#አላገባህም
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
=====================
ከእንቅልፉ ባኖ አይኖቹን ሲገልጥ በመስኮቱ ሾልኮ የሚገባው ብርሀና መኝታ ክፍሉን አድምቆታል…ቀኝ እጅን ሊያነቃንቅ ቢሞክር አልቻለም….ጭንቅላቱን ዞር ብሎ ሲመለከት አንድ ጠይም ወጣት ክንዱ ላይ ተንተርሳ ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ተኝታለች….ትነቃለች ብሎ ሳይጨነቅ ከላዩ ላይ ገፍትሮ ወደጥግ ገፋተራትና ከአልጋው ለመውረድ ወደግራው ሲዞር ሌላ ሴት እርቃኗን ብልቅጥቅት ባላ ሁኔታ ተኝታ አያት፡፡አቅጣጫውን ቀየረና በግርጌ በኩል ወረደ ፡፡
ሞባይሉን አንስቶ ሰዓት ሲያይ ሰባት ሰዓት ሆኗል፡፡ብዙም አልገረመውም ፡፡…እስከዚህን ሰዓት መተኛት የአብዛኛው ቀን የተለመደ ተግባሩ ነው፡፡በተለይ ለሊት የናይት ክለብ ስራ በሚኖረውና እዛ አንግቶ በሚመጣ ቀን ሰባትና ስምንት ሰዓት ድረስ ካልተኛ አእምሮ ንፅህ አይሆነም……ቀጥታ ወደሻወር ቤት ሄደና ፈጣን ሻወር ወሰደ፡፡ከዛ ሲወጣ ነጭ ጋዎኑን ለብሶ ወደኪችን ነው የሄደው፡፡በጣም እርቦታል፡፡ፍሪጁን ከፈተና የሚበላ ነገር መፈለግ ጀመረ፡፡ዳቦና ጁስ ያዘና እዛው ወንበር ስቦ በመቀመጥ መመገብ ጀመረ…ወዲያው አንደኛዋ ሴት እንደእሱ እርቧት ሳይሆን አይቀርም መቀመጫዋ ላይ ስስ ሻርፕ ነገር አገልድማ በከፊል በመሸፈን እርቃኗን ግዙፍ ጡቷቾን እያማታች መጣችና የኪችኑ በራፍ ላይ ቆመች፡፡
‹‹እ …..የሚበላ ነገር ትፈልጊያለሽ?››
‹‹በጣም እንጂ የእኔ ፍቅር….››
‹‹ተቀመጪ….››አላትና ከተቀመጠበት ተነስቶ ወደፍሪጁ በመሄድ እንደእሱ ጁስና ዳቦ አዘጋጅቶ ይዞላት መጣና ፊት ለፊቷ አስቀመጠላት፡፡
እየተስገበገበች መብላት ጀመረች፡፡
‹‹እሱም ከፊት ለፊቷ በመቀመጥ የጀመረውን መመገቡን ቀጠለ‹‹ጓደኛሽስ?››
‹‹ምን አድርገሀት ነው..እራሷን እኮ አታውቅም፡፡››
‹‹ምን አደርጋታለው…አንቺን ያደረኩትን ነዋ፡፡››
አፏ ውስጥ ያለውን ምግብ ማላመጧን ሳታቋርጥ ‹‹ወይ …ጀግና እኮ ነህ››አለችው፡፡
‹‹አመሰግናው››
‹‹እሺ አሁን ፕሮግራማችን ምንድነው?››ስትል በአይኗቾ በመለማመጥ ጠየቀችው፡፡
‹‹ማለት….በቃ እንለያያለና…..እናንተም ወደ ጉዳያችሁ ትሄዳላችሁ..እኔም ወደስራዬ….››
‹‹በቃ…?››አለችው በቅሬታ፡፡
‹‹ምነው? የቀረ ነገር አለ እንዴ?››
‹‹ትንሽ ..››አለችና
ከተቀመጠችበት ተነስታ ወደእሱ በመቅረብ እጇቾን በአንገቱ ዙሪያ ጠምዝዛ ጉልበቱ ላይ ተቀመጠችና ከንፈሩን ትስመው ጀመር…. አልተቃወማትም….፡፡
እንደውም ሁለት እጆቹን ሁለት ጡቷቾ ላይ አሳረፈና ያፈተለትላት ጀመር፡…ከዛ ይዟት ቆመ….እሷ አንገቱ ላይ እንደተጠመጠመች መሳሟን ቀጥላለች፡፡
ቀስ ብሎ መሬት አስቀመጣትና የለበሰውን ጋወን አውልቆ እዛው ወለሉ ላይ ተወው…አሁን እርቃኑን ቀረ…..ከዛ የእሷንም መቀመጫዋ ላይ ያገለደመችውን ሻርፕ ቋጠሮ ሲፈታው ልክ እንደእሱ ሁሉ እርቃኗን ቀረች….ከዛ ወደግድግዳው ወሰዳትና ፊቷን አዙሮ ግድግዳውን እንድትደገፍ በማድረግ ከኃላዋ አቀፋት…..‹›የእኔ ፍቅር በጣም ነው የምትችለው እሺ…በጣም›››መቃተት ጀመረች፡፡
በዚህ ጊዜ ከወደ በራፉ የእግር ኮቴ ተሰማ….ሌለናዋ ጓደኛዋ ነበረች….ተጣብቀው ሲዋሰቡ ስታያቸው እንደመደንገጥ ብላ ባለችበት እንደመቆም አለችና
‹‹እንዴ አሁንም ትዋሰባላችሁ?አያንገሸግሻችሁም እንዴ?››አለቻቸው፡፡
እነሱ ግን ዞር ብለው ሳያዬት የጀመሩትን ቀጠሉ….እሷም ግራ ተጋባች….‹‹ሄጄ እነሱን ልቀላቀል ወይስ የሚበላ ነገር ልፈልግ?››….ስትል ከራሷ ጋር ሙግት ገጠመች‹‹ይሄ ሰውዬማ የሆነ ማግኔት ነገር አለው››ስትል አሰበች፤መጨረሻ ስሜቷን እንደምንም ገታ የሆዷን ነገር አስቀደመችና ምግብ ወደመፈለጉ ሄደች፡፡
ለዘሚካኤል ይሄ የተለመደ ህይወቱ ነው፡፡አሁን እነዚህን ልጇች ከሶስት ቀን በኃላ የሆነ ቦታ ቢያገኛቸው….‹.የት ነበር ማውቃቸው ?›እያለ ከራሱ ጋር ውዝግብ ውስጥ መግባቱ አይቀርም..ስማቸውንማ አሁንም ቢጠይቁት ወይ ሙሉ በሙሉ አያውቅም ወይም የአንዷ ስም ለሌለኛዋ ቀይሮ መስጠቱ አይቀርም፡፡ሴቷቹም በዛ ድርጊቱ ብዙም ሲከፈቸው አያይም…ምን አልባት እሱ የሚያገኛቸው ሴቷች ከተመሳሳይ ቦታ የሚመጡ ተመሳሳይ አይነት አመለካከት ያላቸው ሆነው ሊሆን ይችላል….በድምፃዊነቱና በፊልም ተዋናይነቱ ባገኘው ጣሪያ የነካ ዝና እና የተትረፈረፈ ሀብት ወደእሱ ገና ሲመጡ ለአንድ ቀንም ቢሆን ከእሱ ጋር ማሳለፍ ልክ ሎተሪ እንደወጣላቸው ስለሚቆጥሩ በማግስቱ ፊቱን ሲያዞርባቸው ብዙም አይከፋቸውም፡፡ወይም መከፋታቸውን በአርቴፊሻል ፈገግታቸው ደብቀው እሱ እንዳያውቅ ያደርጋሉ…ያችን ከእሱ ጋር ያሳለፉትን አንድ ቀን ለአመታት ለሌሎች አቻዎቻቸው የሚናገሩትን የሚጎርሩበት ታሪክ ስለሆነ በፀጋ እንዲቀበሉት ምክንያት ሆኗ ቸው ይሆናል፡፡እና ይሄ ጉዳይ የእሱን ባህሪ ከመስመር እንዲወጣ ገፊ ምክንያት ሆኖል፡፡
//
ከጥርብ ድንጋይ የተሰራ መስኮት አልባ ጥንታዊ ቤት ነው፡፡ግድግዳው ከሶስት ሜትር በላይ ሲረዝም ጣሪያው ከኮንክሪት የተሰራ ነው፡፡እላይ ጥግ በግድግዳው ማብቂያና በጣሪያው መጀመሪያ መካከል ለአይጥ ማሾለኪያ ተብሎ የታሰራ የሚመስል ሶስት ትናንሽ ቀዳዶች አሉ፡፡ከዛ ውጭ ቤቱ ድፍን ነው፡፡
በዛ ላይ ከዚህ ቤት እንዴት አድርጎ ያመልጣል ብላው እንዳሰቡ አይታወቅም….ከምድር በተቀበረ ብረት ላይ የታሰረ ሰንሰለት እግሩን እና እጁን ተጠፍሯል፡፡ክፍሉ 3 በአራት ስፋት ያለው ቢሆንም እሱ መጠቀም የሚችለው ሁለት በሁለት በሆነች ቦታ ላይ ነው፡፡ በቀን ሁለቴ የብረት በሩ ላይ እንደመስኮት ያለች ትንሽ ማሾለኪያ ትከፈትና በትንሽ ሰሀን ምግብና በኩባያ ውሀ አሾልከው ወለሉ ላይ አድርገውለት መልሰው ይዘጉታል፡፡
ከዛ ውጭ በወር አንድ ቀን እየመጡ የሚያናግሩት መነኩሴ አሉ፡፡ለቅጣው የእሳቸው መምጣት ልክ ገበያ የሄደች እናቱን እንደሚጠብቅ ህጻን ነው በናፍቆት የሚጠብቀው፡፡እሳቸውን ስለሚወዳቸው…ወይንም የሚሰጡትን መንፈሳዊ ትምህርትና ተግሳፅ ስለሚማርከው አይደለም….እሳቸው ሲመጡ ጠባብ መስኮት መሰል ሽንቁር ሳትሆን ዋናው በራፍ ይከፈታል፡፡አንድ ጣባቂ ክላሹን አነጣጥሮ በራፉ ላይ ይቆማል..ሌላው ባለደረባው ፈራ ተባ እያለ ወደውስጥ ይገባና ከብዙ ቁልፎች መካከል አንድን መርጦ ሰንሰለቱን ከብረቱ ጋር ያያዘውን ቁልፍ ይፈታል….ከዛ ‹‹ተነስ ጠያቂህ መጥተዋል››ይለዋል፡፡
እንደምንም ከተቀመጠበት ለመነሳት ይሞክራል….ግን የእግሮቹ ድምስሮች የተሳሰሩ ስለሆነ ቀላል አይሆንለትም…እንደምንም ግድግዳውን ተደግፎ ይቆማል..እለት በእለት ወገቡ ወደውስጥ እተቀለመመ እንደሚሄድ ይሰማዋል…እና ለመንቀሳቀስ እግሮቹን ሲያንቀሳቅስ እላዩ ላይ ተጠምጥመው የተቆለፉበት ሰንሰለት ከብደት ይፈትነዋል..ግን ደግሞ እንደምንም እየተጎተተ ወደበረንዳው ይወጣል…..በረንዳው እንደታሰረበት ክፍል የተፈጥሮ ብርሀን የማያገኝ ቢሆንም ሰው ሰራሽ ብርሀን የሚበራበት ስለሆነ አይኑን ይጨፍናል…አይኑ ብርሀንን ይፈራል…አስር እርምጃ ከተራመደ በኋላ ተከፍቶ ወደሚጠብቀው ከፍል ይገባል…ወደክፍል ከገባ በኋላ አጅበውት ከመጡት ሁለት ወታደሮች አንደኛው ክፍሉን ከውጭ ሆኖ ይቀረቅረዋል፡፡
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
=====================
ከእንቅልፉ ባኖ አይኖቹን ሲገልጥ በመስኮቱ ሾልኮ የሚገባው ብርሀና መኝታ ክፍሉን አድምቆታል…ቀኝ እጅን ሊያነቃንቅ ቢሞክር አልቻለም….ጭንቅላቱን ዞር ብሎ ሲመለከት አንድ ጠይም ወጣት ክንዱ ላይ ተንተርሳ ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ተኝታለች….ትነቃለች ብሎ ሳይጨነቅ ከላዩ ላይ ገፍትሮ ወደጥግ ገፋተራትና ከአልጋው ለመውረድ ወደግራው ሲዞር ሌላ ሴት እርቃኗን ብልቅጥቅት ባላ ሁኔታ ተኝታ አያት፡፡አቅጣጫውን ቀየረና በግርጌ በኩል ወረደ ፡፡
ሞባይሉን አንስቶ ሰዓት ሲያይ ሰባት ሰዓት ሆኗል፡፡ብዙም አልገረመውም ፡፡…እስከዚህን ሰዓት መተኛት የአብዛኛው ቀን የተለመደ ተግባሩ ነው፡፡በተለይ ለሊት የናይት ክለብ ስራ በሚኖረውና እዛ አንግቶ በሚመጣ ቀን ሰባትና ስምንት ሰዓት ድረስ ካልተኛ አእምሮ ንፅህ አይሆነም……ቀጥታ ወደሻወር ቤት ሄደና ፈጣን ሻወር ወሰደ፡፡ከዛ ሲወጣ ነጭ ጋዎኑን ለብሶ ወደኪችን ነው የሄደው፡፡በጣም እርቦታል፡፡ፍሪጁን ከፈተና የሚበላ ነገር መፈለግ ጀመረ፡፡ዳቦና ጁስ ያዘና እዛው ወንበር ስቦ በመቀመጥ መመገብ ጀመረ…ወዲያው አንደኛዋ ሴት እንደእሱ እርቧት ሳይሆን አይቀርም መቀመጫዋ ላይ ስስ ሻርፕ ነገር አገልድማ በከፊል በመሸፈን እርቃኗን ግዙፍ ጡቷቾን እያማታች መጣችና የኪችኑ በራፍ ላይ ቆመች፡፡
‹‹እ …..የሚበላ ነገር ትፈልጊያለሽ?››
‹‹በጣም እንጂ የእኔ ፍቅር….››
‹‹ተቀመጪ….››አላትና ከተቀመጠበት ተነስቶ ወደፍሪጁ በመሄድ እንደእሱ ጁስና ዳቦ አዘጋጅቶ ይዞላት መጣና ፊት ለፊቷ አስቀመጠላት፡፡
እየተስገበገበች መብላት ጀመረች፡፡
‹‹እሱም ከፊት ለፊቷ በመቀመጥ የጀመረውን መመገቡን ቀጠለ‹‹ጓደኛሽስ?››
‹‹ምን አድርገሀት ነው..እራሷን እኮ አታውቅም፡፡››
‹‹ምን አደርጋታለው…አንቺን ያደረኩትን ነዋ፡፡››
አፏ ውስጥ ያለውን ምግብ ማላመጧን ሳታቋርጥ ‹‹ወይ …ጀግና እኮ ነህ››አለችው፡፡
‹‹አመሰግናው››
‹‹እሺ አሁን ፕሮግራማችን ምንድነው?››ስትል በአይኗቾ በመለማመጥ ጠየቀችው፡፡
‹‹ማለት….በቃ እንለያያለና…..እናንተም ወደ ጉዳያችሁ ትሄዳላችሁ..እኔም ወደስራዬ….››
‹‹በቃ…?››አለችው በቅሬታ፡፡
‹‹ምነው? የቀረ ነገር አለ እንዴ?››
‹‹ትንሽ ..››አለችና
ከተቀመጠችበት ተነስታ ወደእሱ በመቅረብ እጇቾን በአንገቱ ዙሪያ ጠምዝዛ ጉልበቱ ላይ ተቀመጠችና ከንፈሩን ትስመው ጀመር…. አልተቃወማትም….፡፡
እንደውም ሁለት እጆቹን ሁለት ጡቷቾ ላይ አሳረፈና ያፈተለትላት ጀመር፡…ከዛ ይዟት ቆመ….እሷ አንገቱ ላይ እንደተጠመጠመች መሳሟን ቀጥላለች፡፡
ቀስ ብሎ መሬት አስቀመጣትና የለበሰውን ጋወን አውልቆ እዛው ወለሉ ላይ ተወው…አሁን እርቃኑን ቀረ…..ከዛ የእሷንም መቀመጫዋ ላይ ያገለደመችውን ሻርፕ ቋጠሮ ሲፈታው ልክ እንደእሱ ሁሉ እርቃኗን ቀረች….ከዛ ወደግድግዳው ወሰዳትና ፊቷን አዙሮ ግድግዳውን እንድትደገፍ በማድረግ ከኃላዋ አቀፋት…..‹›የእኔ ፍቅር በጣም ነው የምትችለው እሺ…በጣም›››መቃተት ጀመረች፡፡
በዚህ ጊዜ ከወደ በራፉ የእግር ኮቴ ተሰማ….ሌለናዋ ጓደኛዋ ነበረች….ተጣብቀው ሲዋሰቡ ስታያቸው እንደመደንገጥ ብላ ባለችበት እንደመቆም አለችና
‹‹እንዴ አሁንም ትዋሰባላችሁ?አያንገሸግሻችሁም እንዴ?››አለቻቸው፡፡
እነሱ ግን ዞር ብለው ሳያዬት የጀመሩትን ቀጠሉ….እሷም ግራ ተጋባች….‹‹ሄጄ እነሱን ልቀላቀል ወይስ የሚበላ ነገር ልፈልግ?››….ስትል ከራሷ ጋር ሙግት ገጠመች‹‹ይሄ ሰውዬማ የሆነ ማግኔት ነገር አለው››ስትል አሰበች፤መጨረሻ ስሜቷን እንደምንም ገታ የሆዷን ነገር አስቀደመችና ምግብ ወደመፈለጉ ሄደች፡፡
ለዘሚካኤል ይሄ የተለመደ ህይወቱ ነው፡፡አሁን እነዚህን ልጇች ከሶስት ቀን በኃላ የሆነ ቦታ ቢያገኛቸው….‹.የት ነበር ማውቃቸው ?›እያለ ከራሱ ጋር ውዝግብ ውስጥ መግባቱ አይቀርም..ስማቸውንማ አሁንም ቢጠይቁት ወይ ሙሉ በሙሉ አያውቅም ወይም የአንዷ ስም ለሌለኛዋ ቀይሮ መስጠቱ አይቀርም፡፡ሴቷቹም በዛ ድርጊቱ ብዙም ሲከፈቸው አያይም…ምን አልባት እሱ የሚያገኛቸው ሴቷች ከተመሳሳይ ቦታ የሚመጡ ተመሳሳይ አይነት አመለካከት ያላቸው ሆነው ሊሆን ይችላል….በድምፃዊነቱና በፊልም ተዋናይነቱ ባገኘው ጣሪያ የነካ ዝና እና የተትረፈረፈ ሀብት ወደእሱ ገና ሲመጡ ለአንድ ቀንም ቢሆን ከእሱ ጋር ማሳለፍ ልክ ሎተሪ እንደወጣላቸው ስለሚቆጥሩ በማግስቱ ፊቱን ሲያዞርባቸው ብዙም አይከፋቸውም፡፡ወይም መከፋታቸውን በአርቴፊሻል ፈገግታቸው ደብቀው እሱ እንዳያውቅ ያደርጋሉ…ያችን ከእሱ ጋር ያሳለፉትን አንድ ቀን ለአመታት ለሌሎች አቻዎቻቸው የሚናገሩትን የሚጎርሩበት ታሪክ ስለሆነ በፀጋ እንዲቀበሉት ምክንያት ሆኗ ቸው ይሆናል፡፡እና ይሄ ጉዳይ የእሱን ባህሪ ከመስመር እንዲወጣ ገፊ ምክንያት ሆኖል፡፡
//
ከጥርብ ድንጋይ የተሰራ መስኮት አልባ ጥንታዊ ቤት ነው፡፡ግድግዳው ከሶስት ሜትር በላይ ሲረዝም ጣሪያው ከኮንክሪት የተሰራ ነው፡፡እላይ ጥግ በግድግዳው ማብቂያና በጣሪያው መጀመሪያ መካከል ለአይጥ ማሾለኪያ ተብሎ የታሰራ የሚመስል ሶስት ትናንሽ ቀዳዶች አሉ፡፡ከዛ ውጭ ቤቱ ድፍን ነው፡፡
በዛ ላይ ከዚህ ቤት እንዴት አድርጎ ያመልጣል ብላው እንዳሰቡ አይታወቅም….ከምድር በተቀበረ ብረት ላይ የታሰረ ሰንሰለት እግሩን እና እጁን ተጠፍሯል፡፡ክፍሉ 3 በአራት ስፋት ያለው ቢሆንም እሱ መጠቀም የሚችለው ሁለት በሁለት በሆነች ቦታ ላይ ነው፡፡ በቀን ሁለቴ የብረት በሩ ላይ እንደመስኮት ያለች ትንሽ ማሾለኪያ ትከፈትና በትንሽ ሰሀን ምግብና በኩባያ ውሀ አሾልከው ወለሉ ላይ አድርገውለት መልሰው ይዘጉታል፡፡
ከዛ ውጭ በወር አንድ ቀን እየመጡ የሚያናግሩት መነኩሴ አሉ፡፡ለቅጣው የእሳቸው መምጣት ልክ ገበያ የሄደች እናቱን እንደሚጠብቅ ህጻን ነው በናፍቆት የሚጠብቀው፡፡እሳቸውን ስለሚወዳቸው…ወይንም የሚሰጡትን መንፈሳዊ ትምህርትና ተግሳፅ ስለሚማርከው አይደለም….እሳቸው ሲመጡ ጠባብ መስኮት መሰል ሽንቁር ሳትሆን ዋናው በራፍ ይከፈታል፡፡አንድ ጣባቂ ክላሹን አነጣጥሮ በራፉ ላይ ይቆማል..ሌላው ባለደረባው ፈራ ተባ እያለ ወደውስጥ ይገባና ከብዙ ቁልፎች መካከል አንድን መርጦ ሰንሰለቱን ከብረቱ ጋር ያያዘውን ቁልፍ ይፈታል….ከዛ ‹‹ተነስ ጠያቂህ መጥተዋል››ይለዋል፡፡
እንደምንም ከተቀመጠበት ለመነሳት ይሞክራል….ግን የእግሮቹ ድምስሮች የተሳሰሩ ስለሆነ ቀላል አይሆንለትም…እንደምንም ግድግዳውን ተደግፎ ይቆማል..እለት በእለት ወገቡ ወደውስጥ እተቀለመመ እንደሚሄድ ይሰማዋል…እና ለመንቀሳቀስ እግሮቹን ሲያንቀሳቅስ እላዩ ላይ ተጠምጥመው የተቆለፉበት ሰንሰለት ከብደት ይፈትነዋል..ግን ደግሞ እንደምንም እየተጎተተ ወደበረንዳው ይወጣል…..በረንዳው እንደታሰረበት ክፍል የተፈጥሮ ብርሀን የማያገኝ ቢሆንም ሰው ሰራሽ ብርሀን የሚበራበት ስለሆነ አይኑን ይጨፍናል…አይኑ ብርሀንን ይፈራል…አስር እርምጃ ከተራመደ በኋላ ተከፍቶ ወደሚጠብቀው ከፍል ይገባል…ወደክፍል ከገባ በኋላ አጅበውት ከመጡት ሁለት ወታደሮች አንደኛው ክፍሉን ከውጭ ሆኖ ይቀረቅረዋል፡፡
👍77❤13👎4👏3🔥1
#አላገባህም
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
፡
፡
////
ፀአዳ የ21 ዓመት አዋቂ ሴት ነች፡፡አገላለጹ ይጋጫል አይደል?የ22 አመት ወጣት ሆኖ አወቂ ሴት ነች ሲባል ፡፡አዎ እሷ የ15 አመት እና የ9 ኛ ክፍል ተማሪ እያለች ድብን ያለ ፍቅር ያዟት ነበር፡፡በ16 ዓመት የልደት በአሏ በሚከበርት ቀን በወቅቱ የ19 ዓመት ጎረምሳና የ11 ክፍል ተማሪ ለነበረው የልቧ ሰው በፍደኝነት ድንግልናዋን አስረከበች፡፡ከሁለት ወር በኃላ ማርገዟን አወቀች… ነገረችው፡፡ከሳምንት በኃላ እሷን ሳይሰነበታት.. ደግሞ ሳይስማት…ደግሞ ቀሚስሽን ላውልቅ ፤ ጡትሽን ልጥባ ሳይላት እሷንም ሆነ ከተማዋን ጥሎ ውትድርና ተቀጥሮ ሄደ…ያንን የመሰለ አስቀያሚ ዜና የሰሚ ሰሚ ከሰው ነው የሰማችው፡፡ያንን የሰማች ቀን ሰማይ ምድሩ ነበር የዞረባት፡ያልጠና ጮርቃ ልቧ ስንጥቅጥቅ አለ….ደነዘዘች…… ፡፡በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ማርገዞን አወቀች…ሰማይ ምድሩ ዞረባት…እና በወቅቱ ሁለት ምርጫ ነበር የታያት ..አንድም በሆነ ዘዴ መርዝ በመጠጠት ወይም በገመድ ተንጠልጥሎ ብቻ በሆነ ዘዴ እራሷን ማጥፋት ሲሆን ፤ ሁለተኛው ደግሞ ብን ብላ ሀገሯን ጥላ ወደማታውቀው ሀገር ሄዳ ህይወት እንዳደረጋቻት መሆን፡፡
….በምን አሳማኝ ምክንያት እንደሆነ ባታውቅም ሁለተኛውን መረጠችና ከተወለደችበትና ቤተሰብ ዘመድ አዝማድ ከሚኖርበት ዶዶላ ከተማ በአንድ አነስተኛ ሻንጣ ልብሷና እና ይጠቅሙኛል ያለችውን ዶክመንት ይዛ ወደአዳማ የሚሄድ መኪና ውስጥ ተሳፈረች፡፡እንግዲህ የህይወት ዘመን ባለውለታዋን የሆነውን ሚካኤልን የተዋወቀችው እዛ መኪና ላይ ነበር፡፡በወቅቱ አጋጣሚ ሆኖ ጎን ለጎን ነበር የተቀመጡት፡፡የተወሰኑ ቃላቶች እየተለዋወጡ ከተግባቡ በኃላ ድንገት ወዳልታሰበ ቁምነገር ያለው ውይይት ውስጥ ገቡ፡፡
‹‹አዳማ ነው የምትሄጂው ወይስ ወደአዲስ አበባ ታልፊያለሽ?
