😘 #ቃል 😘
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ ሰላሳ አንድ (31)
ያን ድምጽ ከዚህ በፊት ሰምቶታል ? የት? ሊያስታውሰው አልቻለም ። ግን ደግሞ ያ ድምጽ አዲስ አይደለም ። እንዲያውም የአንዲት በቅርብ የሚያውቃት ሴት ድምጽ እንደሆነ ይሰማዋል። የማንን ድምጽ ነው የሚመስለው ? አሰበ ። አሰበ… ሊያስታውስ አልቻለም « ልልሀ የፈለኩትን ነገር ገና ልትረዳልኝ አልቻልክም ይሆን በሥላሴ ? › እኒህ በቁጣ የጠነከሩ ቃላት ከፍለጋው መለሱት። ወደ አሁን አመጡት ። ከሜሪ አዳምሰን ጋር በመነጋገር ላይ እንደሚገኝ አስታውሰው ። እውነቱን እንዲያይ ፤ ይህቺ ሜሪ እንጂ ማንም እንዳይደለች እንዲረዳ አደረጉት ። ባኛል ሆኖም ተስፋ ያደረግኩት »
«ተስፋ ዝባዝንኬ!... ነገርኩህ'ኮ አልፈልግም አልኩህ ፤ በዚሀ ነገር ላይ ለመነጋገር ይህን ነገር አውጥቶ አውርዶ ለማሰብ ወይም ለኔ ምኔም ስላልሆነው የሳንፍራንሲስኮ የሕክምና ማዕከል አንዲት ቃል ለመነጋገር አልፈልግም ። በሥላሴ ይዤሃለሁ ፤ ተወኝ » ይህን ተናግራ እጆሮው ላይ ደረገመችበት ። የተዘጋውን ስልክ ማነጋገሪያ በእጁ ይዞ የጅል ፈገግታ ፈገገ ። ከዚያም «ይኸው አፈነዳሁትና አረፍኩ ወንድሞቼ» አለ ።
ቤን ይህን የተናገረው ለራሱ ነበር ። በሐሳብ ስለተዋጠ የቢሮውን በር ከፍቶ መቃኑን በመዝናናት ደገፍ ብሎ የቆመው ማይክልን አላየውም ። «እንኳን ደህና መጣህ ። ለመሆኑ ምንድነው ያፈነዳኸው ?» ማይክ ይህን ጥያቄ የጠየቀው ይህን ያህል ለማወቅ በመጓጓት አልነበረም ። የጓደኛው መመለስ እንዳስደሰተው ብቻ ነበር ገጽታው የሚገልጸው ። በፊቱ ላይ ደስታው እንደጐላ ወደ ቤን ቢሮ ገብቶ በምቹው የእንግዳ መቀበያ ሶፋ ላይ ቁጭ አለ። «ከጉዞሀ ተመልሰህ ሳይህ ደስ አለኝ»
«መመለሱስ አይከፋም ነበር ። ግን ምን ዋጋ አለው ? የሳንራንሲስኮን አየር ተለማምደህ መጥተህ የኒውዮርክን ብርድ ፍጹም ሰውነትህ አይቀበለውም»
«ለስላሳው ፍጡር ሆይ ካሁን ጀምሮ ከሞቃታማዎቹ የደቡባዊ ክፍሎች እንዳትወጣ የተቻለንን ያህል እንሞክራለን» አለ በጸሎት ድምጽ ።። ከዚያ ቀጠል አድርጐ «የስልኩ ጭቅጭቅ ስለምን ነበር ?» ሲል ጠየቀው ። «እሱን አታንሳው ። በዚህ የሥራ ጉብኝት ውስጥ እሾርባዬ ውስጥ ያጋጠመኝ አንድና አስቸጋሪ የሆነ ፀጉር ! » አለ።«ማለት ሁሉ ነገር እንደከረከሙት ሁሉ እየተስተካከለ ሲመጣ… እንዳሰብነው ፣ እንደፈለግነው ሲሆን . . . ርግጠኛ ነኝ ሪፖርቱ ሲቀርብ እናትህ ተፍነክንካም አታበቃ… አንድ ነገር ግን አሻፈረኝ አለ። ርግጥ ነው ፤ አልሳካ ያለው ነገር ይህን ያህል ትልቅ ችግር የሚባል አይደለም ። የኔ ሃሳብ ግን ሙሉ ስኬትን ለመፍጠር ነበር ።»
«እንዴት ነው ፤ ነገሩ ምን ይሆን እያልኩ መጨነቅ ልጀምር ወይስ?»
«አያስፈልግም ። ተሸወድኩ ልበልህ…. እንዴት መሰለህ አንዲት አርቲስት አጋጠመችኝ። ፎቶ ግራፍ አንሺ ናት ። ማለቴ ግዙፍ ችሎታ ያላት ፍጡር…. ማይክ እንዲህ ተራ ነገር እንዳትመስልህ ። ኤግዚቢሽን ታሳይ ነበር ። ኤግዚቢሽኑን ተመለከትኩት። ባለፈው ጊዜ በሕንፃ ማስጌጡ ሥራ ላይ ፎቶግራፎችን መጠቀም እንደሚቻል ሰብሰባ ላይ የተስማማንበትን አስታወስኩ። ልቀጥራት ፈለግኩ »
« እሺ?»
« ነገርኳት ››
«‹ መልሷ!? »
«አንገቴ ይቆረጣልንጂ ያንተን ስራ አልነካውም አለችኝ ። እንነጋገርበት አልኳት ። አይሞከርም አለች »
«ምን ምክንያት ሰጠችህ?... የኪነጥበብ ስራዬን ለገንዘብና ለንግድ አላውልም ነው ወይስ ሌላ ?»
«ምኑም ምኑ ሊገባኝ አልቻለም። ገና ነገሩን ሀ ብዬ ሳነሳ ጅራቷን ሸጉጣ ወደ ኋላ ማፈግፈግ ጀመረች። ልታስጠጋኝ አልቻለችም» ማይክ ጅሎ በሚል አስተያየት እየተመለከተው ፣
«ነገሩ አይገባም አልክ? ግን ግልጽ ነው።» እምቢ ያለችህ በከንቱ አይምሰልህ ። ኮተር ሂልያርድ ምን ያህል ግዙፍ ድርጅት እንደሆነ ታውቃታለች ማለት ነው ። እምቢታዋ የሚታየው በርካታ ገንዘብ ይሰጥሻል እስክትባል ነው ። ለመሆኑ ይህን ያህል አሪፍ ናት?»
‹‹ተወዳዳሪ የላትም ስልህ ። ምን አለፋኝ እኔን ፤ ከፎቶግራፎችዋ ጥቂቶቹን ለናሙና ያህል ይዤ መጥቻለሁ አደል እንዴ ታያቸውና ራስህ ትፈርዳለህ »
«እንዲያ ከሆነ የፈለገችውን ማግኘት ትችላለች። የለም ፎቶግራፎቹን በኋላ እናያቸዋለን ። አሁን ለአንድ ጉዳይ ላነጋግርህ ፈልጌ ነው የመጣሁት » ማይክል ይህን ሲል በቁም ነገር ነበር። ነገሩን ለቤን ለመንገር ብዙ ጊዜ አስቦበታል ። «የሆነ ጥፋት ኣለ?»
«የለም… ምንም ጥፋት የለም ። እንዲያውም ይህን ጥያቄ ሳነሳብህ ምን ያህል አካባቢየን ማየት የማልችል አጋሰስ ነኝ የሚል ስሜት እየተሰማኝ ነው። ሆኖም ደህና ማለት ከዌንዲ ጋር የሆነ ግንኙነት ፈጥራችኋል?»
ለዚህ ጥያቄ መልስ ከመስጠቱ በፊት ቤን አቭሪ የማይክልን ፊት በደንብ አድርጎ መመልክት ጀመረ ። ማይክል የማወቅ ፍላጐት ያደረበት እንጂ ፈጽሞም የተቀየመ አይመስልም። ርግጥ ነው ቤን ስለማይክልና ስለዊንዲ ግንኙነት በሚገባ ያውቃል ። ግን ደግሞ ማይክል ለዌንዲ ደንታ እንዳልነበረውም ያደባባይ ምስጢር ነው። ቢሆንም አሁን ሲያስበው ፤ በተለይም ከማይክል ጋር ከዚህ በፊት በዚህ ዓይነት ተገጣጥመው ስለማያውቁ እና ማይክ ይህ መሆኑን ሲገነዘብ የሚሰማውን ስሜት መረዳት ስላዳገተው ቤን አቭሪ ተጨነቀ ። ጓደኛው የቀመሳትን ፤ ቢተዋትም የሱ የነበረችን ሴት መውሰድ መልካም እንዳይደለ ገባው። ያም ሆነ ይህ እውነቱ እውነት ነው። ዌንዲና ቤን ይፋቀራሉ። ስራቸው አንድ ላይ በመሆኑም አንድ ላይ ይጓዛሉ ። ባለፉት ወራት በሳንፍራንሲስኮና በሎስ አንጀለስ ሲሰሩ ባልና ሚስት ሆነው ነው ያሳለፉት ። እንዲያውም ቤን የጫጉላ ቤታችንን ጊዜ በማሳለፍ ላይ እንገኛለን እያለ ሲቀልድባት ነበር ። « አልመለስክልኝምኮ » አለ ማይክል ። ቤን አቭሪ ከሃሳቡ ብትት ብሎ ነቃ ። «አስቀድሜ ባለመንገሬ ጅልነቴ ተሰማኝ ። መልሱ ግን ፤ እዎ ነው ። ቅር ይልሃል ማይክ !?»
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ ሰላሳ አንድ (31)
ያን ድምጽ ከዚህ በፊት ሰምቶታል ? የት? ሊያስታውሰው አልቻለም ። ግን ደግሞ ያ ድምጽ አዲስ አይደለም ። እንዲያውም የአንዲት በቅርብ የሚያውቃት ሴት ድምጽ እንደሆነ ይሰማዋል። የማንን ድምጽ ነው የሚመስለው ? አሰበ ። አሰበ… ሊያስታውስ አልቻለም « ልልሀ የፈለኩትን ነገር ገና ልትረዳልኝ አልቻልክም ይሆን በሥላሴ ? › እኒህ በቁጣ የጠነከሩ ቃላት ከፍለጋው መለሱት። ወደ አሁን አመጡት ። ከሜሪ አዳምሰን ጋር በመነጋገር ላይ እንደሚገኝ አስታውሰው ። እውነቱን እንዲያይ ፤ ይህቺ ሜሪ እንጂ ማንም እንዳይደለች እንዲረዳ አደረጉት ። ባኛል ሆኖም ተስፋ ያደረግኩት »
«ተስፋ ዝባዝንኬ!... ነገርኩህ'ኮ አልፈልግም አልኩህ ፤ በዚሀ ነገር ላይ ለመነጋገር ይህን ነገር አውጥቶ አውርዶ ለማሰብ ወይም ለኔ ምኔም ስላልሆነው የሳንፍራንሲስኮ የሕክምና ማዕከል አንዲት ቃል ለመነጋገር አልፈልግም ። በሥላሴ ይዤሃለሁ ፤ ተወኝ » ይህን ተናግራ እጆሮው ላይ ደረገመችበት ። የተዘጋውን ስልክ ማነጋገሪያ በእጁ ይዞ የጅል ፈገግታ ፈገገ ። ከዚያም «ይኸው አፈነዳሁትና አረፍኩ ወንድሞቼ» አለ ።
ቤን ይህን የተናገረው ለራሱ ነበር ። በሐሳብ ስለተዋጠ የቢሮውን በር ከፍቶ መቃኑን በመዝናናት ደገፍ ብሎ የቆመው ማይክልን አላየውም ። «እንኳን ደህና መጣህ ። ለመሆኑ ምንድነው ያፈነዳኸው ?» ማይክ ይህን ጥያቄ የጠየቀው ይህን ያህል ለማወቅ በመጓጓት አልነበረም ። የጓደኛው መመለስ እንዳስደሰተው ብቻ ነበር ገጽታው የሚገልጸው ። በፊቱ ላይ ደስታው እንደጐላ ወደ ቤን ቢሮ ገብቶ በምቹው የእንግዳ መቀበያ ሶፋ ላይ ቁጭ አለ። «ከጉዞሀ ተመልሰህ ሳይህ ደስ አለኝ»
«መመለሱስ አይከፋም ነበር ። ግን ምን ዋጋ አለው ? የሳንራንሲስኮን አየር ተለማምደህ መጥተህ የኒውዮርክን ብርድ ፍጹም ሰውነትህ አይቀበለውም»
«ለስላሳው ፍጡር ሆይ ካሁን ጀምሮ ከሞቃታማዎቹ የደቡባዊ ክፍሎች እንዳትወጣ የተቻለንን ያህል እንሞክራለን» አለ በጸሎት ድምጽ ።። ከዚያ ቀጠል አድርጐ «የስልኩ ጭቅጭቅ ስለምን ነበር ?» ሲል ጠየቀው ። «እሱን አታንሳው ። በዚህ የሥራ ጉብኝት ውስጥ እሾርባዬ ውስጥ ያጋጠመኝ አንድና አስቸጋሪ የሆነ ፀጉር ! » አለ።«ማለት ሁሉ ነገር እንደከረከሙት ሁሉ እየተስተካከለ ሲመጣ… እንዳሰብነው ፣ እንደፈለግነው ሲሆን . . . ርግጠኛ ነኝ ሪፖርቱ ሲቀርብ እናትህ ተፍነክንካም አታበቃ… አንድ ነገር ግን አሻፈረኝ አለ። ርግጥ ነው ፤ አልሳካ ያለው ነገር ይህን ያህል ትልቅ ችግር የሚባል አይደለም ። የኔ ሃሳብ ግን ሙሉ ስኬትን ለመፍጠር ነበር ።»
«እንዴት ነው ፤ ነገሩ ምን ይሆን እያልኩ መጨነቅ ልጀምር ወይስ?»
«አያስፈልግም ። ተሸወድኩ ልበልህ…. እንዴት መሰለህ አንዲት አርቲስት አጋጠመችኝ። ፎቶ ግራፍ አንሺ ናት ። ማለቴ ግዙፍ ችሎታ ያላት ፍጡር…. ማይክ እንዲህ ተራ ነገር እንዳትመስልህ ። ኤግዚቢሽን ታሳይ ነበር ። ኤግዚቢሽኑን ተመለከትኩት። ባለፈው ጊዜ በሕንፃ ማስጌጡ ሥራ ላይ ፎቶግራፎችን መጠቀም እንደሚቻል ሰብሰባ ላይ የተስማማንበትን አስታወስኩ። ልቀጥራት ፈለግኩ »
« እሺ?»
« ነገርኳት ››
«‹ መልሷ!? »
«አንገቴ ይቆረጣልንጂ ያንተን ስራ አልነካውም አለችኝ ። እንነጋገርበት አልኳት ። አይሞከርም አለች »
«ምን ምክንያት ሰጠችህ?... የኪነጥበብ ስራዬን ለገንዘብና ለንግድ አላውልም ነው ወይስ ሌላ ?»
«ምኑም ምኑ ሊገባኝ አልቻለም። ገና ነገሩን ሀ ብዬ ሳነሳ ጅራቷን ሸጉጣ ወደ ኋላ ማፈግፈግ ጀመረች። ልታስጠጋኝ አልቻለችም» ማይክ ጅሎ በሚል አስተያየት እየተመለከተው ፣
«ነገሩ አይገባም አልክ? ግን ግልጽ ነው።» እምቢ ያለችህ በከንቱ አይምሰልህ ። ኮተር ሂልያርድ ምን ያህል ግዙፍ ድርጅት እንደሆነ ታውቃታለች ማለት ነው ። እምቢታዋ የሚታየው በርካታ ገንዘብ ይሰጥሻል እስክትባል ነው ። ለመሆኑ ይህን ያህል አሪፍ ናት?»
‹‹ተወዳዳሪ የላትም ስልህ ። ምን አለፋኝ እኔን ፤ ከፎቶግራፎችዋ ጥቂቶቹን ለናሙና ያህል ይዤ መጥቻለሁ አደል እንዴ ታያቸውና ራስህ ትፈርዳለህ »
«እንዲያ ከሆነ የፈለገችውን ማግኘት ትችላለች። የለም ፎቶግራፎቹን በኋላ እናያቸዋለን ። አሁን ለአንድ ጉዳይ ላነጋግርህ ፈልጌ ነው የመጣሁት » ማይክል ይህን ሲል በቁም ነገር ነበር። ነገሩን ለቤን ለመንገር ብዙ ጊዜ አስቦበታል ። «የሆነ ጥፋት ኣለ?»
«የለም… ምንም ጥፋት የለም ። እንዲያውም ይህን ጥያቄ ሳነሳብህ ምን ያህል አካባቢየን ማየት የማልችል አጋሰስ ነኝ የሚል ስሜት እየተሰማኝ ነው። ሆኖም ደህና ማለት ከዌንዲ ጋር የሆነ ግንኙነት ፈጥራችኋል?»
ለዚህ ጥያቄ መልስ ከመስጠቱ በፊት ቤን አቭሪ የማይክልን ፊት በደንብ አድርጎ መመልክት ጀመረ ። ማይክል የማወቅ ፍላጐት ያደረበት እንጂ ፈጽሞም የተቀየመ አይመስልም። ርግጥ ነው ቤን ስለማይክልና ስለዊንዲ ግንኙነት በሚገባ ያውቃል ። ግን ደግሞ ማይክል ለዌንዲ ደንታ እንዳልነበረውም ያደባባይ ምስጢር ነው። ቢሆንም አሁን ሲያስበው ፤ በተለይም ከማይክል ጋር ከዚህ በፊት በዚህ ዓይነት ተገጣጥመው ስለማያውቁ እና ማይክ ይህ መሆኑን ሲገነዘብ የሚሰማውን ስሜት መረዳት ስላዳገተው ቤን አቭሪ ተጨነቀ ። ጓደኛው የቀመሳትን ፤ ቢተዋትም የሱ የነበረችን ሴት መውሰድ መልካም እንዳይደለ ገባው። ያም ሆነ ይህ እውነቱ እውነት ነው። ዌንዲና ቤን ይፋቀራሉ። ስራቸው አንድ ላይ በመሆኑም አንድ ላይ ይጓዛሉ ። ባለፉት ወራት በሳንፍራንሲስኮና በሎስ አንጀለስ ሲሰሩ ባልና ሚስት ሆነው ነው ያሳለፉት ። እንዲያውም ቤን የጫጉላ ቤታችንን ጊዜ በማሳለፍ ላይ እንገኛለን እያለ ሲቀልድባት ነበር ። « አልመለስክልኝምኮ » አለ ማይክል ። ቤን አቭሪ ከሃሳቡ ብትት ብሎ ነቃ ። «አስቀድሜ ባለመንገሬ ጅልነቴ ተሰማኝ ። መልሱ ግን ፤ እዎ ነው ። ቅር ይልሃል ማይክ !?»
👍13
‹‹ምኑ ነው ቅር የሚለኝ ? እንዲያው የኔ ነገር ገርሞኝ ነው እንጂ ምን ያህል ማየት እንደማልችል ማለት አዎ...»
«ምን ዓይነት እንክብካቤ አደርግላት እንደነበር ዌንዲ ሳትነግርህ አልቀረችም…» ስለዌንዲ ሲናገር ድምጹ ትንሽ መረር ያለ ነበር ። ቢሆንም ቤን እንዲህ ሲል በለሆሳስ መለሰለት ፤ « የለም ማይክ ። ዊንዲ ስላንተ ምንም ነገር ነግራኝ አታውቅም ። ካነሳችህም ደስታ የሌለህ ሰው እንደሆንክ ከመናገር አልፋ ሌላ አትጨምር ። በነገራችን ላይ የሆነው ነገር በሁለታችን መሀል ምንም ነገር ሊፈጥር አይችልም ብዬ አምናለሁ ። አይመስልህም እንዴ?» ማይክ በአዎንታ ራሱን ነቀነቀ ። «እንዴት መሰለህ ? » አለ ቤን «በላይህ ላይ አልተደረብኩም ፤ እዚህ ላይ እንድታምንልኝ ያስፈልጋል ። እንዲያውም የጀመርነው ካንተ ጋር መውጣት ካቋረጣችሁ ከስንትና ስንት ጊዜ በኋላ ነበር ። በነገራችን ላይ ዌንዲን ገና ካንተ ጋር ግንኙነት ሳይፈጠር ጀምሮ ልቤ ይከጅላት ነበር ። «እሱን ያህል ንኳ እኔም ሳልጠረጥር አልቀረሁም ፣ ገና ስራ ስትቀጥራት ጥርጣሬ ነበረኝ ። እና ደግሞ ዌንዲ እንዴት ያለች ግሩም ልጅ ነች መሰለህ ። እኔ በበኩሌ ለኔ አትግባም እላለሁ ። ላንተም ሳትተርፍብህ አትቀርም . . ቆይማ ቤን? »
«እህ ? »
«ፍቅር ነበር ያልከኝ ፤ ማለት ጠንካራው ፍቅር ይሆን እንዴ?››
«ይመስለኛል»
«አረ በሥላሴ ! እውነትኽን ነው ? ለመጋባት አስባችኋል ? » ሁሉ ነገር እንግዳ ሆነበት ። ቤን አቭሪን ፍቅር ሲይዘውና ማግባት ሲያስብ ። «ገርሞኝም አያበቃ ። ቤን አቭሪ ሚስት ሲያገባ ! ግን እውነትህን ነው ?» አሊ ማይክ ። «እርግጠኛ ነኝ አላልኩም ፤ ግን ደግሞ ሁለታችንም ስለ መጋባት እያሰብን ነው ። አዝማሚያውን ሳየው ሳንጋባ አንቀርም። ተቃውሞ አለህ !» ቤን አቭሪ ተቃውሞ አለህ ? ሲል የጠየቀው ለቀልድ እንደሆነ ማይክ ገብቶታል ። ከተነጋገሩበት በኋላ የነበረው ፍርሐትና ይነሳ ይሆን የተባለው አለመግባባት ቦታ አልነበረውም ። ቦታቸውን ለሁለቱ ጓደኝነት ለቀው ሄደዋል ።
«ተቃውሞ? ቅንጣት ታክል ተቃውሞ የለኝም» አለ በፈገግታ «ግን ስላንተ የማውቀውን ሳስብ እዚህ ጋ አንድ የተዘለለ እዚያ ደግሞ ሌላ ያልታየ . . . ገባህ ያየሁ መሰለኝ ። ወይስ ይህን ያህል ሚስጥር ቋጣሪ እምትሆንበት ጊዜ አለ? »
«አይደለም ። ልደብቅህ ያሰብኩት ነገር ንኳ አልነበረም ። ግን አንተ በስራ ስለተጠመድክ የሚሆነውን ሁሉ ማየት አልቻልክም። ስራ ብቻ ሲሆንና አልፎ አልፎ ንኳ ጨዋታ ከሌለ ርግጥ በሙያህ የተባረክና የበለጸግህ ትሆናለህ . . . ግን ደግሞ በቢሮ አካባቢ የሚናፈስ ወሬ ያመልጥሃል » አለ ቤን ። ይህም ከፊል ቀልድ ነበረበት ። «አንተ የማትረባ ጅል ! የሆነውን ሁሉ ነገር አስቀድመህ ልትነግረኝ ይገባ ነበር ።››
«እዚያ ላይ ልክ ነህ። ጥፋተኛ ነኝ ።ጥፋቴንም አምናለሁ፡፡ ለወደፊቱ ግን ወሬ ሲያጋጥመኝ ወዲያውኑ ሪፖርት ልማድረግ ዝግጁ ነኝ ። እንዲያውም ካነሳነው ዘንዳ እኔ ዌንዲ ስንጋባ አንተሚ...» አለና ነገሩን ገታ ። ማይክልና ናንሲ ሊጋቡ የነበረ እለት ቤን አቭሪ የማይክል ሚዜ ሊሆን ነበር )፤ ሳይሆን ቀረ ። ሚዜ ትሆነኛለህ ሊለው ሲል ያ ትዝ አለው። «ምንም አይደለም አይዞህ ። ጊዜ ስላለህ ሁሉንም ቀስ እያልን እንጫወተዋለን » አለ ማይክ ።
ይህን ብሎ ከምቹው የእንግዳ ማረፊያ ሶፋ ላይ ተነሳና ቤንን ለመሰናበት እጁን ዘረጋለት ። ፊቱ ቅጭም ብሎ ነበር « ቤን ምን ሊል እንዳሰበና ለምን ሊናገረው የነበረውን በጅምር እንደተወው ገብቶታል ። እንደምንም ፈገግ ብሎ «ለወግ ማእረግ በመብቃትህ እንኳን ደስ ያለህ» አለ ማይክ ። ይህን ሲል ግን ፈገግታው ከልቡ የፈለቀ ልባዊ ምኞትን የሚገልፅ ብርሃን ሆነ ። ቀጥሎም… «ስለ ፎቶግራፍ ጠቢቧ ግን ይህን ያህል አትጨነቅ ። ሳንፍራንሲስኮ ውስጥ ስላገኘሃት ሴት ማለቴ ነው ። ለናሙና ያመጣሃቸውን ፎቶግራፎች ካየን በኋላ እንደተናገርክላት ድንቅ ስራ የምትሠራ ሆና ከተገኘች ገፋ ያለ ገንዘብ የሚያስገኝላትን ኮንትራት እናቀርብላታለን ። ገንዘብ የማያሸንፈው የለም አደል? ያኔ እጅዋን ትሰጣለች ። መጨነቅ አያሻም» አለ። «እንዳልከው ቢሆን እኔም ደስ ይለኝ ነበር»
«እመነኝ ከዚህ አያልፍም » ማይክል ይህን ብሎ ቀልጠፍ ያለ ስንብት ካቀረበለት በኋላ ከቤን ቢሮ ወጣ ። ቤን አቭሪ ግን ማይክ ከክፍሉ ውስጥ ሳይወጣ ነበር ስለዌንዲ ያቀረበለትን ጥያቄ ማሰላሰልና በጠቅላላ ስለተነጋገሩት ነገር ሁሉ ማሰብ የጀመረው ። እንኳን ሁሉን ነገር አወቀ ። አሁን ቀለል አለኝ አስቀድሜ ብነግረው ኖሮ ነገሩ ሁሉ ከዚህም በላይ ያማረ ይሆን ነበር አለ በሃሳቡ ሃሳቡ ወደ መጨረሻዋ ጥያቄው ዘለለ ። ምን ዓይነቱ ሰው ነኝ! አንድ ነገር ከመናገሬ በፊት ማሰብ ነበረብኝ ። የናንሲን ጉዳይ ሲያነሱበት ማይክል ምን እንደሚል እያወቅኩ እንዴት ያን ጥያቄ ላነሳ ቻልኩ? ርባና ቢስ ሰው ነኝ። ለነገሩማ ከማይክል ሌላ ለሚዜነት ማንን ልጠይቅ ኖሯል ። ሆኖም ማሰብ ነበረብኝ፡፡ ይህን ሁሉ አሰበና በአዘኔታ ራሱን ነቀነቀ። ሰዓቱን አዬ ። ጊዜው እንዴት ነው የሚበረው። ወደ ስብሰባ መግቢያ ሰዓት ደርሶ የለም እንዴ... ሙሉ ሰዓት እንኳ የለውም ። ስራውን ጀመረ ።
የቢሮው በር ሲንኳኳ ቅፅበት ያለፈ አልመሰለውም ። ዌንዲ ነበረች። እደጃፍ ላይ እንደቆመች እንውጣ የሚል በብሩህ ፈገግታ የታጀበ የአንገት ጥቅሻ እያሳየችው… «ጌታው አሁኑኑ እክብርት ሥራ አስኪያጅ ቢሮ መገኘት ያለብን መሆኑን እንዳይረሱ» አለች ። «ሰዓት ደረሰ?» አለ ቤን በመገረም ሰዓቱን እያዬ ። ከዚያም ዌንዲን ተመለከታት ። ሲያያት የሠራ አካላቱን ደስታ አለበሰው፡፡ አለባበስዋ ፤ ፈገግታና ሁለንተናዋ የሚወዳት(በሃሳቡ የሚያያት ፤ እንዳትለወጥ የሚሳሳላት ዌንዲ ሆና ነበር የቀረበችው ። «በነገራችን ላይ ለማይክ ነገርኩት» አለ በእርካታ እፎይታና በፈገግታ ፤
«ምኑን?»
