#የጣሪያ_ስር_አበቦች
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሰባት
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
ውድ አንባብያን #የጣሪያ_ስር_አበቦች የተሰኘው መፅሀፍ #በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተ ድርሰት ነው ስለዚህ እውነተኛ ታሪክ ደሞ የሚቀናነስ ነገር አይኖረውም ከባህላችን ምናምን አትበሉ እኛም በየቤታችን ስንት ጉድ አለ ያልወጣ ያልታተመ...መልካም ንባብ
...ይገባዋል እንዳልል እንኳን አእምሮው ውስጥ ያለውን ሙሉ በሙሉ አልተረዳሁትም። ያለውን ያደርጋል ብዬ ግን አስባለሁ ስሜት ግን ሰውን
የሚቆጣጠርበት መንገድ አለው ሁለታችንም ወለሉ ላይ ወደቅን ልታገለው ሞከርኩ። ታገልን፣ ተገለባበጥን፣
መንፈራገጥና መጨነቅ ያለበት የፀጥታ ትግል የእሱ ጥንካሬ ከእኔ ጋር።ፍልምያ አልነበረም።
እኔ ጠንካራ የዳንሰኛ እግሮች አሉኝ፡᎓ እሱ ትልቅ ክብደትና ቁመት አለው... በዛ ላይ ከእኔ የበለጠ የሆነ የጋለ ያበጠና ጠንካራ ነገር ለመጠቀም ማስተዋሉንና
ጤንነቱን የሰረቀው ቆራጥነት ነበረው
እወደዋለሁ ያንን ያህል የሚፈልገው ከሆነ እሱ የሚፈልገውን እኔም
እፈልገዋለሁ ትክክልም ይሁን ስህተት᎓ የሆነው ሆኖ ከዚህ ምሽት በፊት
ፍቅረኞችን የማያውቀው አሮጌ፣ ቆሻሻና የሚሸት ፍራሽ ላይ አረፍን፡ እዛ
ነው የወሰደኝ እና መርካት ያለበትን ያንን ያበጠ፣ ጠንካራ የወንድ የወሲብ
አካል በግድ ያስገባው: ጥብቅና የተቋቋመውን አካሌን ቀዶትና አድምቶት
ወደ ውስጥ ገባ።
አሁን በጭራሽ አናደርገውም ብለን የማልንበትን ነገር አደረግን።
አሁን ለዘለዓለም ተፈርዶብናል። ለዘለዓለም በእሳት ልንጠበስ ተረግመናል።በማያቋርጠው የገሀነም እሳት ውስጥ እርቃናችንን ተዘቅዝቀን እንሰቀላለን
ልክ አያትየው ከረጅም ጊዜ በፊት እንደተነበየችው ሆንን ኃጢአተኞች!
አሁን መልሶች ሁሉ አሉኝ፡
አሁን ልጅ ሊኖር ይችላል፡ ለእንደኛ አይነቶቹ የተዘጋጀውን ዘለአለማዊ
የገሀነም እሳት ሳይጠብቅ በህይወት ስለኃጢአታችን የሚያስከፍለን ልጅ
ይመጣል። ተራራቅንና እርስ በርስ ተያየን: ፊቶቻችን በድንጋጤ የደነዘዙና
የገረጡ ሆነዋል። ልብሶቻችንን ስናስተካክል መነጋገር እንኳን አልቻልንም
አዝናለሁ ማለት አያስፈልገውም ሁሉ ነገሩ ላይ ይታያል... የሚንቀጠቀጥበት
መንገድ፣ ልብሶቹን ለመቆለፍ ሲሞክር እጆቹ የሚንቀጠቀጡበት መንገድ
መደንገጡን ይናገራሉ፡
ቆይቶ ወደ ጣራው ላይ ወጣን።
ረጃጅም የደመና መስመሮች የድፍኗን ጨረቃ ፊት እያቋረጡ ነው እሷም
ትደበቅና እንደገና ትወጣለች:: ጣራው ላይ ሆነን ለፍቅረኞች በተዘጋጀው ምሽት ተቃቅፈን ተላቀስን ሊያደርገው ፈልጎ አልነበረም፡ እኔም ልፈቅድለት ፈልጌ አልነበረም ከእኔ ጋር ተመሳሳይ ደም ካለው ሰው ጋር አንድ ጊዜ ባደረግነው ነገር ልጅ የመምጣቱ ፍርሀት ወደ ጉሮሮዬ መጥቶ ምላሴ ላይ ቀረ: ከገሀነም ወይም ከእግዚአብሔር ቁጣ በላይ የሆነው ከባዱ ፍርሀቴ ጭራቅ የሚመስል፣ ቅርፁ የተበላሸና ደደብ ልጅ መውለድ አስፈርቶኛል። ግን
እንዴት ስለዚህ ጉዳይ ለክሪስ መናገር እችላለሁ? በበቂ ሁኔታ እየተሰቃየ
ነው: ሆኖም ግን መንገር አለብኝ ምክንያቱም የእሱ ሀሳቦች ከእኔ በተሻለ
በእውቀት ላይ የተመሰረቱ ናቸው።
“በአንድ ጊዜ መፀነስ አይኖርም:: ምንም ነገር ቢፈጠር ሌላ ጊዜ እንደማይሆን
እምልልሻለሁ፡ ይህ ነገር ከመፈጠሩ በፊት ራሴን አኮላሻለሁ! አለኝ፡ ከዚያ
ወደ እሱ ሳበኝና የጎን አጥንቶቼ የሚሰበሩ እስኪመስለኝ ድረስ አጥብቆ አቀፈኝ። “አትጥይኝ ካቲ… እባክሽ እንዳትጠይኝ፡ ልደፍርሽ ፈልጌ አልነበረም
በእግዚአብሔር እምልልሻለሁ። ብዙ ጊዜ ተፈትኜ አውቃለሁ ግን ብዙ ጊዜ ክፍሉን እለቃለሁ ወይም ወደ መታጠቢያ ቤት እገባለሁ አለዚያም ጣራው
ስር ወዳለው ክፍል እወጣለሁ ወይም እስክረጋጋ ድረስ አፍንጫዬን መፅሀፍ ውስጥ እቀብራለሁ እና ማለፍ ችዬ ነበር:”
በቻልኩት መጠን ጥብቅ አድርጌ አቀፍኩት። “አልጠላህም ክሪስ” ስል አንሾካሾኩ ጭንቅላቴን ደረቱ ላይ አድርጌያለሁ: “አልደፈርከኝም፤ የምሬን ብፈልግ ኖሮ ላስቆምህ እችል ነበር ማድረግ ያለብኝ ጉልበቴን ጥንክር አድርጌ ወደላይ ማድረግ ብቻ ነበር፡ የኔም ጥፋት ነው” አዎ የኔም ጥፋት ነው። የእናቴን
መልከመልካም ወጣት ባል ከመሳም የተሻለ ነገር ማወቅ ነበረብኝ፡ የወንድ
ጥንካሬ አካላዊ ፍላጎቶች ባሉትና ሁልጊዜ በሁሉም ነገርና በሁሉም ሰው
ተስፋ በቆረጠ ሰው ዙሪያ ወንድሜም ቢሆን እንኳን ሰውነትን የሚያሳይ ልብስ
መልበስ አልነበረብኝም: በፍላጎቶቹ እየተጫወትኩ፣ ሴትነቴን እየሞከርኩ፣
የራሴን የሚቃጠል የመርካት ፍላጎት እያየሁ ብቻ ነበር።
ይህ የተለየ አይነት ምሽት ነው፤ ልክ ዕድል ከረጅም ጊዜ በፊት ይህንን ቀን
ያቀደው ይመስላል እና ይህ ምሽት ትክክልም ይሁን ስህተት እጣ ፈንታችን
ነው:
ንፋሱና ቅጠሎቹ ዜማ አልባ ሙዚቃ ያሰማሉ: ሙዚቃው ያው ነው: ሰው የመሰለ አፍቃሪ የሆነ ፍጥረት እንዴት በዚህ ቆንጆ ምሽት አስቀያሚ ሊሆን
ይችላል?
ምናልባት ጣሪያው ላይ ብዙ ቆይተናል፡
የመስከረም መግቢያ በመሆኑ ጣሪያው ቀዝቃዛ፣ ጠንካራና ሻካራ ሆኗል።
ቅጠሎቹ መርገፍ ጀምረዋል ጣራው ስር ያለው ክፍል ልክ እንደ ገሀነም ያቃጥላል ጣራው ላይ ግን በጣም በጣም ይቀዘቅዛል
እኔና ክሪስ ለደህንነትና ለሙቀት ተቃቅፈን ተቀምጠናል። በጣም መጥፎ ወጣቶችና ኃጢአተኞች:: ያለማቋረጥ በመጠጋጋት በጣም ተወጥረው በቀጠኑ
ታሪኮች የራሳችንን ክብር አሽቀንጥረን ጥለነዋል፡ በአንድ ወቅት በራሳችን
ስሜታዊ ተፈጥሮ አብዝተን የተፈተንን ቢሆንም... በዚያ ወቅት እንኳን እሱ እኔም ስሜታዊ መሆኔን አላውቅም ነበር፡ ልቤን የሚሰውርና ሽንጤን
እንድሰብቅ የሚያደርገኝ ቆንጆ ሙዚቃ ብቻ ይመስለኝ ነበር፡ በጣም ተጨባጭ የሆነ ሌላ ነገር እንዳለ አላውቅም ነበር።
ልክ አንድ ልብ እንደምንጋራ ሁሉ በሰራነው ስራ ራስን የመቅጣት አሳዛኝ ቅኝት
እየደለቅን ነበር ቀዝቃዛው ነፋስ የረገፈ ቅጠል ወደ ጣራው አምጥቶ ድንገት
ፀጉሬ ውስጥ እንዲያዝ አደረገው:: ክሪስ ሊያነሳው ሲሞክር ደርቆና ተሰባብሮ
ወደቀ ህይወቱ ቅጠሉ በንፋስ መብረር እንዴት እንደሆነ በሚያውቀው
ሚስጥር ላይ የተመሰረተ ይመስል ክሪስ ቅጠሉን አተኩሮ እየተመለከተ
ነበር: እጆችም ክንፎችም የሉትም... ግን ሞቶም መብረር ይችላል።
“ካቲ” በሚደነቃቀፍ ደረቅ ድምፅ ጠራኝ፡ “አሁን ልክ ሶስት መቶ ዘጠና ስድስት
ዶላር ከአርባ አምስት ሳንቲም አለን በቅርቡ በረዶ መጣል ይጀምራል።
በልካችን የሆነ የክረምት ኮት ወይም ጫማዎች የሉንም፧ መንትዮቹ ደግሞ
ደካማ ስለሆኑ በቀላሉ ብርድ ሊያሳምማቸውና ከዚያ ወደ ኒሞኒያ ሊለወጥባቸው
ይችላል ሌሊት ነቅቼ ስለእነሱ እጨነቃለሁ እና አንቺንም አልጋሽ ላይ
ሆነሽ ኬሪን አተኩረሽ ስትመለከቻት አይሻለሁ፡ አንቺም ተጨንቀሽ መሆን
አለበት። አሁን ከእናታችን ክፍል ውስጥ እንደበፊቱ ገንዘብ የማግኘታችንን
ነገር እጠራጠራለሁ። ሠራተኞች ገንዘብ እየሰረቋቸው እንደሆነ ጠርጥረዋል።አሁን ምናልባት እናታችን አንቺ ልትሆኚ እንደምትችይ ትጠራጠር ይሆናል አላውቅም... እንደማይሆን ተስፋ አለኝ።
“እነሱ ምንም ቢያስቡ በሚቀጥለው ለመስረቅ ስሄድ ጌጣጌጧን ለመስረቅ
እገደዳለሁ። ትልቅ ነገር እወስድና ከዚያ እናመልጣለን ልክ ርቀን እንደሄድን በቂ ገንዘብ ስለሚኖረን መንትዮቹን ወደ ዶክተር እንወስዳቸዋለን፡” አለ፡
“ጌጣጌጦቹን ውሰድ።” እንዲወስድ ብዙ ጊዜ ለምኜው ነበር። በመጨረሻ
ሊያደርገው ነው እናታችን ልታገኘው የታገለችለትን ብዙ ገንዘብ የሚያወጣ
ጌጥ ታጣለች በዚያ ሂደት ውስጥ እኛንም ታጣለች: ግን ግድ ይኖራት
ይሆን?
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሰባት
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
ውድ አንባብያን #የጣሪያ_ስር_አበቦች የተሰኘው መፅሀፍ #በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተ ድርሰት ነው ስለዚህ እውነተኛ ታሪክ ደሞ የሚቀናነስ ነገር አይኖረውም ከባህላችን ምናምን አትበሉ እኛም በየቤታችን ስንት ጉድ አለ ያልወጣ ያልታተመ...መልካም ንባብ
...ይገባዋል እንዳልል እንኳን አእምሮው ውስጥ ያለውን ሙሉ በሙሉ አልተረዳሁትም። ያለውን ያደርጋል ብዬ ግን አስባለሁ ስሜት ግን ሰውን
የሚቆጣጠርበት መንገድ አለው ሁለታችንም ወለሉ ላይ ወደቅን ልታገለው ሞከርኩ። ታገልን፣ ተገለባበጥን፣
መንፈራገጥና መጨነቅ ያለበት የፀጥታ ትግል የእሱ ጥንካሬ ከእኔ ጋር።ፍልምያ አልነበረም።
እኔ ጠንካራ የዳንሰኛ እግሮች አሉኝ፡᎓ እሱ ትልቅ ክብደትና ቁመት አለው... በዛ ላይ ከእኔ የበለጠ የሆነ የጋለ ያበጠና ጠንካራ ነገር ለመጠቀም ማስተዋሉንና
ጤንነቱን የሰረቀው ቆራጥነት ነበረው
እወደዋለሁ ያንን ያህል የሚፈልገው ከሆነ እሱ የሚፈልገውን እኔም
እፈልገዋለሁ ትክክልም ይሁን ስህተት᎓ የሆነው ሆኖ ከዚህ ምሽት በፊት
ፍቅረኞችን የማያውቀው አሮጌ፣ ቆሻሻና የሚሸት ፍራሽ ላይ አረፍን፡ እዛ
ነው የወሰደኝ እና መርካት ያለበትን ያንን ያበጠ፣ ጠንካራ የወንድ የወሲብ
አካል በግድ ያስገባው: ጥብቅና የተቋቋመውን አካሌን ቀዶትና አድምቶት
ወደ ውስጥ ገባ።
አሁን በጭራሽ አናደርገውም ብለን የማልንበትን ነገር አደረግን።
አሁን ለዘለዓለም ተፈርዶብናል። ለዘለዓለም በእሳት ልንጠበስ ተረግመናል።በማያቋርጠው የገሀነም እሳት ውስጥ እርቃናችንን ተዘቅዝቀን እንሰቀላለን
ልክ አያትየው ከረጅም ጊዜ በፊት እንደተነበየችው ሆንን ኃጢአተኞች!
አሁን መልሶች ሁሉ አሉኝ፡
አሁን ልጅ ሊኖር ይችላል፡ ለእንደኛ አይነቶቹ የተዘጋጀውን ዘለአለማዊ
የገሀነም እሳት ሳይጠብቅ በህይወት ስለኃጢአታችን የሚያስከፍለን ልጅ
ይመጣል። ተራራቅንና እርስ በርስ ተያየን: ፊቶቻችን በድንጋጤ የደነዘዙና
የገረጡ ሆነዋል። ልብሶቻችንን ስናስተካክል መነጋገር እንኳን አልቻልንም
አዝናለሁ ማለት አያስፈልገውም ሁሉ ነገሩ ላይ ይታያል... የሚንቀጠቀጥበት
መንገድ፣ ልብሶቹን ለመቆለፍ ሲሞክር እጆቹ የሚንቀጠቀጡበት መንገድ
መደንገጡን ይናገራሉ፡
ቆይቶ ወደ ጣራው ላይ ወጣን።
ረጃጅም የደመና መስመሮች የድፍኗን ጨረቃ ፊት እያቋረጡ ነው እሷም
ትደበቅና እንደገና ትወጣለች:: ጣራው ላይ ሆነን ለፍቅረኞች በተዘጋጀው ምሽት ተቃቅፈን ተላቀስን ሊያደርገው ፈልጎ አልነበረም፡ እኔም ልፈቅድለት ፈልጌ አልነበረም ከእኔ ጋር ተመሳሳይ ደም ካለው ሰው ጋር አንድ ጊዜ ባደረግነው ነገር ልጅ የመምጣቱ ፍርሀት ወደ ጉሮሮዬ መጥቶ ምላሴ ላይ ቀረ: ከገሀነም ወይም ከእግዚአብሔር ቁጣ በላይ የሆነው ከባዱ ፍርሀቴ ጭራቅ የሚመስል፣ ቅርፁ የተበላሸና ደደብ ልጅ መውለድ አስፈርቶኛል። ግን
እንዴት ስለዚህ ጉዳይ ለክሪስ መናገር እችላለሁ? በበቂ ሁኔታ እየተሰቃየ
ነው: ሆኖም ግን መንገር አለብኝ ምክንያቱም የእሱ ሀሳቦች ከእኔ በተሻለ
በእውቀት ላይ የተመሰረቱ ናቸው።
“በአንድ ጊዜ መፀነስ አይኖርም:: ምንም ነገር ቢፈጠር ሌላ ጊዜ እንደማይሆን
እምልልሻለሁ፡ ይህ ነገር ከመፈጠሩ በፊት ራሴን አኮላሻለሁ! አለኝ፡ ከዚያ
ወደ እሱ ሳበኝና የጎን አጥንቶቼ የሚሰበሩ እስኪመስለኝ ድረስ አጥብቆ አቀፈኝ። “አትጥይኝ ካቲ… እባክሽ እንዳትጠይኝ፡ ልደፍርሽ ፈልጌ አልነበረም
በእግዚአብሔር እምልልሻለሁ። ብዙ ጊዜ ተፈትኜ አውቃለሁ ግን ብዙ ጊዜ ክፍሉን እለቃለሁ ወይም ወደ መታጠቢያ ቤት እገባለሁ አለዚያም ጣራው
ስር ወዳለው ክፍል እወጣለሁ ወይም እስክረጋጋ ድረስ አፍንጫዬን መፅሀፍ ውስጥ እቀብራለሁ እና ማለፍ ችዬ ነበር:”
በቻልኩት መጠን ጥብቅ አድርጌ አቀፍኩት። “አልጠላህም ክሪስ” ስል አንሾካሾኩ ጭንቅላቴን ደረቱ ላይ አድርጌያለሁ: “አልደፈርከኝም፤ የምሬን ብፈልግ ኖሮ ላስቆምህ እችል ነበር ማድረግ ያለብኝ ጉልበቴን ጥንክር አድርጌ ወደላይ ማድረግ ብቻ ነበር፡ የኔም ጥፋት ነው” አዎ የኔም ጥፋት ነው። የእናቴን
መልከመልካም ወጣት ባል ከመሳም የተሻለ ነገር ማወቅ ነበረብኝ፡ የወንድ
ጥንካሬ አካላዊ ፍላጎቶች ባሉትና ሁልጊዜ በሁሉም ነገርና በሁሉም ሰው
ተስፋ በቆረጠ ሰው ዙሪያ ወንድሜም ቢሆን እንኳን ሰውነትን የሚያሳይ ልብስ
መልበስ አልነበረብኝም: በፍላጎቶቹ እየተጫወትኩ፣ ሴትነቴን እየሞከርኩ፣
የራሴን የሚቃጠል የመርካት ፍላጎት እያየሁ ብቻ ነበር።
ይህ የተለየ አይነት ምሽት ነው፤ ልክ ዕድል ከረጅም ጊዜ በፊት ይህንን ቀን
ያቀደው ይመስላል እና ይህ ምሽት ትክክልም ይሁን ስህተት እጣ ፈንታችን
ነው:
ንፋሱና ቅጠሎቹ ዜማ አልባ ሙዚቃ ያሰማሉ: ሙዚቃው ያው ነው: ሰው የመሰለ አፍቃሪ የሆነ ፍጥረት እንዴት በዚህ ቆንጆ ምሽት አስቀያሚ ሊሆን
ይችላል?
ምናልባት ጣሪያው ላይ ብዙ ቆይተናል፡
የመስከረም መግቢያ በመሆኑ ጣሪያው ቀዝቃዛ፣ ጠንካራና ሻካራ ሆኗል።
ቅጠሎቹ መርገፍ ጀምረዋል ጣራው ስር ያለው ክፍል ልክ እንደ ገሀነም ያቃጥላል ጣራው ላይ ግን በጣም በጣም ይቀዘቅዛል
እኔና ክሪስ ለደህንነትና ለሙቀት ተቃቅፈን ተቀምጠናል። በጣም መጥፎ ወጣቶችና ኃጢአተኞች:: ያለማቋረጥ በመጠጋጋት በጣም ተወጥረው በቀጠኑ
ታሪኮች የራሳችንን ክብር አሽቀንጥረን ጥለነዋል፡ በአንድ ወቅት በራሳችን
ስሜታዊ ተፈጥሮ አብዝተን የተፈተንን ቢሆንም... በዚያ ወቅት እንኳን እሱ እኔም ስሜታዊ መሆኔን አላውቅም ነበር፡ ልቤን የሚሰውርና ሽንጤን
እንድሰብቅ የሚያደርገኝ ቆንጆ ሙዚቃ ብቻ ይመስለኝ ነበር፡ በጣም ተጨባጭ የሆነ ሌላ ነገር እንዳለ አላውቅም ነበር።
ልክ አንድ ልብ እንደምንጋራ ሁሉ በሰራነው ስራ ራስን የመቅጣት አሳዛኝ ቅኝት
እየደለቅን ነበር ቀዝቃዛው ነፋስ የረገፈ ቅጠል ወደ ጣራው አምጥቶ ድንገት
ፀጉሬ ውስጥ እንዲያዝ አደረገው:: ክሪስ ሊያነሳው ሲሞክር ደርቆና ተሰባብሮ
ወደቀ ህይወቱ ቅጠሉ በንፋስ መብረር እንዴት እንደሆነ በሚያውቀው
ሚስጥር ላይ የተመሰረተ ይመስል ክሪስ ቅጠሉን አተኩሮ እየተመለከተ
ነበር: እጆችም ክንፎችም የሉትም... ግን ሞቶም መብረር ይችላል።
“ካቲ” በሚደነቃቀፍ ደረቅ ድምፅ ጠራኝ፡ “አሁን ልክ ሶስት መቶ ዘጠና ስድስት
ዶላር ከአርባ አምስት ሳንቲም አለን በቅርቡ በረዶ መጣል ይጀምራል።
በልካችን የሆነ የክረምት ኮት ወይም ጫማዎች የሉንም፧ መንትዮቹ ደግሞ
ደካማ ስለሆኑ በቀላሉ ብርድ ሊያሳምማቸውና ከዚያ ወደ ኒሞኒያ ሊለወጥባቸው
ይችላል ሌሊት ነቅቼ ስለእነሱ እጨነቃለሁ እና አንቺንም አልጋሽ ላይ
ሆነሽ ኬሪን አተኩረሽ ስትመለከቻት አይሻለሁ፡ አንቺም ተጨንቀሽ መሆን
አለበት። አሁን ከእናታችን ክፍል ውስጥ እንደበፊቱ ገንዘብ የማግኘታችንን
ነገር እጠራጠራለሁ። ሠራተኞች ገንዘብ እየሰረቋቸው እንደሆነ ጠርጥረዋል።አሁን ምናልባት እናታችን አንቺ ልትሆኚ እንደምትችይ ትጠራጠር ይሆናል አላውቅም... እንደማይሆን ተስፋ አለኝ።
“እነሱ ምንም ቢያስቡ በሚቀጥለው ለመስረቅ ስሄድ ጌጣጌጧን ለመስረቅ
እገደዳለሁ። ትልቅ ነገር እወስድና ከዚያ እናመልጣለን ልክ ርቀን እንደሄድን በቂ ገንዘብ ስለሚኖረን መንትዮቹን ወደ ዶክተር እንወስዳቸዋለን፡” አለ፡
“ጌጣጌጦቹን ውሰድ።” እንዲወስድ ብዙ ጊዜ ለምኜው ነበር። በመጨረሻ
ሊያደርገው ነው እናታችን ልታገኘው የታገለችለትን ብዙ ገንዘብ የሚያወጣ
ጌጥ ታጣለች በዚያ ሂደት ውስጥ እኛንም ታጣለች: ግን ግድ ይኖራት
ይሆን?
👍40❤2👏2
#የጣሪያ_ስር_አበቦች
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስምንት
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
ቀኖቹን ሁላ ሰማያዊ ስትቀባ አንዱን ለጥቁር ተወው።
በማንኛውም ቀን ልንሄድ ነው፡፡ እናታችን በምሽት ወጣ እላለሁ እንዳለች፣
መጓጓዝ የሚችሉ ውድ ንብረቶቿም ከእሷ ይወጣሉ። ወደ ግላድስተን
አንመለስም እዚያ አሁን ክረምት ገብቷል። ገና እስከ ግንቦት ይቆያል።ሰርከስ የሚሰሩ ሰዎች ወደሚኖሩበት ወደ ሳራሶታ እንሄዳለን፡ እዚያ ያሉ
ሰዎች ለየት ያለ የኋላ ታሪክ ላላቸው ሰዎች ደግነት በማሳየት የሚታወቁ
ናቸው ክሪስና እኔ ከፍ ያለ ቦታ ማለትም ጣራ ላይ ስለኖርን ምሰሶዎቹ
ላይ ብዙ ገመዶች የታሰሩበት በመሆኑ ለክሪስ “የዥዋዥዌ ትርኢት የምንሰራ እንሆናለን” አልኩት እየተፍለቀለቅኩ። በመጀመሪያ የሞኝ ሀሳብ እንደሆነ አስቦ ፈገግ አለ፤ ቀጥሎ ግን መንፈስን የሚቀሰቅስ ሀሳብ ብሎ ጠራው።
ኮሪ ጭንቅላቱን ቀና አደረገ፡፡ ሰማያዊ አይኖቹ በፍርሀት ፈጥጠዋል።
“አይሆንም!” አለች ኬሪ “እቅዳችሁን አልወደድነውም እንድትወድቁ አንፈልግም::”
“አንወድቅም” አለ ክሪስ፡ “እኔና ካቲ የማንቻል ቡድን ነን፡" አሻግሬ ወደ እሱ
እየተመለከትኩ መማሪያ ክፍሉ ውስጥ ከዚያም ጣሪያው ላይ ሆነን “ከአንቺ
በስተቀር ማንንም አላፈቅርም፣ ካቲ አውቀዋለሁ... እንደዚያ አይነት ስሜት ነው ያለኝ... ሁልጊዜ እኛ ብቻ:" ያለኝን አስታወስኩና በተለየ ሁኔታ ሳቅኩ። “ሞኝ አትሁን፣ በዚያ መንገድ እንደማትወደኝ ታውቃለህ፡ እና ጥፋተኝነት
ሊሰማህ ወይም ልታፍር አይገባም: የእኔም ጥፋት ነው: እንዳልተፈጠረ
ማስመሰልና በድጋሚ እንዳይፈጠር እርግጠኛ መሆን ነው ያለብን፡"
"ግን ካቲ....."