››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አላውቅም…››ስትል በደፈናው መለሰችለት፡፡
‹‹አልገባኝም››
‹‹እኔ እንጃ ..ከተመቸኝ አዳማ እቀራለው…ከለበለዚያ ወደአዲስ አበባ ሄዳለው…እድል እንዳደረገቺኝ ነው የምሆነው››
‹‹ማለት …ቤተሰብ ጋር ነው የምትሄጂው?››ጥያቄውን አሻሽሎ ጠየቃት፡፡
‹‹አይደለም…ስራ ፍለጋ ነው የምሄደው››
‹‹ስራ ፍለጋ….ምን አይነት ስራ?››
‹‹የተገኘውን ስራ፡፡››
‹‹ምነው… ቤተሰቦችሽ የት ናቸው?››
‹‹ዶዶላ ነበር የሚኖሩት …ማለት እናቴ ና እኔ ብቻ ነበር..አሁን እናቴ ስለሞተች ብቻዬን ቀረው…እናቴ የሞተችበት ሀገር ደግሞ ተረጋግቼ መኖር አልቻልኩም..ስለዚህ የእድሌን ልሞክር ብዬ ዝም ብዬ ነው እየተጓዝኩ ያለሁት….››ንግግሯን ተከትሎ ከአይኖቾ እንባዋ እየተንከባለለ ፊቷን በማጠብ ወደታች ይወርድ ጀመር፡
የሚካኤል አይኖቸ እንባ አቀረሩ‹‹በጣም አዝናለሁ….አይዞሽ እሺ››
‹‹አረ ችግር የለውም…መኖር ካቃተኝ መሞት አያቅተኝም››ስትል የበለጠ አስደንገጭ ነገር ነገረችው፡፡እሱ ደግሞ እራስን ማጥፋትን በተመለከት እህቱንና እናቱን በቅርብ ያጣ ሰው ስለነበር በቀላሉ ነው ስሜቱ የተነካው፡፡እና በተቻለው መጠን ሊረዳት ወዲያው ነው በውስጡ ውሳኔውን የወሰነው፡፡
‹ኸረ በፍጽም እንደዛ አታስቢ…ቆይ ትምህርት ተምረሻል?››
‹‹አዎ ግን.. ገና ዘጠነኛ ክፍል ነኝ››
‹‹እንግዲያው ለአንቺ የሚሆን ስራ አለኝ››በማለት ያልጠበቀችውን የሚያስፈነጥዝ የምስራች አበሰራት፡፡ማመን አልቻለችም‹‹እየቀለድክብኝ አይደለም አይደል?››
‹‹አይ እውነቴን ነው…አዳማ ላይ ቡቲክ አለኝ…ፍቅረኛዬ ነች የምትሰራው..ግን በቅርብ ትምህርት ስለምትጀምር የሚረዳት ሰው ያስፈልጋታል…እና ሰው ለመቅጠር እያፈላለግን ነበር››
‹‹በጣም ደስ ይለኝ ነበር…ግን ምንም አይነት ተያዥ እኮ የለኝም..ያለኝ መታወቂያ እንኳን የትምህርት ቤት ብቻ ነው››ስትል ስጋቷን ያለምንም መሸፋፈን በግልፅ ነገረችው፡፡
‹‹ችግር የለውም..እኔ ዋስ እሆንሻለው››ሲል ከስጋቷ ገላገላት፡፡
እንባዋን መገደብ ስላልቻለች ለሁለተኛ ጊዜ ማለቀስ ጀመረች..ያሁኑ ለቅሶ ግን የደስታ ነበር፡፡
‹‹ኸረ አታልቅሺ..በፈጣሪ እኔ ሰው ሲያለቅስ ማየት አልፈልግም››ብሎ ከኪሱ ሶፍት አወጣና አቀበላት…..ተቀበለችና ፊቷን ጠረረገችበት፡፡
እንዳለው አዳማ እንደወረዱ ቀጥታ ይዟት ወደ ቤት ሄደ… ወስዶ ከፍቅረኛው ጋር አስተዋወቃት፡፡በመሰራት ላይ ካለው ጅምር ቤቱ አንድ ክፍል ቤት አስተካከለና ዕቃ አሟልቶ አስረከባት፡፡ሰው ሳይሆን መላአክ መስሎ ተሰማት፡፡እሱም ብቻ ሳይሆን ፍቅረኛው አዲስ አለምም በልዩ ሁኔታ እንደጓደኛ ብቻ ሳይሆን እንደታናሽ እህት ተቀብላ ወደደቻት….በዚህም ፀአዳ ለረጅም ወራቷች ስታማርረው የነበረውን ፈጣሪዋን ይቅርታ ጠይቃ ማመስገን ጀመረች፡፡
በዚህ ሁኔታ ነው ሚካኤል እና ፀአዳ የተዋወቁት..፣ከዛ ብዙም ሳትቆይ ከቤተሰብ ጠፍታ የመጣችበትን ትክክለኛ ምክንያት ለሚካኤል እና ለፍቅረኛው ለአዲስአለም ነገረቻቸው…እንደዛ ያደረገችው ሆዷ እየገፋ ሲሄድ የግድ መጋለጧ የማይቀር መሆኑን ስለተገነዘበች ነው፡፡
ከዛ ልጇን በእጇቸው ላይ ወልዳ ከእሷ እኩል እየተንከባከቡ አሳድጉላት፡፡ዛሬ ላይ እነሱም አንድ ቤት ተጠቃለው መኖር ከጀመሩ አራት አመት ያለፋቸውና የሶስት አመት ልጅ ያላቸው ሲሆን በተለያየ ምክንያት በዚህ ወር ይሁን… በሚቀጥለው አመት እያሉ ሲያዘዋወሩት የነበረው ሰርጋቸውን ለመደገስ አሁን ቀን ተቆርጦ በጀት ተመድቦለት እንቅስቃሴ ላይ ይገኛሉ፡፡
እና ፀአዳም ይሄንን የወዳጆቾን ሰርግ ልዩ እና በህይወት ዘመናቸው ሙሉ የሚያስታውሱት እንዲሆን ትፈልጋለች፡፡ለዛ ነው ምንም ነገር እንዳይጎድል ለወራት ቀንና ለሊት እንቅልፍ አጥታ ስትለፋ የሰነበተችው ፡አሁን አንድ ነገር ብቻ ይቀራታል፡፡በዚህ ሰርግ ላይ ለሚካኤል ብቸኛ ዘመድ የሆነውን አንድ ወንድሙን እንደምንም አሳምና ሰርጉ ላይ እንዲገኝ በማድረግ ሰርፕራይዝ በማድረግ ደስታውን ሙሉ ልታደርግለት እቅድ አውጥታለች፡፡ሚካኤል ለረጅም ጊዜ አውርቶትና አግኝቶት የማያውቀው ወንድሙ ዘሚካኤል በሆነ ተአምር በሠርጋቸው ላይ እንዲገኝ ለማድረግ ከልቧ ቆርጣ ተነስታለች።
ይህንን ሀሳብ በአእምሮዋ ስታሰላስልና ስትዘጋጅበት ከወር በላይ ነው የቆየችው፡፡በጣም በብዙ ጥረትና በብዙ ድካም መውጫ መግቢያውን ፕሮግራሞቹንና ልምዶቹን ስታጠና ነበር ሰነበተችው፡፡በቋሚነት በሚኖርበት አዲስአበባ እሱን ለማግኘት ፈተና ነው፡፡ በትክክል እንዴት እሱ በሀሳቧ እንዲስማማ ለማድረግ እንደምትችል እስካአሁን ድረስ በትክክል አላወቀችም።ምክንያቱም ዘሚካኤል እንደማንኛውም ሰው በቀላሉ አግኝተውት የሚያናግሩትና የሚያሳምኑት አይነት ሰው አይደለም፡፡እሱ ሚሊዬኖች የሚያብዱለት ከሀገሪቱ ዝነኛ ድምጻዊያን መካከል ከዋናዎቹ አንደኛው ነው፡፡በዛው ልክ ፕሮግራሞቹ የተጣበቡ..አጃቢዎች የበዙ ሰው ነው፡ቢሆንም ይሄንን ማድረግ አለባት፡፡ይሄ ለምትወዳቸው ና የእድሜ ዘመን ባለውለታዋ ለሆኑት ባልና ሚስቶች እንደስጦታ አድርጋ ልታቀርብላቸው ያሳበችው ትልቅ ስጦታ ነው፡፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሁለት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
፡
፡
////
ፀአዳ የ21 ዓመት አዋቂ ሴት ነች፡፡አገላለጹ ይጋጫል አይደል?የ22 አመት ወጣት ሆኖ አወቂ ሴት ነች ሲባል ፡፡አዎ እሷ የ15 አመት እና የ9 ኛ ክፍል ተማሪ እያለች ድብን ያለ ፍቅር ያዟት ነበር፡፡በ16 ዓመት የልደት በአሏ በሚከበርት ቀን በወቅቱ የ19 ዓመት ጎረምሳና የ11 ክፍል ተማሪ ለነበረው የልቧ ሰው በፍደኝነት ድንግልናዋን አስረከበች፡፡ከሁለት ወር በኃላ ማርገዟን አወቀች… ነገረችው፡፡ከሳምንት በኃላ እሷን ሳይሰነበታት.. ደግሞ ሳይስማት…ደግሞ ቀሚስሽን ላውልቅ ፤ ጡትሽን ልጥባ ሳይላት እሷንም ሆነ ከተማዋን ጥሎ ውትድርና ተቀጥሮ ሄደ…ያንን የመሰለ አስቀያሚ ዜና የሰሚ ሰሚ ከሰው ነው የሰማችው፡፡ያንን የሰማች ቀን ሰማይ ምድሩ ነበር የዞረባት፡ያልጠና ጮርቃ ልቧ ስንጥቅጥቅ አለ….ደነዘዘች…… ፡፡በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ ማርገዞን አወቀች…ሰማይ ምድሩ ዞረባት…እና በወቅቱ ሁለት ምርጫ ነበር የታያት ..አንድም በሆነ ዘዴ መርዝ በመጠጠት ወይም በገመድ ተንጠልጥሎ ብቻ በሆነ ዘዴ እራሷን ማጥፋት ሲሆን ፤ ሁለተኛው ደግሞ ብን ብላ ሀገሯን ጥላ ወደማታውቀው ሀገር ሄዳ ህይወት እንዳደረጋቻት መሆን፡፡
….በምን አሳማኝ ምክንያት እንደሆነ ባታውቅም ሁለተኛውን መረጠችና ከተወለደችበትና ቤተሰብ ዘመድ አዝማድ ከሚኖርበት ዶዶላ ከተማ በአንድ አነስተኛ ሻንጣ ልብሷና እና ይጠቅሙኛል ያለችውን ዶክመንት ይዛ ወደአዳማ የሚሄድ መኪና ውስጥ ተሳፈረች፡፡እንግዲህ የህይወት ዘመን ባለውለታዋን የሆነውን ሚካኤልን የተዋወቀችው እዛ መኪና ላይ ነበር፡፡በወቅቱ አጋጣሚ ሆኖ ጎን ለጎን ነበር የተቀመጡት፡፡የተወሰኑ ቃላቶች እየተለዋወጡ ከተግባቡ በኃላ ድንገት ወዳልታሰበ ቁምነገር ያለው ውይይት ውስጥ ገቡ፡፡
‹‹አዳማ ነው የምትሄጂው ወይስ ወደአዲስ አበባ ታልፊያለሽ?
››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አላውቅም…››ስትል በደፈናው መለሰችለት፡፡
‹‹አልገባኝም››
‹‹እኔ እንጃ ..ከተመቸኝ አዳማ እቀራለው…ከለበለዚያ ወደአዲስ አበባ ሄዳለው…እድል እንዳደረገቺኝ ነው የምሆነው››
‹‹ማለት …ቤተሰብ ጋር ነው የምትሄጂው?››ጥያቄውን አሻሽሎ ጠየቃት፡፡
‹‹አይደለም…ስራ ፍለጋ ነው የምሄደው››
‹‹ስራ ፍለጋ….ምን አይነት ስራ?››
‹‹የተገኘውን ስራ፡፡››
‹‹ምነው… ቤተሰቦችሽ የት ናቸው?››
‹‹ዶዶላ ነበር የሚኖሩት …ማለት እናቴ ና እኔ ብቻ ነበር..አሁን እናቴ ስለሞተች ብቻዬን ቀረው…እናቴ የሞተችበት ሀገር ደግሞ ተረጋግቼ መኖር አልቻልኩም..ስለዚህ የእድሌን ልሞክር ብዬ ዝም ብዬ ነው እየተጓዝኩ ያለሁት….››ንግግሯን ተከትሎ ከአይኖቾ እንባዋ እየተንከባለለ ፊቷን በማጠብ ወደታች ይወርድ ጀመር፡
የሚካኤል አይኖቸ እንባ አቀረሩ‹‹በጣም አዝናለሁ….አይዞሽ እሺ››
‹‹አረ ችግር የለውም…መኖር ካቃተኝ መሞት አያቅተኝም››ስትል የበለጠ አስደንገጭ ነገር ነገረችው፡፡እሱ ደግሞ እራስን ማጥፋትን በተመለከት እህቱንና እናቱን በቅርብ ያጣ ሰው ስለነበር በቀላሉ ነው ስሜቱ የተነካው፡፡እና በተቻለው መጠን ሊረዳት ወዲያው ነው በውስጡ ውሳኔውን የወሰነው፡፡
‹ኸረ በፍጽም እንደዛ አታስቢ…ቆይ ትምህርት ተምረሻል?››
‹‹አዎ ግን.. ገና ዘጠነኛ ክፍል ነኝ››
‹‹እንግዲያው ለአንቺ የሚሆን ስራ አለኝ››በማለት ያልጠበቀችውን የሚያስፈነጥዝ የምስራች አበሰራት፡፡ማመን አልቻለችም‹‹እየቀለድክብኝ አይደለም አይደል?››
‹‹አይ እውነቴን ነው…አዳማ ላይ ቡቲክ አለኝ…ፍቅረኛዬ ነች የምትሰራው..ግን በቅርብ ትምህርት ስለምትጀምር የሚረዳት ሰው ያስፈልጋታል…እና ሰው ለመቅጠር እያፈላለግን ነበር››
‹‹በጣም ደስ ይለኝ ነበር…ግን ምንም አይነት ተያዥ እኮ የለኝም..ያለኝ መታወቂያ እንኳን የትምህርት ቤት ብቻ ነው››ስትል ስጋቷን ያለምንም መሸፋፈን በግልፅ ነገረችው፡፡
‹‹ችግር የለውም..እኔ ዋስ እሆንሻለው››ሲል ከስጋቷ ገላገላት፡፡
እንባዋን መገደብ ስላልቻለች ለሁለተኛ ጊዜ ማለቀስ ጀመረች..ያሁኑ ለቅሶ ግን የደስታ ነበር፡፡
‹‹ኸረ አታልቅሺ..በፈጣሪ እኔ ሰው ሲያለቅስ ማየት አልፈልግም››ብሎ ከኪሱ ሶፍት አወጣና አቀበላት…..ተቀበለችና ፊቷን ጠረረገችበት፡፡
እንዳለው አዳማ እንደወረዱ ቀጥታ ይዟት ወደ ቤት ሄደ… ወስዶ ከፍቅረኛው ጋር አስተዋወቃት፡፡በመሰራት ላይ ካለው ጅምር ቤቱ አንድ ክፍል ቤት አስተካከለና ዕቃ አሟልቶ አስረከባት፡፡ሰው ሳይሆን መላአክ መስሎ ተሰማት፡፡እሱም ብቻ ሳይሆን ፍቅረኛው አዲስ አለምም በልዩ ሁኔታ እንደጓደኛ ብቻ ሳይሆን እንደታናሽ እህት ተቀብላ ወደደቻት….በዚህም ፀአዳ ለረጅም ወራቷች ስታማርረው የነበረውን ፈጣሪዋን ይቅርታ ጠይቃ ማመስገን ጀመረች፡፡
በዚህ ሁኔታ ነው ሚካኤል እና ፀአዳ የተዋወቁት..፣ከዛ ብዙም ሳትቆይ ከቤተሰብ ጠፍታ የመጣችበትን ትክክለኛ ምክንያት ለሚካኤል እና ለፍቅረኛው ለአዲስአለም ነገረቻቸው…እንደዛ ያደረገችው ሆዷ እየገፋ ሲሄድ የግድ መጋለጧ የማይቀር መሆኑን ስለተገነዘበች ነው፡፡
ከዛ ልጇን በእጇቸው ላይ ወልዳ ከእሷ እኩል እየተንከባከቡ አሳድጉላት፡፡ዛሬ ላይ እነሱም አንድ ቤት ተጠቃለው መኖር ከጀመሩ አራት አመት ያለፋቸውና የሶስት አመት ልጅ ያላቸው ሲሆን በተለያየ ምክንያት በዚህ ወር ይሁን… በሚቀጥለው አመት እያሉ ሲያዘዋወሩት የነበረው ሰርጋቸውን ለመደገስ አሁን ቀን ተቆርጦ በጀት ተመድቦለት እንቅስቃሴ ላይ ይገኛሉ፡፡
እና ፀአዳም ይሄንን የወዳጆቾን ሰርግ ልዩ እና በህይወት ዘመናቸው ሙሉ የሚያስታውሱት እንዲሆን ትፈልጋለች፡፡ለዛ ነው ምንም ነገር እንዳይጎድል ለወራት ቀንና ለሊት እንቅልፍ አጥታ ስትለፋ የሰነበተችው ፡አሁን አንድ ነገር ብቻ ይቀራታል፡፡በዚህ ሰርግ ላይ ለሚካኤል ብቸኛ ዘመድ የሆነውን አንድ ወንድሙን እንደምንም አሳምና ሰርጉ ላይ እንዲገኝ በማድረግ ሰርፕራይዝ በማድረግ ደስታውን ሙሉ ልታደርግለት እቅድ አውጥታለች፡፡ሚካኤል ለረጅም ጊዜ አውርቶትና አግኝቶት የማያውቀው ወንድሙ ዘሚካኤል በሆነ ተአምር በሠርጋቸው ላይ እንዲገኝ ለማድረግ ከልቧ ቆርጣ ተነስታለች።
ይህንን ሀሳብ በአእምሮዋ ስታሰላስልና ስትዘጋጅበት ከወር በላይ ነው የቆየችው፡፡በጣም በብዙ ጥረትና በብዙ ድካም መውጫ መግቢያውን ፕሮግራሞቹንና ልምዶቹን ስታጠና ነበር ሰነበተችው፡፡በቋሚነት በሚኖርበት አዲስአበባ እሱን ለማግኘት ፈተና ነው፡፡ በትክክል እንዴት እሱ በሀሳቧ እንዲስማማ ለማድረግ እንደምትችል እስካአሁን ድረስ በትክክል አላወቀችም።ምክንያቱም ዘሚካኤል እንደማንኛውም ሰው በቀላሉ አግኝተውት የሚያናግሩትና የሚያሳምኑት አይነት ሰው አይደለም፡፡እሱ ሚሊዬኖች የሚያብዱለት ከሀገሪቱ ዝነኛ ድምጻዊያን መካከል ከዋናዎቹ አንደኛው ነው፡፡በዛው ልክ ፕሮግራሞቹ የተጣበቡ..አጃቢዎች የበዙ ሰው ነው፡ቢሆንም ይሄንን ማድረግ አለባት፡፡ይሄ ለምትወዳቸው ና የእድሜ ዘመን ባለውለታዋ ለሆኑት ባልና ሚስቶች እንደስጦታ አድርጋ ልታቀርብላቸው ያሳበችው ትልቅ ስጦታ ነው፡፡፡
👍76❤13👏3🔥2👎1
#አላገባህም
፡
፡
#ክፍል_ሶስት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
፡
፡
////
‹‹ቆይ ዘሚካኤል የት ነበር የጠፋው?፡፡››
‹‹እናቱና እህቱ የሞቱ ቀን ነው የተሰወረው፡፡ሁለቱ በመልክም ሆነ በአመካከት ፍጹም ተቃራኒ የሆኑት ወንድማማቾች ከከተማ ተያይዘው ወደቤት ሲገቡ ..ሳሎኑ ፍፁም ትርምስምስ ብሎ ያያሉ ..ግራ በመጋባት ወደውስጥ ዘልቀው ሲገቡ እናታቸው ልቧ ላይ ነጭ አብረቅራቂ ቢላዋ ተሰክቷባት ወለሉ ላይ ዝርግትግት ብላ ተኝታለች..አባትዬው ስሯ በደም በተጨማለቀው እጇቻቸው ጭንቅላታቸውን ይዘው ደንዝዘዋል….፡፡
‹‹እንዴ አባዬ ምንድነው..?እናቴን ምን አደረካት?›› ብለው ሲጮሁ ከፊት ለፊት ኮርኒሱን ከደገፈው ብረት ላይ በታሰረ ሲባጎ አንገቷ የታነቀው እህታቸው በድኗ 360 ዲግሪ ሲሽከረከረከር ይመለከታሉ፡፡ሁለቱም ወንድማማቸች ወደእህትዬው እየሮጡና ሁለት እግሮቾን አንድ ላይ ይዘው ወደላይ ከፍ ያደርጎታል….‹‹ቶሎ በል ቢላዋ አምጣና ..ገመድን ቁረጥ…››
.ዘሚካኤል ይንደረደርና እናትዬው ደረት ላይ የተሰካውን ቢላዋ ይነቅልና ወንበር ላይ ቆሞ ገመዱን ይበጥሳል…እህትዬው ተዝለፍልፍ ሚካኤል ተከሻ ላይ ታርፋለች… ቀስ ብለው ወለል ላይ አሳርፈው በፍጥነት አንገቷ ላይ ያለውን ገመድ አላቀው ትንፋሿን ቢያዳምጡም በውስጧ የቀረ ምንም እንጥፍጣፊ እስትንፋስ አልነበረም….ከዛ ዘሚካኤል ቀጥታ እህቱ የተንጠለጠለችበትን ገመድ የቆረጠበትን እና እናቱ የተገደለችበትን ቢላዋ ይዞ ወደአባትዬው ሲንደረደር…ሚካኤል በደመነፈስ ሮጠ ይጠመጥበታል…
‹‹ልቀቀኝ..እናቴንና እህቴን ገድሎ እሱ በህይወት አይኖርም››
‹‹አይሆንም….ስለሆነውን ምንም ምናውቀው ነገር የለም››ሲል ይመልስለታል፡፡
‹‹እንዴት አናውቅም..?አታይም እንዴ …?እጁ በደም ተጨማልቆ……ልቀቀኝ ልግደለው›› ሲል ይጋበዛል፡፡
‹‹አባቴንም ማጣት አልፈልግም››
‹‹እንግዲያው ሁለታችሁንም እገድላችኃለው…››ይለውና ድብድብ ይጀምራሉ…ይሄ ሁሉ ሲሆን አባትዬው ደንዝዘው ከተቀመጡበት ቦታ ንቅንቅ አላሉም ነበር….ወንድማማቾቹ አባቴን ልግደል አትገድልም በሚል ጠብ እርስ በርሳቸው ተቦቅሰውና ተደባድበው ሳይለይላቸው ቤቱ በፖሊስ ይሞላል፡፡
አባትዬ እነሱ ከመድረሳቸው በፊት ስልክ ደውለው ሚስታቸውን እንደገደሉ ነግሮቸው ነበር፡፡ፖሊሶቹ ወንድማማቾቹን አገላግለው ሶስቱንም ወደእስር ቤት ከወሰዷቸው በኃላ ሬሳዎቹን አንሰተው ለምርመራ ወደሆስፒታል ይልካሉ..በማግስቱ አባትዬው ሚስታቸውንም ሆነ ልጃቸውን የገደሉት እራሳቸው እንደሆነ ቃል ስለሰጡ በዛ መሰረት ሁለቱ ልጇች ይፈታሉ፡፡
ከአራት ቀን በኋላ የእናትና እህታቸውን ሬሳ ተረክበው ከቀበሩ በሆላ ዘሚካኤል በከተማው አልታየም፡፡‹‹አንተ ያንን አውሬ ሰውዬ ገድዬ የእናቴንና የእህቴን ደም እንዳልበቀል ያደረከኝ ጠላቴ ነህ..ከእሱ በላይ እጠላሀለው ..እና ደግሞ መቼም ቢሆን ይቅር አልልህም፡፡››የሚል ማስታወሻ ለወንድሙ ጥሎ ነበር የጠፋው፡፡ቆይቶ እንደሰማነው ከጓደኞቹ ጋር በቦረና በኩል ወደኬኒያ ከዛም ወደጣልያን ከተሻገረ በኋላ…በፊትም ልጅ እያለ ጀምሮ ይሞካክረው በነበረው ሙዚቃ ገፋበትና በትምህርትም አሳድጎ ጥሩ ሙዚቀኛ ሆነ ፡፡ለመጀመሪያ ጊዜ በህይወት መኖሩን ያወቅነው የዛሬ 3 አመት የሙዚቃ ክሊፑን ሲለቅ ነው፡፡
….የዛን ጊዜ ሚካኤል የተደሰተው መደሰት ያው አንቺም አብረሺን ስለነበርሽ ታውቂዋለሽ፡፡ከዛ በሀገር ውስጥ በጣም ተቀባይነት ስላገኘ ..ጓዙን ጠቅልሎ ገባ፡፡በሙዚቃ ብቻ ሳይሆን በፊልም ትወና ላይ መስራት ቀጠለ…እንግዲህ ባለፉት አምስት አመታት የገነባውን ስምና ዝና እኩል ነው የምናውቀው፡፡››
‹‹ይገርማል….ግን ከመጣ በኃላ ወንድሙን ለማግኘት አልሞከረም…?››
‹‹ወይ ማግኘት..እኔ አንኳን ላገኘው ሄጄ ስለወንድሙ ሳነሳበት እንዴት እንደተንገሸገሽ እስከዛሬ ሳስበው ይዘገንነኛል..አሁንም ጥላቻው እንዳለ ነው፡፡አልፎ አልፎ በድብቅ እየመጣ የእናቱንና የእህቱን መቃብር እየጎበኘ እንደሚሄድ አውቃለው….በዛው ልክ ስለአባቱም ሆነ ስለወንድሙ ምንም መስማት እንደማይፈልግ እና ቢሞቱም ግድ እንደሌለው አውቃለው፡፡››
‹‹ተይ እንደዛ አትበይ…..››
‹‹ወይ አንቺ ልጅ ስንት ነገር ውስጥ አስገባሺኝ..ስለእሱ ለማወቅ ለምንድነው የፈለግሽው?፡››ስትል ዳግመኛ ጠየቀቻት፡፡
‹‹እንደምንም ብዬ በሰርጋችሁ ላይ እንዲገኝ ለማድረግ አስቤለው››
‹‹ምን?››አዲስአለም ክፉኛ ነው የደነገጠችው፡፡
‹‹ምነው መጥፎ ሀሳብ ነው እንዴ?››
‹‹አረ በፍጹም…ግን የሚሳካ እቅድ አይደለም….››
‹‹ከተሳካልኝስ?››
‹‹ከተሳካልሽማ….ለሚካኤል በሰርግ ላይ ሌላ ሰርግ ደገሽለት ማለት ይሆናል….በፊቱንም ይወድሻል በቃ የዘላለም ባለውለታው ነው የምትሆኚው››
ፀአዳ ‹‹ለማንኛውም ጉዳዩ በእኔና አንቺ መሀከል በሚስጥር ይያዝ …..ሚካኤል ሰምቶ ካልተሳካ ቅር እንዲሰኝ
አልፈልግም፡፡››ስትል አስጠነቀቀቻት፡፡
‹‹አታስቢ እኔም ባሌ በሰርጉ ሰሞን እንዲያዝንብኝ ስለማልፈልግ ..አልነግረውም…ለአንቺ ግን እንዲቀናሽ በቻልኩት መንገድ ሁሉ አግዝሻለው፡፡››
በዚህ ሁኔታ ነበር ከአዲስ አለም ስለዘሚካኤል የተወሰነ ነገር ማወቅ የቻለችው..ከዛ ወደ ሶሻል ሚዲያ ሄደችና እና ስለእሱ የተፃፉ የጋዜጣ አምዶችና በተለያየ ጊዜ የሰጣቸውን ቃለ መጠይቆችን ሰብስባ ማንበብና ማዳመጥ ነው የቀጠለችው…ይሄ ሂደት አንድ ሳምንት ነው የፈጀባት፡፡በዚህ ጊዜ በአምስት አመት ውስጥ ያወጣችውን ሶስት አልበሞችና ፤ከስምንት በላይ ነጠላ ዜማዎችን እየደጋገመች ያደመጠች ሲሆን እሱ የተሳተፈባቸውን ስምንት የሚሆኑ ፊልሞችንም በጽሞና መመልከት ችላለች፡፡