«ስለኔና ስላንቺ ነዋ ጅሎ ፤ ነገሩ እንዲህ በመሆኑ ደስ ያለው ይመስለኛል » ።
‹‹እንኳን ነገርከው ። ደስ አለው ስትለኝ ደግሞ እኔም ደስ አለኝ» ዌንዲ ይህን ሁሉ ያለቺው ቤን ደስ እንዲለው በማለት ነው እንጂ እስዋ በበኩሏ ግን ማይክል ሰማ አልሰማ! ተደሰተ ተከፋ ግድ የላትም። ለሷ ማይክል ሂልያርድ የሚባል ሰው የለም፤ ስትፈልገው ሲሸሻት በስጋ አብሯት ተቀምጦ እንኳ በመንፈሱ ሲርቃት ምን ያህል እንዳቆሰላት የታወቀ ነው ። የለም አብርው ሆነው የሚያውቁም አይመስላትም ።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
«ምን ዓይነት እንክብካቤ አደርግላት እንደነበር ዌንዲ ሳትነግርህ አልቀረችም…» ስለዌንዲ ሲናገር ድምጹ ትንሽ መረር ያለ ነበር ። ቢሆንም ቤን እንዲህ ሲል በለሆሳስ መለሰለት ፤ « የለም ማይክ ። ዊንዲ ስላንተ ምንም ነገር ነግራኝ አታውቅም ። ካነሳችህም ደስታ የሌለህ ሰው እንደሆንክ ከመናገር አልፋ ሌላ አትጨምር ። በነገራችን ላይ የሆነው ነገር በሁለታችን መሀል ምንም ነገር ሊፈጥር አይችልም ብዬ አምናለሁ ። አይመስልህም እንዴ?» ማይክ በአዎንታ ራሱን ነቀነቀ ። «እንዴት መሰለህ ? » አለ ቤን «በላይህ ላይ አልተደረብኩም ፤ እዚህ ላይ እንድታምንልኝ ያስፈልጋል ። እንዲያውም የጀመርነው ካንተ ጋር መውጣት ካቋረጣችሁ ከስንትና ስንት ጊዜ በኋላ ነበር ። በነገራችን ላይ ዌንዲን ገና ካንተ ጋር ግንኙነት ሳይፈጠር ጀምሮ ልቤ ይከጅላት ነበር ። «እሱን ያህል ንኳ እኔም ሳልጠረጥር አልቀረሁም ፣ ገና ስራ ስትቀጥራት ጥርጣሬ ነበረኝ ። እና ደግሞ ዌንዲ እንዴት ያለች ግሩም ልጅ ነች መሰለህ ። እኔ በበኩሌ ለኔ አትግባም እላለሁ ። ላንተም ሳትተርፍብህ አትቀርም . . ቆይማ ቤን? »
«እህ ? »
«ፍቅር ነበር ያልከኝ ፤ ማለት ጠንካራው ፍቅር ይሆን እንዴ?››
«ይመስለኛል»
«አረ በሥላሴ ! እውነትኽን ነው ? ለመጋባት አስባችኋል ? » ሁሉ ነገር እንግዳ ሆነበት ። ቤን አቭሪን ፍቅር ሲይዘውና ማግባት ሲያስብ ። «ገርሞኝም አያበቃ ። ቤን አቭሪ ሚስት ሲያገባ ! ግን እውነትህን ነው ?» አሊ ማይክ ። «እርግጠኛ ነኝ አላልኩም ፤ ግን ደግሞ ሁለታችንም ስለ መጋባት እያሰብን ነው ። አዝማሚያውን ሳየው ሳንጋባ አንቀርም። ተቃውሞ አለህ !» ቤን አቭሪ ተቃውሞ አለህ ? ሲል የጠየቀው ለቀልድ እንደሆነ ማይክ ገብቶታል ። ከተነጋገሩበት በኋላ የነበረው ፍርሐትና ይነሳ ይሆን የተባለው አለመግባባት ቦታ አልነበረውም ። ቦታቸውን ለሁለቱ ጓደኝነት ለቀው ሄደዋል ።
«ተቃውሞ? ቅንጣት ታክል ተቃውሞ የለኝም» አለ በፈገግታ «ግን ስላንተ የማውቀውን ሳስብ እዚህ ጋ አንድ የተዘለለ እዚያ ደግሞ ሌላ ያልታየ . . . ገባህ ያየሁ መሰለኝ ። ወይስ ይህን ያህል ሚስጥር ቋጣሪ እምትሆንበት ጊዜ አለ? »
«አይደለም ። ልደብቅህ ያሰብኩት ነገር ንኳ አልነበረም ። ግን አንተ በስራ ስለተጠመድክ የሚሆነውን ሁሉ ማየት አልቻልክም። ስራ ብቻ ሲሆንና አልፎ አልፎ ንኳ ጨዋታ ከሌለ ርግጥ በሙያህ የተባረክና የበለጸግህ ትሆናለህ . . . ግን ደግሞ በቢሮ አካባቢ የሚናፈስ ወሬ ያመልጥሃል » አለ ቤን ። ይህም ከፊል ቀልድ ነበረበት ። «አንተ የማትረባ ጅል ! የሆነውን ሁሉ ነገር አስቀድመህ ልትነግረኝ ይገባ ነበር ።››
«እዚያ ላይ ልክ ነህ። ጥፋተኛ ነኝ ።ጥፋቴንም አምናለሁ፡፡ ለወደፊቱ ግን ወሬ ሲያጋጥመኝ ወዲያውኑ ሪፖርት ልማድረግ ዝግጁ ነኝ ። እንዲያውም ካነሳነው ዘንዳ እኔ ዌንዲ ስንጋባ አንተሚ...» አለና ነገሩን ገታ ። ማይክልና ናንሲ ሊጋቡ የነበረ እለት ቤን አቭሪ የማይክል ሚዜ ሊሆን ነበር )፤ ሳይሆን ቀረ ። ሚዜ ትሆነኛለህ ሊለው ሲል ያ ትዝ አለው። «ምንም አይደለም አይዞህ ። ጊዜ ስላለህ ሁሉንም ቀስ እያልን እንጫወተዋለን » አለ ማይክ ።
ይህን ብሎ ከምቹው የእንግዳ ማረፊያ ሶፋ ላይ ተነሳና ቤንን ለመሰናበት እጁን ዘረጋለት ። ፊቱ ቅጭም ብሎ ነበር « ቤን ምን ሊል እንዳሰበና ለምን ሊናገረው የነበረውን በጅምር እንደተወው ገብቶታል ። እንደምንም ፈገግ ብሎ «ለወግ ማእረግ በመብቃትህ እንኳን ደስ ያለህ» አለ ማይክ ። ይህን ሲል ግን ፈገግታው ከልቡ የፈለቀ ልባዊ ምኞትን የሚገልፅ ብርሃን ሆነ ። ቀጥሎም… «ስለ ፎቶግራፍ ጠቢቧ ግን ይህን ያህል አትጨነቅ ። ሳንፍራንሲስኮ ውስጥ ስላገኘሃት ሴት ማለቴ ነው ። ለናሙና ያመጣሃቸውን ፎቶግራፎች ካየን በኋላ እንደተናገርክላት ድንቅ ስራ የምትሠራ ሆና ከተገኘች ገፋ ያለ ገንዘብ የሚያስገኝላትን ኮንትራት እናቀርብላታለን ። ገንዘብ የማያሸንፈው የለም አደል? ያኔ እጅዋን ትሰጣለች ። መጨነቅ አያሻም» አለ። «እንዳልከው ቢሆን እኔም ደስ ይለኝ ነበር»
«እመነኝ ከዚህ አያልፍም » ማይክል ይህን ብሎ ቀልጠፍ ያለ ስንብት ካቀረበለት በኋላ ከቤን ቢሮ ወጣ ። ቤን አቭሪ ግን ማይክ ከክፍሉ ውስጥ ሳይወጣ ነበር ስለዌንዲ ያቀረበለትን ጥያቄ ማሰላሰልና በጠቅላላ ስለተነጋገሩት ነገር ሁሉ ማሰብ የጀመረው ። እንኳን ሁሉን ነገር አወቀ ። አሁን ቀለል አለኝ አስቀድሜ ብነግረው ኖሮ ነገሩ ሁሉ ከዚህም በላይ ያማረ ይሆን ነበር አለ በሃሳቡ ሃሳቡ ወደ መጨረሻዋ ጥያቄው ዘለለ ። ምን ዓይነቱ ሰው ነኝ! አንድ ነገር ከመናገሬ በፊት ማሰብ ነበረብኝ ። የናንሲን ጉዳይ ሲያነሱበት ማይክል ምን እንደሚል እያወቅኩ እንዴት ያን ጥያቄ ላነሳ ቻልኩ? ርባና ቢስ ሰው ነኝ። ለነገሩማ ከማይክል ሌላ ለሚዜነት ማንን ልጠይቅ ኖሯል ። ሆኖም ማሰብ ነበረብኝ፡፡ ይህን ሁሉ አሰበና በአዘኔታ ራሱን ነቀነቀ። ሰዓቱን አዬ ። ጊዜው እንዴት ነው የሚበረው። ወደ ስብሰባ መግቢያ ሰዓት ደርሶ የለም እንዴ... ሙሉ ሰዓት እንኳ የለውም ። ስራውን ጀመረ ።
የቢሮው በር ሲንኳኳ ቅፅበት ያለፈ አልመሰለውም ። ዌንዲ ነበረች። እደጃፍ ላይ እንደቆመች እንውጣ የሚል በብሩህ ፈገግታ የታጀበ የአንገት ጥቅሻ እያሳየችው… «ጌታው አሁኑኑ እክብርት ሥራ አስኪያጅ ቢሮ መገኘት ያለብን መሆኑን እንዳይረሱ» አለች ። «ሰዓት ደረሰ?» አለ ቤን በመገረም ሰዓቱን እያዬ ። ከዚያም ዌንዲን ተመለከታት ። ሲያያት የሠራ አካላቱን ደስታ አለበሰው፡፡ አለባበስዋ ፤ ፈገግታና ሁለንተናዋ የሚወዳት(በሃሳቡ የሚያያት ፤ እንዳትለወጥ የሚሳሳላት ዌንዲ ሆና ነበር የቀረበችው ። «በነገራችን ላይ ለማይክ ነገርኩት» አለ በእርካታ እፎይታና በፈገግታ ፤
«ምኑን?»
«ስለኔና ስላንቺ ነዋ ጅሎ ፤ ነገሩ እንዲህ በመሆኑ ደስ ያለው ይመስለኛል » ።
‹‹እንኳን ነገርከው ። ደስ አለው ስትለኝ ደግሞ እኔም ደስ አለኝ» ዌንዲ ይህን ሁሉ ያለቺው ቤን ደስ እንዲለው በማለት ነው እንጂ እስዋ በበኩሏ ግን ማይክል ሰማ አልሰማ! ተደሰተ ተከፋ ግድ የላትም። ለሷ ማይክል ሂልያርድ የሚባል ሰው የለም፤ ስትፈልገው ሲሸሻት በስጋ አብሯት ተቀምጦ እንኳ በመንፈሱ ሲርቃት ምን ያህል እንዳቆሰላት የታወቀ ነው ። የለም አብርው ሆነው የሚያውቁም አይመስላትም ።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍15❤5🥰2
#ከቡስካ_በስተጀርባ
#ድንግል_ውበት
፡
፡
#ክፍል_አራት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ከሎ ከተቀመጠበት ስፍራ ላይ ጕልበቱን ሰብሰብ አድርጎ በመታቀፍ ከንፈሩን እያኘከ የሚተነፍገውን የወይጦ በረሃ የእፅዋት
ሽታ ይምጋል ከየጉድባው ወጥተው ድብልቅልቅ በሚያደርግ ድምፅ የሚያገሱት አንበሶች፣ በቀጭንና ወፍራም ድምፅ ጨለማን ተገን አድርገው ድምፃቸውን በነፃነት የሚያስተጋቡትን የአራዊት
ትርምስ እያዳመጡ ሁለቱም በሐሳብ ተውጠው ቆዩ"
ከዋክብት ሰማዩ ላይ ሆጨጭ ብለው ብርሃናቸውን ብልጭ
ድርግም ሲያደርጉ፣ ገና የተወለደች ጨረቃ ካለአቅሟ ግዙፉን
ጨለማ ከዝሆን ጋር እንደሚታገል ዝንብ በብርሃን ድል ለማድረግ
ከተራራው አናት ወደ መሃል ሰማይ ስትገሰግስ፣ በበረት የታጎሩት ከብቶች እያመነዠኩ ሲያቃስቱ፣ ካርለትም ሆዷ እየተሸበረ፣
በምትፈጥረው ወኔ ግን እራሷን እየደለለች እንደ ከብቶች ላይ ላይ
እየተነፈሰች ታቃስታለች።
የወይጦ በርሃ በተለይም በቀትር ላይ ሙቀቱ እንደ ደመራ እሳት ይጋረፋል" የአራዊቱና የእፅዋቱ አካል ሳይቀር በሙቀቱ ስለሚቀረና አካባቢው ለየት ባለ ሽታ ይታፈናል" በዚህ ወቅት እንግዳ ሰው እንደ
ውሻ እያለከለከ የሚስበው አየር ፍለጋ አፍንጫውን እንደ አንቴና አቁሞ ያንጋጥጣል። ሆኖም ግን የፀሀይ ማኅበረሰብ፣ ሰጎን፣ አንበሳ፣ የሜዳ ፍየል፣ ጉርኑክና የመሳሰሉት እንስሳት በደስታ ተዝናንተው
ይኖሩበታል።
የወይጦ በረሃ ግለት እየቀነሰ ሲመጣ የፀማይ ማኅበረሰብ አባላት
ከማሳ፣ ከወንዝ፣ ከከብት ጥበቃ፣ ከአደን፣ ከማር ቆረጣ፣ከመንገድ...
ወደየመንደሩ ሲከት፣ ከተለመደው ውጭ ነጭ መኪና፣ ጸጕሯ ረዘም ያለ ነጭ ሴት፣ ልብስ የለበሰ ጠይም ከተሜ መንደራቸው
ውስጥ ድንኳን ከትመው አገኛቸው" በዚያን ወቅት፣ ድፍን የፀማይ ኗሪ ስልክና ሌላ መገናኛ ባይኖርም የሰማው ላልሰማው መልእክቱን በቃል እያስተላለፈ፣ ቤት ለቤት የሚውሉ ሽማግሌና ባልቴቶች ሳይቀሩ «ነጭ በቆሎ» የመሰለችውንና ብልጭልጭ ቅራቅንቦ
የተቀረቀበባትን መኪና፣ ለማየት ጎረፉ።
በካርለት ጸጕርና እጅ ላይ ብዙ የፀማይ «ተመራማሪ» እጆች አረፉበት እንደ አንበሳ ጐፈሬ የለሰለሰ ጸጕር፣ እንደ እብነ በረድ የነጣና የለሰለሰ ገላ፣ የትንባሆ አጢያሽ የመሰለ ጥርስ ሲመለከቱ፣
«ይህች ሰው ምንድ ናት?» ብለው ሲደነቁ ቆዩ። ከመካከል አንዱ፣
«ፈረንጅ ናት» አለ፣ ነቃ ያለው።
«ፈረንጅ...ኡ» አሉ፣ በአድናቆት አፋቸውን እየያዙ“
«አሃ ፈረንጅማ ከሆነች ያች በፍየልና ማር ከነጋዴ
የምንለውጣት የሽጉጥ ጥይት የመሰለችው የፈረንጅ መድኃኒት ትኖራለች» ተባባሉ እርስ በእርሳቸው ከሎ ሆራ ፀማይኛ አይችልም
አንዳንድ ፀማዮች ግን ሐመርኛ ስለሚችሉ መድኃኒቷን እንድትሰጠን
ጠይቅልን አሉት፥ ለምልክት አንድ የ«ቴትራሳይhሊን» እንክብል እያሳዩት" ፀማዮች ካርለትና ከሎ ቋንቋቸውን ባለመቻላቸው በተለይ
ሴቶችና ጎረምሶች ግራ ገብቷቸዋል፣ «ሆሆይ ለካ እናንተዬ ፀማይኛም የማይችል ሰው አለ!» ብለው ተሳልቀዋል።
በዚህ መልክ ራቁታቸውን የሆኑ ሕፃናት፣ ጎረምሳና አዋቂ ወንዶች ግልድም ያገለደሙ፣ ከወገባቸው በታች የለበሱት ቆዳ
መሬት ለመሬት የሚጎተት ትንሽ እንጨት ያለበት ሴቶች ካርለትን እንደ ጉድ ተመለከቷት እሷም እነሱን በተመስጦ እየተመለከተች
የሁለት ወገን ጉዶች ካለ ቋንቋ በጥቅሻ ሲነጋገሩ፣ አንዱ ሌላውን ለመግባባት ሲጣጣር ቆይተው የምሽቱ የአራዊት ትርምስና ጨለማ
ሳያሸብራቸው በየአቅጣጫው በመሄድ ቀስ በቀስ ተበታተኑባት"።
ካርለት፣ hአዲስ አበባው ሒልተን ሆቴል ወደ አርባ ምንጩ በቀለ ሞላ ሆቴል፣ ከአርባ ምንጩ ሆቴል ወደ ድንኳን አዳር እየወረደች
የምትበላውም መጠኑና ዓይነቱ በጣም እየቀነሰ
ቢመጣም፣ በጣም የተቸገረችበት ጉዳይ ሌላ ነበር። እስከ አሁን
እንዳስተዋለችው ፀማይ መንደር ውስጥም ሆነ መንገድ ላይ ሽንት ቤት አላየችም። ለመጸዳዳት ወደ ጫካ ሲገቡ ተመልhታለች" እሷ ደግሞ ጫካ ሄዳ መጸዳዳቱን ሕሊናዋ ሊቀበለው አልቻለም" በጕዞዋ ባሳለፈችው ቆይታ በሶፍት እየተጸዳዳች በማቃጠል፣ እየተጠቀመች
ነው። ሐመር ስትሄድ ግን በዚሁ መልክ መቀጠል የሚቻላት አይሆንም" ሽንት ቤት አስቆፍራ እንዳትጠቀም ለአካባቢው እንግዳ ሁኔታ በመፍጠሯ መልካም ግንኙነት ላይኖራት ነው“ ስለዚህ ሊታይ
በማይችልና መጠነኛ ጥልቀት ባለው ጉድጓድ መጠቀሙን እያሰበችበት ነው።
በእርግጥ እንኳን ካደጉበት ባህል ውጭ ላተወሰነ ጊዜ
ከተከታተሉት ባህልን ለየት ወዳለ ሲገባ የመጨነቅ ስሜት መፈጠሩ
የነበረ ነውና ካርለትም የኢንግላንድ ዘመናዊነት፣ የለንደን ከተማ፣
ማንችስተር የሚገኙት አያቶቿ፣ የወንድና ሴት ጓደኞቿ፣ መዝናኛዎች፣ የጭፈራ ቦታዎች ቀርተው ራቁታቸውን ከሚሄዱ ጥቋቁር ሰዎች፣ ከከብቶች በረት፣ ከፍየልና በጎች ጋጥ አካባቢ መሆንዋ
ሕልም እንጂ እውን ሊመስላት አልቻለም።
ካርለት ወደ ኢትዮጵያ ለጥናት ከመምጣቷ በፊት የአገር ቤቱን ሕይወት ለመለማመድ ወደ ስፓኝ በመሄድ «የስፓኝ በር» ተብላ በምትታወቀው የሁልቫ ከተማ የበጋ መዝናኛዋን በማድረግና ከወንድ ጓደኛዋ ጋር በብርቱካንና የሱፍ ማሳ አቅራቢያ ተቀምጣ ፀሐይ ላይ ብዙ መቆየት፣ ብርድና፣ ብቸኝነትን ለመለማመድ ሞካክራ ነበር።ያን ጊዜ የወደፊት የጥናት ቦታዋ በአሥር እጅ ከዚያ ሊለይ
እንደሚችል ብትገምትም አሁን ግን ዘጠና ዘጠኝ እጅ ያላሰበችውና
ያልገመተችው ዓይነት ሆነባት"
ካርለት እንዲህ በሐሳብ ጉና ስትንጨዋለል፣ እያንቋረረ
የሚከፈተውን የከሎን ጕሮሮ ስትሰማ ከሰመመኗ ተመለሰች።ከዚያም ዓይኗንና ሕሊናዋን ወደ እሱ መለሰች።፣
እስከ አሁን ከከሎ ጋር ባደረገችው ቆይታ ካላናገሩት የማይናገረው ጥቁሩ ወጣት በራሱ ፍላጎትና አነሳሽነት፣ ሊያወጋት መዘጋጀቱ ሳያስደንቃት አልቀረም።
«ሚንጊ ነኝ» አለ ከሎ ድንገት።
«ምን?» አለች ካርለት፥ የጠቀሰው ቃል አልገባሽ ብሏት
«ሚንጊ ማለት በሐመር ቋንቋ ገፊ ማለት ነው» አሁንም የባሰ ተደነጋገረችI ስለዚህ፣ እንዲግባቡ ለማድረግ ገለጻውን ሰፋ አድርጎ ጀመረ።
«ሕፃን ልጅ በሽማግሌዎች ፈቃድ ይወለዳል።»
«ካለ ሽማግሌ ፈቃድ መውለድ አይቻልም? ለመውለድ የሽማግሌዎችን ፈቃድ እንዴት ይጠየቃል? ሽማግሌ የተባሉት ልዩ
ችሎታ ያላቸው ሰዎች ናቸው?» ካርለት ልጅ ለመውለድ ሲያስፈልግ የሐኪም፣ ካስፈለገም የሥነአእምሮ ጠቢብ ምክር
ሊጠየቅ እንደሚችል ታውቃለች" ይህም ቢሆን ችግር ያለባቸውና
በማኅበራዊ ጠንቅ ውስጥ እንዳይዘፈቁ የሰጉ ሰዎች የሚፈጽሙት እንጂ ለማንኛውም ዜጋ የተደነገገ ሕግ አይደለም" ሆኖም፣ ሽማግሌ የተባሉት ለየት ያለ ችሎታ ያላቸው ይሆናሉ ብላ ገመተች።
«አንችን ለማስረዳት ለኔ ከባድ ነው" በኋላ ቀስ በቀስ
ልታውቂው ትችያለሽ ሽማግሌ የተባሉት ግን በዕድሜና በልምድ
ተደማጭነት ያላቸው ሲሆኑ ማንም የሐመር ማኅበረሰብ ሴት ባሏ ጥሎሽ ጥሎ እሱ ዘንድ ካመጣት በኋላ አንድ ቅል አሸዋና አንድ ቅል
ወተት ይዛ ወደ ክልሉ ሽማግሎች ዘንድ ትሄድና ትመረቃለች"ከዚያም ወተቷን ትሰጥና አሸዋውን የያዘውን ቅል ቤቷ አምጥታ
ግርግም ላይ ታንጠለጥለዋለች" ከዚያ፣ ከባሏ ጋር የግብረሥጋ
ግንኙነት አድርጋ ፅንስ ከፀነሰች፣ ወደ ሽማግሎች ሄዳ መፀነሷን ታስታውቃለች። አንዴ መፀነሷን ሽማግሎች ከሰሙ፣ ባሏና እሷ
ፅንሱ አድጎ ከተወለደ በኋላ ጥርስ ማብቀል እስኪጀምር ድረስ የግብረ ሥጋ ግንኙነት አይፈጽሙም።»
#ድንግል_ውበት
፡
፡
#ክፍል_አራት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ከሎ ከተቀመጠበት ስፍራ ላይ ጕልበቱን ሰብሰብ አድርጎ በመታቀፍ ከንፈሩን እያኘከ የሚተነፍገውን የወይጦ በረሃ የእፅዋት
ሽታ ይምጋል ከየጉድባው ወጥተው ድብልቅልቅ በሚያደርግ ድምፅ የሚያገሱት አንበሶች፣ በቀጭንና ወፍራም ድምፅ ጨለማን ተገን አድርገው ድምፃቸውን በነፃነት የሚያስተጋቡትን የአራዊት
ትርምስ እያዳመጡ ሁለቱም በሐሳብ ተውጠው ቆዩ"
ከዋክብት ሰማዩ ላይ ሆጨጭ ብለው ብርሃናቸውን ብልጭ
ድርግም ሲያደርጉ፣ ገና የተወለደች ጨረቃ ካለአቅሟ ግዙፉን
ጨለማ ከዝሆን ጋር እንደሚታገል ዝንብ በብርሃን ድል ለማድረግ
ከተራራው አናት ወደ መሃል ሰማይ ስትገሰግስ፣ በበረት የታጎሩት ከብቶች እያመነዠኩ ሲያቃስቱ፣ ካርለትም ሆዷ እየተሸበረ፣
በምትፈጥረው ወኔ ግን እራሷን እየደለለች እንደ ከብቶች ላይ ላይ
እየተነፈሰች ታቃስታለች።
የወይጦ በርሃ በተለይም በቀትር ላይ ሙቀቱ እንደ ደመራ እሳት ይጋረፋል" የአራዊቱና የእፅዋቱ አካል ሳይቀር በሙቀቱ ስለሚቀረና አካባቢው ለየት ባለ ሽታ ይታፈናል" በዚህ ወቅት እንግዳ ሰው እንደ
ውሻ እያለከለከ የሚስበው አየር ፍለጋ አፍንጫውን እንደ አንቴና አቁሞ ያንጋጥጣል። ሆኖም ግን የፀሀይ ማኅበረሰብ፣ ሰጎን፣ አንበሳ፣ የሜዳ ፍየል፣ ጉርኑክና የመሳሰሉት እንስሳት በደስታ ተዝናንተው
ይኖሩበታል።
የወይጦ በረሃ ግለት እየቀነሰ ሲመጣ የፀማይ ማኅበረሰብ አባላት
ከማሳ፣ ከወንዝ፣ ከከብት ጥበቃ፣ ከአደን፣ ከማር ቆረጣ፣ከመንገድ...
ወደየመንደሩ ሲከት፣ ከተለመደው ውጭ ነጭ መኪና፣ ጸጕሯ ረዘም ያለ ነጭ ሴት፣ ልብስ የለበሰ ጠይም ከተሜ መንደራቸው
ውስጥ ድንኳን ከትመው አገኛቸው" በዚያን ወቅት፣ ድፍን የፀማይ ኗሪ ስልክና ሌላ መገናኛ ባይኖርም የሰማው ላልሰማው መልእክቱን በቃል እያስተላለፈ፣ ቤት ለቤት የሚውሉ ሽማግሌና ባልቴቶች ሳይቀሩ «ነጭ በቆሎ» የመሰለችውንና ብልጭልጭ ቅራቅንቦ
የተቀረቀበባትን መኪና፣ ለማየት ጎረፉ።
በካርለት ጸጕርና እጅ ላይ ብዙ የፀማይ «ተመራማሪ» እጆች አረፉበት እንደ አንበሳ ጐፈሬ የለሰለሰ ጸጕር፣ እንደ እብነ በረድ የነጣና የለሰለሰ ገላ፣ የትንባሆ አጢያሽ የመሰለ ጥርስ ሲመለከቱ፣
«ይህች ሰው ምንድ ናት?» ብለው ሲደነቁ ቆዩ። ከመካከል አንዱ፣
«ፈረንጅ ናት» አለ፣ ነቃ ያለው።
«ፈረንጅ...ኡ» አሉ፣ በአድናቆት አፋቸውን እየያዙ“
«አሃ ፈረንጅማ ከሆነች ያች በፍየልና ማር ከነጋዴ
የምንለውጣት የሽጉጥ ጥይት የመሰለችው የፈረንጅ መድኃኒት ትኖራለች» ተባባሉ እርስ በእርሳቸው ከሎ ሆራ ፀማይኛ አይችልም
አንዳንድ ፀማዮች ግን ሐመርኛ ስለሚችሉ መድኃኒቷን እንድትሰጠን
ጠይቅልን አሉት፥ ለምልክት አንድ የ«ቴትራሳይhሊን» እንክብል እያሳዩት" ፀማዮች ካርለትና ከሎ ቋንቋቸውን ባለመቻላቸው በተለይ
ሴቶችና ጎረምሶች ግራ ገብቷቸዋል፣ «ሆሆይ ለካ እናንተዬ ፀማይኛም የማይችል ሰው አለ!» ብለው ተሳልቀዋል።
በዚህ መልክ ራቁታቸውን የሆኑ ሕፃናት፣ ጎረምሳና አዋቂ ወንዶች ግልድም ያገለደሙ፣ ከወገባቸው በታች የለበሱት ቆዳ
መሬት ለመሬት የሚጎተት ትንሽ እንጨት ያለበት ሴቶች ካርለትን እንደ ጉድ ተመለከቷት እሷም እነሱን በተመስጦ እየተመለከተች
የሁለት ወገን ጉዶች ካለ ቋንቋ በጥቅሻ ሲነጋገሩ፣ አንዱ ሌላውን ለመግባባት ሲጣጣር ቆይተው የምሽቱ የአራዊት ትርምስና ጨለማ
ሳያሸብራቸው በየአቅጣጫው በመሄድ ቀስ በቀስ ተበታተኑባት"።
ካርለት፣ hአዲስ አበባው ሒልተን ሆቴል ወደ አርባ ምንጩ በቀለ ሞላ ሆቴል፣ ከአርባ ምንጩ ሆቴል ወደ ድንኳን አዳር እየወረደች
የምትበላውም መጠኑና ዓይነቱ በጣም እየቀነሰ
ቢመጣም፣ በጣም የተቸገረችበት ጉዳይ ሌላ ነበር። እስከ አሁን
እንዳስተዋለችው ፀማይ መንደር ውስጥም ሆነ መንገድ ላይ ሽንት ቤት አላየችም። ለመጸዳዳት ወደ ጫካ ሲገቡ ተመልhታለች" እሷ ደግሞ ጫካ ሄዳ መጸዳዳቱን ሕሊናዋ ሊቀበለው አልቻለም" በጕዞዋ ባሳለፈችው ቆይታ በሶፍት እየተጸዳዳች በማቃጠል፣ እየተጠቀመች
ነው። ሐመር ስትሄድ ግን በዚሁ መልክ መቀጠል የሚቻላት አይሆንም" ሽንት ቤት አስቆፍራ እንዳትጠቀም ለአካባቢው እንግዳ ሁኔታ በመፍጠሯ መልካም ግንኙነት ላይኖራት ነው“ ስለዚህ ሊታይ
በማይችልና መጠነኛ ጥልቀት ባለው ጉድጓድ መጠቀሙን እያሰበችበት ነው።
በእርግጥ እንኳን ካደጉበት ባህል ውጭ ላተወሰነ ጊዜ
ከተከታተሉት ባህልን ለየት ወዳለ ሲገባ የመጨነቅ ስሜት መፈጠሩ
የነበረ ነውና ካርለትም የኢንግላንድ ዘመናዊነት፣ የለንደን ከተማ፣
ማንችስተር የሚገኙት አያቶቿ፣ የወንድና ሴት ጓደኞቿ፣ መዝናኛዎች፣ የጭፈራ ቦታዎች ቀርተው ራቁታቸውን ከሚሄዱ ጥቋቁር ሰዎች፣ ከከብቶች በረት፣ ከፍየልና በጎች ጋጥ አካባቢ መሆንዋ
ሕልም እንጂ እውን ሊመስላት አልቻለም።
ካርለት ወደ ኢትዮጵያ ለጥናት ከመምጣቷ በፊት የአገር ቤቱን ሕይወት ለመለማመድ ወደ ስፓኝ በመሄድ «የስፓኝ በር» ተብላ በምትታወቀው የሁልቫ ከተማ የበጋ መዝናኛዋን በማድረግና ከወንድ ጓደኛዋ ጋር በብርቱካንና የሱፍ ማሳ አቅራቢያ ተቀምጣ ፀሐይ ላይ ብዙ መቆየት፣ ብርድና፣ ብቸኝነትን ለመለማመድ ሞካክራ ነበር።ያን ጊዜ የወደፊት የጥናት ቦታዋ በአሥር እጅ ከዚያ ሊለይ
እንደሚችል ብትገምትም አሁን ግን ዘጠና ዘጠኝ እጅ ያላሰበችውና
ያልገመተችው ዓይነት ሆነባት"
ካርለት እንዲህ በሐሳብ ጉና ስትንጨዋለል፣ እያንቋረረ
የሚከፈተውን የከሎን ጕሮሮ ስትሰማ ከሰመመኗ ተመለሰች።ከዚያም ዓይኗንና ሕሊናዋን ወደ እሱ መለሰች።፣
እስከ አሁን ከከሎ ጋር ባደረገችው ቆይታ ካላናገሩት የማይናገረው ጥቁሩ ወጣት በራሱ ፍላጎትና አነሳሽነት፣ ሊያወጋት መዘጋጀቱ ሳያስደንቃት አልቀረም።
«ሚንጊ ነኝ» አለ ከሎ ድንገት።
«ምን?» አለች ካርለት፥ የጠቀሰው ቃል አልገባሽ ብሏት
«ሚንጊ ማለት በሐመር ቋንቋ ገፊ ማለት ነው» አሁንም የባሰ ተደነጋገረችI ስለዚህ፣ እንዲግባቡ ለማድረግ ገለጻውን ሰፋ አድርጎ ጀመረ።
«ሕፃን ልጅ በሽማግሌዎች ፈቃድ ይወለዳል።»
«ካለ ሽማግሌ ፈቃድ መውለድ አይቻልም? ለመውለድ የሽማግሌዎችን ፈቃድ እንዴት ይጠየቃል? ሽማግሌ የተባሉት ልዩ
ችሎታ ያላቸው ሰዎች ናቸው?» ካርለት ልጅ ለመውለድ ሲያስፈልግ የሐኪም፣ ካስፈለገም የሥነአእምሮ ጠቢብ ምክር
ሊጠየቅ እንደሚችል ታውቃለች" ይህም ቢሆን ችግር ያለባቸውና
በማኅበራዊ ጠንቅ ውስጥ እንዳይዘፈቁ የሰጉ ሰዎች የሚፈጽሙት እንጂ ለማንኛውም ዜጋ የተደነገገ ሕግ አይደለም" ሆኖም፣ ሽማግሌ የተባሉት ለየት ያለ ችሎታ ያላቸው ይሆናሉ ብላ ገመተች።
«አንችን ለማስረዳት ለኔ ከባድ ነው" በኋላ ቀስ በቀስ
ልታውቂው ትችያለሽ ሽማግሌ የተባሉት ግን በዕድሜና በልምድ
ተደማጭነት ያላቸው ሲሆኑ ማንም የሐመር ማኅበረሰብ ሴት ባሏ ጥሎሽ ጥሎ እሱ ዘንድ ካመጣት በኋላ አንድ ቅል አሸዋና አንድ ቅል
ወተት ይዛ ወደ ክልሉ ሽማግሎች ዘንድ ትሄድና ትመረቃለች"ከዚያም ወተቷን ትሰጥና አሸዋውን የያዘውን ቅል ቤቷ አምጥታ
ግርግም ላይ ታንጠለጥለዋለች" ከዚያ፣ ከባሏ ጋር የግብረሥጋ
ግንኙነት አድርጋ ፅንስ ከፀነሰች፣ ወደ ሽማግሎች ሄዳ መፀነሷን ታስታውቃለች። አንዴ መፀነሷን ሽማግሎች ከሰሙ፣ ባሏና እሷ
ፅንሱ አድጎ ከተወለደ በኋላ ጥርስ ማብቀል እስኪጀምር ድረስ የግብረ ሥጋ ግንኙነት አይፈጽሙም።»
👍30
«ኦ እስከ መቼ?» ካርለት በጣም ገረማትI ለምሳሌ እሷ ከስቲቭ ከተለያየች ጥቂት ቀናት ሆኗታል" ግን ብዙ ጊዜ የቆየች
ያህል የወሲብ ረሃብ እየሞረሞራት ነው፣ «እርግዝናስ እንዴት ግንኙነትን ይከለክላል? ያውም ልጅ ተረግዞ፣ ተወልዶ፣ ጥርስ
እስኪያበቅል እንዴት ይቻላል?» በማለት ተደነቀች።
«የሐመር ወንዶች ሚስት የሚያገቡት ሀብታም ለመሆን ነው"ማንም የሐመር ወንድ ሚስት ሲያገባ ለጥሎሽ ከብት፣ ፍየል፣ በግ፣ ማር ለጮኛው አባት ይከፍላል" ለጥሎች የሚከፈለውን የገንዘብ
ጥሎሽ የሚያሟላ የሐመር ወንድ ከሁለት በላይ ሚስቶችን እንደ ሀብቱ መጠን ሊያገባ ይችላል" ብዙ ሚስት የማግባት ዕድል ያገኘ ደግሞ ቶሎ ሀብታም ለመሆን አጋጣሚው የሰፋ ነው። ምክንያቱም ሴት ከተወለደች አባቷ የከፈለውን ጥሎሽ ታስመልሳለች" ወንድ
ልጅ ከተወለደም ልጁ የአባቱ መከታ ከመሆኑም በተጨማሪ፣ ሲጐረምስ ከአጎራባች ማኅበረሰቦች ከብት ዘርፎ ያመጣልI አድኖ ሥጋ ያበላል" በአጠቃላይ ብዙ ሚስት ያለው ብዙ ልጅ ሊኖረው ስለሚችል የሀብቱ መጠን የበዛ ይሆናል" ስለዚህ ማንኛውም የሐመር ወንድ
ሀብታም ለመሆን ጥርሱን እየነከሰ ከሁለት በላይ ሚስት ያገባል"
«ኦ! ታዲያ በባልና ሚስቱ መካከል ፍቅር የለም ማለት ነው?»ካርለት በአስደናቂ ወሬው ተመስጣ መልሱን ለመከታተል አቆበቆበች።
«ፍቅር አለ፣ የለም ማለት ይከብዳል" በሐመር ባህልና ደንብ ባል ለሚስቱ የፍቅር ምልክት ማሳየት፣ ማውራት፣ ተቃቅፎ
መተኛት አይፈቀድለትም" ወንድ አንበሳ ነው ኩሩ" እንዲያውም በወጉ መሠረት በተገናኙ ቁጥር ፊቱን ማዞር፣ መቆጣት፣
መደብደብና ወንድነቱንና የበላይነቱን ማሳየት ይጠበቅበታል"ለምሳሌ ባል ጥሎሹን ከፍሎ ከጨረሰ ወይም ካገባደደ በኋላ ሚስቱን እናቱና የመንደሩ ሴቶች ሄደው ያመጧታል ሙሽራዋ ጸጕሯን
ትላጭና ቅቤና ከሰል ሰውነቷን ተቀብታ ቆጥ ወይም በሐመርኛ
«ሻላ» ላይ ከባሏ ተደብቃ ለሦስት ወራት ትቀመጣለች" ሁሌም ባሏ
ሲመጣ ቆጥ ላይ ወጥታ ካልተደበቀችና ፊት ለፊት ካገኛት ይደበድባታል" ተው ባይ የለውምI ባህል ነው።
«ቆጥ ላይ ለሦስት ወራት ስትቀመጥ የሥራ ድርሻዋ ሌሊት ሌሊት እየተነሣች የፍየልና በጎችን በጠጥ መጥረግና ሸፈሮ ቡና
አፍልታ፣ ከመንጋቱ በፊት ሌሎች ሴቶችን ቀስቅሳ መደበቅ ነው ቅቤና ከሰል ሰውነቷን በየጊዜው የምትቀባውም ለባሏ ውብ ሆና እንድትቀርብ በማለት ነው።
«ሦስት ወር ከሞላት በኋላ ሙሽሪት ባሏ ከሚተኛበት ቁርበት ግርጌ በቆሎ በተን ታደርጋለች የተበተነው በቆሎ ለግብረ ሥጋ
ግንኙነት ዝግጁ ነኝ ማለት ሲሆን ሁኔታውን የተረዱ ቤተሰቦቿም አካባቢውን ተወት አድርገው ይሄዳሉ" በዚህን ጊዜ ባል እየተጀነነ
ሄዶ ይተኛል" ሙሽራይቱም ቀስ እያለች ሄዳ ከጀርባው ጋደም ትላለች ከግንኙነት በኋላ ደግሞ ሚስት እንደ አስፈላጊነቱ ጥፊዋን
ቀምሳ ትሄዳለች" ባል ከመኝታው ሲነሣም ሚስቱ ከፊት ለፊቱ ተንበርክካ አንገቷን በመቀልበስ እጇን ዘርግታ ትንባሆ ትሰጠዋለች
ባልም ፊቱን ዙሮ ተቀብሏት ይወጣል" ስለዚህ፣ በሐመር ባህል ወንድ ምን ቢወዳትም የፍቅር ምልክቱ ቁጣና ዱላ ነው። »
ካርለት በሕሊናዋ አንድ ነገር ለማመሳሰል ሞከረች፤ የከሎን ጅንንነት ምንጭ የተረዳች መሰላት። የጣማት ታሪክ እስኪያልቅ ግን
ሌላ ነገር ማሰብ አልፈለገችም። ስለዚህ፣ «ከዚያስ?» አለችው
እሱም ጨዋታውን ቀጠለ።
«እናም መውለድ እንድትችል በሽማግሎች ከተመረቀች በኋላ
ጨረቃንና ከዋክብትን በማየት አልፎ አልፎ ግንኙነት ያደርጉና
ማርገዟን በሽማግሎች በኩል ባል ካረጋገጠበት ጊዜ ጀምሮ ልጅ
ወልዳ፣ ልጁ ጥርስ እስከሚያበቅል ድረስ የግብረ ሥጋ ግንኙነት
አይፈጽሙም ሽማግሎች ሳይመርቋት ብታረግዝ ግን «ውታ» (ያልተፈለገ) ተብሎ እንድታስወርድ ይደረጋል"
«ባሏ ስሜቷን አይጠብቅማ? ማለቴ ስሜቷ አያስቸግራትም?
