለቀቀችው‹‹ፖሊስ ጣቢያን ነው እውነቱ ቦታ ያልከው..በዚህ ዘመን እንኳን ከፖሊስ ጣቢያ ከእምነት ቦታዎች ራሱ እውነት እየጠፋች ይመስለኛል››ዘመኑ የስደት ዘመን የሆነው ለምን እንደሆነ ታውቃለህ? በየቦታው የኑሮ ችግር ስለላ ዶላር ፍለጋ ብቻ እንዳይመስልህ ሰው ከቦታ ቦታ… ከሀገር ሀገር የሚንከራተተው፡፡እንደ እኔ እንደ እኔ በዋናነት ሰውን እንዲሰደደድ የሚያደርገው የእውነት እጦት ነው ፡፡..ክፋቱ አፍሪካን ለቀህ ወደ አረቡ አለም ብትሰደድ ..ከአረብ አገር ወደ አውሮፓ ብትሻገር ከዛም ወደ አሜሪካ ብትዘምት..እንዲሁ እንደባከንክ ዕድሜህን ትፈጃለህ እንጂ በዚህ ዘመን እውነትን በተለይ ያልተበከለችውን ንፅሆን እና ድንግሏን እውነት የትም አታገኛትም…ምን አልባት ከክርስቶስ ዕርገት ጋር አለም በቃኝ ብላ አብራ ያረገች ይመስለኛል፡፡››
‹‹እሺ ሰማውሽ…ወደ ዋናው ቁም ነገር እንመለስና አሁን ሁለት መቶ ሺ ብር አለሽ?››
‹‹የለኝም፡፡ ግን ስልክ እንድደውል ከፈቀድክልኝ ሽማግሌው ጋር ልደውልና ብር ይዞልኝ እንዲመጣ ወይም በባንክ እንዲልክልኝ ማድረግ እችላላው፡፡››
‹‹እሺ ፈቅጄያለው ደውይ›› አላት፤ይህን ያላት ከእሷ ጋር በገንዘብ ለመደራደር ዕቅድ ኖሮት ሳይሆን ቀለም ወርቅ ጋር እንድትደውል እና እዛ የተከሰተውን ነገር እንድትሰማ ስለፈለገ ነው፡፡
‹‹አመሰግናለው..ስልኬን ሰጠኛ››
‹‹እኔ ጋር ነው ለካ…››ብሎ ከኪሱ አውጥቶ አቀበላት፡፡
‹‹እንዴ!!! እስከ አሁን እንዴት አይደወልልኝም? እያልኩ ስገረም ነበር ፡፡ለካ ጠርቅመኸው ነው…››አለችና እየተማረረች ስልኮን ከፍታ ቀለምወርቅ ጋር ደወለች፡፡ ይጠራል አይነሳም፡፡ደግማ ደወለች…አሁንም አይነሳም‹‹ይሄ ደግሞ ሙትቻ ሽማግሌ ምናባቱና ነው ስልኩን የማያነሳው…ስልኬ ተዘግተዋ ስለነበረ ማኩረፉ ይሆናል››አለችና የተሰማትን ግምት በመገመት በቤት ስልክ ደወለች፡፡
ከአራት ጥሪ ቡኃላ ሰራተኛዋ አነሳችና ‹‹ሄሎ››አለቻት
‹‹‹‹ሄሎ ቀለመወርቅ እቤት አለ እንዴ?››
‹‹ወይኔ!!! እትዬ ምነው ስልክሽ? ያንቺም የሹፌሩም ብንቀጠቅጥ ብንቀጠቅጥ እምቢ አለን እኮ››
‹‹የጠየቅኩሽን መልሺልኝ እቤት ውስጥ ቀለም ወርቅ አለ?››
‹‹ወይ እትዬ ጉድሽን አልሰማሽ››
‹‹የምን ጉድ .. ?››
‹‹ሰፈራችን ፓሪስ ከተማን መስላልሽ ነበር››
‹‹ምንድነው ምትቀባጥሪው?››
‹‹አንድ መኪና ሙሉ ፖሊስ ግቢያችንን ከበው እቤቱን ምንቅርቅር አድርገው ፈትሸው…››
እናት ትዕግስቶ አለቀ‹‹ምንድነው ሚፈትሹት?››አንቧረቀችባት፡፡
‹‹እኔ አንጃላቸው››
‹‹ምንም ሳያገኙ ወጡ አይደል? ››ጠየቀች… በጐ ነገር ተስፋ በማድረግ