እና በዚህ አንድ ሳምንት ውስጥ ለአመታት የምታውቀው የቅርቧ ሰው እንደሆነ እንዲሰማት አድርጎታል..ያንን ስሜት ግራ አጋቢ ነው፡፡‹አይ በጣም የምወደው ወንድሜ የሚካኤል ወንድም ስለሆነ በእሱ እይን እሱንም ማየት ጀምሬለው ማለት ነው..›ስትል ለራሷ ማብራሪያ መስጠት ብትሞክርም ሊያሳምናት ግን አልቻለም፡፡
ደግሞ ስለሴሰኝነቱ..በየጊዜው ስለሚቀያይራቸው ሞዴል መሳይ ሴቶች፤ ከዝነኛ እንስቶች ጋር ስለሚጀምረው የፍቅር ግንኙነትና ስለመለያየቱ …ከስራው እኩል አንዳንዴም ከስራው በላይ ነው ሚያወራው፡፡እና ለእንደዚህ አይነት ሴት አውል የማይጨበጥ ሙልጭልጭ ወንድ ምን አይነት ስሜት ነው እየተሰማት ያለው….?መልስ የላትም፡፡ግን አሁን ልታገኘውና ልትጋፈጠው ወስናለች..ዝግጅቷንም ጨርሳለች፡፡
///
ፀደይ ባደረገችው ጥናት እና በሰበሰበችው መረጃ መሰረት የሚካኤል መንታ ወንድም የሆነው ዘሚካኤልን ለማናገር አንድ ብቸኛ መንገድ ብቻ እንዳላት ተረድታለች፡፡በሳምንት ሶስት ቀን በሚሰራበት በከተማዋ ታዋቂ ናይት ክለብ ተገኝታ እድሏን መሞከር ፡፡ከእሷ ባህሪ አንጻር እንደዛ አይነት ቦታ ተገኝታ የማታውቀውን ሰው ማናገር በጣም ከባድ የቤት ሰራ ነው፡፡ቢሆንም የግድ ልትወጣው የሚገባ ተግባር እንደሆነ እራሷን አሳምናለች፡፡
ባለፉት ሁለት ቀን ውስጥ የተባለው ናይት ክለብ ውስጥ በውድቅት ለሊት በመገኘት እሱ ሲዘፍን እና በቀበጥ አድናቂዎቹ ሲሞገስና ሲሸለም መመልከት ብትችልም እሱን ተጠግቶ ለማናገር ያደረገችው ሙከራ ግን ሙሉ በሙሉ አልተሳካላትም ነበር፡፡ዛሬ ግን የግድ ሊሳካላት ይገባል..ምከንያቱም ሰርጉ ከአምስት ቀን በኃላ ነው፡፡ዛሬ አግኝታ ካላናገረችው…ወደእዚህ መጥታ ሌላ ሙከራ የምትሞክርበት ሌላ እድል የላትም፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሶስት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
፡
፡
////
‹‹ቆይ ዘሚካኤል የት ነበር የጠፋው?፡፡››
‹‹እናቱና እህቱ የሞቱ ቀን ነው የተሰወረው፡፡ሁለቱ በመልክም ሆነ በአመካከት ፍጹም ተቃራኒ የሆኑት ወንድማማቾች ከከተማ ተያይዘው ወደቤት ሲገቡ ..ሳሎኑ ፍፁም ትርምስምስ ብሎ ያያሉ ..ግራ በመጋባት ወደውስጥ ዘልቀው ሲገቡ እናታቸው ልቧ ላይ ነጭ አብረቅራቂ ቢላዋ ተሰክቷባት ወለሉ ላይ ዝርግትግት ብላ ተኝታለች..አባትዬው ስሯ በደም በተጨማለቀው እጇቻቸው ጭንቅላታቸውን ይዘው ደንዝዘዋል….፡፡
‹‹እንዴ አባዬ ምንድነው..?እናቴን ምን አደረካት?›› ብለው ሲጮሁ ከፊት ለፊት ኮርኒሱን ከደገፈው ብረት ላይ በታሰረ ሲባጎ አንገቷ የታነቀው እህታቸው በድኗ 360 ዲግሪ ሲሽከረከረከር ይመለከታሉ፡፡ሁለቱም ወንድማማቸች ወደእህትዬው እየሮጡና ሁለት እግሮቾን አንድ ላይ ይዘው ወደላይ ከፍ ያደርጎታል….‹‹ቶሎ በል ቢላዋ አምጣና ..ገመድን ቁረጥ…››
.ዘሚካኤል ይንደረደርና እናትዬው ደረት ላይ የተሰካውን ቢላዋ ይነቅልና ወንበር ላይ ቆሞ ገመዱን ይበጥሳል…እህትዬው ተዝለፍልፍ ሚካኤል ተከሻ ላይ ታርፋለች… ቀስ ብለው ወለል ላይ አሳርፈው በፍጥነት አንገቷ ላይ ያለውን ገመድ አላቀው ትንፋሿን ቢያዳምጡም በውስጧ የቀረ ምንም እንጥፍጣፊ እስትንፋስ አልነበረም….ከዛ ዘሚካኤል ቀጥታ እህቱ የተንጠለጠለችበትን ገመድ የቆረጠበትን እና እናቱ የተገደለችበትን ቢላዋ ይዞ ወደአባትዬው ሲንደረደር…ሚካኤል በደመነፈስ ሮጠ ይጠመጥበታል…
‹‹ልቀቀኝ..እናቴንና እህቴን ገድሎ እሱ በህይወት አይኖርም››
‹‹አይሆንም….ስለሆነውን ምንም ምናውቀው ነገር የለም››ሲል ይመልስለታል፡፡
‹‹እንዴት አናውቅም..?አታይም እንዴ …?እጁ በደም ተጨማልቆ……ልቀቀኝ ልግደለው›› ሲል ይጋበዛል፡፡
‹‹አባቴንም ማጣት አልፈልግም››
‹‹እንግዲያው ሁለታችሁንም እገድላችኃለው…››ይለውና ድብድብ ይጀምራሉ…ይሄ ሁሉ ሲሆን አባትዬው ደንዝዘው ከተቀመጡበት ቦታ ንቅንቅ አላሉም ነበር….ወንድማማቾቹ አባቴን ልግደል አትገድልም በሚል ጠብ እርስ በርሳቸው ተቦቅሰውና ተደባድበው ሳይለይላቸው ቤቱ በፖሊስ ይሞላል፡፡
አባትዬ እነሱ ከመድረሳቸው በፊት ስልክ ደውለው ሚስታቸውን እንደገደሉ ነግሮቸው ነበር፡፡ፖሊሶቹ ወንድማማቾቹን አገላግለው ሶስቱንም ወደእስር ቤት ከወሰዷቸው በኃላ ሬሳዎቹን አንሰተው ለምርመራ ወደሆስፒታል ይልካሉ..በማግስቱ አባትዬው ሚስታቸውንም ሆነ ልጃቸውን የገደሉት እራሳቸው እንደሆነ ቃል ስለሰጡ በዛ መሰረት ሁለቱ ልጇች ይፈታሉ፡፡
ከአራት ቀን በኋላ የእናትና እህታቸውን ሬሳ ተረክበው ከቀበሩ በሆላ ዘሚካኤል በከተማው አልታየም፡፡‹‹አንተ ያንን አውሬ ሰውዬ ገድዬ የእናቴንና የእህቴን ደም እንዳልበቀል ያደረከኝ ጠላቴ ነህ..ከእሱ በላይ እጠላሀለው ..እና ደግሞ መቼም ቢሆን ይቅር አልልህም፡፡››የሚል ማስታወሻ ለወንድሙ ጥሎ ነበር የጠፋው፡፡ቆይቶ እንደሰማነው ከጓደኞቹ ጋር በቦረና በኩል ወደኬኒያ ከዛም ወደጣልያን ከተሻገረ በኋላ…በፊትም ልጅ እያለ ጀምሮ ይሞካክረው በነበረው ሙዚቃ ገፋበትና በትምህርትም አሳድጎ ጥሩ ሙዚቀኛ ሆነ ፡፡ለመጀመሪያ ጊዜ በህይወት መኖሩን ያወቅነው የዛሬ 3 አመት የሙዚቃ ክሊፑን ሲለቅ ነው፡፡
….የዛን ጊዜ ሚካኤል የተደሰተው መደሰት ያው አንቺም አብረሺን ስለነበርሽ ታውቂዋለሽ፡፡ከዛ በሀገር ውስጥ በጣም ተቀባይነት ስላገኘ ..ጓዙን ጠቅልሎ ገባ፡፡በሙዚቃ ብቻ ሳይሆን በፊልም ትወና ላይ መስራት ቀጠለ…እንግዲህ ባለፉት አምስት አመታት የገነባውን ስምና ዝና እኩል ነው የምናውቀው፡፡››
‹‹ይገርማል….ግን ከመጣ በኃላ ወንድሙን ለማግኘት አልሞከረም…?››
‹‹ወይ ማግኘት..እኔ አንኳን ላገኘው ሄጄ ስለወንድሙ ሳነሳበት እንዴት እንደተንገሸገሽ እስከዛሬ ሳስበው ይዘገንነኛል..አሁንም ጥላቻው እንዳለ ነው፡፡አልፎ አልፎ በድብቅ እየመጣ የእናቱንና የእህቱን መቃብር እየጎበኘ እንደሚሄድ አውቃለው….በዛው ልክ ስለአባቱም ሆነ ስለወንድሙ ምንም መስማት እንደማይፈልግ እና ቢሞቱም ግድ እንደሌለው አውቃለው፡፡››
‹‹ተይ እንደዛ አትበይ…..››
‹‹ወይ አንቺ ልጅ ስንት ነገር ውስጥ አስገባሺኝ..ስለእሱ ለማወቅ ለምንድነው የፈለግሽው?፡››ስትል ዳግመኛ ጠየቀቻት፡፡
‹‹እንደምንም ብዬ በሰርጋችሁ ላይ እንዲገኝ ለማድረግ አስቤለው››
‹‹ምን?››አዲስአለም ክፉኛ ነው የደነገጠችው፡፡
‹‹ምነው መጥፎ ሀሳብ ነው እንዴ?››
‹‹አረ በፍጹም…ግን የሚሳካ እቅድ አይደለም….››
‹‹ከተሳካልኝስ?››
‹‹ከተሳካልሽማ….ለሚካኤል በሰርግ ላይ ሌላ ሰርግ ደገሽለት ማለት ይሆናል….በፊቱንም ይወድሻል በቃ የዘላለም ባለውለታው ነው የምትሆኚው››
ፀአዳ ‹‹ለማንኛውም ጉዳዩ በእኔና አንቺ መሀከል በሚስጥር ይያዝ …..ሚካኤል ሰምቶ ካልተሳካ ቅር እንዲሰኝ
አልፈልግም፡፡››ስትል አስጠነቀቀቻት፡፡
‹‹አታስቢ እኔም ባሌ በሰርጉ ሰሞን እንዲያዝንብኝ ስለማልፈልግ ..አልነግረውም…ለአንቺ ግን እንዲቀናሽ በቻልኩት መንገድ ሁሉ አግዝሻለው፡፡››
በዚህ ሁኔታ ነበር ከአዲስ አለም ስለዘሚካኤል የተወሰነ ነገር ማወቅ የቻለችው..ከዛ ወደ ሶሻል ሚዲያ ሄደችና እና ስለእሱ የተፃፉ የጋዜጣ አምዶችና በተለያየ ጊዜ የሰጣቸውን ቃለ መጠይቆችን ሰብስባ ማንበብና ማዳመጥ ነው የቀጠለችው…ይሄ ሂደት አንድ ሳምንት ነው የፈጀባት፡፡በዚህ ጊዜ በአምስት አመት ውስጥ ያወጣችውን ሶስት አልበሞችና ፤ከስምንት በላይ ነጠላ ዜማዎችን እየደጋገመች ያደመጠች ሲሆን እሱ የተሳተፈባቸውን ስምንት የሚሆኑ ፊልሞችንም በጽሞና መመልከት ችላለች፡፡
እና በዚህ አንድ ሳምንት ውስጥ ለአመታት የምታውቀው የቅርቧ ሰው እንደሆነ እንዲሰማት አድርጎታል..ያንን ስሜት ግራ አጋቢ ነው፡፡‹አይ በጣም የምወደው ወንድሜ የሚካኤል ወንድም ስለሆነ በእሱ እይን እሱንም ማየት ጀምሬለው ማለት ነው..›ስትል ለራሷ ማብራሪያ መስጠት ብትሞክርም ሊያሳምናት ግን አልቻለም፡፡
ደግሞ ስለሴሰኝነቱ..በየጊዜው ስለሚቀያይራቸው ሞዴል መሳይ ሴቶች፤ ከዝነኛ እንስቶች ጋር ስለሚጀምረው የፍቅር ግንኙነትና ስለመለያየቱ …ከስራው እኩል አንዳንዴም ከስራው በላይ ነው ሚያወራው፡፡እና ለእንደዚህ አይነት ሴት አውል የማይጨበጥ ሙልጭልጭ ወንድ ምን አይነት ስሜት ነው እየተሰማት ያለው….?መልስ የላትም፡፡ግን አሁን ልታገኘውና ልትጋፈጠው ወስናለች..ዝግጅቷንም ጨርሳለች፡፡
///
ፀደይ ባደረገችው ጥናት እና በሰበሰበችው መረጃ መሰረት የሚካኤል መንታ ወንድም የሆነው ዘሚካኤልን ለማናገር አንድ ብቸኛ መንገድ ብቻ እንዳላት ተረድታለች፡፡በሳምንት ሶስት ቀን በሚሰራበት በከተማዋ ታዋቂ ናይት ክለብ ተገኝታ እድሏን መሞከር ፡፡ከእሷ ባህሪ አንጻር እንደዛ አይነት ቦታ ተገኝታ የማታውቀውን ሰው ማናገር በጣም ከባድ የቤት ሰራ ነው፡፡ቢሆንም የግድ ልትወጣው የሚገባ ተግባር እንደሆነ እራሷን አሳምናለች፡፡
ባለፉት ሁለት ቀን ውስጥ የተባለው ናይት ክለብ ውስጥ በውድቅት ለሊት በመገኘት እሱ ሲዘፍን እና በቀበጥ አድናቂዎቹ ሲሞገስና ሲሸለም መመልከት ብትችልም እሱን ተጠግቶ ለማናገር ያደረገችው ሙከራ ግን ሙሉ በሙሉ አልተሳካላትም ነበር፡፡ዛሬ ግን የግድ ሊሳካላት ይገባል..ምከንያቱም ሰርጉ ከአምስት ቀን በኃላ ነው፡፡ዛሬ አግኝታ ካላናገረችው…ወደእዚህ መጥታ ሌላ ሙከራ የምትሞክርበት ሌላ እድል የላትም፡፡
👍62❤20🥰3👏1
#አላገባህም
፡
፡
#ክፍል_አራት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
////
ዘሚካኤል ተገትሮ በቆመበት የክፍሉ መሀከላዊ ስፍራ እንደደነዘዘ ነው፡፡ልጅቱ አስር ለማይሞሉ ደቂቃዎች ብቻ አብራው ብታሳልፍም….ግን ደግሞ ለቀናት ያህል ያቀፋትና ለሳዕታት ሲስማት የቆየ አይነት ስሜት ነው እየተሰማው ያለው…‹‹.ለምን ጉዳይ መጣች ምን ሰርታ ሄደች?››ብሎ ሲያስብ ሳይወድ ፈገግ አለ…ከቆመበት ተንቀሳቀሰና እጁ ላይ ያለውን የሰርግ የጥሪ ካርድ የያዘውን ፖስታ በራፉ አጠገብ በሚገኘው ቆሻሻ ማጠረቀሚያ ቅርጫት ውስጥ ጨምድዶ ወረወረው፡፡
ለዛች ስሟን እንኳን ላልነገረችው ሴት ልጅ እንደነገራት በዚህ አለም ምንም አይነት ወንድም ሆነ ቤተሰብ አያስፈልገውም እና ወደ የትኛውም ሰርግ የመሄድ ፍላጎት የለውም። እንደውም ከተቻለው ስለቤተሰብ በውስጡ የቀረውን እንጥፍጣፊ ትዝታ ከልቡ አሟጦ መሰረዝ ነው ፍላጎቱ፡፡
ከወገብ በላይ ራቁቱን መሆኑን ትዝ ሲለው ወደጠረጴዛው ሄደና ያወለቀውን ልብስ መልሶ ለበሰው..መጀመሪያ እቅዱ ቀጣይ የሙዚቃ ማቅረቢያ ሰዓቱ እስኪደርስ ድረስ ሻወር ገብቶ ከተለቃለቀ በኃላ 30 ወይም 40 ደቂቃ መተኛትና እረፍት መውሰድ ነበር፡፡አሁን ግን ሻወር የመውሰድም ሆነ የመተኛት ፍላጎቱ ከውስጡ በኖ ጠፍቷል…ቀጥታ ሶፋው ላይ ሄደና ተቀመጠ፡፡ፊትለፊት ካለው ጠረጴዛ ላይ ያለውን የውስኪ ጠርሙስ አነሳና ከፍቶ በብርጭቆ ቀድቶ እየተጎነጨ ማሰላሰል ጀመረ….
‹‹ይህቺ ልጅ ምኑን ነክታ እንዴት ስሜቱን ድፍርስርስ አድርጋ እንደሄደች አያውቅም…ወንድሙ ላይ የያዘበት ቂምና የተበሳጨበት ብስጭት አሁንም ትኩስ ነው፡፡
‹‹ግን የዛን ጊዜ ፈቅዶልኝ አባቴን በዛ ቢላዋ ጨቅጭቄ ብገድለው ኖሮስ…?››ሁል ጊዜ እራሱን የሚጠይቀው ጥያቄ ነው፡፡
አዎ ወንድሙ በድብድብ እና በትግል ባያስቆመው ኖሮ እሱም ይሄን ጊዜ የእድሜ ልክ ፍርድ ተፈርዶበት በአባቱ ምትክ እስር ቤት ውስጥ ተቆልፎበት ተስፋ የሌለው ህይወት ይኖር እንደነበረ…እርግጠኛ ነው፡፡
‹‹ታዲያ እኮ ሚካኤል ወንድምህ የእድሜ ልክ ባለውለታህ እንጂ ጠላትህ አይደለም?››አለው አእምሮው፡፡
‹‹ለምን..ያማ እውነት አይደለም….እሱ እኮ እንደዛ ያደረገው እኔን ከመከራ ለማትረፍ አስቦ ሳይሆን ለዛ ጨካኝ እና ገዳይ አባቱ ለማገዝ ፈልጎ ነው››
‹‹አይ እሱ የአንተ አእምሮ አንሻፎ የተረጎመው ትርጉም ነው…እንደዛም ቢሆን እንኳን በዛ ታሪክ ውስጥ ዋናው ተጠቃሚ አንተ ነህ፡፡በወቅቱ ዝም ብሎህ ያሰብከውን እንድታደርግ ቢፈቅድልህ ኖሮ ዛሬ በዚህ ጊዜ ዝነኛው ድምፃዊና ተዋናዩ ዘሚካኤል የለም ነበር…ሀመር መኪና የሚነዳው…የተንጣለለ ውድና ውብ ቪላ ቤት ውስጥ የሚኖረው…ከአደባባይ እስከቤተመንግስት የሚታወቀውና የሚጋበዘው የመገናኛ ብዙሀኖች የዜና ማጣፈጫ የሆነው ዘሚካኤል አይኖርም ነበር፡፡››ሲል እራሱን በራሱ በዝርዝር አስረዳ፡፡
የአእምሮው የእርስ በርስ ጭቅጭቅ ከዚህ በላይ ማስቀጠል አልቻለም..ምክንያቱም በንዴትና በቁጭት አእምሮው ብቻ ሳይሆን መላ ሰውነቱ እየጋለበት ነው፡፡ጠረጴዛው ላይ ያለውን ብርጭቆ አነሳና ጠቀም አድርጎ ተጎነጨለት እና መልሶ አስቀመጠው፡፡
ከዛ ስለሌላ ነገር ለማሰብ ሞከረ ..ግን አሁንም አእምሮውን የሞላችው ያቺ ከደቂቃዎች በፊት ከሰውነቱ ለጥፎ ያቀፋትና ለሁለት ሰከንድ ሲስማት የነበረችው ሴት ነች፡፡‹‹ቆይ ይህቺ ልጅ ምን የተለየ ነገር ቢኖራት ነው ከአእምሮዬ ልትወጣ ያልቻለችው ?››እራሱን ጠየቀ…‹‹ከንፈሯ ላይ አስማት አለ መሰለኝ…››አለና ፈገግ አለ….‹‹ምን አለ ስሟን እና የሞባይል ቁጥሯን ብጠይቃት ኖሮ…?››በጣም ተቆጨ፡፡
ደግሞ እሷም እሱን በምንም አይነት ሁኔታ ደግማ የማግኘት ፍላጎት እንደሌላት በሚያሳይ ሁኔታ ነው የመጣችበትን ጉዳይ ተናግራ የጥሪ ካርድን እጁ ላይ አስቀምጣ ነው ውልቅ ብላ የሄደችው፡፡
‹‹ባለትዳር ትሆን እንዴ?››የሚል ሀሳብ በአእምሮ ብልጭ አለበት፡፡
ሀሳብን መቋጫ ሳያበጅለት በራፉ በስሱ ተቆረቆረ…ብርጭቆ ውስጥ የቀረችውን ውስኪ ጨለጠና ሶፋውን ለቆ ወደበራፉ ሄደ ..ቀጣይ ዝግጅቱን የሚያቀርብበት ጊዜ መድረሱን ለማሳወቅ በራፉን እንደቆረቆሩ ያውቀል..በራፉን ከፍቶ ሲወጣ ንቁ ሆነው የሚጠብቁት ሁለት ወጠምሻ ጋርዶች ከግራና ከቀኝ ከበቡት፡፡ ሁለት እርምጃ ከተራመደ በኃላ የሆነ ነገር ወደኃላ ሳበው…መልሶ ፊቱን ዞረና ወደክፍሉ ተመለሰ….ከውስጥ በኩል ከበራፉ በስተቀኝ ወዳለው የቆሻሻ ማጠራቀሚያ ባስኬት አጎነበሰና አጣጥፎ የጣለውን የሰርግ ጥሪ ወረቀት አነሳ ፡፡የሱሪ ኋላ ኪስ ውስጥ ጨመረውና መልሶ ወጣ..ለምን እንዲህ እንዳደረገ ቢጠየቅ ምንም አይነት መልስ የለውም …እንዲሁ በደመነፍስ ያደረገው ነገር ነው፡፡
////
አሁን የዘሚካኤል ምስል ከሙሉ አቋሙ ጋር በአእምሯዋ እየተራወጠ ነው፡፡ሁለቱ ወንድማማቾች ከቁመትና ከፀባይ ውጭ በሌላው ነገር በሚያስደንቅ ሁኔታ ይመሳሰላሉ። የሚካኤል ባህሪያት ከዘሚካኤል ትንሽ ደብዘዝ ያሉ ነበሩ እና የዓይኑ ቀለም ንፁህ ፣ ጠንከር ያለ ሰማያዊ ነበረ ፣ ግን ሁለቱም ሰዎች ተመሳሳይ ውብ ፈገግታ፣ ክብ የፊት ቅርፅ እና ሰልካካ አፍንጫ.. ወተት ከመሰሉ ነጫጭ ድርድር ጥርሶች ጋር አላቸው፤››
እየሾፈረች ያለችውን ቪታራ መኪና ኤክስፐረስ መንገድ ውስጥ አስገብታ ወደ አዳማ እያሽከረከረች ሲሆን አሁንም ስለዛ ዘ-ሚካኤል ስለሚባለው ድምጻዊ ነው የምታሰላስለው፡፡ለሊት 8 ሰዓት ላይ ከእሱ ተለይታ እዛው በአቅራቢያው ወደተከራየችው ፕንሲዬን ሄዳ ለመተኛት ብትሞክርም ምንም እንቅልፍ በአይኗ ሳይዞር እንዲሁ ስትበሳጭና ስትገላበጥ ነው ያደረችው፡፡
ስለእሱ ማሰብ የጀመረችው ቀደም ብላ ታሪኩን ከየጋዜጦችና ከዪቲዩብ ቻናሎች እየሰበሰበች በምታዳምጥበት ጊዜ ነው፡፡እርግጥ ታውቀለች በዩቲዩቭ የቀረበ ዜና ሁሉ በተለይ ስለፍቅርና ፃታዊ ግንኙነት የሚነዙት አብዛኞቹ ተመልካች ለማግኘት የታስቡ…በውሸት የሚፈበረኩ እንደሚሆን ታምናለች..ግን ቢሆንም‹‹ እሳት በሌለበት ጭስ አይጨስም….››በማለት ለሰው ስሜት የማይጨነቅ ጋጠወጥ ወሲባም አድርጋ ስላው ነበር፡፡እና ደግሞ ለሊት እንዳየችው አልተሳሳተችም…በዛ ለሊት እዛ ክፍል ውስጥ ሲያገኛት መጀመሪያ ያደረገው ወደራሱ ስቦ ከንፈሯ ላይ መጣበቅ ነው…..ስለዛች ቅፅበት ስታስብ ከንፈሯ ተንቀጠቀጠባት….የሚያበሳጨው ደግሞ ለማንም ሴት ግርማ ሞገሱንና ውበቱን ለመቋቋም አስቸጋሪ የሆነ ሰው መሆኑን በራሷ ማረጋገጧ ነው…ባለፉት ስድስት አመታት በጣም ብዙ ከሆኑ ወንዶች በብዙ የተለያዩ አጋጣሚዎች ሊፈታተኗት ሞክረው ሾልካና አሳስቃ ..አንዳንዱንም ተኮሳትራና አስፈራርታ እራሷን ማትረፍ ችላለች..ከእሱ ጋር ግን በአንድ እይታ ነው ተዝለፍልፋ እቅፉ ውስጥ የወደቀችው፡፡
እንደምንም ከእቅፉ ወጥታ ለማምለጥ ወደበራፉ በምትራመድበት ጊዜ እንኳን ተንደርድሮ መጥቶ እጇን ይዞ ጎትቶ እንዲያስቀራት እና ተሸክሞ ሶፋው ላይ እንዲጥላት በውስጧ እየተመኘች ነበር፡፡ግን በተመሳሳይ ጊዜ እንደዛ በመመኘቷ እራሷን ስትወቅስና ስትራገም ነበር፡፡
፡
፡
#ክፍል_አራት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
////
ዘሚካኤል ተገትሮ በቆመበት የክፍሉ መሀከላዊ ስፍራ እንደደነዘዘ ነው፡፡ልጅቱ አስር ለማይሞሉ ደቂቃዎች ብቻ አብራው ብታሳልፍም….ግን ደግሞ ለቀናት ያህል ያቀፋትና ለሳዕታት ሲስማት የቆየ አይነት ስሜት ነው እየተሰማው ያለው…‹‹.ለምን ጉዳይ መጣች ምን ሰርታ ሄደች?››ብሎ ሲያስብ ሳይወድ ፈገግ አለ…ከቆመበት ተንቀሳቀሰና እጁ ላይ ያለውን የሰርግ የጥሪ ካርድ የያዘውን ፖስታ በራፉ አጠገብ በሚገኘው ቆሻሻ ማጠረቀሚያ ቅርጫት ውስጥ ጨምድዶ ወረወረው፡፡
ለዛች ስሟን እንኳን ላልነገረችው ሴት ልጅ እንደነገራት በዚህ አለም ምንም አይነት ወንድም ሆነ ቤተሰብ አያስፈልገውም እና ወደ የትኛውም ሰርግ የመሄድ ፍላጎት የለውም። እንደውም ከተቻለው ስለቤተሰብ በውስጡ የቀረውን እንጥፍጣፊ ትዝታ ከልቡ አሟጦ መሰረዝ ነው ፍላጎቱ፡፡
ከወገብ በላይ ራቁቱን መሆኑን ትዝ ሲለው ወደጠረጴዛው ሄደና ያወለቀውን ልብስ መልሶ ለበሰው..መጀመሪያ እቅዱ ቀጣይ የሙዚቃ ማቅረቢያ ሰዓቱ እስኪደርስ ድረስ ሻወር ገብቶ ከተለቃለቀ በኃላ 30 ወይም 40 ደቂቃ መተኛትና እረፍት መውሰድ ነበር፡፡አሁን ግን ሻወር የመውሰድም ሆነ የመተኛት ፍላጎቱ ከውስጡ በኖ ጠፍቷል…ቀጥታ ሶፋው ላይ ሄደና ተቀመጠ፡፡ፊትለፊት ካለው ጠረጴዛ ላይ ያለውን የውስኪ ጠርሙስ አነሳና ከፍቶ በብርጭቆ ቀድቶ እየተጎነጨ ማሰላሰል ጀመረ….