“አንቺና እኔ ሌሎች ሰዎች ሲኖሩን፣ በፍፁም… በፍፁም እርስ በርሳችን በዚህ መንገድ እንዲሰማን አይሆንም''
“እኔ ግን ስላንተ በዚህ መንገድ እንዲሰማኝ ነው የምፈልገው። እና ለእኔ ሌላ
ሰው ለማመንና ለመውደድ በጣም ዘግይቷል።”
ክሪስን መመልከት… ከዚያ መንትዮቹን. ለሁላችንም እቅድ ሳወጣና እንዴት
እንደምንሄድ ሳወራ ትልቅ የሆንኩ አይነት ስሜት ፈጠረብኝ፡ ለመኖር
የትኛውንም ነገር ለመስራት እንደምንገደድ ባውቅም እንኳን መንትዮቹ ሰላም
እንዲሰማቸው መፅናኛ ነገሮች አወራቸዋለሁ።
መስከረም አልፎ ጥቅምት ተተካ። በቅርቡ በረዶ መጣል ይጀምራል:
“ዛሬ ማታ” አለ ክሪስ፡ እናታችን በሩጋ ቆም ብላ ዞራ እንኳን ሳታየን
በግዴለሽነት ደህና ሁኑ ብላን ሄደች:: አሁን እኛን መመልከት እንኳን
መቋቋም አቅቷታል። አንዱን የትራስ ልብስ ሌላኛው ላይ ደርበን ጠንhር እንዲል አደረግን፡ በዚያ ትራስ ጨርቅ ውስጥ ክሪስ የእናታችንን ውድ
ጌጣጌጦች ሁሉ ከትቶ ያመጣል፡ እኔም ሁለት ሻንጣዎችን አሽጌ እናታችን
አሁን ወደዚያ ስለማትሄድ ጣራው ስር ያለው ክፍል ውስጥ ደብቄያለሁ።
ቀኑ መምሸት ሲጀምር ኮሪ ማስመለስ ጀመረ። እየደጋገመ ያስመልሰው
ጀመር። በመድኃኒት ማስቀመጫው ውስጥ ለሆድ የሚሆን መድኃኒት ነበረን የገረጣውን፣ የሚያንቀጠቅጠውን፣ የሚያስለቅሰውን አሰቃቂ ማስመለስ ያደረግነው ጥረት ሁሉ ሊያስቆመው አልቻለም ከዚያ ክንዶቹን በአንገቴ ዙሪያ ጠምጥሞ “እማዬ ደህና አይደለሁም::” ሲል አንሾካሾከ።
“እንዲሻልህ ምን ላድርግልህ ኮሪ?” ስል በጣም ልጅ መሆኔና ልምድ የሌለኝ መሆኔ እየተሰማኝ ጠየቅኩ።
“ሚኪ” አለ ያላመደውንና ጓደኛ ያደረገውን አይጥ በደካማ ድምፅ እየተጣራ
“ሚኪ እኔ ጋር እንዲተኛ እፈልጋለሁ”
“ግን ስትገለበጥ ላዩ ላይ ትተኛበትና ይሞትብሀል፡ እንዲሞትብህ አትፈልግም
አይደል?”
“አልፈልግም” አለ ሀሳቡ ራሱ ያስደነገጠው መሰለ፡ ከዚያ ያ አሰቃቂ መጓጠጥ
እንደገና ጀመረውና ክንዶቼ ላይ እንደያዝኩት እየቀዘቀዘ መጣ፡ በላብ የረጠበ
ፀጉሩ ግንባሩ ላይ ተለጥፏል ሰማያዊ አይኖቹ ፊቴ ላይ ተተክለው እየደጋገመ እናቱን ይጣራል። “እማዬ፣ እማዬ፣ አጥንቶቼን አሞኛል” “አይዞህ” አልኩት።
የተበላሸውን ፒጃማውን ለመቀየር ተሸክሜ ወደ አልጋው እየወሰድኩት ነው።
ሆዱ ውስጥ የቀረ ምንም ነገር ሳይኖር እንዴት ሊያስመልሰው ይችላል?
ክሪስ ይረዳሻል አትጨነቂ!” ሲለኝ ከጎኑ ጋደም ብዬ ደካማና የሚንቀጠቀጥ
ሰውነቱን በክንዶቼ አቀፍኩት::
ክሪስ ጠረጴዛው ጋ ተቀምጦ የኮሪ የህመም ምልክቶች የሚያሳየውን ከጊዜ ወደ ጊዜ እያንዳንችንን ሊያጠቃን የሚችለውን ሚስጥራዊ በሽታ ለማወቅ
የሀክምና መፅሀፍ ላይ ተደፍቷል አሁን አስራ ስምንት አመት እየሆነው
ነው እኔንና ኬሪን ትታችሁን አትሂዱ! ሲል ለመነኝ፡ ጮክ ባለ ድምፅ “ክሪስ አትሂድ እዚህ ቆይ!” አለ።
ምን ማለቱ ነው? እንድናመልጥ አይፈልግም? ወይስ ለመስረቅ እንደገና
ወደ እናታችን ክፍል አትሂድ ማለቱ ይሆን? እኔና ክሪስ መንትዮቹ የምናደርጋቸውን ነገሮች በመረዳት ይመለከታሉ ብለን ያመንነው ለምንድነው?
በእርግጠኝነት እሱና ኬሪ ትተናቸው እንደማንሄድ ያውቃሉ ያንን ከማድረግ
ብንሞት ይሻለናል።
ኬሪ ነጭ ልብስ የለበሰች ትንሽ ጥላ መስላ ወደ አልጋው መጣችና በረጠቡት ትላልቅ ሰማያዊ አይኖቿ መንትያ ወንድሟን አተኩራ እየተመለከተች
ቆመች: ትንሽ ናት። በጨለማ ክፍል ውስጥ መንምና በአጭር ቀርታ ያደገች ትንሽዬ ተክል ናት።
“ከኮሪ ጋ መተኛት እችላለሁ? ምንም መጥፎ ወይም ክፉ ወይም ቅዱስ
ያልሆነ ነገር አንሰራም: እሱ አጠገብ መሆን ስለፈለግኩ ብቻ ነው” አለች።
አያትየው ትምጣና መጥፎ የምትለውን ነገር ታድርግ! ኬሪን ከኮሪ ጋር አስተኛኋት። ከዚያ እኔና ክሪስ ከትልቁ አልጋ ግራና ቀኝ ቆመን በሀዘን ተሞልተን ኮሪ ረፍት ባጣ ሁኔታ ሲቅበጠበጥና ለመተንፈስ ሲታገል እንዲሁም በቅዠት ሲጣራ እየተመለከትን ነው
እናቱንና አባቱን፣ ክሪስንና እኔን ይፈልጋል እምባዬ በሌሊት ልብሴ ኮሌታ
ላይ እየወረደ ነው ክሪስንም ስመለከተው ጉንጮቹ በእምባዬ ረጥበዋል። “ኬሪ
ኬሪ... ኬሪ የታለች?" ሲል በመደጋገም ጠየቀ እንቅልፍ ከወሰዳት ትንሽ
ቆይታለች: ፊቶቻቸው ተጠጋግተው ነበር። ቀጥታ ወደ እሷ እየተመለተ
ቢሆንም እያያት አይደለም
ቅጣት እንደሆነ አሰብኩ፡፡ እግዚአብሔር እኔና ክሪስ ስለሰራነው ነገር እየቀጣን
ነው አያትየው አስጠንቅቃን ነበር. እስክተገረፍንበት ቀን ድረስ በየቀኑ
ታስጠነቅቀን ነበር ሌሊቱን ሙሉ እኔ ክፍሉ ውስጥ ስንጎራደድ፣ ክሪስ ደግሞ ከአንዱ የህክምና መፅሀፍ ወደ ሌላው እየሄደ ሲያነብ ነበር።
በመጨረሻ ደም የመሰሉ አይኖቹን ቀና አድርጎ “የምግብ መመረዝ ነው::
ወተቱ ተበላሽቷል ማለት ነው” አለ።
“ስቀምሰውም፣ ሳሸተውም ደህና ነበር” ስል መለስኩለት ሁልጊዜ የትኛውንም ምግብ ለክሪስና ለመንትዮቹ ከማቅረቤ በፊት በጥንቃቄ አሽትቼና ቀምሼ ነበር። በሆነ ምክንያት ሁሉንም ነገር ከሚወደውና ምንም ነገር ከሚበላው
ክሪስ የተሻለ የመቅመስ ችሎታ እንዳለኝ አስባለሁ።
“ሀምበርገሩ ይሆናል፡ ለየት ያለ ጣዕም ነበረው”
“አረ ጣዕሙ ለእኔ ደህና ነበር” አልኩት ለእሱም ደህና የነበረ ይመስለኛል::
ምክንያቱም ቀኑን ሙሉ ኮሪ ምንም መብላት ስላልፈለገ የኬሪን ግማሽ ሀምበርገር ጨምሮ የኮሪንም ፋንታ ነበር የበላው ኮሪ ቀኑን ሙሉ ምንም መብላት አልፈለገም ነበር።
“ካቲ አንቺም ቀኑን ሙሉ ምንም እንዳልበላሽ አስተውያለሁ አንቺም እንደ
መንትዮቹ ያህል ከስተሻል፡ የምታመጣልን ምግብ በቂ ነው ራስሽን መበደል
አይጠበቅብሽም” አለኝ፡
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስምንት
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
ቀኖቹን ሁላ ሰማያዊ ስትቀባ አንዱን ለጥቁር ተወው።
በማንኛውም ቀን ልንሄድ ነው፡፡ እናታችን በምሽት ወጣ እላለሁ እንዳለች፣
መጓጓዝ የሚችሉ ውድ ንብረቶቿም ከእሷ ይወጣሉ። ወደ ግላድስተን
አንመለስም እዚያ አሁን ክረምት ገብቷል። ገና እስከ ግንቦት ይቆያል።ሰርከስ የሚሰሩ ሰዎች ወደሚኖሩበት ወደ ሳራሶታ እንሄዳለን፡ እዚያ ያሉ
ሰዎች ለየት ያለ የኋላ ታሪክ ላላቸው ሰዎች ደግነት በማሳየት የሚታወቁ
ናቸው ክሪስና እኔ ከፍ ያለ ቦታ ማለትም ጣራ ላይ ስለኖርን ምሰሶዎቹ
ላይ ብዙ ገመዶች የታሰሩበት በመሆኑ ለክሪስ “የዥዋዥዌ ትርኢት የምንሰራ እንሆናለን” አልኩት እየተፍለቀለቅኩ። በመጀመሪያ የሞኝ ሀሳብ እንደሆነ አስቦ ፈገግ አለ፤ ቀጥሎ ግን መንፈስን የሚቀሰቅስ ሀሳብ ብሎ ጠራው።
ኮሪ ጭንቅላቱን ቀና አደረገ፡፡ ሰማያዊ አይኖቹ በፍርሀት ፈጥጠዋል።
“አይሆንም!” አለች ኬሪ “እቅዳችሁን አልወደድነውም እንድትወድቁ አንፈልግም::”
“አንወድቅም” አለ ክሪስ፡ “እኔና ካቲ የማንቻል ቡድን ነን፡" አሻግሬ ወደ እሱ
እየተመለከትኩ መማሪያ ክፍሉ ውስጥ ከዚያም ጣሪያው ላይ ሆነን “ከአንቺ
በስተቀር ማንንም አላፈቅርም፣ ካቲ አውቀዋለሁ... እንደዚያ አይነት ስሜት ነው ያለኝ... ሁልጊዜ እኛ ብቻ:" ያለኝን አስታወስኩና በተለየ ሁኔታ ሳቅኩ። “ሞኝ አትሁን፣ በዚያ መንገድ እንደማትወደኝ ታውቃለህ፡ እና ጥፋተኝነት
ሊሰማህ ወይም ልታፍር አይገባም: የእኔም ጥፋት ነው: እንዳልተፈጠረ
ማስመሰልና በድጋሚ እንዳይፈጠር እርግጠኛ መሆን ነው ያለብን፡"
"ግን ካቲ....."
“አንቺና እኔ ሌሎች ሰዎች ሲኖሩን፣ በፍፁም… በፍፁም እርስ በርሳችን በዚህ መንገድ እንዲሰማን አይሆንም''
“እኔ ግን ስላንተ በዚህ መንገድ እንዲሰማኝ ነው የምፈልገው። እና ለእኔ ሌላ
ሰው ለማመንና ለመውደድ በጣም ዘግይቷል።”
ክሪስን መመልከት… ከዚያ መንትዮቹን. ለሁላችንም እቅድ ሳወጣና እንዴት
እንደምንሄድ ሳወራ ትልቅ የሆንኩ አይነት ስሜት ፈጠረብኝ፡ ለመኖር
የትኛውንም ነገር ለመስራት እንደምንገደድ ባውቅም እንኳን መንትዮቹ ሰላም
እንዲሰማቸው መፅናኛ ነገሮች አወራቸዋለሁ።
መስከረም አልፎ ጥቅምት ተተካ። በቅርቡ በረዶ መጣል ይጀምራል:
“ዛሬ ማታ” አለ ክሪስ፡ እናታችን በሩጋ ቆም ብላ ዞራ እንኳን ሳታየን
በግዴለሽነት ደህና ሁኑ ብላን ሄደች:: አሁን እኛን መመልከት እንኳን
መቋቋም አቅቷታል። አንዱን የትራስ ልብስ ሌላኛው ላይ ደርበን ጠንhር እንዲል አደረግን፡ በዚያ ትራስ ጨርቅ ውስጥ ክሪስ የእናታችንን ውድ
ጌጣጌጦች ሁሉ ከትቶ ያመጣል፡ እኔም ሁለት ሻንጣዎችን አሽጌ እናታችን
አሁን ወደዚያ ስለማትሄድ ጣራው ስር ያለው ክፍል ውስጥ ደብቄያለሁ።
ቀኑ መምሸት ሲጀምር ኮሪ ማስመለስ ጀመረ። እየደጋገመ ያስመልሰው
ጀመር። በመድኃኒት ማስቀመጫው ውስጥ ለሆድ የሚሆን መድኃኒት ነበረን የገረጣውን፣ የሚያንቀጠቅጠውን፣ የሚያስለቅሰውን አሰቃቂ ማስመለስ ያደረግነው ጥረት ሁሉ ሊያስቆመው አልቻለም ከዚያ ክንዶቹን በአንገቴ ዙሪያ ጠምጥሞ “እማዬ ደህና አይደለሁም::” ሲል አንሾካሾከ።
“እንዲሻልህ ምን ላድርግልህ ኮሪ?” ስል በጣም ልጅ መሆኔና ልምድ የሌለኝ መሆኔ እየተሰማኝ ጠየቅኩ።
“ሚኪ” አለ ያላመደውንና ጓደኛ ያደረገውን አይጥ በደካማ ድምፅ እየተጣራ
“ሚኪ እኔ ጋር እንዲተኛ እፈልጋለሁ”
“ግን ስትገለበጥ ላዩ ላይ ትተኛበትና ይሞትብሀል፡ እንዲሞትብህ አትፈልግም
አይደል?”
“አልፈልግም” አለ ሀሳቡ ራሱ ያስደነገጠው መሰለ፡ ከዚያ ያ አሰቃቂ መጓጠጥ
እንደገና ጀመረውና ክንዶቼ ላይ እንደያዝኩት እየቀዘቀዘ መጣ፡ በላብ የረጠበ
ፀጉሩ ግንባሩ ላይ ተለጥፏል ሰማያዊ አይኖቹ ፊቴ ላይ ተተክለው እየደጋገመ እናቱን ይጣራል። “እማዬ፣ እማዬ፣ አጥንቶቼን አሞኛል” “አይዞህ” አልኩት።
የተበላሸውን ፒጃማውን ለመቀየር ተሸክሜ ወደ አልጋው እየወሰድኩት ነው።
ሆዱ ውስጥ የቀረ ምንም ነገር ሳይኖር እንዴት ሊያስመልሰው ይችላል?
ክሪስ ይረዳሻል አትጨነቂ!” ሲለኝ ከጎኑ ጋደም ብዬ ደካማና የሚንቀጠቀጥ
ሰውነቱን በክንዶቼ አቀፍኩት::
ክሪስ ጠረጴዛው ጋ ተቀምጦ የኮሪ የህመም ምልክቶች የሚያሳየውን ከጊዜ ወደ ጊዜ እያንዳንችንን ሊያጠቃን የሚችለውን ሚስጥራዊ በሽታ ለማወቅ
የሀክምና መፅሀፍ ላይ ተደፍቷል አሁን አስራ ስምንት አመት እየሆነው
ነው እኔንና ኬሪን ትታችሁን አትሂዱ! ሲል ለመነኝ፡ ጮክ ባለ ድምፅ “ክሪስ አትሂድ እዚህ ቆይ!” አለ።
ምን ማለቱ ነው? እንድናመልጥ አይፈልግም? ወይስ ለመስረቅ እንደገና
ወደ እናታችን ክፍል አትሂድ ማለቱ ይሆን? እኔና ክሪስ መንትዮቹ የምናደርጋቸውን ነገሮች በመረዳት ይመለከታሉ ብለን ያመንነው ለምንድነው?
በእርግጠኝነት እሱና ኬሪ ትተናቸው እንደማንሄድ ያውቃሉ ያንን ከማድረግ
ብንሞት ይሻለናል።
ኬሪ ነጭ ልብስ የለበሰች ትንሽ ጥላ መስላ ወደ አልጋው መጣችና በረጠቡት ትላልቅ ሰማያዊ አይኖቿ መንትያ ወንድሟን አተኩራ እየተመለከተች
ቆመች: ትንሽ ናት። በጨለማ ክፍል ውስጥ መንምና በአጭር ቀርታ ያደገች ትንሽዬ ተክል ናት።
“ከኮሪ ጋ መተኛት እችላለሁ? ምንም መጥፎ ወይም ክፉ ወይም ቅዱስ
ያልሆነ ነገር አንሰራም: እሱ አጠገብ መሆን ስለፈለግኩ ብቻ ነው” አለች።
አያትየው ትምጣና መጥፎ የምትለውን ነገር ታድርግ! ኬሪን ከኮሪ ጋር አስተኛኋት። ከዚያ እኔና ክሪስ ከትልቁ አልጋ ግራና ቀኝ ቆመን በሀዘን ተሞልተን ኮሪ ረፍት ባጣ ሁኔታ ሲቅበጠበጥና ለመተንፈስ ሲታገል እንዲሁም በቅዠት ሲጣራ እየተመለከትን ነው
እናቱንና አባቱን፣ ክሪስንና እኔን ይፈልጋል እምባዬ በሌሊት ልብሴ ኮሌታ
ላይ እየወረደ ነው ክሪስንም ስመለከተው ጉንጮቹ በእምባዬ ረጥበዋል። “ኬሪ
ኬሪ... ኬሪ የታለች?" ሲል በመደጋገም ጠየቀ እንቅልፍ ከወሰዳት ትንሽ
ቆይታለች: ፊቶቻቸው ተጠጋግተው ነበር። ቀጥታ ወደ እሷ እየተመለተ
ቢሆንም እያያት አይደለም
ቅጣት እንደሆነ አሰብኩ፡፡ እግዚአብሔር እኔና ክሪስ ስለሰራነው ነገር እየቀጣን
ነው አያትየው አስጠንቅቃን ነበር. እስክተገረፍንበት ቀን ድረስ በየቀኑ
ታስጠነቅቀን ነበር ሌሊቱን ሙሉ እኔ ክፍሉ ውስጥ ስንጎራደድ፣ ክሪስ ደግሞ ከአንዱ የህክምና መፅሀፍ ወደ ሌላው እየሄደ ሲያነብ ነበር።
በመጨረሻ ደም የመሰሉ አይኖቹን ቀና አድርጎ “የምግብ መመረዝ ነው::
ወተቱ ተበላሽቷል ማለት ነው” አለ።
“ስቀምሰውም፣ ሳሸተውም ደህና ነበር” ስል መለስኩለት ሁልጊዜ የትኛውንም ምግብ ለክሪስና ለመንትዮቹ ከማቅረቤ በፊት በጥንቃቄ አሽትቼና ቀምሼ ነበር። በሆነ ምክንያት ሁሉንም ነገር ከሚወደውና ምንም ነገር ከሚበላው
ክሪስ የተሻለ የመቅመስ ችሎታ እንዳለኝ አስባለሁ።
“ሀምበርገሩ ይሆናል፡ ለየት ያለ ጣዕም ነበረው”
“አረ ጣዕሙ ለእኔ ደህና ነበር” አልኩት ለእሱም ደህና የነበረ ይመስለኛል::
ምክንያቱም ቀኑን ሙሉ ኮሪ ምንም መብላት ስላልፈለገ የኬሪን ግማሽ ሀምበርገር ጨምሮ የኮሪንም ፋንታ ነበር የበላው ኮሪ ቀኑን ሙሉ ምንም መብላት አልፈለገም ነበር።
“ካቲ አንቺም ቀኑን ሙሉ ምንም እንዳልበላሽ አስተውያለሁ አንቺም እንደ
መንትዮቹ ያህል ከስተሻል፡ የምታመጣልን ምግብ በቂ ነው ራስሽን መበደል
አይጠበቅብሽም” አለኝ፡
👍34❤3🥰1
#የጣሪያ_ስር_አበቦች
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ዘጠኝ
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
...የእናታችን ባዶ ፍጥጫ ወደ እሱ ዞረ:: ልክ ምን ማለት እንደፈለገ ለመያዝ የምትታገል ይመስል ነበር፡ የተምታታባት ትመስላለች… አይኖቿ ከኔ ወደ ክሪስ ከዚያ ወደ እናቷ ከዚያ ወደ ኬሪ ዘለሉና ተመልሰው ወደ ኮሪ መጡ።
“እማዬ” አለ ክሪስ ጥንክር አድርጎ፡ ካቲ አብራሽ ትሂድ ለኬሪ እኔ አለሁ
ምናልባት ያስጨነቀሽ ያ ከሆነ።"
እንድሄድ አልፈቀዱልኝም።
እናታችን ኮሪን ይዛ ወደ አዳራሹ ወጡ አያትየው ባገኘሁት ድል የጭካኔ
ፈገግታ ሰጥታኝ በሩን ቆለፈችው ኬሪ ወንድሟን በማጣቷ እየጮኸችና እምባዋ እየወረደ ትተዋት ሄዱ። ትንንሽ ደካማ ቡጢዎቿ ጥፋተኛዋ እኔ የሆንኩ ይመስል እኔ ላይ አረፉ፡ ካቲ እኔም
መሄድ እፈልጋለሁ! እንድሄድ እንዲፈቅዱልኝ አድርጊ! ኮሪ እኔ የማልሄድበት ቦታ መሄድ አይፈልግም... ጊታሩን ደግሞ ረስቶታል” አለች።
ከዚያ ቁጣዋ ሁሉ ሲበርድላት፣ ክንዶቼ ላይ ሆና ተንሰቀሰቀች: “ለምን ካቲ? ለምን?”
“ለምን?”
በህይወታችን ትልቁ ጥያቄ ነው።
በህይወታችን ከነበሩት አስቀያሚውና ረጅሙ ቀን ነበር። ኃጢአት ሰርተናል
እና እግዚአብሔር እንዴት በዚህ ፍጥነት ቅጣት ላከብን? ፈጠነም ዘገየም
አያትየው እንዳወቀችው ሁሉ ራሳችን ዋጋ ቢስ መሆናችንን እንደምናረጋግጥ
ያወቀ ይመስል፣ አይኖቹ እኛ ላይ ነበሩ ማለት ነው።
ቲቪ መጥቶ የቀኖቻችንን የተሻለ ክፍል ከመውሰዱ በፊት እንደነበረው እንደ
መጀመሪያው ቀን ቀኑን ሙሉ ቴሌቪዥን እንኳን ሳንከፍት በፀጥታ ቁጭ
ብለን ኮሪ እንዴት እንደሆነ ለመስማት እየጠበቅን ነው።
ክሪስ በሚወዛወዘው ወንበር ላይ ተቀምጦ እኔና ኬሪ ጭኖቹ ላይ ተቀምጠን
በቀስታ ወደፊት ወደኋላ፣ ወደፊት ወደኋላ እየተወዛወዝን ነው።
ለረጅም ጊዜ ጭኖቹ ላይ ስንቀመጥበት የክሪስ እግሮች ለምን እንደማይደነዝዙ
አላውቅም ምግባችንን ለማሰናዳት ተነሳሁ። ጭራሽ አልነካነውም: የቀኑ
የመጨረሻ ምግብ ሲያበቃና ሳህኖቹ ታጥበው ከተቀመጡ በኋላ እኛም ገላችንን ተጣጥበን ለመተኛት ተዘጋጀን፡ ኮሪ አልጋ አጠገብ በመደዳ ተንበርክከን ፀሎታችንን አቀረብን “እባክህ፣ እባክህ ኮሪ እንዲሻለውና ወደ እኛ እንዲመለስ አድርግ አልን ሌላ ነገር ፀልየንም ከነበረ ምን እንደነበረ አላስታውስም ተኛን ወይም ለመተኛት ሞከርን ኬሪን በእኔና በክሪስ መካከል አድርገን ሶስታችንም አንድ አልጋ ላይ ተኛን በሁለታችን መካከል ድጋሚ ምንም
ነገር አይፈጠርም መቼም... መቼም እንደገና አይፈጠርም እግዚአብሔር
እኔና ክሪስን ለመጉዳት ብለህ ኮሪን አትቅጣው አስቀድመን ተጎድተናል
ልናደርገው ፈልገን አልነበረም ጌታ ሆይ አልነበረም በአጋጣሚ ነው
የሆነው ለዚያውም አንድ ጊዜ ብቻ በዚያ ላይ ምንም ደስታ አልነበረበትም።
እግዚአብሔር ሆይ በእውነት በእውነት ደስታ አልነበረበትም
አዲስ ቀን ነጋ ከመጋረጃዎቹ ጀርባ ውጪ ለሚኖሩት በእኛ ለማይታዩት
ህይወት ተጀመረ። ራሳችንን ዘና ለማድረግ፣ ሰዓታችንን ለመሙላትና ለመብላት ሞከርን ክሪስ እየረዳኝ የፍራሹን ልብስ ቀየርኩ ምክንያቱም በጣም ከባባድ በመሆናቸው ብቻዬን ላገባቸው አልችልም፡ በዚያ ላይ ኮሪ በአብዛኛው ሽንቱን ስለሚሸና በየጊዜው መቀየር ነበረበት፡ ክሪስና እኔ አልጋውን አንጥፈን ክፍሉን አፀዳድተን ጨርሰን ኬሪ የሚወዛወዘው ወንበር
ላይ ብቻዋን ተቀምጣ ባዶ አየር ላይ አፍጥጣለች።
አራት ስዓት ገደማ የምንሰራውን ሁሉ ጨርሰን ወደ አዳራሹ ቀረብ ወደሚለው አልጋ ላይ ተቀምጠን በሩ እጀታ ላይ አይኖቻችንን ተክለን ዜናውን ይዛልን የምትመጣልንን እናታችንን እንዲያስገባ እየጠበቅን ነው።
ጥቂት ቆይቶ እናታችን ከማልቀስ ብዛት አይኖቿ ቀልተው መጣች። ከእሷ
ጋር ባለብረት አይኗ አያታችን ረጅም፣ ድርቅ ያለችና እምባ የሌላት ሆና ተከትላታለች።
እናታችን እግሮቿ መቆም አቅቷቸው ወለሉ ላይ እንዳይጥሏት የፈራች
ይመስል በሩን ተደገፈች እኔና ክሪስ ከተቀመጥንበት ዘለን ተነስተን ቆምን፡
ኬሪ ግን እናታችን ባዶ አይን ላይ እንዳፈጠጠች ነው: “ኮሪን በመኪና ወደ
ሆስፒታል እየወሰድኩት ነበር ቅርብ ወዳለው ሆስፒታል ነበር በእውነት"
አለች እናታችን ውጥረት በተሞላበት ሻካራና አሁንም አሁንም እንቅ እንቅ
በሚል ድምፅ፡ “እና የወንድሜ ልጅ ነው ብዬ በውሸት አስመዘገብኩት"
“ውሸት! እማዬ ሁልጊዜ ውሸት እንዴት ነው?” ትዕግስት ባጣ ሁኔታ ጠየቅኳት። ሰማያዊ አይኖቿ ወደ እኛ ዞሩ፡፡ ባዶ ነገር ላይ ያፈጠጡ፣ የጠፋ፣የሆነ ለዘለአለም የጠፋ ነገር የሚፈልጉ አይኖች ሰብአዊነቷ እየፈለጉ
እንደሆነ ገምቻለሁ። “ኮሪ የያዘው የሳምባ ምች ነበር። ዶክተሮቹ የቻሉትን ሁሉ
አድርገው ነበር . . .ግን በጣም በጣም . . . በጣም ዘግይቶ ነበር”
“የሳምባ ምች ነበር?"
“የሚችሉትን አድርገው ነበር?”
“ዘግይቶ ነበር?”
“ነበር… ነበር!
ኮሪ ሞቷል እንደገና አናየውም!