‹‹አይ እትዬ …ሁለት ሻንጣ ሙሉ ቦንብ እና ደግሞ መሳሪያ››
‹‹የምን መሳሪያ? ››
‹‹የሚተኮስ ነዋ…የጦርነት መሳሪያ››
‹‹እና ምን ሆነ››
‹‹ከጋሽዬ ዕቃ ማስቀመጫ መጋዘን ውስጥ ተገኘ››
‹‹ማን ያስቀመጠው? ››
‹‹እኔ ምን አውቄ እትዬ.. ግን ጋሸ ቀለመወርቅን በካቴና እጆቻቸውን ወደኃላ ጠፍረዋቸው እየሰደቧቸው… እያዳፎቸው ..በመኪናቸው ጭነው ይዘዋቸው ሄዱ..ይሄን ልነግርሽ ብደውልልሽ..ብደውልልሽ ስልክሽ እምቢ አለኝ›››
ስልኩን ሰራተኛዋ ጆሮ ላይ ዘጋችባት እና ወደ ኩማደሩ ዞረች፡፡‹‹አንተ ቅድም የደወልከው ቤቴ እንዲበረበር ለማዘዝ ነው አይደል?››
‹‹አዎ ማድረግ ያለብኝ እንደእዛ ነበር…ስራዬን ነው የሰራት….››ቆፍጠን ብሎ መለሰላት፡፡
‹‹ግን ቦንቦቹና መስሪያዎቹ እኛ ቤት ውስጥ እንዳሉ በምን እርግጠኛ ሆንክ?››
‹‹አይ እርግጠኛ እንኳን ሆኜ አልነበረም… ስለተጠራተርኩ እንጂ››
‹‹እኮ እንዴት ልትጠራጠር ቻልክ?››
‹‹ቀላል ነው ..እዚህ የአንቺ መኪና ውስጥ ናሙናው ተገኘ ማለት አንቺ ወይም ባለቤትሽ ከነገሩ ጋር ቀጥታ ግንኙነት ይኖራችሆል ብሎ መገመት ለዛውም ለአንድ ፖሊስ ቀላል ነው ..አንቺን ሳይሽ ደግሞ በእንደዚህ አይነት ነገሮች ላይ ትሳተፊያለሽ ብዬ ለማመን ደመ ነፍሤ አልተቀበለልኝም፡፡ ስለዚህ ማጣራት አለብኝ ..፡፡አንቺ ትንሽ ጊዜ ስጠኝ ስትይኝ ያለምንም ማንገራገር ተስማምቼ እስከአሁን እዚህ ያቆየውሽ ለምን ይመስልሻል? እቤታችሁ ተፈትሾ እስኪጣራ ድረስ ነው፡፡››
‹‹ይገርማል !!! ያ ሽማግሌ ከጀርባዬ ምን እየሰራ ነበር?››ለምን እንደሆነ የማይታወቅ ጥያቄ ጠየቀች
‹‹እሱ ከሚወዱት ሰዎች ጀርባ በሚስጥር መንቀሳቀስ ልምዱ ነው››ሳያስበው መለሰላት፡፡
‹‹ማለት..? ታውቀዋለህ እንዴ ?››አለች ግራ እንደማጋባትም እንደመደንገጥም ብላ፡፡
‹‹አይ እኔማ የት አውቀዋለው..ግን አንቺም ብትሆኚ መቼስ የድሮ ታሪኩን በጥልቀት ምታውቂው አይመስለኝም …ከንቺ ጀርባ ይሄንን አይነት ሚስጥራዊ ነገር ሰርቶ ተገኘ ማለት በቀደመ ህይወቱም ደጋግሞ ተመሳሳይን በደል በሌሎች የራሱ በሆኑ ሰዎች ላይ ሲፈፅም እንደኖረ መገመቱ ብዙም አይከብድም››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው…ሚያበሳጨው እሱም በአቅሙ ሰው ማጃጃሉ እና ሰውን ዳፋ ውስጥ መክተቱ ነው፡አሁን በል መጠጡም ይብቃኝ ..ልትወስደኝ ትችላለህ››
‹‹ወደ የት ነው የምወስድሽ?››
‹‹ወደ ፖሊስ ጣቢያ ነዋ››
‹‹ምን ትሰሪያለሽ..?ጉዳይ አለሽ እንዴ?››አላት እየሳቀ
‹‹አልገባኝ››አለችው የእውነትም ግራ ተጋብታ