እንዴት ሁለቱም ለረጅም ወራት ስሜታቸውን ሊቆጣጠሩ ይችላሉ?
ኦ! ልጅ ተወልዶ ጥርስ እስከሚያበቅል? ለምንስ ደግሞ…» ካርለት
ለምትሰማው ነገር ምክንያት ፈጥራ ራሷን ለማሳመን ቸገራት" ወሲብ ለእሷ የትክክለኛ ሕይወት ትርጓሜ ነው" ሕይወት ያለ ፍቅር፣ ፍቅር ደግሞ ያለ ወሲብ ከሁሉም የከፋ መራራ ነው"
«የሐመር ወንዶች ኢቫንጋዲ› በተባለው የምሽት ጭፈራ ባል
ካላገቡ ልጃገረዶች ጋር ስለሚጫወቱ ስሜታቸውን የማርካቱ ዕድል አላቸው" ማንኛውም ለጭፈራ የደረሰች ልጃገረድ ካለገደብ
በኢቫንጋዲ መካፈልና የግብረሥጋ ግንኙነት መፈጸም መብቷ ነው
ያውም በግዴታ ሳይሆን በራሷ ፈቃድ" ክብረ ንጽሕናሽን አስወሰድሽ፣ ባለግሽ ብሎ አተካራ የሚገጥማት ሰው በወደፊቱ ሕይወቷና ሕልውናዋ አያጋጥማትም" ብታረግዝም ልምድ ባላቸው
ሰዎች ፅንሱን በማስወረድ፣ እጮኛ እያላት ቢሆንም እንኳ መዝናናቷን ትቀጥላለች" አንድ ወንድ ሚስት ለማግባት የሚጠየቀው ጥሎሽ የዋዛ ስላልሆነና በሁለትና ሦስት ዓመት ለመክፈል
ስለሚከብድ ከሞላ ጎደል የወጣትነት ጊዜዋን ባል አልባ ሆና ስለምታሳልፍ፣ ልቧ ካማረው ጐረምሳ ጋር ስታዜም፣ ስትጨፍር፣
ስትዳራ ትታያለች
«ባሏ ጥሎሹን ከፍሎ ከጨረሰና ሚስት ወደ ባሏ ከሄደች በኋላ ግን የባሏ የግል ንብረት በመሆኗ በራሷ ፍላጎት ሳይሆን በባሏ ትእዛዝ መኖር ትጀምራለች በምሽት ጭፈራ አትካፈልም በጨሌና አንባር
እንደ ልጃገረድነቷ ወቅት አታጌጥም የምትለብሰው የፍየል ቆዳ ጭኖቿን እንዲያሳይ ሆኖ መሰፋቱ ይቀራልI ጸጕሯን በ‹አሰሌ›
አፈር ከቅቤ ጋር ቀላቅላ እየተቀባች መኖር ትጀምራለች ሚስት
ለባሏ የምታደርገው ቢኖር ከባድ ሥራ መሥራትና ልጅ መውለድ ብቻ ይሆናል"
«ወንዱ ግን አገባም አላገባም በጭፈራ መካፈልና ልጃገረድ
ማሽኮርመም ይችላል። ጥሩ የወላድ ቤተሰብ ካገኘም ለሚስትነት
ጥሎሽ በመክፈል የራሱ ያደርጋታል" ጥሎሽ መክፈሉን ከቻለ፥
ሁለትና ከዚያም በላይ የማግባት ዕድሉ የሰፋ ይሆናል" እንዲያውም
የመጀመሪያ ሚስቱ ብቻዋን ሥራውን ሁሉ ለመሥራት
ስለሚከብዳት ረዳት ለማግኘት እንዲያገባ ታደፋፍረዋለች" ስለዚህ
ሚስት ወደ ባሏ ከሄደች በኋላ ብታረግዝ ከወንድ (ከባሏ) ጋር ግንኙነት የምታቋርጠው ሴቷ እንጂ ባል ካለገደብ መዝናናት
ይቻለዋል" ካለ ሽማግሌ ፈቃድ የተወለደ ግን እንደ እርኩስ ስለሚቈጠር የማደግ ዕድል አያገኝም" የማስወረድ ዘዴውም ልምድ ያላቸው ሰዎች በማኅፀን ውስጥ ያለውን ፅንስ ጭንቅላት ከውጭ
በኩል በመዳሰስ ሲያገኙ ጭንቅላቱን በሁለት አውራ ጣታቸው ውስጥ ደጋግመው በመጭመቅ...» ሲል ካርለት ፊቷ በስሎ የተበላሸ
ቲማቲም መሰለ፣ ከንፈሮቿ ተንገረበቡ፣ መላ አካሏ ራደ"....
💫ይቀጥላል💫
ያህል የወሲብ ረሃብ እየሞረሞራት ነው፣ «እርግዝናስ እንዴት ግንኙነትን ይከለክላል? ያውም ልጅ ተረግዞ፣ ተወልዶ፣ ጥርስ
እስኪያበቅል እንዴት ይቻላል?» በማለት ተደነቀች።
«የሐመር ወንዶች ሚስት የሚያገቡት ሀብታም ለመሆን ነው"ማንም የሐመር ወንድ ሚስት ሲያገባ ለጥሎሽ ከብት፣ ፍየል፣ በግ፣ ማር ለጮኛው አባት ይከፍላል" ለጥሎች የሚከፈለውን የገንዘብ
ጥሎሽ የሚያሟላ የሐመር ወንድ ከሁለት በላይ ሚስቶችን እንደ ሀብቱ መጠን ሊያገባ ይችላል" ብዙ ሚስት የማግባት ዕድል ያገኘ ደግሞ ቶሎ ሀብታም ለመሆን አጋጣሚው የሰፋ ነው። ምክንያቱም ሴት ከተወለደች አባቷ የከፈለውን ጥሎሽ ታስመልሳለች" ወንድ
ልጅ ከተወለደም ልጁ የአባቱ መከታ ከመሆኑም በተጨማሪ፣ ሲጐረምስ ከአጎራባች ማኅበረሰቦች ከብት ዘርፎ ያመጣልI አድኖ ሥጋ ያበላል" በአጠቃላይ ብዙ ሚስት ያለው ብዙ ልጅ ሊኖረው ስለሚችል የሀብቱ መጠን የበዛ ይሆናል" ስለዚህ ማንኛውም የሐመር ወንድ
ሀብታም ለመሆን ጥርሱን እየነከሰ ከሁለት በላይ ሚስት ያገባል"
«ኦ! ታዲያ በባልና ሚስቱ መካከል ፍቅር የለም ማለት ነው?»ካርለት በአስደናቂ ወሬው ተመስጣ መልሱን ለመከታተል አቆበቆበች።
«ፍቅር አለ፣ የለም ማለት ይከብዳል" በሐመር ባህልና ደንብ ባል ለሚስቱ የፍቅር ምልክት ማሳየት፣ ማውራት፣ ተቃቅፎ
መተኛት አይፈቀድለትም" ወንድ አንበሳ ነው ኩሩ" እንዲያውም በወጉ መሠረት በተገናኙ ቁጥር ፊቱን ማዞር፣ መቆጣት፣
መደብደብና ወንድነቱንና የበላይነቱን ማሳየት ይጠበቅበታል"ለምሳሌ ባል ጥሎሹን ከፍሎ ከጨረሰ ወይም ካገባደደ በኋላ ሚስቱን እናቱና የመንደሩ ሴቶች ሄደው ያመጧታል ሙሽራዋ ጸጕሯን
ትላጭና ቅቤና ከሰል ሰውነቷን ተቀብታ ቆጥ ወይም በሐመርኛ
«ሻላ» ላይ ከባሏ ተደብቃ ለሦስት ወራት ትቀመጣለች" ሁሌም ባሏ
ሲመጣ ቆጥ ላይ ወጥታ ካልተደበቀችና ፊት ለፊት ካገኛት ይደበድባታል" ተው ባይ የለውምI ባህል ነው።
«ቆጥ ላይ ለሦስት ወራት ስትቀመጥ የሥራ ድርሻዋ ሌሊት ሌሊት እየተነሣች የፍየልና በጎችን በጠጥ መጥረግና ሸፈሮ ቡና
አፍልታ፣ ከመንጋቱ በፊት ሌሎች ሴቶችን ቀስቅሳ መደበቅ ነው ቅቤና ከሰል ሰውነቷን በየጊዜው የምትቀባውም ለባሏ ውብ ሆና እንድትቀርብ በማለት ነው።
«ሦስት ወር ከሞላት በኋላ ሙሽሪት ባሏ ከሚተኛበት ቁርበት ግርጌ በቆሎ በተን ታደርጋለች የተበተነው በቆሎ ለግብረ ሥጋ
ግንኙነት ዝግጁ ነኝ ማለት ሲሆን ሁኔታውን የተረዱ ቤተሰቦቿም አካባቢውን ተወት አድርገው ይሄዳሉ" በዚህን ጊዜ ባል እየተጀነነ
ሄዶ ይተኛል" ሙሽራይቱም ቀስ እያለች ሄዳ ከጀርባው ጋደም ትላለች ከግንኙነት በኋላ ደግሞ ሚስት እንደ አስፈላጊነቱ ጥፊዋን
ቀምሳ ትሄዳለች" ባል ከመኝታው ሲነሣም ሚስቱ ከፊት ለፊቱ ተንበርክካ አንገቷን በመቀልበስ እጇን ዘርግታ ትንባሆ ትሰጠዋለች
ባልም ፊቱን ዙሮ ተቀብሏት ይወጣል" ስለዚህ፣ በሐመር ባህል ወንድ ምን ቢወዳትም የፍቅር ምልክቱ ቁጣና ዱላ ነው። »
ካርለት በሕሊናዋ አንድ ነገር ለማመሳሰል ሞከረች፤ የከሎን ጅንንነት ምንጭ የተረዳች መሰላት። የጣማት ታሪክ እስኪያልቅ ግን
ሌላ ነገር ማሰብ አልፈለገችም። ስለዚህ፣ «ከዚያስ?» አለችው
እሱም ጨዋታውን ቀጠለ።
«እናም መውለድ እንድትችል በሽማግሎች ከተመረቀች በኋላ
ጨረቃንና ከዋክብትን በማየት አልፎ አልፎ ግንኙነት ያደርጉና
ማርገዟን በሽማግሎች በኩል ባል ካረጋገጠበት ጊዜ ጀምሮ ልጅ
ወልዳ፣ ልጁ ጥርስ እስከሚያበቅል ድረስ የግብረ ሥጋ ግንኙነት
አይፈጽሙም ሽማግሎች ሳይመርቋት ብታረግዝ ግን «ውታ» (ያልተፈለገ) ተብሎ እንድታስወርድ ይደረጋል"
«ባሏ ስሜቷን አይጠብቅማ? ማለቴ ስሜቷ አያስቸግራትም?
እንዴት ሁለቱም ለረጅም ወራት ስሜታቸውን ሊቆጣጠሩ ይችላሉ?
ኦ! ልጅ ተወልዶ ጥርስ እስከሚያበቅል? ለምንስ ደግሞ…» ካርለት
ለምትሰማው ነገር ምክንያት ፈጥራ ራሷን ለማሳመን ቸገራት" ወሲብ ለእሷ የትክክለኛ ሕይወት ትርጓሜ ነው" ሕይወት ያለ ፍቅር፣ ፍቅር ደግሞ ያለ ወሲብ ከሁሉም የከፋ መራራ ነው"
«የሐመር ወንዶች ኢቫንጋዲ› በተባለው የምሽት ጭፈራ ባል
ካላገቡ ልጃገረዶች ጋር ስለሚጫወቱ ስሜታቸውን የማርካቱ ዕድል አላቸው" ማንኛውም ለጭፈራ የደረሰች ልጃገረድ ካለገደብ
በኢቫንጋዲ መካፈልና የግብረሥጋ ግንኙነት መፈጸም መብቷ ነው
ያውም በግዴታ ሳይሆን በራሷ ፈቃድ" ክብረ ንጽሕናሽን አስወሰድሽ፣ ባለግሽ ብሎ አተካራ የሚገጥማት ሰው በወደፊቱ ሕይወቷና ሕልውናዋ አያጋጥማትም" ብታረግዝም ልምድ ባላቸው
ሰዎች ፅንሱን በማስወረድ፣ እጮኛ እያላት ቢሆንም እንኳ መዝናናቷን ትቀጥላለች" አንድ ወንድ ሚስት ለማግባት የሚጠየቀው ጥሎሽ የዋዛ ስላልሆነና በሁለትና ሦስት ዓመት ለመክፈል
ስለሚከብድ ከሞላ ጎደል የወጣትነት ጊዜዋን ባል አልባ ሆና ስለምታሳልፍ፣ ልቧ ካማረው ጐረምሳ ጋር ስታዜም፣ ስትጨፍር፣
ስትዳራ ትታያለች
«ባሏ ጥሎሹን ከፍሎ ከጨረሰና ሚስት ወደ ባሏ ከሄደች በኋላ ግን የባሏ የግል ንብረት በመሆኗ በራሷ ፍላጎት ሳይሆን በባሏ ትእዛዝ መኖር ትጀምራለች በምሽት ጭፈራ አትካፈልም በጨሌና አንባር
እንደ ልጃገረድነቷ ወቅት አታጌጥም የምትለብሰው የፍየል ቆዳ ጭኖቿን እንዲያሳይ ሆኖ መሰፋቱ ይቀራልI ጸጕሯን በ‹አሰሌ›
አፈር ከቅቤ ጋር ቀላቅላ እየተቀባች መኖር ትጀምራለች ሚስት
ለባሏ የምታደርገው ቢኖር ከባድ ሥራ መሥራትና ልጅ መውለድ ብቻ ይሆናል"
«ወንዱ ግን አገባም አላገባም በጭፈራ መካፈልና ልጃገረድ
ማሽኮርመም ይችላል። ጥሩ የወላድ ቤተሰብ ካገኘም ለሚስትነት
ጥሎሽ በመክፈል የራሱ ያደርጋታል" ጥሎሽ መክፈሉን ከቻለ፥
ሁለትና ከዚያም በላይ የማግባት ዕድሉ የሰፋ ይሆናል" እንዲያውም
የመጀመሪያ ሚስቱ ብቻዋን ሥራውን ሁሉ ለመሥራት
ስለሚከብዳት ረዳት ለማግኘት እንዲያገባ ታደፋፍረዋለች" ስለዚህ
ሚስት ወደ ባሏ ከሄደች በኋላ ብታረግዝ ከወንድ (ከባሏ) ጋር ግንኙነት የምታቋርጠው ሴቷ እንጂ ባል ካለገደብ መዝናናት
ይቻለዋል" ካለ ሽማግሌ ፈቃድ የተወለደ ግን እንደ እርኩስ ስለሚቈጠር የማደግ ዕድል አያገኝም" የማስወረድ ዘዴውም ልምድ ያላቸው ሰዎች በማኅፀን ውስጥ ያለውን ፅንስ ጭንቅላት ከውጭ
በኩል በመዳሰስ ሲያገኙ ጭንቅላቱን በሁለት አውራ ጣታቸው ውስጥ ደጋግመው በመጭመቅ...» ሲል ካርለት ፊቷ በስሎ የተበላሸ
ቲማቲም መሰለ፣ ከንፈሮቿ ተንገረበቡ፣ መላ አካሏ ራደ"....
💫ይቀጥላል💫
👍29🔥1
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አራት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
ማርጋሬት በሰማችው ተንገሸገሸች ‹‹በጣም የሚያስፈራ ነገር ነው
የነገርከኝ፡፡ ለዚህ ነው እንደ ፍራንኪ ጎርዲኖ ያሉ ወሮበሎች የእጃቸውን
ማግኘት አለባቸው የሚባለው
ትንሽ ዝም ብለው ቆዩና ‹‹ኧረ ለመሆኑ በፍራንኪ ጎርዲኖ እና በክላይቭ መምበሪ መካከል ያለው ግንኙነት ምንድን ነው?,,
‹‹እንጃ እኔ አላውቅም›› አላት፡፡
‹‹ፔርሲ መምበሪ ሽጉጥ ይዟል ብሎ ነግሮኛል፡ ፖሊስ ሳይሆን አይቀርም››
‹‹እውነት! እንዴት?››
‹‹እንደዚህ አይነት ልብስ የለበሰው እንዳይታወቅበት ነው››
‹‹ፍራንክ ጎርዲኖን የሚጠብቅ ፖሊስ ይሆናል››
‹‹ለምን? ጎርዲኖ እንግሊዝ አገር ውስጥ ታድኖ የተያዘ አሜሪካን አገር እስር ቤት የሚወስድ ወንጀለኛ ነው፤ ከአይሮፕላኑ ዋጋ ውድነት አንጻር የእንግሊዝ ፖሊስ ኮሚሽን ገንዘቡን ገፍግፎ እስረኛ እንዲያጅብ ፖሊስ
የሚልከው ለምንድነው?››
‹‹አንተን ይሆን የሚከታተለው?›› አለች በጆሮው
‹‹አሜሪካን አገር ድረስ›› አለ ሄሪ ጥርጣሬ ገብቶት ‹‹ለሁለት የወርቅ
አምባሮች ሲል?››
‹‹ታዲያ እዚህ ለምን መጣ?››
‹‹አላውቅም››
‹‹የሆነ ሆነና የጎርዲኖ ጉዳይ ራት ላይ አባቴ ያሳየውን መጥፎ ባህሪ
የሚያረሳሳ ይመስለኛል፡››
‹‹ለምንድን ነው እንደዚያ የሆኑት አባትሽ?›› ሲል ጠየቀ ሄሪ፡
‹‹እኔ እንጃ ከዚህ በፊት እንደዚህ ሆኖ አያውቅም››
‹‹ከዚህ ቀደም የፋሺስት አስተሳሰብ አራማጆች አጋጥመውኛል አለ
ሄሪ ‹‹እነዚህ ሰዎች ፍርሃት አለባቸው››
‹‹እንደዚያ ነው?›› ማርጋሬት አባባሉ ያስደነቃት ከመሆኑም በላይ ሊሆን የማይችል ሆነባት፡፡ ‹‹ፋሺስቶች ሲያይዋቸው ሞገደኛ ይመስላሉ
ውስጣቸው የተረጋጋ አይደለም፡፡ ለዚህ ነው ዩኒፎርም ለብሰው ላይ ታች
የሚሉት፡፡ በቡድን ሲሆኑ ነው ደህንነት የሚሰማቸው ዲሞክራሲ የሚጠሉት ለዚህ ነው፡፡ አየሽ ዲሞክራሲ የተለያየ አስተሳሰብ እንዲንፀባረቅ
ይፈቅዳል ገደብ አይጥልም
አምባገነንነትን ለምን እንደሚወዱ ታውቂያለሽ? ወደፊት የሚሆነው የታወቀ ስለሆነና የፋሺስት መንግስት በቀላሉ ለውጥ ስለማይደረግበት ነው››
‹‹አባቴ ኮሚኒስቶችን ወይም ጽዮናዊያንን ወይም የሰራተኛ ማህበራትን
ያለ ምክንያት አይደለም የሚጠላው እነዚህ ሐይሎች
ያንበረክኳታል ብሎ ይሰጋል፡››
‹‹ፋሺስቶች ሁልጊዜ ብስጩ ናቸው›› አለ ሄሪ፡፡
‹‹አባቴም እንዲሁ ነው አያቴ ሲሞቱ ዕዳ ያለበት ርስት ነው ያወረሱት፧ እናቴን እስኪያገባ ድረስ ተቸግሮ ነበር የኖረው፤ከዚያም
ለፓርላማ አባልነት ተወዳድሮ ቢያሸንፍም በሩን አልረገጠም፤ አሁን ደግሞ
ካገሩ ተነቅሎ ተባረረ›› አለች፡፡
ማርጋሬት ‹ሄሪ ማርክስ ከቤተሰብ ጠፍቼ እንድሄድ ይረዳኝ ይሆን?› ስትል አሰበች አሜሪካ ከገቡ በኋላም እንዳሁኑ ይቀርባት እንደሆነ እርግጠኛ
አይደለችም፡፡ ‹‹አሜሪካ የት ነው ልትኖር ያሰብከው?›› ስትል ጠየቀችው።
‹‹ኒውዮርክ ቤት ተከራይቼ እኖራለሁ፤ አሁን እጄ ላይ ጥቂት ገንዘብ አለኝ፤ ሌላም ገንዘብ የሚገኝ ይመስለኛል፡››
ሄሪ ሁሉን ነገር አቅልሎ ነው የሚናገረው ‹‹ምናልባትም ለወንዶች ቀላል ይሆናል፡፡ ሴት ልጅ ግን ረዳት ያስፈልጋታል››
‹‹ናንሲ ሌኔሃን ስራ ልትቀጥረኝ እንደምትችል ነግራኛለች›› አለች፡
‹‹ሆኖም ወንድሟ ኩባንያውን ከወሰደባት የገባችልኝን ቃል ላትጠብቅ
ትችላለች››
‹‹ከፈለግሽ እኔ አግዝሻለሁ›› አላት፡፡
እሷ እንዲህ አይነት ድጋፍ ነው የፈለገችው
‹‹ትረዳኛለህ?›› ስትል
ጠየቀችው፡፡
ሄሪ ምን ሊያደርግላት እንደሚችል ግልፅ ባይሆንለትም ‹‹ቤርጎ ፈልጌ
አሳይሻለሁ›› አላት፡፡
ይህን ቃል ስትሰማ የተሰማት እረፍት ቀላል አይደለም፡፡
‹‹እግዜር ይስጥህ፡፡ እኔ በህይወቴ ቤርጎ ፈልጌ ይዤ አላውቅም፡፡››
‹የቤት ኪራይ ማስታወቂያ እናያለን››
በታይምስ ጋዜጣ ላይ እንዲህ አይነት ማስታወቂያ አይቼ አላውቅም››አለች አባቷ የሚያነቡት ይህን ጋዜጣ ብቻ መሆኑን አስታውሳ፡፡
‹‹ማታ ማታ የሚወጡ ጋዜጦች ላይ ነው ማስታወቂያዎች የሚወጡት››
እንዲህ አይነት ቀላል ነገር እንኳን ባለማወቋ አፈረች፡፡
‹‹እኔ የሚረዳኝ ሰው ያስፈልገኛል››
‹‹አይዞሽ አትፍሪ እኔ የምችለውን ያህል እረዳሻለሁ››
‹‹በእውነት የሚያስደስት ነው›› አለች ማርጋሬት ‹‹ሚስስ ሌኔሃንና አሁን ደግሞ አንተን ካገኘሁ ኑሮውን እቋቋመዋለሁ፡ ውለታ ከፋይ ያድርገኝ፡፡ ምን እንደምል እንጃ፡:››
ዴቪ ወዳሉበት መጣና ‹‹በመስኮት ተመልከቱ አንድ ነገር ታያላችሁ›› አለ።
ማርጋሬት አይሮፕላኑ ለአስራ አምስት ደቂቃ ያህል ሳይወዛወዝ
እንደተጓዘ ተገነዘበች፡
ማርጋሬት በመስኮት አሻግራ ተመለከተች፡፡ ሄሪ የመቀመጫ ቀበቶውን
ፈታና በማርጋሬት ጀርባ በኩል አሻግሮ አየ፡፡
‹‹ለእኛ ብለው ይሆናል መብራቱን ሁሉ ያበሩት›› አለ አንዱ፡፡
ጦርነቱ ከተጀመረ ወዲህ የአየር ጥቃቱን በመፍራት በጨለማ ነው የሚጓዙት፡ ማርጋሬት ሄሪ በጣም ወደሷ መጠጋቱን አልጠላችውም:
የአይሮፕላኑ የመገናኛ ሰራተኛ ከመርከቡ የመገናኛ ሰራተኛ ጋር በሬዲዮ
ሳይነጋገር አልቀረም፡፡ የመርከቡ ተሳፋሪዎች ወደ መርከቡ በረንዳ ላይ
ወጡና እጃቸውን አውለበለቡ፡፡ አይሮፕላኑ ከመርከቡ በቅርብ ርቀት የሚበር በመሆኑ ወንዶቹ ነጫጭ የራት ልብስ፤ ሴቶቹ ደግሞ ቅልጥም የሚታከክ
ልብስ መልበሳቸውን በግልጽ ይታያል፡፡
መርከቡ ማዕበሉን በሹል አፍንጫው እየሰነጠቀ ሲጓዝ አይሮፕላኑ አልፎት በረረ፡፡ ማርጋሬት ሁኔታው አስደስቷታል፡ ሄሪን ስታየው እሱም አያትና ተሳሳቁ፡፡ ሰዎች እንዳያዩት በሰውነቱ ከልሏት እጁን ወገቧ ላይ ጣል አድርጓል፡፡ በእጁ ገላዋን ነካ ያደረጋት ቢሆንም በመላ ሰውነቷ ላይ
የኤሌክትሪክ ሞገድ ያህል ሙቀት ለቆባታል፡ ይህ ሁኔታ በመጠኑ ድንግርግር እንዲላት ቢያደርግም እጁን እንዲያነሳ ግን አልፈለገችም ከትንሽ ጊዜ በኋላ ቁልቁል የሚያዩትን መርከብ አልፈው ሲሄዱ ከመርከቡ የሚፈነጥቀው መብራትም እየራቃቸው ሄደ፡፡ የአይሮፕላኑ ተሳፋሪዎች ወደ
ቦታቸው ሲመለሱ ሄሪም ወደ ቦታው ሄደ፡፡
ዋናው ሳሎን ውስጥ ካርታ ከሚጫወቱት ጋር ማርጋሬትና ሄሪ ብቻ
ሲቀሩ ሌሎቹ ተሳፋሪዎች ወደ መኝታቸው ሄዱ፡ ማርጋሬት ከሄሪ ብቻዋን ተቀምጣ እፍረት ተሰማትና ‹‹መሽቷል ብንተኛ ይሻላል›› አለች ወዲያው ለምን እንዲህ አልኩ? አለች ለራሷ መተኛት አልፈለገችም: ሄሪ
ከእሷ መለየቱ ደስ ስላላለው ‹‹እኔም ትንሽ ቆይቼ እሄዳለሁ›› አለ
ማርጋሬት ከመቀመጫዋ ተነሳች ‹‹ወደፊት አሜሪካ ውስጥ እረዳሻለሁ
ስላልከኝ አመሰግናለሁ›› አለች፡፡
" ምንም አይደል"
"መልካም ምሽት"
"ለአንቺም እንዲሁ" አለ ሄሪ
ከመሄዷ በፊት ዞር አለችና እረዳሻለሁ ያልከኝ ከአንጀትክ ነው አይደል?