ዜናው ክሪስን ልክ ወንድነቱ ላይ የተመታ አይነት ስሜት ነበር የፈጠረበት
እንደተረገጠ አይነት፡ ወደ ኋላ ተንጋሎና ፊቱን ለመደበቅ ዞሮ ትከሻዎቹ
እየተርገፈገፉ ሲንሰቀሰቅ አይቼዋለሁ።
በመጀመሪያ አላመንኳትም ነበር። ቆምኩ፣ አፈጠጥኩ፣ ተጠራጠርኩ፣ ፊቷ አሳመነኝ እና ልቤ ውስጥ የሆነ ትልቅና ባዶ ቦታ ሲሰፋ ተሰማኝ። ደንዝዤና
ሽባ ሆኜ አልጋው ላይ ወደቅኩ። ልብሶቼ ረጥበው እስክመለከት ድረስ
እያለቀስኩ እንደነበረ አላወቅኩም ነበር
ቁጭ ብዬ እያለቀስኩ ቢሆንም ኮሪ ከህይወታችን ወጥቶ መሄዱን ማመን
አልፈለግኩም ደግሞ ኬሪ፣ ምስኪን ኬሪ ጭንቅላቷን ቀና አደረገች። ወደ
ኋላ ወረወረችና አፏን ከፍታ እሪ... አለች።
ድምፅዋ ተዘግቶ መጮህ እስከማትችል ድረስ ጮኸች: ኮሪ ጊታሩን
ወደሚያስቀምጥበትና ትንንሽ ያለቁ የቴኒስ ጫማዎቹን ወደደረደረችበት
ጥግ ሄደች። መቀመጥ የፈለገችው እዚያ ከጫማዎቹና ከሙዚቃ መሳሪያው ጋር ነበር እና ከዚያች ቅፅበት ጀምሮ አንዲት ቃል እንኳን ከከንፈሮቿ አልወጣም::
“ወደቀብሩ እንሄዳለን?” ክሪስ ጀርባውን እንዳዞረ ጠየቀ።
“ተቀብሯል” አለች እናታችን፡ “በመቃብሩ ላይ የውሸት ስም አፅፌያለሁ"አለችና ከጥያቄዎቻችንና ከክፍሉ ለማምለጥ በጣም በፍጥነት ወጣች
አያትየውም ተከተለቻት፡
በፈሩት አይኖቻችን ፊት ኬሪ በእያንዳንዱ ቀን የበለጠ እየጠወለገች ነው
እግዚአብሔር ኬሪንም ሊወስዳት እንደሚችል እና ሩቅ ቦታ ባለ የመቃብር
ስፍራ በሀሰት ስም ከኮሪ አጠገብ በቅርብ ርቀት የተቀበረ አባት እንኳን
በሌለበት እንደምትቀበር ተሰማኝ።
ማንኛችንም ብዙ መብላት አልቻልንም:: ፈዛዛና የደከመን ሁልጊዜ የደከመን
ሆነናል፡ ምንም ነገር ፍላጎታችንን አያነሳሳውም: ዕንባ ብቻ። ክሪስና እኔ
ውቅያኖስ የሚሞላ ያህል አለቀስን ወቀሳውን ሁሉ የእኛ አደረግነው: ከብዙ
ጊዜያት በፊት ማምለጥ ይገባን ነበር፡ ያንን የእንጨት ቁልፍ ተጠቅመን
ወጥተን እርዳታ መፈለግ እንችል ነበር። ኮሪ እንዲሞት አድርገናል: የእኛ
ሀላፊነት ነበር! ትንሹ ባለ ብዙ ተሰጥኦውና ፀጥተኛው ውድ ልጃችን እንዲሞት አደረግን አሁን ደግሞ ጥግ ላይ ተኮራምታ የምትቀመጥ በየቀኑ እየደከመች የምትሄድ ታናሽ እህት አለችን፡
ክሪስ ኬሪ እንዳትሰማ
ቀስ ባለ ድምፅ “ማምለጥ አለብን ካቲ! በፍጥነት።
አለዚያ ሁላችንም እንደ ኮሪ እንሞታለን፡ ሁላችንም የሆነ ነገር ሆነናል።ለረጅም ጊዜ ተዘግቶብናል፡ የምንኖረው ትክክለኛ ያልሆነ ህይወት ነው፡ ልክ ጀርሞች በሌሉበት አየር አልባ ቦታ እንደመኖር ነው።
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ዘጠኝ
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
...የእናታችን ባዶ ፍጥጫ ወደ እሱ ዞረ:: ልክ ምን ማለት እንደፈለገ ለመያዝ የምትታገል ይመስል ነበር፡ የተምታታባት ትመስላለች… አይኖቿ ከኔ ወደ ክሪስ ከዚያ ወደ እናቷ ከዚያ ወደ ኬሪ ዘለሉና ተመልሰው ወደ ኮሪ መጡ።
“እማዬ” አለ ክሪስ ጥንክር አድርጎ፡ ካቲ አብራሽ ትሂድ ለኬሪ እኔ አለሁ
ምናልባት ያስጨነቀሽ ያ ከሆነ።"
እንድሄድ አልፈቀዱልኝም።
እናታችን ኮሪን ይዛ ወደ አዳራሹ ወጡ አያትየው ባገኘሁት ድል የጭካኔ
ፈገግታ ሰጥታኝ በሩን ቆለፈችው ኬሪ ወንድሟን በማጣቷ እየጮኸችና እምባዋ እየወረደ ትተዋት ሄዱ። ትንንሽ ደካማ ቡጢዎቿ ጥፋተኛዋ እኔ የሆንኩ ይመስል እኔ ላይ አረፉ፡ ካቲ እኔም
መሄድ እፈልጋለሁ! እንድሄድ እንዲፈቅዱልኝ አድርጊ! ኮሪ እኔ የማልሄድበት ቦታ መሄድ አይፈልግም... ጊታሩን ደግሞ ረስቶታል” አለች።
ከዚያ ቁጣዋ ሁሉ ሲበርድላት፣ ክንዶቼ ላይ ሆና ተንሰቀሰቀች: “ለምን ካቲ? ለምን?”
“ለምን?”
በህይወታችን ትልቁ ጥያቄ ነው።
በህይወታችን ከነበሩት አስቀያሚውና ረጅሙ ቀን ነበር። ኃጢአት ሰርተናል
እና እግዚአብሔር እንዴት በዚህ ፍጥነት ቅጣት ላከብን? ፈጠነም ዘገየም
አያትየው እንዳወቀችው ሁሉ ራሳችን ዋጋ ቢስ መሆናችንን እንደምናረጋግጥ
ያወቀ ይመስል፣ አይኖቹ እኛ ላይ ነበሩ ማለት ነው።
ቲቪ መጥቶ የቀኖቻችንን የተሻለ ክፍል ከመውሰዱ በፊት እንደነበረው እንደ
መጀመሪያው ቀን ቀኑን ሙሉ ቴሌቪዥን እንኳን ሳንከፍት በፀጥታ ቁጭ
ብለን ኮሪ እንዴት እንደሆነ ለመስማት እየጠበቅን ነው።
ክሪስ በሚወዛወዘው ወንበር ላይ ተቀምጦ እኔና ኬሪ ጭኖቹ ላይ ተቀምጠን
በቀስታ ወደፊት ወደኋላ፣ ወደፊት ወደኋላ እየተወዛወዝን ነው።
ለረጅም ጊዜ ጭኖቹ ላይ ስንቀመጥበት የክሪስ እግሮች ለምን እንደማይደነዝዙ
አላውቅም ምግባችንን ለማሰናዳት ተነሳሁ። ጭራሽ አልነካነውም: የቀኑ
የመጨረሻ ምግብ ሲያበቃና ሳህኖቹ ታጥበው ከተቀመጡ በኋላ እኛም ገላችንን ተጣጥበን ለመተኛት ተዘጋጀን፡ ኮሪ አልጋ አጠገብ በመደዳ ተንበርክከን ፀሎታችንን አቀረብን “እባክህ፣ እባክህ ኮሪ እንዲሻለውና ወደ እኛ እንዲመለስ አድርግ አልን ሌላ ነገር ፀልየንም ከነበረ ምን እንደነበረ አላስታውስም ተኛን ወይም ለመተኛት ሞከርን ኬሪን በእኔና በክሪስ መካከል አድርገን ሶስታችንም አንድ አልጋ ላይ ተኛን በሁለታችን መካከል ድጋሚ ምንም
ነገር አይፈጠርም መቼም... መቼም እንደገና አይፈጠርም እግዚአብሔር
እኔና ክሪስን ለመጉዳት ብለህ ኮሪን አትቅጣው አስቀድመን ተጎድተናል
ልናደርገው ፈልገን አልነበረም ጌታ ሆይ አልነበረም በአጋጣሚ ነው
የሆነው ለዚያውም አንድ ጊዜ ብቻ በዚያ ላይ ምንም ደስታ አልነበረበትም።
እግዚአብሔር ሆይ በእውነት በእውነት ደስታ አልነበረበትም
አዲስ ቀን ነጋ ከመጋረጃዎቹ ጀርባ ውጪ ለሚኖሩት በእኛ ለማይታዩት
ህይወት ተጀመረ። ራሳችንን ዘና ለማድረግ፣ ሰዓታችንን ለመሙላትና ለመብላት ሞከርን ክሪስ እየረዳኝ የፍራሹን ልብስ ቀየርኩ ምክንያቱም በጣም ከባባድ በመሆናቸው ብቻዬን ላገባቸው አልችልም፡ በዚያ ላይ ኮሪ በአብዛኛው ሽንቱን ስለሚሸና በየጊዜው መቀየር ነበረበት፡ ክሪስና እኔ አልጋውን አንጥፈን ክፍሉን አፀዳድተን ጨርሰን ኬሪ የሚወዛወዘው ወንበር
ላይ ብቻዋን ተቀምጣ ባዶ አየር ላይ አፍጥጣለች።
አራት ስዓት ገደማ የምንሰራውን ሁሉ ጨርሰን ወደ አዳራሹ ቀረብ ወደሚለው አልጋ ላይ ተቀምጠን በሩ እጀታ ላይ አይኖቻችንን ተክለን ዜናውን ይዛልን የምትመጣልንን እናታችንን እንዲያስገባ እየጠበቅን ነው።
ጥቂት ቆይቶ እናታችን ከማልቀስ ብዛት አይኖቿ ቀልተው መጣች። ከእሷ
ጋር ባለብረት አይኗ አያታችን ረጅም፣ ድርቅ ያለችና እምባ የሌላት ሆና ተከትላታለች።
እናታችን እግሮቿ መቆም አቅቷቸው ወለሉ ላይ እንዳይጥሏት የፈራች
ይመስል በሩን ተደገፈች እኔና ክሪስ ከተቀመጥንበት ዘለን ተነስተን ቆምን፡
ኬሪ ግን እናታችን ባዶ አይን ላይ እንዳፈጠጠች ነው: “ኮሪን በመኪና ወደ
ሆስፒታል እየወሰድኩት ነበር ቅርብ ወዳለው ሆስፒታል ነበር በእውነት"
አለች እናታችን ውጥረት በተሞላበት ሻካራና አሁንም አሁንም እንቅ እንቅ
በሚል ድምፅ፡ “እና የወንድሜ ልጅ ነው ብዬ በውሸት አስመዘገብኩት"
“ውሸት! እማዬ ሁልጊዜ ውሸት እንዴት ነው?” ትዕግስት ባጣ ሁኔታ ጠየቅኳት። ሰማያዊ አይኖቿ ወደ እኛ ዞሩ፡፡ ባዶ ነገር ላይ ያፈጠጡ፣ የጠፋ፣የሆነ ለዘለአለም የጠፋ ነገር የሚፈልጉ አይኖች ሰብአዊነቷ እየፈለጉ
እንደሆነ ገምቻለሁ። “ኮሪ የያዘው የሳምባ ምች ነበር። ዶክተሮቹ የቻሉትን ሁሉ
አድርገው ነበር . . .ግን በጣም በጣም . . . በጣም ዘግይቶ ነበር”
“የሳምባ ምች ነበር?"
“የሚችሉትን አድርገው ነበር?”
“ዘግይቶ ነበር?”
“ነበር… ነበር!
ኮሪ ሞቷል እንደገና አናየውም!
ዜናው ክሪስን ልክ ወንድነቱ ላይ የተመታ አይነት ስሜት ነበር የፈጠረበት
እንደተረገጠ አይነት፡ ወደ ኋላ ተንጋሎና ፊቱን ለመደበቅ ዞሮ ትከሻዎቹ
እየተርገፈገፉ ሲንሰቀሰቅ አይቼዋለሁ።
በመጀመሪያ አላመንኳትም ነበር። ቆምኩ፣ አፈጠጥኩ፣ ተጠራጠርኩ፣ ፊቷ አሳመነኝ እና ልቤ ውስጥ የሆነ ትልቅና ባዶ ቦታ ሲሰፋ ተሰማኝ። ደንዝዤና
ሽባ ሆኜ አልጋው ላይ ወደቅኩ። ልብሶቼ ረጥበው እስክመለከት ድረስ
እያለቀስኩ እንደነበረ አላወቅኩም ነበር
ቁጭ ብዬ እያለቀስኩ ቢሆንም ኮሪ ከህይወታችን ወጥቶ መሄዱን ማመን
አልፈለግኩም ደግሞ ኬሪ፣ ምስኪን ኬሪ ጭንቅላቷን ቀና አደረገች። ወደ
ኋላ ወረወረችና አፏን ከፍታ እሪ... አለች።
ድምፅዋ ተዘግቶ መጮህ እስከማትችል ድረስ ጮኸች: ኮሪ ጊታሩን
ወደሚያስቀምጥበትና ትንንሽ ያለቁ የቴኒስ ጫማዎቹን ወደደረደረችበት
ጥግ ሄደች። መቀመጥ የፈለገችው እዚያ ከጫማዎቹና ከሙዚቃ መሳሪያው ጋር ነበር እና ከዚያች ቅፅበት ጀምሮ አንዲት ቃል እንኳን ከከንፈሮቿ አልወጣም::
“ወደቀብሩ እንሄዳለን?” ክሪስ ጀርባውን እንዳዞረ ጠየቀ።
“ተቀብሯል” አለች እናታችን፡ “በመቃብሩ ላይ የውሸት ስም አፅፌያለሁ"አለችና ከጥያቄዎቻችንና ከክፍሉ ለማምለጥ በጣም በፍጥነት ወጣች
አያትየውም ተከተለቻት፡
በፈሩት አይኖቻችን ፊት ኬሪ በእያንዳንዱ ቀን የበለጠ እየጠወለገች ነው
እግዚአብሔር ኬሪንም ሊወስዳት እንደሚችል እና ሩቅ ቦታ ባለ የመቃብር
ስፍራ በሀሰት ስም ከኮሪ አጠገብ በቅርብ ርቀት የተቀበረ አባት እንኳን
በሌለበት እንደምትቀበር ተሰማኝ።
ማንኛችንም ብዙ መብላት አልቻልንም:: ፈዛዛና የደከመን ሁልጊዜ የደከመን
ሆነናል፡ ምንም ነገር ፍላጎታችንን አያነሳሳውም: ዕንባ ብቻ። ክሪስና እኔ
ውቅያኖስ የሚሞላ ያህል አለቀስን ወቀሳውን ሁሉ የእኛ አደረግነው: ከብዙ
ጊዜያት በፊት ማምለጥ ይገባን ነበር፡ ያንን የእንጨት ቁልፍ ተጠቅመን
ወጥተን እርዳታ መፈለግ እንችል ነበር። ኮሪ እንዲሞት አድርገናል: የእኛ
ሀላፊነት ነበር! ትንሹ ባለ ብዙ ተሰጥኦውና ፀጥተኛው ውድ ልጃችን እንዲሞት አደረግን አሁን ደግሞ ጥግ ላይ ተኮራምታ የምትቀመጥ በየቀኑ እየደከመች የምትሄድ ታናሽ እህት አለችን፡
ክሪስ ኬሪ እንዳትሰማ
ቀስ ባለ ድምፅ “ማምለጥ አለብን ካቲ! በፍጥነት።
አለዚያ ሁላችንም እንደ ኮሪ እንሞታለን፡ ሁላችንም የሆነ ነገር ሆነናል።ለረጅም ጊዜ ተዘግቶብናል፡ የምንኖረው ትክክለኛ ያልሆነ ህይወት ነው፡ ልክ ጀርሞች በሌሉበት አየር አልባ ቦታ እንደመኖር ነው።
👍46😢6❤3👎1🥰1
#የጣሪያ_ስር_አበቦች
፡
፡
#ክፍል_አርባ
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
ማምለጥ
ህዳር አስር… እዚህ እስር ቤት ውስጥ የምንቆይበት የመጨረሻ ቀናችን ነው
እግዚአብሔር አላዳነንም: ራሳችንን ማዳን አለብን።
ክሪስ ዛሬ ማታ ልክ አራት ሰዓት ሲያልፍ የመጨረሻውን ዝርፊያ ያከናውናል።እናታችን ለጥቂት ደቂቃዎች ለመቆየት መጥታ ነበር። አሁን ከእኛ ጋ መሆን
ብዙም እንደማይመቻት በግልፅ ይታያል። “ባርትና እኔ ዛሬ ማታ ወጣ እንላለን፡ እኔ አልፈለግኩም እሱ ግን ድርቅ አለ፡ አያችሁ፣ ለምን እንዳዘንኩ አይገባውም” ብላን ነበር።
እንደማይገባው እርግጠኛ ነኝ። ክሪስ ከበድ ያሉ ጌጣጌጦችን ይዞ ለመመለስ ሁለት የትራስ ልብሶችን ትከሻው ላይ አንጠለጠለ፡ የተከፈተው በር ጋ ቆመና ወጥቶ በሩን ከመቆለፉ በፊት ረዘም ላለ ጊዜ ቆም ብሎ ተመለከተን
በሩን ክፍት መተው አይችልም: ምክንያቱም አያትየው ድንገት ከመጣች
መጠንቀቅ ስለሚያስፈልግ ነው ክሪስ ጨለማ በዋጠው በሰሜን አቅጣጫ
ካለው ኮሪደር ሲሰርቅ ልንሰማው አንችልም።
ምክንያቱም ግድግዳዎቹ በጣም ወፍራም ሲሆኑ አዳራሹ ውስጥ የተነጠፉት ምንጣፎች ደግሞ ወፍራምና ድምፅ የማያሳልፉ ናቸው።
ኬሪና እኔ ጎን ለጎን ተኝተን በክንዶቼ አቅፌያታለሁ።
ያ ህልም ኮሪ ደህና መሆኑን ባይነግረኝ ኖሮ፣ ቅርብ መሆኑ ስለማይሰማኝ
አሁንም አለቅስ ነበር። ታላቅ ወንድሙ እንደማይሰማን ባረጋገጠ ቁጥር
እማዬ ብሎ ይጠራኝ ለነበረው ትንሽ ልጅ መታመሙን ልረዳው አልቻልኩም ሁልጊዜ ክሪስ ምን ያህል እናቱን እንደናፈቀና እንደፈለገ ካወቀበት ሴታ ሴት
ብሎ ሊጠራው እንደሚችል ስለሚፈራ የሚነግረኝ ለእኔ ነበር እኔም ክሪስ
ራሱ እናቱን ስለሚፈልግ በጭራሽ እንደማይስቅበትና እንደማያሾፍበት
እነግረው ነበር በአንድ ወቅት ኮሪ በእሱ፣ በእኔና በኬሪ መካከል ሚስጥር
አድርጎት ነበር ወንዳወንድ ለመሆን እናትም አባትም ባይኖረው ምንም
እንዳልሆነ ራሱን ያሳመነ ይመስላል
ኬሪን ጥብቅ አድርጌ አቀፍኳትና ልጅ ወይም ልጆች ሲኖሩኝ የማይሰማኝ
ወይም ለእነሱ ምላሽ የማልሰጥበት እኔን የመፈለግ ስሜት እንደማይኖራቸው
ማልኩ ምርጥ እናት እሆናለሁ ሰዓታት ልክ አመታት መሰሉ። ክሪስ
እስካሁን የእናታችንን ክፍል ለመጨረሻ ጊዜ ሊጎበኝ ከሄደበት አልተመለሰም
ዛሬ ለምን ይህን ያህል ጊዜ ፈጀ? ንቅት ብዬና ተከፍቼ በፍርሀት ተሞላሁና
ሊያቆየው የሚችለውን ሁሉንም መሰናክሎች ማሰብ ጀመርኩ።
ባርት ዊንስሎ ... ተጠራጣሪው ባል ... ክሪስን ሊይዘው ይችላል! ከዚያ ፖሊስ ይጠራና እስር ቤት ይወስዱታል። እናታችን ድንጋጤዋን እየገለፀችና
የሆነ ሰው ሊሰርቃቸው በመድፈሩ እየተገረመች በእርጋታ ትቆማለች። እሷ
በፍፁም ልጅ የላትም
ሁሉም ሰው የሚያውቀው ልጅ እንደሌላት ነው በእግዚአብሔር! ከልጅ ጋር
ታይታ ታውቃለች? ያ ባለወርቃማ ፀጉርና ባለ ሰማያዊ አይን ልጅ በጣም የሷ ልጅ እንደሚመስል አታውቅም በዚያ ላይ ብዙ የተራራቁ የአክስትና የአጎት
ልጆች አሏት። እና የስጋ ዘመድም ቢሆን የሆነ አምስተኛ ወይም ስድስተኛ
ሩቅ የሆነ ዘመድ ያው ሌባ ነው።
ፀ እና ያቺ አያት ተብዬ ከያዘችው እጅግ መጥፎ የተባለው ቅጣት ያገኘዋል።
በዶሮ ጩኸት ንጋት እየመጣ መሆኑ ይሰማል።
ፀሀዩዋ በአድማስ ላይ እየመጣች ነው:: ትንሽ ከቆየ ለመሄድ በጣም የዘገየን እንሆናለን፡ የጠዋት ባቡር በጣቢያው በኩል ያልፋል፡ እና አያትየው በሩን
ከፍታ መሄዳችንን እስክታውቅ ድረስ ብዙ ሰዓታት ያስፈልጉናል። የሚፈልጉን ሰዎች ትልክብንም ይሆናል፡ ለፖሊስ ታስታውቃለች? ወይስ በመጨረሻ
ልታስወግደን ስለቻለች በመሄዳችን ትደሰታለች?
ተስፋ በመቁረጥ ውጪውን ለማየት በደረጃው ጣሪያው ስር ወዳለ ክፍል ወጣሁ: ጭጋጋማና ቀዝቃዛ ነው: ያለፈው ሳምንት የጣለው በረዶ ጣራው ላይ እዚህም እዚያም ይታያል፡ ደስታና ነፃነት ሊያመጣልን የማይችል ፈዛዛና
ክሪስ የትም ይሁን የት ወይም ምንም እየሰራ ይሁን እሱም እንደሚሰማውና
ሚስጥራዊ ቀን ነው እንደገና ዶሮ ሲጮህ ሰማሁ: በጣም ሩቅ ይመስላል።ክሪስ የትም ይሁን የት ወይም ምንም እየሰራ ይሁን እሱም እንደሚሰማውና እንዲፈጥን እንዲያደርገው ፀለይኩ ክሪስ ቀስ ብሎ ወደ ክፍላችን የሚገባበትን ያቺን ማለዳ አስታውሳታለሁ ኬሪ አጠገቤ ተኝታ እኔ ደግሞ የክፍላችን በር እንደተከፈተ ቶሎ እንድነቃ በሰመመን እንቅልፍ ላይ እሆናለሁ: ልብሶቼን ለባብሼ ለመሄድ ተዘጋጅቻለሁ። ክሪስ ተመልሶ መጥቶ እስኪያድነን ድረስ እጠብቃለሁ ድንገት ክሪስ እያመነታ ክፍሉ ውስጥ ገባ የፈዘዙ አይኖቹ ወደ እኔ እየተመለከቱ ነው፡ ከዚያ
ወደ እኔ አቅጣጫ መጣ: መፍጠን የሚገባውን ያህል እየቸኮለ አይደለም።
ወዲያው ይዞት ሄዶ የነበረውን የትራስ ልብስ ተመለከትኩ ባዶ ይመስላል።
“ጣጌጦቹ የታሉ?” ስል ጠየቅኩት። “ለምንድነው የቆየኸው!? በመስኮት
ተመልከት፣ ፀሀዩዋ እየወጣች ነው: ወደ ባቡር ጣቢያው በሰዓቱ አንደርስም”ድምፄ ጠንካራ፣ ከሳሽና የንዴት ነበር “እንደገና አዛኝ ሆንክ አይደል? ለዚያ
ነው የእናታችንን ጌጣጌጦች ሳትይዝ የመጣኸው!” አልኩት።
በዚህ ጊዜ አልጋው ጋ ደርሶ ባዶውን የትራስ ጨርቅ በእጁ እንዳንጠለጠለ
ቆሞ ነበር።
“የሉም… ሁሉም ጌጣጌጦች የሉም” አለ።
“የሉም?” አልኩት በቁጣ እየዋሸ እንደሆነ እርግጠኛ ነበርኩ። እየሸፈነላት
ነው እናታችን በጣም የምትወዳቸውን ነገሮች ሊወስድባት አልፈለገም።
ከዚያ አይኖቹን ተመለከትኩ፡ “የሉም? ክሪስ ጌጣጌጦቹ እኮ ሁሌም እዚያው ነው የሚሆኑት ግን ምን ሆነሀል? ለምንድነው እንግዳ ፀባይ ያሳየኸው?