‹‹ይህቺ ልጅ ምኑን ነክታ እንዴት ስሜቱን ድፍርስርስ አድርጋ እንደሄደች አያውቅም…ወንድሙ ላይ የያዘበት ቂምና የተበሳጨበት ብስጭት አሁንም ትኩስ ነው፡፡
‹‹ግን የዛን ጊዜ ፈቅዶልኝ አባቴን በዛ ቢላዋ ጨቅጭቄ ብገድለው ኖሮስ…?››ሁል ጊዜ እራሱን የሚጠይቀው ጥያቄ ነው፡፡
አዎ ወንድሙ በድብድብ እና በትግል ባያስቆመው ኖሮ እሱም ይሄን ጊዜ የእድሜ ልክ ፍርድ ተፈርዶበት በአባቱ ምትክ እስር ቤት ውስጥ ተቆልፎበት ተስፋ የሌለው ህይወት ይኖር እንደነበረ…እርግጠኛ ነው፡፡
‹‹ታዲያ እኮ ሚካኤል ወንድምህ የእድሜ ልክ ባለውለታህ እንጂ ጠላትህ አይደለም?››አለው አእምሮው፡፡
‹‹ለምን..ያማ እውነት አይደለም….እሱ እኮ እንደዛ ያደረገው እኔን ከመከራ ለማትረፍ አስቦ ሳይሆን ለዛ ጨካኝ እና ገዳይ አባቱ ለማገዝ ፈልጎ ነው››
‹‹አይ እሱ የአንተ አእምሮ አንሻፎ የተረጎመው ትርጉም ነው…እንደዛም ቢሆን እንኳን በዛ ታሪክ ውስጥ ዋናው ተጠቃሚ አንተ ነህ፡፡በወቅቱ ዝም ብሎህ ያሰብከውን እንድታደርግ ቢፈቅድልህ ኖሮ ዛሬ በዚህ ጊዜ ዝነኛው ድምፃዊና ተዋናዩ ዘሚካኤል የለም ነበር…ሀመር መኪና የሚነዳው…የተንጣለለ ውድና ውብ ቪላ ቤት ውስጥ የሚኖረው…ከአደባባይ እስከቤተመንግስት የሚታወቀውና የሚጋበዘው የመገናኛ ብዙሀኖች የዜና ማጣፈጫ የሆነው ዘሚካኤል አይኖርም ነበር፡፡››ሲል እራሱን በራሱ በዝርዝር አስረዳ፡፡
የአእምሮው የእርስ በርስ ጭቅጭቅ ከዚህ በላይ ማስቀጠል አልቻለም..ምክንያቱም በንዴትና በቁጭት አእምሮው ብቻ ሳይሆን መላ ሰውነቱ እየጋለበት ነው፡፡ጠረጴዛው ላይ ያለውን ብርጭቆ አነሳና ጠቀም አድርጎ ተጎነጨለት እና መልሶ አስቀመጠው፡፡
ከዛ ስለሌላ ነገር ለማሰብ ሞከረ ..ግን አሁንም አእምሮውን የሞላችው ያቺ ከደቂቃዎች በፊት ከሰውነቱ ለጥፎ ያቀፋትና ለሁለት ሰከንድ ሲስማት የነበረችው ሴት ነች፡፡‹‹ቆይ ይህቺ ልጅ ምን የተለየ ነገር ቢኖራት ነው ከአእምሮዬ ልትወጣ ያልቻለችው ?››እራሱን ጠየቀ…‹‹ከንፈሯ ላይ አስማት አለ መሰለኝ…››አለና ፈገግ አለ….‹‹ምን አለ ስሟን እና የሞባይል ቁጥሯን ብጠይቃት ኖሮ…?››በጣም ተቆጨ፡፡
ደግሞ እሷም እሱን በምንም አይነት ሁኔታ ደግማ የማግኘት ፍላጎት እንደሌላት በሚያሳይ ሁኔታ ነው የመጣችበትን ጉዳይ ተናግራ የጥሪ ካርድን እጁ ላይ አስቀምጣ ነው ውልቅ ብላ የሄደችው፡፡
‹‹ባለትዳር ትሆን እንዴ?››የሚል ሀሳብ በአእምሮ ብልጭ አለበት፡፡
ሀሳብን መቋጫ ሳያበጅለት በራፉ በስሱ ተቆረቆረ…ብርጭቆ ውስጥ የቀረችውን ውስኪ ጨለጠና ሶፋውን ለቆ ወደበራፉ ሄደ ..ቀጣይ ዝግጅቱን የሚያቀርብበት ጊዜ መድረሱን ለማሳወቅ በራፉን እንደቆረቆሩ ያውቀል..በራፉን ከፍቶ ሲወጣ ንቁ ሆነው የሚጠብቁት ሁለት ወጠምሻ ጋርዶች ከግራና ከቀኝ ከበቡት፡፡ ሁለት እርምጃ ከተራመደ በኃላ የሆነ ነገር ወደኃላ ሳበው…መልሶ ፊቱን ዞረና ወደክፍሉ ተመለሰ….ከውስጥ በኩል ከበራፉ በስተቀኝ ወዳለው የቆሻሻ ማጠራቀሚያ ባስኬት አጎነበሰና አጣጥፎ የጣለውን የሰርግ ጥሪ ወረቀት አነሳ ፡፡የሱሪ ኋላ ኪስ ውስጥ ጨመረውና መልሶ ወጣ..ለምን እንዲህ እንዳደረገ ቢጠየቅ ምንም አይነት መልስ የለውም …እንዲሁ በደመነፍስ ያደረገው ነገር ነው፡፡
////
አሁን የዘሚካኤል ምስል ከሙሉ አቋሙ ጋር በአእምሯዋ እየተራወጠ ነው፡፡ሁለቱ ወንድማማቾች ከቁመትና ከፀባይ ውጭ በሌላው ነገር በሚያስደንቅ ሁኔታ ይመሳሰላሉ። የሚካኤል ባህሪያት ከዘሚካኤል ትንሽ ደብዘዝ ያሉ ነበሩ እና የዓይኑ ቀለም ንፁህ ፣ ጠንከር ያለ ሰማያዊ ነበረ ፣ ግን ሁለቱም ሰዎች ተመሳሳይ ውብ ፈገግታ፣ ክብ የፊት ቅርፅ እና ሰልካካ አፍንጫ.. ወተት ከመሰሉ ነጫጭ ድርድር ጥርሶች ጋር አላቸው፤››
እየሾፈረች ያለችውን ቪታራ መኪና ኤክስፐረስ መንገድ ውስጥ አስገብታ ወደ አዳማ እያሽከረከረች ሲሆን አሁንም ስለዛ ዘ-ሚካኤል ስለሚባለው ድምጻዊ ነው የምታሰላስለው፡፡ለሊት 8 ሰዓት ላይ ከእሱ ተለይታ እዛው በአቅራቢያው ወደተከራየችው ፕንሲዬን ሄዳ ለመተኛት ብትሞክርም ምንም እንቅልፍ በአይኗ ሳይዞር እንዲሁ ስትበሳጭና ስትገላበጥ ነው ያደረችው፡፡
ስለእሱ ማሰብ የጀመረችው ቀደም ብላ ታሪኩን ከየጋዜጦችና ከዪቲዩብ ቻናሎች እየሰበሰበች በምታዳምጥበት ጊዜ ነው፡፡እርግጥ ታውቀለች በዩቲዩቭ የቀረበ ዜና ሁሉ በተለይ ስለፍቅርና ፃታዊ ግንኙነት የሚነዙት አብዛኞቹ ተመልካች ለማግኘት የታስቡ…በውሸት የሚፈበረኩ እንደሚሆን ታምናለች..ግን ቢሆንም‹‹ እሳት በሌለበት ጭስ አይጨስም….››በማለት ለሰው ስሜት የማይጨነቅ ጋጠወጥ ወሲባም አድርጋ ስላው ነበር፡፡እና ደግሞ ለሊት እንዳየችው አልተሳሳተችም…በዛ ለሊት እዛ ክፍል ውስጥ ሲያገኛት መጀመሪያ ያደረገው ወደራሱ ስቦ ከንፈሯ ላይ መጣበቅ ነው…..ስለዛች ቅፅበት ስታስብ ከንፈሯ ተንቀጠቀጠባት….የሚያበሳጨው ደግሞ ለማንም ሴት ግርማ ሞገሱንና ውበቱን ለመቋቋም አስቸጋሪ የሆነ ሰው መሆኑን በራሷ ማረጋገጧ ነው…ባለፉት ስድስት አመታት በጣም ብዙ ከሆኑ ወንዶች በብዙ የተለያዩ አጋጣሚዎች ሊፈታተኗት ሞክረው ሾልካና አሳስቃ ..አንዳንዱንም ተኮሳትራና አስፈራርታ እራሷን ማትረፍ ችላለች..ከእሱ ጋር ግን በአንድ እይታ ነው ተዝለፍልፋ እቅፉ ውስጥ የወደቀችው፡፡
እንደምንም ከእቅፉ ወጥታ ለማምለጥ ወደበራፉ በምትራመድበት ጊዜ እንኳን ተንደርድሮ መጥቶ እጇን ይዞ ጎትቶ እንዲያስቀራት እና ተሸክሞ ሶፋው ላይ እንዲጥላት በውስጧ እየተመኘች ነበር፡፡ግን በተመሳሳይ ጊዜ እንደዛ በመመኘቷ እራሷን ስትወቅስና ስትራገም ነበር፡፡
👍61❤13👏1
#አላገባህም
፡
፡
#ምዕራፍ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
፡
፡
///
‹‹ እንዴት ናችሁ.?.የሴት ወሬ ላይ ነበራችሁ መሰለኝ….በመምጣቴ ምቾት አልተሰማችሁም››አለ፡፡
‹‹እንዴ ባልዬው የሴት ወሬ ደግሞ ምንድነው?››ስትል አዲስ አለም ጠየቀችው፡፡
‹‹ያው ወንዷችን ማማት ነዋ››ሲል በፈገግታ መለሰላት፡፡
‹‹አንተ እንደዚህማ አትለንም….በዚህ ፀባይህ ላላገባህ እችላለው…የደገስከው ድግስ ብላሽ እንዳይሆንብህ
ፀአዳ ጣልቃ ገባች‹‹አንቺ እንደዛማ አታስፈራሪውም..እስኪ ልብ ይኑርሽና እምቢ በይው….የልጅ እናቷን ሳይሆን ልጃገረዶችን ነው የማንጋጋለት››ስትል መለሰች፡፡
‹‹አንቺ እስስት ለሁለታችንም እኮ ነው እየተሞገትኩ ያለሁት››
‹‹ያንቺን ሙግት አልፈልግም …ይልቅ ሚካኤል… አንተን እና አዲስአለምን ይቅርታ ልጠይቅህ ፈልጌ ነበር። ››አለችው ኮስተር ብላ፡፡
‹‹ምነው ምን ተፈጠረ?››ሚካኤል ብቻ ሳይሆን አዲስአለምም ያልጠበቀችው ስለነበር ግራ ተጋባች፡፡
‹‹ወንድምህን ዘሚካኤል በሰርጋችሁ ቀን እንዲገኝ ለማድረግ የተቻለኝን ጥሬ ነበር…ግን አልተሳካልኝም፣ አሁን የሚመጣበት ምንም ዕድል የለም።››አለችው፡፡
‹‹ለምን ይቅርታ ትጠይቂያለሽ ? እሱ እንደማይመጣ አስቀድመን እናውቅ ነበር፣››በማለት ሚካኤል ተናገረ፡፡
አሁን ግራ የመጋባቱ ተራ የራሷ የፀዳ ሆነ‹‹ቆይ ለመሞከር እንደሄድኩ ታውቅ ነበር እንዴ?››ስትል በጥርጣሬ ተሞልታ ጠየቀችው፡፡
ፈራ ተባ እያለ በሹክሹክታ‹‹አዎ..አውቅ ነበር››አላት፡፡
ወደአዲስአለም ዞረችና‹‹አንቺ በቃ ሚስጥር የሚባል ነገር አታውቂም..ለዛውም እንዳትነግሪው ብዬ አስጠንቅቄሽ?››
‹‹አንቺ ደግሞ ባልና ሚስት አንድ ሀምሳል አንድ አካል ናቸው ሲባል አልሰማሽም እንዴ? ከገዛ አካሌ ምን ብዬ ነው የምደብቀው?››
‹‹አረ የምትገርሚ ነሽ…ሚኪ ግን በጣም አዝናለው…››
‹‹ምን ያህል እንደሞከርሽና እንደጣርሽ አውቃለው….በእውነት አዲስ በነገረች ቀን እንባ አውጥቼ ነው ያለቀስኩት..ማንም ሰው እዲህ አይነት ነገር ላድርግለህ ብሎኝ አያውቅም ..እህቴ በጣም ነው የምወድሽ …በጣም ነው የማመሰግንሽ››አላት
‹‹እኔም በጣም ነው የምወድህ››አለችና ተንደርድራ ሄዳ ተጠመጠመችበት፡፡እሱም ተቀብሎ አቀፋት፡፡
‹‹እናንተ እኔንም እኮ አስቀናችሁኝ››አለችና ከተቀመጠችበት ሄዳ ሁለቱንም አንድ ላይ አቀፈቻቸው፡፡
///
መድረስ አይቀርም ለአመታት ሲታሰብበት እና ለወራት ሲለፋበት የነበር የሰርግ ቀን ደርሶ አዳራሽ ሙሉ እድምተኞች ሙሽሮቹን አጅቦ ሽር ብትን እያሉ ነው፡፡ ፀአዳ በህይወቷ ከዚህ በፊት እንደዚህ አይነት ደስታና ፈንጠዝያ ተሰምቷት አያውቅም?ከሙሽራዋ ጀርባ ሆና በደመቀ ሁኔታ የሚካሄደውን ስነስርዓት እየተከታተለች ነው፡፡በአዲስ አለም የሰርግ ቀሚስ ላይ ያለው የተራቀቀ ዶቃ በመስታወት ላይ ሲያርፍ በተብረቀረቀ ብርሃን አንጸባርቆ መልሶ ወደውስጥ ሲረጭ ስትመለከት በተረት አለም ውስጥ ስላሉ ልዕልቶች እንድታስብ አደረጋት። የአጋቢውን ፓስተር ድምጽ ላይ ለማተኮር ሞክራለች። እሷ ራሷ የለበሰችው ቀሚስ ልዩ አይነት ስሜት እንዲሰማት አድርጓታል…በህይወቷ መቼ ቀሚስ ለብሳ እንደነበረ አታስታውስም፡፡ ምን አልባት ከቤተሰቦቾ ጠፍታ ከወጣች በኃላ ቀሚስ ጨርሱኑ ለብሳ አታውቅም ይሆናል…ሴት መሆኗ እንዲሰማት አትፈልግም…ጠንካራ ታጋይ ሆና ልጇን ማሳደግና ህይወትና ማሸነፍ ብቻ ነው እቅዷ ..ቀሚስ መልበስ ለስላሳ የሚያደርጋት ይመስላታል…በምን ምክንያት እንደዛ ልታስብ እንደቻለች አታውቅም..ግን ደግሞ ትክክል ነበረች፡፡ ይሄው ዛሬ የተለየ ስሜት እየተሰማት ነው…ሴትነቷ ጎልቶ እየበራ ነው…ይሄ ደግሟ ለሚመለከቷት ሰዎች ብቻ ሳይሆን… ለራሷም በደንብ ታውቋታል፡፡ አዲስአለም የሚካኤልን እጅ በመያዝ አጋቢው ፓስተሩ የሚላትን ጥምረታቸውን የሚያበስሩ ውብ ቃላትን ጥርት ባለ ድምፅ ስትደግም ይሰማል… ።
በመከራህም ሆነ በደስታ ጊዜ… ላልለይህ ቃል እገባለው፡፡
በሀዘንህም ሆነ በደስታህ …ጊዜ ከጎንህ ልሆን ቃል እገባለው፡፡
በጤንነትህም ሆነ በህመምህ ጊዜ …ከጎንህ ላልለይ ቃል እገባልው፡፡
ቀላበቱን አውጥቶ አጠለቀላት እሷም አጠለቀችለት፡፡እርስ በርስ እንዲሳሳሙ ተደረገ….ፀደይ በምታየው ነገር ሁሉ አንሳፋፊ አይነት አስካሪ ስሜት እየተሰማት ነው፡፡
እሷ ከረጅም ጊዜ በፊት ነው በደስታ ማመን ያቆመችው፣ ነገር ግን እዚህ ውብ ቦታ ላይ ሆና አዲስአለም እና ሚካኤል ከዚህች ደቂቃ ጀምሮ ባልና ሚስት መሆናቸውን በፓስተሩ ሲታወጅ ስትሰማ ከቁጥጥሯ ውጭ በሆነ ደስታ ተገፋፍታ ከጣሪያ በላይ ‹‹…እልልልልል….›› ስትል አዳራሹን አናጋችው..በዙሪያዋ ያሉ ሚዜዎችና አጃቢዎች ተቀላቀሏት…ዘፈኑና ጭፈራው ቀጠለ..፡፡
///
ዘሚካኤል አዳራሽ ውስጥ ገብቶ ወንበር ከያዘ ደቂቆች አልፈውታል፡፡በአይኑ እየፈለጋት ነው፡፡‹‹በፈጣሪ ስም ወዴት ሄዳሽ ነው?››አጉረመረመ፡፡
ቢፌ የተዘረጋበትን የተንቆጠቆጠ የድግስ አዳራሽ ውብ ሆኖ ይታያል፣ የሰርጉ ድግስ አሁን በደማቅ ሁኔታ እየተካሄደ ነው እና ወደ ሁለት መቶ የሚጠጉ እንግዶች በግዙፉ አዳራሽ ሽር ብትን እያሉ እና እየተዝናኑ ነበር።
‹‹አንድ ባልና ሚስት እንዴት በዚህ መጠን ብዙ ጓደኞች እና ወዳጆች ሊኖራቸው ቻለ?››ሲል አሰበ ፡፡ እና ደግሞ ሁሉም ወደ እሱ ለመቅረብ እና ከእሱ ጋር ውስን ቃላትን ለመለዋወጥም ፈልገው ሲቁነጠነጡ ታዘበ ። እሱ ግን ቀልቡም አይኑም እየተንከራተተ ያለው አንዲትን ሴት ለማየት ነው ።ድንገት ከመድረክ ላይ ከሙሽሮቹ ጀርባ ሆና ተመለከታት፡፡ ግን ወዲያው ተሰወረችበት ፡፡‹‹ዘሚካኤል አረ እራስህን ሰብስብ ››ሲል ራሱን ገሰፀ…ፊቱን ወደግድግዳ አዞረና በእጁ የያዘውን መጠጥ እየተጎነጨ ዘና ለማለት ሞከረ። ቢያንስ እንደዛ በማድረጉ በአይኖቻቸው ሲያሳድዱት የነበሩትን ጎረምሳ ልጃገረዶችን መገላገል ችሏል ፡፡
‹‹ወደዚህ ተንደርድሬ እንድመጣ ያደረገኝ ምንድን ነው?››እራሱን ጠየቀ፡፡ትላንት አመሻሹ ላይ ወደ ዱባይ የመብረር እቅድ ነበረው፡፡ትኬት ሁሉ ቆርጦ ነበር፡፡ከአምስት ቀን በኃላ የሚጀመርና ለተከታታይ ሶስት ቀን የሚካሄድ የሙዚቃ ድግስ አለው፡፡ከአምስት ቀን አስቀድሞ የሚጎዘው…ቀደም ብሎ ከአካባቢው ሁኔታና የአየር ጻባይ ጋር ለመለማመድና ለዝግጅቱ ትኩረት ለመስጠት ስለፈለገ ነበር፡፡እና በፕሮግራሙ መሰረት ሻንጣውና ሸክፎ ወደቦሌ መጓዝ ጀምሮ ነበር..ግን በመንገዱ ላይ የሚያያቸውን ቢል ቦርዶች ሁሉ የልጅቷን ምስል የያዙ እየመሰሉት ሲደነግጥና ፈፅሞ ሊቆጣጠረው የማይችል ስሜት ውስጡ ሲያሸብረው..ወዲያው ስልኩን አውጥቶ ለኤጀንቱ ነበር የደወለው፡፡
‹‹ሄሎ ይቅርታ ጥሩ ስሜት እየተሰማኝ ስላልሆነ ዛሬ መብረር አልችልም››አለው፡፡
‹‹ምነው..ምን ተፈጠረ?››
‹‹እያመመኝ ነው…አሁን ቦሌ አየር ማረፊያ እየተቃረብኩ ነበር..ግን ወደቤቴ ልመለስ ነው…በረራውን ለሌላ ቀን እንዲሸጋገር አድርግ፡፡››
‹‹ለመቼ ለነገ ላድርገው….?››
‹‹ነገ እንደሚሻለኝ በምን አውቃለው…?ምናልባት ተነገ ወዲያ››
‹‹አውቀሀል …?ዝግጅቱ 5 ቀን እኮ ነው የቀረው››
፡
፡
#ምዕራፍ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
፡
፡
///
‹‹ እንዴት ናችሁ.?.የሴት ወሬ ላይ ነበራችሁ መሰለኝ….በመምጣቴ ምቾት አልተሰማችሁም››አለ፡፡
‹‹እንዴ ባልዬው የሴት ወሬ ደግሞ ምንድነው?››ስትል አዲስ አለም ጠየቀችው፡፡
‹‹ያው ወንዷችን ማማት ነዋ››ሲል በፈገግታ መለሰላት፡፡
‹‹አንተ እንደዚህማ አትለንም….በዚህ ፀባይህ ላላገባህ እችላለው…የደገስከው ድግስ ብላሽ እንዳይሆንብህ
ፀአዳ ጣልቃ ገባች‹‹አንቺ እንደዛማ አታስፈራሪውም..እስኪ ልብ ይኑርሽና እምቢ በይው….የልጅ እናቷን ሳይሆን ልጃገረዶችን ነው የማንጋጋለት››ስትል መለሰች፡፡
‹‹አንቺ እስስት ለሁለታችንም እኮ ነው እየተሞገትኩ ያለሁት››
‹‹ያንቺን ሙግት አልፈልግም …ይልቅ ሚካኤል… አንተን እና አዲስአለምን ይቅርታ ልጠይቅህ ፈልጌ ነበር። ››አለችው ኮስተር ብላ፡፡
‹‹ምነው ምን ተፈጠረ?››ሚካኤል ብቻ ሳይሆን አዲስአለምም ያልጠበቀችው ስለነበር ግራ ተጋባች፡፡
‹‹ወንድምህን ዘሚካኤል በሰርጋችሁ ቀን እንዲገኝ ለማድረግ የተቻለኝን ጥሬ ነበር…ግን አልተሳካልኝም፣ አሁን የሚመጣበት ምንም ዕድል የለም።››አለችው፡፡
‹‹ለምን ይቅርታ ትጠይቂያለሽ ? እሱ እንደማይመጣ አስቀድመን እናውቅ ነበር፣››በማለት ሚካኤል ተናገረ፡፡
አሁን ግራ የመጋባቱ ተራ የራሷ የፀዳ ሆነ‹‹ቆይ ለመሞከር እንደሄድኩ ታውቅ ነበር እንዴ?››ስትል በጥርጣሬ ተሞልታ ጠየቀችው፡፡
ፈራ ተባ እያለ በሹክሹክታ‹‹አዎ..አውቅ ነበር››አላት፡፡
ወደአዲስአለም ዞረችና‹‹አንቺ በቃ ሚስጥር የሚባል ነገር አታውቂም..ለዛውም እንዳትነግሪው ብዬ አስጠንቅቄሽ?››
‹‹አንቺ ደግሞ ባልና ሚስት አንድ ሀምሳል አንድ አካል ናቸው ሲባል አልሰማሽም እንዴ? ከገዛ አካሌ ምን ብዬ ነው የምደብቀው?››
‹‹አረ የምትገርሚ ነሽ…ሚኪ ግን በጣም አዝናለው…››
‹‹ምን ያህል እንደሞከርሽና እንደጣርሽ አውቃለው….በእውነት አዲስ በነገረች ቀን እንባ አውጥቼ ነው ያለቀስኩት..ማንም ሰው እዲህ አይነት ነገር ላድርግለህ ብሎኝ አያውቅም ..እህቴ በጣም ነው የምወድሽ …በጣም ነው የማመሰግንሽ››አላት
‹‹እኔም በጣም ነው የምወድህ››አለችና ተንደርድራ ሄዳ ተጠመጠመችበት፡፡እሱም ተቀብሎ አቀፋት፡፡
‹‹እናንተ እኔንም እኮ አስቀናችሁኝ››አለችና ከተቀመጠችበት ሄዳ ሁለቱንም አንድ ላይ አቀፈቻቸው፡፡
///
መድረስ አይቀርም ለአመታት ሲታሰብበት እና ለወራት ሲለፋበት የነበር የሰርግ ቀን ደርሶ አዳራሽ ሙሉ እድምተኞች ሙሽሮቹን አጅቦ ሽር ብትን እያሉ ነው፡፡ ፀአዳ በህይወቷ ከዚህ በፊት እንደዚህ አይነት ደስታና ፈንጠዝያ ተሰምቷት አያውቅም?ከሙሽራዋ ጀርባ ሆና በደመቀ ሁኔታ የሚካሄደውን ስነስርዓት እየተከታተለች ነው፡፡በአዲስ አለም የሰርግ ቀሚስ ላይ ያለው የተራቀቀ ዶቃ በመስታወት ላይ ሲያርፍ በተብረቀረቀ ብርሃን አንጸባርቆ መልሶ ወደውስጥ ሲረጭ ስትመለከት በተረት አለም ውስጥ ስላሉ ልዕልቶች እንድታስብ አደረጋት። የአጋቢውን ፓስተር ድምጽ ላይ ለማተኮር ሞክራለች። እሷ ራሷ የለበሰችው ቀሚስ ልዩ አይነት ስሜት እንዲሰማት አድርጓታል…በህይወቷ መቼ ቀሚስ ለብሳ እንደነበረ አታስታውስም፡፡ ምን አልባት ከቤተሰቦቾ ጠፍታ ከወጣች በኃላ ቀሚስ ጨርሱኑ ለብሳ አታውቅም ይሆናል…ሴት መሆኗ እንዲሰማት አትፈልግም…ጠንካራ ታጋይ ሆና ልጇን ማሳደግና ህይወትና ማሸነፍ ብቻ ነው እቅዷ ..ቀሚስ መልበስ ለስላሳ የሚያደርጋት ይመስላታል…በምን ምክንያት እንደዛ ልታስብ እንደቻለች አታውቅም..ግን ደግሞ ትክክል ነበረች፡፡ ይሄው ዛሬ የተለየ ስሜት እየተሰማት ነው…ሴትነቷ ጎልቶ እየበራ ነው…ይሄ ደግሟ ለሚመለከቷት ሰዎች ብቻ ሳይሆን… ለራሷም በደንብ ታውቋታል፡፡ አዲስአለም የሚካኤልን እጅ በመያዝ አጋቢው ፓስተሩ የሚላትን ጥምረታቸውን የሚያበስሩ ውብ ቃላትን ጥርት ባለ ድምፅ ስትደግም ይሰማል… ።
በመከራህም ሆነ በደስታ ጊዜ… ላልለይህ ቃል እገባለው፡፡
በሀዘንህም ሆነ በደስታህ …ጊዜ ከጎንህ ልሆን ቃል እገባለው፡፡
በጤንነትህም ሆነ በህመምህ ጊዜ …ከጎንህ ላልለይ ቃል እገባልው፡፡
ቀላበቱን አውጥቶ አጠለቀላት እሷም አጠለቀችለት፡፡እርስ በርስ እንዲሳሳሙ ተደረገ….ፀደይ በምታየው ነገር ሁሉ አንሳፋፊ አይነት አስካሪ ስሜት እየተሰማት ነው፡፡
እሷ ከረጅም ጊዜ በፊት ነው በደስታ ማመን ያቆመችው፣ ነገር ግን እዚህ ውብ ቦታ ላይ ሆና አዲስአለም እና ሚካኤል ከዚህች ደቂቃ ጀምሮ ባልና ሚስት መሆናቸውን በፓስተሩ ሲታወጅ ስትሰማ ከቁጥጥሯ ውጭ በሆነ ደስታ ተገፋፍታ ከጣሪያ በላይ ‹‹…እልልልልል….›› ስትል አዳራሹን አናጋችው..በዙሪያዋ ያሉ ሚዜዎችና አጃቢዎች ተቀላቀሏት…ዘፈኑና ጭፈራው ቀጠለ..፡፡
///
ዘሚካኤል አዳራሽ ውስጥ ገብቶ ወንበር ከያዘ ደቂቆች አልፈውታል፡፡በአይኑ እየፈለጋት ነው፡፡‹‹በፈጣሪ ስም ወዴት ሄዳሽ ነው?››አጉረመረመ፡፡
ቢፌ የተዘረጋበትን የተንቆጠቆጠ የድግስ አዳራሽ ውብ ሆኖ ይታያል፣ የሰርጉ ድግስ አሁን በደማቅ ሁኔታ እየተካሄደ ነው እና ወደ ሁለት መቶ የሚጠጉ እንግዶች በግዙፉ አዳራሽ ሽር ብትን እያሉ እና እየተዝናኑ ነበር።
‹‹አንድ ባልና ሚስት እንዴት በዚህ መጠን ብዙ ጓደኞች እና ወዳጆች ሊኖራቸው ቻለ?››ሲል አሰበ ፡፡ እና ደግሞ ሁሉም ወደ እሱ ለመቅረብ እና ከእሱ ጋር ውስን ቃላትን ለመለዋወጥም ፈልገው ሲቁነጠነጡ ታዘበ ። እሱ ግን ቀልቡም አይኑም እየተንከራተተ ያለው አንዲትን ሴት ለማየት ነው ።ድንገት ከመድረክ ላይ ከሙሽሮቹ ጀርባ ሆና ተመለከታት፡፡ ግን ወዲያው ተሰወረችበት ፡፡‹‹ዘሚካኤል አረ እራስህን ሰብስብ ››ሲል ራሱን ገሰፀ…ፊቱን ወደግድግዳ አዞረና በእጁ የያዘውን መጠጥ እየተጎነጨ ዘና ለማለት ሞከረ። ቢያንስ እንደዛ በማድረጉ በአይኖቻቸው ሲያሳድዱት የነበሩትን ጎረምሳ ልጃገረዶችን መገላገል ችሏል ፡፡