"አይዞሽ አታስቢ›› አላት፡፡
ማርጋሬት ለሄሪ ያላት ፍቅር እየጨመረ መጥቷል፡፡ ከዚያም በደመነፍስ እዚያው ቁጭ ባለበት ከንፈሩን ሳም አደረገችው፡፡ ይህም ደስ የሚል ስሜት አጭሮባታል፡፡ ግን ደግሞ ወዲያውኑ ባደረገችው ነገር ክው አለች ያጫረባት ደስታ ጉልበቷን አብረክርኳታል፡፡ ዙሪያ ገባውን
ስትመለከት ሚስተር መምበሪ የላይኛውን አልጋ ሲይዝ የታችኛውን ሄሪ
ይዟል፧ ፔርሲም የላይኛው አልጋ ላይ ተኝቷል፡፡ መጋረጃውን ጋረደች፡፡
መብራቱን አጠፋችና ብርድ ልብስ ውስጥ ገብታ ተኛች። መኝታው ይሞቃል፡፡ በመስኮት ስታይ ከጨለማና ከዝናብ በስተቀር ምንም የሚታይ ነገር የለም፡፡ እሷና ኤልሳቤት ትንንሽ ልጆች ሆነው በበጋ ውስጥ እውጭ ድንኳን ተክለው የሚተኙት ትዝ አላት፡፡
ኤልሳቤት የት ትሆን ያለችው?
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አራት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
ማርጋሬት በሰማችው ተንገሸገሸች ‹‹በጣም የሚያስፈራ ነገር ነው
የነገርከኝ፡፡ ለዚህ ነው እንደ ፍራንኪ ጎርዲኖ ያሉ ወሮበሎች የእጃቸውን
ማግኘት አለባቸው የሚባለው
ትንሽ ዝም ብለው ቆዩና ‹‹ኧረ ለመሆኑ በፍራንኪ ጎርዲኖ እና በክላይቭ መምበሪ መካከል ያለው ግንኙነት ምንድን ነው?,,
‹‹እንጃ እኔ አላውቅም›› አላት፡፡
‹‹ፔርሲ መምበሪ ሽጉጥ ይዟል ብሎ ነግሮኛል፡ ፖሊስ ሳይሆን አይቀርም››
‹‹እውነት! እንዴት?››
‹‹እንደዚህ አይነት ልብስ የለበሰው እንዳይታወቅበት ነው››
‹‹ፍራንክ ጎርዲኖን የሚጠብቅ ፖሊስ ይሆናል››
‹‹ለምን? ጎርዲኖ እንግሊዝ አገር ውስጥ ታድኖ የተያዘ አሜሪካን አገር እስር ቤት የሚወስድ ወንጀለኛ ነው፤ ከአይሮፕላኑ ዋጋ ውድነት አንጻር የእንግሊዝ ፖሊስ ኮሚሽን ገንዘቡን ገፍግፎ እስረኛ እንዲያጅብ ፖሊስ
የሚልከው ለምንድነው?››
‹‹አንተን ይሆን የሚከታተለው?›› አለች በጆሮው
‹‹አሜሪካን አገር ድረስ›› አለ ሄሪ ጥርጣሬ ገብቶት ‹‹ለሁለት የወርቅ
አምባሮች ሲል?››
‹‹ታዲያ እዚህ ለምን መጣ?››
‹‹አላውቅም››
‹‹የሆነ ሆነና የጎርዲኖ ጉዳይ ራት ላይ አባቴ ያሳየውን መጥፎ ባህሪ
የሚያረሳሳ ይመስለኛል፡››
‹‹ለምንድን ነው እንደዚያ የሆኑት አባትሽ?›› ሲል ጠየቀ ሄሪ፡
‹‹እኔ እንጃ ከዚህ በፊት እንደዚህ ሆኖ አያውቅም››
‹‹ከዚህ ቀደም የፋሺስት አስተሳሰብ አራማጆች አጋጥመውኛል አለ
ሄሪ ‹‹እነዚህ ሰዎች ፍርሃት አለባቸው››
‹‹እንደዚያ ነው?›› ማርጋሬት አባባሉ ያስደነቃት ከመሆኑም በላይ ሊሆን የማይችል ሆነባት፡፡ ‹‹ፋሺስቶች ሲያይዋቸው ሞገደኛ ይመስላሉ
ውስጣቸው የተረጋጋ አይደለም፡፡ ለዚህ ነው ዩኒፎርም ለብሰው ላይ ታች
የሚሉት፡፡ በቡድን ሲሆኑ ነው ደህንነት የሚሰማቸው ዲሞክራሲ የሚጠሉት ለዚህ ነው፡፡ አየሽ ዲሞክራሲ የተለያየ አስተሳሰብ እንዲንፀባረቅ
ይፈቅዳል ገደብ አይጥልም
አምባገነንነትን ለምን እንደሚወዱ ታውቂያለሽ? ወደፊት የሚሆነው የታወቀ ስለሆነና የፋሺስት መንግስት በቀላሉ ለውጥ ስለማይደረግበት ነው››
‹‹አባቴ ኮሚኒስቶችን ወይም ጽዮናዊያንን ወይም የሰራተኛ ማህበራትን
ያለ ምክንያት አይደለም የሚጠላው እነዚህ ሐይሎች
ያንበረክኳታል ብሎ ይሰጋል፡››
‹‹ፋሺስቶች ሁልጊዜ ብስጩ ናቸው›› አለ ሄሪ፡፡
‹‹አባቴም እንዲሁ ነው አያቴ ሲሞቱ ዕዳ ያለበት ርስት ነው ያወረሱት፧ እናቴን እስኪያገባ ድረስ ተቸግሮ ነበር የኖረው፤ከዚያም
ለፓርላማ አባልነት ተወዳድሮ ቢያሸንፍም በሩን አልረገጠም፤ አሁን ደግሞ
ካገሩ ተነቅሎ ተባረረ›› አለች፡፡
ማርጋሬት ‹ሄሪ ማርክስ ከቤተሰብ ጠፍቼ እንድሄድ ይረዳኝ ይሆን?› ስትል አሰበች አሜሪካ ከገቡ በኋላም እንዳሁኑ ይቀርባት እንደሆነ እርግጠኛ
አይደለችም፡፡ ‹‹አሜሪካ የት ነው ልትኖር ያሰብከው?›› ስትል ጠየቀችው።
‹‹ኒውዮርክ ቤት ተከራይቼ እኖራለሁ፤ አሁን እጄ ላይ ጥቂት ገንዘብ አለኝ፤ ሌላም ገንዘብ የሚገኝ ይመስለኛል፡››
ሄሪ ሁሉን ነገር አቅልሎ ነው የሚናገረው ‹‹ምናልባትም ለወንዶች ቀላል ይሆናል፡፡ ሴት ልጅ ግን ረዳት ያስፈልጋታል››
‹‹ናንሲ ሌኔሃን ስራ ልትቀጥረኝ እንደምትችል ነግራኛለች›› አለች፡
‹‹ሆኖም ወንድሟ ኩባንያውን ከወሰደባት የገባችልኝን ቃል ላትጠብቅ
ትችላለች››
‹‹ከፈለግሽ እኔ አግዝሻለሁ›› አላት፡፡
እሷ እንዲህ አይነት ድጋፍ ነው የፈለገችው
‹‹ትረዳኛለህ?›› ስትል
ጠየቀችው፡፡
ሄሪ ምን ሊያደርግላት እንደሚችል ግልፅ ባይሆንለትም ‹‹ቤርጎ ፈልጌ
አሳይሻለሁ›› አላት፡፡
ይህን ቃል ስትሰማ የተሰማት እረፍት ቀላል አይደለም፡፡
‹‹እግዜር ይስጥህ፡፡ እኔ በህይወቴ ቤርጎ ፈልጌ ይዤ አላውቅም፡፡››
‹የቤት ኪራይ ማስታወቂያ እናያለን››
በታይምስ ጋዜጣ ላይ እንዲህ አይነት ማስታወቂያ አይቼ አላውቅም››አለች አባቷ የሚያነቡት ይህን ጋዜጣ ብቻ መሆኑን አስታውሳ፡፡
‹‹ማታ ማታ የሚወጡ ጋዜጦች ላይ ነው ማስታወቂያዎች የሚወጡት››
እንዲህ አይነት ቀላል ነገር እንኳን ባለማወቋ አፈረች፡፡
‹‹እኔ የሚረዳኝ ሰው ያስፈልገኛል››
‹‹አይዞሽ አትፍሪ እኔ የምችለውን ያህል እረዳሻለሁ››
‹‹በእውነት የሚያስደስት ነው›› አለች ማርጋሬት ‹‹ሚስስ ሌኔሃንና አሁን ደግሞ አንተን ካገኘሁ ኑሮውን እቋቋመዋለሁ፡ ውለታ ከፋይ ያድርገኝ፡፡ ምን እንደምል እንጃ፡:››
ዴቪ ወዳሉበት መጣና ‹‹በመስኮት ተመልከቱ አንድ ነገር ታያላችሁ›› አለ።
ማርጋሬት አይሮፕላኑ ለአስራ አምስት ደቂቃ ያህል ሳይወዛወዝ
እንደተጓዘ ተገነዘበች፡
ማርጋሬት በመስኮት አሻግራ ተመለከተች፡፡ ሄሪ የመቀመጫ ቀበቶውን
ፈታና በማርጋሬት ጀርባ በኩል አሻግሮ አየ፡፡
‹‹ለእኛ ብለው ይሆናል መብራቱን ሁሉ ያበሩት›› አለ አንዱ፡፡
ጦርነቱ ከተጀመረ ወዲህ የአየር ጥቃቱን በመፍራት በጨለማ ነው የሚጓዙት፡ ማርጋሬት ሄሪ በጣም ወደሷ መጠጋቱን አልጠላችውም:
የአይሮፕላኑ የመገናኛ ሰራተኛ ከመርከቡ የመገናኛ ሰራተኛ ጋር በሬዲዮ
ሳይነጋገር አልቀረም፡፡ የመርከቡ ተሳፋሪዎች ወደ መርከቡ በረንዳ ላይ
ወጡና እጃቸውን አውለበለቡ፡፡ አይሮፕላኑ ከመርከቡ በቅርብ ርቀት የሚበር በመሆኑ ወንዶቹ ነጫጭ የራት ልብስ፤ ሴቶቹ ደግሞ ቅልጥም የሚታከክ
ልብስ መልበሳቸውን በግልጽ ይታያል፡፡
መርከቡ ማዕበሉን በሹል አፍንጫው እየሰነጠቀ ሲጓዝ አይሮፕላኑ አልፎት በረረ፡፡ ማርጋሬት ሁኔታው አስደስቷታል፡ ሄሪን ስታየው እሱም አያትና ተሳሳቁ፡፡ ሰዎች እንዳያዩት በሰውነቱ ከልሏት እጁን ወገቧ ላይ ጣል አድርጓል፡፡ በእጁ ገላዋን ነካ ያደረጋት ቢሆንም በመላ ሰውነቷ ላይ
የኤሌክትሪክ ሞገድ ያህል ሙቀት ለቆባታል፡ ይህ ሁኔታ በመጠኑ ድንግርግር እንዲላት ቢያደርግም እጁን እንዲያነሳ ግን አልፈለገችም ከትንሽ ጊዜ በኋላ ቁልቁል የሚያዩትን መርከብ አልፈው ሲሄዱ ከመርከቡ የሚፈነጥቀው መብራትም እየራቃቸው ሄደ፡፡ የአይሮፕላኑ ተሳፋሪዎች ወደ
ቦታቸው ሲመለሱ ሄሪም ወደ ቦታው ሄደ፡፡
ዋናው ሳሎን ውስጥ ካርታ ከሚጫወቱት ጋር ማርጋሬትና ሄሪ ብቻ
ሲቀሩ ሌሎቹ ተሳፋሪዎች ወደ መኝታቸው ሄዱ፡ ማርጋሬት ከሄሪ ብቻዋን ተቀምጣ እፍረት ተሰማትና ‹‹መሽቷል ብንተኛ ይሻላል›› አለች ወዲያው ለምን እንዲህ አልኩ? አለች ለራሷ መተኛት አልፈለገችም: ሄሪ
ከእሷ መለየቱ ደስ ስላላለው ‹‹እኔም ትንሽ ቆይቼ እሄዳለሁ›› አለ
ማርጋሬት ከመቀመጫዋ ተነሳች ‹‹ወደፊት አሜሪካ ውስጥ እረዳሻለሁ
ስላልከኝ አመሰግናለሁ›› አለች፡፡
" ምንም አይደል"
"መልካም ምሽት"
"ለአንቺም እንዲሁ" አለ ሄሪ
ከመሄዷ በፊት ዞር አለችና እረዳሻለሁ ያልከኝ ከአንጀትክ ነው አይደል?
"አይዞሽ አታስቢ›› አላት፡፡
ማርጋሬት ለሄሪ ያላት ፍቅር እየጨመረ መጥቷል፡፡ ከዚያም በደመነፍስ እዚያው ቁጭ ባለበት ከንፈሩን ሳም አደረገችው፡፡ ይህም ደስ የሚል ስሜት አጭሮባታል፡፡ ግን ደግሞ ወዲያውኑ ባደረገችው ነገር ክው አለች ያጫረባት ደስታ ጉልበቷን አብረክርኳታል፡፡ ዙሪያ ገባውን
ስትመለከት ሚስተር መምበሪ የላይኛውን አልጋ ሲይዝ የታችኛውን ሄሪ
ይዟል፧ ፔርሲም የላይኛው አልጋ ላይ ተኝቷል፡፡ መጋረጃውን ጋረደች፡፡
መብራቱን አጠፋችና ብርድ ልብስ ውስጥ ገብታ ተኛች። መኝታው ይሞቃል፡፡ በመስኮት ስታይ ከጨለማና ከዝናብ በስተቀር ምንም የሚታይ ነገር የለም፡፡ እሷና ኤልሳቤት ትንንሽ ልጆች ሆነው በበጋ ውስጥ እውጭ ድንኳን ተክለው የሚተኙት ትዝ አላት፡፡
ኤልሳቤት የት ትሆን ያለችው?
👍22❤1
መጋረጃዋ ነካ ነካ ሲደረግ ከሀሳቧ ባነነች፡
መጋረጃውን ስትከፍተው ሄሪ ፊቷ ድቅን ብሏል፡፡
‹‹ምነው ሄሪ?›› አለች ማርጋሬት ድምጿን ዝቅ አድርጋ ለምን እንደመጣ እያወቀች፡፡
‹‹ልስምሽ ነው›› ሲል አንሾካሾከ፡፡
መልሱ ቢያስደስታትም ፈራች ‹‹አንተ ሰው ያየናል ጅል አትሁን››
‹‹በናትሽ?››
‹‹ሂድ ከዚህ›› አለች ውሽቷን፡፡
‹‹ማንም አያየንም››
ጥያቄው ከመስመር የወጣ ቢሆንም ፈተና ውስጥ ጥሏታል፡፡ ከጥቂት
ደቂቃ በፊት ሲስማት የተፈጠረባትን ሙቀት አስታወሰች፡፡ እየፈራች
መጋረጃውን ትንሽ ከፈት አደረገችው፡፡ እሱም ራሱን አስገባና በልመና
አያት፡፡ ልመናውን አልቻለችውም:: አሳዘናት፡፡ ከዚያም አፏን ሲስማት
ጥርሱን የፋቀበት የጥርስ ሳሙና ሽታ አወዳት፡ ሳም እንዲያደርጋት
ብትፈቅድለትም እሱ ግን ከዚያ በላይ ነው የፈለገው፡፡ የታችኛውን ከንፈሯን
በከንፈሩ ሲቆነጥረው ደስታዋ ወሰን አጣ፡፡ ከዚያም በደመነፍስ አፏን ትንሽ ከፈት ስታደርግለት ምላሱን አፏ ውስጥ ከቶ ይልሳት ጀመር፡ የቀድሞው
ወዳጇ አያን እንዲህ አድርጎላት አያውቅም፡ የሄሪ አድራጎት እንግዳ ቢሆንባትም አስደስቷታል፡፡ እሷም ከድግሱ ለመቀራመት ምላሷን ከምላሱ ጋር አስተሳሰረችው፡፡ ከዚያም ሁለቱም ማለክለክ ጀመሩ። በዚህ ጊዜ ላይኛው
አልጋ ላይ የተኛው ፔርሲ ሲገላበጥ የት እንዳለች ታወሳትና ደነገጠች:
እንዴ ምን ማድረጌ ነው? አለች ብዙም የማታውቀውን ሰው ስትስመው አባቷ ቢያይዋት ድራሿን ነው የሚያጠፉት፡፡ ከዚያም መሳሳሙን አቆመች::
ሄሪ መሳሳሙ በፈጠረለት ደስታ እያለከለከ ትንሽ ራቅ አለ፤ ሆኖም እንደገና
መሳም ፈለገና ጠጋ ሲላት ገፋ አደረገችው::
‹‹እኔም እዚህ ልተኛ›› አላት፡
‹‹አብደሃል!›› አለችው
‹‹በናትሽ››
‹‹ይሄ እንኳን አይቻልም፡፡ አይሆንም!›› አለችው::
ሄሪ ከፋው፡፡
አሳዘናትና ‹‹አንተ ጥሩ ልጅ ነህ ሂድ ወደ መኝታህ›› አለችው፡
ይህን ያለችው ከልቧ እንደሆነ ገባው፡፡ ነገር ግን መልስ ከመስጠቱ
በፊት መጋረጃውን ዘጋችበት፡፡
ከዚያም ጆሮዋን ጣል ስታደርግ መሄዱን በኮቴው አወቀች፡ መብራቱን
አጠፋችና ተኛች፡፡ ወይ አምላኬ አለች ያደረገችው ትዝ ብሏት፡፡ ከዚያ በላይ ማድረግ ፈልጋ ነበር ቦታው አይመችም እንጂ።
እንዲህ አይነት የወሲብ ስሜት መጀመሪያ ያቋደሳት ኢያን ነበር በመጀመሪያ ኢያን ስለ ሴት ብዙም ስለማያውቅ የምትፈልገውን ደስታ አይሰጣትም ነበር፡፡ እየተለማመደ ሲመጣ ግን ጥሩ አፍቃሪ ሆኗት ነበር።
ኢያን በሀሳቧ ድቅን ባለ ቁጥር አልቅሽ አልቅሽ ይላታል፡ በአጭር
የፍቅራቸው ዘመን እንደፈለገች ከእሱ ጋር ወሲብ ባለመፈጸሟ አሁን ቅሬታ ፈጥሮባታል፡፡ ምንም እንኳን ገላዋ ቢፈልግም በመጀመሪያ ፈቃደኛ
አልሆነችለትም፡፡ ከብዙ ልመና በኋላ ነው የሰጠችው:፡ አንዴ ካቀመሰችው በኋላ ደግሞ ልድገምሽ ሲላት የተለያዩ መሰናክሎች ትፈጥርበት ነበር። በር መቆለፉን ያወቀ ሰው ‹ምን እያደረገች ነው?› ብሎ እንዳይጠረጥራት ‹መኝታ ክፍልሽ ውስጥ እናድርግ› ሲላት እሺ አትለውም ነበር፡፡ ከቤታቸው ጀርባ ያለው ጫካ ውስጥ ብዙ መደበቂያ ቦታ እንዳለ ብታውቅም እውጭ ወሲብ
መፈጸም ያስፈራታል፡ ጓደኞቼ አፓርትመንት ልውሰድሽ ሲላት ሰው
ሊያውቀኝ ይችላል በማለት እሺ አትለውም ነበር፡ ከዚህ ሁሉ ደግሞ የሚያስፈራት አባቷ የምታደርገውን ነገር ቢያውቁ ነው፡፡
ስለዚህ ከእሱ ጋር የምትፈፅመው ወሲብ በስጋትና በችኮላ የታጀበ
ነበር፡፡ ስፔን ለጦርነት ከመሄዱ በፊት ያደረጉት ከሶስት ጊዜ አይበልጥም።
በእርግጥ ከጦርነቱ ሲመለስ ለዚህ ነገር ብዙ ጊዜ ይኖራል ብላ ታስብ
ስለነበር አላስጨነቃትም፡፡ ከዚያም ሞቱን ስትሰማ ከዚህ በኋላ የእሱን ገላ እንደማትነካው ስታውቅ ልቧ በሀዘን ደማ፡፡ ወደፊት በትዳር ተሳስረን እንኖራለን ብላ ስታስብ ድንገት በመቀጨቱ ሰማይ የተደፋባት መሰላት፡፡
ሄሪ ማርክስን ሰውነቷ ከጅሎታል። ሰውነቷ እሱን እሱን ይላታል፡፡
ኢያን ከሞተ ወዲህ የወንድ ጠረን ያሸተተችው የሄሪን ነው፡፡ ነገር ግን
እሱንም እንዲሁ ሂድ ብላ አባረረችው፡፡ ለምን? ስለፈራች ነው፡፡ አይሮፕላን
ውስጥ ስላሉ ወይም አልጋው ጠባብ ስለሆነ ወይም ሰው ሊሰማ ስለሚችል ወይም አባቷ እዚያው ስላሉ፡ ሰው ሊይዘን ይችላል ብላ በመፍራቷ ነው፡
ይሮፕላኑ ቢወድቅስ?› ስትል አሰበች፡፡ አሁን በአውሮፓና አሜሪካ
መካከል ነው ያሉት፡ ከአውሮፓም ሆነ ከአሜሪካ በየትኛውም አቅጣጫ ብዙ
መቶ ኪሎ ሜትር ርቀዋል፡ አንድ ነገር ቢፈጠር በደቂቃ ውስጥ አመድ
ሊሆኑ እንደሚችሉ አውቃለች ከመሞቷ በፊት በአዕምሮዋ ሊመጣ
የሚችለው ነገር ለሄሪ በሰጠሁት ኖሮ የሚለው ሃሳብ ነው፡፡
አይሮፕላኑም ላይወድቅ ይችላል፡ ሆነም ቀረም የመጨረሻ ዕድል ያላት
አሁን ነው፡፡ አሜሪካ ከገቡ በኋላ ምን ሊከተል እንደሚችል አይታወቅም፡፡
እሷ ጦር ሰራዊቱን ለመቀላቀል ታስባለችı ሄሪ ደግሞ የካናዳ አየር ኃይል
መቀጠር ነው ፍላጎቱ፡፡ እንደ ኢያን ጦር ሜዳ ይሞት ይሆናል፡ ታዲያ የሷ የመኳንንት ዘርነት ምን ቦታ አለው፡፡ ህይወት እንደሁ አጭር ናት፡፡ስለዚህ ለሄሪ እድል ልትሰጠው ፈለገች:
ነገር ግን እንደገና መጥቶ ይጠይቃት ይሆን? ከዚህ በኋላ የሚጠይቃት
አይመስላትም፡፡ አይሆንም ስትል ፈርጠም ብላ ነግረዋለች፡፡ ሄሪ ደግሞ
በጣም ፈልጎ ነበር፡፡ ምናልባት ዛሬ ማታ ተመልሶ ላይመጣ ይችል ይሆናል
‹ምን ዓይነት ሞኝ ነኝ! አለች በሆዷ፡ በኋላ ይመጣ ይሆናል፡፡ ከመጣ ግን እሺ ነው የምለው አለች በሃሳቧ
ወደ መጸዳጃ ቤት መሄድ ፈለገች፡፡ ምናልባትም ወደዚያ ሲሄድ ታገኘው
ይሆናል እንደ እድል ሆኖ፡፡ ምናልባትም አስተናጋጁ የሚጠጣ እንዲያመጣለት ለማዘዝ ይነሳ ይሆናል፡ መጋረጃዋን ከፍታ ቁጭ አለች።የሄሪ መኝታ በመጋረጃ ተዘግቷል፡ ነጠላ ጫማዋን አደረገችና ተነሳች፡፡
አብዛኛው ሰው ስለተኛ መተላለፊያው ሰው አይታይበትም፡፡
አስተናጋጆቹም ሳያንቀላፉ አይቀርም፡፡ ካርታ የሚጫወቱት ሰዎች ግን
አሁንም ከካርታቸው ጋር ተጣብቀዋል፡፡ ጠረጴዛቸው ላይ የተቀመጠውን
ጠርሙስ ዊስኪ እየቀዱ ይጨልጣሉ የተወሰኑ ሰዎች መጋረጃውን ከፈት
አድርገው እያነበቡ ሲሆን ብዙዎቹ ግን መጋረጃቸውን ዘግተው ተኝተዋል፡
የሴቶች መጸዳጃ ቤት ባዶ ነው፡ መስታወቱ ፊት ለፊት ቁጭ ብላ ፊቷን አየች: ወንዶች ለምን እንደሚፈልጓት ገርሟታል፡፡ ፀጉሯ ብቻ ነው ወንዶችን የሚስበው፡፡
ሄሪ ገላዋን የማየት ዕድል ቢያገኝ ምን ይል ይሆን? የጡቷ ትልቅነት ምናልባት እናትነትን ወይም ያጋተ ጡትን ያስታውሰው ይሆናል፡ የሻምፓኝ ብርጭቆ የምታህል ትንሽ አጎጠጎጤ ጡት እንደሚወዱ ሰምታለች
የኔ ጡት ደግሞ በዚህ የሻምፓኝ ብርጭቆ ውስጥ ሊገባ አይችልም, አለች በመከፋት፡፡
በፋሽን መጽሔቶች ላይ የሚወጡትን አጥንታቸው የገጠጠ ሴቶችን ብትመስል ትወድ ነበር፡፡ ዳንስ በምትሄድበት ጊዜ ትላልቅ ጡቶቿ እየተወዛወዙ እንዳያስቸግራት ጡት ማያዣ ትለብሳለች፡፡ ኢያን ግን ትላልቅ ጡቶቿን ይወድላት ነበር፡፡ ‹‹ሞዴሊስቶቹ አሻንጉሊት ነው የሚመስሉኝ፡
አንቺ እውነተኛ ሰው ነሽ›› አላት አንድ ቀን አንገቷን እየሳመና እጁን በሹራቧ ስር ሰዶ ጡቶቿን እየዳበሰ፡፡ ከዚያ ወዲህ ጡቶቿን ትወዳቸዋለች:
አይሮፕላኑ እንደገና ሲናወጥ እንዳትወድቅ የጠረጴዛውን ጫፍ ያዝ
አደረገችና ከመሞቴ በፊት ጡቶቼን ማስደባበስ አለብኝ አለች በሆዷ፡
መጋረጃውን ስትከፍተው ሄሪ ፊቷ ድቅን ብሏል፡፡
‹‹ምነው ሄሪ?›› አለች ማርጋሬት ድምጿን ዝቅ አድርጋ ለምን እንደመጣ እያወቀች፡፡
‹‹ልስምሽ ነው›› ሲል አንሾካሾከ፡፡
መልሱ ቢያስደስታትም ፈራች ‹‹አንተ ሰው ያየናል ጅል አትሁን››
‹‹በናትሽ?››
‹‹ሂድ ከዚህ›› አለች ውሽቷን፡፡
‹‹ማንም አያየንም››
ጥያቄው ከመስመር የወጣ ቢሆንም ፈተና ውስጥ ጥሏታል፡፡ ከጥቂት
ደቂቃ በፊት ሲስማት የተፈጠረባትን ሙቀት አስታወሰች፡፡ እየፈራች
መጋረጃውን ትንሽ ከፈት አደረገችው፡፡ እሱም ራሱን አስገባና በልመና
አያት፡፡ ልመናውን አልቻለችውም:: አሳዘናት፡፡ ከዚያም አፏን ሲስማት
ጥርሱን የፋቀበት የጥርስ ሳሙና ሽታ አወዳት፡ ሳም እንዲያደርጋት
ብትፈቅድለትም እሱ ግን ከዚያ በላይ ነው የፈለገው፡፡ የታችኛውን ከንፈሯን
በከንፈሩ ሲቆነጥረው ደስታዋ ወሰን አጣ፡፡ ከዚያም በደመነፍስ አፏን ትንሽ ከፈት ስታደርግለት ምላሱን አፏ ውስጥ ከቶ ይልሳት ጀመር፡ የቀድሞው
ወዳጇ አያን እንዲህ አድርጎላት አያውቅም፡ የሄሪ አድራጎት እንግዳ ቢሆንባትም አስደስቷታል፡፡ እሷም ከድግሱ ለመቀራመት ምላሷን ከምላሱ ጋር አስተሳሰረችው፡፡ ከዚያም ሁለቱም ማለክለክ ጀመሩ። በዚህ ጊዜ ላይኛው
አልጋ ላይ የተኛው ፔርሲ ሲገላበጥ የት እንዳለች ታወሳትና ደነገጠች:
እንዴ ምን ማድረጌ ነው? አለች ብዙም የማታውቀውን ሰው ስትስመው አባቷ ቢያይዋት ድራሿን ነው የሚያጠፉት፡፡ ከዚያም መሳሳሙን አቆመች::
ሄሪ መሳሳሙ በፈጠረለት ደስታ እያለከለከ ትንሽ ራቅ አለ፤ ሆኖም እንደገና
መሳም ፈለገና ጠጋ ሲላት ገፋ አደረገችው::
‹‹እኔም እዚህ ልተኛ›› አላት፡
‹‹አብደሃል!›› አለችው
‹‹በናትሽ››
‹‹ይሄ እንኳን አይቻልም፡፡ አይሆንም!›› አለችው::
ሄሪ ከፋው፡፡
አሳዘናትና ‹‹አንተ ጥሩ ልጅ ነህ ሂድ ወደ መኝታህ›› አለችው፡
ይህን ያለችው ከልቧ እንደሆነ ገባው፡፡ ነገር ግን መልስ ከመስጠቱ
በፊት መጋረጃውን ዘጋችበት፡፡