አልጋው አጠገብ በጉልበቱ ተንበረከከ አጥንት የሌለው ይመስል ተልፈስፍሶ
ፊቱን ደረቴ ውስጥ ቀበረ፡ ከዚያ ይንሰቀሰቅ ጀመር: አምላኬ! ምንድነው
ነገሩ? ለምንድነው የሚያለቅሰው? ወንድ ልጅ ሲያለቅስ መስማት ይከብዳል።
በክንዶቼ ያዝኩት: በእጆቼ ፀጉሩን፣ ጉንጩን፣ ክንዶቹንና ጀርባውን
እየዳበስኩና እየሳምኩት ላባብለው ጥረት አደረግኩ የሆነ ከባድ ነገር
እንደተፈጠረ አውቄያለሁ: ሲከፋው እናታችን ስታደርግለት እመለከት
የነበረውን ነገሮች እያደረግኩለት ነው: እና ስሜቱ ተቀስቅሶ ልሰጠው
ከምፈቅደው በላይ እንደማይፈልግ ስለማውቅ አልፈራሁም እንዲናገር™
እንዲያብራራልኝ ማስገደድ ነበረብኝ፡
ሳጉ እየተናነቀው መዋጥ ነበረበት እምባውን ጠረገና ፊቱን በአንሶላው ጠርዝ
አደረቀ ከዚያ አይኖቹን ዞር አድርጎ ገሀነምና ቅጣቱን
ወደሚያሳየው አስፈሪ
ስዕል ተመለከተ። ንግግሩ በአብዛኛው እየተቆራረጠና ለቅሶውን ለመመለስ ሲሞክር እየቆመ ነበር።
በጉልበቱ አልጋው አጠገብ እንደተንበረከከ፣ የሚንቀጠቀጡ እጆቹን እንደያዝኩ አስጠንቅቆኝ መናገር ጀመረ: አስቀድሜ እንድጠነቀቅ የነገረኝ ቢሆንም ሰውነቱ እየራደና ሰማያዊ አይኖቹ ጠቁረው ሊያስደነግጠኝ እንደሚችል
ለሰማሁት ነገር ግን በጭራሽ አልተዘጋጀሁም ነበር።
በከባዱ ተነፈሰና ጀመረ። “ልክ ወደ ክፍሏ እንደገባሁ የሆነ የተለየ ነገር እንዳለ
አውቄያለሁ: የክፍሉን መብራት ሳላበራ የያዝኩትን ባትሪ ብቻ በመጠቀም
ዙሪያውን ስመለከት ማመን አልቻልኩም! መሄዳችንን የሚያዘገይ፣ የሚያጠፋ
፡
፡
#ክፍል_አርባ
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
ማምለጥ
ህዳር አስር… እዚህ እስር ቤት ውስጥ የምንቆይበት የመጨረሻ ቀናችን ነው
እግዚአብሔር አላዳነንም: ራሳችንን ማዳን አለብን።
ክሪስ ዛሬ ማታ ልክ አራት ሰዓት ሲያልፍ የመጨረሻውን ዝርፊያ ያከናውናል።እናታችን ለጥቂት ደቂቃዎች ለመቆየት መጥታ ነበር። አሁን ከእኛ ጋ መሆን
ብዙም እንደማይመቻት በግልፅ ይታያል። “ባርትና እኔ ዛሬ ማታ ወጣ እንላለን፡ እኔ አልፈለግኩም እሱ ግን ድርቅ አለ፡ አያችሁ፣ ለምን እንዳዘንኩ አይገባውም” ብላን ነበር።
እንደማይገባው እርግጠኛ ነኝ። ክሪስ ከበድ ያሉ ጌጣጌጦችን ይዞ ለመመለስ ሁለት የትራስ ልብሶችን ትከሻው ላይ አንጠለጠለ፡ የተከፈተው በር ጋ ቆመና ወጥቶ በሩን ከመቆለፉ በፊት ረዘም ላለ ጊዜ ቆም ብሎ ተመለከተን
በሩን ክፍት መተው አይችልም: ምክንያቱም አያትየው ድንገት ከመጣች
መጠንቀቅ ስለሚያስፈልግ ነው ክሪስ ጨለማ በዋጠው በሰሜን አቅጣጫ
ካለው ኮሪደር ሲሰርቅ ልንሰማው አንችልም።
ምክንያቱም ግድግዳዎቹ በጣም ወፍራም ሲሆኑ አዳራሹ ውስጥ የተነጠፉት ምንጣፎች ደግሞ ወፍራምና ድምፅ የማያሳልፉ ናቸው።
ኬሪና እኔ ጎን ለጎን ተኝተን በክንዶቼ አቅፌያታለሁ።
ያ ህልም ኮሪ ደህና መሆኑን ባይነግረኝ ኖሮ፣ ቅርብ መሆኑ ስለማይሰማኝ
አሁንም አለቅስ ነበር። ታላቅ ወንድሙ እንደማይሰማን ባረጋገጠ ቁጥር
እማዬ ብሎ ይጠራኝ ለነበረው ትንሽ ልጅ መታመሙን ልረዳው አልቻልኩም ሁልጊዜ ክሪስ ምን ያህል እናቱን እንደናፈቀና እንደፈለገ ካወቀበት ሴታ ሴት
ብሎ ሊጠራው እንደሚችል ስለሚፈራ የሚነግረኝ ለእኔ ነበር እኔም ክሪስ
ራሱ እናቱን ስለሚፈልግ በጭራሽ እንደማይስቅበትና እንደማያሾፍበት
እነግረው ነበር በአንድ ወቅት ኮሪ በእሱ፣ በእኔና በኬሪ መካከል ሚስጥር
አድርጎት ነበር ወንዳወንድ ለመሆን እናትም አባትም ባይኖረው ምንም
እንዳልሆነ ራሱን ያሳመነ ይመስላል
ኬሪን ጥብቅ አድርጌ አቀፍኳትና ልጅ ወይም ልጆች ሲኖሩኝ የማይሰማኝ
ወይም ለእነሱ ምላሽ የማልሰጥበት እኔን የመፈለግ ስሜት እንደማይኖራቸው
ማልኩ ምርጥ እናት እሆናለሁ ሰዓታት ልክ አመታት መሰሉ። ክሪስ
እስካሁን የእናታችንን ክፍል ለመጨረሻ ጊዜ ሊጎበኝ ከሄደበት አልተመለሰም
ዛሬ ለምን ይህን ያህል ጊዜ ፈጀ? ንቅት ብዬና ተከፍቼ በፍርሀት ተሞላሁና
ሊያቆየው የሚችለውን ሁሉንም መሰናክሎች ማሰብ ጀመርኩ።
ባርት ዊንስሎ ... ተጠራጣሪው ባል ... ክሪስን ሊይዘው ይችላል! ከዚያ ፖሊስ ይጠራና እስር ቤት ይወስዱታል። እናታችን ድንጋጤዋን እየገለፀችና
የሆነ ሰው ሊሰርቃቸው በመድፈሩ እየተገረመች በእርጋታ ትቆማለች። እሷ
በፍፁም ልጅ የላትም
ሁሉም ሰው የሚያውቀው ልጅ እንደሌላት ነው በእግዚአብሔር! ከልጅ ጋር
ታይታ ታውቃለች? ያ ባለወርቃማ ፀጉርና ባለ ሰማያዊ አይን ልጅ በጣም የሷ ልጅ እንደሚመስል አታውቅም በዚያ ላይ ብዙ የተራራቁ የአክስትና የአጎት
ልጆች አሏት። እና የስጋ ዘመድም ቢሆን የሆነ አምስተኛ ወይም ስድስተኛ
ሩቅ የሆነ ዘመድ ያው ሌባ ነው።
ፀ እና ያቺ አያት ተብዬ ከያዘችው እጅግ መጥፎ የተባለው ቅጣት ያገኘዋል።
በዶሮ ጩኸት ንጋት እየመጣ መሆኑ ይሰማል።
ፀሀዩዋ በአድማስ ላይ እየመጣች ነው:: ትንሽ ከቆየ ለመሄድ በጣም የዘገየን እንሆናለን፡ የጠዋት ባቡር በጣቢያው በኩል ያልፋል፡ እና አያትየው በሩን
ከፍታ መሄዳችንን እስክታውቅ ድረስ ብዙ ሰዓታት ያስፈልጉናል። የሚፈልጉን ሰዎች ትልክብንም ይሆናል፡ ለፖሊስ ታስታውቃለች? ወይስ በመጨረሻ
ልታስወግደን ስለቻለች በመሄዳችን ትደሰታለች?
ተስፋ በመቁረጥ ውጪውን ለማየት በደረጃው ጣሪያው ስር ወዳለ ክፍል ወጣሁ: ጭጋጋማና ቀዝቃዛ ነው: ያለፈው ሳምንት የጣለው በረዶ ጣራው ላይ እዚህም እዚያም ይታያል፡ ደስታና ነፃነት ሊያመጣልን የማይችል ፈዛዛና
ክሪስ የትም ይሁን የት ወይም ምንም እየሰራ ይሁን እሱም እንደሚሰማውና
ሚስጥራዊ ቀን ነው እንደገና ዶሮ ሲጮህ ሰማሁ: በጣም ሩቅ ይመስላል።ክሪስ የትም ይሁን የት ወይም ምንም እየሰራ ይሁን እሱም እንደሚሰማውና እንዲፈጥን እንዲያደርገው ፀለይኩ ክሪስ ቀስ ብሎ ወደ ክፍላችን የሚገባበትን ያቺን ማለዳ አስታውሳታለሁ ኬሪ አጠገቤ ተኝታ እኔ ደግሞ የክፍላችን በር እንደተከፈተ ቶሎ እንድነቃ በሰመመን እንቅልፍ ላይ እሆናለሁ: ልብሶቼን ለባብሼ ለመሄድ ተዘጋጅቻለሁ። ክሪስ ተመልሶ መጥቶ እስኪያድነን ድረስ እጠብቃለሁ ድንገት ክሪስ እያመነታ ክፍሉ ውስጥ ገባ የፈዘዙ አይኖቹ ወደ እኔ እየተመለከቱ ነው፡ ከዚያ
ወደ እኔ አቅጣጫ መጣ: መፍጠን የሚገባውን ያህል እየቸኮለ አይደለም።
ወዲያው ይዞት ሄዶ የነበረውን የትራስ ልብስ ተመለከትኩ ባዶ ይመስላል።
“ጣጌጦቹ የታሉ?” ስል ጠየቅኩት። “ለምንድነው የቆየኸው!? በመስኮት
ተመልከት፣ ፀሀዩዋ እየወጣች ነው: ወደ ባቡር ጣቢያው በሰዓቱ አንደርስም”ድምፄ ጠንካራ፣ ከሳሽና የንዴት ነበር “እንደገና አዛኝ ሆንክ አይደል? ለዚያ
ነው የእናታችንን ጌጣጌጦች ሳትይዝ የመጣኸው!” አልኩት።
በዚህ ጊዜ አልጋው ጋ ደርሶ ባዶውን የትራስ ጨርቅ በእጁ እንዳንጠለጠለ
ቆሞ ነበር።
“የሉም… ሁሉም ጌጣጌጦች የሉም” አለ።
“የሉም?” አልኩት በቁጣ እየዋሸ እንደሆነ እርግጠኛ ነበርኩ። እየሸፈነላት
ነው እናታችን በጣም የምትወዳቸውን ነገሮች ሊወስድባት አልፈለገም።
ከዚያ አይኖቹን ተመለከትኩ፡ “የሉም? ክሪስ ጌጣጌጦቹ እኮ ሁሌም እዚያው ነው የሚሆኑት ግን ምን ሆነሀል? ለምንድነው እንግዳ ፀባይ ያሳየኸው?
አልጋው አጠገብ በጉልበቱ ተንበረከከ አጥንት የሌለው ይመስል ተልፈስፍሶ
ፊቱን ደረቴ ውስጥ ቀበረ፡ ከዚያ ይንሰቀሰቅ ጀመር: አምላኬ! ምንድነው
ነገሩ? ለምንድነው የሚያለቅሰው? ወንድ ልጅ ሲያለቅስ መስማት ይከብዳል።
በክንዶቼ ያዝኩት: በእጆቼ ፀጉሩን፣ ጉንጩን፣ ክንዶቹንና ጀርባውን
እየዳበስኩና እየሳምኩት ላባብለው ጥረት አደረግኩ የሆነ ከባድ ነገር
እንደተፈጠረ አውቄያለሁ: ሲከፋው እናታችን ስታደርግለት እመለከት
የነበረውን ነገሮች እያደረግኩለት ነው: እና ስሜቱ ተቀስቅሶ ልሰጠው
ከምፈቅደው በላይ እንደማይፈልግ ስለማውቅ አልፈራሁም እንዲናገር™
እንዲያብራራልኝ ማስገደድ ነበረብኝ፡
ሳጉ እየተናነቀው መዋጥ ነበረበት እምባውን ጠረገና ፊቱን በአንሶላው ጠርዝ
አደረቀ ከዚያ አይኖቹን ዞር አድርጎ ገሀነምና ቅጣቱን
ወደሚያሳየው አስፈሪ
ስዕል ተመለከተ። ንግግሩ በአብዛኛው እየተቆራረጠና ለቅሶውን ለመመለስ ሲሞክር እየቆመ ነበር።
በጉልበቱ አልጋው አጠገብ እንደተንበረከከ፣ የሚንቀጠቀጡ እጆቹን እንደያዝኩ አስጠንቅቆኝ መናገር ጀመረ: አስቀድሜ እንድጠነቀቅ የነገረኝ ቢሆንም ሰውነቱ እየራደና ሰማያዊ አይኖቹ ጠቁረው ሊያስደነግጠኝ እንደሚችል
ለሰማሁት ነገር ግን በጭራሽ አልተዘጋጀሁም ነበር።
በከባዱ ተነፈሰና ጀመረ። “ልክ ወደ ክፍሏ እንደገባሁ የሆነ የተለየ ነገር እንዳለ
አውቄያለሁ: የክፍሉን መብራት ሳላበራ የያዝኩትን ባትሪ ብቻ በመጠቀም
ዙሪያውን ስመለከት ማመን አልቻልኩም! መሄዳችንን የሚያዘገይ፣ የሚያጠፋ
👍30❤1🤔1
#የጣሪያ_ስር_አበቦች
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አንድ
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
...“እናታችንን መዝረፍ አለመቻሌ ሲገባኝ አያትየው ክፍል ሄጄ ለመስረቅ ወሰንኩ” አለኝ።
አምላኬ አይሆንም... ማድረግ አይችልም ግን ደግሞ በጣም ጥሩ በቀል ነው! ስል አሰብኩ። “ታውቂያለሽ… ጌጣጌጦች አሏት: ጣቶቿ ላይ ብዙ ቀለበቶች እና በዚያ ላይ የደንብ ልብሷ አንድ ክፍል እንደሆነ ሁሉ እድሜዋን
በሙሉ የምታደርገው የአልማዝ ጌጥ አላት እንደገናም በገና ግብዣው ላይ አድርጋቸው ያየናት እነዚያ አልማዞችም አሉ። እሷ የሚሰረቅ ብዙ ነገር እንዳላት አውቄያለሁ: በጨለማው መተላለፊያ አቋርጬ በጣቶቼ
እየተራመድኩ የአያትየው የተዘጋ ቢሮ ጋ ደረስኩ።”
ያንን ለማድረግ መድፈሩ እኔ መቼም በፍፁም . . .
“በበሩ ስር የሚታየው ቀጭን ቢጫ የብርሀን መስመር አሁንም እንቅልፍ
እንዳልተኛች እያስጠነቀቀኝ ነበር፡ ምርር አለኝ፡ መተኛት ነበረባት። ሁኔታዎቹ ያ ብርሀን እዛው እንድቆይና አሁን ካደረግኩት የባሰ አጉል ነገር እንዳላደርግ
አደረገኝ ወይም አሁን አንቺ የድርጊት ሰው ከሆንሽ በኋላ አንድ ቀን የቃልሽ ሰው ለመሆን እቅድ ስላለሽ “ድፍረት” ብለሽ ልትጠሪው ትችይ ይሆናል:"
“ክሪስ ከርዕሱ አትሽሽ! ቀጥል! ምን አይነት የእብደት ስራ እንደሰራህ ንገረኝ! አንተን ብሆን ኖሮ ፊቴን አዙሬ ቀጥታ ወደዚህ እመለስ ነበር!”
“እኔ አንቺን አይደለሁማ ካተሪን፣ እኔ እኔ ነኝ... ትንሽ ጥንቃቄ ተጠቅሜ
በቀስታ በሩን በትንሹ ከፈትኩ… በእያንዳንዷ ሰኮንድ ሲከፈት ድምፅ ያሰማል ብዬ ፈርቼ ነበር። ነገር ግን የሆነ ሰው መታጠፊያውን ዘይት አጥግቦታል:: እና እሷ ታየኛለች ብዬ ሳልፈራ በተከፈተው በር ወደ ውስጥ ተመለከትኩና ወደ ውስጥ ገባሁ:"
“እርቃኗን ሆና አየሀት?!” አቋረጥኩት።
“አይ!” ትዕግስት ባጣና በተናደደ አይነት መለሰልኝ፡ “እርቃኗን ሆና አላየኋትም እና በዚያም ደስ ብሎኛል፡ አልጋ ውስጥ ብርድ ልብሱ ስር ነበረች: እጅጌው ረጅም የምሽት ገዋን ለብሳ ተቀምጣ ነበር በትንሹ እርቃኗን ሆና አይቻታለሁ። ታውቂዋለሽ ያ የምንጠላው ብረት የሚመስለው ፀጉሯ
ጭንቅላቷ ላይ አልነበረም ሌሊት ድንገት አስቸኳይ ነገር ቢያጋጥም
አጠገቧ መሆኑን እርግጠኛ ለመሆን የፈለገች ይመስል ቅርብ ኮመዲኖ ላይ
ተቀምጧል"
“ዊግ ነው የምታደርገው?” ብዬ በመገረም ጠየቅኩት ግን ማወቅ ነበረብኝ
“አዎ ዊግ ታደርጋለች የክሪስማስ ግብዣው ዕለት ያደረገችውም ፀጉር ሳይሆን ዊግ ነበር። ጭንቅላቷ ላይ የቀረው ፀጉር የሳሳና ወደ ቢጫ የሚያደላ ነጭ ነው፡ እና ጭንቅላቷ ፀጉር የሌለባቸው ሰፋፊ ሮዝ ቦታዎች አሉት ረጅሙ አፍንጫዋ ጫፍ ላይ ጠርዝ የሌለው መነፅር ሰክታ ትልቅ ጥቁር መፅሀፍ ቅዱስ ታነባለች አሁን ከእሷ መስረቅ እንደማልችል ሳውቅ እየተመለከትኳት
መፅሀፍ ቅዱሱ ውስጥ ያቋረጠችበትን ቦታ በፖስት ካርድ ምልክት አድርጋ ኮመዲኖው ላይ አስቀመጠችና ከአልጋዋ ወርዳ ተንበረከከች ከዚያ አንገቷን አቀርቅራ እኛ እንደምናደርገው እጆቿን አገጯ ስር አደራርባ ረጅም ፀሎት ፀለየች:: ከዚያ ጮክ ብላ “ጌታ ሆይ ስለ ኃጢአቴ ይቅር በለኝ፡ ሁልጊዜ የምሰራው ጥሩ ነው ብዬ የማስበውን ነው እና ስህተቶች ከሰራሁ እባክህ ትክክል ለመስራት አስቤ እንደሆነ እመንልኝ በአንተ አይኖች ለዘለዓለም ፀጋ
ላግኝ አሜን ከተንበረከከችበት ተነስታ አልጋዋ ውስጥ ገባችና መብራቱን አጠፋች አዳራሽ ውስጥ ቆሜ ምን እንደማደርግ አሰብኩ ባዶ እጄን ወዳንቺ ተመልሼ መምጣት አልቻልኩም:: ምክንያቱም አባታችን ለእናታችን የሰጣትን ቀለበቶች እንደማንሽጣቸው ተስፋ አድርጌያለሁ "
ቀጠለ. አሁን እጆቹ ፀጉሬ ላይ ናቸው፡ ጭንቅላቴን እየዳበሱኝ ነው። “ ወደ ዋናው ክፍል ሄድኩና የወንድ አያታችንን ክፍል አገኘሁት፡ በሩን ከፍቼ ያንን እዚያ ተጋድሞ ከአመት አመት ሞቱን የሚጠብቀውን ሰው
የመጋፈጥ ድፍረት እንዳለኝ አላውቅም ነበር።
“ግን ይህ ብቸኛው እድሌ ነው: እጠቀምበታለሁ። የመጣው ይምጣ ብዬ
ልክ እንደ እውነተኛ ሌባ ድምፅ ሳላሰማ በደረጃው ወደ ታች ወረድኩ።ትልልቆቹን ውድ ክፍሎች አየሁ። በጣም ግዙፍና የሚያምሩ ነበሩ ልክ አንቺ እንደምታስቢው እኔም እንደዚህ አይነት ቤት ውስጥ ስለማደግ አሰብኩ
በብዙ ሰራተኞች ተከቦ ሁሉ ነገር በሰው ሲቀርብ ያለውን ስሜት አሰብኩ።
ኦ ካቲ፣ በጣም ቆንጆ ቤት ነው እቃዎቹ ከቤተመንግስት የመጡ መሆን አለባቸው: እናታችን ብዙ ጥያቄዎች ትጠይቂያት ስለነበር ወደ ቤተ መፃህፍት
የሚወስደውን መንገድ አውቄዋለሁ እና ምን እንደሆነ ታውቂያለሽ ካቲ?
ብዙ ጥያቄዎች በመጠየቅሽ በጣም ደስ ብሎኛል ባይሆን ኖሮ ከመሀሉ ተነስተው ወደ ግራና ወደቀኝ የሚታጠፉ ብዙ አዳራሾች ስለነበሩ ይጠፉብኝ ነበር:
“ግን ወደ ቤተመፃህፍቱ መሄድ በጣም ቀላል ነበር። ረጅም፣ ጨለማማ፣ በጣም ግዙፍ ክፍል ሆኖ ልክ እንደመቃብር ስፍራ ፀጥ ያለ ነው::"
ለመስማት የምናፍቀው የነበረውን ነገር እየነገረኝ ነው: በረጅሙ ተነፈስኩ።
መሳቢያዎቹ ውስጥ ገንዘብ እንደሚደበቅ ገምቻለሁ። ስለዚህ ባትሪዬን እያበራሁ
እያንዳንዱን መሳቢያ መፈተሽ ጀመርኩ አንዳቸውም አልተቆለፉም: እና ሁሉም ባዶ፣ ሙሉ በሙሉ ባዶ በመሆናቸው አለመቆለፋቸው አይገርምም እነዚያ ሁሉ ባዶ መሳቢያዎች፣ የወረቀት መያዣዎች፣ እርሳሶች፣
እስኪሪብቶዎች፣ ማስታወሻ ደብተሮች የመሳሰሉት ነገሮችን ለማስቀመጥ
ካልተጠቀሙባቸው መሳቢያው ለምን ይጠቅማል? ወደ ሀሳቤ የመጡት ጥርጣሬዎች ምን እንደሆነ አታውቂም: የዚያን ጊዜ ነው ከቤተመፃህፍቱ
ባሻገር ያለው የወንድ አያቴ ክፍል ለመግባት የወሰንኩት በመጨረሻ ላገኘው ነው... ከምጠላው አያቴ… እንዲሁም አጎቴ ጋር ፊት ለፊት ልገናኝ ነው:
“ግንኙነታችንን በሀሳቤ ሳልኩት እሱ አልጋ ላይ ነው ታሟል። ግን አሁንም
መብራቱን አበራዋለሁ: ከዚያ ያየኛል ትንፋሽ ያጥረዋል። ይለየኛል... ማን እንደሆንኩ ማወቅ አለበት: አንድ ጊዜ ሲያየኝ ወዲያውኑ ያውቃል፡ ከዚያ
እኔ “አያቴ… እንዲወለድ ያልፈለከው የልጅ ልጅህ እኔ ነኝ. እለዋለሁ:: ፎቁ ላይ በሰሜን በኩል ባለው የመኝታ ክፍል ውስጥ የተቆለፈባቸው ሁለት እህቶች አሉኝ በአንድ ወቅት ታናሽ ወንድምም ነበረኝ፡ አሁን ግን ሟቷል እንዲገድሉት ረድተሀቸዋል” ይሄ ሁሉ አእምሮዬ ውስጥ ነበር።ግን አንዳቸውንም ስለማለቴ ተጠራጥሬያለሁ። አንቺ ብትሆኚ ግን ጮኸሽ እንደምታወጪው ጥርጣሬ የለኝም:: ልክ ኬሪ ራሷን የምትገልፅበት ቃላት
ሲኖራት እንደምታደርው አይነት ማለቴ ነው አንቺ ግን ቃላቶቹ አሉሽ ምናልባት እናገረዋለሁ፣ ሲሸማቀቅ አይቼ እደሰት ይሆናል ወይም ምናልባት ሀዘኔታ ያሳይ ይሆናል ወይም በህይወት በመኖራችን የጋለ ብስጭት ያድርበት ይሆናል፡ ይህንን አውቃለሁ ከአሁን በኋላ ግን ለተጨማሪ አንድ ደቂቃ
እንኳን እስረኛ ሆኜ ኬሪም እንደ ኮሪ ስትሞት ማየትን መቋቋም አልችልም::
ትንፋሼን ዋጥኩ። አሁንም ሞቱን በሚጠብቅበት አልጋ ላይ ተጋድሞ፣ ያ ጠንካራ የመዳብ የሬሳ ሳጥን እስኪገባበት እየጠበቀው ቢሆንም የምንጠላውን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አንድ
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
...“እናታችንን መዝረፍ አለመቻሌ ሲገባኝ አያትየው ክፍል ሄጄ ለመስረቅ ወሰንኩ” አለኝ።
አምላኬ አይሆንም... ማድረግ አይችልም ግን ደግሞ በጣም ጥሩ በቀል ነው! ስል አሰብኩ። “ታውቂያለሽ… ጌጣጌጦች አሏት: ጣቶቿ ላይ ብዙ ቀለበቶች እና በዚያ ላይ የደንብ ልብሷ አንድ ክፍል እንደሆነ ሁሉ እድሜዋን
በሙሉ የምታደርገው የአልማዝ ጌጥ አላት እንደገናም በገና ግብዣው ላይ አድርጋቸው ያየናት እነዚያ አልማዞችም አሉ። እሷ የሚሰረቅ ብዙ ነገር እንዳላት አውቄያለሁ: በጨለማው መተላለፊያ አቋርጬ በጣቶቼ
እየተራመድኩ የአያትየው የተዘጋ ቢሮ ጋ ደረስኩ።”
ያንን ለማድረግ መድፈሩ እኔ መቼም በፍፁም . . .
“በበሩ ስር የሚታየው ቀጭን ቢጫ የብርሀን መስመር አሁንም እንቅልፍ
እንዳልተኛች እያስጠነቀቀኝ ነበር፡ ምርር አለኝ፡ መተኛት ነበረባት። ሁኔታዎቹ ያ ብርሀን እዛው እንድቆይና አሁን ካደረግኩት የባሰ አጉል ነገር እንዳላደርግ
አደረገኝ ወይም አሁን አንቺ የድርጊት ሰው ከሆንሽ በኋላ አንድ ቀን የቃልሽ ሰው ለመሆን እቅድ ስላለሽ “ድፍረት” ብለሽ ልትጠሪው ትችይ ይሆናል:"
“ክሪስ ከርዕሱ አትሽሽ! ቀጥል! ምን አይነት የእብደት ስራ እንደሰራህ ንገረኝ! አንተን ብሆን ኖሮ ፊቴን አዙሬ ቀጥታ ወደዚህ እመለስ ነበር!”
“እኔ አንቺን አይደለሁማ ካተሪን፣ እኔ እኔ ነኝ... ትንሽ ጥንቃቄ ተጠቅሜ
በቀስታ በሩን በትንሹ ከፈትኩ… በእያንዳንዷ ሰኮንድ ሲከፈት ድምፅ ያሰማል ብዬ ፈርቼ ነበር። ነገር ግን የሆነ ሰው መታጠፊያውን ዘይት አጥግቦታል:: እና እሷ ታየኛለች ብዬ ሳልፈራ በተከፈተው በር ወደ ውስጥ ተመለከትኩና ወደ ውስጥ ገባሁ:"
“እርቃኗን ሆና አየሀት?!” አቋረጥኩት።
“አይ!” ትዕግስት ባጣና በተናደደ አይነት መለሰልኝ፡ “እርቃኗን ሆና አላየኋትም እና በዚያም ደስ ብሎኛል፡ አልጋ ውስጥ ብርድ ልብሱ ስር ነበረች: እጅጌው ረጅም የምሽት ገዋን ለብሳ ተቀምጣ ነበር በትንሹ እርቃኗን ሆና አይቻታለሁ። ታውቂዋለሽ ያ የምንጠላው ብረት የሚመስለው ፀጉሯ
ጭንቅላቷ ላይ አልነበረም ሌሊት ድንገት አስቸኳይ ነገር ቢያጋጥም
አጠገቧ መሆኑን እርግጠኛ ለመሆን የፈለገች ይመስል ቅርብ ኮመዲኖ ላይ
ተቀምጧል"
“ዊግ ነው የምታደርገው?” ብዬ በመገረም ጠየቅኩት ግን ማወቅ ነበረብኝ
“አዎ ዊግ ታደርጋለች የክሪስማስ ግብዣው ዕለት ያደረገችውም ፀጉር ሳይሆን ዊግ ነበር። ጭንቅላቷ ላይ የቀረው ፀጉር የሳሳና ወደ ቢጫ የሚያደላ ነጭ ነው፡ እና ጭንቅላቷ ፀጉር የሌለባቸው ሰፋፊ ሮዝ ቦታዎች አሉት ረጅሙ አፍንጫዋ ጫፍ ላይ ጠርዝ የሌለው መነፅር ሰክታ ትልቅ ጥቁር መፅሀፍ ቅዱስ ታነባለች አሁን ከእሷ መስረቅ እንደማልችል ሳውቅ እየተመለከትኳት
መፅሀፍ ቅዱሱ ውስጥ ያቋረጠችበትን ቦታ በፖስት ካርድ ምልክት አድርጋ ኮመዲኖው ላይ አስቀመጠችና ከአልጋዋ ወርዳ ተንበረከከች ከዚያ አንገቷን አቀርቅራ እኛ እንደምናደርገው እጆቿን አገጯ ስር አደራርባ ረጅም ፀሎት ፀለየች:: ከዚያ ጮክ ብላ “ጌታ ሆይ ስለ ኃጢአቴ ይቅር በለኝ፡ ሁልጊዜ የምሰራው ጥሩ ነው ብዬ የማስበውን ነው እና ስህተቶች ከሰራሁ እባክህ ትክክል ለመስራት አስቤ እንደሆነ እመንልኝ በአንተ አይኖች ለዘለዓለም ፀጋ
ላግኝ አሜን ከተንበረከከችበት ተነስታ አልጋዋ ውስጥ ገባችና መብራቱን አጠፋች አዳራሽ ውስጥ ቆሜ ምን እንደማደርግ አሰብኩ ባዶ እጄን ወዳንቺ ተመልሼ መምጣት አልቻልኩም:: ምክንያቱም አባታችን ለእናታችን የሰጣትን ቀለበቶች እንደማንሽጣቸው ተስፋ አድርጌያለሁ "
ቀጠለ. አሁን እጆቹ ፀጉሬ ላይ ናቸው፡ ጭንቅላቴን እየዳበሱኝ ነው። “ ወደ ዋናው ክፍል ሄድኩና የወንድ አያታችንን ክፍል አገኘሁት፡ በሩን ከፍቼ ያንን እዚያ ተጋድሞ ከአመት አመት ሞቱን የሚጠብቀውን ሰው
የመጋፈጥ ድፍረት እንዳለኝ አላውቅም ነበር።
“ግን ይህ ብቸኛው እድሌ ነው: እጠቀምበታለሁ። የመጣው ይምጣ ብዬ
ልክ እንደ እውነተኛ ሌባ ድምፅ ሳላሰማ በደረጃው ወደ ታች ወረድኩ።ትልልቆቹን ውድ ክፍሎች አየሁ። በጣም ግዙፍና የሚያምሩ ነበሩ ልክ አንቺ እንደምታስቢው እኔም እንደዚህ አይነት ቤት ውስጥ ስለማደግ አሰብኩ
በብዙ ሰራተኞች ተከቦ ሁሉ ነገር በሰው ሲቀርብ ያለውን ስሜት አሰብኩ።
ኦ ካቲ፣ በጣም ቆንጆ ቤት ነው እቃዎቹ ከቤተመንግስት የመጡ መሆን አለባቸው: እናታችን ብዙ ጥያቄዎች ትጠይቂያት ስለነበር ወደ ቤተ መፃህፍት
የሚወስደውን መንገድ አውቄዋለሁ እና ምን እንደሆነ ታውቂያለሽ ካቲ?