‹‹ወደዚህ ተንደርድሬ እንድመጣ ያደረገኝ ምንድን ነው?››እራሱን ጠየቀ፡፡ትላንት አመሻሹ ላይ ወደ ዱባይ የመብረር እቅድ ነበረው፡፡ትኬት ሁሉ ቆርጦ ነበር፡፡ከአምስት ቀን በኃላ የሚጀመርና ለተከታታይ ሶስት ቀን የሚካሄድ የሙዚቃ ድግስ አለው፡፡ከአምስት ቀን አስቀድሞ የሚጎዘው…ቀደም ብሎ ከአካባቢው ሁኔታና የአየር ጻባይ ጋር ለመለማመድና ለዝግጅቱ ትኩረት ለመስጠት ስለፈለገ ነበር፡፡እና በፕሮግራሙ መሰረት ሻንጣውና ሸክፎ ወደቦሌ መጓዝ ጀምሮ ነበር..ግን በመንገዱ ላይ የሚያያቸውን ቢል ቦርዶች ሁሉ የልጅቷን ምስል የያዙ እየመሰሉት ሲደነግጥና ፈፅሞ ሊቆጣጠረው የማይችል ስሜት ውስጡ ሲያሸብረው..ወዲያው ስልኩን አውጥቶ ለኤጀንቱ ነበር የደወለው፡፡
‹‹ሄሎ ይቅርታ ጥሩ ስሜት እየተሰማኝ ስላልሆነ ዛሬ መብረር አልችልም››አለው፡፡
‹‹ምነው..ምን ተፈጠረ?››
‹‹እያመመኝ ነው…አሁን ቦሌ አየር ማረፊያ እየተቃረብኩ ነበር..ግን ወደቤቴ ልመለስ ነው…በረራውን ለሌላ ቀን እንዲሸጋገር አድርግ፡፡››
‹‹ለመቼ ለነገ ላድርገው….?››
‹‹ነገ እንደሚሻለኝ በምን አውቃለው…?ምናልባት ተነገ ወዲያ››
‹‹አውቀሀል …?ዝግጅቱ 5 ቀን እኮ ነው የቀረው››
👍71❤14🥰1
#አላገባህም
፡
፡
#ክፍል_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
////
ዘሚካኤል ከሰዓታት በፊት የሰርጉን ስፍራ ለቆ መሄድ ነበረበት። ነገር ግን ከፀአዳ ተለይቶ መራመድ አልቻለም። ከሳምንት በፊት በእንጥልጥል የተወውን ጉዳይ መቋጫ ማበጀት አለበት፡፡በልቡ ጭራበት የሄደችው ሲኦል እሳት እየተንበለበለች መላ ሰውነቱ ትኩሳት እንደለቀቀችበት ነው…እንዴትም አድርጎ እንዴት እሱን ማስተካከል ያስፈልገዋል. ዛሬ ማታ።
ፀአዳ ለዘሚካኤል ቃል በገባችለት መሰረት ወደእሱ ለመሄድ ከውስጥ ወደአዳራሹ በተመለሰች ጊዜ በብዙ ውብና አማላይ ሴቶች ተከቦ ሲያውካካ ተመለከተችውና ከመንገዱ ለመራቅ ወሰነች - ባየችው ነገር ክፍት ነው ያላት…እንደዛ የማድረግ መብት የላትም ..ግን ከማንም ለመፎካከርና እሱን ሻሞ ለመሻማት ምንም አይነት እቅድ የላትም..እና እግሯና ወደኃላ ጎተተችና የአስተባባሪነቱን ስራዋን በትኩረት መስራቷን ጀመረች፡፡እራሷን ማሞኘት አልፈለገችም።
እሱ በእጁ ይዞ የነበረውን ባዶ ብርጭቆ በአጠገቡ በሚያልፈው አስተናጋጅ ትሪ ላይ አስቀመጠና ዓይኑን ወደ ህዝቡ መሀከል አንከራተተ። የሙሽሮቹ ዋና ተጠሪ እንደመሆኗ መጠን መጥፋት አልቻለችም። ግን እሱን ከእይታዋ ለማስወገድ እየሞከረች እንደሆነ ያስታውቅባታል፡፡‹‹እንደዛ እንድታደርጊማ አልፈቅድልሽም››ሲል ፎከረ፡፡ይሄ በእሱ ልምድ አዲስ ተሞክሮ ነበር።አንድ በሆነ አጋጣሚ ከንፈሩን የቀመሰች ሴት መልሳ ልታገኘው መከራዋን ስታይና ስትንሰፈሰፍ ነበር የሚያውቀው፣ከከበቡት ልጃገረዶች በዘዴ ተለየና እሷን ለማግኘት መጣር ጀመረ፡፡
ፀደይ ግራ በመጋባት ያለአላማ ከወዲህ ወዲያ ስትሽከረከር . ድንገት አይን አዲስ ወደእሷ ጠራቻት‹‹እ ምን ፈለግሽ?››
‹‹እኔ ምንም አልፈለኩም… ለምን ከእሱ ትደበቂያለሽ ?››
‹‹ አልተደበቅኩም›› አለች ፀአዳ፡፡
‹‹እሺ እንደዚያ ከሆነ፣ ለምንድነው ከእሱ ጎን ሆነሽ አንድ ብርጭቆ ሻምፓኝ የማትጎነጪው?ምንድነው የሚያስፈራሽ?››
‹‹እንደምታይው እሱ ብቸኛ ሰው አይደለም….ሁሉም ሰው የእሱን እዚህ ሰርግ ላይ ስለመገኘት ነው የሚያወራው -..እና ወደሰርግ አዳራሹ ከገባበት ደቂቃ አንስቶ በሰው በተለይ በሴቶች እንደተከበበ ነው››
‹‹እና ውድድሩን አላሸንፍም ብለሽ ሰጋሽ …?አዎ ከባድ ውድድር እንዳለብሽ እኔም ገምታለው።ግን እኮ ይሄንን ለመሰለ ጠንበልል አማቼ… መፋለም መቻል በራሱ እድል ነው?››
‹‹አረ በካሽ…እኔ ፀደይ ነኝ፡፡ ወንድ ለማግኘት ከሌላ ሴት ጋር የምናጠቀው። እንደው እንዳልሺው ፊልሚያ ውስጥ ልግባ ብልስ እሱ ፍላጎት ከሌለው የሚሆን ይመስልሻል…?እናስ ከእነዛ ከከተመዋ አማላይና ስብር ቅንጥስ ከሚሉ ወዳጆችሽ ጎልቼ በአይኑ የምገባ ይመስልሻል...›› በብስጭት ተንዘረዘረች፡፡
‹‹ገባሽ እኮ ..ቀድመሽ በከንፈሩ ገባሽ….ይልቅ አትንቀርፋፊ..በሰርጌ ቀን ካንቺ ጋር ከዚህ በላይ መዳረቅ አልችልም..ባሌ አየጠራኝ ነው፡፡ቻው››ብላት በቆመችበት ጥላት ሄደች፡፡
ፀደይ ለተወሰነ ደቂቃ ድንዘዝዝ አለች‹‹…ምን ላድርግ?››እራሷን ጠየቀች..፡፡ምንም ያህል ችላ ልትለውና ልትርቀው ብትሞክርም ልቧ ግን ልክ እንደማግኔት ወደእሱ እየጎተታት ነው…ወደአለበት ሄዳ ከሰውዬው ጋር ለመነጋገር ድፍረት አልነበራትም።ፊቷን አዙራም ከእሱ ርቃ ለመሰወር ብትጥርም ከዚህ የበለጠ ተጫማሪ ሳዕታትን ከእሱ ተደብቃ መቆየት እንደማትችል ልቧ ያውቃል፡፡ድንገት ስታየው ብቻውን ሆኖ ስላየችው ወደኋላ ተመለሰችና ቅዱስን ከሞግዚቷ ተቀብላ በማቀፍ እንደምንም እራሷን አደፋፍራ ወደእሱ ሄደች፡፡
‹‹እንዴት ነሽ…?መምጣትሽን በናፍቆት ስጠብቅ ነበር››ከአንደበቷ የሚወጡት ቃላት ልቧን በቀላሉ ማቅለጥ አቅም ነበራቸው፡፡
‹‹አልደበረህም አይደል?››
‹‹በመጠኑ…ግን በጣም የሚፈልጉትን ነገር ባልተመቸ ሁኔታ ውስጥም ሆነው መጠበቅ የሆነ ደስ የሚል ስሜት አለው….እና አልከፋኝም››አላት፡፡
ዝም አለች…ምን እንደምትል ግራ ተገባች‹‹ከወንድምህ ልጅ ከቅዱስ ጋር ላስተዋውቅህ።››አለችው
ዘሚካኤል በተራው በዝምታ ተዋጠና ህፃኑን በትኩረት ማየቱን ቀጠለ። የሆነ የማያውቀው መከፋት ስሜት ውስጡን ሲያተረማምሰው ተሰማው፡፡ህፃኑን እቅፉ የተንጠለጠሉትን ውብ ጉንጮቹን እያገላበጠ ቢሰመው ደስ ይለው ነበር፤አዎ እንደዛ አይነት ፍላጎት ነበር የተሰማው፡፡ግን ከተቀመጠበት መነቃነቅ ሆነ እጆቹን ማንቀሳቀስ አልቻለም፡፡እንዲህ መሆን የለበትም ነበር፡፡እሱ በቤተሰቡ ላይ ያን አይነት መአት ከመድረሱ በፊት በጣም ሰው ወዳጅ በተለይ ዘመድ ለተባለ ሰው ልቡ ትርክክ የሚል በፍቅር የሞላ ልጅ ነበር፡፡ከክስተቱ በኋላ ግን ሙሉ በሙሉ ሌላ ሰው ነው የሆነው፡፡ከዘመድ ጋር መነካካት መርዝ እንደመጎንጨት የሚያንገፈግፈው ነገር ሆኖል…ቢሆንም እንዲህ በጮርቃ ህፃን ላይ እንኳን የተለየ አቋም ሊኖረው አይገባም ነበር፡፡
‹‹አይዞህ አትጨናነቅ..በሂደት ጥሩ አጎቱ ትሆናለህ››አለችው፡፡
‹‹ልጁን በተመለከተ እንደጨነቀኝ እንዴት አወቀች?››ሲል እራሱን ጠየቀ፡፡
‹‹አሁንም ብቻህን ጥዬህ ልሄድ ነው..ግን አልቆይም..ህፃኑን ለእናቱ አስረክቤ መጣሁ…››
በረጅሙ ተነፈሰ‹‹አዎ እንደዛ ይሻላል..አታስቢ ስለአንቺ እያሰብኩ ጠብቅሻለሁ፡፡››አላት፡፡
ፈገግ አለችለትና ህፃኑን ቅዱስን አቅፋ ተነስታ ሄደች፡፡ከኃላ አይኑን ተክሎ ተመለከታት..አቋሞ ልዩ ነው፡፡ተረከዘ ሎሚ የምትባል አይነት ነች..እንዲህ አይነት እግር ያላት ሴት ከድሮውም በጣም ነው የምትማርከው…ደግሞ ከሁሉም በላይ እሱ ጋር ከሚመላለሱት ሴቶች ተቃራኒ በሆነ መልኩ ምንም አይነት መዋቢያና መኳኳያ አትጠቀምም…ለምን እንደሆነ ሊገባው አልቻለም…ብትጠቀም እኮ የበለጠ ውብ ትሆን ነበር?››ሲል አሰበ፡፡‹‹ግን አንኳንም አልተጠቀመች››ሲል ደመደመ፡፡
ልጁን ለሞግዚቷ አስረክባ ብቻዋን ትመጣለች ብሎ ሲጠብቅ የወንድሙን ሚስት አስከትላ መጣች፡፡
አዲስአለም ‹‹ዘሚካኤል… በመምጣትህ በጣም ደስ ብሎናል … ዛሬ ማታ ቤታችን በተዘጋጀው የእራት ግብዣ ላይ ብትገኝ እንዴት ደስ ይለናል መሰለህ …ግን ምቾት የማይሰማህ ከሆነ እንረዳሀለን….እዚህ ስለመጣህ እራሱ በእውነት በጣም ደስተኛ አድርገሀናል….ሰርጋችንም የማይረሳና የታደመው ሰው ሁሉ መቼም የሚያስታወስው እንዲሆን አድርገሀል ።››
ዘሚካኤል ደቂቃ ወስዶ እንደማሰብ ሲያደርግ ፀአዳ ጣልቃ ገብታ‹‹እባክህ እሺ ብለህ ቆይ…አይዞህ እንደአሁኑ ጣል ጣል አናደርግህም…ቃል እገባልሀለው››አለችው፡፡
ንግግሯን ስታጠናቅቅ አዲስአለምም ሆነች ዘሚካኤል አፍጥጠው እየተመለከቷት ነበር…‹‹ምንድነው የሚያስቀበጥረኝ ?››ስትል በውስጧ እራሷን ወቀሰች፡፡
ዘሚካኤል መናገር ጀመረ‹‹እሺ እቆያለው››ሲል ተናገረ፡፡
አዲስአለም ፊት በደስታ በራ‹‹አመሰግናለው..በቃ አሁን ጥያችሁ ልሂድ …አብረሽው ቆይና ይዘሽውን ነይ››አለችና ተመልሳ ሄደች፡፡
ፀአዳ ከእፍረቷ ሳትላቀቅ በዝግታ ተቀመጠችና፡፡‹‹እሺ ትላለህ ብዬ አላሰብኩም ነበር››አለችው፡፡
‹‹እውነቱን ለመናገር እኔም እሺ እላለው የሚል ግምት አልነበረኝም….ቃልሽን አምኜ ነው እሺ ያልኩት››አላት፡፡
‹‹ማለት የምን ቃል?››
‹‹እንደእስካሁኑ ብቻህን በመተው እንድትደበር አላደርግህም…ከመጀመሪያው እስከፍጻሜው ከጎንህ አልለይም…›ብለሽ የገባሽልኝን ቃል ነዋ››
‹‹አንተ ይሄን ሁሉ መቼ ነው የተናገርኩት.››
‹‹.አሁን ከደቂቃዎች በፊት››
‹‹ይሁን..ለማንኛውም ማትቆጭበት ውሳኔ እንደሚሆን ተስፋ አደርጋለው››
፡
፡
#ክፍል_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
////
ዘሚካኤል ከሰዓታት በፊት የሰርጉን ስፍራ ለቆ መሄድ ነበረበት። ነገር ግን ከፀአዳ ተለይቶ መራመድ አልቻለም። ከሳምንት በፊት በእንጥልጥል የተወውን ጉዳይ መቋጫ ማበጀት አለበት፡፡በልቡ ጭራበት የሄደችው ሲኦል እሳት እየተንበለበለች መላ ሰውነቱ ትኩሳት እንደለቀቀችበት ነው…እንዴትም አድርጎ እንዴት እሱን ማስተካከል ያስፈልገዋል. ዛሬ ማታ።
ፀአዳ ለዘሚካኤል ቃል በገባችለት መሰረት ወደእሱ ለመሄድ ከውስጥ ወደአዳራሹ በተመለሰች ጊዜ በብዙ ውብና አማላይ ሴቶች ተከቦ ሲያውካካ ተመለከተችውና ከመንገዱ ለመራቅ ወሰነች - ባየችው ነገር ክፍት ነው ያላት…እንደዛ የማድረግ መብት የላትም ..ግን ከማንም ለመፎካከርና እሱን ሻሞ ለመሻማት ምንም አይነት እቅድ የላትም..እና እግሯና ወደኃላ ጎተተችና የአስተባባሪነቱን ስራዋን በትኩረት መስራቷን ጀመረች፡፡እራሷን ማሞኘት አልፈለገችም።
እሱ በእጁ ይዞ የነበረውን ባዶ ብርጭቆ በአጠገቡ በሚያልፈው አስተናጋጅ ትሪ ላይ አስቀመጠና ዓይኑን ወደ ህዝቡ መሀከል አንከራተተ። የሙሽሮቹ ዋና ተጠሪ እንደመሆኗ መጠን መጥፋት አልቻለችም። ግን እሱን ከእይታዋ ለማስወገድ እየሞከረች እንደሆነ ያስታውቅባታል፡፡‹‹እንደዛ እንድታደርጊማ አልፈቅድልሽም››ሲል ፎከረ፡፡ይሄ በእሱ ልምድ አዲስ ተሞክሮ ነበር።አንድ በሆነ አጋጣሚ ከንፈሩን የቀመሰች ሴት መልሳ ልታገኘው መከራዋን ስታይና ስትንሰፈሰፍ ነበር የሚያውቀው፣ከከበቡት ልጃገረዶች በዘዴ ተለየና እሷን ለማግኘት መጣር ጀመረ፡፡
ፀደይ ግራ በመጋባት ያለአላማ ከወዲህ ወዲያ ስትሽከረከር . ድንገት አይን አዲስ ወደእሷ ጠራቻት‹‹እ ምን ፈለግሽ?››
‹‹እኔ ምንም አልፈለኩም… ለምን ከእሱ ትደበቂያለሽ ?››
‹‹ አልተደበቅኩም›› አለች ፀአዳ፡፡
‹‹እሺ እንደዚያ ከሆነ፣ ለምንድነው ከእሱ ጎን ሆነሽ አንድ ብርጭቆ ሻምፓኝ የማትጎነጪው?ምንድነው የሚያስፈራሽ?››
‹‹እንደምታይው እሱ ብቸኛ ሰው አይደለም….ሁሉም ሰው የእሱን እዚህ ሰርግ ላይ ስለመገኘት ነው የሚያወራው -..እና ወደሰርግ አዳራሹ ከገባበት ደቂቃ አንስቶ በሰው በተለይ በሴቶች እንደተከበበ ነው››
‹‹እና ውድድሩን አላሸንፍም ብለሽ ሰጋሽ …?አዎ ከባድ ውድድር እንዳለብሽ እኔም ገምታለው።ግን እኮ ይሄንን ለመሰለ ጠንበልል አማቼ… መፋለም መቻል በራሱ እድል ነው?››
‹‹አረ በካሽ…እኔ ፀደይ ነኝ፡፡ ወንድ ለማግኘት ከሌላ ሴት ጋር የምናጠቀው። እንደው እንዳልሺው ፊልሚያ ውስጥ ልግባ ብልስ እሱ ፍላጎት ከሌለው የሚሆን ይመስልሻል…?እናስ ከእነዛ ከከተመዋ አማላይና ስብር ቅንጥስ ከሚሉ ወዳጆችሽ ጎልቼ በአይኑ የምገባ ይመስልሻል...›› በብስጭት ተንዘረዘረች፡፡
‹‹ገባሽ እኮ ..ቀድመሽ በከንፈሩ ገባሽ….ይልቅ አትንቀርፋፊ..በሰርጌ ቀን ካንቺ ጋር ከዚህ በላይ መዳረቅ አልችልም..ባሌ አየጠራኝ ነው፡፡ቻው››ብላት በቆመችበት ጥላት ሄደች፡፡
ፀደይ ለተወሰነ ደቂቃ ድንዘዝዝ አለች‹‹…ምን ላድርግ?››እራሷን ጠየቀች..፡፡ምንም ያህል ችላ ልትለውና ልትርቀው ብትሞክርም ልቧ ግን ልክ እንደማግኔት ወደእሱ እየጎተታት ነው…ወደአለበት ሄዳ ከሰውዬው ጋር ለመነጋገር ድፍረት አልነበራትም።ፊቷን አዙራም ከእሱ ርቃ ለመሰወር ብትጥርም ከዚህ የበለጠ ተጫማሪ ሳዕታትን ከእሱ ተደብቃ መቆየት እንደማትችል ልቧ ያውቃል፡፡ድንገት ስታየው ብቻውን ሆኖ ስላየችው ወደኋላ ተመለሰችና ቅዱስን ከሞግዚቷ ተቀብላ በማቀፍ እንደምንም እራሷን አደፋፍራ ወደእሱ ሄደች፡፡
‹‹እንዴት ነሽ…?መምጣትሽን በናፍቆት ስጠብቅ ነበር››ከአንደበቷ የሚወጡት ቃላት ልቧን በቀላሉ ማቅለጥ አቅም ነበራቸው፡፡
‹‹አልደበረህም አይደል?››
‹‹በመጠኑ…ግን በጣም የሚፈልጉትን ነገር ባልተመቸ ሁኔታ ውስጥም ሆነው መጠበቅ የሆነ ደስ የሚል ስሜት አለው….እና አልከፋኝም››አላት፡፡
ዝም አለች…ምን እንደምትል ግራ ተገባች‹‹ከወንድምህ ልጅ ከቅዱስ ጋር ላስተዋውቅህ።››አለችው
ዘሚካኤል በተራው በዝምታ ተዋጠና ህፃኑን በትኩረት ማየቱን ቀጠለ። የሆነ የማያውቀው መከፋት ስሜት ውስጡን ሲያተረማምሰው ተሰማው፡፡ህፃኑን እቅፉ የተንጠለጠሉትን ውብ ጉንጮቹን እያገላበጠ ቢሰመው ደስ ይለው ነበር፤አዎ እንደዛ አይነት ፍላጎት ነበር የተሰማው፡፡ግን ከተቀመጠበት መነቃነቅ ሆነ እጆቹን ማንቀሳቀስ አልቻለም፡፡እንዲህ መሆን የለበትም ነበር፡፡እሱ በቤተሰቡ ላይ ያን አይነት መአት ከመድረሱ በፊት በጣም ሰው ወዳጅ በተለይ ዘመድ ለተባለ ሰው ልቡ ትርክክ የሚል በፍቅር የሞላ ልጅ ነበር፡፡ከክስተቱ በኋላ ግን ሙሉ በሙሉ ሌላ ሰው ነው የሆነው፡፡ከዘመድ ጋር መነካካት መርዝ እንደመጎንጨት የሚያንገፈግፈው ነገር ሆኖል…ቢሆንም እንዲህ በጮርቃ ህፃን ላይ እንኳን የተለየ አቋም ሊኖረው አይገባም ነበር፡፡
‹‹አይዞህ አትጨናነቅ..በሂደት ጥሩ አጎቱ ትሆናለህ››አለችው፡፡
‹‹ልጁን በተመለከተ እንደጨነቀኝ እንዴት አወቀች?››ሲል እራሱን ጠየቀ፡፡
‹‹አሁንም ብቻህን ጥዬህ ልሄድ ነው..ግን አልቆይም..ህፃኑን ለእናቱ አስረክቤ መጣሁ…››
በረጅሙ ተነፈሰ‹‹አዎ እንደዛ ይሻላል..አታስቢ ስለአንቺ እያሰብኩ ጠብቅሻለሁ፡፡››አላት፡፡
ፈገግ አለችለትና ህፃኑን ቅዱስን አቅፋ ተነስታ ሄደች፡፡ከኃላ አይኑን ተክሎ ተመለከታት..አቋሞ ልዩ ነው፡፡ተረከዘ ሎሚ የምትባል አይነት ነች..እንዲህ አይነት እግር ያላት ሴት ከድሮውም በጣም ነው የምትማርከው…ደግሞ ከሁሉም በላይ እሱ ጋር ከሚመላለሱት ሴቶች ተቃራኒ በሆነ መልኩ ምንም አይነት መዋቢያና መኳኳያ አትጠቀምም…ለምን እንደሆነ ሊገባው አልቻለም…ብትጠቀም እኮ የበለጠ ውብ ትሆን ነበር?››ሲል አሰበ፡፡‹‹ግን አንኳንም አልተጠቀመች››ሲል ደመደመ፡፡
ልጁን ለሞግዚቷ አስረክባ ብቻዋን ትመጣለች ብሎ ሲጠብቅ የወንድሙን ሚስት አስከትላ መጣች፡፡
አዲስአለም ‹‹ዘሚካኤል… በመምጣትህ በጣም ደስ ብሎናል … ዛሬ ማታ ቤታችን በተዘጋጀው የእራት ግብዣ ላይ ብትገኝ እንዴት ደስ ይለናል መሰለህ …ግን ምቾት የማይሰማህ ከሆነ እንረዳሀለን….እዚህ ስለመጣህ እራሱ በእውነት በጣም ደስተኛ አድርገሀናል….ሰርጋችንም የማይረሳና የታደመው ሰው ሁሉ መቼም የሚያስታወስው እንዲሆን አድርገሀል ።››
ዘሚካኤል ደቂቃ ወስዶ እንደማሰብ ሲያደርግ ፀአዳ ጣልቃ ገብታ‹‹እባክህ እሺ ብለህ ቆይ…አይዞህ እንደአሁኑ ጣል ጣል አናደርግህም…ቃል እገባልሀለው››አለችው፡፡
ንግግሯን ስታጠናቅቅ አዲስአለምም ሆነች ዘሚካኤል አፍጥጠው እየተመለከቷት ነበር…‹‹ምንድነው የሚያስቀበጥረኝ ?››ስትል በውስጧ እራሷን ወቀሰች፡፡
ዘሚካኤል መናገር ጀመረ‹‹እሺ እቆያለው››ሲል ተናገረ፡፡
አዲስአለም ፊት በደስታ በራ‹‹አመሰግናለው..በቃ አሁን ጥያችሁ ልሂድ …አብረሽው ቆይና ይዘሽውን ነይ››አለችና ተመልሳ ሄደች፡፡
ፀአዳ ከእፍረቷ ሳትላቀቅ በዝግታ ተቀመጠችና፡፡‹‹እሺ ትላለህ ብዬ አላሰብኩም ነበር››አለችው፡፡
‹‹እውነቱን ለመናገር እኔም እሺ እላለው የሚል ግምት አልነበረኝም….ቃልሽን አምኜ ነው እሺ ያልኩት››አላት፡፡
‹‹ማለት የምን ቃል?››
‹‹እንደእስካሁኑ ብቻህን በመተው እንድትደበር አላደርግህም…ከመጀመሪያው እስከፍጻሜው ከጎንህ አልለይም…›ብለሽ የገባሽልኝን ቃል ነዋ››
‹‹አንተ ይሄን ሁሉ መቼ ነው የተናገርኩት.››
‹‹.አሁን ከደቂቃዎች በፊት››
‹‹ይሁን..ለማንኛውም ማትቆጭበት ውሳኔ እንደሚሆን ተስፋ አደርጋለው››
👍63❤13🥰2
#አላገባህም
፡
፡
#ክፍል_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
፡
፡
///
ከሰርግ ግርግሩ በኋላ አዲስ አለምና ሚካኤል ወደመኝታ ቤታቸው ገብተው ልጃቸውን መሀል አድርገው ተኝተዋል፡፡
‹‹አረ እስኪ ዛሬ እንኳን ከመሀል አስወጪው››አላት
‹‹ምነው በልጅህ መቅናት ጀመርክ እንዴ?››
‹‹አዎ …አይገርምሽም ለካ ወንድ ልጅ ለአባቱ የመጀመሪያው ጣውንት ነው..አሁን አይደል ያወቅኩት….በይ አሁን ከመሀል አውጪው››አለ እየሳቀ፡፡
አዲስ አለም ቅዱስን ከመሀከል በማውጣት ከእሷ ጎን አስተኛችውና ‹‹እንዲህ አይነት ነጭናጫ መሆንህን ባውቅ ኖሮ መቼም አላገባህም ነበር›› አለችው።ሚካኤል ነፃ እጁን በዳሌዋ ላይ አሳርፎ ወደ እቅፍ ጎተታት። ጥንካሬውን ተቋቁማ ከእቅፉ ለማምለጥ ታገለቸው….በቀላሉ ልታሸንፈው አልቻለችም፡፡ ከተኛበት ተነሳና ጭና መሀከል ገባ…
ያልተጠበቀ አስደሳች የፍቅር ጊዜ አሳለፉና ሁለቱም ደክሟቸው በየፊናቸው ተዘረሩ ..ከተወሰነ እርፍትና መረጋጋት በኃላ
‹‹ያለፍቃዴ እንደደፈርከኝ ቁጠረው…ለእኔ መልአክ ለመሆን፣ ልትወደኝና፣ ልታከብረኝ ከዛም አልፎ ልትታዘዘኝ ቃል ገብተሀል …ይህንን በአንድ ቀን ልትረሳው አትችልም፡፡ምነው ረሳሀው እንዴ ?››አለችው፡፡
‹‹አንቺም እኮ እንደሙሽርነትሽ የሚጠበቅብሽን ነገር አላገኙሁብሽም››
‹‹አንተ ..ደግሞ ምንድነው ፈልገህ ያጣህብኝ?››
‹‹ድንግልናሽን?››
‹‹አንተ የተረገምክ …እሱንማ ተስገብግበህ ከ5 ኣመት በፊት ቀርጥፈህ በላኸው …አሁን ከየት ላምጣልህ…የፋብሪካ ውጤት አይደል አላሳበይደው?››
‹‹እንዴ …የእውነትሽን ነው…?ዘንግቼው እኮ ነው…..እኔው ነበርኩ የወሰድኩት?››አላት እየሳቀ…
‹‹አንተ ገና ይሄንን ልጅ እኔ ነኝ የወለድኩት?ማለትህ አይቀርም…››ሳቀች፡፡
‹‹አይ እሱን እንኳን አልልም..በልጄ ቀልድ የለም?››
‹‹እና በሚስት ነው ቀልድ ያለው››
‹‹በሚስት ሳይሆን በድንግልና….አንቺ ቀልዱ ቀልድ ነው…..ፀዲ ግን እንዴት ነው?››
‹‹ማለት?››