ከዚያም ጆሮዋን ጣል ስታደርግ መሄዱን በኮቴው አወቀች፡ መብራቱን
አጠፋችና ተኛች፡፡ ወይ አምላኬ አለች ያደረገችው ትዝ ብሏት፡፡ ከዚያ በላይ ማድረግ ፈልጋ ነበር ቦታው አይመችም እንጂ።
እንዲህ አይነት የወሲብ ስሜት መጀመሪያ ያቋደሳት ኢያን ነበር በመጀመሪያ ኢያን ስለ ሴት ብዙም ስለማያውቅ የምትፈልገውን ደስታ አይሰጣትም ነበር፡፡ እየተለማመደ ሲመጣ ግን ጥሩ አፍቃሪ ሆኗት ነበር።
ኢያን በሀሳቧ ድቅን ባለ ቁጥር አልቅሽ አልቅሽ ይላታል፡ በአጭር
የፍቅራቸው ዘመን እንደፈለገች ከእሱ ጋር ወሲብ ባለመፈጸሟ አሁን ቅሬታ ፈጥሮባታል፡፡ ምንም እንኳን ገላዋ ቢፈልግም በመጀመሪያ ፈቃደኛ
አልሆነችለትም፡፡ ከብዙ ልመና በኋላ ነው የሰጠችው:፡ አንዴ ካቀመሰችው በኋላ ደግሞ ልድገምሽ ሲላት የተለያዩ መሰናክሎች ትፈጥርበት ነበር። በር መቆለፉን ያወቀ ሰው ‹ምን እያደረገች ነው?› ብሎ እንዳይጠረጥራት ‹መኝታ ክፍልሽ ውስጥ እናድርግ› ሲላት እሺ አትለውም ነበር፡፡ ከቤታቸው ጀርባ ያለው ጫካ ውስጥ ብዙ መደበቂያ ቦታ እንዳለ ብታውቅም እውጭ ወሲብ
መፈጸም ያስፈራታል፡ ጓደኞቼ አፓርትመንት ልውሰድሽ ሲላት ሰው
ሊያውቀኝ ይችላል በማለት እሺ አትለውም ነበር፡ ከዚህ ሁሉ ደግሞ የሚያስፈራት አባቷ የምታደርገውን ነገር ቢያውቁ ነው፡፡
ስለዚህ ከእሱ ጋር የምትፈፅመው ወሲብ በስጋትና በችኮላ የታጀበ
ነበር፡፡ ስፔን ለጦርነት ከመሄዱ በፊት ያደረጉት ከሶስት ጊዜ አይበልጥም።
በእርግጥ ከጦርነቱ ሲመለስ ለዚህ ነገር ብዙ ጊዜ ይኖራል ብላ ታስብ
ስለነበር አላስጨነቃትም፡፡ ከዚያም ሞቱን ስትሰማ ከዚህ በኋላ የእሱን ገላ እንደማትነካው ስታውቅ ልቧ በሀዘን ደማ፡፡ ወደፊት በትዳር ተሳስረን እንኖራለን ብላ ስታስብ ድንገት በመቀጨቱ ሰማይ የተደፋባት መሰላት፡፡
ሄሪ ማርክስን ሰውነቷ ከጅሎታል። ሰውነቷ እሱን እሱን ይላታል፡፡
ኢያን ከሞተ ወዲህ የወንድ ጠረን ያሸተተችው የሄሪን ነው፡፡ ነገር ግን
እሱንም እንዲሁ ሂድ ብላ አባረረችው፡፡ ለምን? ስለፈራች ነው፡፡ አይሮፕላን
ውስጥ ስላሉ ወይም አልጋው ጠባብ ስለሆነ ወይም ሰው ሊሰማ ስለሚችል ወይም አባቷ እዚያው ስላሉ፡ ሰው ሊይዘን ይችላል ብላ በመፍራቷ ነው፡
ይሮፕላኑ ቢወድቅስ?› ስትል አሰበች፡፡ አሁን በአውሮፓና አሜሪካ
መካከል ነው ያሉት፡ ከአውሮፓም ሆነ ከአሜሪካ በየትኛውም አቅጣጫ ብዙ
መቶ ኪሎ ሜትር ርቀዋል፡ አንድ ነገር ቢፈጠር በደቂቃ ውስጥ አመድ
ሊሆኑ እንደሚችሉ አውቃለች ከመሞቷ በፊት በአዕምሮዋ ሊመጣ
የሚችለው ነገር ለሄሪ በሰጠሁት ኖሮ የሚለው ሃሳብ ነው፡፡
አይሮፕላኑም ላይወድቅ ይችላል፡ ሆነም ቀረም የመጨረሻ ዕድል ያላት
አሁን ነው፡፡ አሜሪካ ከገቡ በኋላ ምን ሊከተል እንደሚችል አይታወቅም፡፡
እሷ ጦር ሰራዊቱን ለመቀላቀል ታስባለችı ሄሪ ደግሞ የካናዳ አየር ኃይል
መቀጠር ነው ፍላጎቱ፡፡ እንደ ኢያን ጦር ሜዳ ይሞት ይሆናል፡ ታዲያ የሷ የመኳንንት ዘርነት ምን ቦታ አለው፡፡ ህይወት እንደሁ አጭር ናት፡፡ስለዚህ ለሄሪ እድል ልትሰጠው ፈለገች:
ነገር ግን እንደገና መጥቶ ይጠይቃት ይሆን? ከዚህ በኋላ የሚጠይቃት
አይመስላትም፡፡ አይሆንም ስትል ፈርጠም ብላ ነግረዋለች፡፡ ሄሪ ደግሞ
በጣም ፈልጎ ነበር፡፡ ምናልባት ዛሬ ማታ ተመልሶ ላይመጣ ይችል ይሆናል
‹ምን ዓይነት ሞኝ ነኝ! አለች በሆዷ፡ በኋላ ይመጣ ይሆናል፡፡ ከመጣ ግን እሺ ነው የምለው አለች በሃሳቧ
ወደ መጸዳጃ ቤት መሄድ ፈለገች፡፡ ምናልባትም ወደዚያ ሲሄድ ታገኘው
ይሆናል እንደ እድል ሆኖ፡፡ ምናልባትም አስተናጋጁ የሚጠጣ እንዲያመጣለት ለማዘዝ ይነሳ ይሆናል፡ መጋረጃዋን ከፍታ ቁጭ አለች።የሄሪ መኝታ በመጋረጃ ተዘግቷል፡ ነጠላ ጫማዋን አደረገችና ተነሳች፡፡
አብዛኛው ሰው ስለተኛ መተላለፊያው ሰው አይታይበትም፡፡
አስተናጋጆቹም ሳያንቀላፉ አይቀርም፡፡ ካርታ የሚጫወቱት ሰዎች ግን
አሁንም ከካርታቸው ጋር ተጣብቀዋል፡፡ ጠረጴዛቸው ላይ የተቀመጠውን
ጠርሙስ ዊስኪ እየቀዱ ይጨልጣሉ የተወሰኑ ሰዎች መጋረጃውን ከፈት
አድርገው እያነበቡ ሲሆን ብዙዎቹ ግን መጋረጃቸውን ዘግተው ተኝተዋል፡
የሴቶች መጸዳጃ ቤት ባዶ ነው፡ መስታወቱ ፊት ለፊት ቁጭ ብላ ፊቷን አየች: ወንዶች ለምን እንደሚፈልጓት ገርሟታል፡፡ ፀጉሯ ብቻ ነው ወንዶችን የሚስበው፡፡
ሄሪ ገላዋን የማየት ዕድል ቢያገኝ ምን ይል ይሆን? የጡቷ ትልቅነት ምናልባት እናትነትን ወይም ያጋተ ጡትን ያስታውሰው ይሆናል፡ የሻምፓኝ ብርጭቆ የምታህል ትንሽ አጎጠጎጤ ጡት እንደሚወዱ ሰምታለች
የኔ ጡት ደግሞ በዚህ የሻምፓኝ ብርጭቆ ውስጥ ሊገባ አይችልም, አለች በመከፋት፡፡
በፋሽን መጽሔቶች ላይ የሚወጡትን አጥንታቸው የገጠጠ ሴቶችን ብትመስል ትወድ ነበር፡፡ ዳንስ በምትሄድበት ጊዜ ትላልቅ ጡቶቿ እየተወዛወዙ እንዳያስቸግራት ጡት ማያዣ ትለብሳለች፡፡ ኢያን ግን ትላልቅ ጡቶቿን ይወድላት ነበር፡፡ ‹‹ሞዴሊስቶቹ አሻንጉሊት ነው የሚመስሉኝ፡
አንቺ እውነተኛ ሰው ነሽ›› አላት አንድ ቀን አንገቷን እየሳመና እጁን በሹራቧ ስር ሰዶ ጡቶቿን እየዳበሰ፡፡ ከዚያ ወዲህ ጡቶቿን ትወዳቸዋለች:
አይሮፕላኑ እንደገና ሲናወጥ እንዳትወድቅ የጠረጴዛውን ጫፍ ያዝ
አደረገችና ከመሞቴ በፊት ጡቶቼን ማስደባበስ አለብኝ አለች በሆዷ፡
👍15❤1😱1
አይሮፕላኑ በፀጥታ ሲጓዝ ወደ መኝታዋ ሄደች፡ ሁሉም ተሳፋሪ መጋረጃውን ዘግቷል፡ ሄሪ መጋረጃውን ቢከፍት ምኞቷ ቢሆንም እሱ ግን አልከፈተውም፡፡ የአይሮፕላኑ መተላለፊያ ላይ ቆማ አሻግራ ስትመለከት የሚንቀሳቀስ ሰው የለም፡፡ እድሜዋን በሙሉ ፈሪ ነበረች፡፡ አሁን ግን ከዚህ በላይ የምትፈልገው ነገር እንደሌለ አውቃለች፡፡ ከዚያም የሄሪን መጋረጃ ነቀነቀች፡፡
ለተወሰነ ደቂቃ እንቅስቃሴ አልነበረም፡፡ እዚህ እንደምትመጣ ተዘጋጅታ
ስላልመጣች ምን እንደምታደርግ ወይም ምን እንደምትል ቸገራት
ከመጋረጃው ውስጥ ድምጽ አይሰማም፡፡ መጋረጃውን እንደገና ነቀነቀች:
ከአፍታ በኋላ ሄሪ መጋረጃውን ከፈት አድርጎ ጭንቅላቱን ወጣ
ከዚያም ሁለቱ ወጣቶች ተፋጠጡ፡፡ ፊቱ ቆማ ሲያያት አይኑን ማመን
አቃተው፡፡ እሷ ደግሞ ምላሷ ተሳሰረ፡፡ ከዚያም ከኋላዋ ድምጽ ተሰማት።
ወደኋላ ዞራ ስታይ አባቷ መጋረጃ ውስጥ እንቅስቃሴ መኖሩን በመጋረጃው ንቅናቄ አወቀች፡፡ አባቷ ወደ መጸዳጃ ቤት መሄድ ፈልገው መጋረጃውን ለመክፈት በእጃቸው ያዝ አደረጉት፡፡
ማርጋሬት ያለምንም መጠራጠር በቅጽበት ሄሪን ገፋ አደረገችውና ከጎኑ
ተዳበለች፡፡
ልክ መጋረጃውን እየዘጋች እያለ አባቷ ከመጋረጃው ሲወጡ ለቅጽበት
ያህል ታዩዋት እንደ ተዓምር ሆኖ አባቷ አላይዋትም፡፡ ‹‹እግዚአብሔር
አወጣኝ›› አለች፡፡
ሄሪ ማርጋሬት አልጋው ድረስ ስትመጣ አይቶ ግሩም ድንቅ እድሉን
ማመን አቃተው፡፡ ሊናገር ሲል እጇን አፉ ላይ በማድረግ ዝም አሰኘችው:
ወዲያው ሄሪ አልጋ ውስጥ ዘላ ስትገባ ነጠላ ጫማዋን ፊት ለፊት መተዋን አወቀች፡ ነጠላ ጫማዋ ላይ የእሷ እና የአባቷ ስም የመጀመሪያ ፊደል ተፅፎበታል፡፡ ነጠላ ጫማዋ ደግሞ ከሄሪ ነጠላ ጫማ ጋር ተቀምጧል ስለዚህ ከእሱ ጋር መተኛቷን ድፍን የአይሮፕላኑ ሰው ሊያውቅ ነው።
ትንሽ ደቂቃ እንዳለፈ በመጋረጃው ክፍተት አጮልቃ ስታይ አባቷ
ጀርባቸውን ለእሷ ሰጥተው ከአልጋቸው እየወረዱ ነው፡፡ በመጋረጃው
ክፍተት እጇን ሰደደችና ነጠላ ጫማዋን አንስታ ወስዳ መጋረጃውን
ዘጋችው በዚች ቅጽበት ውስጥ አባቷ ዞር ቢሉ ኖሮ ያልቅላት ነበር፡፡
ማርጋሬት ባደረገችው ደግሞ የልብ ኩራት ተሰማት፡፡
ከዚህ በኋላ ምን እንዲሆን እንደምትፈልግ ግልፅ አልሆነላትም፡፡ አሁን
ግን የገባት ከሄሪ ጋር መሆን እንደምትፈልግ ብቻ ነው፡፡
ሄሪ ግን ምን እንደሚፈልግ ግልፅ ነበር፡፡ አጠገቡ ያለችውን ቆንጆ ደረቱ ላይ ለጠፍ አድርጎ ከንፈሯን መሳም ጀመረ፡፡
ከጥቂት ደቂቃ መግደርደር በኋላ እሷም ሙሉ በሙሉ እጇን በመስጠት ያገኘችውን ደስታ ማጣጣም ጀመረች፡፡
ይህ ጊዜ እንዲመጣ በቁሟ ስታልም ነበር፡፡ አሁን ግን ሁሉም ነገር እውን እየሆነ ነው፡፡ ጠንካራ እጁ ማጅራቷን የውጥር ይዟል፡፡ አፏን የሚስም አፍና ከእሷ ትንፋሽ ጋር የሚለዋወጥ ሰው፡፡ ሄሪ ለስለስ አድርጎ
እየሳማት ነው፡፡ ጣቶቹ ፀጉሯን እየፈታተሉ
ሲሆን እሳት የሚተፋው
ትንፋሹ ጉንጮቿን ሊያቀልጣቸው ነው፡፡ ምላሱን ወዲህ ወዲያ እያንቀሳቀሰ
የእሷን ምላሽ ይፈልጋል፡፡ እሷም አላስችል ብሏት አፏን በሰፊው ከፍታ ተቀበለችው
ከአፍታ በኋላ እያለከለከ ወደ ደረቷ አመራ፡፡ በዚህ ጊዜ የመኝታ ልብሷ
ከላይዋ ላይ ወደቀና ጡቶቿ አፈጠጡ፡፡ የጡቷ ጫፍ እንደ በሰለ ፍሬ
ቀልቷል፡፡ ከዚያም እጁን ቀስ አድርጎ ሰደደና ግራ ጡቷን አፈፍ አድርጎ
የተወጠረውን የጡቷን ጫፍ ያፍተለትለው ገባ፡፡ እሷም የተፈጠረውን ግለትና ደስታ መቋቋም አቅቷት ታለከልካለች፡፡
ልብሷ የእሱን ገላ ከእሷ ገላ እንዳይገናኝ ስላደረገው አሽቀንጥራ ጣለችው: በዚህ ጊዜ ትንሽ ጥርጣሬ ቢገባትም ከዚህ በኋላ ወደ ኋላ መመለስ አይኖርም ብላ በሆዷ ወስና ሙሉ በሙሉ ገላዋን ‹እንደፈለግክ
አድርገው ብላ ሰጠችው፡፡
ሁኔታው ቢያሳፍራትም ፍርሃቷ የበለጠ ደስታዋን አባሰው፡፡ ሄሪም
አይኑን በመላ አካላቷ ላይ እያንከባለለ በአድናቆትና በፍላጎት ተቃጠለ፡፡
አልጋው ጠባብ ቢሆንም እራሱን ወደ ጡቶቿ ወሰደው፡ አሁን ምን
ሊያደርግ ነው ስትል ጥርጣሬ ገባት፡፡ የጡቷን ጫፎች በየተራ ይልሳቸውና
ይጠባቸው ጀመር፡ የጡቶቿን ጫፎች እየላሰ ደግሞ በእጁ የተወጠረ ጡቷን ጨበጥበጥ ያደርጋቸዋል፡ በዚህ ጊዜ ማርጋሬት ጡቶቿ ሊፈነዱ ደረሱ እሷም ደስታዋን መቋቋም አቅቷት እራሱን ይዛ ወደ ጡቶቿ ትገፋዋለች፡፡
መላ አካላቱን ማሰስ ፈለገች፡፡ ከዚያም ገፋ አደረገችው የፒጃማውን
ቁልፎች ከፈተቻቸው፡፡ ሁለቱም እንደሚሮጡ ሁሉ ያለከልካሉ ነር ግን,
ሰው እንዳይሰማቸው ስለፈሩ አንድ ቃል አልተነፈሱም: ሄሪ ፒጃማውን አወለቀላትና ደረቱን መደባበስ ጀመረች፡፡ እንደሷ ሙሉ በሙሉ ራቁቱን
እንዲሆን ፈልጋለች፡፡ ከዚያም ከወገቡ ቀና አለላትና ሱሪውን ጎትታ
አወለቀችው፡
ከዚህ በፊት አንሶላ ከተጋፈፋቸው ሴቶች ጋር ሲያነጻጽራት ማርጋሬት
እፍረት የለሽ ስለሆነችበት ትንሽ ድንግርግር ብሎታል፡
የተገተረው የብልቱ ስሮቹ ጎልተው የሚታዩ ሲሆን ጫፉ ሊፈነዳ ደርል።
ሁለቱንም ሲመኙት ወደነበረው ዓለም ነጎዱ
የፈጸሙት ወሲብ አድክሟቸው ስለነበር ጋደም አሉ፡፡
አይሮፕላኑ ሰላማዊ ጉዞ ላይ ስለነበር አሸለባት፡፡
ከተወሰነ ሰዓት በኋላ ደንግጣ ብድግ አለችና ‹‹ነጋ እንዴ? ሰው ተነስቷል?›› ስትል ጠየቀችው ሄሪን፡፡ ከሄሪ አልጋ ስወርድ ያዩኛል ብላ መስጋቷ ልቧ በፍርሃት ይሰግር ጀመር፡
‹‹ምን ሆንሽ?›› ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹ስንት ሰዓት ነው?››
‹‹እኩለ ሌሊት ነው›› አላት፡፡
ያለው ልክ ነው፡፡ አይሮፕላኑ ውስጥ እንቅስቃሴ አይታይም፡
‹‹ወደ መኝታዬ ልሂድ ከመያዜ በፊት›› አለች በፍርሃት፡፡ እግሮቿን ሰዳ
ነጠላ ጫማዋን ብትፈልግም ልታገኘው አልቻለችም፡፡
ሄሪ ትከሻዋን ያዝ አደረገና ‹‹ተረጋጊ›› ሲል አንሾካሾከ ‹‹ብዙ ሰዓት አለ››
‹‹ነገር ግን አባባ ሊያየን ይችላል›› አለች፡፡
‹‹ለምንድን ነው እንደዚህ የተጨነቅሽው?›› ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት የገቡበት የወሲብ ባህር በአይነ ህሊናዋ መጣ፡፡ እሱም እንደዚሁ፡ ከዚያም
በአይን ተግባቡና ተሳሳቁ፡፡
እሱ ላይ ያየችው ድፍረት እሷም ላይ ተጋባባትና አልሄድም እቆያለሁ›
አለች በሀሳቧ፡ ከዚያም ሄሪ ወደ እሷ ጠጋ ሲል የብልቱ መገተር ታወቃት፡፡
“አሁን አትሄጂም›› አላት፡፡
እሷም በደስታና በጉጉት ‹‹እውነትህን ነው፡፡ ጊዜ አለን›› አለችና
እንደገና መሳሳም ጀመሩ፡፡...
✨ይቀጥላል✨
ለተወሰነ ደቂቃ እንቅስቃሴ አልነበረም፡፡ እዚህ እንደምትመጣ ተዘጋጅታ
ስላልመጣች ምን እንደምታደርግ ወይም ምን እንደምትል ቸገራት
ከመጋረጃው ውስጥ ድምጽ አይሰማም፡፡ መጋረጃውን እንደገና ነቀነቀች:
ከአፍታ በኋላ ሄሪ መጋረጃውን ከፈት አድርጎ ጭንቅላቱን ወጣ
ከዚያም ሁለቱ ወጣቶች ተፋጠጡ፡፡ ፊቱ ቆማ ሲያያት አይኑን ማመን
አቃተው፡፡ እሷ ደግሞ ምላሷ ተሳሰረ፡፡ ከዚያም ከኋላዋ ድምጽ ተሰማት።
ወደኋላ ዞራ ስታይ አባቷ መጋረጃ ውስጥ እንቅስቃሴ መኖሩን በመጋረጃው ንቅናቄ አወቀች፡፡ አባቷ ወደ መጸዳጃ ቤት መሄድ ፈልገው መጋረጃውን ለመክፈት በእጃቸው ያዝ አደረጉት፡፡
ማርጋሬት ያለምንም መጠራጠር በቅጽበት ሄሪን ገፋ አደረገችውና ከጎኑ
ተዳበለች፡፡
ልክ መጋረጃውን እየዘጋች እያለ አባቷ ከመጋረጃው ሲወጡ ለቅጽበት
ያህል ታዩዋት እንደ ተዓምር ሆኖ አባቷ አላይዋትም፡፡ ‹‹እግዚአብሔር
አወጣኝ›› አለች፡፡
ሄሪ ማርጋሬት አልጋው ድረስ ስትመጣ አይቶ ግሩም ድንቅ እድሉን
ማመን አቃተው፡፡ ሊናገር ሲል እጇን አፉ ላይ በማድረግ ዝም አሰኘችው:
ወዲያው ሄሪ አልጋ ውስጥ ዘላ ስትገባ ነጠላ ጫማዋን ፊት ለፊት መተዋን አወቀች፡ ነጠላ ጫማዋ ላይ የእሷ እና የአባቷ ስም የመጀመሪያ ፊደል ተፅፎበታል፡፡ ነጠላ ጫማዋ ደግሞ ከሄሪ ነጠላ ጫማ ጋር ተቀምጧል ስለዚህ ከእሱ ጋር መተኛቷን ድፍን የአይሮፕላኑ ሰው ሊያውቅ ነው።
ትንሽ ደቂቃ እንዳለፈ በመጋረጃው ክፍተት አጮልቃ ስታይ አባቷ
ጀርባቸውን ለእሷ ሰጥተው ከአልጋቸው እየወረዱ ነው፡፡ በመጋረጃው
ክፍተት እጇን ሰደደችና ነጠላ ጫማዋን አንስታ ወስዳ መጋረጃውን
ዘጋችው በዚች ቅጽበት ውስጥ አባቷ ዞር ቢሉ ኖሮ ያልቅላት ነበር፡፡
ማርጋሬት ባደረገችው ደግሞ የልብ ኩራት ተሰማት፡፡
ከዚህ በኋላ ምን እንዲሆን እንደምትፈልግ ግልፅ አልሆነላትም፡፡ አሁን
ግን የገባት ከሄሪ ጋር መሆን እንደምትፈልግ ብቻ ነው፡፡
ሄሪ ግን ምን እንደሚፈልግ ግልፅ ነበር፡፡ አጠገቡ ያለችውን ቆንጆ ደረቱ ላይ ለጠፍ አድርጎ ከንፈሯን መሳም ጀመረ፡፡
ከጥቂት ደቂቃ መግደርደር በኋላ እሷም ሙሉ በሙሉ እጇን በመስጠት ያገኘችውን ደስታ ማጣጣም ጀመረች፡፡
ይህ ጊዜ እንዲመጣ በቁሟ ስታልም ነበር፡፡ አሁን ግን ሁሉም ነገር እውን እየሆነ ነው፡፡ ጠንካራ እጁ ማጅራቷን የውጥር ይዟል፡፡ አፏን የሚስም አፍና ከእሷ ትንፋሽ ጋር የሚለዋወጥ ሰው፡፡ ሄሪ ለስለስ አድርጎ
እየሳማት ነው፡፡ ጣቶቹ ፀጉሯን እየፈታተሉ
ሲሆን እሳት የሚተፋው
ትንፋሹ ጉንጮቿን ሊያቀልጣቸው ነው፡፡ ምላሱን ወዲህ ወዲያ እያንቀሳቀሰ
የእሷን ምላሽ ይፈልጋል፡፡ እሷም አላስችል ብሏት አፏን በሰፊው ከፍታ ተቀበለችው
ከአፍታ በኋላ እያለከለከ ወደ ደረቷ አመራ፡፡ በዚህ ጊዜ የመኝታ ልብሷ
ከላይዋ ላይ ወደቀና ጡቶቿ አፈጠጡ፡፡ የጡቷ ጫፍ እንደ በሰለ ፍሬ
ቀልቷል፡፡ ከዚያም እጁን ቀስ አድርጎ ሰደደና ግራ ጡቷን አፈፍ አድርጎ
የተወጠረውን የጡቷን ጫፍ ያፍተለትለው ገባ፡፡ እሷም የተፈጠረውን ግለትና ደስታ መቋቋም አቅቷት ታለከልካለች፡፡
ልብሷ የእሱን ገላ ከእሷ ገላ እንዳይገናኝ ስላደረገው አሽቀንጥራ ጣለችው: በዚህ ጊዜ ትንሽ ጥርጣሬ ቢገባትም ከዚህ በኋላ ወደ ኋላ መመለስ አይኖርም ብላ በሆዷ ወስና ሙሉ በሙሉ ገላዋን ‹እንደፈለግክ
አድርገው ብላ ሰጠችው፡፡
ሁኔታው ቢያሳፍራትም ፍርሃቷ የበለጠ ደስታዋን አባሰው፡፡ ሄሪም
አይኑን በመላ አካላቷ ላይ እያንከባለለ በአድናቆትና በፍላጎት ተቃጠለ፡፡
አልጋው ጠባብ ቢሆንም እራሱን ወደ ጡቶቿ ወሰደው፡ አሁን ምን
ሊያደርግ ነው ስትል ጥርጣሬ ገባት፡፡ የጡቷን ጫፎች በየተራ ይልሳቸውና
ይጠባቸው ጀመር፡ የጡቶቿን ጫፎች እየላሰ ደግሞ በእጁ የተወጠረ ጡቷን ጨበጥበጥ ያደርጋቸዋል፡ በዚህ ጊዜ ማርጋሬት ጡቶቿ ሊፈነዱ ደረሱ እሷም ደስታዋን መቋቋም አቅቷት እራሱን ይዛ ወደ ጡቶቿ ትገፋዋለች፡፡
መላ አካላቱን ማሰስ ፈለገች፡፡ ከዚያም ገፋ አደረገችው የፒጃማውን
ቁልፎች ከፈተቻቸው፡፡ ሁለቱም እንደሚሮጡ ሁሉ ያለከልካሉ ነር ግን,
ሰው እንዳይሰማቸው ስለፈሩ አንድ ቃል አልተነፈሱም: ሄሪ ፒጃማውን አወለቀላትና ደረቱን መደባበስ ጀመረች፡፡ እንደሷ ሙሉ በሙሉ ራቁቱን
እንዲሆን ፈልጋለች፡፡ ከዚያም ከወገቡ ቀና አለላትና ሱሪውን ጎትታ
አወለቀችው፡
ከዚህ በፊት አንሶላ ከተጋፈፋቸው ሴቶች ጋር ሲያነጻጽራት ማርጋሬት
እፍረት የለሽ ስለሆነችበት ትንሽ ድንግርግር ብሎታል፡
የተገተረው የብልቱ ስሮቹ ጎልተው የሚታዩ ሲሆን ጫፉ ሊፈነዳ ደርል።
ሁለቱንም ሲመኙት ወደነበረው ዓለም ነጎዱ
የፈጸሙት ወሲብ አድክሟቸው ስለነበር ጋደም አሉ፡፡
አይሮፕላኑ ሰላማዊ ጉዞ ላይ ስለነበር አሸለባት፡፡
ከተወሰነ ሰዓት በኋላ ደንግጣ ብድግ አለችና ‹‹ነጋ እንዴ? ሰው ተነስቷል?›› ስትል ጠየቀችው ሄሪን፡፡ ከሄሪ አልጋ ስወርድ ያዩኛል ብላ መስጋቷ ልቧ በፍርሃት ይሰግር ጀመር፡
‹‹ምን ሆንሽ?›› ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹ስንት ሰዓት ነው?››
‹‹እኩለ ሌሊት ነው›› አላት፡፡
ያለው ልክ ነው፡፡ አይሮፕላኑ ውስጥ እንቅስቃሴ አይታይም፡
‹‹ወደ መኝታዬ ልሂድ ከመያዜ በፊት›› አለች በፍርሃት፡፡ እግሮቿን ሰዳ
ነጠላ ጫማዋን ብትፈልግም ልታገኘው አልቻለችም፡፡
ሄሪ ትከሻዋን ያዝ አደረገና ‹‹ተረጋጊ›› ሲል አንሾካሾከ ‹‹ብዙ ሰዓት አለ››
‹‹ነገር ግን አባባ ሊያየን ይችላል›› አለች፡፡
‹‹ለምንድን ነው እንደዚህ የተጨነቅሽው?›› ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት የገቡበት የወሲብ ባህር በአይነ ህሊናዋ መጣ፡፡ እሱም እንደዚሁ፡ ከዚያም
በአይን ተግባቡና ተሳሳቁ፡፡
እሱ ላይ ያየችው ድፍረት እሷም ላይ ተጋባባትና አልሄድም እቆያለሁ›
አለች በሀሳቧ፡ ከዚያም ሄሪ ወደ እሷ ጠጋ ሲል የብልቱ መገተር ታወቃት፡፡
“አሁን አትሄጂም›› አላት፡፡
እሷም በደስታና በጉጉት ‹‹እውነትህን ነው፡፡ ጊዜ አለን›› አለችና
እንደገና መሳሳም ጀመሩ፡፡...