‹‹እኔ አልፈልግሽም አሁንም ስትንቀሳቀሺ ሌላ ፖሊስ እጅ እንዳትወድቂ ይሄ በፔስታል ያለ ቦንብ እኔው ጋር ይሁንና አስወግደዋለው..አንቺ ምንም የምታውቂው ነገር የለም ..ወደ ናዝሬት ስትመለሺ ፖሊሶቹ ጠርጥረው ጥያቄ ሊያቀርብልሽ ይችላሉ.ተረጋግቸሽ
👍3❤2
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_አስራ_ስምንት
:
✍ደራሲ-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
፡
፡
...ሮዝ ከመሀሪ በተሰጣት አስገዳጅ ትዕዛዝ ጋር መሰረት እንቅስቃሴ ጀምራለች፡፡አሁን ወደ ዲላ እየተጓዘች ነው፡፡፡ጉዞዋ ከኩማንደር ደረሰ ጋር ባላት ቀጠሮ መሰረት ፡፡ትናንትና ነበር ለጥንቃቄ ብላ በህዝብ ስልክ የደወለችለት፡፡
‹‹ሄሎ የዲላው ኩማንደር››አለችው ስልኩን እንዳነሳ፡፡
‹‹ማን ልበል››
‹‹ሮዝ እባላለው….››
‹‹ሮዝ እሮዝ››
‹‹እሮዝ ሀሺሾ›› ልበልህ
‹‹ኦ የአዲስ አበባዋ ኢንቨስተር››መለሰላት
‹‹አይ ምኑን ኢንቨስተር ሆንኩት? አረቄ ቸረርቻሪ ላለማለት አፍረህ ነው አይደል?፡፡››
‹‹አይ ዋናው አረቄ መቸርቸሩ ወይም አመድ እየሰፈሩ መሸጡ አይደለም፣የሚያስገኘው ትርፍ ነው፡፡››
‹‹እሺ ይሁንልህ ..ግን በህይወት አለህ እንዴ?››
‹‹አለውልሽ ፡፡ምን እሆናለው ብለሽ ነው?››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው…ጨካኝ ልብ ያለው ሰው ምን ይሆናል ››
‹‹ጨካኝ ልብ ስትይ››
‹‹እንዴ ቢያንስ ሶስት አራት ቀን ቢሆንም ጣፋጭ ፍቅር ሰርተናል ብዬ አምን ነበር..››
‹‹ማመን ብቻ ሳይሆን ትክክልም ነሽ ፤ የምን ጊዜውን ጣፋጭ ፍቅር የሰራውት ካንቺ ጋ በነዛ ባልሻቸው ሶስት እና አራት ቀናቶች ውስጥ ነው››
‹‹አይ ባክህ አትሸንግለኝ ፤ይሄን ያህል ትዝታው በአዕምሮህ ተቀርፆ ቢሆን ኖሮማ ቢያንስ እየደወልክ እንዴት ነው ትለኝ ነበር?››
‹‹አይ አንቺ ልጅ ….ያው ወንድ ሙጭጭ ሲልብኝ ይደብረኛል ስላልሺኝ ደበርከኝ እንዳትይኝ በመፍራቴ እኮ ነው እንጂ ሳላስብሽ ወይም ሳልናፍቅሽ ቀርቼ አይደለም.. ››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው፡፡ ሙጭጭ የሚሉትማ እዚህም ስሬ ሞልተዋል…ላሀጫቸውን እያዝረከረኩ ዙሪያዬን እየተሸከረከሩኝ ነው…ምን አልባት ልቤ አንተ ላይ ተንጠልጥሎ የቀረው ጀነን ስለላልክብኝ ሊሆን ይችላል››አለችው፡፡የውስጥ ስሜቱን ለመቀስቀስ እና ትኩረቱን ለመሳብ የተናገረችው ንግግር ነው፡፡
‹‹ኸረ በእናትሽ በዚህ ለሊት ሰውነቴን አታሙቂው ..አሁኑኑ በርሬ እንዳልመጣ…፡፡››