‹‹ማታ ከዘሚካኤል ጋር ተያይዛ እንደሄደች አልተመለሰችም….ሰርጉ ላይ ሁሉ ስትንሾካሾኩ ነበር..ምን እየተካሄደ ነው?››የቆረቆረውን ነገር ጠየቃት፡፡
‹‹ለእኔም ጓደኛዬ እንደሆነች ሁሉ ለአንተም ጓደኛህ ነች…ደውለህ ጠይቃት››
‹‹ሞክሬ ነበር ስልኳ አይሰራም››
‹‹አንተ…ተአምር ተፈጥሮ ከአመታት በኃላ ከወንድ ጋር ተያይዛ ብትወጣ ልትረብሻት ትደውልላታለህ?፡፡››አለችው በመገረም፡፡
‹‹መደወል አልነበረብኝም እንዴ?››አለ ደንግጦ፡፡
‹‹አልነበረብህም..ለማንኛውም ወንድምህ ቀልቡን ጥሎባታል››
‹‹እንዴት እንዴት ሆኖ…?.ማለት ትናንት ሰርግ ላይ ሲገናኙ ሁለተኛ ቀናቸው አይደል….?.››
‹‹አንዳንድ ፍቅር እንደዛ ነው…..››
‹‹ፍቅር አለሺው…ብቻ እወነቱን ንገረኝ ካልሽ በጣም ፈርቼለው››
‹‹ምን ያስፈራሀል?››
‹‹ፀዲ በመጀመሪያ ፍቅረኛዋ ምን ያህል እንደተጎዳችና ስንት መከራ እንዳሳለፈች በደንብ ታውቂያለሽ..ዳግመኛ ተመሳሳይ አይነት ስቃይ ላለማሳለፍ ለአመታት ከወንድ እርቃ ነው የኖረችው….እና አሁን እንዳልሺው ከዘሚካኤል ጋር የተጀመረ ነገር ካለ መጨረሻው ጥሩ እንደማይሆን እኔም አንቺም እናውቃለን፡፡››
‹‹እንዴት …?››
‹‹ምን እንዴት አለው…?የዘሚካኤልን ፀባይ የምታውቂው ነው››
‹‹ተው እንጂ ከወንድምህ ከተለያየህ እኮ 7 አመት አልፏሀል…በዚህ ሁሉ አመት ውስጥ ምን አይነት ሰው እንደሆነ ልትገምት አትችልም፡፡››
‹‹ለረጅም ጊዜ አብሬው ባልኖርም…በየሚዲያውና በየጋዜጣው ስለእሱ የሚባልውናና የሚፃፈውን ተከታትዬ እንደማነብ ታውቂያለሽ….ከአንድ ሴት ጋር አንድ ወር እንኳን ቆየ ሲባል ሰምቼ አላውቅም፡፡››
‹‹አይዞህ አትፍራ…እንደሰጋሀው ከእሱ ጋር እንኳን ዘላቂ ግንኙነት ባይኖራትም የተዳፈነውን እና ያረጀውን ስሜቷን ቢያነቃቃላት ቀላል ነገር አይደለም፡፡››
‹‹ማለት?፡፡››
‹‹ምን መሰለህ…ፀዲ የመጀመሪያ ፍቅረኛዋ ጋር ፍቅር የሰራችው መቼ ነው… በ17 አመቷ….በዛ ጊዜ እሷም ሆነች ፍቅረኛዋ በጣም ልጆች ከመሆናቸው በተጨማሪ ልምድ አልባዎች ነበሩ…ምን አልባት በየዋህነት ተቃቅፈው ሲተሸሹ ነው በድንገት ግንኙነት የፈፀሙትና እሷ ያረገዘችው፡፡እንደነገረችኝ ከሆነ ያ የሆነው ለአንድ ቀን ብቻ ነው፡፡ያ ማለት ስለመሳሳም….ስለወሲብ …ጣዕም ምንም የምታስታውሰውና የምታውቀው ነገር የለም፡፡‹‹ማያውቁት ሀገር አይናፍቅም፡፡ ይባል የለ፤ እሷ እንደዛ የሆነባት ይመስለኛል፡፡ታዲያ አሁን ከማንጋ ነው የተገናኘችው? ከኤክስፐርት ጋር‹‹….እንዴ….እንዲህ ነው ለካ….ብላ እራሷን እንድትጠይቅ ካደረጋት በቂ ነው….እርግጠኛ ነኝ ደግሞ እሷም አንተ ያስብከውን ነገር ታስባለች…ወንድምህ ሴት አንደማያበረክት….ፍቅር ሳይሆን ወሲብ አሳዳጅ እንደሆነ ታውቃልች..ያ ማለት ከእሱ ጋር ዘላቂ ነገር እንደማይኖራት ቀድማም ስለምታስብ ያን ያህል አትጎዳም፡፡
‹‹የእኔ ባለቤት…..ኤክስፐርት እኮ ነሽ..አሁን አረጋጋሺኝ››አለና ከንፈሯን ሳማት፡፡ተቃቅፈው ተኙ..በጣም ደክሟቸው ስለነበረ በፍጥነት ነው በእንቅልፍ የተሸነፉት፡፡
///
ልክ ሀይሌ ሪዞርት ደርሶ መኪናውን እዳቆመ‹‹በቃ አሁን እኔ ልሂድ››አለችው፡፡
‹‹እንዴ በፍፅም ..ክፍሌ አስገብተሸኝ ነው ምትሄጂው››አላት፡፡
‹‹ለምን ክፍልህ ማስገባት ብቻ …አባብዬህ አስተኝቼህ ብሔድ አይሻልም?››አላገጠችበት፡፡
‹‹አዎ ይሻላል..ልብ አድርጊ ቃል ገብተሻል››
‹‹ምንድነው ቃል የገባሁት?››
‹‹..ቀኑን ሙሉ ከእኔ ስትደበቂና ስትሸሺ የዋልሺው ሳየንስ..አሁን አታበሳጪኛ ››ብሶቱን ቀሰቀሰችበት፡፡
‹‹ከአንተ አልተደበቅኩም ነበር››አለችው፡፡
አገጯን ይዞ ፊቷን በትኩረት እየተመለከተ ‹‹ምን አይነት ጫዋታ ነው የምትጫወቺው?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹ማለት?››
‹‹መጀመሪያ በጣም እስክግል ድረስ ትጠጊኛለሽ… ከዛ ትሮጪያለሽ። ››
ፊቷ ቀላ…ቃል እንኳን መናገር አቅቷት…አይኖቾን አፍጥጣ ልምምጥ በመሰለ
አስተያት እየተመለከተችው ነው፡፡እሱ ንግግሩን ቀጠለ‹እንግዲህ እኔን ለመግፋት ጠንክረሽ መጫወትሽን አቁሚ››ብሎ ከንፈሩን ወደከንፈሯ በጣም አስጠጋ፡፡ ሰውነቷ እየተንቀጠቀጠ እጆቿን ጠንካራ ጡንቻዎች ላይ ዘረጋች። እጆቹ ወገቧ ላይ ተጣበቁ፣ ወደእቅፉ እየተጣደፉች ተሳበች፣ ሙቀቱ እንደኤሌክትሪክ ንዝረት በመላ ሰውነቷ ተሰራጨ፡፡
በተስፋ መቁረጥ‹‹ሙሉ ትኩረትህን አልፈልግም››አለችው፡፡ ነገር ግን
ከአንደበቷ እየሾለኩ የሚወጡ ቃላቶቹ እስትንፋስ የሌላቸው እና የማያሳምኑ ነበሩ፣ በወጥመድ እንደተያዘች እና ክንፏ እንደተነቃቀለ ወፍ ደካማና በቁጥር ስር እንደዋለች አምናለች፡፡ ለበርካታ ደቂቃዎች እዛው ከመኪና ሳይወርዱ ሲሳሳሙና ሲላላሱ ቆዩ…ከዛ ጎትቶ ከመኪናው አወረዳት…ክንዷን ይዞ ወደመኝታ ክፍሉ ሲመራት ሳትቃወም ተከተለችው፡፡ልዩና ዘመናዊ ክፍል ነው ይዞት የገባው እሷ ግን ቀልቧ ሁሉ እሱ ላይ ስለነበር ለሌላው ነገር ግድ አልነበራትም፡፡
በራፉን መልሶ ዘጋና እዛው መሀል ወለል ላይ እንደቆመች ይስማት ጀመር…እንደምንም ከንፈሯን አላቀቀችና‹‹ የእኔ ቤት ከዚህ ብዙም የራቀ አይደለም… አስራአምስት ደቂቃ ቢወስድብኝ ነው።›› አለችው፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
፡
፡
///
ከሰርግ ግርግሩ በኋላ አዲስ አለምና ሚካኤል ወደመኝታ ቤታቸው ገብተው ልጃቸውን መሀል አድርገው ተኝተዋል፡፡
‹‹አረ እስኪ ዛሬ እንኳን ከመሀል አስወጪው››አላት
‹‹ምነው በልጅህ መቅናት ጀመርክ እንዴ?››
‹‹አዎ …አይገርምሽም ለካ ወንድ ልጅ ለአባቱ የመጀመሪያው ጣውንት ነው..አሁን አይደል ያወቅኩት….በይ አሁን ከመሀል አውጪው››አለ እየሳቀ፡፡
አዲስ አለም ቅዱስን ከመሀከል በማውጣት ከእሷ ጎን አስተኛችውና ‹‹እንዲህ አይነት ነጭናጫ መሆንህን ባውቅ ኖሮ መቼም አላገባህም ነበር›› አለችው።ሚካኤል ነፃ እጁን በዳሌዋ ላይ አሳርፎ ወደ እቅፍ ጎተታት። ጥንካሬውን ተቋቁማ ከእቅፉ ለማምለጥ ታገለቸው….በቀላሉ ልታሸንፈው አልቻለችም፡፡ ከተኛበት ተነሳና ጭና መሀከል ገባ…
ያልተጠበቀ አስደሳች የፍቅር ጊዜ አሳለፉና ሁለቱም ደክሟቸው በየፊናቸው ተዘረሩ ..ከተወሰነ እርፍትና መረጋጋት በኃላ
‹‹ያለፍቃዴ እንደደፈርከኝ ቁጠረው…ለእኔ መልአክ ለመሆን፣ ልትወደኝና፣ ልታከብረኝ ከዛም አልፎ ልትታዘዘኝ ቃል ገብተሀል …ይህንን በአንድ ቀን ልትረሳው አትችልም፡፡ምነው ረሳሀው እንዴ ?››አለችው፡፡
‹‹አንቺም እኮ እንደሙሽርነትሽ የሚጠበቅብሽን ነገር አላገኙሁብሽም››
‹‹አንተ ..ደግሞ ምንድነው ፈልገህ ያጣህብኝ?››
‹‹ድንግልናሽን?››
‹‹አንተ የተረገምክ …እሱንማ ተስገብግበህ ከ5 ኣመት በፊት ቀርጥፈህ በላኸው …አሁን ከየት ላምጣልህ…የፋብሪካ ውጤት አይደል አላሳበይደው?››
‹‹እንዴ …የእውነትሽን ነው…?ዘንግቼው እኮ ነው…..እኔው ነበርኩ የወሰድኩት?››አላት እየሳቀ…
‹‹አንተ ገና ይሄንን ልጅ እኔ ነኝ የወለድኩት?ማለትህ አይቀርም…››ሳቀች፡፡
‹‹አይ እሱን እንኳን አልልም..በልጄ ቀልድ የለም?››
‹‹እና በሚስት ነው ቀልድ ያለው››
‹‹በሚስት ሳይሆን በድንግልና….አንቺ ቀልዱ ቀልድ ነው…..ፀዲ ግን እንዴት ነው?››
‹‹ማለት?››
‹‹ማታ ከዘሚካኤል ጋር ተያይዛ እንደሄደች አልተመለሰችም….ሰርጉ ላይ ሁሉ ስትንሾካሾኩ ነበር..ምን እየተካሄደ ነው?››የቆረቆረውን ነገር ጠየቃት፡፡
‹‹ለእኔም ጓደኛዬ እንደሆነች ሁሉ ለአንተም ጓደኛህ ነች…ደውለህ ጠይቃት››
‹‹ሞክሬ ነበር ስልኳ አይሰራም››
‹‹አንተ…ተአምር ተፈጥሮ ከአመታት በኃላ ከወንድ ጋር ተያይዛ ብትወጣ ልትረብሻት ትደውልላታለህ?፡፡››አለችው በመገረም፡፡
‹‹መደወል አልነበረብኝም እንዴ?››አለ ደንግጦ፡፡
‹‹አልነበረብህም..ለማንኛውም ወንድምህ ቀልቡን ጥሎባታል››
‹‹እንዴት እንዴት ሆኖ…?.ማለት ትናንት ሰርግ ላይ ሲገናኙ ሁለተኛ ቀናቸው አይደል….?.››
‹‹አንዳንድ ፍቅር እንደዛ ነው…..››
‹‹ፍቅር አለሺው…ብቻ እወነቱን ንገረኝ ካልሽ በጣም ፈርቼለው››
‹‹ምን ያስፈራሀል?››
‹‹ፀዲ በመጀመሪያ ፍቅረኛዋ ምን ያህል እንደተጎዳችና ስንት መከራ እንዳሳለፈች በደንብ ታውቂያለሽ..ዳግመኛ ተመሳሳይ አይነት ስቃይ ላለማሳለፍ ለአመታት ከወንድ እርቃ ነው የኖረችው….እና አሁን እንዳልሺው ከዘሚካኤል ጋር የተጀመረ ነገር ካለ መጨረሻው ጥሩ እንደማይሆን እኔም አንቺም እናውቃለን፡፡››
‹‹እንዴት …?››
‹‹ምን እንዴት አለው…?የዘሚካኤልን ፀባይ የምታውቂው ነው››
‹‹ተው እንጂ ከወንድምህ ከተለያየህ እኮ 7 አመት አልፏሀል…በዚህ ሁሉ አመት ውስጥ ምን አይነት ሰው እንደሆነ ልትገምት አትችልም፡፡››
‹‹ለረጅም ጊዜ አብሬው ባልኖርም…በየሚዲያውና በየጋዜጣው ስለእሱ የሚባልውናና የሚፃፈውን ተከታትዬ እንደማነብ ታውቂያለሽ….ከአንድ ሴት ጋር አንድ ወር እንኳን ቆየ ሲባል ሰምቼ አላውቅም፡፡››
‹‹አይዞህ አትፍራ…እንደሰጋሀው ከእሱ ጋር እንኳን ዘላቂ ግንኙነት ባይኖራትም የተዳፈነውን እና ያረጀውን ስሜቷን ቢያነቃቃላት ቀላል ነገር አይደለም፡፡››
‹‹ማለት?፡፡››
‹‹ምን መሰለህ…ፀዲ የመጀመሪያ ፍቅረኛዋ ጋር ፍቅር የሰራችው መቼ ነው… በ17 አመቷ….በዛ ጊዜ እሷም ሆነች ፍቅረኛዋ በጣም ልጆች ከመሆናቸው በተጨማሪ ልምድ አልባዎች ነበሩ…ምን አልባት በየዋህነት ተቃቅፈው ሲተሸሹ ነው በድንገት ግንኙነት የፈፀሙትና እሷ ያረገዘችው፡፡እንደነገረችኝ ከሆነ ያ የሆነው ለአንድ ቀን ብቻ ነው፡፡ያ ማለት ስለመሳሳም….ስለወሲብ …ጣዕም ምንም የምታስታውሰውና የምታውቀው ነገር የለም፡፡‹‹ማያውቁት ሀገር አይናፍቅም፡፡ ይባል የለ፤ እሷ እንደዛ የሆነባት ይመስለኛል፡፡ታዲያ አሁን ከማንጋ ነው የተገናኘችው? ከኤክስፐርት ጋር‹‹….እንዴ….እንዲህ ነው ለካ….ብላ እራሷን እንድትጠይቅ ካደረጋት በቂ ነው….እርግጠኛ ነኝ ደግሞ እሷም አንተ ያስብከውን ነገር ታስባለች…ወንድምህ ሴት አንደማያበረክት….ፍቅር ሳይሆን ወሲብ አሳዳጅ እንደሆነ ታውቃልች..ያ ማለት ከእሱ ጋር ዘላቂ ነገር እንደማይኖራት ቀድማም ስለምታስብ ያን ያህል አትጎዳም፡፡
‹‹የእኔ ባለቤት…..ኤክስፐርት እኮ ነሽ..አሁን አረጋጋሺኝ››አለና ከንፈሯን ሳማት፡፡ተቃቅፈው ተኙ..በጣም ደክሟቸው ስለነበረ በፍጥነት ነው በእንቅልፍ የተሸነፉት፡፡
///
ልክ ሀይሌ ሪዞርት ደርሶ መኪናውን እዳቆመ‹‹በቃ አሁን እኔ ልሂድ››አለችው፡፡
‹‹እንዴ በፍፅም ..ክፍሌ አስገብተሸኝ ነው ምትሄጂው››አላት፡፡
‹‹ለምን ክፍልህ ማስገባት ብቻ …አባብዬህ አስተኝቼህ ብሔድ አይሻልም?››አላገጠችበት፡፡
‹‹አዎ ይሻላል..ልብ አድርጊ ቃል ገብተሻል››
‹‹ምንድነው ቃል የገባሁት?››
‹‹..ቀኑን ሙሉ ከእኔ ስትደበቂና ስትሸሺ የዋልሺው ሳየንስ..አሁን አታበሳጪኛ ››ብሶቱን ቀሰቀሰችበት፡፡
‹‹ከአንተ አልተደበቅኩም ነበር››አለችው፡፡
አገጯን ይዞ ፊቷን በትኩረት እየተመለከተ ‹‹ምን አይነት ጫዋታ ነው የምትጫወቺው?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹ማለት?››
‹‹መጀመሪያ በጣም እስክግል ድረስ ትጠጊኛለሽ… ከዛ ትሮጪያለሽ። ››
ፊቷ ቀላ…ቃል እንኳን መናገር አቅቷት…አይኖቾን አፍጥጣ ልምምጥ በመሰለ
አስተያት እየተመለከተችው ነው፡፡እሱ ንግግሩን ቀጠለ‹እንግዲህ እኔን ለመግፋት ጠንክረሽ መጫወትሽን አቁሚ››ብሎ ከንፈሩን ወደከንፈሯ በጣም አስጠጋ፡፡ ሰውነቷ እየተንቀጠቀጠ እጆቿን ጠንካራ ጡንቻዎች ላይ ዘረጋች። እጆቹ ወገቧ ላይ ተጣበቁ፣ ወደእቅፉ እየተጣደፉች ተሳበች፣ ሙቀቱ እንደኤሌክትሪክ ንዝረት በመላ ሰውነቷ ተሰራጨ፡፡
በተስፋ መቁረጥ‹‹ሙሉ ትኩረትህን አልፈልግም››አለችው፡፡ ነገር ግን
ከአንደበቷ እየሾለኩ የሚወጡ ቃላቶቹ እስትንፋስ የሌላቸው እና የማያሳምኑ ነበሩ፣ በወጥመድ እንደተያዘች እና ክንፏ እንደተነቃቀለ ወፍ ደካማና በቁጥር ስር እንደዋለች አምናለች፡፡ ለበርካታ ደቂቃዎች እዛው ከመኪና ሳይወርዱ ሲሳሳሙና ሲላላሱ ቆዩ…ከዛ ጎትቶ ከመኪናው አወረዳት…ክንዷን ይዞ ወደመኝታ ክፍሉ ሲመራት ሳትቃወም ተከተለችው፡፡ልዩና ዘመናዊ ክፍል ነው ይዞት የገባው እሷ ግን ቀልቧ ሁሉ እሱ ላይ ስለነበር ለሌላው ነገር ግድ አልነበራትም፡፡
በራፉን መልሶ ዘጋና እዛው መሀል ወለል ላይ እንደቆመች ይስማት ጀመር…እንደምንም ከንፈሯን አላቀቀችና‹‹ የእኔ ቤት ከዚህ ብዙም የራቀ አይደለም… አስራአምስት ደቂቃ ቢወስድብኝ ነው።›› አለችው፡፡
👍54❤14👏2
#አላገባህም
፡
፡
#ክፍል_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
///
‹‹ነይ እስኪ ቁጭ እንበል›› አለና ክንዷን ይዞ እየጎተተ አልጋው ጠርዝ ላይ አስቀመጣት፡፡
‹‹እሺ ንገረኝ…ምንድነው ያሳቀህ?››
‹‹በጣም ነው እንጂ የሚያስቀው…ማንም ሴት እንዲህ አይነት መደራደሪያ አቅርባልኝ አታውቅም››
‹‹እኔ እኔ ነኝ ..ስለሌሎች ሴቶች አላውቅም፡፡››
‹‹ባል ወይም ፍቅረኛ አለሽ እንዴ?››በአእምሮ ሲያብሰለስል የነበረው ጥያቄ ጠየቃት፡፡
አፈጠጠችበት..ደነገጠም ..ግራ ተጋባም
‹‹እንዴ …ምን መጥፎ ነገር ተናገርኩ?››
‹‹ባል ወይም ፍቅረኛ ቢኖረኝ እዚህ ከአንተ ጋር ምን ያንዘላዝለኛል?፡፡››
ወደራሱ ጎተተና ከንፈሯ ላይ ተጠጣበቀባት…ተቃውሞ አላሰማችም..እንደውም ቀስ ብላ እጆቾን አነሳችና በአንገቱ ዙሪያ ጠመጠመች…አልጋውን ለቃ እየተንሳፈፈች እንደሆነ አይነት ምትሀታዊ አይነት ስሜት እየተሳማት ነው፡፡
የልቧን ምት ፍጥነት መቆጣጠር ስላልቻለችና መተንፈስም ስለከበዳት እየፈለገች ግን ከንፈሯን ከከንፈሩ አላቀቀችና
፣‹‹የሚጠጣ ነገር ይኖራል?››
ስትል ጠየቀችው፡፡መጠጥ የጠየቀችው በወሲብ ወቅት ድፍረት ይሰጣል ሲባል ስለሰማች ነው፡፡
‹‹አዎ አለ፡፡››አለና ከተቀመጠበት ተነሳ… ለእሱም ለእሷም መጠጥ ይዞ መጣና ጠረጴዛውን ወደ አልጋው አስጠግቶ ከጎኗ ተመልሶ ቁጭ አለ፡፡
‹‹ምነው ይሄን ያህል አስፈራለሁ እንዴ?››
‹‹አይ በፍፅም…..ግን ››ንግግሯን አቋረጠችና ስልኳን ካስቀመጠችበት ኮመዲኖ ተንጠራርታ አነሳችና..ከፍታ ሰጠችው፡፡
‹‹ምንድነው?››
ተቀበላትና ተመለከተ..ውብ ቆንጅዬ የምታምር ልጅ ፎቶ ይታያል፡፡ግራ ገባውና ቀና ብሎ በትኩረት አያት‹‹ልጄ ነች…ስድስት አመቷ ነው፡፡››
‹‹ምን …?››ከተቀመጠበት ተነሳ…አፍጥጦ ፎቶውን መመለክት ጀመረ፡፡
በሁኔታው ተበሳጨች….‹‹… ዝም ብዬ እንድታውቀው ስለፈለኩ ነው እንጂ ይሄን ያህል ምን ያስደነግጥሀል…?አታገባኝ ወይ አትወሽመኝ ..አንድ ልጅ ኖረኝ አምስት ምን አጨናነቀህ…?››
በቆመበት አፍጥጦ በዝምታ ያያት ጀመር፡፡ያ ደግሞ የበለጠ ንዴቷን እንዲጨምር አደረገ…‹‹እንደውም ሁሉ ነገር እዚህ ላይ ያብቃ ወደቤቴ ልሂድ››ከተቀመጠችበት ተነሳች፡፡ተንደርድሮ መጥቶ ትከሻዋን ይዞ አስቀመጣትና ግንባሯን ሳማት፡፡
‹‹በጣም ነጭናጫ ሴት መሆንሽን ታውቂያለሽ?››
‹‹እንኳን››
‹‹እኔ ይህቺን የመሰለች ልጅ ስላለሽ ቀናሁብሽ እንጂ አልተበሳጨሁበሽም…በጣም እኮ ነው የምታምረው…..ደግሞ በስንት አመትሽ ብትወልጂያት ነው እንዲህ ያደገችው?››
‹‹በ17››
‹‹እና የት ነው ያለችው ..ከአንቺ ጋር ወይስ አባቷ ጋር?››
‹‹አባቷ መፀናሷን እንዳወቀ ነው ሸሽቶ ውትድርና ተቀጥሮ የጠፋው..እስከአሁን ይኑር ይሙት አላውቅም…እሷ ከእኔ ጋር ነው ያለችው፡፡››
‹‹እና አሁን እቤት ነው ያለቻ ?ብንሄድ እናገኛታለን?››
በመገረም አፍጥጣ ተመለከተችው‹‹የእውነት አሁን እንሂድ ብልህ ትሄዳለህ?››
‹‹አዎ..››ሞባይሉን አወጣና ሰዓቱን ተመለከተ …‹‹ሰዓቱ ገና ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ከ10 ነው …ተነሽ እንደውም….የሆነ ነገር ገዝተንላት እንሂድ እና እናስደስታት፡፡››
እሱ ጃኬቱን ሲለብስ እሷ ከተቀመጠችበት ሳትንቀሳቀስ በገረሜታ አፏን ከፈተችና በፍዘት ታየው ነበር፡፡
‹‹አልሰማሺኝም እንዴ? ተነሽ እንሂድ››
‹‹ልጅ ማትወድ መስሎኝ ነበር››
በተራው ደነገጠ…‹‹እንዴ ምን ማለት ነው…?እንዴት እንደዛ ልታስቢ ቻልሽ?››
‹‹ቅድም የወንድምህን ልጅ ወደአንተ ይዤ መጥቼ ሳስተዋውቅህ..ከእቅፌ ወስደህ አቅፈህ የምትስመው መስሎኝ ነበር…ግን እንደዛ አላደረክም..ጉንጩን አንኳን አልሳምክም››
ወደእሷ መጣና ከጎኗ ተቀመጠ‹‹ያን ያህል ስትታዘቢኝ ነበር ማለት ነው…?ላቅፈውና ልስመው በጣም ነበር የፈለኩት….አጎትህ ነኝ ብዬ እሽኮኮ በማድረግ ከሆቴሉ ይዤው ወጥቼ ላዝናናው ሁሉ ፈልጌ ነበር..ግን አልቻልኩም…ምክንያቱም የወንድሜ ልጅ ነው ፤ስለወንድሜ ሳስብ ደግሞ በደረቷ ቢላዋ ተሰክቶባት ወለል ላይ የተዘረጋች እናቴና በገመድ የተንጠለጠለች እህቴ ነች ወደአእምሮዬ የምትመጣው…በዛን ወቅት አሰብ የነበረው ስለእነሱ ነበር …እንባዬ እንዳያመልጠኝና በሰርግ እድምተኞች ፊት እንዳልዋረድ እየጣርኩ ነበር››እንባው ከአይኖቹ እየተዘረገፈ መውረድ ጀመረ፡፡ ደነገጠችና ከተቀመጠችበት ተነሳች በእጇቾ እንባውን እበሰችና ግንበሩን ጉንጮቹን እያገላበጠች እየሰማች‹‹ይቅርታ…በጣም ይቅርታ…እኔ እንዲህ አይነት ቀሽም ሴት ነኝ…ሶሪ ወንዶችን ሰላማላምን ሁሉን ነገር ነው የምጠራጠረው…ከልጄ አባት ውጭ ሌላ ወንድ አላውቅም…ከአንተ ጋር በእንደዚህ አይነት መጠን መቀራረብና በአንድ ክፍል ውስጥ መሆን በጣም ቢያስደስተኝም በዛው መጠን አስፈርቶኛል….ለዛ ነው ያልሆነ ነገር የምቀባጥረው፡፡››
‹‹ችግር የለውም… ተረድቼሻለው››
‹‹በቃ በፈጣሪ ያልኩህን ሁሉ እርሳው…››ከንፈሩ ላይ ተጣበቀችበት..በጠንካራ እጆቹን በቀጭን ወገቧ ዙሪያ ጠመጠመና ከሰውነት ጋር ለጥፎ ትንፋሽ እስኪያጥራት መጠጣት…..ከዛ ለቀቃትና..‹‹በይ አታረሳሺኝ ተነሽ እንሂድ››
‹‹በእውነት ቢሆንና ብታይህ በጣም ነበር የምትደሰተው…ሙዚቀዎችህን በጣም ነው የምትወዳቸው…ግን አሁን የለችም››
‹‹የለችም ማለት?››
‹‹አሁን ክረምት አይደል..ትምህርት ስለተዘጋ አያቶቾ ወስደዋታል….የሚቀጥለውን አንድ ወር እነሱ ጋር ነው የምታሳለፈው….››
‹‹እ ያሳዝናል…እንግዲህ ምን ማድረግ ይቻላል ስትመለስ ታስተዋውቂኛለሽ››
‹ስትመለስ?››አለችና ሳቀች፡፡
‹‹ምን ያስቅሻል?››
‹‹የዛሬ ወር እኮ ነው ያልኩህ…››
‹‹ምነው የዛሬ ወር የለሁም እንዴ..?አለሁ እኮ ፤ማለቴ በፍቅርሽ አሟሙተሸ ካላጠፋሺኝ አለው..››
‹‹ይሁን እስኪ…..ለማንኛውም አስገርመሀኛል››አለችና የመጠጡን ብርጭቆ አነስታ ተጎነጨች፡፡
‹‹እድሉን እስከሰጠሺን ድረስ ገና ብዙ አሰግርምሻለው፡፡››
ከዛ ቀልል ያለ ወሬ እያወሩ ከመጠጡ መጎንጨታቸውን ቀጠሉ….