✨ይቀጥላል✨
👍23😱2❤1
#ከቡስካ_በስተጀርባ
#ድንግል_ውበት
፡
፡
#ክፍል_አምስት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
...ካለ ሽማግሌ ፈቃድ የተወለደ ግን እንደ እርኩስ ስለሚቈጠር የማደግ ዕድል አያገኝም" የማስወረድ ዘዴውም ልምድ ያላቸው ሰዎች በማኅፀን ውስጥ ያለውን ፅንስ ጭንቅላት ከውጭ በኩል በመዳሰስ ሲያገኙ ጭንቅላቱን በሁለት አውራ ጣታቸው ውስጥ ደጋግመው በመጭመቅ..» ሲል ካርለት ፊቷ በስሎ የተበላሸ ቲማቲም መሰለ፣ ከንፈሮቿ ተንገረበቡ፣ መላ አካሏ ራደ"
ከሎ ግን ንግግሩን ቀጠለ፣ «...እድታስወርድ ይደረጋልI ከተወለደም ሕፃኑ ጫካ ይጣላል። ስለዚህ አንድ የሐመር ሴት በሽማግሎች ፈቃድ ማርገዟ ከታወቀ በኋላ ከባሏ ጋር ግንኙነት ሳታደርግ ፅንሱ አድጎ መውለጃዋ ሲደርስና ምጥ ቢይዛት በአካባቢዋ የሚኖሩ
ሴቶች ይሰበሰቡና እጅና እግሯን ጥፍር አድርገው ይዘው፣ አፍዋን ያፍኗታል" ይህም ልጁ የእናቱን ማኅፀን ለቆ ተፈትልኮ
እንዲወጣ ይረዳል» ሲል ካርለት ፍርሃት መላ አካሏን አንገጫገጨው። እሷም እንደታፈነች ሁሉ ልቧ ዘለለባት።
«ውልጃ ባፈና? በምጥ ላይ ሌላ ምጥ? » ከሎ ግን ጨዋታውን ቀጠለ።
«እንግዲህ እንደ ነገሩ ታርሳ ራቁቱን ለተወለደው ሕፃን መታቀፊያ፣ ፎጣ፣ ሙቀት፣ ጂኒ ጃንካ ሳያስፈልገው የቡና ውኃ በማጠጣት
አቀባበል ይደረግለታል። ልጁ ቁሩንና ሙቀቱን ተቋቁሞ አደግ እያለ
ሲመጣ ግን እናቱ ከማማጡ በላይ ትጨነቃለች አባትም ውስጥ
ለውስጥ ይሳቀቃል።
የሚጮኸው ጅብ ሆድ ዕቃዋን፣ የከሎ ወሬ ደግሞ ሕሊናዋ አተረማመሰባት። ትሰማዋለችI የምትሰማው ግን ለማወቅ ሳይሆን
በቃ ከአቅሜ በላይ የሆነ ‹አስፈሪ ነው ብላ መናገር ተስኗት ነው ደንታ ቢሱ ከሎ ግን ጨዋታውን ቀጠለ"
«በሐመር ማኅበረሰብ ላም፣ በሬ፣ በግ...ጥርስ የሚያበቅሉት በታችኛው ድዳቸው ስለሆነ ‹ቅዱስ› ሲባሉ አህያ፣ ፈረስ፣ ጅብ...
ጥርስ የሚያበቅሉት በላይኛው ድዳቸው በመሆኑ እርኩስ ይባላሉ"
የሰው ልጅም የመጀመሪያውን (የወተት ጥርስ ማብቀል የሚገባው
እንደ ቅዱሳን እንስሳት በታችኛው ድዱ መሆን ሲኖርበት፣ እንደ እርኩሳን እንስሳት በላይኛው ድዱ ካበቀለ ከእርኩሳን እንስሳት እንደ አንዱ ስለሚቆጠር ለማኅበረሰቡ አይበጅም ቢያድግም አባቱ
የሚጋፋ፣ የሚገድል፣ የሚበጠብጥ ስለሚሆን ገፊ ወይንም በአካባቢው አጠራር «ሚንጊ» ተብሉ ይጣላል።
«ጥርስ እንደማብቀሉ ሁሉ መውለቁ ላይም በቅድሚያ መውለቅ የሚገባው በታችኛው ድድ የበቀለው ጥርስ መሆን ሲገባው፣
በላይኛው ድዱ የበቀለው ጥርስ ቀድሞ ከወለቀ ሚንጊ ነው ተብሎ
አሁንም ይጣላል ከዚህ በተጨማሪም፣ ሕፃኑ የታችኛው ጥርሱ ከመውለቁ በፊት በአጋጣሚ እንኳ ወድቆ ወይንም በሌላ መንገድ
የላይኛው ጥርሱ ቢወልቅ ሚንጊ ተብሎ ከማኅበረሰቡ እንዲወገድ ይደረጋል» ከሎ ሆራ «ኢ ህ አለና፣
«እና እኔም እንደነገርኩሽ ሚንጊ ነኝ» አላት"
«ታዲያ አንተ ‹ሚንጊ ነህ› ተብለህ ተጥለህ ነበር?» ካርለት፣ ካለማብራሪያ መልሱን በአሉታ ወይንም በአወንታ እንዲመልስላት
በሕሊናዋ እየተማጸነች ጠየቀችው"
«አዎ!» ብሎ፣ ጭንቅላቱንና ትከሻው ላይ በጦር የተወጋውንና በድንጋይ የተፈነከተውን አሳያት" ከዚያ ቀና ብሎ ጨለማውንና
ከዋክብቱን ተመለከተና እንዴት አድርገው እንደ ጣሉት ጨዋታውን
ሲቀጥል ካርለት በሕሊናዋ «ከሎ ለእኔም የሚያዝን አንጀት ይኑርህ እንጂ» በማለት፣ እየተብሰከሰከች የማይቀርላትን ጨዋታ ለመስማት ጉንጯን በጣቶቿ ደግፋ፣ ዓይኖቿን በማፍጠጥ ዓይን ዓይኑን
ተመለከተችው"
«እኔ የተወለድኩት ሐመሮች ተሰባሰቡበት ከሚባለው የቡስካ ተራራ ስር ላላ ከተባለው መንደር ነው" እናቴ በንቲ ኃይሎ ትባላለች" አባቴ ደግሞ ሆራ ሸላ ይባላል። እናቴ ለአባቴ አምስተኛ ሚስት ስትሆን፣ አምስት ልጆችም ወልዳለታለች" እናቴ፣ በልጅነቴ ሁል ጊዜ በምትለብሰው ቆዳ ሸፈን አድርጋ ከሰውነቷ ጋር ትለጥፈኝና ስቅስቅ ብላ ስታለቅስ ቆይታ፣ «ጨዋንዛ» በሚባል ሸካራ ቅጠል
ጥርሴን ትሞርድልኝ ነበር" በወቅቱ ባይገባኝም ኋላ ኋላ ግን የተጣልሁበትን ምክንያት ስሰማ የጥርስ አበቃቀሌ በትክክለኛው መንገድ ማለትም መጀመሪያ በታችኛው ድዴ፣ ቀጥሎ በላይኛው ድዴ ነበር አሉ የበቀለው" ይሁን እንጂ፣ አንድ ጊዜ ጥጃ
ለመመለስ ስሮጥ ወድቄ የላይኛው ጥርሴ አንዱ ወለቀ፣ አንደኛው
ተሸረፈ። እንዳበቃቀሉ ሁሉ፣ በቅድሚያ የታችኛው ድዴ ላይ የበቀለው ጥርስ መውለቅ ሲገባው፣ የላይኛው ጥርሴ ቀድሞ
በመውለቁ፣ ለአደጋ ተጋለጥሁ" እናቴ፣ በሸካራው የጨዋንዛ ቅጠል
ጥርሴን ስትሞርድልኝ የነበረው ለካ የታችኛው ድዴ ጥርስ ቀድሞ የወለቀ ለማስመሰል ኖሯል"
«ይሁን እንጂ፣ ጥረቷ ከንቱ ነበር" ወድቄ ሳለቅስና ጥርሴ ወልቆ ያዩኝ ሰዎች ለሽማግሎች መንገራቸው አይቀሬ ነበር" እናም አንድ
ቀን አባቴ ባልነበረበት ወቅት፣ ሚንጊ የተባሉ ልጆችን የሚጥሉ
ሽማግሎች ወደ እኛ ጎጆ መጡ" እናቴ፣ ከርቀት እንዳየቻቸው ሰውነቷ እየተንቀጠቀጠ ሰውነቴን እንቦሳዋን እንደምትልስ ላም እየሳመችና እየላሰች አለቀሰች።
«ከእናቴ ጋር በተለያየ አጋጣሚ እንለያይ ነበር ከብቶች በድርቅ ጊዜ እርቀው ሲሄዱ፣ ወደ ማሳ፣ ለገበያ ወዘተ.ስትሄድ ሁለትና ሦስት ቀናት፣ አልፎ አልፎ ደግሞ ከዚያም በላይ እንለያያለን ታዲያ ስንለያይ እናቴ ታለቅሳለች እኔ ግን የእሷ ሁኔታ ቢረብሸኝም
ተሎ ወደ ጨዋታዬ እመለስ ነበር። የዛን ቀን ሽማግሎች፣ «ጥርሱ
አስወልቀን እናምጣው» ብለው፣ በጠንካራው እጃቸው ትንሿን እጄን በጨመቁ ቁጥር ግን እንባዬ ሳያቋርጥ ይንዠቀዠቅ ነበር"
«እናቴ ሽማግሎች ጥርሱን አስወልቀን እናምጣው ብለው ሲጠይቋት ካለምንም ተቃውሞ ገፋ አድርጋ አሳልፋ ብትሰጠኝም! ትከሻዋን በሁለት እጆቿ አቅፋ፣ ድምፅዋን አጥፍታ፣ አምርራ
ስታለቅስ ለአደገኛ ሁኔታ እንደተጋለጥኩ ገመትሁ" ሆኖም ግን ምን እንደሚደርስብኝና ለምንስ እንደምቀጣ አላወቅሁም ነበር"
«ሁለቱ ሰዎች ከመንደራችን እያራቁ ሲወስዱኝ እናቴ እጇ
እያርገበገበች ስታለቅስ ትታየኝ ነበር። እንዲያውም እስከ አሁን ድረስ እንኳ ሰው እንደ እሷ ስፍስፍ ብሎ ሲያለቅስ አይቼ
አላውቅም"
«ከመንደራችን ብዙ ርቀን ወደ ጫካው ውስጥ እስክንገባ ሽማግሎች ምንም ሳያወሩኝ ሄድንና የሆነ ገደል አጠገብ ስንደርስ ከፊለፊታቸው ወደነሱ ሳልዞር እንድቆም ነገሩኝ" እኔ ግን፣ ያሉኝን
ለመፈጸም ስላልተቻለኝ ዘወር ስል፣ አንደኛው ሽማግሌ ጦሩን ወደ
ትከሻዬ ሲሰድ ተመለከትኩኝ" ከዚያ በኋላ ሰውነቴን ሲወጋኝና
ለመጮህ ስሞክር፣ ገፍትረው ወደ ገደሉ ከተቱኝ ገደሉ ውስጥ የነበረው ድንጋይ ደግሞ እራሴን ተረተረኝ፤ ደም ፊቴን አለበሰው የሞት ሞቴን ግን የእናቴን፣ የወንድሜን፣ የአባቴን...ስም እየጠራሁ
ጮሁኩ" የደረሰልኝ ግን አልነበረም።
«ስለዚህ፣ ጉድጓድ ውስጥ እንደሆንኩ ስጓጉር ውዬ አድሬ፣ ጠዋት ላይ ድምፄ ተዘጋ። ረፈድፈድ ሲል የሰው ድምፅ ሰማሁ"
የሰማሁት ድምፅ ግን የሰው ቢሆንም ቋንቋው የማውቀው ሐመርኛ
አልነበረም" ለመጣራት ብሞክርም ድምፄ እምቢ አለኝ።
«የአጋጣሚ ጉዳይ ሆኖ፣ አንዷ በልቅሶ የተዘጋውን ድምፄን ሰምታ ኖሮ፣ አብረዋት ከሐመር ቆቄ ከተማ የመጡትን ሴቶች ጠርታ በድንጋጤ ተያይዘው ሄዱ መሰለኝ ድምፃቸው ጠፋብኝ" ብዙ ቆይቼ
ግን፣ እንደገና የወንዶችና ሴቶች ድምፅ ተሰማኝ ከወላጆቼ ጋር ሳለሁ፣ እነዚያን መሳይ ሰዎች ወደ መንደራችን ሲመጡ፣ በፍርሃት ፈርጥጬ እሮጥ ነበር" ሆኖም ግን፣ የማልፈራቸው የኔ ወገኖች
ስለጨከኑብኝ መሰለኝ፣ አለባበሳቸውንና ቋንቋቸውን የማላውቃቸው ሰዎች ከጉድጓድ ውስጥ አውጥተው የሚበላ ሲሰጡኝና ሲያሳክ
ሙኝ፣ አንድም ተቃውሞ አላሰማሁም"
#ድንግል_ውበት
፡
፡
#ክፍል_አምስት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
...ካለ ሽማግሌ ፈቃድ የተወለደ ግን እንደ እርኩስ ስለሚቈጠር የማደግ ዕድል አያገኝም" የማስወረድ ዘዴውም ልምድ ያላቸው ሰዎች በማኅፀን ውስጥ ያለውን ፅንስ ጭንቅላት ከውጭ በኩል በመዳሰስ ሲያገኙ ጭንቅላቱን በሁለት አውራ ጣታቸው ውስጥ ደጋግመው በመጭመቅ..» ሲል ካርለት ፊቷ በስሎ የተበላሸ ቲማቲም መሰለ፣ ከንፈሮቿ ተንገረበቡ፣ መላ አካሏ ራደ"
ከሎ ግን ንግግሩን ቀጠለ፣ «...እድታስወርድ ይደረጋልI ከተወለደም ሕፃኑ ጫካ ይጣላል። ስለዚህ አንድ የሐመር ሴት በሽማግሎች ፈቃድ ማርገዟ ከታወቀ በኋላ ከባሏ ጋር ግንኙነት ሳታደርግ ፅንሱ አድጎ መውለጃዋ ሲደርስና ምጥ ቢይዛት በአካባቢዋ የሚኖሩ
ሴቶች ይሰበሰቡና እጅና እግሯን ጥፍር አድርገው ይዘው፣ አፍዋን ያፍኗታል" ይህም ልጁ የእናቱን ማኅፀን ለቆ ተፈትልኮ
እንዲወጣ ይረዳል» ሲል ካርለት ፍርሃት መላ አካሏን አንገጫገጨው። እሷም እንደታፈነች ሁሉ ልቧ ዘለለባት።
«ውልጃ ባፈና? በምጥ ላይ ሌላ ምጥ? » ከሎ ግን ጨዋታውን ቀጠለ።
«እንግዲህ እንደ ነገሩ ታርሳ ራቁቱን ለተወለደው ሕፃን መታቀፊያ፣ ፎጣ፣ ሙቀት፣ ጂኒ ጃንካ ሳያስፈልገው የቡና ውኃ በማጠጣት
አቀባበል ይደረግለታል። ልጁ ቁሩንና ሙቀቱን ተቋቁሞ አደግ እያለ
ሲመጣ ግን እናቱ ከማማጡ በላይ ትጨነቃለች አባትም ውስጥ
ለውስጥ ይሳቀቃል።
የሚጮኸው ጅብ ሆድ ዕቃዋን፣ የከሎ ወሬ ደግሞ ሕሊናዋ አተረማመሰባት። ትሰማዋለችI የምትሰማው ግን ለማወቅ ሳይሆን
በቃ ከአቅሜ በላይ የሆነ ‹አስፈሪ ነው ብላ መናገር ተስኗት ነው ደንታ ቢሱ ከሎ ግን ጨዋታውን ቀጠለ"
«በሐመር ማኅበረሰብ ላም፣ በሬ፣ በግ...ጥርስ የሚያበቅሉት በታችኛው ድዳቸው ስለሆነ ‹ቅዱስ› ሲባሉ አህያ፣ ፈረስ፣ ጅብ...
ጥርስ የሚያበቅሉት በላይኛው ድዳቸው በመሆኑ እርኩስ ይባላሉ"
የሰው ልጅም የመጀመሪያውን (የወተት ጥርስ ማብቀል የሚገባው
እንደ ቅዱሳን እንስሳት በታችኛው ድዱ መሆን ሲኖርበት፣ እንደ እርኩሳን እንስሳት በላይኛው ድዱ ካበቀለ ከእርኩሳን እንስሳት እንደ አንዱ ስለሚቆጠር ለማኅበረሰቡ አይበጅም ቢያድግም አባቱ
የሚጋፋ፣ የሚገድል፣ የሚበጠብጥ ስለሚሆን ገፊ ወይንም በአካባቢው አጠራር «ሚንጊ» ተብሉ ይጣላል።
«ጥርስ እንደማብቀሉ ሁሉ መውለቁ ላይም በቅድሚያ መውለቅ የሚገባው በታችኛው ድድ የበቀለው ጥርስ መሆን ሲገባው፣
በላይኛው ድዱ የበቀለው ጥርስ ቀድሞ ከወለቀ ሚንጊ ነው ተብሎ
አሁንም ይጣላል ከዚህ በተጨማሪም፣ ሕፃኑ የታችኛው ጥርሱ ከመውለቁ በፊት በአጋጣሚ እንኳ ወድቆ ወይንም በሌላ መንገድ
የላይኛው ጥርሱ ቢወልቅ ሚንጊ ተብሎ ከማኅበረሰቡ እንዲወገድ ይደረጋል» ከሎ ሆራ «ኢ ህ አለና፣
«እና እኔም እንደነገርኩሽ ሚንጊ ነኝ» አላት"
«ታዲያ አንተ ‹ሚንጊ ነህ› ተብለህ ተጥለህ ነበር?» ካርለት፣ ካለማብራሪያ መልሱን በአሉታ ወይንም በአወንታ እንዲመልስላት
በሕሊናዋ እየተማጸነች ጠየቀችው"
«አዎ!» ብሎ፣ ጭንቅላቱንና ትከሻው ላይ በጦር የተወጋውንና በድንጋይ የተፈነከተውን አሳያት" ከዚያ ቀና ብሎ ጨለማውንና
ከዋክብቱን ተመለከተና እንዴት አድርገው እንደ ጣሉት ጨዋታውን
ሲቀጥል ካርለት በሕሊናዋ «ከሎ ለእኔም የሚያዝን አንጀት ይኑርህ እንጂ» በማለት፣ እየተብሰከሰከች የማይቀርላትን ጨዋታ ለመስማት ጉንጯን በጣቶቿ ደግፋ፣ ዓይኖቿን በማፍጠጥ ዓይን ዓይኑን
ተመለከተችው"
«እኔ የተወለድኩት ሐመሮች ተሰባሰቡበት ከሚባለው የቡስካ ተራራ ስር ላላ ከተባለው መንደር ነው" እናቴ በንቲ ኃይሎ ትባላለች" አባቴ ደግሞ ሆራ ሸላ ይባላል። እናቴ ለአባቴ አምስተኛ ሚስት ስትሆን፣ አምስት ልጆችም ወልዳለታለች" እናቴ፣ በልጅነቴ ሁል ጊዜ በምትለብሰው ቆዳ ሸፈን አድርጋ ከሰውነቷ ጋር ትለጥፈኝና ስቅስቅ ብላ ስታለቅስ ቆይታ፣ «ጨዋንዛ» በሚባል ሸካራ ቅጠል
ጥርሴን ትሞርድልኝ ነበር" በወቅቱ ባይገባኝም ኋላ ኋላ ግን የተጣልሁበትን ምክንያት ስሰማ የጥርስ አበቃቀሌ በትክክለኛው መንገድ ማለትም መጀመሪያ በታችኛው ድዴ፣ ቀጥሎ በላይኛው ድዴ ነበር አሉ የበቀለው" ይሁን እንጂ፣ አንድ ጊዜ ጥጃ
ለመመለስ ስሮጥ ወድቄ የላይኛው ጥርሴ አንዱ ወለቀ፣ አንደኛው
ተሸረፈ። እንዳበቃቀሉ ሁሉ፣ በቅድሚያ የታችኛው ድዴ ላይ የበቀለው ጥርስ መውለቅ ሲገባው፣ የላይኛው ጥርሴ ቀድሞ
በመውለቁ፣ ለአደጋ ተጋለጥሁ" እናቴ፣ በሸካራው የጨዋንዛ ቅጠል
ጥርሴን ስትሞርድልኝ የነበረው ለካ የታችኛው ድዴ ጥርስ ቀድሞ የወለቀ ለማስመሰል ኖሯል"
«ይሁን እንጂ፣ ጥረቷ ከንቱ ነበር" ወድቄ ሳለቅስና ጥርሴ ወልቆ ያዩኝ ሰዎች ለሽማግሎች መንገራቸው አይቀሬ ነበር" እናም አንድ
ቀን አባቴ ባልነበረበት ወቅት፣ ሚንጊ የተባሉ ልጆችን የሚጥሉ
ሽማግሎች ወደ እኛ ጎጆ መጡ" እናቴ፣ ከርቀት እንዳየቻቸው ሰውነቷ እየተንቀጠቀጠ ሰውነቴን እንቦሳዋን እንደምትልስ ላም እየሳመችና እየላሰች አለቀሰች።
«ከእናቴ ጋር በተለያየ አጋጣሚ እንለያይ ነበር ከብቶች በድርቅ ጊዜ እርቀው ሲሄዱ፣ ወደ ማሳ፣ ለገበያ ወዘተ.ስትሄድ ሁለትና ሦስት ቀናት፣ አልፎ አልፎ ደግሞ ከዚያም በላይ እንለያያለን ታዲያ ስንለያይ እናቴ ታለቅሳለች እኔ ግን የእሷ ሁኔታ ቢረብሸኝም
ተሎ ወደ ጨዋታዬ እመለስ ነበር። የዛን ቀን ሽማግሎች፣ «ጥርሱ
አስወልቀን እናምጣው» ብለው፣ በጠንካራው እጃቸው ትንሿን እጄን በጨመቁ ቁጥር ግን እንባዬ ሳያቋርጥ ይንዠቀዠቅ ነበር"
«እናቴ ሽማግሎች ጥርሱን አስወልቀን እናምጣው ብለው ሲጠይቋት ካለምንም ተቃውሞ ገፋ አድርጋ አሳልፋ ብትሰጠኝም! ትከሻዋን በሁለት እጆቿ አቅፋ፣ ድምፅዋን አጥፍታ፣ አምርራ
ስታለቅስ ለአደገኛ ሁኔታ እንደተጋለጥኩ ገመትሁ" ሆኖም ግን ምን እንደሚደርስብኝና ለምንስ እንደምቀጣ አላወቅሁም ነበር"
«ሁለቱ ሰዎች ከመንደራችን እያራቁ ሲወስዱኝ እናቴ እጇ
እያርገበገበች ስታለቅስ ትታየኝ ነበር። እንዲያውም እስከ አሁን ድረስ እንኳ ሰው እንደ እሷ ስፍስፍ ብሎ ሲያለቅስ አይቼ
አላውቅም"
«ከመንደራችን ብዙ ርቀን ወደ ጫካው ውስጥ እስክንገባ ሽማግሎች ምንም ሳያወሩኝ ሄድንና የሆነ ገደል አጠገብ ስንደርስ ከፊለፊታቸው ወደነሱ ሳልዞር እንድቆም ነገሩኝ" እኔ ግን፣ ያሉኝን
ለመፈጸም ስላልተቻለኝ ዘወር ስል፣ አንደኛው ሽማግሌ ጦሩን ወደ
ትከሻዬ ሲሰድ ተመለከትኩኝ" ከዚያ በኋላ ሰውነቴን ሲወጋኝና
ለመጮህ ስሞክር፣ ገፍትረው ወደ ገደሉ ከተቱኝ ገደሉ ውስጥ የነበረው ድንጋይ ደግሞ እራሴን ተረተረኝ፤ ደም ፊቴን አለበሰው የሞት ሞቴን ግን የእናቴን፣ የወንድሜን፣ የአባቴን...ስም እየጠራሁ
ጮሁኩ" የደረሰልኝ ግን አልነበረም።
«ስለዚህ፣ ጉድጓድ ውስጥ እንደሆንኩ ስጓጉር ውዬ አድሬ፣ ጠዋት ላይ ድምፄ ተዘጋ። ረፈድፈድ ሲል የሰው ድምፅ ሰማሁ"
የሰማሁት ድምፅ ግን የሰው ቢሆንም ቋንቋው የማውቀው ሐመርኛ
አልነበረም" ለመጣራት ብሞክርም ድምፄ እምቢ አለኝ።
«የአጋጣሚ ጉዳይ ሆኖ፣ አንዷ በልቅሶ የተዘጋውን ድምፄን ሰምታ ኖሮ፣ አብረዋት ከሐመር ቆቄ ከተማ የመጡትን ሴቶች ጠርታ በድንጋጤ ተያይዘው ሄዱ መሰለኝ ድምፃቸው ጠፋብኝ" ብዙ ቆይቼ
ግን፣ እንደገና የወንዶችና ሴቶች ድምፅ ተሰማኝ ከወላጆቼ ጋር ሳለሁ፣ እነዚያን መሳይ ሰዎች ወደ መንደራችን ሲመጡ፣ በፍርሃት ፈርጥጬ እሮጥ ነበር" ሆኖም ግን፣ የማልፈራቸው የኔ ወገኖች
ስለጨከኑብኝ መሰለኝ፣ አለባበሳቸውንና ቋንቋቸውን የማላውቃቸው ሰዎች ከጉድጓድ ውስጥ አውጥተው የሚበላ ሲሰጡኝና ሲያሳክ
ሙኝ፣ አንድም ተቃውሞ አላሰማሁም"
👍23
«ይኸውልሽ፣ ከወላጆቼ ጋር ዳግመኛ ሳንገናኝ፣ ከነዚያ
ካስጠጉኝ ሰዎች ጋር በመሆን ለትንሽ ጊዜ እንደቆየሁ፣ የመንግሥት
ሠራተኛ የነበሩት እረዳቶቼ ወደ ጂንካ ሲቀየሩ፣ እኔም አብሬ ጂንካ ከተማ ሄድኩ" እዚያም ትምህርት ቤት አስገቡኝና ትምህርቴን
በመከታተል ከሞት ተርፌ ለዚህ በቃሁ።
«ከወላጆቼና ከአካባቢዬ ከተለየሁ በአሥራ ሦስት አመቴ፣ የመሰረተ ትምህርት የተማሪ አስተማሪ ሆኜ የዘመትኩት ትውልድ
ቦታዬ ሲሆን፣ ወደዚያው የትውልድ አካባቢዬ ስሄድ በመልኬ ሁሉም አወቁኝ" አባቴ ቢሞትም እናቴንና ወንድም እኅቶቼን ግን አገኘኋቸው" መጀመሪያ ፍጹም ልቀርባቸው አልፈለግሁም ነበር
በኋላ ግን እናቴ፣ «የልጄን ዓይን ምነው ባየሁት» እያለች፣ ከሰማችበት ጊዜ ጀምሮ ታለቅስ እንደነበረና ወንድሞቼም ፍየል
ቅቤና ማር እየሰጡ ሲቀርቡኝ፣ የእናቴም በሕሊናዬ የተዳፈነው
የእናትነት ፍቅሯና ወደ ሞት አፋፍ እንደ በሬ ስነዳ አቅም አጥታ የተንሰፈሰፈችውን በማስታወስ ባህሉ እንጂ እነሱ ተፈጥሮአዊ ጭካኔ
የሌላቸው መሆኑን በማሰላሰል፣ ይቅር ለማለት ሞከርኩ"
«በመካከሉ ግን፥ ባይገርምሽ፥ በጦርና በድንጋይ ወግረው
ገፍትረው ገደል የከተቱኝን ሽማግሎች ገና ሳያቸው፣ በቆምኩበት በፍርሃት ራድሁ እጄን ይዘው እንደገና ወደ ሞት ሊወስዱኝ
ጥርሱን አስወልቀን እናምጣው› ያሉ መሰለኝና ሸሸሁ። ስለዚ ከትውልድ ቦታዬ በመሸሽ ቱርሚ ከሚገኙት ጓደኞቼ ጋር በመቆየት ግዳጄን ፈጽሜ ተመለስኩ" የረሳሁትን ቋንቋ ግን በአራት ወሬ አቀለጣጥፈ መናገር ቻልኩ"
«አሁንም ቂም ያረገዘው አእምሮዬ ገና ያልሻረና ፍርሃቴ ከሕሊናዬ ያልተወገደ ቢሆንም፣ አንቺ ግን እንሂድ ስትይኝ እሺ አልኩሽ» ብሎ ንግግሩን አቆመ።
ካርለት፣ በተለይ በመጨረሻ ላይ የተናገረው ነገር ቢያስደቃትም፣ ምስጋናም ማቅረብ እንደሚኖርባት ብታምንም፣ ሰውነቷ
በሞላ ይንቀጠቀጥ ስለነበር ስሜቷን ለመቆጣጠር አቅም እንደ ተሳናት
ስለ ተረዳች ጸጥ ብላ ወደ ድንኳኗ ገባች" ከዚያም፣ ዓይኖቿን ጨፍና
ከሎ ያወራትንና የአውሬዎችን ጩኸትና ግሳት ላለማሰብ
ላለመስማት ትጣር እንጂ፣ በሐሳቧ እንደገና ወደዚያው እየተመለሰች ተዘፈቀች።
💫ይቀጥላል💫
ካስጠጉኝ ሰዎች ጋር በመሆን ለትንሽ ጊዜ እንደቆየሁ፣ የመንግሥት
ሠራተኛ የነበሩት እረዳቶቼ ወደ ጂንካ ሲቀየሩ፣ እኔም አብሬ ጂንካ ከተማ ሄድኩ" እዚያም ትምህርት ቤት አስገቡኝና ትምህርቴን
በመከታተል ከሞት ተርፌ ለዚህ በቃሁ።
«ከወላጆቼና ከአካባቢዬ ከተለየሁ በአሥራ ሦስት አመቴ፣ የመሰረተ ትምህርት የተማሪ አስተማሪ ሆኜ የዘመትኩት ትውልድ
ቦታዬ ሲሆን፣ ወደዚያው የትውልድ አካባቢዬ ስሄድ በመልኬ ሁሉም አወቁኝ" አባቴ ቢሞትም እናቴንና ወንድም እኅቶቼን ግን አገኘኋቸው" መጀመሪያ ፍጹም ልቀርባቸው አልፈለግሁም ነበር
በኋላ ግን እናቴ፣ «የልጄን ዓይን ምነው ባየሁት» እያለች፣ ከሰማችበት ጊዜ ጀምሮ ታለቅስ እንደነበረና ወንድሞቼም ፍየል
ቅቤና ማር እየሰጡ ሲቀርቡኝ፣ የእናቴም በሕሊናዬ የተዳፈነው
የእናትነት ፍቅሯና ወደ ሞት አፋፍ እንደ በሬ ስነዳ አቅም አጥታ የተንሰፈሰፈችውን በማስታወስ ባህሉ እንጂ እነሱ ተፈጥሮአዊ ጭካኔ
የሌላቸው መሆኑን በማሰላሰል፣ ይቅር ለማለት ሞከርኩ"
«በመካከሉ ግን፥ ባይገርምሽ፥ በጦርና በድንጋይ ወግረው
ገፍትረው ገደል የከተቱኝን ሽማግሎች ገና ሳያቸው፣ በቆምኩበት በፍርሃት ራድሁ እጄን ይዘው እንደገና ወደ ሞት ሊወስዱኝ