ብዙ ጥያቄዎች በመጠየቅሽ በጣም ደስ ብሎኛል ባይሆን ኖሮ ከመሀሉ ተነስተው ወደ ግራና ወደቀኝ የሚታጠፉ ብዙ አዳራሾች ስለነበሩ ይጠፉብኝ ነበር:
“ግን ወደ ቤተመፃህፍቱ መሄድ በጣም ቀላል ነበር። ረጅም፣ ጨለማማ፣ በጣም ግዙፍ ክፍል ሆኖ ልክ እንደመቃብር ስፍራ ፀጥ ያለ ነው::"
ለመስማት የምናፍቀው የነበረውን ነገር እየነገረኝ ነው: በረጅሙ ተነፈስኩ።
መሳቢያዎቹ ውስጥ ገንዘብ እንደሚደበቅ ገምቻለሁ። ስለዚህ ባትሪዬን እያበራሁ
እያንዳንዱን መሳቢያ መፈተሽ ጀመርኩ አንዳቸውም አልተቆለፉም: እና ሁሉም ባዶ፣ ሙሉ በሙሉ ባዶ በመሆናቸው አለመቆለፋቸው አይገርምም እነዚያ ሁሉ ባዶ መሳቢያዎች፣ የወረቀት መያዣዎች፣ እርሳሶች፣
እስኪሪብቶዎች፣ ማስታወሻ ደብተሮች የመሳሰሉት ነገሮችን ለማስቀመጥ
ካልተጠቀሙባቸው መሳቢያው ለምን ይጠቅማል? ወደ ሀሳቤ የመጡት ጥርጣሬዎች ምን እንደሆነ አታውቂም: የዚያን ጊዜ ነው ከቤተመፃህፍቱ
ባሻገር ያለው የወንድ አያቴ ክፍል ለመግባት የወሰንኩት በመጨረሻ ላገኘው ነው... ከምጠላው አያቴ… እንዲሁም አጎቴ ጋር ፊት ለፊት ልገናኝ ነው:
“ግንኙነታችንን በሀሳቤ ሳልኩት እሱ አልጋ ላይ ነው ታሟል። ግን አሁንም
መብራቱን አበራዋለሁ: ከዚያ ያየኛል ትንፋሽ ያጥረዋል። ይለየኛል... ማን እንደሆንኩ ማወቅ አለበት: አንድ ጊዜ ሲያየኝ ወዲያውኑ ያውቃል፡ ከዚያ
እኔ “አያቴ… እንዲወለድ ያልፈለከው የልጅ ልጅህ እኔ ነኝ. እለዋለሁ:: ፎቁ ላይ በሰሜን በኩል ባለው የመኝታ ክፍል ውስጥ የተቆለፈባቸው ሁለት እህቶች አሉኝ በአንድ ወቅት ታናሽ ወንድምም ነበረኝ፡ አሁን ግን ሟቷል እንዲገድሉት ረድተሀቸዋል” ይሄ ሁሉ አእምሮዬ ውስጥ ነበር።ግን አንዳቸውንም ስለማለቴ ተጠራጥሬያለሁ። አንቺ ብትሆኚ ግን ጮኸሽ እንደምታወጪው ጥርጣሬ የለኝም:: ልክ ኬሪ ራሷን የምትገልፅበት ቃላት
ሲኖራት እንደምታደርው አይነት ማለቴ ነው አንቺ ግን ቃላቶቹ አሉሽ ምናልባት እናገረዋለሁ፣ ሲሸማቀቅ አይቼ እደሰት ይሆናል ወይም ምናልባት ሀዘኔታ ያሳይ ይሆናል ወይም በህይወት በመኖራችን የጋለ ብስጭት ያድርበት ይሆናል፡ ይህንን አውቃለሁ ከአሁን በኋላ ግን ለተጨማሪ አንድ ደቂቃ
እንኳን እስረኛ ሆኜ ኬሪም እንደ ኮሪ ስትሞት ማየትን መቋቋም አልችልም::
ትንፋሼን ዋጥኩ። አሁንም ሞቱን በሚጠብቅበት አልጋ ላይ ተጋድሞ፣ ያ ጠንካራ የመዳብ የሬሳ ሳጥን እስኪገባበት እየጠበቀው ቢሆንም የምንጠላውን
👍50❤2
#የጣሪያ_ስር_አበቦች
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሁለት
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
...“እኔስ ማሬ? እኔን አግኝተሻል። ቢያንስ የምትቀጥለዋ ቆንጆ እስክትመጣ ድረስ አለሁልሽ”
“እና እኔ ከሶፋው ጀርባ ሆኜ ይህንን ስሰማ በድንጋጤ ፈዘዝኩ። ሊያስመልሰኝ የተዘጋጀሁ መሰለኝ ግን ፀጥ ብዬ ተጋድሜ ጥንዶቹ ሶፋ ላይ ሆነው ሲያወሩ እያዳመጥኩ ነበር። ብድግ ብዬ በፍጥነት ወዳንቺና ወደኬሪ ሮጬ መምጣትና
ከመዘግየቱ በፊት ከዚህ ላስወጣችሁ ፈለግኩ።
“ግን ተይዣለሁ ብንቀሳቀስ ያዩኛል። በዛ ላይ ጆን ከሴት አያትየው ጋር
ዝምድና አለው፡ ጆን የአያትየው መተማመኛ ሳይሆን አይቀርም አለበለዚያ መኪናዎቿን እንዲጠቀም ያን ያህል ነፃነት አትሰጠውም ነበር። ካቲ፣
አይተሽው ታውቂያለሽ እኮ… የክሪስማስ ግብዣው ቀን የአገልጋዮች ልብስ ለብሶ የነበረው ?መላጣ ሰውዬ ነው” ማንን ማለቱ እንደሆነ አውቄያለሁ ግን የራሴ የመደንገጥ ድንዛዜ ተሰምቶኝ መናገር ስላቃተኝ፣ ማድረግ የቻልኩት ዝም ብዬ መጋደም ብቻ ነበር።
ክሪስ ቀጠለ። “ሶፋው ጀርባ እንደተደበቅኩ ጆንና ሰራተኛዋ መላፋት ጀመሩ። ልብሶቿን ማውለቅ ሲጀምርና እሷም የእሱን ልታወልቅ ስትጀምር እንቅስቃሴዎቻቸው ይሰማኛል።" “አንዳቸው የሌላኛቸውን ልብስ አወለቁ?” ስል ጠየቅኩት። “ልብሱን እንዲያወልቅ የምር አገዘችው?”
“እንደዛ ነው የተሰማኝ አለኝ በግድየለሽነት:
“አልጮኸችም፣ አልተቃወመችውም?”
“አልተቃወመችውም፡ እሷም ፈልጋ ነበር! አምላኬ ሆይ እና በጣም ረጅም ጊዜ ወሰደባቸው! ካቲ
የሚያወጡትን ድምፅ አታምኚም! ታቃስታለች፣ትጮሀለች አየር ያጠራት ትመስላለች፣ ታለከልካለች እና እሱ ደግሞ እንደ አሳማ ያጓራል ግን እዛ ላይ በጣም ጥሩ ሳይሆን እንደማይቀር እገምታለሁ::
ምክንያቱም በመጨረሻ ሠራተኛዋ እንዳበደ ሰው ነበር የጮኸችው። ከዚያ ሲያልቅ ጋደም ብለው ሲጋራ እያጨሱ እዚህ ቤት ስለሚደረገው ነገር እያወሩ ነበር። እመኚኝ የማያውቁት በጣም ጥቂት ነገሮችን ብቻ ነው። ከዚያ ለሁለተኛ
ጊዜ ፍቅር ሰሩ:"
“በአንድ ምሽት ሁለት ጊዜ?”
“ይቻላል።”
“ክሪስ ለምንድነው አነጋገርህ የተቀየረው?”
አመነታ፤ ትንሽ ራቅ አለና ፊቴን አጠና። “ካቲ እያዳመጥሽኝ አይደለም? ሁሉንም ነገር ልክ እንደሆነው አድርጌ ለአንቺ ለመንገር ትልቅ ህመም ውስጥ
ነኝ። አልሰማሽኝም?”
መስማት? አዎ ሰምቼያለሁ ሁሉንም:
የእናታችንን ጌጣጌጦች ለመዝረፍ ብዙ ጊዜ ጠበቀ።
እናታችንና ባሏ ሌላ ሽርሽር ሄዱ። ይሄ ምን አይነት ዜና ነው? ሁልጊዜ
ይመጣሉ… ይሄዳሉ፤ ከዚህ ቤት ለመውጣት ምንም ነገር ያደርጋሉ። እና እወቅሳቸዋለሁ ማለት አልችልም: እኛስ ተመሳሳይ ነገር ልናደርግ ተዘጋጅተን
የለ? ቅንድቦቼን ወደ ላይ ሰቅዬ ክሪስን በጥያቄ አስተያየት ተመለከትኩት ያልነገረኝ
የሆነ የሚያውቀው ነገር እንዳለ ግልፅ ነው: አሁንም እየተከላከለላት ነው። አሁንም ይወዳታል
ካቲ” ሲል ጀመረ፡ ድምፁ እየተቆራረጠ ነው
“ምንም አይደል ክሪስ፣ እየወቀስኩህ አይደለም ውዷ፣ ጣፋጯ፣ ደጓና አፍቃሪዋ እናታችን ከመልከመልካም ወጣት ባሏ ጋር ጌጣጌጣቸውን ሁሉ ይዘው ሌላ ሽርሽር ሄዳለች፡ በውጪው አለም ያለውን ጥበቃ ደህና ሁን
በለው: ግን አሁንም እሄዳለሁ! እንሰራለን ራሳችንን የምንደግፍበት መንገድ እንፈልጋለን፡ ከዚያ ኬሪ እንደገና ደህና እንድትሆን ለዶክተር እንከፍላለን፡ዠ ስለጌጣጌጦች አትጨነቅ፤ ስለ እናታችን ርህራሄ የለሽ ድርጊት አትጨነቅ።
የት እንደምትሄድ፣ መቼ እንደምትመለስ እንኳን አልነገረችንም: አሁን አስቀያሚ መጥፎ የማናስብ ቸልተኞች እንድንሆን ተትተናል፡ ታዲያ ይሄ
ሁሉ ዕንባ ለማን? ለምን?
"ካቲ!” ተቆጣ በእምባ የረጠበ ፊቱን ወደ እኔ መልሶ አይኖቼ ላይ አተኮረ:
“ለምንድነው የማታዳምጪውና የሆነ ነገር የማትይው? ጆሮሽ የት ነው? ያልኩትን ሰምተሽኛል? ወንድ አያታችን ሞቷል! ከሞተ አንድ አመት ገደማ ሆኖታል!”
ምናልባት በደንብ አልሰማሁትም፤ በጥንቃቄ አላዳመጥኩትም ማለት ነው ሀዘኑ ምንም ነገር እንዳልሰማ አድርጎኛል ማለት ነው አሁን ለመጀመሪያ ጊዜ ሙሉ በሙሉ መታኝ አያትየው በእውነት ከሞተ እጅግ መልካም ዜና ነው አሁን እናታችን ውርስ ታገኛለች… ሀብታም እንሆናለን…በሩን ትከፍትልናለች… ነፃ ታደርገናለች:: አሁን ለማምለጥ መሞከር የለብንም:
ሌሎች ሀሳቦች ጎረፉ አስደንጋጭ የጥያቄ ጎርፍ መጣብኝ። እናታችን አባቷ መሞቱን አልነገረችንም:: እነዚህ አመታት ለእኛ እንዴት ረጃጅም እንደሆኑ እያወቀች፣ ለምን በጨለማ ሁልጊዜ በመጠበቅ ውስጥ አስቀመጠችን? ለምን?
ግራ ተጋባሁ። ተደናገረብኝ፤ የትኛው ስሜት እንደሚሰማኝ አላውቅኩም። ደስታ ይሁን ሀዘን ሀሳቤን አለመቁረጤን ሽባ የሚያደርግ እንግዳ ፍርሀት
አስቆመኝ።
“ካቲ…” አለኝ ክሪስ በሹክሹክታ። ለምን ማንሾካሾክ እንዳለበት አላወቅኩም ኬሪ እንደሆነች አትሰማም: የእሷ አለም ከእኛ በእጅጉ ተለይቷል ኬሪ
በህይወትና በሞት መካከል ተንጠልጥላለች: በእያንዳንዱ ቅፅበት ወደ ኮሪ እየተጠጋች ነው: ራሷን በማስራብ ያለ ግማሽ አካሏ ለመኖር መፈለጓን ትታዋለች። “እናታችን ሆን ብላ አታላናለች: ካቲ አባቷ ሞቶ ከወራት በኋላ
ኑዛዜው ተነቧል። እና ሳትነግረን ፀጥ ብላ ሞታችንን እንድንጠብቅ እዚህ ተወችን፡ ከዘጠኝ ወራት በፊት ሁላችንም በዘጠኝ ወራት ጤናማ ነበርን! አባቷ የሞተ ጊዜ ከዚህ አስወጥታን ቢሆን ወይም ኑዛዜው የተነበበ ጊዜ እንኳን ወጥተን ቢሆን ኮሪ አሁን በህይወት ይኖር ነበር፡"
ስሜቴ ተጎድቶ እናታችን ልታሰምጠን የቆፈረችው ጥልቅ የክህደት ጉድጓድ ውስጥ ወደቅኩ። ማልቀስ ጀመርኩ።
“ዕንባሽን ለበኋላ አቆይው" አለ ክሪስ ራሱም እያለቀሰ ነው። “ሁሉንም ነገር አልሰማሽም ሌላም አለ። ብዙና የከፋ”
“ብዙ?” ሌላ ምን ብዙ ነገር ሊነገረኝ ይችላል? እናታችን ከእንግዲህ
ከማትወዳቸውና ከማትፈልጋቸው ልጆቿ ጋር መካፈል የማትፈልገውን
ንብረት በማካበት ሂደት ውስጥ ኮሪን የገደለች፣ውሽታም፣ አታላይና
ወጣትነታችንን የሰረቀች ሌባ መሆኗ ተረጋግጧል። በዚያ ምሽት ደስተኛ ባለመሆናችን ትንሽዋን ንስሀችንን ስትሰጠን ምን መጠበቅ እንዳለብን እንዴት አሳምራ እንዳብራራችልን! የዚያን ጊዜ አያታችን የሰራት አይነት
ሴት እንደምትሆን ታውቅ ወይስ ትገምት ነበር ይሆን? ክሪስ ክንዶች ላይ ወደቅኩና ደረቱን ተደገፍኩ “ከዚህ በላይ አትንገረኝ! የሰማሁት ይበቃኛል ከዚህ በላይ እንድጠላት አታድርገኝ! አልኩት።
“መጥላት. ጥላቻ ምን እንደሆነ ገና ማወቅ አልጀመርሽም ግን የቀረውን
ከመናገሬ በፊት ምንም ቢሆን ይህንን ቦታ ለቀን እንደምንሄድ አስቢ።እንዳቀድነው ወደ ፍሎሪዳ እንሄዳለን በፀሀይ ብርሀን ውስጥ እንኖራለን::እና ህይወታችንን በቻልነው ሁሉ በጣም ጥሩ እናደርገዋለን። ማን በመሆናችን ወይም በስራነው ለአንዲት ሰኮንድ እንኳን ሳናፍር እንኖራለን።
በመሀከላችን የተፈጠረው ነገር እናታችን ካደረገችው ጋር ሲነፀር ምንም ማለት አይደለም ከእኔ በፊት ብትሞቺም እንኳን፣ እዚህ ጣሪያ ስር ያለው ክፍል የነበረንን ህይወት ሁልጊዜ አስታውሰዋለሁ: በወረቀት አበባዎቹ ስር ስንደንስ አንቺ በጣም ግርማ ያለሽ እኔ ደግሞ ገልጃጃ ሆኜ የአቧራውንና የበሰበሰ እንጨቱን ሽታ ልክ እንደ ጣፋጭ ሽቶ አስታውሰዋለሁ ምክንያቱም
ህይወቴ ያላንቺ በጣም ቀፋፊና ባዶ ነው የሚሆነው። ፍቅር ምን ሊሆን
እንደሚችል የመጀመሪያውን ጣዕም ሰጥተሽኛል።
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሁለት
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
...“እኔስ ማሬ? እኔን አግኝተሻል። ቢያንስ የምትቀጥለዋ ቆንጆ እስክትመጣ ድረስ አለሁልሽ”
“እና እኔ ከሶፋው ጀርባ ሆኜ ይህንን ስሰማ በድንጋጤ ፈዘዝኩ። ሊያስመልሰኝ የተዘጋጀሁ መሰለኝ ግን ፀጥ ብዬ ተጋድሜ ጥንዶቹ ሶፋ ላይ ሆነው ሲያወሩ እያዳመጥኩ ነበር። ብድግ ብዬ በፍጥነት ወዳንቺና ወደኬሪ ሮጬ መምጣትና
ከመዘግየቱ በፊት ከዚህ ላስወጣችሁ ፈለግኩ።
“ግን ተይዣለሁ ብንቀሳቀስ ያዩኛል። በዛ ላይ ጆን ከሴት አያትየው ጋር
ዝምድና አለው፡ ጆን የአያትየው መተማመኛ ሳይሆን አይቀርም አለበለዚያ መኪናዎቿን እንዲጠቀም ያን ያህል ነፃነት አትሰጠውም ነበር። ካቲ፣
አይተሽው ታውቂያለሽ እኮ… የክሪስማስ ግብዣው ቀን የአገልጋዮች ልብስ ለብሶ የነበረው ?መላጣ ሰውዬ ነው” ማንን ማለቱ እንደሆነ አውቄያለሁ ግን የራሴ የመደንገጥ ድንዛዜ ተሰምቶኝ መናገር ስላቃተኝ፣ ማድረግ የቻልኩት ዝም ብዬ መጋደም ብቻ ነበር።
ክሪስ ቀጠለ። “ሶፋው ጀርባ እንደተደበቅኩ ጆንና ሰራተኛዋ መላፋት ጀመሩ። ልብሶቿን ማውለቅ ሲጀምርና እሷም የእሱን ልታወልቅ ስትጀምር እንቅስቃሴዎቻቸው ይሰማኛል።" “አንዳቸው የሌላኛቸውን ልብስ አወለቁ?” ስል ጠየቅኩት። “ልብሱን እንዲያወልቅ የምር አገዘችው?”
“እንደዛ ነው የተሰማኝ አለኝ በግድየለሽነት:
“አልጮኸችም፣ አልተቃወመችውም?”
“አልተቃወመችውም፡ እሷም ፈልጋ ነበር! አምላኬ ሆይ እና በጣም ረጅም ጊዜ ወሰደባቸው! ካቲ
የሚያወጡትን ድምፅ አታምኚም! ታቃስታለች፣ትጮሀለች አየር ያጠራት ትመስላለች፣ ታለከልካለች እና እሱ ደግሞ እንደ አሳማ ያጓራል ግን እዛ ላይ በጣም ጥሩ ሳይሆን እንደማይቀር እገምታለሁ::
ምክንያቱም በመጨረሻ ሠራተኛዋ እንዳበደ ሰው ነበር የጮኸችው። ከዚያ ሲያልቅ ጋደም ብለው ሲጋራ እያጨሱ እዚህ ቤት ስለሚደረገው ነገር እያወሩ ነበር። እመኚኝ የማያውቁት በጣም ጥቂት ነገሮችን ብቻ ነው። ከዚያ ለሁለተኛ
ጊዜ ፍቅር ሰሩ:"
“በአንድ ምሽት ሁለት ጊዜ?”
“ይቻላል።”
“ክሪስ ለምንድነው አነጋገርህ የተቀየረው?”
አመነታ፤ ትንሽ ራቅ አለና ፊቴን አጠና። “ካቲ እያዳመጥሽኝ አይደለም? ሁሉንም ነገር ልክ እንደሆነው አድርጌ ለአንቺ ለመንገር ትልቅ ህመም ውስጥ
ነኝ። አልሰማሽኝም?”
መስማት? አዎ ሰምቼያለሁ ሁሉንም:
የእናታችንን ጌጣጌጦች ለመዝረፍ ብዙ ጊዜ ጠበቀ።
እናታችንና ባሏ ሌላ ሽርሽር ሄዱ። ይሄ ምን አይነት ዜና ነው? ሁልጊዜ
ይመጣሉ… ይሄዳሉ፤ ከዚህ ቤት ለመውጣት ምንም ነገር ያደርጋሉ። እና እወቅሳቸዋለሁ ማለት አልችልም: እኛስ ተመሳሳይ ነገር ልናደርግ ተዘጋጅተን
የለ? ቅንድቦቼን ወደ ላይ ሰቅዬ ክሪስን በጥያቄ አስተያየት ተመለከትኩት ያልነገረኝ
የሆነ የሚያውቀው ነገር እንዳለ ግልፅ ነው: አሁንም እየተከላከለላት ነው። አሁንም ይወዳታል
ካቲ” ሲል ጀመረ፡ ድምፁ እየተቆራረጠ ነው
“ምንም አይደል ክሪስ፣ እየወቀስኩህ አይደለም ውዷ፣ ጣፋጯ፣ ደጓና አፍቃሪዋ እናታችን ከመልከመልካም ወጣት ባሏ ጋር ጌጣጌጣቸውን ሁሉ ይዘው ሌላ ሽርሽር ሄዳለች፡ በውጪው አለም ያለውን ጥበቃ ደህና ሁን
በለው: ግን አሁንም እሄዳለሁ! እንሰራለን ራሳችንን የምንደግፍበት መንገድ እንፈልጋለን፡ ከዚያ ኬሪ እንደገና ደህና እንድትሆን ለዶክተር እንከፍላለን፡ዠ ስለጌጣጌጦች አትጨነቅ፤ ስለ እናታችን ርህራሄ የለሽ ድርጊት አትጨነቅ።
የት እንደምትሄድ፣ መቼ እንደምትመለስ እንኳን አልነገረችንም: አሁን አስቀያሚ መጥፎ የማናስብ ቸልተኞች እንድንሆን ተትተናል፡ ታዲያ ይሄ
ሁሉ ዕንባ ለማን? ለምን?
"ካቲ!” ተቆጣ በእምባ የረጠበ ፊቱን ወደ እኔ መልሶ አይኖቼ ላይ አተኮረ:
“ለምንድነው የማታዳምጪውና የሆነ ነገር የማትይው? ጆሮሽ የት ነው? ያልኩትን ሰምተሽኛል? ወንድ አያታችን ሞቷል! ከሞተ አንድ አመት ገደማ ሆኖታል!”
ምናልባት በደንብ አልሰማሁትም፤ በጥንቃቄ አላዳመጥኩትም ማለት ነው ሀዘኑ ምንም ነገር እንዳልሰማ አድርጎኛል ማለት ነው አሁን ለመጀመሪያ ጊዜ ሙሉ በሙሉ መታኝ አያትየው በእውነት ከሞተ እጅግ መልካም ዜና ነው አሁን እናታችን ውርስ ታገኛለች… ሀብታም እንሆናለን…በሩን ትከፍትልናለች… ነፃ ታደርገናለች:: አሁን ለማምለጥ መሞከር የለብንም:
ሌሎች ሀሳቦች ጎረፉ አስደንጋጭ የጥያቄ ጎርፍ መጣብኝ። እናታችን አባቷ መሞቱን አልነገረችንም:: እነዚህ አመታት ለእኛ እንዴት ረጃጅም እንደሆኑ እያወቀች፣ ለምን በጨለማ ሁልጊዜ በመጠበቅ ውስጥ አስቀመጠችን? ለምን?