‹‹እሱማ ጥሩ ነበር፡፡ ግን አሁን ለተቀጠቃጠለው ስሜቴ አትደርስልኝም..ግድ የለህም ለዛሬው እንዳ አንተ ባይሆኑም ቅርቤ ያሉትን ፈረሶቼ ውስጥ አንዱን ጋልበውና ተንፈስ እላለው ፣ባይሆን ለነገ ብንገናኝ››
‹‹ነገ?››
‹‹ምነው አትፈልግም?››
‹‹ኸረ ፈልጋለው ግን ተነገ ወዲያ ጥዋት የፍርድ ቤት ቀጠሮ አለብኝ ፡፡ነገ መጥቼ ለመመለስ አልደርስም››
‹‹በቃ እኔ እመጣለው ››
‹‹አዎ አንቺ….በቃ ተዘጋጅቼ እጠብቅሻለው…እኔ ናፍቄሽ አይደለማ ምትመጪው ለጉዳይ ስለፈለግሺኝ ነው››
‹‹ምነው ከፋህ እንዴ…? በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ ብመታ ችግር አለው››
‹‹አረ የለውም ..ከቻልሽ ሶስትም መምታት ትቺያለሽ…..በደስታ አበባ ይዤ እጠብቅሻለው››
‹‹በቃ ነገ ስምንት ሰዓት ድረስ እደርሳለው ››
‹‹እሺ የእኔ ማር..መቼስ ወደ ቤርጐ እስክወስድሽን ምችል አይመስለኝም ፡፡እንደተገናኘን እዛው ህዝብ ባለበት አደባባይ ብናደርግ ደስ ይለኝ ነበር››
‹‹እኔም የቤርጐ አደለም ያማራኝ ..የመጀመሪያዋን ቀን ታስታውሳለታለህ? ››
‹‹የቷን?››
‹‹የቢሮህን ጫወታ ነዋ..እዛ ደረቅና ሰፊ ጠረጵዛህ ላይ እንድታሾረኝ ነው የምፈልገው››
‹‹በጉጉት አሁኑኑ ፀጥ እንዳልልብሽ››
‹‹ታገስ…. የነገዋን ደስታማ ሳታጣጥም መሞት የለብህም››
‹‹እሺ ጣፋጭ…ለመሆኑ የድሮ ባልሽን ወሬ ትሰሚያለሽ?››
‹‹ከየት ሰማለው ብለህ ነው?››
‹‹..ያው ቅርብሽ ነው ብዬ ነዋ›› መቼስ ከዲላ ተነስቶ ዱከም የገባው የአንቺኝ ትንፋሽ በቅርብ ሆኖ ለመማግ አስቦ ይመስለኛል››
‹‹አይ እኔስ የሚመስለኝ ከአንተ ለመራቅ አስቦ እንደሆነ ነው››
‹‹ከእኔ ጋማ ለምን ይርቃል?››
‹‹እጮኛውን ሳላማገጥክበት…ከእንደገና በስራም ስላጭበረበርከው››
‹‹እሱን እኮ አንቺና እግዚያብሄር ብቻ ናችሁ የምታውቁት እንጂ እሱ አያውቅም››
‹‹ካላወቀ ታዲያ ለምን ግንኙነታችሁን ያቀዘቀዘ እና ችላ ያለህ ይመስልሀል?››በመገረም ጠየቀችው፡፡
‹‹ያው አንቺ ልብን እንክትክት ስላደረግሺበት በዛም የተነሳ ሰው የሚባል ነገር ስላስጠላው ነዋ…››
‹‹አልሰሜን ግባ በለው››አለች እናቴ አለችው ብዙ ጊዜ ጆሮ ለባለቤቱ ባዳ መሆኑ አስገርሞት፡
‹‹ምን አልሺኝ?››አለት ምን ለማለት እንደፈለገች ስላልተገለፀለት፡፡
‹‹አይ ወዲህ ነው..ለማንኝውም ደህና እደር ከዚህ በላይ ኃይልህን አታባክን ..ለነገ እንዳትቸገር››
‹‹እውነትሸን ነው የእኔ አሳቢ… አሁኑኑ ተኝቼ ረጅም ረፍት መውሰድ አለብኝ..ደህና ሁኚልኝ››ብሎ ስልኩን ዘጋው፡፡