ጥርሱን አስወልቀን እናምጣው› ያሉ መሰለኝና ሸሸሁ። ስለዚ ከትውልድ ቦታዬ በመሸሽ ቱርሚ ከሚገኙት ጓደኞቼ ጋር በመቆየት ግዳጄን ፈጽሜ ተመለስኩ" የረሳሁትን ቋንቋ ግን በአራት ወሬ አቀለጣጥፈ መናገር ቻልኩ"
«አሁንም ቂም ያረገዘው አእምሮዬ ገና ያልሻረና ፍርሃቴ ከሕሊናዬ ያልተወገደ ቢሆንም፣ አንቺ ግን እንሂድ ስትይኝ እሺ አልኩሽ» ብሎ ንግግሩን አቆመ።
ካርለት፣ በተለይ በመጨረሻ ላይ የተናገረው ነገር ቢያስደቃትም፣ ምስጋናም ማቅረብ እንደሚኖርባት ብታምንም፣ ሰውነቷ
በሞላ ይንቀጠቀጥ ስለነበር ስሜቷን ለመቆጣጠር አቅም እንደ ተሳናት
ስለ ተረዳች ጸጥ ብላ ወደ ድንኳኗ ገባች" ከዚያም፣ ዓይኖቿን ጨፍና
ከሎ ያወራትንና የአውሬዎችን ጩኸትና ግሳት ላለማሰብ
ላለመስማት ትጣር እንጂ፣ በሐሳቧ እንደገና ወደዚያው እየተመለሰች ተዘፈቀች።
💫ይቀጥላል💫
😢16👍15
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አምስት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
ኤዲ ዲኪን ራሱን ለመቆጣጠር ቢሞክርም ክዳኑ ተዘግቶ እንደሚንተከተክ ጀበና ሆኗል፡ በጭንቀት ሊፈነዳ ምንም አልቀረውም፡፡ ላቡ
አሁንም አሁንም ችፍ ይላል፡ ጨጓራው እየተቃጠለ በመሆኑ ሰውነቱ
እረፍት አጣ፡፡ ቀልቡን ሰብስቦ መስራት አልቻለም፡፡
ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት ላይ የእሱ ፈረቃ ያበቃል ወደ መውጫው ሰዓት ላይ የሀሰት የነዳጅ ፍላጎት መጠን አስልቶ በሰንጠረዡ ላይ አሰፈረ።
ካፒቴኑ ጉዞውን
ለማጠናቀቅ የሚያስችል በቂ ነዳጅ ያለው
ለማስመሰልና ወደ ኋላ እመለሳለሁ እንዳይል የአይሮፕላኑን የነዳጅ ፍጆታ
ፍላጎት መጠን አሳንሶ አስልቶ ነበር፡፡ የእሱ ተተኪ የሆነው ሚኪ ፊን ሲመጣ ልዩነቱን እንዳያውቅ የፍጆታ መጠኑን ከፍ አድርጎ በማስላት አካካሰው፡፡ የነዳጅ ፍጆታ መጠን በወጣ ገባነት መለዋወጡን ሚኪ ሲያይ ምን ተፈጠረ ብሎ መጠየቁ አይቀርም፡፡ ኤዲም ይህ የሆነው በወጀቡ ምክንያት ነው ሊለው ተዘጋጅቷል፡፡ የሆነ ሆኖ አሁን ሚኪ ምን እንደሚል ሳይሆን ያስጨነቀው፣ አዕምሮውን የውጥር የያዘው አይሮፕላኑ ኒውፋውንድ ላንድ (ካናዳ) ሳይደርስ ነዳጅ ይጨርስ ይሆን የሚለው ሃሳብ ነው፡፡
የበረራ ህጉ መያዝ ያለበትን መጠባበቂያ የነዳጅ መጠን ቢያስቀምጥም
አይሮፕላኑ የራሱ የሆነ ዝቅተኛ የነዳጅ ፍጆታ መጠን ደንብ የለውም:
አይሮፕላኑም ከአቅም በላይ ለሆነ ችግር የመጠባበቂያ ነዳጅ የለውም::በነዳጅ ችግር ምክንያት አንድ ችግር ቢከሰት አይሮፕላኑ ያለ ጥርጥር ማዕበል በበዛበት አትላንቲክ ውቂያኖስ ውስጥ መውደቁ አይቀርም፡፡ ከወደቀ
ደግሞ በትንሽ ደቂቃ ውስጥ ስለሚሰምጥ ለወሬ ነጋሪ እንኳን የሚተርፍ
የለም፡፡
ሚኪ እንደወትሮው ነቃ ብሎና ለስራ ተነሳስቶ ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት
ሲል ደረሰ፡፡ ‹‹ያለን ነዳጅ አነስተኛ መሆኑን ለካፒቴኑ ነግሬያለሁ›› አለው
ኤዲ፡፡
ሚኪም ያለው ነገር ብዙም ስሜት እንዳልሰጠው ሁሉ ራሱን በማነቃነቅ ብቻ መረዳቱን ገለፀለትና ባትሪውን አነሳ፡፡ የመጀመሪያ ስራው የአይሮፕላኑ አራት ሞተሮች በዓይን መቃኘት ነው፡፡
ኤዲ ሚኪን ባለበት ቦታ ትቶ ወደ ተሳፋሪዎች ክፍል አመራ፡ ረዳት.ካፒቴኑ ጆኒ ዶት ናቪጌተሩ ጃክ አሽፎርድና ሬዲዮ ኦፕሬተሩ ቤን ቶምስን ተከትለውታል፡፡ ጃክ ለራሱ ሳንድዊች ሊያዘጋጅ ወደ ኩሽና ሄደ፡፡ ኤዲ ምግብ መብላት አይደለም ምግብ ሲያይ ሊያስታውከው ስለሚደርስ አንድ ሲኒ ቡና ብቻ ጠጣ
ስራ በሌለው ሰዓት ባለቤቱ ካሮል አን በነዚያ አፋኞች መዳፍ ስር መሆኗ ብቻ ነው አዕምሮው ውስጥ የሚመጣው፡፡
አሁን በአሜሪካ ሜይን ስቴት ውስጥ ሰዓቱ ከምሽቱ 3፡00 ሰዓት በመሆኑ ጨለማ ነው፡፡ ይሄን ጊዜ ካሮል አን ከመንገላታት ብዛት ዝላና ልቧ
ተሰብሮ ቁጭ ብላ ይሆናል፡፡ ነፍሰ ጡር ከሆነች ወዲህ በጊዜ ነው
የምትተኛው፡ ታዲያ እንድትተኛ ይፈቅዱላት ይሆን? መተኛት ቀርቶ
ጎኗን የምታሳርፍበት ቦታ ቢሰጧት ጥሩ ነበር፡፡
ምሽቱ እየገፋ ሲሄድ ሚስቱን ያገቷት ወሮበሎች ሌላ ክፉ ነገር ያውጠነጥኑ ይሆን? ሲል መጨነቅ ጀመረ፡፡
ወጀቡ እንደገና ተነሳ፡፡
አይሮፕላኑ መናጡ ባሰበት፡ በማዕበል ላይ የሚጓዝ መርከብ መስሏል፡ ግዙፍ አይሮፕላን አንዴ ከፍ እያለ አንዴ ዝቅ እያለ በንፋስ ወዲህ ወዲያ የተንገላታ ይጓዛል። ተሳፋሪዎቹ ስጋት ገብቷቸው ከእንቅልፋቸው ተነሱ አስተናጋጁንም ይጣሩ ጀመር፡ አንዳንዶቹ ደግሞ ሆዳቸው ታውኮ ወደ
መጸዳጃ ክፍል ይሮጣሉ አስተናጋጆቹም ወደ ተሳፋሪዎቹ ተራወጡ፡
ኤዲ ቡና ለመጠጣት ሲሄድ ቶም ሉተር ፊቱ መጥቶ ድቅን አለ፡፡ሉተር በአይሮፕላኑ መናወጥ ደንግጦ ፊቱ አመድ መስሏል፡ ሰውነቱ በላብ
ርሷል፡ ኤዲም ጅንን ብሎ ያየዋል፡፡ ቶምን ጉሮሮውን ፈጥርቆ ሊይዘው ትንሽ ነበር የቀረው፤ ነገር ግን ንዴቱን ውጦ ዝም አለ፡፥
‹‹ይሄ ግን የተለመደ ነው?›› ሲል ጠየቀ ቶም በፍርሃት፡
ኤዲ ያለ ምንም ሀዘኔታ ‹‹ያለ ዛሬ እንደዚህ ሆኖ አያውቅም›› ሲል መለሰለት ‹‹ከዚህ በኋላ በወጀቡ ውስጥ ነው የምንጓዘው፤ ነገር ግን በቂ ነዳጅ ስለሌለን አደገኛ ነው››
‹‹እንዴት?›› ሲል ጠየቀ ቶም፡፡
‹‹ነዳጅ እያለቀ ነው››
ሉተር በድንጋጤ እንደተረበሸ ‹‹ታዲያ ነዳጅ እንደማይበቃ ከታወቀ
በጊዜ ወደ ኋላ እንመለሳለን ብለህ አልነበረም?››
ኤዲ ውስጡ ከሉተር በላይ ተሸብሯል፡፡ ነገር ግን ጠላቱ ቶም በመንቦቅቦቁ ረክቷል፡ ‹‹ወደ ኋላ መመለስ እንችል ነበር ነገር ግን የነዳጅ
ፍጆታ ስሌቱን አሳስቼ ስላሰላሁት የአይሮፕላኑ ሰራተኞች በቂ ነዳጅ ያለ
መስሏቸዋል፡፡ ከእናንተ ጋር ያለኝን ውጊያ ለማጠናቀቅ በቂ ምክንያት እንዳለኝ አስታወስክ?››
‹‹አንተ እብድ!›› አለ ሉተር ተስፋ ቆርጦ ‹ሁላችንንም ልትጨርሰን አስበሃል?››
‹‹እኔማ ሚስቴ በእናንተ እጅ መሆኗ ነው እንጂ እያንዳንድሽን ወሮበላ
ሁሉ አጠፋሽ ነበር››
‹‹ሁላችን ከሞትን ሚስትህን አታገኛትማ››
‹‹አውቃለሁ›› አለ ኤዲ ነገር ግን ሚስቱን በነዚያ አረመኔዎች እጅ ለአንድ ቀን እንኳን ሊተዋት አይፈልግም፡፡ ‹‹ምናልባተም አብጄ ሊሆን ይችላል›› አለ ኤዲ፡
ሉተር በጭንቀት እንደተወጠረ ‹‹ይሄ አይሮፕላን ባህር ላይ ያርፋል አይደል?››
‹‹የተገኘው ባህር ላይ ያርፋል ማለት አይደለም፡፡ አይሮፕላኑ ለማረፍ ፀጥ ያለ ባህር ይፈልጋል፤ ማዕበልና ወጀብ የበዛበት ባህር ላይ ልረፍ ካለ ብትንትኑ ነው የሚወጣው።
‹‹ወይ አምላኬ! እዚህ አይሮፕላን ውስጥ የተሳፈርኩት ምን አቅብጦኝ
አለ ቶም።
‹‹ሚስቴን ለማፈን የተነሳኸው ምን አቅብጦህ ነው?›› አለ ኤዲ ጥርሱን ነክሶ።
አይሮፕላኑ ድንገት ዘጭ ሲል ሉተር ወደ መጸዳጃ ክፍል ሮጠ፡፡
ኤዲ ተሳፋሪዎቹ ወዳሉበት ክፍል አመራ፡፡ ካርታ የሚጫወቱት ሰዎች
የመቀመጫ ቀበቶዎቻቸውን አስረዋል፡፡ አይሮፕላኑ ሲንዘፈዘፍና ሲወዛወዝ
ብርጭቆዎች ካርታዎችና ጠርሙሶች ምንጣፍ ላይ ይንከባለላሉ፡ኤዲ
ኮሪደሩ ላይ አማተረ፡፡ አሁን አይሮፕላኑ ፀጥ ብሎ መጓዝ ስለጀመረ
መኝታቸው ተመልሰው
ተሳፋሪዎች ተረጋግተዋል፡፡ አንዳንዶቹ ወደ መኝታቸው ተመልሰው በመቀመጫ ቀበቶዎች ተጠፍረዋል። በአይሮፕላኑ መወዛወዝ ከመውደቅ ለመዳን ከመታሰር ውጪ ሌላ ምርጫ እንደሌላቸው አውቀዋል፡፡ አንዳንዶቹ
ደግሞ መጋረጃቸውን ከፍተው ጋደም ብለዋል፡፡ አንዳንዶቹ ተሳፋሪዎች
ጉዞው ሰላማዊ ባይሆንም ፍርሃታቸውን ዋጥ አድርገው ይጫወታሉ።
አንዳንዶቹ ደግሞ ፍርሃቱ ሰቅዞ ይዟቸው መጫወቱንም ትተውታል
መጽሐፍት፣መነጽሮች፣ፒጃማዎች፣ አርቲፊሻል ጥርስ፣ሳንቲሞችና
አምባሮች ወለሉ ላይ ተበታትነው ይታያሉ፡፡ ኤዲ እሱ በፈጠረው ችግር
አይሮፕላኑ በወጀቡ ውስጥ ለመጓዝ በመገደዱ ምክንያት ያለ ቅጥ
በመወዛወዙ ተሳፋሪዎች መሰቃየታቸውን ሲያስበው በፀፀት ልቡ ተነካ፡፡ ይሄ
ሁሉ ሰውስ በእሱ ምክንያት ያልቅ ይሆን?›
ኤዲ ወደ መቀመጫው ሄደና ተቀመጠ፡፡ ከዚህ በኋላ ስለነዳጁ ፍጆታ
ምንም ማድረግ አይቻልም፡፡ ካሮል አንን ከነዚያ አረመኔዎች እጅ መንጭቆ
ለመውሰድ ያለው አማራጭ በዕቅዱ መሰረት የተባለው ቦታ ላይ አይሮፕላኑን በድንገት ማሳረፍ ብቻ ነው፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አምስት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
ኤዲ ዲኪን ራሱን ለመቆጣጠር ቢሞክርም ክዳኑ ተዘግቶ እንደሚንተከተክ ጀበና ሆኗል፡ በጭንቀት ሊፈነዳ ምንም አልቀረውም፡፡ ላቡ
አሁንም አሁንም ችፍ ይላል፡ ጨጓራው እየተቃጠለ በመሆኑ ሰውነቱ
እረፍት አጣ፡፡ ቀልቡን ሰብስቦ መስራት አልቻለም፡፡
ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት ላይ የእሱ ፈረቃ ያበቃል ወደ መውጫው ሰዓት ላይ የሀሰት የነዳጅ ፍላጎት መጠን አስልቶ በሰንጠረዡ ላይ አሰፈረ።
ካፒቴኑ ጉዞውን
ለማጠናቀቅ የሚያስችል በቂ ነዳጅ ያለው
ለማስመሰልና ወደ ኋላ እመለሳለሁ እንዳይል የአይሮፕላኑን የነዳጅ ፍጆታ
ፍላጎት መጠን አሳንሶ አስልቶ ነበር፡፡ የእሱ ተተኪ የሆነው ሚኪ ፊን ሲመጣ ልዩነቱን እንዳያውቅ የፍጆታ መጠኑን ከፍ አድርጎ በማስላት አካካሰው፡፡ የነዳጅ ፍጆታ መጠን በወጣ ገባነት መለዋወጡን ሚኪ ሲያይ ምን ተፈጠረ ብሎ መጠየቁ አይቀርም፡፡ ኤዲም ይህ የሆነው በወጀቡ ምክንያት ነው ሊለው ተዘጋጅቷል፡፡ የሆነ ሆኖ አሁን ሚኪ ምን እንደሚል ሳይሆን ያስጨነቀው፣ አዕምሮውን የውጥር የያዘው አይሮፕላኑ ኒውፋውንድ ላንድ (ካናዳ) ሳይደርስ ነዳጅ ይጨርስ ይሆን የሚለው ሃሳብ ነው፡፡
የበረራ ህጉ መያዝ ያለበትን መጠባበቂያ የነዳጅ መጠን ቢያስቀምጥም
አይሮፕላኑ የራሱ የሆነ ዝቅተኛ የነዳጅ ፍጆታ መጠን ደንብ የለውም:
አይሮፕላኑም ከአቅም በላይ ለሆነ ችግር የመጠባበቂያ ነዳጅ የለውም::በነዳጅ ችግር ምክንያት አንድ ችግር ቢከሰት አይሮፕላኑ ያለ ጥርጥር ማዕበል በበዛበት አትላንቲክ ውቂያኖስ ውስጥ መውደቁ አይቀርም፡፡ ከወደቀ
ደግሞ በትንሽ ደቂቃ ውስጥ ስለሚሰምጥ ለወሬ ነጋሪ እንኳን የሚተርፍ
የለም፡፡
ሚኪ እንደወትሮው ነቃ ብሎና ለስራ ተነሳስቶ ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት
ሲል ደረሰ፡፡ ‹‹ያለን ነዳጅ አነስተኛ መሆኑን ለካፒቴኑ ነግሬያለሁ›› አለው
ኤዲ፡፡
ሚኪም ያለው ነገር ብዙም ስሜት እንዳልሰጠው ሁሉ ራሱን በማነቃነቅ ብቻ መረዳቱን ገለፀለትና ባትሪውን አነሳ፡፡ የመጀመሪያ ስራው የአይሮፕላኑ አራት ሞተሮች በዓይን መቃኘት ነው፡፡
ኤዲ ሚኪን ባለበት ቦታ ትቶ ወደ ተሳፋሪዎች ክፍል አመራ፡ ረዳት.ካፒቴኑ ጆኒ ዶት ናቪጌተሩ ጃክ አሽፎርድና ሬዲዮ ኦፕሬተሩ ቤን ቶምስን ተከትለውታል፡፡ ጃክ ለራሱ ሳንድዊች ሊያዘጋጅ ወደ ኩሽና ሄደ፡፡ ኤዲ ምግብ መብላት አይደለም ምግብ ሲያይ ሊያስታውከው ስለሚደርስ አንድ ሲኒ ቡና ብቻ ጠጣ
ስራ በሌለው ሰዓት ባለቤቱ ካሮል አን በነዚያ አፋኞች መዳፍ ስር መሆኗ ብቻ ነው አዕምሮው ውስጥ የሚመጣው፡፡
አሁን በአሜሪካ ሜይን ስቴት ውስጥ ሰዓቱ ከምሽቱ 3፡00 ሰዓት በመሆኑ ጨለማ ነው፡፡ ይሄን ጊዜ ካሮል አን ከመንገላታት ብዛት ዝላና ልቧ
ተሰብሮ ቁጭ ብላ ይሆናል፡፡ ነፍሰ ጡር ከሆነች ወዲህ በጊዜ ነው
የምትተኛው፡ ታዲያ እንድትተኛ ይፈቅዱላት ይሆን? መተኛት ቀርቶ
ጎኗን የምታሳርፍበት ቦታ ቢሰጧት ጥሩ ነበር፡፡
ምሽቱ እየገፋ ሲሄድ ሚስቱን ያገቷት ወሮበሎች ሌላ ክፉ ነገር ያውጠነጥኑ ይሆን? ሲል መጨነቅ ጀመረ፡፡
ወጀቡ እንደገና ተነሳ፡፡
አይሮፕላኑ መናጡ ባሰበት፡ በማዕበል ላይ የሚጓዝ መርከብ መስሏል፡ ግዙፍ አይሮፕላን አንዴ ከፍ እያለ አንዴ ዝቅ እያለ በንፋስ ወዲህ ወዲያ የተንገላታ ይጓዛል። ተሳፋሪዎቹ ስጋት ገብቷቸው ከእንቅልፋቸው ተነሱ አስተናጋጁንም ይጣሩ ጀመር፡ አንዳንዶቹ ደግሞ ሆዳቸው ታውኮ ወደ
መጸዳጃ ክፍል ይሮጣሉ አስተናጋጆቹም ወደ ተሳፋሪዎቹ ተራወጡ፡
ኤዲ ቡና ለመጠጣት ሲሄድ ቶም ሉተር ፊቱ መጥቶ ድቅን አለ፡፡ሉተር በአይሮፕላኑ መናወጥ ደንግጦ ፊቱ አመድ መስሏል፡ ሰውነቱ በላብ
ርሷል፡ ኤዲም ጅንን ብሎ ያየዋል፡፡ ቶምን ጉሮሮውን ፈጥርቆ ሊይዘው ትንሽ ነበር የቀረው፤ ነገር ግን ንዴቱን ውጦ ዝም አለ፡፥
‹‹ይሄ ግን የተለመደ ነው?›› ሲል ጠየቀ ቶም በፍርሃት፡
ኤዲ ያለ ምንም ሀዘኔታ ‹‹ያለ ዛሬ እንደዚህ ሆኖ አያውቅም›› ሲል መለሰለት ‹‹ከዚህ በኋላ በወጀቡ ውስጥ ነው የምንጓዘው፤ ነገር ግን በቂ ነዳጅ ስለሌለን አደገኛ ነው››
‹‹እንዴት?›› ሲል ጠየቀ ቶም፡፡
‹‹ነዳጅ እያለቀ ነው››
ሉተር በድንጋጤ እንደተረበሸ ‹‹ታዲያ ነዳጅ እንደማይበቃ ከታወቀ
በጊዜ ወደ ኋላ እንመለሳለን ብለህ አልነበረም?››
ኤዲ ውስጡ ከሉተር በላይ ተሸብሯል፡፡ ነገር ግን ጠላቱ ቶም በመንቦቅቦቁ ረክቷል፡ ‹‹ወደ ኋላ መመለስ እንችል ነበር ነገር ግን የነዳጅ
ፍጆታ ስሌቱን አሳስቼ ስላሰላሁት የአይሮፕላኑ ሰራተኞች በቂ ነዳጅ ያለ
መስሏቸዋል፡፡ ከእናንተ ጋር ያለኝን ውጊያ ለማጠናቀቅ በቂ ምክንያት እንዳለኝ አስታወስክ?››
‹‹አንተ እብድ!›› አለ ሉተር ተስፋ ቆርጦ ‹ሁላችንንም ልትጨርሰን አስበሃል?››
‹‹እኔማ ሚስቴ በእናንተ እጅ መሆኗ ነው እንጂ እያንዳንድሽን ወሮበላ
ሁሉ አጠፋሽ ነበር››
‹‹ሁላችን ከሞትን ሚስትህን አታገኛትማ››
‹‹አውቃለሁ›› አለ ኤዲ ነገር ግን ሚስቱን በነዚያ አረመኔዎች እጅ ለአንድ ቀን እንኳን ሊተዋት አይፈልግም፡፡ ‹‹ምናልባተም አብጄ ሊሆን ይችላል›› አለ ኤዲ፡
ሉተር በጭንቀት እንደተወጠረ ‹‹ይሄ አይሮፕላን ባህር ላይ ያርፋል አይደል?››
‹‹የተገኘው ባህር ላይ ያርፋል ማለት አይደለም፡፡ አይሮፕላኑ ለማረፍ ፀጥ ያለ ባህር ይፈልጋል፤ ማዕበልና ወጀብ የበዛበት ባህር ላይ ልረፍ ካለ ብትንትኑ ነው የሚወጣው።
‹‹ወይ አምላኬ! እዚህ አይሮፕላን ውስጥ የተሳፈርኩት ምን አቅብጦኝ
አለ ቶም።
‹‹ሚስቴን ለማፈን የተነሳኸው ምን አቅብጦህ ነው?›› አለ ኤዲ ጥርሱን ነክሶ።
አይሮፕላኑ ድንገት ዘጭ ሲል ሉተር ወደ መጸዳጃ ክፍል ሮጠ፡፡
ኤዲ ተሳፋሪዎቹ ወዳሉበት ክፍል አመራ፡፡ ካርታ የሚጫወቱት ሰዎች
የመቀመጫ ቀበቶዎቻቸውን አስረዋል፡፡ አይሮፕላኑ ሲንዘፈዘፍና ሲወዛወዝ
ብርጭቆዎች ካርታዎችና ጠርሙሶች ምንጣፍ ላይ ይንከባለላሉ፡ኤዲ
ኮሪደሩ ላይ አማተረ፡፡ አሁን አይሮፕላኑ ፀጥ ብሎ መጓዝ ስለጀመረ
መኝታቸው ተመልሰው
ተሳፋሪዎች ተረጋግተዋል፡፡ አንዳንዶቹ ወደ መኝታቸው ተመልሰው በመቀመጫ ቀበቶዎች ተጠፍረዋል። በአይሮፕላኑ መወዛወዝ ከመውደቅ ለመዳን ከመታሰር ውጪ ሌላ ምርጫ እንደሌላቸው አውቀዋል፡፡ አንዳንዶቹ
ደግሞ መጋረጃቸውን ከፍተው ጋደም ብለዋል፡፡ አንዳንዶቹ ተሳፋሪዎች
ጉዞው ሰላማዊ ባይሆንም ፍርሃታቸውን ዋጥ አድርገው ይጫወታሉ።
አንዳንዶቹ ደግሞ ፍርሃቱ ሰቅዞ ይዟቸው መጫወቱንም ትተውታል
መጽሐፍት፣መነጽሮች፣ፒጃማዎች፣ አርቲፊሻል ጥርስ፣ሳንቲሞችና
አምባሮች ወለሉ ላይ ተበታትነው ይታያሉ፡፡ ኤዲ እሱ በፈጠረው ችግር
አይሮፕላኑ በወጀቡ ውስጥ ለመጓዝ በመገደዱ ምክንያት ያለ ቅጥ
በመወዛወዙ ተሳፋሪዎች መሰቃየታቸውን ሲያስበው በፀፀት ልቡ ተነካ፡፡ ይሄ
ሁሉ ሰውስ በእሱ ምክንያት ያልቅ ይሆን?›
ኤዲ ወደ መቀመጫው ሄደና ተቀመጠ፡፡ ከዚህ በኋላ ስለነዳጁ ፍጆታ
ምንም ማድረግ አይቻልም፡፡ ካሮል አንን ከነዚያ አረመኔዎች እጅ መንጭቆ
ለመውሰድ ያለው አማራጭ በዕቅዱ መሰረት የተባለው ቦታ ላይ አይሮፕላኑን በድንገት ማሳረፍ ብቻ ነው፡፡
👍17
ኒውዮርክ ከመድረሳቸው በፊት ከሚገኘው የመጨረሻ ማረፊያቸው
ከሼዲያክ ከተማ ሲነሱ ተረኛ ሆኖ የሚሰራው ኤዲ ነው፡፡ አይሮፕላኑ አየር ላይ እንደዋለ የተወሰነ ነዳጅ እንዲፈስ ያደርጋል፡፡ የአይሮፕላኑ ጌጅ ነዳጁ
መጉደሉን ማሳየቱ አይቀርም፡፡ ረዳቱ ሚኪ ፊን በሆነ ምክንያት ወደ
ማብረሪያው ክፍል ቢመጣ የነዳጁን መጉደል ማየቱ አይቀርም፡፡ ነገር ግን
ተረኛ ባልሆነበት ጊዜ ለመተኛት ስለሚቸኩል ወደ እዚህ ክፍል ላይመጣ
ይችላል፡፡ ሌሎቹ የአይሮፕላኑ ሰራተኞች ደግሞ ጌጁን የሚያዩበት ምክንያት አይኖርም የስራ ባልደረቦቹን መክዳቱን ሲያስበው እንደገና ንዴቱ
ተቀሰቀሰና እጁን ቡጢ ጨበጠ፡፡ ነገር ግን የሚመታው ነገር አጣና ራሱን አረጋግቶ ወደ ስራው ተመለሰ፡፡
አይሮፕላኑ ሉተር እንዲያርፍ የሚፈልግበት ቦታ ሊደርስ ትንሽ ሲቀረው ኤዲ ቀሪውን ነዳጅ እንዲፈስ ያደርጋል፡፡ እዚያ ቦታ ላይ ሲደርስ
ካፒቴኑን ይጠራና ነዳጅ በማለቁ አይሮፕላኑ ማረፍ አለበት› ብሎ ይነግረዋል፡፡
ኤዲ የጉዞ መስመራቸውን ይከታተላል፡ ብዙ ጊዜ ተመሳሳይ የጉዞ
መስመር መከተል አይችልም: የአይሮፕላን የጉዞ መስመር ምን ጊዜም
ቀጥተኛ ሆኖ አያውቅም፡፡ ሉተር ግን የቀጠሮውን ቦታ በሚገባ የመረጠ ይመስላል፤ ማረፊያ ቦታው ሰፊ በመሆኑ ከጉዞ መስመራቸው ትንሽ የራቀ
ቢሆንም የሰማይ በራሪ ጀልባዋን ለማሳረፍ ዓይነተኛ ቦታ ነው፡፡ አይሮፕላኑ
በድንገት ማረፍ ከተገደደ ካፒቴኑ ይህን ቦታ ለማረፊያ እንደሚጠቀምበት
አይጠረጠርም፡:
ካፒቴኑ ይህን ባወቀ ጊዜ የነዳጅ መጠኑ እንደዚህ አሳሳቢ እስኪሆን
ድረስ ምን አስጠበቀህ?› ብሎ ኤዲ ላይ መጮሁ አይቀርም፤ ለመጮህ ቀልብ
ካለው፡ ኤዲም ሁሉም ጌጆች መስራት አቁመው ነው ብሎ መልስ ሊሰጥ
አስቧል የማይሆን ምክንያት፡፡ በንዴትም ጥርሱን ማፋጨት ይጀምራል፡
የስራ ባልደረቦቹ ወሳኙን ተግባር ማለትም የአይሮፕላኑን የነዳጅ ፍጆታ
መጠን መቆጣጠር ለሱ ነው የተዉት፡ ህይወታቸው በእሱ እጅ ነው፧ ነገር
ግን እንደከዳቸው ሲያውቁ አምርረው ይጠሉታል፡፡ አይሮፕላኑ ባህሩ ላይ
እንዳረፈ ሰዎች በጀልባ ወደ እነሱ ይመጣሉ፡፡ ካፒቴኑ የነፍስ አድን ሰዎች ናቸው ብሎ በመገመት ወደ አይሮፕላኑ እንዲገቡ ይፈቅድላቸዋል፤ ከዚያም
አይሮፕላኑ ውስጥ ያሉት ወሮበሎች የኤፍ.ቢ.አይ አባሉን ፊልድን ማርከው
ፍራንክ ጎርዲኖን ያስለቅቃሉ ወሮበሎቹ ግን መፍጠን ይኖርባቸዋል አይሮፕላኑ ውሃ ላይ ከማረፉ በፊት የሬዲዮ ኦፕሬተሩ የድረሱልኝ ጥሪ መላኩ አይቀርም፡፡ የሰማይ በራሪው ጀልባ ደግሞ ትልቅ በመሆኑ ከሩቅ
ስለሚታይ ለማዳን የሚመጡበት ዕድልም አለ፤ ይሄ ደግሞ የሉተር
ጓደኞቹን ዕቅድ ያከሽፍባቸዋል አለ ኤዲ በሀሳቡ፡ የወሮበሎቹ ዕቅድ
መበላሸት እንደሌለበትና የግድ ተግባራዊ መሆን እንዳለበት ሲያስበው የራሱ
ሃሳብ አስደነገጠው፡፡
ወሮበሎቹ የሚፈልጉትን ማግኘታቸው አያስደስተውም፡ የሉተር ዕቅድ ቢጨናገፍ ደስታው ነበር፡፡ ነገር ግን ሉተር ጎርዲኖን ካላስለቀቀ ኤዲ ካሮል አንን ማግኘት አይችልም፡፡....