ግራ ተጋባሁ። ተደናገረብኝ፤ የትኛው ስሜት እንደሚሰማኝ አላውቅኩም። ደስታ ይሁን ሀዘን ሀሳቤን አለመቁረጤን ሽባ የሚያደርግ እንግዳ ፍርሀት
አስቆመኝ።
“ካቲ…” አለኝ ክሪስ በሹክሹክታ። ለምን ማንሾካሾክ እንዳለበት አላወቅኩም ኬሪ እንደሆነች አትሰማም: የእሷ አለም ከእኛ በእጅጉ ተለይቷል ኬሪ
በህይወትና በሞት መካከል ተንጠልጥላለች: በእያንዳንዱ ቅፅበት ወደ ኮሪ እየተጠጋች ነው: ራሷን በማስራብ ያለ ግማሽ አካሏ ለመኖር መፈለጓን ትታዋለች። “እናታችን ሆን ብላ አታላናለች: ካቲ አባቷ ሞቶ ከወራት በኋላ
ኑዛዜው ተነቧል። እና ሳትነግረን ፀጥ ብላ ሞታችንን እንድንጠብቅ እዚህ ተወችን፡ ከዘጠኝ ወራት በፊት ሁላችንም በዘጠኝ ወራት ጤናማ ነበርን! አባቷ የሞተ ጊዜ ከዚህ አስወጥታን ቢሆን ወይም ኑዛዜው የተነበበ ጊዜ እንኳን ወጥተን ቢሆን ኮሪ አሁን በህይወት ይኖር ነበር፡"
ስሜቴ ተጎድቶ እናታችን ልታሰምጠን የቆፈረችው ጥልቅ የክህደት ጉድጓድ ውስጥ ወደቅኩ። ማልቀስ ጀመርኩ።
“ዕንባሽን ለበኋላ አቆይው" አለ ክሪስ ራሱም እያለቀሰ ነው። “ሁሉንም ነገር አልሰማሽም ሌላም አለ። ብዙና የከፋ”
“ብዙ?” ሌላ ምን ብዙ ነገር ሊነገረኝ ይችላል? እናታችን ከእንግዲህ
ከማትወዳቸውና ከማትፈልጋቸው ልጆቿ ጋር መካፈል የማትፈልገውን
ንብረት በማካበት ሂደት ውስጥ ኮሪን የገደለች፣ውሽታም፣ አታላይና
ወጣትነታችንን የሰረቀች ሌባ መሆኗ ተረጋግጧል። በዚያ ምሽት ደስተኛ ባለመሆናችን ትንሽዋን ንስሀችንን ስትሰጠን ምን መጠበቅ እንዳለብን እንዴት አሳምራ እንዳብራራችልን! የዚያን ጊዜ አያታችን የሰራት አይነት
ሴት እንደምትሆን ታውቅ ወይስ ትገምት ነበር ይሆን? ክሪስ ክንዶች ላይ ወደቅኩና ደረቱን ተደገፍኩ “ከዚህ በላይ አትንገረኝ! የሰማሁት ይበቃኛል ከዚህ በላይ እንድጠላት አታድርገኝ! አልኩት።
“መጥላት. ጥላቻ ምን እንደሆነ ገና ማወቅ አልጀመርሽም ግን የቀረውን
ከመናገሬ በፊት ምንም ቢሆን ይህንን ቦታ ለቀን እንደምንሄድ አስቢ።እንዳቀድነው ወደ ፍሎሪዳ እንሄዳለን በፀሀይ ብርሀን ውስጥ እንኖራለን::እና ህይወታችንን በቻልነው ሁሉ በጣም ጥሩ እናደርገዋለን። ማን በመሆናችን ወይም በስራነው ለአንዲት ሰኮንድ እንኳን ሳናፍር እንኖራለን።
በመሀከላችን የተፈጠረው ነገር እናታችን ካደረገችው ጋር ሲነፀር ምንም ማለት አይደለም ከእኔ በፊት ብትሞቺም እንኳን፣ እዚህ ጣሪያ ስር ያለው ክፍል የነበረንን ህይወት ሁልጊዜ አስታውሰዋለሁ: በወረቀት አበባዎቹ ስር ስንደንስ አንቺ በጣም ግርማ ያለሽ እኔ ደግሞ ገልጃጃ ሆኜ የአቧራውንና የበሰበሰ እንጨቱን ሽታ ልክ እንደ ጣፋጭ ሽቶ አስታውሰዋለሁ ምክንያቱም
ህይወቴ ያላንቺ በጣም ቀፋፊና ባዶ ነው የሚሆነው። ፍቅር ምን ሊሆን
እንደሚችል የመጀመሪያውን ጣዕም ሰጥተሽኛል።
👍40❤3🥰3👎2😢2
#የጣሪያ_ስር_አበቦች
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሶስት
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
የጨሻው መጀመርያ
“ምን እንደነገረቻቸው ገምቺ…” ክሪስ ቀጠለ “ክፍሉ በወሩ መጨረሻ
በሚመጣው አርብ እንዳይፀዳ የፈለገችበትን ምክንያት ገምቺ።
“እንዴት መገመት እችላለሁ? እኔ የእሷ አይነት አእምሮ የለኝም:" ጭንቅላቴን ነቀነቅኩ። ሠራተኞቹ ወደዚህ መምጣት ካቆሙ ብዙ ጊዜያቸው ነው እነዚያን
አስፈሪ የመጀመሪያ ሳምንታት ረስቻቸው ነበር፡
“አይጦች ካቲ...” አለ ክሪስ ሰማያዊ አይኖቹ ቀዝቃዛና ጠንካራ ሆነዋል
“አይጦች አያትየው የፈጠረቻቸው ጣሪያው ስር ያለው ክፍል ውስጥ የሚገኙ በመቶ የሚቆጠሩ አይጦች ከሁለተኛ ፎቅ በደረጃ ወደታች የሚወርዱ
ትናንሽ ብልጥ አይጦች፣ አርሰኒክ የተደረገበት ምግብ ትታላቸው በሩን
ቆልፋባቸው ልትሄድ የምትገደድባቸው ትንንሽ ጨካኝ አይጦች”
ሠራተኞቹ እዚህ አካባቢ እንዳይደርሱ ግሩምና ድንቅ ታሪክ እንደሆነ አሰብኩ ጣራው ስር ያለው ክፍል በአይጥ ተሞልቷል። አይጦቹ በደረጃውም
ይወርዳሉ።
“አርስኒክ ነጭ ነው ካቲ፣ ከተፈጨ ስኳር ጋር ሲቀላቀል ምሬቱ አያስታውቅም
ጭንቅላቴ ተሽከረከረ! በየቀኑ በሚመጣልን አራት ዶናት ላይ ያለው የተፈጨ
ስኳር! ለእያንዳንዳችን አንድ አንድ: አሁን ግን ቅርጫቱ ውስጥ ሶስት ብቻ ነው: “ግን ክሪስ ታሪክህ ምንም ስሜት አይሰጥም አያትየው በአንድ ጊዜ ብዙ መርዝ ሰጥታ ልትገድለን ስትችል ለምን ቀስ በቀስ ትመርዘናለች? ለምን
በአንዴ አትገላግለንም?”
ጭንቅላቴ በመዳፎቹ መሀከል ሆኖ በረጃጅም ጣቶቹ ፀጉሬን እየዳበሰኝ ነበር።ቀስ ባለ ድምፅ ተናገረ “በቲቪ ያየነው የሆነ ያረጀ ፊልም አስታውሺ
አስታውሺ ለሽማግሌው ለሀብታሙ ሰውዬ ቤት የምትጠብቅለትን ያቺን ትንሽ ሴት ካመኗት፣ ከወደዷትና ኑዛዜያቸው ውስጥ ካስገቧት በኋላ
በየቀኑ ትንሽ ትንሽ አርሰኒክ ትመግባቸው አልነበር? በየቀኑ ትንሽ ትንሽ
አርሰኒክ ሲወሰድ ቀስ በቀስ ወደ ሰውነታችን ይሰርግና በየቀኑ ተጠቂው ትንሽ ትንሽ እያመመው ይመጣል፤ በጣም ብዙ ግን አይታመምም ትንንሽ
የራስ ምታቶች የአንጀት መቆጣት እና የመሳሰሉት በቀላሉ መገለፅ የሚችሉ
ህመሞች ያጋጥሙታል ተጠቂው ሲሞት፣ ለምሳሌ ሆስፒታል ውስጥ ሲሆን
መጀመሪያውኑ ከስቶ፣ ደም ማነስ ይዞትና ረጅም የህመም ታሪክ፣ የጉንፋን
አይነት ትኩሳት፣ ብርድና የመሳሰሉት ይታዩበታል እና ተጠቂው የሳምባ ምች ምልክቶችን ሁሉ ቢያሳይም ልክ እዛ ፊልም ላይ እንዳየነው ዶክተሮቹ
መመረዝ መሆኑን አይጠራጠሩም:”
ኮሪ!” ትንፋሽ አጠረኝ: “ኮሪ የሞተው በአርሰኒክ ተመርዞ ነው? እናታችን የገደለው የሳምባ ምች ነው ብላን ነበር”
“የምትፈልገውን ልትነግረን አትችልም? እውነቱ መናገሯን በምን
እናውቃለን? ምናልባት ሆስፒታል ወስዳውም ላይሆን ይችላል። ወስዳውም ከሆነ ዶክተሮቹ ተፈጥሮአዊ ያልሆነ ሞት መሆኑን አልጠረጠሩም ማለት ነው። እንደዛ ባይሆን ኖሮ አሁን እስር ቤት ትሆን ነበር”
“ግን ክሪስ” ተቃወምኩ። “እናታችን አያትየው መርዝ እንድታበላን አትፈቅድም! ያንን ገንዘብ እንደምትፈልገው አውቃለሁ፤ በፊት የምትወደንን ያህል እንደማትወደንም ይገባኛል፤ ግን አሁንም ልትገለን አትፈልግም”
ክሪስ ጭንቅላቱን ወደጎን ዘምበል አደረገ፡ “እሺ አንድ ሙከራ እናድርግ፤ ለኮሪ ጓደኛ አይጥ ትንሽ የተፈጨ ስኳር ያለበት ዶናት እንስጠው”
“አይሆንም! በሚወደንና በሚያምነን ላይ እንደዚህ ማድረግ አንችልም ኮሪ
ያንን ግራጫ አይጥ ይወደው ነበር። ክሪስ፣ ሌላ አይጥ እንይዛለን” ካቲ አይጡ አርጅቷል፡ በዚያ ላይ እግሩ ሽባ ነው፡፡ አይጥን ከነህይወቱ መያዝ ደግሞ ከባድ እንደሆነ ታውቂያለሽ፡ ከዚህ ስንሄድ ነፃ ስንለቀው አሁን የቤት እንስሳ ስለሆነ መኖር አይችልም በእኛ ላይ ጥገኛ ሆኗል።"
ከእኛ ጋር ይዘነው እንድንሄድ አስቤ ነበር
“በዚህ መንገድ ተመልከቺው ካቲ። ኮሪ ሞቷል፣ ገና መኖር እንኳን አልጀመረም ነበር። ዶናቶቹ መርዝ ከሌለባቸው አይጡ በህይወት ይቆያል፡ ከዚያ ይዘነው መሄድ እንችላለን፡ የግድ ካልሽ ማለቴ ነው: አንድ ነገር እርግጥ ነው፣ማወቅ አለብን፡ ለኬሪ ስንል እርግጠኛ መሆን አለብን: ተመልከቻት፡ እሷም
"እየሞተች እንደሆነ አይታይሽም? ከቀን ቀን ጤና እያጣች ነው። እኛም እንደዚያው
ተጠግቶ እኛን፣ ያ ትንሽ ፍጥረት በሶስቱ ጤናማ እግሮቹ እያነከስ ወደ እኛ መጣ። ወደ ክሪስ ጣቶች ተጠግቶ እኛን፣ ጌቶቹን፣ ወላጆቹን፣ ጓደኞቹን አምኖ ቁንጥር አድርጎ በላ፡፡ ያንን ማየቱ ራሱ ያሳምማል።
አልሞተም! ወዲያውኑ አልሞተም፡ ቀርፋፋ፣ ፈዛዛ፣ ፍላጎት ያጣ ሆነ። በኋላ እንዲያቃስት ያደረገው ትንሽ ህመም ተሰማው፡ በጥቂት ስዓታት ውስጥ ድርቅ ብሎና ቀዝቅዞ በጀርባው ተጋደመ: ሮዝ ጣቶቹ ተቆለመሙ፤ ትናንሽ ጥቁር አይኖቹ ጎደጎዱ። አሁን አወቅን... በእርግጠኝነት ኮሪን የወሰደው
እግዚአብሔር አይደለም!
“አይጡንና የቀሩትን ሁለት ዶናቶች በኪስ ወረቀት ውስጥ አድርገን ወደ
ፖሊስ እንወስደዋለን" አለ ክሪስ በሚያስተማምን አይነት አይኖቹን ከእኔ ዞር እያደረገ፡“አያትየውን እስር ቤት ያስገቧታል” አልኩት
“አዎ” አለና ጀርባውን አዞረ:
“ክሪስ፣ የሆነ ነገር ደብቀኸኛል፡ ምንድነው?”
“በኋላ... ከሄድን በኋላ፡ አሁን ማለት የምችለውን ሁሉ ሳያስመልሰኝ
ተናግሬያለሁ። ነገ በማለዳ ከዚህ እንሄዳለን፡” አለ ምንም አልተናገርኩም እጆቼን በሁለት እጆቹ ይዞ ጭምቅ አደረጋቸውና “በተቻለ ፍጥነት ኬሪን ወደ
ዶክተር መውሰድ አለብን ራሳችንንም ጭምር” አለ ቀኑ በጣም ረጅም ሆነብን፡ ሁሉንም ነገር አዘጋጅተን ስለጨረስን ለመጨረሻ ጊዜ ቲቪው ላይ ከማፍጠጥ በስተቀር ምንም የምንሰራው አልነበረንም ኬሪ
ጥጉ ላይ እንደተቀመጠች ሁለታችን ደግሞ በተለያየ አልጋ ላይ ጋደም ብለን የምንወደውን ተከታታይ የቴሌቭዥን ፊልም እያየን ነው: ሲያልቅ ክሪስ እዚህ ፊልም ውስጥ ያሉት ሰዎች ልክ እንደኛ ናቸው: እምብዛም ወደ ውጪ
አይወጡም ሊወጡም መውጣታቸውን እንሰማለን እንጂ አናይም ሳሎንና መኝታ ቤት ውስጥ ሲንጎራደዱ፣ ወጥ ቤት ቁጭ ብለው ቡና ሲጠጡ ወይም
ቆመው ብራንዲያቸውን ሲጠጡ ነው የምናያቸው: ግን በፍፁም ውጪ ወጥተው አይተናቸው አናውቅም፡ የሆነ ጥሩ ነገር ተፈጥሮ በመጨረሻ ደስተኛ እንደሚሆን ባሰቡ ቁጥር የሆነ መቅሰፍት ይመጣና ተስፋቸውን ሁሉ ያጠፋዋል” አልኩት ድንገት የሆነ ሰው ክፍሉ ውስጥ እንዳለ ተሰማኝ፡ ትንፋሽ አጥሮኝ ዞር ስል
አያትየው ቆማለች: አቋቋሟና ከጨካኝና ንቀት የሚያሳዩ አይኖቿ ለሆነ ጊዜ ያህል እዚያው እንደነበረች ነገሩኝ።
በቀዝቃዛው ድምጽዋ ተናገረች “ከአለም ተነጥላችሁም እያላችሁ ሁለታችሁም እንዴት ሰልጥናችኋል! ህይወት እንዴት እንደሆነ በቀልድ መልክ እያጋነናችሁ ነበር በትክክል ነው የገመታችሁት ምንም ነገር እናንተ በምታስቡት መንገድ
አይሰራም: በመጨረሻ ሁልጊዜም ታዝናላችሁ” አለች:
እኔና ክሪስ አተኩረን ተመለከትናት: ሁለታችንም ፈርተናል። ፀሀዩዋ
አፍንጫዋን ወደ ምሽቱ ውስጥ እየደበቀች ነው:: የምትፈልገውን ተናግራለች: ስለዚህ ወጣችና በሩን ቆለፈች: አልጋዎቻችን ላይ ተቀመጥን፡ ኬሪም ጥጉ
ላይ ተቀምጣለች።
ካቲ፣ የተሸነፍሽ አትምሰይ! እንደገና ተስፋ ልታስቆርጠን እየሞከረች ብቻ
ነው። ምናልባት ምንም ነገር በትክክል አልሄደላት ይሆናል። ያ ማለት ግን እኛ እንሞታለን ማለት አይደለም ምንም ፍፁም የሆነ ነገር እናገኛለን ብለን ሳንጠብቅ እንሂድ። ትንሽ ደስታ እንደሚኖረን ብቻ እንጠብቅ። ተስፋ አንቆርጥም:”
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሶስት
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
የጨሻው መጀመርያ
“ምን እንደነገረቻቸው ገምቺ…” ክሪስ ቀጠለ “ክፍሉ በወሩ መጨረሻ
በሚመጣው አርብ እንዳይፀዳ የፈለገችበትን ምክንያት ገምቺ።
“እንዴት መገመት እችላለሁ? እኔ የእሷ አይነት አእምሮ የለኝም:" ጭንቅላቴን ነቀነቅኩ። ሠራተኞቹ ወደዚህ መምጣት ካቆሙ ብዙ ጊዜያቸው ነው እነዚያን
አስፈሪ የመጀመሪያ ሳምንታት ረስቻቸው ነበር፡
“አይጦች ካቲ...” አለ ክሪስ ሰማያዊ አይኖቹ ቀዝቃዛና ጠንካራ ሆነዋል
“አይጦች አያትየው የፈጠረቻቸው ጣሪያው ስር ያለው ክፍል ውስጥ የሚገኙ በመቶ የሚቆጠሩ አይጦች ከሁለተኛ ፎቅ በደረጃ ወደታች የሚወርዱ
ትናንሽ ብልጥ አይጦች፣ አርሰኒክ የተደረገበት ምግብ ትታላቸው በሩን
ቆልፋባቸው ልትሄድ የምትገደድባቸው ትንንሽ ጨካኝ አይጦች”
ሠራተኞቹ እዚህ አካባቢ እንዳይደርሱ ግሩምና ድንቅ ታሪክ እንደሆነ አሰብኩ ጣራው ስር ያለው ክፍል በአይጥ ተሞልቷል። አይጦቹ በደረጃውም
ይወርዳሉ።
“አርስኒክ ነጭ ነው ካቲ፣ ከተፈጨ ስኳር ጋር ሲቀላቀል ምሬቱ አያስታውቅም
ጭንቅላቴ ተሽከረከረ! በየቀኑ በሚመጣልን አራት ዶናት ላይ ያለው የተፈጨ
ስኳር! ለእያንዳንዳችን አንድ አንድ: አሁን ግን ቅርጫቱ ውስጥ ሶስት ብቻ ነው: “ግን ክሪስ ታሪክህ ምንም ስሜት አይሰጥም አያትየው በአንድ ጊዜ ብዙ መርዝ ሰጥታ ልትገድለን ስትችል ለምን ቀስ በቀስ ትመርዘናለች? ለምን
በአንዴ አትገላግለንም?”
ጭንቅላቴ በመዳፎቹ መሀከል ሆኖ በረጃጅም ጣቶቹ ፀጉሬን እየዳበሰኝ ነበር።ቀስ ባለ ድምፅ ተናገረ “በቲቪ ያየነው የሆነ ያረጀ ፊልም አስታውሺ
አስታውሺ ለሽማግሌው ለሀብታሙ ሰውዬ ቤት የምትጠብቅለትን ያቺን ትንሽ ሴት ካመኗት፣ ከወደዷትና ኑዛዜያቸው ውስጥ ካስገቧት በኋላ
በየቀኑ ትንሽ ትንሽ አርሰኒክ ትመግባቸው አልነበር? በየቀኑ ትንሽ ትንሽ
አርሰኒክ ሲወሰድ ቀስ በቀስ ወደ ሰውነታችን ይሰርግና በየቀኑ ተጠቂው ትንሽ ትንሽ እያመመው ይመጣል፤ በጣም ብዙ ግን አይታመምም ትንንሽ
የራስ ምታቶች የአንጀት መቆጣት እና የመሳሰሉት በቀላሉ መገለፅ የሚችሉ
ህመሞች ያጋጥሙታል ተጠቂው ሲሞት፣ ለምሳሌ ሆስፒታል ውስጥ ሲሆን
መጀመሪያውኑ ከስቶ፣ ደም ማነስ ይዞትና ረጅም የህመም ታሪክ፣ የጉንፋን
አይነት ትኩሳት፣ ብርድና የመሳሰሉት ይታዩበታል እና ተጠቂው የሳምባ ምች ምልክቶችን ሁሉ ቢያሳይም ልክ እዛ ፊልም ላይ እንዳየነው ዶክተሮቹ
መመረዝ መሆኑን አይጠራጠሩም:”
ኮሪ!” ትንፋሽ አጠረኝ: “ኮሪ የሞተው በአርሰኒክ ተመርዞ ነው? እናታችን የገደለው የሳምባ ምች ነው ብላን ነበር”
“የምትፈልገውን ልትነግረን አትችልም? እውነቱ መናገሯን በምን
እናውቃለን? ምናልባት ሆስፒታል ወስዳውም ላይሆን ይችላል። ወስዳውም ከሆነ ዶክተሮቹ ተፈጥሮአዊ ያልሆነ ሞት መሆኑን አልጠረጠሩም ማለት ነው። እንደዛ ባይሆን ኖሮ አሁን እስር ቤት ትሆን ነበር”
“ግን ክሪስ” ተቃወምኩ። “እናታችን አያትየው መርዝ እንድታበላን አትፈቅድም! ያንን ገንዘብ እንደምትፈልገው አውቃለሁ፤ በፊት የምትወደንን ያህል እንደማትወደንም ይገባኛል፤ ግን አሁንም ልትገለን አትፈልግም”
ክሪስ ጭንቅላቱን ወደጎን ዘምበል አደረገ፡ “እሺ አንድ ሙከራ እናድርግ፤ ለኮሪ ጓደኛ አይጥ ትንሽ የተፈጨ ስኳር ያለበት ዶናት እንስጠው”
“አይሆንም! በሚወደንና በሚያምነን ላይ እንደዚህ ማድረግ አንችልም ኮሪ
ያንን ግራጫ አይጥ ይወደው ነበር። ክሪስ፣ ሌላ አይጥ እንይዛለን” ካቲ አይጡ አርጅቷል፡ በዚያ ላይ እግሩ ሽባ ነው፡፡ አይጥን ከነህይወቱ መያዝ ደግሞ ከባድ እንደሆነ ታውቂያለሽ፡ ከዚህ ስንሄድ ነፃ ስንለቀው አሁን የቤት እንስሳ ስለሆነ መኖር አይችልም በእኛ ላይ ጥገኛ ሆኗል።"
ከእኛ ጋር ይዘነው እንድንሄድ አስቤ ነበር
“በዚህ መንገድ ተመልከቺው ካቲ። ኮሪ ሞቷል፣ ገና መኖር እንኳን አልጀመረም ነበር። ዶናቶቹ መርዝ ከሌለባቸው አይጡ በህይወት ይቆያል፡ ከዚያ ይዘነው መሄድ እንችላለን፡ የግድ ካልሽ ማለቴ ነው: አንድ ነገር እርግጥ ነው፣ማወቅ አለብን፡ ለኬሪ ስንል እርግጠኛ መሆን አለብን: ተመልከቻት፡ እሷም
"እየሞተች እንደሆነ አይታይሽም? ከቀን ቀን ጤና እያጣች ነው። እኛም እንደዚያው
ተጠግቶ እኛን፣ ያ ትንሽ ፍጥረት በሶስቱ ጤናማ እግሮቹ እያነከስ ወደ እኛ መጣ። ወደ ክሪስ ጣቶች ተጠግቶ እኛን፣ ጌቶቹን፣ ወላጆቹን፣ ጓደኞቹን አምኖ ቁንጥር አድርጎ በላ፡፡ ያንን ማየቱ ራሱ ያሳምማል።
አልሞተም! ወዲያውኑ አልሞተም፡ ቀርፋፋ፣ ፈዛዛ፣ ፍላጎት ያጣ ሆነ። በኋላ እንዲያቃስት ያደረገው ትንሽ ህመም ተሰማው፡ በጥቂት ስዓታት ውስጥ ድርቅ ብሎና ቀዝቅዞ በጀርባው ተጋደመ: ሮዝ ጣቶቹ ተቆለመሙ፤ ትናንሽ ጥቁር አይኖቹ ጎደጎዱ። አሁን አወቅን... በእርግጠኝነት ኮሪን የወሰደው
እግዚአብሔር አይደለም!
“አይጡንና የቀሩትን ሁለት ዶናቶች በኪስ ወረቀት ውስጥ አድርገን ወደ
ፖሊስ እንወስደዋለን" አለ ክሪስ በሚያስተማምን አይነት አይኖቹን ከእኔ ዞር እያደረገ፡“አያትየውን እስር ቤት ያስገቧታል” አልኩት
“አዎ” አለና ጀርባውን አዞረ:
“ክሪስ፣ የሆነ ነገር ደብቀኸኛል፡ ምንድነው?”
“በኋላ... ከሄድን በኋላ፡ አሁን ማለት የምችለውን ሁሉ ሳያስመልሰኝ
ተናግሬያለሁ። ነገ በማለዳ ከዚህ እንሄዳለን፡” አለ ምንም አልተናገርኩም እጆቼን በሁለት እጆቹ ይዞ ጭምቅ አደረጋቸውና “በተቻለ ፍጥነት ኬሪን ወደ
ዶክተር መውሰድ አለብን ራሳችንንም ጭምር” አለ ቀኑ በጣም ረጅም ሆነብን፡ ሁሉንም ነገር አዘጋጅተን ስለጨረስን ለመጨረሻ ጊዜ ቲቪው ላይ ከማፍጠጥ በስተቀር ምንም የምንሰራው አልነበረንም ኬሪ
ጥጉ ላይ እንደተቀመጠች ሁለታችን ደግሞ በተለያየ አልጋ ላይ ጋደም ብለን የምንወደውን ተከታታይ የቴሌቭዥን ፊልም እያየን ነው: ሲያልቅ ክሪስ እዚህ ፊልም ውስጥ ያሉት ሰዎች ልክ እንደኛ ናቸው: እምብዛም ወደ ውጪ
አይወጡም ሊወጡም መውጣታቸውን እንሰማለን እንጂ አናይም ሳሎንና መኝታ ቤት ውስጥ ሲንጎራደዱ፣ ወጥ ቤት ቁጭ ብለው ቡና ሲጠጡ ወይም
ቆመው ብራንዲያቸውን ሲጠጡ ነው የምናያቸው: ግን በፍፁም ውጪ ወጥተው አይተናቸው አናውቅም፡ የሆነ ጥሩ ነገር ተፈጥሮ በመጨረሻ ደስተኛ እንደሚሆን ባሰቡ ቁጥር የሆነ መቅሰፍት ይመጣና ተስፋቸውን ሁሉ ያጠፋዋል” አልኩት ድንገት የሆነ ሰው ክፍሉ ውስጥ እንዳለ ተሰማኝ፡ ትንፋሽ አጥሮኝ ዞር ስል
አያትየው ቆማለች: አቋቋሟና ከጨካኝና ንቀት የሚያሳዩ አይኖቿ ለሆነ ጊዜ ያህል እዚያው እንደነበረች ነገሩኝ።
በቀዝቃዛው ድምጽዋ ተናገረች “ከአለም ተነጥላችሁም እያላችሁ ሁለታችሁም እንዴት ሰልጥናችኋል! ህይወት እንዴት እንደሆነ በቀልድ መልክ እያጋነናችሁ ነበር በትክክል ነው የገመታችሁት ምንም ነገር እናንተ በምታስቡት መንገድ
አይሰራም: በመጨረሻ ሁልጊዜም ታዝናላችሁ” አለች:
እኔና ክሪስ አተኩረን ተመለከትናት: ሁለታችንም ፈርተናል። ፀሀዩዋ
አፍንጫዋን ወደ ምሽቱ ውስጥ እየደበቀች ነው:: የምትፈልገውን ተናግራለች: ስለዚህ ወጣችና በሩን ቆለፈች: አልጋዎቻችን ላይ ተቀመጥን፡ ኬሪም ጥጉ
ላይ ተቀምጣለች።
ካቲ፣ የተሸነፍሽ አትምሰይ! እንደገና ተስፋ ልታስቆርጠን እየሞከረች ብቻ
ነው። ምናልባት ምንም ነገር በትክክል አልሄደላት ይሆናል። ያ ማለት ግን እኛ እንሞታለን ማለት አይደለም ምንም ፍፁም የሆነ ነገር እናገኛለን ብለን ሳንጠብቅ እንሂድ። ትንሽ ደስታ እንደሚኖረን ብቻ እንጠብቅ። ተስፋ አንቆርጥም:”
👍47🥰5👏1
ክሪስን ትንሽ የደስታ ኮረብታ የምታረካው ከሆነ ለሱ ጥሩ ነው። ነገር ግን ከነዚህ ሁሉ አመታት ጥረት፣ ተስፋ ማድረግ፣ ማለምና መናፈቅ በኋላ ኮረብታ አይበቃም! እንደ ተራራ የገዘፈ ደስታ ነው የምፈልገው! ከዚህ ቀን ጀምሮ ህይወቴን የምቆጣጠረው እኔ እንጂ እጣ ፈንታ ወይም እግዚአብሔር አይደለም ብዬ ለራሴ ማልኩ። ከዚህ በኋላ ክሪስ እንኳን ምን ማድረግ እንዳለብኝ አይነግረኝም ወይም በማናቸውም መንገድ ተፅዕኖ አያሳድርብኝም።
ከዚህ ቀናት ጀምሮ የምፈልገውን በምፈልገው ጊዜ የምወስድና ለራሴ ብቻ መልስ የምሰጥ የራሴ ሰው ነኝ፡ በስግብግብነት ምርኮ ተይዤ እስረኛ ተደርጌያለሁ: ተከድቻለሁ፣ ተታልያለሁ፣ ተዋሽቻለሁ፣ ተጠቅመውብኛል፣
ተመርዤያለሁ. ግን አሁን ሁሉም ነገር ያበቃል።
እናታችን ጥቅጥቅ ባለ ጫካ መሀል በኮከብ በደመቀ ጨረቃማ ምሽት እየመራች ስታመጣን... ሙሉ ሴት ለመሆን የደረስኩ የአስራ ሁለት አመት ገደማ እድሜ ያለኝ ልጅ ነበርኩ: እና በእነዚህ ሶስት አመት ከአምስት ወራት ጊዜ መብሰል ደረጃ ላይ ደርሻለሁ: ውጪ ካሉት ተራራዎች እድሜ እበልጣለሁ
ጣራው ስር ያለው ክፍል ውስጥ ያገኘሁት ጥበብ በአጥንቴ ውስጥ ነው ከአእምሮዬ ውስጥ ተቀርፆ የስጋዬ አካል ሆኗል።
በአንድ በማላስታውሰው ቀን ክሪስ ሲጠቅሰው እንደሰማሁት መፅሀፍ
ቅዱስ. . . “ለሁሉም ጊዜ አለው” ይላል። የደስታ ጊዜዬ ወደፊት መሆኑን አውቄያለሁ እየጠበቀኝ ነው:
ያቺ በቀላሉ ተሰባሪ የሆነችው ባለ ወርቃማ ፀጉር የድሬስደን አሻንጉሊት የት ሄደች? ጠፍታለች ልክ ሽክላ ወደ ብረት እንደተቀየረ አይነት፣ መንገዷ ላይ ማንም ወይም ምንም ቢቆምና ምንም ነገር ቢፈጠር ሁልጊዜ የምትፈልገውን
ወደምታገኝ ወደ ሌላ ሰው ተለውጣለች። የተለወጠውን አስተያየቴን ወደ ኬሪ መለስኩ። አንገቷን ደፍታ ፀጉሯ ፊቷን ከልሎት ጥጉ ላይ ተቀምጣለች:
ዕድሜዋ ስምንት አመት ተኩል ሆኗል። ግን እንዳረጀ ሰው እየተንቀራፈፈች ነው የምትሄደው፡ አትበላም፣ አትናገርም: በአሻንጉሊቱ ቤት ውስጥ ካለችው ቆንጅዬ ትንሽ አሻንጉሊት ጋር አትጫወትም ከነዚያ አሻንጉሊቶች መሀከል የተወሰኑትን መውሰድ ትፈልግ እንደሆነ ስጠይቃት አቀርቅራ
አልመለሰችልኝም:
አሁን ኬሪ በዚያ ግትርነቷ እንኳን አታሸንፈኝም: አሁን ያለኝን የመንፈስ
ጥንካሬ እንኳን የስምንት አመት ልጅ ማንም የትም ቦታ ሊቋቋመው
አይችልም።
ወደ እሷ ተራምጄ አነሳኋት። እንደደከማትም ብትሆን ታገለችኝ። ራሷን ከእኔ ነፃ ለማድረግ ያደረገችው ጥረት ፍሬ አልባ ነበር። ጠረጴዛው አጠገብ
ተቀመጥኩና አፏ ውስጥ በግድ ምግብ ከተትኩና መትፋት ብትፈልግም እንኳን እንድትውጥ አስገደድኳት። ወተት በብርጭቆ አድርጌ ወደ ከንፈሮቿ
ሳስጠጋ ከንፈሮቿን ገጥማ እምቢ ብትለኝም በግድ ፈልቅቄ ወተቱንም
እንድትጠጣ አደረግኳት። ክፉ እንደሆንኩ እየጮኸች በመናገር አለቀስች።ወደ መታጠቢያ ቤቱ ተሸክሜ ወስጄ ብትቃወምም እንኳን የመፀዳጃ ወረቀት
ተጠቅሜ እንድትፀዳዳ አደረግኳት።
ገንዳው ውስጥ አስገብቼ ፀጉሯን አጠብኩ: ከዚያ ልክ እኔ እንደለበስኩት የሚሞቁ ልብሶች ደራርቤ አለበስኳት። ፀጉሯ ሲደርቅ በፊት እንደነበረው እስኪያብረቀርቅ ድረስ አበጠርኩት- በጣም የሳሳና ውበቱ ከበፊቱ ያነሰ
ቢሆንም:
በምንጠብቅበት ረጃጅም ሰዓታት ውስጥ ኬሪን አቅፌ እኔና ክሪስ ወደፊት በፍሎሪዳ ወርቃማ የፀሀይ ብርሃን ውስጥ ደስተኛ ህይወት እንደሚኖረን ያቀድነውን እቅድ በቀስታ እየነገርኳት ነበር።....