እንግዲ በቀጠሮቸው መሰረት አሁን ይሄው ዲላ ደርሳ ወደ ቢሮው እያመራች ነው፡፡ሰዓት ከቀኑ 8.20 ሆኖል፡፡ስትደርስ ቢሮ ውስጥ ባለጉዳይ እያስተናገደ ነበር….5 ደቂቃ ያህል ከጠበቀች ቡኃላ ባለጉዳዩ ሲለቅ እሷ ተተካችና ወደ ውስጥ ገባች..፡፡ከመቀመጫው ተነስቶ በፈገገ ፊት እና በሞቀ ሰላምታ ተቀበላት እና እንድትቀመጥ ጋብዞት በራፉን ሄዶ ቀረቀረውና መጥቶ ከጐኗ ተቀመጠ
‹‹አንቺ እንዴት አምሮብሻል.!!!ይሄንን ውስኪ እየተጋትሽ ፊትሽ ማብረቅረቅ ጀመረ››
‹‹አንተም አምሮብሀል››አለችው….እንዲሁ ለማለት ያህል እንጂ በዚህ ሰዓት ስለእሱ ውበት ሀጃም የላትም፡፡
እጁን በተከሻዋ አሻግሮ አቅፎ ወደራሱ ጐተታትና‹‹ ደክሞሻል ወይስ እንዴት ነው?ብታይ በጣም ነው የተራብኩሽ…››
‹‹አልደከመኝም ግን!!!››አቅማማችበት
‹‹ግን ምን? እንደዚህ ለሊቱንም ቀኑንም ሙሉ በጉጉት ስጠብቅ ቆይቼ ግን እንዳትይኝ››
‹‹አይ እንደዛ እንኳን አልልህም…ግን ለየት በለ መልኩ እንድናደርገው ነው የምፈልገው››
አይኖቹ የወሲብ ብርሀን ረጬ‹‹በፈለግሽው መንገድ ይመቸኛል››
‹‹እንድታስገድደኝ ነው የምፈልገው››
‹‹ማለት?››
‹‹በቃ ያሰኘኝ መደፈር ነው ..ልብሴን ቀዳደህ ….ጭኖቼን በረጋደህ..እየጠፈጠፍክ..ከቻልክ ጀርባዬን እና መቀመጫዬን ሰንበር እስኪያወጣ እየጠፈጠፍክ ››
‹‹እንዴ!!ልብስሽን ከቀደድኩት ምን ለብሰሽ ትወጪያለሽ?››በገረሜታ ጠየቃት
‹‹አታስብ የእኔ ማር ቦርሳዬ ውስጥ ቅያሬ ልብስ ይዤለው››
ያለምንም ንግግር የለበሰችውን ቲሸርት መዥርጦ አወለቀባት ..ይሄንን ሲያደርግ ፀጉሯ ብትንነትን ብሎ ተንጨፈረረ.. ከላይ የለበሰውን የራሱን ልብስ በጥድፊያ አወለቀና ከወገብ በላይ ዕርቃኑን ቀረ..፡፡ከዛ ጐትቶ ከተቀመጠችበት አስነሳት …የለበሰችውን ታይት ባለ በሌላ ሃይሉ በአንደኛው ጐን ያዘና ሸርከተው እና እታች ድረስ አለያየው..የአንደኛዋን እግር እንዳለ ሲሆን አንደኛዋ ተለያይቶ ያደረገችው ቀይ ፓንት ሙሉ በሙሉ ለእይታ ተጋለጠ…ከዛ አሽከረከራት እና ጠረጵዛው ላይ አስደጋፈት ፡፡ለመታገል ሞከረች..እንዳለችው በጥፊ ደረገመት ‹‹አዎ የእኔ ጀግና ጥረት ጥሩ ነው ….. ግን አይሳካልህም ››
‹‹ቀላል ይሳካልኛል..እንደ ባሪያ ቀጥቅጬሽ እንደፈለግኩ ነው የምጫወትብሽ››አላትና ፓንቶንም በአንድ ወገን ባለበት አለያየው፡፡
መቀመጫዋን በእናዛ ሰፌድ እጆች እየደጋገመ ጠፈጠፋት፤ እሷም በላ በሌለ ኃይሎ ታገለችው..እሷ በታገለችው መጠን እሱ ደግሞ እሷን በልዩ ሁኔታ ለማስደሰት ካለው ጉጉት የተነሳ ኃይሉን እየጨመረ በጭካኔ እየቀጠቀጠ እና በግድ እያስገደደ ይገናኛት ጀመር …ባልተለመደ መልኩ ልዩ በሆነ ንዝረት ..ልክ የመጨረሻ ጡዘት ላይ ደርሶ የዘር ፍሬው ወደ ሰውነቷ ሲበትነው ታወቃት፡፡በዛን ቅጽበት ገፈተረችውን ከላዬ ላይ አላቃው ‹ኡ..ኡኡኡኡ››ብላ መብረቃዊ ጩኸቷን አሰማች..ኩማንደሩ በአንዴ እያጣጣመ ከነበረው ከእርካታ ከውስጡ በኖ በምትኩ ድንጋጤ ወረረው‹‹