‹‹ይሞቃል አይደል?››አለችው የእውነትም በጣም እየሞቃት ነው…ያላወቀችው የሙቀቱ ምንጭ ከምትጠጣው መጠጥ ይመንጭ ወይም ከጎኗ ካለው ሸበላ ወይም ከአየር ፀባዩ እርግጠኛ መሆን አልቻለችም፡፡
‹‹እኔም ሞቋኛል …››አለና ጃኬቱን አወለቀ፡፡
‹‹እኔስ ቀሚሴን ላውልቅ?››አለችውና ሳቀች፡፡
‹‹ይቻላል..ቆይ እንደውም..›› አለና ከተቀመጠበት ተነሳና ወደሻንጣው በመሄድ ከፈተው፡፡ምን ሊያደርግ ነው ብላ በትኩረት እየተከታተለችው ነው፡፡
ስስ ቁምጣ እና ቲሸርት አወጣና…እንቺ ቀሚሱን አውልቂና ይሄን ልበሺ አለና ለራሱ ሌላ ቢጃማ በማውጠት ሱሪውን ለማውለቅ ቀበቷውን መፍታት ጀመረ፡፡
‹‹ምን እያደረክ ነው?››
‹‹ሱሬዬን ልቀይር ነዋ….››
ሱሪውን ወደታች አወለቀ..ከዛ ከላይ የለበሰውን ሸሚዝ አወለቀ..በነጭ ፓካውትና በሰማያዊ ፓንት ብቻ በሁለት ሜትር ርቀት ቆሞ ስትመለከት ሰውነቷን ኤሌክትሪክ እንደጨበጠ ነገር አንዘረዘራት፡፡በልብስ ከሚታየው ይልቅ እርቃኑን ያምራል…ደግሞ ከፊል ሰውነቱ በተለያዩ ማራኪ ንቅሳቶች የተዥጎረጎረ ነው፡፡
‹‹ምነው ፈዘዝሽ?››ብሎ አሳፈራት፡፡
‹‹ምን ፈዛለው…እንደ ሸራ በስእል ተዥጎርጉረህ የለ እንዴ?››
የሚቀይረውን ቢጃማ ሱሪ አነሳና በእጁ እንደያዘ‹‹ያምራል አይደል…?እስኪ በደንብ ተመልከቺው ››አለና ይበልጥ ወደእሷ ተጠጋና ስሯ ቆመ፡፡
ዝም አለች ..ጎትቶ አስነሳት‹‹እንዴ ምን እያደረክ ነው?››
፡
፡
#ክፍል_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
///
‹‹ነይ እስኪ ቁጭ እንበል›› አለና ክንዷን ይዞ እየጎተተ አልጋው ጠርዝ ላይ አስቀመጣት፡፡
‹‹እሺ ንገረኝ…ምንድነው ያሳቀህ?››
‹‹በጣም ነው እንጂ የሚያስቀው…ማንም ሴት እንዲህ አይነት መደራደሪያ አቅርባልኝ አታውቅም››
‹‹እኔ እኔ ነኝ ..ስለሌሎች ሴቶች አላውቅም፡፡››
‹‹ባል ወይም ፍቅረኛ አለሽ እንዴ?››በአእምሮ ሲያብሰለስል የነበረው ጥያቄ ጠየቃት፡፡
አፈጠጠችበት..ደነገጠም ..ግራ ተጋባም
‹‹እንዴ …ምን መጥፎ ነገር ተናገርኩ?››
‹‹ባል ወይም ፍቅረኛ ቢኖረኝ እዚህ ከአንተ ጋር ምን ያንዘላዝለኛል?፡፡››
ወደራሱ ጎተተና ከንፈሯ ላይ ተጠጣበቀባት…ተቃውሞ አላሰማችም..እንደውም ቀስ ብላ እጆቾን አነሳችና በአንገቱ ዙሪያ ጠመጠመች…አልጋውን ለቃ እየተንሳፈፈች እንደሆነ አይነት ምትሀታዊ አይነት ስሜት እየተሳማት ነው፡፡
የልቧን ምት ፍጥነት መቆጣጠር ስላልቻለችና መተንፈስም ስለከበዳት እየፈለገች ግን ከንፈሯን ከከንፈሩ አላቀቀችና
፣‹‹የሚጠጣ ነገር ይኖራል?››
ስትል ጠየቀችው፡፡መጠጥ የጠየቀችው በወሲብ ወቅት ድፍረት ይሰጣል ሲባል ስለሰማች ነው፡፡
‹‹አዎ አለ፡፡››አለና ከተቀመጠበት ተነሳ… ለእሱም ለእሷም መጠጥ ይዞ መጣና ጠረጴዛውን ወደ አልጋው አስጠግቶ ከጎኗ ተመልሶ ቁጭ አለ፡፡
‹‹ምነው ይሄን ያህል አስፈራለሁ እንዴ?››
‹‹አይ በፍፅም…..ግን ››ንግግሯን አቋረጠችና ስልኳን ካስቀመጠችበት ኮመዲኖ ተንጠራርታ አነሳችና..ከፍታ ሰጠችው፡፡
‹‹ምንድነው?››
ተቀበላትና ተመለከተ..ውብ ቆንጅዬ የምታምር ልጅ ፎቶ ይታያል፡፡ግራ ገባውና ቀና ብሎ በትኩረት አያት‹‹ልጄ ነች…ስድስት አመቷ ነው፡፡››
‹‹ምን …?››ከተቀመጠበት ተነሳ…አፍጥጦ ፎቶውን መመለክት ጀመረ፡፡
በሁኔታው ተበሳጨች….‹‹… ዝም ብዬ እንድታውቀው ስለፈለኩ ነው እንጂ ይሄን ያህል ምን ያስደነግጥሀል…?አታገባኝ ወይ አትወሽመኝ ..አንድ ልጅ ኖረኝ አምስት ምን አጨናነቀህ…?››
በቆመበት አፍጥጦ በዝምታ ያያት ጀመር፡፡ያ ደግሞ የበለጠ ንዴቷን እንዲጨምር አደረገ…‹‹እንደውም ሁሉ ነገር እዚህ ላይ ያብቃ ወደቤቴ ልሂድ››ከተቀመጠችበት ተነሳች፡፡ተንደርድሮ መጥቶ ትከሻዋን ይዞ አስቀመጣትና ግንባሯን ሳማት፡፡
‹‹በጣም ነጭናጫ ሴት መሆንሽን ታውቂያለሽ?››
‹‹እንኳን››
‹‹እኔ ይህቺን የመሰለች ልጅ ስላለሽ ቀናሁብሽ እንጂ አልተበሳጨሁበሽም…በጣም እኮ ነው የምታምረው…..ደግሞ በስንት አመትሽ ብትወልጂያት ነው እንዲህ ያደገችው?››
‹‹በ17››
‹‹እና የት ነው ያለችው ..ከአንቺ ጋር ወይስ አባቷ ጋር?››
‹‹አባቷ መፀናሷን እንዳወቀ ነው ሸሽቶ ውትድርና ተቀጥሮ የጠፋው..እስከአሁን ይኑር ይሙት አላውቅም…እሷ ከእኔ ጋር ነው ያለችው፡፡››
‹‹እና አሁን እቤት ነው ያለቻ ?ብንሄድ እናገኛታለን?››
በመገረም አፍጥጣ ተመለከተችው‹‹የእውነት አሁን እንሂድ ብልህ ትሄዳለህ?››
‹‹አዎ..››ሞባይሉን አወጣና ሰዓቱን ተመለከተ …‹‹ሰዓቱ ገና ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ከ10 ነው …ተነሽ እንደውም….የሆነ ነገር ገዝተንላት እንሂድ እና እናስደስታት፡፡››
እሱ ጃኬቱን ሲለብስ እሷ ከተቀመጠችበት ሳትንቀሳቀስ በገረሜታ አፏን ከፈተችና በፍዘት ታየው ነበር፡፡
‹‹አልሰማሺኝም እንዴ? ተነሽ እንሂድ››
‹‹ልጅ ማትወድ መስሎኝ ነበር››
በተራው ደነገጠ…‹‹እንዴ ምን ማለት ነው…?እንዴት እንደዛ ልታስቢ ቻልሽ?››
‹‹ቅድም የወንድምህን ልጅ ወደአንተ ይዤ መጥቼ ሳስተዋውቅህ..ከእቅፌ ወስደህ አቅፈህ የምትስመው መስሎኝ ነበር…ግን እንደዛ አላደረክም..ጉንጩን አንኳን አልሳምክም››
ወደእሷ መጣና ከጎኗ ተቀመጠ‹‹ያን ያህል ስትታዘቢኝ ነበር ማለት ነው…?ላቅፈውና ልስመው በጣም ነበር የፈለኩት….አጎትህ ነኝ ብዬ እሽኮኮ በማድረግ ከሆቴሉ ይዤው ወጥቼ ላዝናናው ሁሉ ፈልጌ ነበር..ግን አልቻልኩም…ምክንያቱም የወንድሜ ልጅ ነው ፤ስለወንድሜ ሳስብ ደግሞ በደረቷ ቢላዋ ተሰክቶባት ወለል ላይ የተዘረጋች እናቴና በገመድ የተንጠለጠለች እህቴ ነች ወደአእምሮዬ የምትመጣው…በዛን ወቅት አሰብ የነበረው ስለእነሱ ነበር …እንባዬ እንዳያመልጠኝና በሰርግ እድምተኞች ፊት እንዳልዋረድ እየጣርኩ ነበር››እንባው ከአይኖቹ እየተዘረገፈ መውረድ ጀመረ፡፡ ደነገጠችና ከተቀመጠችበት ተነሳች በእጇቾ እንባውን እበሰችና ግንበሩን ጉንጮቹን እያገላበጠች እየሰማች‹‹ይቅርታ…በጣም ይቅርታ…እኔ እንዲህ አይነት ቀሽም ሴት ነኝ…ሶሪ ወንዶችን ሰላማላምን ሁሉን ነገር ነው የምጠራጠረው…ከልጄ አባት ውጭ ሌላ ወንድ አላውቅም…ከአንተ ጋር በእንደዚህ አይነት መጠን መቀራረብና በአንድ ክፍል ውስጥ መሆን በጣም ቢያስደስተኝም በዛው መጠን አስፈርቶኛል….ለዛ ነው ያልሆነ ነገር የምቀባጥረው፡፡››
‹‹ችግር የለውም… ተረድቼሻለው››
‹‹በቃ በፈጣሪ ያልኩህን ሁሉ እርሳው…››ከንፈሩ ላይ ተጣበቀችበት..በጠንካራ እጆቹን በቀጭን ወገቧ ዙሪያ ጠመጠመና ከሰውነት ጋር ለጥፎ ትንፋሽ እስኪያጥራት መጠጣት…..ከዛ ለቀቃትና..‹‹በይ አታረሳሺኝ ተነሽ እንሂድ››
‹‹በእውነት ቢሆንና ብታይህ በጣም ነበር የምትደሰተው…ሙዚቀዎችህን በጣም ነው የምትወዳቸው…ግን አሁን የለችም››
‹‹የለችም ማለት?››
‹‹አሁን ክረምት አይደል..ትምህርት ስለተዘጋ አያቶቾ ወስደዋታል….የሚቀጥለውን አንድ ወር እነሱ ጋር ነው የምታሳለፈው….››
‹‹እ ያሳዝናል…እንግዲህ ምን ማድረግ ይቻላል ስትመለስ ታስተዋውቂኛለሽ››
‹ስትመለስ?››አለችና ሳቀች፡፡
‹‹ምን ያስቅሻል?››
‹‹የዛሬ ወር እኮ ነው ያልኩህ…››
‹‹ምነው የዛሬ ወር የለሁም እንዴ..?አለሁ እኮ ፤ማለቴ በፍቅርሽ አሟሙተሸ ካላጠፋሺኝ አለው..››
‹‹ይሁን እስኪ…..ለማንኛውም አስገርመሀኛል››አለችና የመጠጡን ብርጭቆ አነስታ ተጎነጨች፡፡
‹‹እድሉን እስከሰጠሺን ድረስ ገና ብዙ አሰግርምሻለው፡፡››
ከዛ ቀልል ያለ ወሬ እያወሩ ከመጠጡ መጎንጨታቸውን ቀጠሉ….
‹‹ይሞቃል አይደል?››አለችው የእውነትም በጣም እየሞቃት ነው…ያላወቀችው የሙቀቱ ምንጭ ከምትጠጣው መጠጥ ይመንጭ ወይም ከጎኗ ካለው ሸበላ ወይም ከአየር ፀባዩ እርግጠኛ መሆን አልቻለችም፡፡
‹‹እኔም ሞቋኛል …››አለና ጃኬቱን አወለቀ፡፡
‹‹እኔስ ቀሚሴን ላውልቅ?››አለችውና ሳቀች፡፡
‹‹ይቻላል..ቆይ እንደውም..›› አለና ከተቀመጠበት ተነሳና ወደሻንጣው በመሄድ ከፈተው፡፡ምን ሊያደርግ ነው ብላ በትኩረት እየተከታተለችው ነው፡፡
ስስ ቁምጣ እና ቲሸርት አወጣና…እንቺ ቀሚሱን አውልቂና ይሄን ልበሺ አለና ለራሱ ሌላ ቢጃማ በማውጠት ሱሪውን ለማውለቅ ቀበቷውን መፍታት ጀመረ፡፡
‹‹ምን እያደረክ ነው?››
‹‹ሱሬዬን ልቀይር ነዋ….››
ሱሪውን ወደታች አወለቀ..ከዛ ከላይ የለበሰውን ሸሚዝ አወለቀ..በነጭ ፓካውትና በሰማያዊ ፓንት ብቻ በሁለት ሜትር ርቀት ቆሞ ስትመለከት ሰውነቷን ኤሌክትሪክ እንደጨበጠ ነገር አንዘረዘራት፡፡በልብስ ከሚታየው ይልቅ እርቃኑን ያምራል…ደግሞ ከፊል ሰውነቱ በተለያዩ ማራኪ ንቅሳቶች የተዥጎረጎረ ነው፡፡
‹‹ምነው ፈዘዝሽ?››ብሎ አሳፈራት፡፡
‹‹ምን ፈዛለው…እንደ ሸራ በስእል ተዥጎርጉረህ የለ እንዴ?››
የሚቀይረውን ቢጃማ ሱሪ አነሳና በእጁ እንደያዘ‹‹ያምራል አይደል…?እስኪ በደንብ ተመልከቺው ››አለና ይበልጥ ወደእሷ ተጠጋና ስሯ ቆመ፡፡
ዝም አለች ..ጎትቶ አስነሳት‹‹እንዴ ምን እያደረክ ነው?››
👍65❤13🥰1
#አላገባህም
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
፡
፡
///
‹‹በቃ አትንዘላዘልብኝ ..ልበስ››ኮስተር አለችበት፡፡
ይህ ምሽት ከዘሚካኤል ጋር በፍቅር ከመውደቅ ጋር ወይም ከእሱ ጋር የወደፊት ከህልም ከማለም ጋር ምንም ግንኙነት አልነበረውም። እና ሁሉም ነገር የሚከናወነው ለአካላዊ ደስታ ብቻ ተብሎ ነው። የልጅነት ፍቅረኛዋ ለዚህ ሁሉ አመታት የሆነ ነገሯን ሰርቆባታል እና አሁን ሊመልስላት ይገባል ። እና ጉዳዩ ያ ብቻ ነበር።
ጠረጴዛ ላይ ያለው ብርጭቆ አነሳና ከተጎነጨለት በኋላ እጁን ትከሻዋ ላይ ጫነባት ፡፡
፤ዝም አለች…እጁን በአንገቷ ዙሪያ አሻግሮ በቲሸርቱ ስር አሾለከና ወደጡቷ መጓዝ ጀመረ..ሽምቅቅ አለች፡፡
‹‹ዘና በይ እንጂ። ይህ ለሁለታችንም ጥሩ ይሆናል፣ ቃል እገባልሻለው።›› መልሶ እጁን አወጣና ወደአልጋው ላይ ቀድሟት በመውጣት እጇን ይዞ ወደ አልጋው እየሳበ ።
‹‹ተነሽ በቃ እንተኛ። ››አላት፡፡
ዝም ብላ ተጎተተችለትና ሙሉ በሙሉ ወደ አልጋው ላይ ወጣች ።መናገር አልቻለችም፣ የልቧ ፈጣን ምቶች በጉሮሮዋ ላይ ተስፈንጥረው ሚወጡ ይመስላሉ።ወደራሱ ሳበና ደረቱ ላይ አስተኛት፡፡እና እጆቹን ፀጉሯ ውስጥ አስገባና ይልግላት ጀመር…ከመደንዘዞ የተነሳ አይኖቾን ጨፈነች፡፡ከዛ አንገቷን ..ጆሮዋን መሳም ጀመረ …ቃተተች.፡፡ወደታች ዝቅ አለና ቲሸርቷን ገለጠና ከእንብርቷ ጀምሮ እየላሰ ወደላይ ወጣ…ጡቶቾ ጋር ደረሰ የቀኝ ጡቷን ጫፍ በምላሱ እየላሰ የግራውን ጡቷን በእጆቹ እየጨመቀ ያፍተለትላት ጀመር…በፈጣሪ… እንዲህ አይነት ነገር መኖሩን በፍፁም አታውቅም….ጡት ለተሳማ እንዴት ነው መላ ሰውነት እንዲህ ቀልጦ የሚንሳፈፈው…?.በጣም ያስገረማት ጉዳይ ነው፡፡
‹‹ እሺ በቃ አሁን….››ተንተባተበችና እንደምንም ጨክና ከጡቷ አላቀቀችው
‹‹እስከ ሞት ድረስ የፈራሽ ትመስያለሽ። ምንድነው ችግሩ?፧››ሲላት እንደምንም እያጎለበተችው የነበረው ትንሹ ድፍረት ጥሏት ሄደ…ይሄንን ደግሞ እሱም በግልፅ ማየት ይችላል…፡፡
‹‹መብራቶቹን ማጥፋት እንችላለን?››ብላ በሹክሹክታ ጠየቀችው።
‹‹አላደርገውም።…ውብ እርቃኗን ለማያት ለቀናት ስለእሷ ሳሰላስል የሰነበትኩላትን ልጅ ሳገኛት …በጭለማ….አይ አይሆንም ..አንቺን ለማግኘት ያን ሁሉ ጥረት የጣርኩት በጨለማ ውስጥ ፍቅር ለመስራት አይደለም።››ተቃወማት፡፡
ጡቶቿ ትንሽ ነበሩ፣ ዳሌዋ ጠባብ እና የልጅ ነበር። ጉንጯን ነካ፣ በዓይኑ ያልጠበቀችው ልስላሴ እና ፈገግታ ተመለከተች። ' ለመቃወም አፏን ከፈተች እሱ ግን ጣቱን ከንፈሯ ላይ አሳረፈ።‘
‹‹አትልፊ አልስማማም››አለና የዋናውን መብራት ማብሪያ / ማጥፊያ ለማጥፋት አልጋውን ለቅቆ ወረደ , ደማቁን ብርሀን ቢወገድም አረንጓዴና ደብዛዛ ብርሀን ግን አሁንም ቤቱን እንደሞላው ነው፡፡ ከላይ የለበሰውን ካኔቴራ አወለቀና እርቃኑን ወደአላጋው ላይ ወጣ…..እና ቆመ….‹‹ምነው ቁጭ በል እንጂ››
…
የለበሰውን ቁምጣ ከነፓንቱ አንድ ላይ መዥርጦ አወለቀውና ወደወለሉ ወረወረው….እንደሀውልት የተገተረው እንትኑ አይኗቾን ተቆጣጠረ…..የበለጠ በፍርሀት ተንዘረዘረች፡፡
‹‹ምን እየሰራህ ነው?››
‹‹እንዴ ምን ሰራለሁ.. ልንተኛ አይደል ….?ብርድልብሱን እና አንሶላውን ገለጠና ከውስጥ ገባ…
.‹‹አውልቀሽ ወደእኔ ትመጪያለሽ ወይስ…..?››
ምንም መናገር አልቻለችም….ዝም አለች፡፡‹‹ምንም ልምድ የለሽም አይደል?››ሲል ጠየቃት፡፡፡
‹‹ልክ ነህ። በዚህ ረገድ ብዙ ልምድ የለኝም። እንደውም እውነቱ ለመናገር እኔ ምንም አይነት ልምድ የለኝም ›› አለችው ። ማስመሰል ምን ፋይዳ አልነበረው? ከአመታት በፊት ካጋጠማት ከዛ አስጸያፊ ምሽት ገጠመኞ በኋላ በእድሜ ጨምራ እና በስሜት ጎልምሳ ሊሆን ይችላል… ግን ያ በቂ አይሆንም። ለዛውም እንደ ዘሚካኤል አይነት ከሴት ጋር ባለው ልምድ የበለፀገ አይነት ሰውን ለመቋቋም ፈጽሞ እንደማትችል እርግጠኛ ነች፡፡
‹‹ከብዙ ልምድ ያላቸው ሴቶች ጋር ተኝተሀል ..እና ከእኔ ጋር በምታደርገው ነገር ቅር መሰኘትህ አይቀርም ፣ ››ብላ ጨረሰች ።ሙሉ በሙሉ ተሸነፈች።
‹‹ ውዴ ፣ ስለ እንደዛ አይነት ነገር ፈፅሞ መጨነቅ አያስፈልግሽም -ሁሉን ነገር አብረን በዝግታና በትግስት እናደርገዋለን….እኔ አንቺን ከማንም ጋር ላወዳድርሽ ሀሳብ የለኝም….›› የእሱ አጽናኝና አበረታች ቃላት ጉዳቷን እና ውርደቷን ትንሽ አጠበላት።ንግግሩን ቀጠለ‹‹ይህ ፈተና አይደለም.›› ጎተተና ወደውስጥ ስቦ አስገባት፡፡ከዛ ቀስ አለና ቲሸርቷን ወደላይ ስቦ አወለቀውና ወደወለሉ ወረወረው….ከዛ ወደኋላ አጋዳማትና ደረቱ ላይ አስተኛት፡፡
‹‹እንግዲህ እጅ ሰጥቻለው…ችግር የለውም ካልክ….እንደፈለክ አድርገኝ››በማለት ሙሉ በሙሉ እጅ መስጠቷን በይፋ አወጀች፡፡
‹‹ ውዴ አፈጻጸም ላይ ጭንቀት ካለብሽ ለምንድነው ለተወሰነ ጊዜ ሂደቱን የማትመሪው?››የሚል አስገራሚ ሀሳብ አቀረበላት፡፡
በድንገት መተንፈስ አቃታት።
‹‹ትቀልዳለህ እንዴ..?ጭራሽ መምራት…‹‹በል የምታደርገውን እንደፈለግክ አድርግ፡፡››አለችው፡፡
‹‹ደግሞ እኔም አንቺ የምታስቢውን ያህል ጎበዝ ላልሆን እችላለው ›› ብሎ ቀጠለ፣ በብልህ ጣቶቹን ጡቷቿን እያፍተለተለ ነው፡ ፡ቃተተች፡፡እሱ ሹክሹክታ በመሰለ ድምፅ መናገሩን ቀጠለ፡፡
ተንቀጠቀጠች፡፡ከአንገቷ ጀምሮ ወደታች ይልሳት ጀመር …ሳታስበው ሰውነቱ ላይ ተጣበቀችበት….ከታች እንትኑ ክፉኛ ቆረቆራት..ደስ የሚል መቆርቆር….የሚበላ እና ሚያሳክክ አይነት መቆርቆር …እሱም እንደተመቻት ስለገባው ይሰመስላል… በጠንካራ ጡንቻው ሰቅስቆ ወደራሱ አጥብቆ መሳሙን ቀጠለ….እያንዳንዷ የሚስማት ቦታ ልዩ አይነት የተለያየ ጣእም ያለው መስሎ ተሰማት…..ለዘመናት እንደዛ እየሳማት እንዲቆይ ተመኘች….እየቀለጠች ነው….ሆዷና ጀርባዋ በላብ እየታጠበ ነው፡፡እጁን ወደታች ሰደደና በለበሰችው ቁምጣዋንና ፓንቷን ሰቅስቆ ገባ……..‹‹ወይኔ ጉዴ ምን ሊያደርግ ነው?››አሰበች …የእጁን መዳፍ ብልቷ ላይ አሳረፈ……ድምፅ አውጥታ ማቃሰት ጀመረች….ከላዮ ላይ ተነሳና ቀና ብሎ የለበሰችውን ቁምጣን ፓንቷን አንድ ላይ ይዞ ወደታች ጎትቷ ማውለቅ ጀመረ…እግሯን ወደላይ ከፍ በማድረግ ተባበረችው፡፡ወደ ሰውነቱ አጥብቆ አቀፋትና ከጆሮዋ አንስቶ አንገቷን መሳም ጀመረ….ተቁነጠነጠች፡፡ቀስ እያለ መሳሙንም መዳበሱንም ሳያቋርጥ ወደታች ሄደ… ከዛ አንገቱን እግሯቾ መካከል ደፈቀ….ለፈለፈች….በመላ ሰውነቷ ቤንዚል ተርከፍክፎ ክብሪት የተጫራባት ነው የመሰላት…እጆቾን ፀጉሩ ላይ አድርጋ ታሻሸው ጀመር…ቀስ አለና እየሳማት ወደላይ መጓዝ ጀመረ… ከንፈሯ ጋር ሲደርስ ቀድማ ተጣበቀችበት….ሙሉ በሙሉ እግሮቾን መካከል ገብቷ ተዋሀዳት….ልዩ ጣፋጭነት ያለው ስቃይ ተሰማት…ስቃዩ እንዲያቆም ግን ፈፅሞ አትፈልግም…ይበልጥ መቃተት ይበልጥ መሰቃየት ፈልጋለች፡፡ሁለቱም እኩል ከፍተኛ ፍንዳታ ላይ ደረሱ አደኛው ሌለኛውን ወደራሳቸው ጨምቀው አቀፉ..ተርገፈገፉ…..በመከራ ተላቀቁና ጎን ለጎን ተዘረሩ፡፡
ከተወሰኑ ደቂቃዎች እረፍት በኃላ ወደእሷ ዞረና‹‹እንዴት ነው?›› ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አረ…እንዲህ አይነት ጉብዝና መኖሩን እራሱ የት አውቃለው?››አለችው፡፡
ግንባሩን ወደ እርስዋ አስጠጋ ፣በረጅሙ ተነፈሰች።‹‹የእኔ ቆንጆ ሁለነገርሽ እንደሚያምር ታውቂያለሽ አይደል?...አይዞሽ ሁሉ ነገር ልዩ ይሆናል…ወደፊት ብዙ የምትማሪው ነገር ሊኖር ይችላል›› አላት፡፡
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
፡
፡
///
‹‹በቃ አትንዘላዘልብኝ ..ልበስ››ኮስተር አለችበት፡፡
ይህ ምሽት ከዘሚካኤል ጋር በፍቅር ከመውደቅ ጋር ወይም ከእሱ ጋር የወደፊት ከህልም ከማለም ጋር ምንም ግንኙነት አልነበረውም። እና ሁሉም ነገር የሚከናወነው ለአካላዊ ደስታ ብቻ ተብሎ ነው። የልጅነት ፍቅረኛዋ ለዚህ ሁሉ አመታት የሆነ ነገሯን ሰርቆባታል እና አሁን ሊመልስላት ይገባል ። እና ጉዳዩ ያ ብቻ ነበር።
ጠረጴዛ ላይ ያለው ብርጭቆ አነሳና ከተጎነጨለት በኋላ እጁን ትከሻዋ ላይ ጫነባት ፡፡
፤ዝም አለች…እጁን በአንገቷ ዙሪያ አሻግሮ በቲሸርቱ ስር አሾለከና ወደጡቷ መጓዝ ጀመረ..ሽምቅቅ አለች፡፡
‹‹ዘና በይ እንጂ። ይህ ለሁለታችንም ጥሩ ይሆናል፣ ቃል እገባልሻለው።›› መልሶ እጁን አወጣና ወደአልጋው ላይ ቀድሟት በመውጣት እጇን ይዞ ወደ አልጋው እየሳበ ።
‹‹ተነሽ በቃ እንተኛ። ››አላት፡፡
ዝም ብላ ተጎተተችለትና ሙሉ በሙሉ ወደ አልጋው ላይ ወጣች ።መናገር አልቻለችም፣ የልቧ ፈጣን ምቶች በጉሮሮዋ ላይ ተስፈንጥረው ሚወጡ ይመስላሉ።ወደራሱ ሳበና ደረቱ ላይ አስተኛት፡፡እና እጆቹን ፀጉሯ ውስጥ አስገባና ይልግላት ጀመር…ከመደንዘዞ የተነሳ አይኖቾን ጨፈነች፡፡ከዛ አንገቷን ..ጆሮዋን መሳም ጀመረ …ቃተተች.፡፡ወደታች ዝቅ አለና ቲሸርቷን ገለጠና ከእንብርቷ ጀምሮ እየላሰ ወደላይ ወጣ…ጡቶቾ ጋር ደረሰ የቀኝ ጡቷን ጫፍ በምላሱ እየላሰ የግራውን ጡቷን በእጆቹ እየጨመቀ ያፍተለትላት ጀመር…በፈጣሪ… እንዲህ አይነት ነገር መኖሩን በፍፁም አታውቅም….ጡት ለተሳማ እንዴት ነው መላ ሰውነት እንዲህ ቀልጦ የሚንሳፈፈው…?.በጣም ያስገረማት ጉዳይ ነው፡፡
‹‹ እሺ በቃ አሁን….››ተንተባተበችና እንደምንም ጨክና ከጡቷ አላቀቀችው
‹‹እስከ ሞት ድረስ የፈራሽ ትመስያለሽ። ምንድነው ችግሩ?፧››ሲላት እንደምንም እያጎለበተችው የነበረው ትንሹ ድፍረት ጥሏት ሄደ…ይሄንን ደግሞ እሱም በግልፅ ማየት ይችላል…፡፡
‹‹መብራቶቹን ማጥፋት እንችላለን?››ብላ በሹክሹክታ ጠየቀችው።
‹‹አላደርገውም።…ውብ እርቃኗን ለማያት ለቀናት ስለእሷ ሳሰላስል የሰነበትኩላትን ልጅ ሳገኛት …በጭለማ….አይ አይሆንም ..አንቺን ለማግኘት ያን ሁሉ ጥረት የጣርኩት በጨለማ ውስጥ ፍቅር ለመስራት አይደለም።››ተቃወማት፡፡
ጡቶቿ ትንሽ ነበሩ፣ ዳሌዋ ጠባብ እና የልጅ ነበር። ጉንጯን ነካ፣ በዓይኑ ያልጠበቀችው ልስላሴ እና ፈገግታ ተመለከተች። ' ለመቃወም አፏን ከፈተች እሱ ግን ጣቱን ከንፈሯ ላይ አሳረፈ።‘
‹‹አትልፊ አልስማማም››አለና የዋናውን መብራት ማብሪያ / ማጥፊያ ለማጥፋት አልጋውን ለቅቆ ወረደ , ደማቁን ብርሀን ቢወገድም አረንጓዴና ደብዛዛ ብርሀን ግን አሁንም ቤቱን እንደሞላው ነው፡፡ ከላይ የለበሰውን ካኔቴራ አወለቀና እርቃኑን ወደአላጋው ላይ ወጣ…..እና ቆመ….‹‹ምነው ቁጭ በል እንጂ››
…