ዋው #የጣሪያ_ስር_አበቦች ሊያልቅብን አንድ ወይም ሁለት ክፍል ቀረው ሲያልቅ አስተያየታችሁን ትሰጣላችሁ እስቲ ከማለቁ በፊት እስካሁን ባለው ክፍል አስተያየታችሁን እፈልጋለው ስለ ልጆቹ ስለ እናትየው አያትየው ስለ አባታቸው ሁሉንም እያነሳቹ አስተያየት መስጠት ይቻላል መልካም ምሽት
✨ይቀጥላል✨
ከዚህ ቀናት ጀምሮ የምፈልገውን በምፈልገው ጊዜ የምወስድና ለራሴ ብቻ መልስ የምሰጥ የራሴ ሰው ነኝ፡ በስግብግብነት ምርኮ ተይዤ እስረኛ ተደርጌያለሁ: ተከድቻለሁ፣ ተታልያለሁ፣ ተዋሽቻለሁ፣ ተጠቅመውብኛል፣
ተመርዤያለሁ. ግን አሁን ሁሉም ነገር ያበቃል።
እናታችን ጥቅጥቅ ባለ ጫካ መሀል በኮከብ በደመቀ ጨረቃማ ምሽት እየመራች ስታመጣን... ሙሉ ሴት ለመሆን የደረስኩ የአስራ ሁለት አመት ገደማ እድሜ ያለኝ ልጅ ነበርኩ: እና በእነዚህ ሶስት አመት ከአምስት ወራት ጊዜ መብሰል ደረጃ ላይ ደርሻለሁ: ውጪ ካሉት ተራራዎች እድሜ እበልጣለሁ
ጣራው ስር ያለው ክፍል ውስጥ ያገኘሁት ጥበብ በአጥንቴ ውስጥ ነው ከአእምሮዬ ውስጥ ተቀርፆ የስጋዬ አካል ሆኗል።
በአንድ በማላስታውሰው ቀን ክሪስ ሲጠቅሰው እንደሰማሁት መፅሀፍ
ቅዱስ. . . “ለሁሉም ጊዜ አለው” ይላል። የደስታ ጊዜዬ ወደፊት መሆኑን አውቄያለሁ እየጠበቀኝ ነው:
ያቺ በቀላሉ ተሰባሪ የሆነችው ባለ ወርቃማ ፀጉር የድሬስደን አሻንጉሊት የት ሄደች? ጠፍታለች ልክ ሽክላ ወደ ብረት እንደተቀየረ አይነት፣ መንገዷ ላይ ማንም ወይም ምንም ቢቆምና ምንም ነገር ቢፈጠር ሁልጊዜ የምትፈልገውን
ወደምታገኝ ወደ ሌላ ሰው ተለውጣለች። የተለወጠውን አስተያየቴን ወደ ኬሪ መለስኩ። አንገቷን ደፍታ ፀጉሯ ፊቷን ከልሎት ጥጉ ላይ ተቀምጣለች:
ዕድሜዋ ስምንት አመት ተኩል ሆኗል። ግን እንዳረጀ ሰው እየተንቀራፈፈች ነው የምትሄደው፡ አትበላም፣ አትናገርም: በአሻንጉሊቱ ቤት ውስጥ ካለችው ቆንጅዬ ትንሽ አሻንጉሊት ጋር አትጫወትም ከነዚያ አሻንጉሊቶች መሀከል የተወሰኑትን መውሰድ ትፈልግ እንደሆነ ስጠይቃት አቀርቅራ
አልመለሰችልኝም:
አሁን ኬሪ በዚያ ግትርነቷ እንኳን አታሸንፈኝም: አሁን ያለኝን የመንፈስ
ጥንካሬ እንኳን የስምንት አመት ልጅ ማንም የትም ቦታ ሊቋቋመው
አይችልም።
ወደ እሷ ተራምጄ አነሳኋት። እንደደከማትም ብትሆን ታገለችኝ። ራሷን ከእኔ ነፃ ለማድረግ ያደረገችው ጥረት ፍሬ አልባ ነበር። ጠረጴዛው አጠገብ
ተቀመጥኩና አፏ ውስጥ በግድ ምግብ ከተትኩና መትፋት ብትፈልግም እንኳን እንድትውጥ አስገደድኳት። ወተት በብርጭቆ አድርጌ ወደ ከንፈሮቿ
ሳስጠጋ ከንፈሮቿን ገጥማ እምቢ ብትለኝም በግድ ፈልቅቄ ወተቱንም
እንድትጠጣ አደረግኳት። ክፉ እንደሆንኩ እየጮኸች በመናገር አለቀስች።ወደ መታጠቢያ ቤቱ ተሸክሜ ወስጄ ብትቃወምም እንኳን የመፀዳጃ ወረቀት
ተጠቅሜ እንድትፀዳዳ አደረግኳት።
ገንዳው ውስጥ አስገብቼ ፀጉሯን አጠብኩ: ከዚያ ልክ እኔ እንደለበስኩት የሚሞቁ ልብሶች ደራርቤ አለበስኳት። ፀጉሯ ሲደርቅ በፊት እንደነበረው እስኪያብረቀርቅ ድረስ አበጠርኩት- በጣም የሳሳና ውበቱ ከበፊቱ ያነሰ
ቢሆንም:
በምንጠብቅበት ረጃጅም ሰዓታት ውስጥ ኬሪን አቅፌ እኔና ክሪስ ወደፊት በፍሎሪዳ ወርቃማ የፀሀይ ብርሃን ውስጥ ደስተኛ ህይወት እንደሚኖረን ያቀድነውን እቅድ በቀስታ እየነገርኳት ነበር።....
ዋው #የጣሪያ_ስር_አበቦች ሊያልቅብን አንድ ወይም ሁለት ክፍል ቀረው ሲያልቅ አስተያየታችሁን ትሰጣላችሁ እስቲ ከማለቁ በፊት እስካሁን ባለው ክፍል አስተያየታችሁን እፈልጋለው ስለ ልጆቹ ስለ እናትየው አያትየው ስለ አባታቸው ሁሉንም እያነሳቹ አስተያየት መስጠት ይቻላል መልካም ምሽት
✨ይቀጥላል✨
👍66😢27❤1
#የጣሪያ_ስር_አበቦች
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አራት
፡
፡
#ትርጉሜ_ሀኒም_ኤልያስ
በፍሎሪዳ ወርቃማ የፀሀይ ብርሃን ውስጥ ደስተኛ ህይወት እንደሚኖረን ያቀድነውን እቅድ በቀስታ እየነገርኳት ነበር።
ክሪስ ልብሶቹን በደንብ ለብሶ በሚወዛወዘው ወንበር ላይ የኮሪን ጊታር እየነካካ ተቀምጧል። በቀስታ እያንጎራጎረ ነበር፡ ድምፁ መጥፎ አይደለም: ምናልባት ኬሪ ተሽሏት እንደገና እንደበፊቱ ከሆነች ሶስታችን አብረን ሙዚቀኞች እንሆን ይሆናል።
እጄ ላይ ያሰርኩት ስዊዘርላንድ ውስጥ የተሰራ ባለ ሀያ አራት ካራት የወርቅ
ሰዓት አለ። መቼም እናታችንን ብዙ ገንዘብ ሳያስወጣት አልቀረም፤ ክሪስም ሠዓት አለው ጊታር አለን፣ የክሪስ ካሜራና የውሀ ቀለሞችም አሉ… ስለዚህ እነሱን መሸጥ እንችላለን በዚያ ላይ አባታችን ለእናታችን ሰጥቷት የነበሩት
ቀለበቶችም አሉ።
ነገ ማለዳ የማምለጫ ቀናችን ሆኖ ተይዟል ግን የሆነ አስፈላጊ ነገር የረሳሁ
እንደሆነ አድርጌ የማስበው ለምንድነው?
ከዚያ ድንገት የሆነ ነገር አስተዋልኩ! እኔም ክሪስም ችላ ያልነው ነገር አያትየው የተዘጋውን በር ከፍታ እኛ ሳናያት በፀጥታ መቆም ከቻለች ሌላም ጊዜ እንደዚህ ታደርግ ይሆን? የምታደርግ ከነበረ አሁን እቅዳችንን አውቃ ሊሆን ይችላል። የእኛን ማምለጥ ለማስቆም የራሷን አቅድ አዘጋጅታ ሊሆን
ይችላል!
ይህንን መናገር ይገባኝ እንደሆን እያሰብኩ ወደ ክሪስ ተመለከትኩ አሁን
በማመንታት እንድንቆይ ምክንያት አልፈልግም: ስለዚህ ጥርጣሬዬን
ነገርኩት። ምንም ሳይረበሽ ጊታሩን መነካካቱን ቀጠለ “እሷን ባየሁበት ደቂቃ
ያ ሀሳብ አእምሮዬ ውስጥ ብልጭ ብሎ ነበር።” አለኝ: “ያንን ጆን የተባለ
ሠራተኛ ልትተማመንበት እንደምትችል አውቃለሁ። እንዳናመልጥ በማሰብ
ደረጃው ላይ እንዲጠብቀን ልታደርግ ትችል ይሆናል። ተይው ይሞክር! ምንም ነገር ሆነ ማንም ነገ ጠዋት ከመሄድ አያቆመንም!”
የአያትየውና የሰራተኛው ደረጃው ስር የመጠበቅ ሀሳብ ሰላም ሊሰጠኝ
አልቻለም። ኬሪ አልጋው ላይ እንደተኛች ክሪስም የሚወዛወዘው ወንበር ላይ
ተቀምጦ ጊታሩን እየነካካ ትቻቸው ለመሰናበት ጣሪያው ስር ወዳለው ክፍል ወጣሁ።
በሚወዛወዘው አምፑል ስር ቆሜ ዙሪያውን ተመለከትኩ፡ ሀሳቤ ወደዚህ ወደመጣንበት የመጀመሪያ ቀን ተጓዘ... እኛን... አራታችንን. እጅ ለእጅ
እንደተያያዝን ግዙፉን የጣሪያ ስር ክፍልና ውስጡ ያሉትን ጣዕረሞት
የሚመሳስሉ እቃዎቹን በመገረም ዙሪያውን ስንመለከት፣ ክሪስ ለመንትዮቹ ዥዋዥዌ ለመስራት ራሱን አደጋ ላይ ሊጥል የነበረበትን ሁኔታ በሀሳቤ ተመለከትኩ ከዚያ ወደ መማሪያው ክፍል ገብቼ መንትዮቹን አስቀምጠን
የነበረውን በሀሳቤ እየተመለከትኩ ሳለ ክሪስ በደረጃው በኩል ተጣራ ካቲ
መሄጃችን ደርሷል።"
ማንበብና መፃፍ ያስተማርንባቸውን መቀመጫዎች አየሁ። ብቻዬን ስደንስ
ፈጠን ብዬ ወደ መማሪያ ክፍሉ ተመለስኩና በጥቁር ሰሌዳው ላይ በጠመኔ
በትልልቁ እንዲህ ብዬ ጻፍኩ…
ጣራው ስራ ባለው ክፍል እንኖር ነበር።
እኔ፣ ክሪስቶፈር፣ ኮሪና ኬሪ።
አሁን ሶስት ብቻ ነን።
ከዚያ ስሜንና ቀኑን ፃፍኩ። በልቤ የአራታችን መንፈስ ከዚህ ጣራው ስር
ያለው መማሪያ ክፍል ውስጥ ተዘግቶባቸው የነበሩ የሌሎች ልጆችን መንፈስ እንደሚበልጥ አውቃለሁ የሆነ ሰው ወደፊት እንዲፈታው አንድ እንቆቅልሽ ትቻለሁ።
የሞተውን አይጥ ከሁለቱ የተመረዙ ዶናቶች ጋር ኪስ ወረቀት ውስጥ ከትተን ክሪስ በኪሱ እንዲይዘው ተደረገ፡ ከእንጨት በተሰራው ቁልፍ የእስር
ቤታችንን በር ለመጨረሻ ጊዜ ከፈተ። አያትየውና ሠራተኛው ታች እየጠበቁን
ከሆነ እስከሞት እንታገላለን ክሪስ ልብሶቻችንና ዕቃዎቻችን የተሞሉባቸውን
ሁለት ሻንጣዎች ያዘ ትከሻው ላይ ደግሞ የኮሪን ጊታር አንጠለጠለ፡ ጨለም
ባለው አዳራሽ ውስጥ እየመራ በጀርባ ወዳለው ደረጃ ወሰደን። ኬሪ በከፊል
እንደተኛች አቅፌያታለሁ ትንሽ ከበድ ትላለች። ነገር ግን ከሶስት አመታት
በፊት በእነዚህ ደረጃዎች ላይ ተሸክሜያት ስወጣ ከነበራት ክብደት ምንም
ያህል አልጨመረችም። ወንድሜ የያዛቸው ሁለቱ ሻንጣዎች ልጆች ሳለን
በጣም አፍቃሪና ሰውን የምናምን በነበረበት ወቅት፣ ከረጅም ጊዜ በፊት በዚያ
ቀፋፊ ምሽት እናታችን ያሸከመችን ሻንጣዎች ነበሩ።
በልብሶቻችን ስር በሁለት ትንንሽ ቦርሳዎች ከእናታችን የሰረቅናቸውን ገንዘቦች
እኩል ለእኩል ተከፋፍለን ይዘናል የተካፈልናቸው ምናልባት የሆነ ነገር
ተፈጥሮ እኔና ክሪስ ብንለያይ አንዳችን ባዶ እጃችንን እንዳንቀር ለማድረግ ነበር። ኬሪ ደግሞ በእርግጠኝነት ከአንዳችን ጋር ትሆናለች በሁለቱ ሻንጣዎች
ውስጥም እንደዚሁ ሳንቲሞቹን እኩል ቦታ ከፍለን በሁለት ቦርሳዎች ውስጥ አድርገናል
እኔና ክሪስ ሁለታችንም ውጪ ምን እንደሚጠብቀን አውቀናል። ረጅም ጊዜ ቴሌቭዥን ማየታችን የዋህና ምንም ለማያውቁ ሰዎች የአለም ጨካኝ
ውሸቶች እንደሚጠብቋቸው አስተምሮናል። ልጆች፣ ተጠቂዎች፣ ደካሞችና
በከፊል የታመምን ነን ነገር ግን ከአሁን በኋላ የዋህ ወይም ምንም የማናውቅ
አይደለንም።
ክሪስ የጀርባውን በር እስኪከፍት ስጠብቅ የሆነ ሰው ሊያስቆመን እየመሰለኝ በእያንዳንዷ ሰኮንድ በፍርሀት ልቤ ቀጥ ብላ ነበር። ወደ እኔ ዞር ብሎ ፈገግ እያለ ወደ ውጪ ወጣ:
ውጪው ይበርዳል። መሬቱ ላይ እየቀለጠ ያለ በረዶ ይታያል: ግራጫው
ሰማይ በረዶ እንደገና ሊጥል እንደሆነ ይጠቁማል ቢሆንም ግን ጣራው ስር
ካለው ክፍል በላይ አይቀዘቅዝም፡ መሬቱ ከእግራችን ስር ያሙለጨልጫል።
ለብዙ አመታት ጠንካራና የተስተካከለ የእንጨት ወለል ብቻ ረግጠን
የምናውቅ በመሆኑ፣ መሬት ላይ መራመድ እንግዳ ስሜት አሳድሮብናል።
ደህንነት አልተሰማኝም: ምክንያቱም ጆን ሊከተለንና ሊመልሰን ይችላል
ወይም ይሞክራል ብዬ ፈርቻለሁ።
ንፁሁንና ጠንካራውን የተራራ አየር ለመሳብ ጭንቅላቴን ቀና አደረግኩ።
ትንሽ እስክንሄድ ድረስ ኮሪን አቅፌያት ነበር። ከዚያ በእግሮቿ አቆምኳት።
እርግጠኛ ባለመሆን እየተንገዳገደች ዙሪያውን አማተረች: ግራ የተጋባችና
የተገረመች ትመስላለች።
ትንሽና ቆንጆ ቅርፅ ያላትን የቀላች አፍንጫዋን ጠረገች። አምላኬ! ብርድ
ያማት ይሆን? ካቲ…” ሲል ክሪስ ተጣራ። “ሁለታችሁ መፍጠን አለባችሁ!
ገና ረጅም መንገድ ከፊታችን ስላለ ኬሪ ከደከማት እቀፊያት” አለ፡ ትንሽዬ እጇን ይዤ እጎትታት ጀመር። “ኬሪ ጥልቅና ረጅም ትንፋሽ ውሰጂ!
ሳታውቂው ንፁህ አየር፣ ጥሩ ምግብና የፀሀይ ብርሃን እንደገና ጠንካራና
ደህና ያደርግሻል:” አልኳት
ትንሽዋን የገረጣችውን ፊቷን ወደ እኔ ቀና አደረገች: በመጨረሻ ያቺ ተስፋ
አይኖቿ ውስጥ አንፀባረቀች: “ኮሪን ልናገኘው ነው?"
የኮሪን መሞት ካወቅንበት አሳዛኝ ቀን በኋላ የጠየቀችው የመጀመሪያ ጥያቄ ነው። የውስጥ ፍላጎቷ ኮሪ መሆኑን ስለማውቅ አተኩሬ ተመለከትኳት የተስፋ ብልጭታዋን ላጠፋባት ስላልፈለግኩ አይደለም ማለት አልቻልኩም
ኮሪ ከዚህ በጣም በጣም ሩቅ ቦታ ነው ያለው: አባታችንን የሚያምር
የአትክልት ቦታ ውስጥ አየሁት ብዬ ሳወራ አልሰማሽኝም? አባታችን ኮሪ እንዳቀፈውና አሁን እሱ እየተንከባከበው እንደሆነ ስናገር አልሰማሽም እነሱ እዚያ እየጠበቁን ነው: አንድ ቀን እንደገና እናገኛቸዋለን፡፡ ግን በቅርብ አይደለም" አልኳት።
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አራት
፡
፡
#ትርጉሜ_ሀኒም_ኤልያስ
በፍሎሪዳ ወርቃማ የፀሀይ ብርሃን ውስጥ ደስተኛ ህይወት እንደሚኖረን ያቀድነውን እቅድ በቀስታ እየነገርኳት ነበር።
ክሪስ ልብሶቹን በደንብ ለብሶ በሚወዛወዘው ወንበር ላይ የኮሪን ጊታር እየነካካ ተቀምጧል። በቀስታ እያንጎራጎረ ነበር፡ ድምፁ መጥፎ አይደለም: ምናልባት ኬሪ ተሽሏት እንደገና እንደበፊቱ ከሆነች ሶስታችን አብረን ሙዚቀኞች እንሆን ይሆናል።
እጄ ላይ ያሰርኩት ስዊዘርላንድ ውስጥ የተሰራ ባለ ሀያ አራት ካራት የወርቅ
ሰዓት አለ። መቼም እናታችንን ብዙ ገንዘብ ሳያስወጣት አልቀረም፤ ክሪስም ሠዓት አለው ጊታር አለን፣ የክሪስ ካሜራና የውሀ ቀለሞችም አሉ… ስለዚህ እነሱን መሸጥ እንችላለን በዚያ ላይ አባታችን ለእናታችን ሰጥቷት የነበሩት
ቀለበቶችም አሉ።
ነገ ማለዳ የማምለጫ ቀናችን ሆኖ ተይዟል ግን የሆነ አስፈላጊ ነገር የረሳሁ
እንደሆነ አድርጌ የማስበው ለምንድነው?
ከዚያ ድንገት የሆነ ነገር አስተዋልኩ! እኔም ክሪስም ችላ ያልነው ነገር አያትየው የተዘጋውን በር ከፍታ እኛ ሳናያት በፀጥታ መቆም ከቻለች ሌላም ጊዜ እንደዚህ ታደርግ ይሆን? የምታደርግ ከነበረ አሁን እቅዳችንን አውቃ ሊሆን ይችላል። የእኛን ማምለጥ ለማስቆም የራሷን አቅድ አዘጋጅታ ሊሆን
ይችላል!
ይህንን መናገር ይገባኝ እንደሆን እያሰብኩ ወደ ክሪስ ተመለከትኩ አሁን
በማመንታት እንድንቆይ ምክንያት አልፈልግም: ስለዚህ ጥርጣሬዬን
ነገርኩት። ምንም ሳይረበሽ ጊታሩን መነካካቱን ቀጠለ “እሷን ባየሁበት ደቂቃ
ያ ሀሳብ አእምሮዬ ውስጥ ብልጭ ብሎ ነበር።” አለኝ: “ያንን ጆን የተባለ
ሠራተኛ ልትተማመንበት እንደምትችል አውቃለሁ። እንዳናመልጥ በማሰብ
ደረጃው ላይ እንዲጠብቀን ልታደርግ ትችል ይሆናል። ተይው ይሞክር! ምንም ነገር ሆነ ማንም ነገ ጠዋት ከመሄድ አያቆመንም!”