:
#ክፍል_አስራ_ስምንት
:
✍ደራሲ-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
፡
፡
...ሮዝ ከመሀሪ በተሰጣት አስገዳጅ ትዕዛዝ ጋር መሰረት እንቅስቃሴ ጀምራለች፡፡አሁን ወደ ዲላ እየተጓዘች ነው፡፡፡ጉዞዋ ከኩማንደር ደረሰ ጋር ባላት ቀጠሮ መሰረት ፡፡ትናንትና ነበር ለጥንቃቄ ብላ በህዝብ ስልክ የደወለችለት፡፡
‹‹ሄሎ የዲላው ኩማንደር››አለችው ስልኩን እንዳነሳ፡፡
‹‹ማን ልበል››
‹‹ሮዝ እባላለው….››
‹‹ሮዝ እሮዝ››
‹‹እሮዝ ሀሺሾ›› ልበልህ
‹‹ኦ የአዲስ አበባዋ ኢንቨስተር››መለሰላት
‹‹አይ ምኑን ኢንቨስተር ሆንኩት? አረቄ ቸረርቻሪ ላለማለት አፍረህ ነው አይደል?፡፡››
‹‹አይ ዋናው አረቄ መቸርቸሩ ወይም አመድ እየሰፈሩ መሸጡ አይደለም፣የሚያስገኘው ትርፍ ነው፡፡››
‹‹እሺ ይሁንልህ ..ግን በህይወት አለህ እንዴ?››
‹‹አለውልሽ ፡፡ምን እሆናለው ብለሽ ነው?››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው…ጨካኝ ልብ ያለው ሰው ምን ይሆናል ››
‹‹ጨካኝ ልብ ስትይ››
‹‹እንዴ ቢያንስ ሶስት አራት ቀን ቢሆንም ጣፋጭ ፍቅር ሰርተናል ብዬ አምን ነበር..››
‹‹ማመን ብቻ ሳይሆን ትክክልም ነሽ ፤ የምን ጊዜውን ጣፋጭ ፍቅር የሰራውት ካንቺ ጋ በነዛ ባልሻቸው ሶስት እና አራት ቀናቶች ውስጥ ነው››
‹‹አይ ባክህ አትሸንግለኝ ፤ይሄን ያህል ትዝታው በአዕምሮህ ተቀርፆ ቢሆን ኖሮማ ቢያንስ እየደወልክ እንዴት ነው ትለኝ ነበር?››
‹‹አይ አንቺ ልጅ ….ያው ወንድ ሙጭጭ ሲልብኝ ይደብረኛል ስላልሺኝ ደበርከኝ እንዳትይኝ በመፍራቴ እኮ ነው እንጂ ሳላስብሽ ወይም ሳልናፍቅሽ ቀርቼ አይደለም.. ››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው፡፡ ሙጭጭ የሚሉትማ እዚህም ስሬ ሞልተዋል…ላሀጫቸውን እያዝረከረኩ ዙሪያዬን እየተሸከረከሩኝ ነው…ምን አልባት ልቤ አንተ ላይ ተንጠልጥሎ የቀረው ጀነን ስለላልክብኝ ሊሆን ይችላል››አለችው፡፡የውስጥ ስሜቱን ለመቀስቀስ እና ትኩረቱን ለመሳብ የተናገረችው ንግግር ነው፡፡
‹‹ኸረ በእናትሽ በዚህ ለሊት ሰውነቴን አታሙቂው ..አሁኑኑ በርሬ እንዳልመጣ…፡፡››
‹‹እሱማ ጥሩ ነበር፡፡ ግን አሁን ለተቀጠቃጠለው ስሜቴ አትደርስልኝም..ግድ የለህም ለዛሬው እንዳ አንተ ባይሆኑም ቅርቤ ያሉትን ፈረሶቼ ውስጥ አንዱን ጋልበውና ተንፈስ እላለው ፣ባይሆን ለነገ ብንገናኝ››
‹‹ነገ?››