የለበሰውን ቁምጣ ከነፓንቱ አንድ ላይ መዥርጦ አወለቀውና ወደወለሉ ወረወረው….እንደሀውልት የተገተረው እንትኑ አይኗቾን ተቆጣጠረ…..የበለጠ በፍርሀት ተንዘረዘረች፡፡
‹‹ምን እየሰራህ ነው?››
‹‹እንዴ ምን ሰራለሁ.. ልንተኛ አይደል ….?ብርድልብሱን እና አንሶላውን ገለጠና ከውስጥ ገባ…
.‹‹አውልቀሽ ወደእኔ ትመጪያለሽ ወይስ…..?››
ምንም መናገር አልቻለችም….ዝም አለች፡፡‹‹ምንም ልምድ የለሽም አይደል?››ሲል ጠየቃት፡፡፡
‹‹ልክ ነህ። በዚህ ረገድ ብዙ ልምድ የለኝም። እንደውም እውነቱ ለመናገር እኔ ምንም አይነት ልምድ የለኝም ›› አለችው ። ማስመሰል ምን ፋይዳ አልነበረው? ከአመታት በፊት ካጋጠማት ከዛ አስጸያፊ ምሽት ገጠመኞ በኋላ በእድሜ ጨምራ እና በስሜት ጎልምሳ ሊሆን ይችላል… ግን ያ በቂ አይሆንም። ለዛውም እንደ ዘሚካኤል አይነት ከሴት ጋር ባለው ልምድ የበለፀገ አይነት ሰውን ለመቋቋም ፈጽሞ እንደማትችል እርግጠኛ ነች፡፡
‹‹ከብዙ ልምድ ያላቸው ሴቶች ጋር ተኝተሀል ..እና ከእኔ ጋር በምታደርገው ነገር ቅር መሰኘትህ አይቀርም ፣ ››ብላ ጨረሰች ።ሙሉ በሙሉ ተሸነፈች።
‹‹ ውዴ ፣ ስለ እንደዛ አይነት ነገር ፈፅሞ መጨነቅ አያስፈልግሽም -ሁሉን ነገር አብረን በዝግታና በትግስት እናደርገዋለን….እኔ አንቺን ከማንም ጋር ላወዳድርሽ ሀሳብ የለኝም….›› የእሱ አጽናኝና አበረታች ቃላት ጉዳቷን እና ውርደቷን ትንሽ አጠበላት።ንግግሩን ቀጠለ‹‹ይህ ፈተና አይደለም.›› ጎተተና ወደውስጥ ስቦ አስገባት፡፡ከዛ ቀስ አለና ቲሸርቷን ወደላይ ስቦ አወለቀውና ወደወለሉ ወረወረው….ከዛ ወደኋላ አጋዳማትና ደረቱ ላይ አስተኛት፡፡
‹‹እንግዲህ እጅ ሰጥቻለው…ችግር የለውም ካልክ….እንደፈለክ አድርገኝ››በማለት ሙሉ በሙሉ እጅ መስጠቷን በይፋ አወጀች፡፡
‹‹ ውዴ አፈጻጸም ላይ ጭንቀት ካለብሽ ለምንድነው ለተወሰነ ጊዜ ሂደቱን የማትመሪው?››የሚል አስገራሚ ሀሳብ አቀረበላት፡፡
በድንገት መተንፈስ አቃታት።
‹‹ትቀልዳለህ እንዴ..?ጭራሽ መምራት…‹‹በል የምታደርገውን እንደፈለግክ አድርግ፡፡››አለችው፡፡
‹‹ደግሞ እኔም አንቺ የምታስቢውን ያህል ጎበዝ ላልሆን እችላለው ›› ብሎ ቀጠለ፣ በብልህ ጣቶቹን ጡቷቿን እያፍተለተለ ነው፡ ፡ቃተተች፡፡እሱ ሹክሹክታ በመሰለ ድምፅ መናገሩን ቀጠለ፡፡
ተንቀጠቀጠች፡፡ከአንገቷ ጀምሮ ወደታች ይልሳት ጀመር …ሳታስበው ሰውነቱ ላይ ተጣበቀችበት….ከታች እንትኑ ክፉኛ ቆረቆራት..ደስ የሚል መቆርቆር….የሚበላ እና ሚያሳክክ አይነት መቆርቆር …እሱም እንደተመቻት ስለገባው ይሰመስላል… በጠንካራ ጡንቻው ሰቅስቆ ወደራሱ አጥብቆ መሳሙን ቀጠለ….እያንዳንዷ የሚስማት ቦታ ልዩ አይነት የተለያየ ጣእም ያለው መስሎ ተሰማት…..ለዘመናት እንደዛ እየሳማት እንዲቆይ ተመኘች….እየቀለጠች ነው….ሆዷና ጀርባዋ በላብ እየታጠበ ነው፡፡እጁን ወደታች ሰደደና በለበሰችው ቁምጣዋንና ፓንቷን ሰቅስቆ ገባ……..‹‹ወይኔ ጉዴ ምን ሊያደርግ ነው?››አሰበች …የእጁን መዳፍ ብልቷ ላይ አሳረፈ……ድምፅ አውጥታ ማቃሰት ጀመረች….ከላዮ ላይ ተነሳና ቀና ብሎ የለበሰችውን ቁምጣን ፓንቷን አንድ ላይ ይዞ ወደታች ጎትቷ ማውለቅ ጀመረ…እግሯን ወደላይ ከፍ በማድረግ ተባበረችው፡፡ወደ ሰውነቱ አጥብቆ አቀፋትና ከጆሮዋ አንስቶ አንገቷን መሳም ጀመረ….ተቁነጠነጠች፡፡ቀስ እያለ መሳሙንም መዳበሱንም ሳያቋርጥ ወደታች ሄደ… ከዛ አንገቱን እግሯቾ መካከል ደፈቀ….ለፈለፈች….በመላ ሰውነቷ ቤንዚል ተርከፍክፎ ክብሪት የተጫራባት ነው የመሰላት…እጆቾን ፀጉሩ ላይ አድርጋ ታሻሸው ጀመር…ቀስ አለና እየሳማት ወደላይ መጓዝ ጀመረ… ከንፈሯ ጋር ሲደርስ ቀድማ ተጣበቀችበት….ሙሉ በሙሉ እግሮቾን መካከል ገብቷ ተዋሀዳት….ልዩ ጣፋጭነት ያለው ስቃይ ተሰማት…ስቃዩ እንዲያቆም ግን ፈፅሞ አትፈልግም…ይበልጥ መቃተት ይበልጥ መሰቃየት ፈልጋለች፡፡ሁለቱም እኩል ከፍተኛ ፍንዳታ ላይ ደረሱ አደኛው ሌለኛውን ወደራሳቸው ጨምቀው አቀፉ..ተርገፈገፉ…..በመከራ ተላቀቁና ጎን ለጎን ተዘረሩ፡፡
ከተወሰኑ ደቂቃዎች እረፍት በኃላ ወደእሷ ዞረና‹‹እንዴት ነው?›› ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አረ…እንዲህ አይነት ጉብዝና መኖሩን እራሱ የት አውቃለው?››አለችው፡፡
ግንባሩን ወደ እርስዋ አስጠጋ ፣በረጅሙ ተነፈሰች።‹‹የእኔ ቆንጆ ሁለነገርሽ እንደሚያምር ታውቂያለሽ አይደል?...አይዞሽ ሁሉ ነገር ልዩ ይሆናል…ወደፊት ብዙ የምትማሪው ነገር ሊኖር ይችላል›› አላት፡፡
👍82❤19🥰2😢2
#አላገባህም
፡
፡
#ክፍል_አስር
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
///
ፀደይ በንጋትገና ወፎች መንጫጫት ሲጀምሩ አንድም ኮሽታ ሳታሰማ በፀጥታ ከስሩ ሾልካ ወጣች፡፡ ሰውነቷ ደንጋይ ሲፈልጥ እንዳደረ ሰው ውልቅልቅ ብሏል።ክፍሉ በወሲብ ጠረን ታውዷል…ትናንት ማታ ወደ አንበሳው ጉድጓድ ውስጥ ሰተት ብላ ነበር በፍቃዷ የገባችው..እሱም ቆረጣጥሞ እና ቀረጣጥፎ በልቷታል፤ግን ደግሞ አድቅቋ አላጠፋትም….የማታው ታሪክ ወሲብ ብቻ ነበር - ደስ የሚል ጣፋጭ ወሲብ ። ሌሊቱን ሙሉ እንደዛ እራሷን ስታ እቅፉ ውስጥ ማሳለፍ አልነበረባትም። ለመራቅ የወሰነችው ይህ አይነት ቅርርብ ነበር።አንዳቸው ለሌላቸው ምንም ቃል አልገቡም፣ ። ስሟን እንኳን የማስታወስ እድሉ እስከ መቼ እንደሚቆይ እርግጠኛ አይደለችም? ‹ደግሞም አንድ ሰው ብዙ ልምምድ ካላደረገ በቀር እንዲህ ዓይነት ፍቅር መጠለፍ ውስጥ አይገባም› ስትል አሰበች።ከአልጋዋ ሾልካ ወጣች።ወለሉ መሀከል በባዶ እግሯ ምንጣፍ ላይ እርቃኗን ቆመች… .. አልጋው ላይ ተዘርሮ የሰላም እንቅልፍ የተኛውን ዘሚካኤልን አየችው፡፡ሰውነቷን ሙቀት ተሰማት፡፡አሁንም ቀስቅሳው ሰውነቷን ከሰውነቱ አጣብቃ ሌላ የሚያስጨነቅና የሚያቃት ወሲብ ብትሰራ ደስ ይላት ነበር…አዎ ቢያንስ አንድ የመጨረሻ የስሜት ጡዘትና ፍንዳታ የማስተናገድ እንጥፍጣፊ ጉልበትና ፍላጎት አታጣም፡፡ግን ራሷን ማቀብ አለባት.‹.በጣም ጣፋጭና የሚጥም ነገርን ከመጠን በላይ መጠቀም ለተውከት ይዳርጋል….፡፡›አለችና ቀጥታ ወደሻወር ሄደች ..ሙሉ እርቃን ሰውነቷን በሙሉ መስታወት ውስጥ ስታይ መደመም ውስጥ ገባች‹‹ፀዲ ግን የእውነት አንቺ ነሽ?››እራሷን በገረሜታ ጠየቀች….፡፡ትናንሽ ጡቷቾ ያለመደባቸውን ከመጠን በላይ ስለተጠቡና ስለታሹ ፍም መስለዋል፡፡ ከንፈሯም እንደዛው ሊፒስቲክ የተቀባች ይመስል ቀልተዋልም..በተወሰነ መጠንም የተንሻፈፈ እብጠት አብጠዋል፡፡ ሰውነቷ ላይ አልፎ አልፎ የተቧጨረ እና የቀላ ምልክት ይታያል.. ትናንት ወዲያ ለሰርጉ ዝግጅት ብላ ያን ሁሉ ብር ከስክሳ ለሳዕታት መከራ አይታ የተሰራችው ፀጉሯ አሁን እንዳይሆኑ ሆኖ እብዶች የጨፈሩበት የገለባ ክምር መስሏል፡፡
…እውነትም እንዳለው የሰውነቷ ቅርፃ በጣም ያምራል….እንደዚህ እርቃን ሰውነቷን ሙሉ መስታወት ፊት ቆማ አይታው አታውቅም…እና ብርቅ ሆኗባት ከፊትም ከኋላም እየተዟዟረች ተመለከተችው….በራሷ ተሰምቷት የማያውቀው በራስ የመታማመን ስሜት ተሰማት፡፡ ከስሞና ተኖ ነበር ብላ የምታስበው ሴትነቷ ከተበታተነበት እየተሰባሰበ በመገጣጣም ላይ ያለች መሰላት፡፡ሽንቷን ሸናችና ፊቷን ተጣጥባ ..ተመልሳ ወደክፍሉ ተመለሰች..ቀሚሷን አንስታ ለበሰች፡፡ ፊት ለፊት ባገኘችው የደረሰኝ ብጫቂ ወረቀት ላይ ማስታወሻ ፅፋላት…ቀስ ብላ ክፍሉን ለቃ ወጣች…፡፡በተቻለ መጠን በፍጥነት ከእሱ ለመራቅ ጓጓች።
ዛሬ አዲስአለም እና ሚካኤል የአዲስ አለም ቤተሰበች ጋር መልስ ተጠርተዋል..እና እዛ መልስ ላይ አብራቸው መሄድ ነበረባት…አሁን ባለችበት ሁኔታ ግን ያንን ማድረግ አትችልም፡፡ቀጥታ ወደቤቷ ሄዳ በራፏን ስትከፍት ገና ከጥዋቱ አንድ ሰዓት ከሩብ ነበር፡፡ ቤቷን ከፍታ ገባችና ቀጥታ ወደ ሻወር ቤት ነው የገባችው ..ቀጥታ የለበሰችውን ቀሚስ አውልቃ ጥላ ሰውነቷን ታጠበችና ቀጥታ ወደመኝታ ቤቷ ሄዳ የተለመደ አይነት አለባበሰዋን ጅንስ ሱሪ ከቲሸርት እና ከስኒከር ጫማ ጋር ለበሰችና የተወሰኑ ቅያሪ ልብሶችን በቦርሳዋ ከታ መልሳ ቤቱን ዘግታ ወጣች…፡፡ቀጥታ ወደ መነኸሪያ ነው የሄደችው፡፡አሁን ይሄን ከተማ ለቃ መሄድና እናቷን ጉያዋ ውስጥ ሆና የልጇን ጭንቅላት በማሻሸት በዚህ ሳምንት በተለይ ዛሬ ለሊት በህይወተዋ የገጠማትን ታአምራዊ ክስተት በስክነት ማሰብና ማጣጣም ትፈልጋለች፡፡ወደ ዶዶላ የሚወስዳት ባስ ውሰስጥ ገብታ ከተቀመጠች በኋላ ስልኳን አወጣችና ለአዲስ አለም መልዕክት ለመላክ መፃፍ ጀመረች፡፡
አዲስ አዝናለው…ጥሩ ስሜት እየተሰማኝ ስላልሆነ ወደእማዬ ጋር ሄጇለው…ከሶስት ቀን በኋላ ተመልሼ መጣለሁ….መልሱ ጋር አብሬችሁ ስላልሄድኩ ይቅርታ….ጥሩ ስሜት እየተሰማኝ ስላልሆን ብኖርም ሙዳችሁን ነው የማበላሸው…
በጣም ወድሻለው…ሚኪን ይቅርታ ጠይቂልኝ፡፡
ፅፋ ጨረሰችና ላከችው…ወዲያው ስልኳን ጠረቀመችው…ማንም ደውሎ እንዲጨቀጭቃት አትፈልግም፡፡አሁን አዲስአለም ደውላ..‹‹ምን ሆነሽ ነው..?አዳርሽ እንዴት ነበር?››ብትላት ምን ብላ ትመልስላታለች…አይ አሁን እንደዛ አይነት መዳረቅ ውስጥ መግባት አቅሙ የላትም…ደስታና ትካዜ..እርካታና ቁዘማ ብቻ ፅንፍ የያዙ ድብልቅልቅ ስሜቷች ናቸው እየተሰማት ያለው፡፡፡ የተሳፈረችበት ባስ ልክ እሷ የነበረችበትን ስሜት የተረዳ ይመስል የሚኪያን ዘፍን ከፈተና በከፍተኛ ድምፅ በተነው፡፡
መስሎኝ ነበር ድሮ፤ ፍቅር ገራገር/2/
አፌን ፈታው ገና… ስላንተ ስናገር
ምን ቀረህ ልበልህ ፤ፀጉሬንም ቆጥረሀል/2/
ታሪኬን ገልብጠህ …እንደአዲስ ፈጥረሀል
ይሄ ዘፈን በዚህ ልክ ገብቷት አያውቅም ነበር…አብራ ማንጎራር ጀመረች…
///
ዘሚካኤል ከመኝታው ከተነሳና ጥላው እንደሄደች ካወቀ በኃላ ልብሱን ለባብሶ ቀጥታ መኪናውን እያሽከረከረ ወደወንድሙ ቤት ነው የሄደው፡፡
መኪና ውስጥ ሆኖ የመኪናውን ክላክስ ከመጠና በላይ ሲያንባርቅው የነአዲስአለም ሰራተኛ መጥታ የውጩና በራፍ ከፈተችና ..‹‹ምንድነው..ማንን ፈልገው ነው?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አዲስአለምን ጥሪልኝ››
‹‹መኝታ ክፍል ውስጥ ነች ..አልተነሱም፡፡››
የትዕዛዝ ቃና ባለው ጠበቅ ያለ ቃል ‹‹አንኳኪና ቀስቅሻት››አላት፡፡
ልጅቷ እንደማቅማማት አለች‹‹ዘሚካኤል ይፈልግሻል በያት፡፡››
ዘሚካኤል የሚለውን ስም በመስማቷ በድንገት እንድትደነግጥ አደረጋት…ይሄ ስም ተደጋግሞ በቤቱ ውስጥ ሲጠራ ሰምታለች፡፡‹‹እሺ ይጠብቁኝ ››አለችና በራፉን ክፍት ጥላ ወደውስጥ ተመልሳ ሮጠች፡፡፡
ከደቂቃዎች በኃላ ሚካኤልና አዲስ አለም ከነቢጃማቸው ከኋላና ፊት ተከትለው መጡበት፡፡
ሚካኤል በራፉ ላይ ተገትሮ ሲቀር አዲስ አለም ወደዘሚካኤል ግዙፍ መኪና ተራመደች፡፡
ከድንጋጤና ግራ ከመጋባት ውስጥ ሳትወጣ‹‹ደህና አደርክ..?ምነው ..?ለምን ወደቤት አትገባም?፡፡››
‹‹አይ አልገባም..አንዴ ላናግርሽ ሰለፈለኩ ነው፡፡››
‹‹እሺ አናግረኝ…
‹‹መኪና ውስጥ ግቢያ››
‹‹ዞራ መኪና ውስጥ ስትገባ..ወንድሙን ዞር ብሎ ሳያየው መኪናውን አንቀሳቀሰና ወደፊት ነዳ‹‹እንዴ ምን እየሰራ ነው?››አዲስ አለም ጠየቀችው፡፡
‹‹ምነው ፈራሽ እንዴ?››
‹‹ምንድነው የምፈራው ..አለባባሴን አታይም እንዴ …?በቢጃማ እኳ ነኝ››
‹‹ብዙም አንርቅም….መልሼ አመጣሻለው..››አለና አንድ ኪሎ ሜትር ከሰፈሯ ከራቀ በኃላ መኪናዋን ከአስፓልቱ አውጥቶ ዳር አቆመና ሞተሩን አጥፈ፡፡
‹‹ምን ሆነሀል ?ምን ተፈጠረ?››
‹‹ጓደኛሽ?››
‹‹ማ ፀዲ››
‹‹አዎ…››
‹‹ጥሩ …..እኔም ስለእሷ ልጠይቅህ እፈልግ ነበር..፡፡ምን አደረካት…?እሷ ለእኛ ጓደኛችን ብቻ ሳትሆን ለሁለታችንም እንደእህታችን ነች..እንዴት ታስቀይማታለህ?››
‹‹ምነው? አስቀየመኝ አለቺሽ እንዴ?››
‹‹አረ በፍፅም የት አግኝቼያት..?ግን ድንገት ብን ብላ ከተማውን ለቃ ከሄደች የሆነ ነገር ሆናለች ማለት ነው››
‹‹ወደየት ነው ከተማውን ለቃ ሄደችው?፡፡››
‹‹ወደእናቷ ጋር፡››
‹‹በይ እንቺ ደውይላት››
‹‹ሞክሬ ነበር ስልኳ አይሰራም፡፡››
‹‹እና መሄዷን በምን አወቅሽ ››
፡
፡
#ክፍል_አስር
፡
፡
#ድርሰት_በዘሪሁን_ገመቹ
///
ፀደይ በንጋትገና ወፎች መንጫጫት ሲጀምሩ አንድም ኮሽታ ሳታሰማ በፀጥታ ከስሩ ሾልካ ወጣች፡፡ ሰውነቷ ደንጋይ ሲፈልጥ እንዳደረ ሰው ውልቅልቅ ብሏል።ክፍሉ በወሲብ ጠረን ታውዷል…ትናንት ማታ ወደ አንበሳው ጉድጓድ ውስጥ ሰተት ብላ ነበር በፍቃዷ የገባችው..እሱም ቆረጣጥሞ እና ቀረጣጥፎ በልቷታል፤ግን ደግሞ አድቅቋ አላጠፋትም….የማታው ታሪክ ወሲብ ብቻ ነበር - ደስ የሚል ጣፋጭ ወሲብ ። ሌሊቱን ሙሉ እንደዛ እራሷን ስታ እቅፉ ውስጥ ማሳለፍ አልነበረባትም። ለመራቅ የወሰነችው ይህ አይነት ቅርርብ ነበር።አንዳቸው ለሌላቸው ምንም ቃል አልገቡም፣ ። ስሟን እንኳን የማስታወስ እድሉ እስከ መቼ እንደሚቆይ እርግጠኛ አይደለችም? ‹ደግሞም አንድ ሰው ብዙ ልምምድ ካላደረገ በቀር እንዲህ ዓይነት ፍቅር መጠለፍ ውስጥ አይገባም› ስትል አሰበች።ከአልጋዋ ሾልካ ወጣች።ወለሉ መሀከል በባዶ እግሯ ምንጣፍ ላይ እርቃኗን ቆመች… .. አልጋው ላይ ተዘርሮ የሰላም እንቅልፍ የተኛውን ዘሚካኤልን አየችው፡፡ሰውነቷን ሙቀት ተሰማት፡፡አሁንም ቀስቅሳው ሰውነቷን ከሰውነቱ አጣብቃ ሌላ የሚያስጨነቅና የሚያቃት ወሲብ ብትሰራ ደስ ይላት ነበር…አዎ ቢያንስ አንድ የመጨረሻ የስሜት ጡዘትና ፍንዳታ የማስተናገድ እንጥፍጣፊ ጉልበትና ፍላጎት አታጣም፡፡ግን ራሷን ማቀብ አለባት.‹.በጣም ጣፋጭና የሚጥም ነገርን ከመጠን በላይ መጠቀም ለተውከት ይዳርጋል….፡፡›አለችና ቀጥታ ወደሻወር ሄደች ..ሙሉ እርቃን ሰውነቷን በሙሉ መስታወት ውስጥ ስታይ መደመም ውስጥ ገባች‹‹ፀዲ ግን የእውነት አንቺ ነሽ?››እራሷን በገረሜታ ጠየቀች….፡፡ትናንሽ ጡቷቾ ያለመደባቸውን ከመጠን በላይ ስለተጠቡና ስለታሹ ፍም መስለዋል፡፡ ከንፈሯም እንደዛው ሊፒስቲክ የተቀባች ይመስል ቀልተዋልም..በተወሰነ መጠንም የተንሻፈፈ እብጠት አብጠዋል፡፡ ሰውነቷ ላይ አልፎ አልፎ የተቧጨረ እና የቀላ ምልክት ይታያል.. ትናንት ወዲያ ለሰርጉ ዝግጅት ብላ ያን ሁሉ ብር ከስክሳ ለሳዕታት መከራ አይታ የተሰራችው ፀጉሯ አሁን እንዳይሆኑ ሆኖ እብዶች የጨፈሩበት የገለባ ክምር መስሏል፡፡
…እውነትም እንዳለው የሰውነቷ ቅርፃ በጣም ያምራል….እንደዚህ እርቃን ሰውነቷን ሙሉ መስታወት ፊት ቆማ አይታው አታውቅም…እና ብርቅ ሆኗባት ከፊትም ከኋላም እየተዟዟረች ተመለከተችው….በራሷ ተሰምቷት የማያውቀው በራስ የመታማመን ስሜት ተሰማት፡፡ ከስሞና ተኖ ነበር ብላ የምታስበው ሴትነቷ ከተበታተነበት እየተሰባሰበ በመገጣጣም ላይ ያለች መሰላት፡፡ሽንቷን ሸናችና ፊቷን ተጣጥባ ..ተመልሳ ወደክፍሉ ተመለሰች..ቀሚሷን አንስታ ለበሰች፡፡ ፊት ለፊት ባገኘችው የደረሰኝ ብጫቂ ወረቀት ላይ ማስታወሻ ፅፋላት…ቀስ ብላ ክፍሉን ለቃ ወጣች…፡፡በተቻለ መጠን በፍጥነት ከእሱ ለመራቅ ጓጓች።
ዛሬ አዲስአለም እና ሚካኤል የአዲስ አለም ቤተሰበች ጋር መልስ ተጠርተዋል..እና እዛ መልስ ላይ አብራቸው መሄድ ነበረባት…አሁን ባለችበት ሁኔታ ግን ያንን ማድረግ አትችልም፡፡ቀጥታ ወደቤቷ ሄዳ በራፏን ስትከፍት ገና ከጥዋቱ አንድ ሰዓት ከሩብ ነበር፡፡ ቤቷን ከፍታ ገባችና ቀጥታ ወደ ሻወር ቤት ነው የገባችው ..ቀጥታ የለበሰችውን ቀሚስ አውልቃ ጥላ ሰውነቷን ታጠበችና ቀጥታ ወደመኝታ ቤቷ ሄዳ የተለመደ አይነት አለባበሰዋን ጅንስ ሱሪ ከቲሸርት እና ከስኒከር ጫማ ጋር ለበሰችና የተወሰኑ ቅያሪ ልብሶችን በቦርሳዋ ከታ መልሳ ቤቱን ዘግታ ወጣች…፡፡ቀጥታ ወደ መነኸሪያ ነው የሄደችው፡፡አሁን ይሄን ከተማ ለቃ መሄድና እናቷን ጉያዋ ውስጥ ሆና የልጇን ጭንቅላት በማሻሸት በዚህ ሳምንት በተለይ ዛሬ ለሊት በህይወተዋ የገጠማትን ታአምራዊ ክስተት በስክነት ማሰብና ማጣጣም ትፈልጋለች፡፡ወደ ዶዶላ የሚወስዳት ባስ ውሰስጥ ገብታ ከተቀመጠች በኋላ ስልኳን አወጣችና ለአዲስ አለም መልዕክት ለመላክ መፃፍ ጀመረች፡፡
አዲስ አዝናለው…ጥሩ ስሜት እየተሰማኝ ስላልሆነ ወደእማዬ ጋር ሄጇለው…ከሶስት ቀን በኋላ ተመልሼ መጣለሁ….መልሱ ጋር አብሬችሁ ስላልሄድኩ ይቅርታ….ጥሩ ስሜት እየተሰማኝ ስላልሆን ብኖርም ሙዳችሁን ነው የማበላሸው…
በጣም ወድሻለው…ሚኪን ይቅርታ ጠይቂልኝ፡፡
ፅፋ ጨረሰችና ላከችው…ወዲያው ስልኳን ጠረቀመችው…ማንም ደውሎ እንዲጨቀጭቃት አትፈልግም፡፡አሁን አዲስአለም ደውላ..‹‹ምን ሆነሽ ነው..?አዳርሽ እንዴት ነበር?››ብትላት ምን ብላ ትመልስላታለች…አይ አሁን እንደዛ አይነት መዳረቅ ውስጥ መግባት አቅሙ የላትም…ደስታና ትካዜ..እርካታና ቁዘማ ብቻ ፅንፍ የያዙ ድብልቅልቅ ስሜቷች ናቸው እየተሰማት ያለው፡፡፡ የተሳፈረችበት ባስ ልክ እሷ የነበረችበትን ስሜት የተረዳ ይመስል የሚኪያን ዘፍን ከፈተና በከፍተኛ ድምፅ በተነው፡፡
መስሎኝ ነበር ድሮ፤ ፍቅር ገራገር/2/
አፌን ፈታው ገና… ስላንተ ስናገር
ምን ቀረህ ልበልህ ፤ፀጉሬንም ቆጥረሀል/2/
ታሪኬን ገልብጠህ …እንደአዲስ ፈጥረሀል
ይሄ ዘፈን በዚህ ልክ ገብቷት አያውቅም ነበር…አብራ ማንጎራር ጀመረች…
///
ዘሚካኤል ከመኝታው ከተነሳና ጥላው እንደሄደች ካወቀ በኃላ ልብሱን ለባብሶ ቀጥታ መኪናውን እያሽከረከረ ወደወንድሙ ቤት ነው የሄደው፡፡
መኪና ውስጥ ሆኖ የመኪናውን ክላክስ ከመጠና በላይ ሲያንባርቅው የነአዲስአለም ሰራተኛ መጥታ የውጩና በራፍ ከፈተችና ..‹‹ምንድነው..ማንን ፈልገው ነው?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አዲስአለምን ጥሪልኝ››
‹‹መኝታ ክፍል ውስጥ ነች ..አልተነሱም፡፡››
የትዕዛዝ ቃና ባለው ጠበቅ ያለ ቃል ‹‹አንኳኪና ቀስቅሻት››አላት፡፡
ልጅቷ እንደማቅማማት አለች‹‹ዘሚካኤል ይፈልግሻል በያት፡፡››
ዘሚካኤል የሚለውን ስም በመስማቷ በድንገት እንድትደነግጥ አደረጋት…ይሄ ስም ተደጋግሞ በቤቱ ውስጥ ሲጠራ ሰምታለች፡፡‹‹እሺ ይጠብቁኝ ››አለችና በራፉን ክፍት ጥላ ወደውስጥ ተመልሳ ሮጠች፡፡፡
ከደቂቃዎች በኃላ ሚካኤልና አዲስ አለም ከነቢጃማቸው ከኋላና ፊት ተከትለው መጡበት፡፡
ሚካኤል በራፉ ላይ ተገትሮ ሲቀር አዲስ አለም ወደዘሚካኤል ግዙፍ መኪና ተራመደች፡፡
ከድንጋጤና ግራ ከመጋባት ውስጥ ሳትወጣ‹‹ደህና አደርክ..?ምነው ..?ለምን ወደቤት አትገባም?፡፡››
‹‹አይ አልገባም..አንዴ ላናግርሽ ሰለፈለኩ ነው፡፡››
‹‹እሺ አናግረኝ…
‹‹መኪና ውስጥ ግቢያ››
‹‹ዞራ መኪና ውስጥ ስትገባ..ወንድሙን ዞር ብሎ ሳያየው መኪናውን አንቀሳቀሰና ወደፊት ነዳ‹‹እንዴ ምን እየሰራ ነው?››አዲስ አለም ጠየቀችው፡፡
‹‹ምነው ፈራሽ እንዴ?››
‹‹ምንድነው የምፈራው ..አለባባሴን አታይም እንዴ …?በቢጃማ እኳ ነኝ››
‹‹ብዙም አንርቅም….መልሼ አመጣሻለው..››አለና አንድ ኪሎ ሜትር ከሰፈሯ ከራቀ በኃላ መኪናዋን ከአስፓልቱ አውጥቶ ዳር አቆመና ሞተሩን አጥፈ፡፡
‹‹ምን ሆነሀል ?ምን ተፈጠረ?››
‹‹ጓደኛሽ?››
‹‹ማ ፀዲ››
‹‹አዎ…››
‹‹ጥሩ …..እኔም ስለእሷ ልጠይቅህ እፈልግ ነበር..፡፡ምን አደረካት…?እሷ ለእኛ ጓደኛችን ብቻ ሳትሆን ለሁለታችንም እንደእህታችን ነች..እንዴት ታስቀይማታለህ?››
‹‹ምነው? አስቀየመኝ አለቺሽ እንዴ?››
‹‹አረ በፍፅም የት አግኝቼያት..?ግን ድንገት ብን ብላ ከተማውን ለቃ ከሄደች የሆነ ነገር ሆናለች ማለት ነው››
‹‹ወደየት ነው ከተማውን ለቃ ሄደችው?፡፡››
‹‹ወደእናቷ ጋር፡››
‹‹በይ እንቺ ደውይላት››
‹‹ሞክሬ ነበር ስልኳ አይሰራም፡፡››
‹‹እና መሄዷን በምን አወቅሽ ››
👍71❤7🥰1