የአያትየውና የሰራተኛው ደረጃው ስር የመጠበቅ ሀሳብ ሰላም ሊሰጠኝ
አልቻለም። ኬሪ አልጋው ላይ እንደተኛች ክሪስም የሚወዛወዘው ወንበር ላይ
ተቀምጦ ጊታሩን እየነካካ ትቻቸው ለመሰናበት ጣሪያው ስር ወዳለው ክፍል ወጣሁ።
በሚወዛወዘው አምፑል ስር ቆሜ ዙሪያውን ተመለከትኩ፡ ሀሳቤ ወደዚህ ወደመጣንበት የመጀመሪያ ቀን ተጓዘ... እኛን... አራታችንን. እጅ ለእጅ
እንደተያያዝን ግዙፉን የጣሪያ ስር ክፍልና ውስጡ ያሉትን ጣዕረሞት
የሚመሳስሉ እቃዎቹን በመገረም ዙሪያውን ስንመለከት፣ ክሪስ ለመንትዮቹ ዥዋዥዌ ለመስራት ራሱን አደጋ ላይ ሊጥል የነበረበትን ሁኔታ በሀሳቤ ተመለከትኩ ከዚያ ወደ መማሪያው ክፍል ገብቼ መንትዮቹን አስቀምጠን
የነበረውን በሀሳቤ እየተመለከትኩ ሳለ ክሪስ በደረጃው በኩል ተጣራ ካቲ
መሄጃችን ደርሷል።"
ማንበብና መፃፍ ያስተማርንባቸውን መቀመጫዎች አየሁ። ብቻዬን ስደንስ
ፈጠን ብዬ ወደ መማሪያ ክፍሉ ተመለስኩና በጥቁር ሰሌዳው ላይ በጠመኔ
በትልልቁ እንዲህ ብዬ ጻፍኩ…
ጣራው ስራ ባለው ክፍል እንኖር ነበር።
እኔ፣ ክሪስቶፈር፣ ኮሪና ኬሪ።
አሁን ሶስት ብቻ ነን።
ከዚያ ስሜንና ቀኑን ፃፍኩ። በልቤ የአራታችን መንፈስ ከዚህ ጣራው ስር
ያለው መማሪያ ክፍል ውስጥ ተዘግቶባቸው የነበሩ የሌሎች ልጆችን መንፈስ እንደሚበልጥ አውቃለሁ የሆነ ሰው ወደፊት እንዲፈታው አንድ እንቆቅልሽ ትቻለሁ።
የሞተውን አይጥ ከሁለቱ የተመረዙ ዶናቶች ጋር ኪስ ወረቀት ውስጥ ከትተን ክሪስ በኪሱ እንዲይዘው ተደረገ፡ ከእንጨት በተሰራው ቁልፍ የእስር
ቤታችንን በር ለመጨረሻ ጊዜ ከፈተ። አያትየውና ሠራተኛው ታች እየጠበቁን
ከሆነ እስከሞት እንታገላለን ክሪስ ልብሶቻችንና ዕቃዎቻችን የተሞሉባቸውን
ሁለት ሻንጣዎች ያዘ ትከሻው ላይ ደግሞ የኮሪን ጊታር አንጠለጠለ፡ ጨለም
ባለው አዳራሽ ውስጥ እየመራ በጀርባ ወዳለው ደረጃ ወሰደን። ኬሪ በከፊል
እንደተኛች አቅፌያታለሁ ትንሽ ከበድ ትላለች። ነገር ግን ከሶስት አመታት
በፊት በእነዚህ ደረጃዎች ላይ ተሸክሜያት ስወጣ ከነበራት ክብደት ምንም
ያህል አልጨመረችም። ወንድሜ የያዛቸው ሁለቱ ሻንጣዎች ልጆች ሳለን
በጣም አፍቃሪና ሰውን የምናምን በነበረበት ወቅት፣ ከረጅም ጊዜ በፊት በዚያ
ቀፋፊ ምሽት እናታችን ያሸከመችን ሻንጣዎች ነበሩ።
በልብሶቻችን ስር በሁለት ትንንሽ ቦርሳዎች ከእናታችን የሰረቅናቸውን ገንዘቦች
እኩል ለእኩል ተከፋፍለን ይዘናል የተካፈልናቸው ምናልባት የሆነ ነገር
ተፈጥሮ እኔና ክሪስ ብንለያይ አንዳችን ባዶ እጃችንን እንዳንቀር ለማድረግ ነበር። ኬሪ ደግሞ በእርግጠኝነት ከአንዳችን ጋር ትሆናለች በሁለቱ ሻንጣዎች
ውስጥም እንደዚሁ ሳንቲሞቹን እኩል ቦታ ከፍለን በሁለት ቦርሳዎች ውስጥ አድርገናል
እኔና ክሪስ ሁለታችንም ውጪ ምን እንደሚጠብቀን አውቀናል። ረጅም ጊዜ ቴሌቭዥን ማየታችን የዋህና ምንም ለማያውቁ ሰዎች የአለም ጨካኝ
ውሸቶች እንደሚጠብቋቸው አስተምሮናል። ልጆች፣ ተጠቂዎች፣ ደካሞችና
በከፊል የታመምን ነን ነገር ግን ከአሁን በኋላ የዋህ ወይም ምንም የማናውቅ
አይደለንም።
ክሪስ የጀርባውን በር እስኪከፍት ስጠብቅ የሆነ ሰው ሊያስቆመን እየመሰለኝ በእያንዳንዷ ሰኮንድ በፍርሀት ልቤ ቀጥ ብላ ነበር። ወደ እኔ ዞር ብሎ ፈገግ እያለ ወደ ውጪ ወጣ:
ውጪው ይበርዳል። መሬቱ ላይ እየቀለጠ ያለ በረዶ ይታያል: ግራጫው
ሰማይ በረዶ እንደገና ሊጥል እንደሆነ ይጠቁማል ቢሆንም ግን ጣራው ስር
ካለው ክፍል በላይ አይቀዘቅዝም፡ መሬቱ ከእግራችን ስር ያሙለጨልጫል።
ለብዙ አመታት ጠንካራና የተስተካከለ የእንጨት ወለል ብቻ ረግጠን
የምናውቅ በመሆኑ፣ መሬት ላይ መራመድ እንግዳ ስሜት አሳድሮብናል።
ደህንነት አልተሰማኝም: ምክንያቱም ጆን ሊከተለንና ሊመልሰን ይችላል
ወይም ይሞክራል ብዬ ፈርቻለሁ።
ንፁሁንና ጠንካራውን የተራራ አየር ለመሳብ ጭንቅላቴን ቀና አደረግኩ።
ትንሽ እስክንሄድ ድረስ ኮሪን አቅፌያት ነበር። ከዚያ በእግሮቿ አቆምኳት።
እርግጠኛ ባለመሆን እየተንገዳገደች ዙሪያውን አማተረች: ግራ የተጋባችና
የተገረመች ትመስላለች።
ትንሽና ቆንጆ ቅርፅ ያላትን የቀላች አፍንጫዋን ጠረገች። አምላኬ! ብርድ
ያማት ይሆን? ካቲ…” ሲል ክሪስ ተጣራ። “ሁለታችሁ መፍጠን አለባችሁ!
ገና ረጅም መንገድ ከፊታችን ስላለ ኬሪ ከደከማት እቀፊያት” አለ፡ ትንሽዬ እጇን ይዤ እጎትታት ጀመር። “ኬሪ ጥልቅና ረጅም ትንፋሽ ውሰጂ!
ሳታውቂው ንፁህ አየር፣ ጥሩ ምግብና የፀሀይ ብርሃን እንደገና ጠንካራና
ደህና ያደርግሻል:” አልኳት
ትንሽዋን የገረጣችውን ፊቷን ወደ እኔ ቀና አደረገች: በመጨረሻ ያቺ ተስፋ
አይኖቿ ውስጥ አንፀባረቀች: “ኮሪን ልናገኘው ነው?"
የኮሪን መሞት ካወቅንበት አሳዛኝ ቀን በኋላ የጠየቀችው የመጀመሪያ ጥያቄ ነው። የውስጥ ፍላጎቷ ኮሪ መሆኑን ስለማውቅ አተኩሬ ተመለከትኳት የተስፋ ብልጭታዋን ላጠፋባት ስላልፈለግኩ አይደለም ማለት አልቻልኩም
ኮሪ ከዚህ በጣም በጣም ሩቅ ቦታ ነው ያለው: አባታችንን የሚያምር
የአትክልት ቦታ ውስጥ አየሁት ብዬ ሳወራ አልሰማሽኝም? አባታችን ኮሪ እንዳቀፈውና አሁን እሱ እየተንከባከበው እንደሆነ ስናገር አልሰማሽም እነሱ እዚያ እየጠበቁን ነው: አንድ ቀን እንደገና እናገኛቸዋለን፡፡ ግን በቅርብ አይደለም" አልኳት።
👍43😢13🥰6❤1🔥1
#የጣሪያ_ስር_አበቦች
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አምስት
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
“ቆንጅዬ ልጅ ይዘሻል” አለ ረጅሙ ፖስተኛ በፍርሀት ቀሚሴን ጥብቅ አድርጋ የያዘችውን ኬሪን በአሳዛኝ አይን እየተመለከተ። “ይህንን ስናገር ቅር
ካላላችሁ ትንሽ ያመማት ትመስላለች።”
“አሟት ነበር” ክሪስ አረጋገጠለት፡ “ግን አሁን ይሻላታል” አለው። ፖስተኛው ጭንቅላቱን ነቀነቀ፤ የነገርነውን ያመነ ይመስላል።
“ትኬት ይዛችኋል?”
“ገንዘብ ይዘናል፤ ለትኬቱ ክፍያ የሚበቃ ገንዘብ ይዘናል” አለ
“ስጠኝ ልጄ፤ የአስራ አንድ ሰአት ከአርባ አምስት ደቂቃው ባቡር መጥቷል”
አለው በዚያ ማለዳ ወደ ቻርለትስቪል በሚወስደው ባቡር ስንጓዝ የፎክስወርዝ ግዙፍ ቤት በኮረብቶቹ ላይ ከፍ ብሎ እያየነው ነበር። እኔና ክሪስ አይኖቻችንን
ከእሱ ላይ መንቀል አልቻልንም: እስር ቤታችን ከአይናችን እስኪሰወር ድረስ ውጪ እየተመለከትነው ነበር በተለይ በጥቁር መጋረጃ የተዘጉትን የጣሪያ
ስር ክፍል መስኮቶች እያየናቸው ነበር
ከዚያ ትኩረቴ በሰሜን አቅጣጫ ባለው የሁለተኛው ፎቅ የመጨረሻ ክፍል ሄደ ከባዱ መጋረጃ ተከፍቶና ጥላ የሚመስል ከሩቅ የሚታይ የግዙፍ
አሮጊት ሴት ምስል ወጥቶ ሲፈልገንና… ከዚያ ሲጠፋ ታይቶኝ ክሪስን ጎነተልኩት።
እርግጥ ነው ባቡሩን ማየት ትችላለች: ግን እዚያ ሆነን መንገዶቹን ማየት
እንደማንችለው ሁሉ እሷም እንደማታየን አውቀናል። ቢሆንም ግን እኔና
ክሪስ መቀመጫችን ላይ እንዳለን ወደ ታች ሸርተት አልን፡
“በዚህ ጠዋት ምን ትሰራ ይሆን?” ስል ክሪስን በሹክሹክታ ጠየቅኩት።
“በተለምዶ እስከ አስራ ሁለት ሰአት ተኩል ድረስ ምግባችንን ይዛ አትመጣም”
ሳቀ። የምሬት ሳቅ ይመስላል። “ምናልባት የሆነ ኃጢአት ወይም የተhለከለ ነገር ስንሰራ ለመያዝ ጥረት እያደረገች ይሆናል” አለ። ይሆን ይሆናል። ግን እዚያ ክፍል ውስጥ ገብታ ባዶ ሆኖ ስታገኘውና ልብሶቻችንም ማስቀመጫው ውስጥ ያለመኖሩን ስታይ፣ ከዚያ ስትጣራ፣ ምንም አይነት ድምፅም ሆነ ሮጦ
የሚመጣ የእግር ኮቴ ሳትሰማ ስትቀር የምታስበውንና የሚሰማትን ባውቅ ደስ ይለኝ ነበር።
ቻርለትስቪል ስንደርስ ወደ ሳሪሶታ የሚያደርሰንን የአውቶቢስ ቲኬት ስንገዛ
ወደ ደቡብ የሚሄደውን አውቶቢስ ለመያዝ ሁለት ሰአት መጠበቅ እንዳለብን
ተነገረን።
በሁለት ሰአት ውስጥ ጆን ጥቁሩን ሊሞዝን ይዞ ቀርፋፋውን ባቡር
ይቀድመዋል!” አልኩ
“አታስቢ” አለ ክሪስ፡ “ስለ እኛ ለእሱ የምትነግረው ሞኝ አይደለችም ምናልባት
በራሱ መንገድ ካላወቀ በስተቀር" እንዲከተለን ከተላከም እንዳያገኘን ምርጡ መንገድ አለመቆም እንደሆነ አሰብን ዕቃ ማስቀመጫ ተከራይተን ሁለቱን ሻንጣዎቻችንንና ጊታሩን አስቀመጥን ኬሪን መሀከል አድርገን እጅ ለእጅ ተያይዘን ዋና ዋና መንገዶች
ተከትለን የፎክስወርዝ ሰራተኞች በእረፍት ቀናቸው ዘመድ ለመጠየቅ ዕቃ ለመግዛትና ሲኒማ ለመግባት ወይም በሌሎች መንገዶች ራሳቸውን ለማስደሰት የሚመርጡትን ከተማ በደንብ አየነው። ሀሙስ ቢሆን ኖሮ በጣም
ያስፈራ ነበር። ግን እሁድ ነው።
በልካችን ያልሆኑ ልብሶቻችን፣ ጫማዎቻችን፣ ያልተስተካከለው የፀጉር
ቁርጣችንና የገረጣው ፊታችን ከሌላ አለም የመጡ ጎብኚዎች መስሎኝ ነበር። ግን እንደፈራሁት ማንም አላፈጠጠብንም ልክ የሰው ዘር እንደሆንን ነው የተቀበሉን እንግዳ ፍጡር አልመሰልናቸውም ብዙ ሰዎች ወዳሉበት ቦታ መመለሳችን በጣም ጥሩ ነበር: የተለያዩ ፊቶች ያሉበት ቦታ መሆን።
“ሁሉም እየፈጠነ ወዴት እንደሚሄድ አይገርምም?” ስል ክሪስን ጠየቅኩት:
መወሰን አቅቶን ጥግ ላይ ቆምን፡ ኮሪ የተቀበረው ከዚህ ብዙም ሳይርቅ
እንደሆነ ገመትኩ። መቃብሩን ፈልጌ አበባ ማስቀመጥ በጣም ፈለግኩ።በሌላ ቀን ቢጫ አበቦች ይዘን ተመልሰን እንመጣና ይጥቀምም አይጥቀም ተንበርክከን ፀሎት እናደርስለታለን፡ ለአሁኑ ግን ኬሪን ከአደጋ ለመጠበቅ ወደ ዶክተር ከመውሰዳችን በፊት . . . ከቨርጂኒያ ርቀን በጣም ርቀን መሄድ አለብን
የዚያን ጊዜ ነው ክሪስ በኪስ ወረቀት የያዘውን የአይጥ ሬሳና ስኳር
የተነሰነሰባቸውን ዶናቶች ከጃኬት ኪሱ ያወጣው ኮስታራ አይኖቹ ከአይኖቼ
ጋር ተገናኙ ኪስ ወረቀቱን ፊት ለፊቴ ይዞ ፊቴን እያጠና በአይኖቹ “አይን ላጠፋ አይን?” እያለ ጠየቀኝ፡
“ወደ ፖሊስ ጣቢያ ሄደን ታሪካችንን መናገር እንችላለን" አለ ክሪስቶፈር
አይኖቹን ከእኔ እያሸሸ፡ “መንግስት ለአንቺና ለኬሪ ማደጎ ቤት ይፈልግላችኋል።
ስለዚህ መኮብለል አይጠበቅባችሁም: ለእኔ ደግሞ አላውቅም . . .
ክሪስ የሆነ ነገር ካልደበቀኝ በስተቀር አይኖቼን ሳያይ አያወራም: ያ የተለየ ነገር ከፎክስወርዝ አዳራሽ እስክንወጣ መቆየት የነበረበት ነገር መሆን አለበት።“እሺ ክሪስ አሁን አምልጠናል ምንድነው የደበቅከኝ ተናገር!
ኬሪ ብዙ መኪናዎች ወዲያ ወዲህ ሲሉና አንዳንድ ሰዎች ፈገግ እያሉላት
እየፈጠኑ ሲያልፉ አይኖቿ በአድናቆት ፈጥጠው ወደ እኔ ተጠግታ ቀሚሴን
ስትይዝ ክሪስ አንገቱን ደፋ አደረገ።
እናታችን ናት” አለ ዝቅ ባለ ድምፅ:: ከአባቷ ለመውረስ እንድትችል እሽታውን ለማግኘት ምንም ነገር እንደምታደርግ ስትናገር ታስታውሻለሽ? ምን ቃል እንዳስገባት አላውቅም ካቲ፣ ግን ሠራተኞቹ ሲያወሩ ሰምቻለሁ።
ወንድ አያታችን ከመሞቱ ጥቂት ቀናት በፊት፣ ኑዛዜው ውስጥ ተጨማሪ ቃል ገብቷል። ያስገባው ቃል የሚለው እናታችን ከመጀመሪያው ባሏ ልጆች እንዳሏት ከተረጋገጠ የወረሰችውን ንብረት በሙሉ በቅጣት መልክ ትመልሳለች
በገንዘቡ የገዛቻቸውን ነገሮች ሁሉ፣ ልብሶቿን ጌጣጌጦቿንና ዋጋ የሚያወጡ ነገሮችን በሙሉ ትመልሳለች። ያ ብቻ አይደለም: ያፃፈው
ኑዛዜ ውስጥ ከሁለተኛ ትዳሯ ከወለደችም ሁሉንም ነገር ታጣለች: እና
እናታችን ይቅር እንዳላት ታስባለች። ይቅር አላላትም፣ አልረሳምም፣ መቃብር
ውስጥ ሆኖ እንኳን እየቀጣት ነው::”
ነገሮችን ሳገጣጥም አይኖቼ በድንጋጤ ፈጠጡ። “ማለት እናታችን . . . ?
እናታችን ናት አያትየው አልነበረችም?”
ሊሰማው እንደሚችል ባውቅም ግን ልክ ግድ እንደሌለው ሁሉ ትከሻውን
ሰበቀ: “ያቺ አሮጊት አልጋዋ አጠገብ ሆና ስትፀልይ ሰምቻታለሁ። ክፉ ናት፣ ግን ዶናቶቹ ላይ መርዝ መጨመሯን እጠራጠራለሁ።ወደ እኛ
ይዛቸው ትመጣለች... እንደምንበላቸውም ታውቃለች ግን እንዳንበላቸው ታስጠነቅቀን ነበር።"
“ግን ክሪስ፣ እናታችን ልትሆን አትችልም ዶናቶቹ በየቀኑ መምጣት ሲጀምሩ
እሷ የጫጉላ ሽርሽር ላይ ነበረች”
ፈገግታው የመምረርና የመጠየፍ ነበር “አዎ ግን ከዘጠኝ ወር በፊት ኑዛዜው
ተነቦ ነበር፤ ከዘጠነኛ ወር በፊት እናታችን ተመልሳ ነበር። ከወንድ አያታችን
ኑዛዜ የምትጠቀመው እናታችን ብቻ ናት ሴት አያታችን አይደለችም እሷ
የራሷ ገንዘብ አላት፡ የእሷ ስራ በየቀኑ ቅርጫቱን ማምጣት ብቻ ነበር።"
መጠየቅ የምፈልጋቸው ብዙ ጥያቄዎች ነበሩኝ፡ ግን ኬሪ ነበረች: ቀሚሴን
ይዛ አተኩራ እያየችኝ ነበር ኬሪ በተፈጥሮ ሞት መሞቱን እንጂ ሌላ ምንም
ነገር እንድታውቅ አልፈለግኩም: የዚያን ጊዜ ነው ክሪስ ማስረጃ የሆነውን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አምስት
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
“ቆንጅዬ ልጅ ይዘሻል” አለ ረጅሙ ፖስተኛ በፍርሀት ቀሚሴን ጥብቅ አድርጋ የያዘችውን ኬሪን በአሳዛኝ አይን እየተመለከተ። “ይህንን ስናገር ቅር
ካላላችሁ ትንሽ ያመማት ትመስላለች።”
“አሟት ነበር” ክሪስ አረጋገጠለት፡ “ግን አሁን ይሻላታል” አለው። ፖስተኛው ጭንቅላቱን ነቀነቀ፤ የነገርነውን ያመነ ይመስላል።
“ትኬት ይዛችኋል?”
“ገንዘብ ይዘናል፤ ለትኬቱ ክፍያ የሚበቃ ገንዘብ ይዘናል” አለ
“ስጠኝ ልጄ፤ የአስራ አንድ ሰአት ከአርባ አምስት ደቂቃው ባቡር መጥቷል”
አለው በዚያ ማለዳ ወደ ቻርለትስቪል በሚወስደው ባቡር ስንጓዝ የፎክስወርዝ ግዙፍ ቤት በኮረብቶቹ ላይ ከፍ ብሎ እያየነው ነበር። እኔና ክሪስ አይኖቻችንን
ከእሱ ላይ መንቀል አልቻልንም: እስር ቤታችን ከአይናችን እስኪሰወር ድረስ ውጪ እየተመለከትነው ነበር በተለይ በጥቁር መጋረጃ የተዘጉትን የጣሪያ
ስር ክፍል መስኮቶች እያየናቸው ነበር
ከዚያ ትኩረቴ በሰሜን አቅጣጫ ባለው የሁለተኛው ፎቅ የመጨረሻ ክፍል ሄደ ከባዱ መጋረጃ ተከፍቶና ጥላ የሚመስል ከሩቅ የሚታይ የግዙፍ
አሮጊት ሴት ምስል ወጥቶ ሲፈልገንና… ከዚያ ሲጠፋ ታይቶኝ ክሪስን ጎነተልኩት።
እርግጥ ነው ባቡሩን ማየት ትችላለች: ግን እዚያ ሆነን መንገዶቹን ማየት
እንደማንችለው ሁሉ እሷም እንደማታየን አውቀናል። ቢሆንም ግን እኔና
ክሪስ መቀመጫችን ላይ እንዳለን ወደ ታች ሸርተት አልን፡
“በዚህ ጠዋት ምን ትሰራ ይሆን?” ስል ክሪስን በሹክሹክታ ጠየቅኩት።
“በተለምዶ እስከ አስራ ሁለት ሰአት ተኩል ድረስ ምግባችንን ይዛ አትመጣም”
ሳቀ። የምሬት ሳቅ ይመስላል። “ምናልባት የሆነ ኃጢአት ወይም የተhለከለ ነገር ስንሰራ ለመያዝ ጥረት እያደረገች ይሆናል” አለ። ይሆን ይሆናል። ግን እዚያ ክፍል ውስጥ ገብታ ባዶ ሆኖ ስታገኘውና ልብሶቻችንም ማስቀመጫው ውስጥ ያለመኖሩን ስታይ፣ ከዚያ ስትጣራ፣ ምንም አይነት ድምፅም ሆነ ሮጦ
የሚመጣ የእግር ኮቴ ሳትሰማ ስትቀር የምታስበውንና የሚሰማትን ባውቅ ደስ ይለኝ ነበር።
ቻርለትስቪል ስንደርስ ወደ ሳሪሶታ የሚያደርሰንን የአውቶቢስ ቲኬት ስንገዛ
ወደ ደቡብ የሚሄደውን አውቶቢስ ለመያዝ ሁለት ሰአት መጠበቅ እንዳለብን
ተነገረን።
በሁለት ሰአት ውስጥ ጆን ጥቁሩን ሊሞዝን ይዞ ቀርፋፋውን ባቡር
ይቀድመዋል!” አልኩ
“አታስቢ” አለ ክሪስ፡ “ስለ እኛ ለእሱ የምትነግረው ሞኝ አይደለችም ምናልባት
በራሱ መንገድ ካላወቀ በስተቀር" እንዲከተለን ከተላከም እንዳያገኘን ምርጡ መንገድ አለመቆም እንደሆነ አሰብን ዕቃ ማስቀመጫ ተከራይተን ሁለቱን ሻንጣዎቻችንንና ጊታሩን አስቀመጥን ኬሪን መሀከል አድርገን እጅ ለእጅ ተያይዘን ዋና ዋና መንገዶች
ተከትለን የፎክስወርዝ ሰራተኞች በእረፍት ቀናቸው ዘመድ ለመጠየቅ ዕቃ ለመግዛትና ሲኒማ ለመግባት ወይም በሌሎች መንገዶች ራሳቸውን ለማስደሰት የሚመርጡትን ከተማ በደንብ አየነው። ሀሙስ ቢሆን ኖሮ በጣም
ያስፈራ ነበር። ግን እሁድ ነው።
በልካችን ያልሆኑ ልብሶቻችን፣ ጫማዎቻችን፣ ያልተስተካከለው የፀጉር
ቁርጣችንና የገረጣው ፊታችን ከሌላ አለም የመጡ ጎብኚዎች መስሎኝ ነበር። ግን እንደፈራሁት ማንም አላፈጠጠብንም ልክ የሰው ዘር እንደሆንን ነው የተቀበሉን እንግዳ ፍጡር አልመሰልናቸውም ብዙ ሰዎች ወዳሉበት ቦታ መመለሳችን በጣም ጥሩ ነበር: የተለያዩ ፊቶች ያሉበት ቦታ መሆን።
“ሁሉም እየፈጠነ ወዴት እንደሚሄድ አይገርምም?” ስል ክሪስን ጠየቅኩት:
መወሰን አቅቶን ጥግ ላይ ቆምን፡ ኮሪ የተቀበረው ከዚህ ብዙም ሳይርቅ
እንደሆነ ገመትኩ። መቃብሩን ፈልጌ አበባ ማስቀመጥ በጣም ፈለግኩ።በሌላ ቀን ቢጫ አበቦች ይዘን ተመልሰን እንመጣና ይጥቀምም አይጥቀም ተንበርክከን ፀሎት እናደርስለታለን፡ ለአሁኑ ግን ኬሪን ከአደጋ ለመጠበቅ ወደ ዶክተር ከመውሰዳችን በፊት . . . ከቨርጂኒያ ርቀን በጣም ርቀን መሄድ አለብን
የዚያን ጊዜ ነው ክሪስ በኪስ ወረቀት የያዘውን የአይጥ ሬሳና ስኳር
የተነሰነሰባቸውን ዶናቶች ከጃኬት ኪሱ ያወጣው ኮስታራ አይኖቹ ከአይኖቼ
ጋር ተገናኙ ኪስ ወረቀቱን ፊት ለፊቴ ይዞ ፊቴን እያጠና በአይኖቹ “አይን ላጠፋ አይን?” እያለ ጠየቀኝ፡
“ወደ ፖሊስ ጣቢያ ሄደን ታሪካችንን መናገር እንችላለን" አለ ክሪስቶፈር
አይኖቹን ከእኔ እያሸሸ፡ “መንግስት ለአንቺና ለኬሪ ማደጎ ቤት ይፈልግላችኋል።
ስለዚህ መኮብለል አይጠበቅባችሁም: ለእኔ ደግሞ አላውቅም . . .
ክሪስ የሆነ ነገር ካልደበቀኝ በስተቀር አይኖቼን ሳያይ አያወራም: ያ የተለየ ነገር ከፎክስወርዝ አዳራሽ እስክንወጣ መቆየት የነበረበት ነገር መሆን አለበት።“እሺ ክሪስ አሁን አምልጠናል ምንድነው የደበቅከኝ ተናገር!
ኬሪ ብዙ መኪናዎች ወዲያ ወዲህ ሲሉና አንዳንድ ሰዎች ፈገግ እያሉላት
እየፈጠኑ ሲያልፉ አይኖቿ በአድናቆት ፈጥጠው ወደ እኔ ተጠግታ ቀሚሴን
ስትይዝ ክሪስ አንገቱን ደፋ አደረገ።
እናታችን ናት” አለ ዝቅ ባለ ድምፅ:: ከአባቷ ለመውረስ እንድትችል እሽታውን ለማግኘት ምንም ነገር እንደምታደርግ ስትናገር ታስታውሻለሽ? ምን ቃል እንዳስገባት አላውቅም ካቲ፣ ግን ሠራተኞቹ ሲያወሩ ሰምቻለሁ።
ወንድ አያታችን ከመሞቱ ጥቂት ቀናት በፊት፣ ኑዛዜው ውስጥ ተጨማሪ ቃል ገብቷል። ያስገባው ቃል የሚለው እናታችን ከመጀመሪያው ባሏ ልጆች እንዳሏት ከተረጋገጠ የወረሰችውን ንብረት በሙሉ በቅጣት መልክ ትመልሳለች
በገንዘቡ የገዛቻቸውን ነገሮች ሁሉ፣ ልብሶቿን ጌጣጌጦቿንና ዋጋ የሚያወጡ ነገሮችን በሙሉ ትመልሳለች። ያ ብቻ አይደለም: ያፃፈው
ኑዛዜ ውስጥ ከሁለተኛ ትዳሯ ከወለደችም ሁሉንም ነገር ታጣለች: እና
እናታችን ይቅር እንዳላት ታስባለች። ይቅር አላላትም፣ አልረሳምም፣ መቃብር
ውስጥ ሆኖ እንኳን እየቀጣት ነው::”
ነገሮችን ሳገጣጥም አይኖቼ በድንጋጤ ፈጠጡ። “ማለት እናታችን . . . ?
እናታችን ናት አያትየው አልነበረችም?”
ሊሰማው እንደሚችል ባውቅም ግን ልክ ግድ እንደሌለው ሁሉ ትከሻውን
ሰበቀ: “ያቺ አሮጊት አልጋዋ አጠገብ ሆና ስትፀልይ ሰምቻታለሁ። ክፉ ናት፣ ግን ዶናቶቹ ላይ መርዝ መጨመሯን እጠራጠራለሁ።ወደ እኛ
ይዛቸው ትመጣለች... እንደምንበላቸውም ታውቃለች ግን እንዳንበላቸው ታስጠነቅቀን ነበር።"
“ግን ክሪስ፣ እናታችን ልትሆን አትችልም ዶናቶቹ በየቀኑ መምጣት ሲጀምሩ
እሷ የጫጉላ ሽርሽር ላይ ነበረች”
ፈገግታው የመምረርና የመጠየፍ ነበር “አዎ ግን ከዘጠኝ ወር በፊት ኑዛዜው
ተነቦ ነበር፤ ከዘጠነኛ ወር በፊት እናታችን ተመልሳ ነበር። ከወንድ አያታችን
ኑዛዜ የምትጠቀመው እናታችን ብቻ ናት ሴት አያታችን አይደለችም እሷ
የራሷ ገንዘብ አላት፡ የእሷ ስራ በየቀኑ ቅርጫቱን ማምጣት ብቻ ነበር።"
መጠየቅ የምፈልጋቸው ብዙ ጥያቄዎች ነበሩኝ፡ ግን ኬሪ ነበረች: ቀሚሴን
ይዛ አተኩራ እያየችኝ ነበር ኬሪ በተፈጥሮ ሞት መሞቱን እንጂ ሌላ ምንም
ነገር እንድታውቅ አልፈለግኩም: የዚያን ጊዜ ነው ክሪስ ማስረጃ የሆነውን
👍50❤1👎1🔥1