‹‹ምነው አትፈልግም?››
‹‹ኸረ ፈልጋለው ግን ተነገ ወዲያ ጥዋት የፍርድ ቤት ቀጠሮ አለብኝ ፡፡ነገ መጥቼ ለመመለስ አልደርስም››
‹‹በቃ እኔ እመጣለው ››
‹‹አዎ አንቺ….በቃ ተዘጋጅቼ እጠብቅሻለው…እኔ ናፍቄሽ አይደለማ ምትመጪው ለጉዳይ ስለፈለግሺኝ ነው››
‹‹ምነው ከፋህ እንዴ…? በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ ብመታ ችግር አለው››
‹‹አረ የለውም ..ከቻልሽ ሶስትም መምታት ትቺያለሽ…..በደስታ አበባ ይዤ እጠብቅሻለው››
‹‹በቃ ነገ ስምንት ሰዓት ድረስ እደርሳለው ››
‹‹እሺ የእኔ ማር..መቼስ ወደ ቤርጐ እስክወስድሽን ምችል አይመስለኝም ፡፡እንደተገናኘን እዛው ህዝብ ባለበት አደባባይ ብናደርግ ደስ ይለኝ ነበር››
‹‹እኔም የቤርጐ አደለም ያማራኝ ..የመጀመሪያዋን ቀን ታስታውሳለታለህ? ››
‹‹የቷን?››
‹‹የቢሮህን ጫወታ ነዋ..እዛ ደረቅና ሰፊ ጠረጵዛህ ላይ እንድታሾረኝ ነው የምፈልገው››
‹‹በጉጉት አሁኑኑ ፀጥ እንዳልልብሽ››
‹‹ታገስ…. የነገዋን ደስታማ ሳታጣጥም መሞት የለብህም››
‹‹እሺ ጣፋጭ…ለመሆኑ የድሮ ባልሽን ወሬ ትሰሚያለሽ?››
‹‹ከየት ሰማለው ብለህ ነው?››
‹‹..ያው ቅርብሽ ነው ብዬ ነዋ›› መቼስ ከዲላ ተነስቶ ዱከም የገባው የአንቺኝ ትንፋሽ በቅርብ ሆኖ ለመማግ አስቦ ይመስለኛል››
‹‹አይ እኔስ የሚመስለኝ ከአንተ ለመራቅ አስቦ እንደሆነ ነው››
‹‹ከእኔ ጋማ ለምን ይርቃል?››
‹‹እጮኛውን ሳላማገጥክበት…ከእንደገና በስራም ስላጭበረበርከው››
‹‹እሱን እኮ አንቺና እግዚያብሄር ብቻ ናችሁ የምታውቁት እንጂ እሱ አያውቅም››
‹‹ካላወቀ ታዲያ ለምን ግንኙነታችሁን ያቀዘቀዘ እና ችላ ያለህ ይመስልሀል?››በመገረም ጠየቀችው፡፡
‹‹ያው አንቺ ልብን እንክትክት ስላደረግሺበት በዛም የተነሳ ሰው የሚባል ነገር ስላስጠላው ነዋ…››
‹‹አልሰሜን ግባ በለው››አለች እናቴ አለችው ብዙ ጊዜ ጆሮ ለባለቤቱ ባዳ መሆኑ አስገርሞት፡
‹‹ምን አልሺኝ?››አለት ምን ለማለት እንደፈለገች ስላልተገለፀለት፡፡
‹‹አይ ወዲህ ነው..ለማንኝውም ደህና እደር ከዚህ በላይ ኃይልህን አታባክን ..ለነገ እንዳትቸገር››
‹‹እውነትሸን ነው የእኔ አሳቢ… አሁኑኑ ተኝቼ ረጅም ረፍት መውሰድ አለብኝ..ደህና ሁኚልኝ››ብሎ ስልኩን ዘጋው፡፡
እንግዲ በቀጠሮቸው መሰረት አሁን ይሄው ዲላ ደርሳ ወደ ቢሮው እያመራች ነው፡፡ሰዓት ከቀኑ 8.20 ሆኖል፡፡ስትደርስ ቢሮ ውስጥ ባለጉዳይ እያስተናገደ ነበር….5 ደቂቃ ያህል ከጠበቀች ቡኃላ ባለጉዳዩ ሲለቅ እሷ ተተካችና ወደ ውስጥ ገባች..፡፡ከመቀመጫው ተነስቶ በፈገገ ፊት እና በሞቀ ሰላምታ ተቀበላት እና እንድትቀመጥ ጋብዞት በራፉን ሄዶ ቀረቀረውና መጥቶ ከጐኗ ተቀመጠ
‹‹አንቺ እንዴት አምሮብሻል.!!!ይሄንን ውስኪ እየተጋትሽ ፊትሽ ማብረቅረቅ ጀመረ››
‹‹አንተም አምሮብሀል››አለችው….እንዲሁ ለማለት ያህል እንጂ በዚህ ሰዓት ስለእሱ ውበት ሀጃም የላትም፡፡
እጁን በተከሻዋ አሻግሮ አቅፎ ወደራሱ ጐተታትና‹‹ ደክሞሻል ወይስ እንዴት ነው?ብታይ በጣም ነው የተራብኩሽ…››
‹‹አልደከመኝም ግን!!!››አቅማማችበት
‹‹ግን ምን? እንደዚህ ለሊቱንም ቀኑንም ሙሉ በጉጉት ስጠብቅ ቆይቼ ግን እንዳትይኝ››
‹‹አይ እንደዛ እንኳን አልልህም…ግን ለየት በለ መልኩ እንድናደርገው ነው የምፈልገው››
አይኖቹ የወሲብ ብርሀን ረጬ‹‹በፈለግሽው መንገድ ይመቸኛል››
‹‹እንድታስገድደኝ ነው የምፈልገው››
‹‹ማለት?››
‹‹በቃ ያሰኘኝ መደፈር ነው ..ልብሴን ቀዳደህ ….ጭኖቼን በረጋደህ..እየጠፈጠፍክ..ከቻልክ ጀርባዬን እና መቀመጫዬን ሰንበር እስኪያወጣ እየጠፈጠፍክ ››
‹‹እንዴ!!ልብስሽን ከቀደድኩት ምን ለብሰሽ ትወጪያለሽ?››በገረሜታ ጠየቃት
‹‹አታስብ የእኔ ማር ቦርሳዬ ውስጥ ቅያሬ ልብስ ይዤለው››
ያለምንም ንግግር የለበሰችውን ቲሸርት መዥርጦ አወለቀባት ..ይሄንን ሲያደርግ ፀጉሯ ብትንነትን ብሎ ተንጨፈረረ.. ከላይ የለበሰውን የራሱን ልብስ በጥድፊያ አወለቀና ከወገብ በላይ ዕርቃኑን ቀረ..፡፡ከዛ ጐትቶ ከተቀመጠችበት አስነሳት …የለበሰችውን ታይት ባለ በሌላ ሃይሉ በአንደኛው ጐን ያዘና ሸርከተው እና እታች ድረስ አለያየው..የአንደኛዋን እግር እንዳለ ሲሆን አንደኛዋ ተለያይቶ ያደረገችው ቀይ ፓንት ሙሉ በሙሉ ለእይታ ተጋለጠ…ከዛ አሽከረከራት እና ጠረጵዛው ላይ አስደጋፈት ፡፡ለመታገል ሞከረች..እንዳለችው በጥፊ ደረገመት ‹‹አዎ የእኔ ጀግና ጥረት ጥሩ ነው ….. ግን አይሳካልህም ››
‹‹ቀላል ይሳካልኛል..እንደ ባሪያ ቀጥቅጬሽ እንደፈለግኩ ነው የምጫወትብሽ››አላትና ፓንቶንም በአንድ ወገን ባለበት አለያየው፡፡
መቀመጫዋን በእናዛ ሰፌድ እጆች እየደጋገመ ጠፈጠፋት፤ እሷም በላ በሌለ ኃይሎ ታገለችው..እሷ በታገለችው መጠን እሱ ደግሞ እሷን በልዩ ሁኔታ ለማስደሰት ካለው ጉጉት የተነሳ ኃይሉን እየጨመረ በጭካኔ እየቀጠቀጠ እና በግድ እያስገደደ ይገናኛት ጀመር …ባልተለመደ መልኩ ልዩ በሆነ ንዝረት ..ልክ የመጨረሻ ጡዘት ላይ ደርሶ የዘር ፍሬው ወደ ሰውነቷ ሲበትነው ታወቃት፡፡በዛን ቅጽበት ገፈተረችውን ከላዬ ላይ አላቃው ‹ኡ..ኡኡኡኡ››ብላ መብረቃዊ ጩኸቷን አሰማች..ኩማንደሩ በአንዴ እያጣጣመ ከነበረው ከእርካታ ከውስጡ በኖ በምትኩ ድንጋጤ ወረረው‹‹
👍2