✨ይቀጥላል✨
ከሼዲያክ ከተማ ሲነሱ ተረኛ ሆኖ የሚሰራው ኤዲ ነው፡፡ አይሮፕላኑ አየር ላይ እንደዋለ የተወሰነ ነዳጅ እንዲፈስ ያደርጋል፡፡ የአይሮፕላኑ ጌጅ ነዳጁ
መጉደሉን ማሳየቱ አይቀርም፡፡ ረዳቱ ሚኪ ፊን በሆነ ምክንያት ወደ
ማብረሪያው ክፍል ቢመጣ የነዳጁን መጉደል ማየቱ አይቀርም፡፡ ነገር ግን
ተረኛ ባልሆነበት ጊዜ ለመተኛት ስለሚቸኩል ወደ እዚህ ክፍል ላይመጣ
ይችላል፡፡ ሌሎቹ የአይሮፕላኑ ሰራተኞች ደግሞ ጌጁን የሚያዩበት ምክንያት አይኖርም የስራ ባልደረቦቹን መክዳቱን ሲያስበው እንደገና ንዴቱ
ተቀሰቀሰና እጁን ቡጢ ጨበጠ፡፡ ነገር ግን የሚመታው ነገር አጣና ራሱን አረጋግቶ ወደ ስራው ተመለሰ፡፡
አይሮፕላኑ ሉተር እንዲያርፍ የሚፈልግበት ቦታ ሊደርስ ትንሽ ሲቀረው ኤዲ ቀሪውን ነዳጅ እንዲፈስ ያደርጋል፡፡ እዚያ ቦታ ላይ ሲደርስ
ካፒቴኑን ይጠራና ነዳጅ በማለቁ አይሮፕላኑ ማረፍ አለበት› ብሎ ይነግረዋል፡፡
ኤዲ የጉዞ መስመራቸውን ይከታተላል፡ ብዙ ጊዜ ተመሳሳይ የጉዞ
መስመር መከተል አይችልም: የአይሮፕላን የጉዞ መስመር ምን ጊዜም
ቀጥተኛ ሆኖ አያውቅም፡፡ ሉተር ግን የቀጠሮውን ቦታ በሚገባ የመረጠ ይመስላል፤ ማረፊያ ቦታው ሰፊ በመሆኑ ከጉዞ መስመራቸው ትንሽ የራቀ
ቢሆንም የሰማይ በራሪ ጀልባዋን ለማሳረፍ ዓይነተኛ ቦታ ነው፡፡ አይሮፕላኑ
በድንገት ማረፍ ከተገደደ ካፒቴኑ ይህን ቦታ ለማረፊያ እንደሚጠቀምበት
አይጠረጠርም፡:
ካፒቴኑ ይህን ባወቀ ጊዜ የነዳጅ መጠኑ እንደዚህ አሳሳቢ እስኪሆን
ድረስ ምን አስጠበቀህ?› ብሎ ኤዲ ላይ መጮሁ አይቀርም፤ ለመጮህ ቀልብ
ካለው፡ ኤዲም ሁሉም ጌጆች መስራት አቁመው ነው ብሎ መልስ ሊሰጥ
አስቧል የማይሆን ምክንያት፡፡ በንዴትም ጥርሱን ማፋጨት ይጀምራል፡
የስራ ባልደረቦቹ ወሳኙን ተግባር ማለትም የአይሮፕላኑን የነዳጅ ፍጆታ
መጠን መቆጣጠር ለሱ ነው የተዉት፡ ህይወታቸው በእሱ እጅ ነው፧ ነገር
ግን እንደከዳቸው ሲያውቁ አምርረው ይጠሉታል፡፡ አይሮፕላኑ ባህሩ ላይ
እንዳረፈ ሰዎች በጀልባ ወደ እነሱ ይመጣሉ፡፡ ካፒቴኑ የነፍስ አድን ሰዎች ናቸው ብሎ በመገመት ወደ አይሮፕላኑ እንዲገቡ ይፈቅድላቸዋል፤ ከዚያም
አይሮፕላኑ ውስጥ ያሉት ወሮበሎች የኤፍ.ቢ.አይ አባሉን ፊልድን ማርከው
ፍራንክ ጎርዲኖን ያስለቅቃሉ ወሮበሎቹ ግን መፍጠን ይኖርባቸዋል አይሮፕላኑ ውሃ ላይ ከማረፉ በፊት የሬዲዮ ኦፕሬተሩ የድረሱልኝ ጥሪ መላኩ አይቀርም፡፡ የሰማይ በራሪው ጀልባ ደግሞ ትልቅ በመሆኑ ከሩቅ
ስለሚታይ ለማዳን የሚመጡበት ዕድልም አለ፤ ይሄ ደግሞ የሉተር
ጓደኞቹን ዕቅድ ያከሽፍባቸዋል አለ ኤዲ በሀሳቡ፡ የወሮበሎቹ ዕቅድ
መበላሸት እንደሌለበትና የግድ ተግባራዊ መሆን እንዳለበት ሲያስበው የራሱ
ሃሳብ አስደነገጠው፡፡
ወሮበሎቹ የሚፈልጉትን ማግኘታቸው አያስደስተውም፡ የሉተር ዕቅድ ቢጨናገፍ ደስታው ነበር፡፡ ነገር ግን ሉተር ጎርዲኖን ካላስለቀቀ ኤዲ ካሮል አንን ማግኘት አይችልም፡፡....
✨ይቀጥላል✨
👍15❤1
😘 #ቃል 😘
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ ሰላሳ ሁለት (32)
ለሷ ማይክል ሂልያርድ የሚባል ሰው የለም፤ ስትፈልገው ሲሸሻት በስጋ አብሯት ተቀምጦ እንኳ በመንፈሱ ሲርቃት ምን ያህል እንዳቆሰላት የታወቀ ነው ። የለም አብርው ሆነው የሚያውቁም አይመስላትም ።
«እንሂዳ ። ያላዘጋጀኸው ነገር አለ ንዴ?»
« በቂ ያህል የተዘጋጀሁ ይመስለኛል »
« ደህና »
«በነገራችን ላይ ለሜሪ አዳምሰን ፎቶግራፍ አንሺዋ ደውየላት ነበር »
« ምን አለች ? »
« ሰውዬ ባትጨቀጭቀኝ ምናለ ! አለችኝ »
« የሚገርም ነገር ነው»
በስብሰባዋ ላይ ማሪዮን ሂልያርድ ከየክፍሉና ከየፕሮጀክቶቹ የመጡትን ሠራተኞች ተራ በተራ እንዲናገሩ የክፍሉን ወይም የፕሮጀክቱን ስም እየጠራች ትጠይቅ ጀመር ። የተከናወኑ ስራዎች ባለፈው ስብሰባ ላይ የቀረቡ ችግሮችና የተሰጣቸው መፍትሔ ባሁኑ የሥራ ክንዋኔ ላይ ያጋጠሙ ችግሮች ሁሉም ለስብሰባው ይልቁንም ለማሪዮ ከቀረቡ በኋላ በቂ መመሪያዎችና መፍትሔዎች ተሰጡ ። የሳንፍራንሲስኮ የህክምና ማዕከል ፕሮጀክትን በሚመለከት ቤን አቭሪና ዌንዲ እየተቀባበሉና እየተረዳዱ ራፖራቸውን አቀረቡ። ራፖሩን አቅርበው እንደጨረሱ የማሪዮን ፊት በደስታ ፈካ። በተለይም የዚህ የሳንፍራንሲስኮ ፕሮጀክት ዋና ኃላፊ ልጅዋ ማይክል ሂልያርድ በመሆኑ በዚያ ስብሰባ ላይ ከቀረቡትመ የሥራ አፈፃጸም ሪፖርቶች ሁሉ ይህ የሳንፍራንሲስኮው ፕሮጀክት ከፍተኛ ክንዋኔ እንዳደረገ ስለተረዳችና ይህም ማይክል ሂልያርድ ጠንካራ ሠራተኛና የሥራ መሪ መሆኑን ስላስገነዘባት የማርዮን ደስታ እጥፍ ድርብ ነበር። ምክንያቱም ይህ ኮተር ሂሊያርድ የተባለ ድርጅት ዞሮ ዞሮ በማይክል እጅ መግባቱ አይቀርም ። የኮተር ሂልያርድን ዋና ሥራ አስኪያጅነት ዙፋን ከመውረስ የሚተናነስ አይደለም ። የኮተር ሂልያርድ ግዝፈት ደግሞ በእድል የተገነባ ወይም ድንገት የሆነ ሳይሆን በጠንካራ ሰዎች የሌት ተቀን ጥረት ፤ ግረትና ብርታት የተገኘ ነው ። ማሪዮን ኮተር ሂልያርድን ለማስተዳደር ምን ያህል ኃይልና ፈቃደኛነት መስዋእትነትች እንደሚያስፈልግ ታውቃለች ። ማይክል ስራውን በሚገባ ሲያከናውን የተደሰተችውም ያን ጠንካራ ሰው ወልዳ ኮትኩታ አሳድጋ ስታየው ያሰበችው ሁሉ እንደሚሳካላት ስላወቀች ነው ።
«ሁሉ በወግ በወጉ ሲከናወን አንድ ትንሽ ነገር ብቻ ረበሸኝ» አሊ ቤን አቭሪ ። በማሪዮን የገረጣ ፊት ክንብል ብሎ የነበረው ቅላት ቀነሰ። ደም የመሰለው ጉንጯ ወደ ቀድሞ መልኩ ተመለሰ ። ይህን ሲያዩ በዚያ ክፍል ውስጥ የተሰበሰቡ ሁሉ ትንፋሻቸው መለስ አለ። በተለይም የቤን አቭሪ ። ስለሰአሊዋ ነገራት ።
«ይኸን ያህል ታስፈልገናለች? »
«በኔ ግምት በጣም ታስፈልገናለች ለናሙና ካነሳቻቸው ጥቂት ፎቶግራፎች ይዤ መጥቻለሁ ።»
«አላነጋግርህም አለችኝ እያልክ አልነበረም ? ታዲያ ፎቶግራፎቹን እንዴት ልትሰጥህ ቻለች?»
«እሷ ሰጥታኝ ሳይሆን ከትርኢት አዳራሽ ገዝቼ ነው ። የወጣው ገንዘብ በትክክል የወጣ ይመስለኛል ። ሆኖም ድርጅቱ ገንዘቡ የወጣበት ምክንያት በቂ አይደለም የሚል ከሆነ ገንዘቡን ከፍየ ፎቶግራፎቹን የግል ለማድረግ ፈቃደኛ ነኝ »
«እስኪ እንያቸው » ዌንዲ ፎቶግራፎቹዋን አመጣች ፤ ፎቶግራፎቹ ታዩ ። በጭብጥም በጊዜና በቦታ አመራረጥም የተዋጡ ነበሩ ። በፎቶግራፎቹ ላይ ዝብርቅርቅ ነገር አልነበረም ። ሌላ ሰው ቢያነሳቸው ወይ ጊዜውን ስላልጠበቀ ወይ በቦታው ላይ የሰፈሩ ነገሮች ተስማሚ ባለመሆናቸው የተነሳ ሊበላሽ ይችል ነበር ይሆን ? የሚያሰኙ ፎቶግራፎች ነበሩ ።
ማሪዮን ፎቶ ግራፎቹን በጥሞና ከተመለከተች በኋላ ቀና ብላ ቤንን ተመለከተችው ። ቤን ዝም አለ ። ቆይታ ፤ «እንዳልከው እንደምንም ልናግባባትና ልናስራት ይገባል›› አለች ። «ስለተስማማን ደስ አለኝ » አለ ቤን፡፡ «ማይክ ? » አለች ማሪዮን ሂልያርድ «ምን ይመስልሃል ?›› ማይክል ፎቶግራፎቹን ሲመለከት አንድ ዓይነት ስሜት ተሰማው ። የሚያስደነግጥ ። ወደ ኋላ የሚመልስ ስሜት ። የት እንዳየሁት እንጃ ግን አውቀዋለሁ የሚያሰኝ ስሜት በውስጡ ይመላለስ ጀምር ። ልቡን ቁልቁል ሳበው ። ጭብጣቸው ነው? ወይስ የሚነሳውን ነገር አመራረጥ ? ምኑን ነው የሚያውቀው ? ይህን ጥያቄ ሊመልስ ፈለገ ። ግን አልቻለም ። ፎቶግራፎቹን አትኩሮ በተመለከተ ቁጥር አእምሮው ላይ ጫና እየወደቀበት ሄደ። ፎቶ ግራፎቹ ጥበባዊ ኃይል እንዳላቸውም ተገነዘበ ። ስለዚህም ፤ «በጣም ድንቅ የጥበብ ሥራዎች ናቸው» አለ ። «እኔ ግሩም የጥበብ ሥራዎች ናቸው ብያለሁ ። ያን ያሀል ትልቅ ናቸው ነው እምትለኝ?» አለች ማሪዮን ፍርጥ አድርጐ እንዲነግራት እየገፋፋችው ። በቃላት ሳይሆን አንገቱን በአዎንታ ፅሙና በመነቅነቅ መለሰላት ። «ታዲያ ይችን ሴት በምን ሁኔታ ነው የኛ ልናደርጋት የምንችለው?» አለች ማሪዮን ፤«ቤን ምን ይመስልሃል?»
«የዚህን ጥያቄ መልስ ባውቀው እንዴት ደስ ባለኝ ነበር» አለ ቤን ። «ገንዘብ ነው መንገዱ ። ይህ ግልፅ የሆነ ነገር ነው» አለች ማሪዮን ። ለመሆኑ ሁኔታዋ እንደምንድነው ? ተገናኝታችሁ አይተሃታል?።»
«አይቻታለሁ። ማለት ይኸ ሁሉ ነገር ሳይሆን የገና በአል ከመዋሉ በፊት አንዳንድ የስጦታ እቃዎችን ስገዛ ድንገት ተገናኝተን ተነጋግረናል ። በጣም ቆንጆ ናት ። ማለት ቁንጅና እንዲህ እንደማንም ቁንጅና አይደለም ። እንከን አይወጣላትም ።ሙሉ በሙሉ ቆንጆ ። ደስ ባላት ቀን ከሆነ ማንንም ሰው ይሁን ልታናግረው፤ ልታጫውተው ፈቃደኛ ናት ። መልካም ሙያም አድሏታል፡፡ ቀደም ሲል ሰአሊ ነበረች የሚል ወሬ ሰምቻለሁ። የምትለብሳቸው ልብሶች በጥራትም በዋጋም በቀላል የሚገመቱ አይደሉም ። ችግር ያለበት አይመስለኝም ።
«የኤግዚቢሽን አዳራሹ ባለቤት እንደነገረኝ ከሆነ ወኪል ነገር አለት መሰለኝ ። አንድ በእድሜ ጠና ያለ ሀኪም ፤የታወቀ የቆዳ ቀዶ ጥገና (ፕላስቲክ ሰርጄሪ) ሀኪም ነው አሉ ። ብቻ በዚያም ተባለ በዚህ ያቀረብንላትን ጥያቄ ያልተቀበለችው ገንዘብ ለማስጨመር ብላ አይመስለኝም ። . . . የማውቀው ይህን ያህል ነው» አለ ቤን ። «ገንዘብ ካልሆነ ምን ?» አለች ማሪዮን ። ወዲያው አንድ ቀዥቃዣ ሃሳብ አእምሮዋ ውስጥ ተወራጨባት ። ደነገጠች ። የለም የለም ጭራሽ የማይሆን ቅዥት ነው አለች በሃሳቧ ። ግን ምኑ ይታወቃል ? እድሜዋ ምን ያህል ይሆናል ?» አለች ቤንን እየተመለከተች። «እንጃ ። ያኔ ከገና በፊት የተገናኘን እለት ዘርፈፍ ያለ ባርኔጣ ነበር ያደረገችው ። ፊቷን ክልሏት ስለነበር በደንብ አላየኋትም መሰለኝ ። ብቻ ከሃያ አራት ከሃያ አምስት ግፋ ቢል ከሃያ ስድስት ዓመት የሚበልጣት አይመስለኝም። ግን እድሜዋ ምን ያደርግልናል ?››
«እንዲሁ ነው ፤ ለማወቅ ያህል ። ይልቅ ስማኝ ቤን ። አንተና ዌንዲ የሚቻላችሁን ያህል ጥረት አድርጋችኋል። ድርጅቱ የሚፈልገውን ያህል ሰርታችኋል ። ልትመሰገኑ ይገባል ። ስለልጅቷም ቢሆን በናንተ በኩል ያለው አልቋል ። በሚቀጥለው ሣምንት ወደ ሳንፍራንሲስኮ መሄዴ ስለማይቀር እግረ መንገዴን ላነጋግራት እሞክራለሁ ። ምናልባት ከወጣቶች ይልቅ የአንዲት ባልቴት ነገር ሊከብዳት ይችላል››
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ ሰላሳ ሁለት (32)
ለሷ ማይክል ሂልያርድ የሚባል ሰው የለም፤ ስትፈልገው ሲሸሻት በስጋ አብሯት ተቀምጦ እንኳ በመንፈሱ ሲርቃት ምን ያህል እንዳቆሰላት የታወቀ ነው ። የለም አብርው ሆነው የሚያውቁም አይመስላትም ።
«እንሂዳ ። ያላዘጋጀኸው ነገር አለ ንዴ?»
« በቂ ያህል የተዘጋጀሁ ይመስለኛል »
« ደህና »
«በነገራችን ላይ ለሜሪ አዳምሰን ፎቶግራፍ አንሺዋ ደውየላት ነበር »
« ምን አለች ? »
« ሰውዬ ባትጨቀጭቀኝ ምናለ ! አለችኝ »
« የሚገርም ነገር ነው»
በስብሰባዋ ላይ ማሪዮን ሂልያርድ ከየክፍሉና ከየፕሮጀክቶቹ የመጡትን ሠራተኞች ተራ በተራ እንዲናገሩ የክፍሉን ወይም የፕሮጀክቱን ስም እየጠራች ትጠይቅ ጀመር ። የተከናወኑ ስራዎች ባለፈው ስብሰባ ላይ የቀረቡ ችግሮችና የተሰጣቸው መፍትሔ ባሁኑ የሥራ ክንዋኔ ላይ ያጋጠሙ ችግሮች ሁሉም ለስብሰባው ይልቁንም ለማሪዮ ከቀረቡ በኋላ በቂ መመሪያዎችና መፍትሔዎች ተሰጡ ። የሳንፍራንሲስኮ የህክምና ማዕከል ፕሮጀክትን በሚመለከት ቤን አቭሪና ዌንዲ እየተቀባበሉና እየተረዳዱ ራፖራቸውን አቀረቡ። ራፖሩን አቅርበው እንደጨረሱ የማሪዮን ፊት በደስታ ፈካ። በተለይም የዚህ የሳንፍራንሲስኮ ፕሮጀክት ዋና ኃላፊ ልጅዋ ማይክል ሂልያርድ በመሆኑ በዚያ ስብሰባ ላይ ከቀረቡትመ የሥራ አፈፃጸም ሪፖርቶች ሁሉ ይህ የሳንፍራንሲስኮው ፕሮጀክት ከፍተኛ ክንዋኔ እንዳደረገ ስለተረዳችና ይህም ማይክል ሂልያርድ ጠንካራ ሠራተኛና የሥራ መሪ መሆኑን ስላስገነዘባት የማርዮን ደስታ እጥፍ ድርብ ነበር። ምክንያቱም ይህ ኮተር ሂሊያርድ የተባለ ድርጅት ዞሮ ዞሮ በማይክል እጅ መግባቱ አይቀርም ። የኮተር ሂልያርድን ዋና ሥራ አስኪያጅነት ዙፋን ከመውረስ የሚተናነስ አይደለም ። የኮተር ሂልያርድ ግዝፈት ደግሞ በእድል የተገነባ ወይም ድንገት የሆነ ሳይሆን በጠንካራ ሰዎች የሌት ተቀን ጥረት ፤ ግረትና ብርታት የተገኘ ነው ። ማሪዮን ኮተር ሂልያርድን ለማስተዳደር ምን ያህል ኃይልና ፈቃደኛነት መስዋእትነትች እንደሚያስፈልግ ታውቃለች ። ማይክል ስራውን በሚገባ ሲያከናውን የተደሰተችውም ያን ጠንካራ ሰው ወልዳ ኮትኩታ አሳድጋ ስታየው ያሰበችው ሁሉ እንደሚሳካላት ስላወቀች ነው ።
«ሁሉ በወግ በወጉ ሲከናወን አንድ ትንሽ ነገር ብቻ ረበሸኝ» አሊ ቤን አቭሪ ። በማሪዮን የገረጣ ፊት ክንብል ብሎ የነበረው ቅላት ቀነሰ። ደም የመሰለው ጉንጯ ወደ ቀድሞ መልኩ ተመለሰ ። ይህን ሲያዩ በዚያ ክፍል ውስጥ የተሰበሰቡ ሁሉ ትንፋሻቸው መለስ አለ። በተለይም የቤን አቭሪ ። ስለሰአሊዋ ነገራት ።
«ይኸን ያህል ታስፈልገናለች? »
«በኔ ግምት በጣም ታስፈልገናለች ለናሙና ካነሳቻቸው ጥቂት ፎቶግራፎች ይዤ መጥቻለሁ ።»
«አላነጋግርህም አለችኝ እያልክ አልነበረም ? ታዲያ ፎቶግራፎቹን እንዴት ልትሰጥህ ቻለች?»
«እሷ ሰጥታኝ ሳይሆን ከትርኢት አዳራሽ ገዝቼ ነው ። የወጣው ገንዘብ በትክክል የወጣ ይመስለኛል ። ሆኖም ድርጅቱ ገንዘቡ የወጣበት ምክንያት በቂ አይደለም የሚል ከሆነ ገንዘቡን ከፍየ ፎቶግራፎቹን የግል ለማድረግ ፈቃደኛ ነኝ »
«እስኪ እንያቸው » ዌንዲ ፎቶግራፎቹዋን አመጣች ፤ ፎቶግራፎቹ ታዩ ። በጭብጥም በጊዜና በቦታ አመራረጥም የተዋጡ ነበሩ ። በፎቶግራፎቹ ላይ ዝብርቅርቅ ነገር አልነበረም ። ሌላ ሰው ቢያነሳቸው ወይ ጊዜውን ስላልጠበቀ ወይ በቦታው ላይ የሰፈሩ ነገሮች ተስማሚ ባለመሆናቸው የተነሳ ሊበላሽ ይችል ነበር ይሆን ? የሚያሰኙ ፎቶግራፎች ነበሩ ።
ማሪዮን ፎቶ ግራፎቹን በጥሞና ከተመለከተች በኋላ ቀና ብላ ቤንን ተመለከተችው ። ቤን ዝም አለ ። ቆይታ ፤ «እንዳልከው እንደምንም ልናግባባትና ልናስራት ይገባል›› አለች ። «ስለተስማማን ደስ አለኝ » አለ ቤን፡፡ «ማይክ ? » አለች ማሪዮን ሂልያርድ «ምን ይመስልሃል ?›› ማይክል ፎቶግራፎቹን ሲመለከት አንድ ዓይነት ስሜት ተሰማው ። የሚያስደነግጥ ። ወደ ኋላ የሚመልስ ስሜት ። የት እንዳየሁት እንጃ ግን አውቀዋለሁ የሚያሰኝ ስሜት በውስጡ ይመላለስ ጀምር ። ልቡን ቁልቁል ሳበው ። ጭብጣቸው ነው? ወይስ የሚነሳውን ነገር አመራረጥ ? ምኑን ነው የሚያውቀው ? ይህን ጥያቄ ሊመልስ ፈለገ ። ግን አልቻለም ። ፎቶግራፎቹን አትኩሮ በተመለከተ ቁጥር አእምሮው ላይ ጫና እየወደቀበት ሄደ። ፎቶ ግራፎቹ ጥበባዊ ኃይል እንዳላቸውም ተገነዘበ ። ስለዚህም ፤ «በጣም ድንቅ የጥበብ ሥራዎች ናቸው» አለ ። «እኔ ግሩም የጥበብ ሥራዎች ናቸው ብያለሁ ። ያን ያሀል ትልቅ ናቸው ነው እምትለኝ?» አለች ማሪዮን ፍርጥ አድርጐ እንዲነግራት እየገፋፋችው ። በቃላት ሳይሆን አንገቱን በአዎንታ ፅሙና በመነቅነቅ መለሰላት ። «ታዲያ ይችን ሴት በምን ሁኔታ ነው የኛ ልናደርጋት የምንችለው?» አለች ማሪዮን ፤«ቤን ምን ይመስልሃል?»
«የዚህን ጥያቄ መልስ ባውቀው እንዴት ደስ ባለኝ ነበር» አለ ቤን ። «ገንዘብ ነው መንገዱ ። ይህ ግልፅ የሆነ ነገር ነው» አለች ማሪዮን ። ለመሆኑ ሁኔታዋ እንደምንድነው ? ተገናኝታችሁ አይተሃታል?።»
«አይቻታለሁ። ማለት ይኸ ሁሉ ነገር ሳይሆን የገና በአል ከመዋሉ በፊት አንዳንድ የስጦታ እቃዎችን ስገዛ ድንገት ተገናኝተን ተነጋግረናል ። በጣም ቆንጆ ናት ። ማለት ቁንጅና እንዲህ እንደማንም ቁንጅና አይደለም ። እንከን አይወጣላትም ።ሙሉ በሙሉ ቆንጆ ። ደስ ባላት ቀን ከሆነ ማንንም ሰው ይሁን ልታናግረው፤ ልታጫውተው ፈቃደኛ ናት ። መልካም ሙያም አድሏታል፡፡ ቀደም ሲል ሰአሊ ነበረች የሚል ወሬ ሰምቻለሁ። የምትለብሳቸው ልብሶች በጥራትም በዋጋም በቀላል የሚገመቱ አይደሉም ። ችግር ያለበት አይመስለኝም ።
«የኤግዚቢሽን አዳራሹ ባለቤት እንደነገረኝ ከሆነ ወኪል ነገር አለት መሰለኝ ። አንድ በእድሜ ጠና ያለ ሀኪም ፤የታወቀ የቆዳ ቀዶ ጥገና (ፕላስቲክ ሰርጄሪ) ሀኪም ነው አሉ ። ብቻ በዚያም ተባለ በዚህ ያቀረብንላትን ጥያቄ ያልተቀበለችው ገንዘብ ለማስጨመር ብላ አይመስለኝም ። . . . የማውቀው ይህን ያህል ነው» አለ ቤን ። «ገንዘብ ካልሆነ ምን ?» አለች ማሪዮን ። ወዲያው አንድ ቀዥቃዣ ሃሳብ አእምሮዋ ውስጥ ተወራጨባት ። ደነገጠች ። የለም የለም ጭራሽ የማይሆን ቅዥት ነው አለች በሃሳቧ ። ግን ምኑ ይታወቃል ? እድሜዋ ምን ያህል ይሆናል ?» አለች ቤንን እየተመለከተች። «እንጃ ። ያኔ ከገና በፊት የተገናኘን እለት ዘርፈፍ ያለ ባርኔጣ ነበር ያደረገችው ። ፊቷን ክልሏት ስለነበር በደንብ አላየኋትም መሰለኝ ። ብቻ ከሃያ አራት ከሃያ አምስት ግፋ ቢል ከሃያ ስድስት ዓመት የሚበልጣት አይመስለኝም። ግን እድሜዋ ምን ያደርግልናል ?››
«እንዲሁ ነው ፤ ለማወቅ ያህል ። ይልቅ ስማኝ ቤን ። አንተና ዌንዲ የሚቻላችሁን ያህል ጥረት አድርጋችኋል። ድርጅቱ የሚፈልገውን ያህል ሰርታችኋል ። ልትመሰገኑ ይገባል ። ስለልጅቷም ቢሆን በናንተ በኩል ያለው አልቋል ። በሚቀጥለው ሣምንት ወደ ሳንፍራንሲስኮ መሄዴ ስለማይቀር እግረ መንገዴን ላነጋግራት እሞክራለሁ ። ምናልባት ከወጣቶች ይልቅ የአንዲት ባልቴት ነገር ሊከብዳት ይችላል››
👍21
«ባልቴት» ስትል ሲሰማ ቤን በልቡ ፈገግ አለ። ማነው ባል?... ማሪዮን ሂልያርድ ? የማይመስል ነገር ነው›› አለ ። ይህን ብሎ ቀና ብሎ አያት ። ፊቷ ጨው መስላል በርግጥ ገና ሲገባም ፊቷ ኦንደገረጣ ትመልክቶ ነበር ። ዌንዲም ይህንኑ አይታ የኒውዮርክ የክረምት ብርድ ይሆናል እንዲህ ያደረጋት ብላ አስባለች ። ቤን ማሪዮንን ቀና ብሎ ሲያያት ፣ ያየው ነገር ግን ፍጹም የጤንነት እንዳልሆነ በግልጽ ታየው። ምን ነካት? አመማት ? ሊጠይቃት አሰበ። ሆኖም ማሪዮን ይህ ጥያቄ ከቤንም ሆነ ከሌላ ሰው እስኪሰነዘር አልቆየችም ። አፈፍ ብላ ከወንበሯ ላይ ከተነሣች በኋላ ጉዞዋን ቀጠለች «። ሩትን /ጸሐፊዋን/ አስከትላ ። ስብሰባው ተበተነ ።
ቤን፣ ማይክልና ጆርጅ ብቻ ከስብሰባው አዳራሽ ወጥተው ወደ አሳንሰሩ በመሄድ ላይ እንዳሉ ሩት (የማሪዮን ሂልያርድ ጸሐፊ) ከኋላቸው ስትሮጥ ተሰማቸው ። «ሚስተር ሂልያርድ... እናትሀ....» አለች ሩት ሙሉ አረፍተ ነገር መናገር እያቃታት ።
«እ!» አለ ማይክል ። የሩትን ንግግር እንደሰማ በፍጥነት ወደ ማሪዮን ሂልያርድ ቢሮ የበረረው ግን ጆርጅ ነበር (ሽማግሌው ወዳጅዋ ጆርጅ) ። ማይክልና ቤን አቭሪም ጆርጅን ተከትለው ሮጡ ። ደክማ አገኟት ። ማይክል ሲያያት ደነገጠ፡፡ የሞተች እንጂ በሕይወት ያለች አትመስልም ነበር ። ጆርጅ ግን ሚስጥሩን ያውቅ ኖሮ ቶሎ ብሎ ክኒን የያዘ ብልቃጥና ውሀ በብርጭቆ ይዞ ቀረበ። ደገፍ አድርጐ ክኒኑን አስዋጣት ። ቀስ ብላ አይኗን ገለጠች ። «ምንድነው እማዬ .. . » አለ ማይክ እዚያው ላይ ወዲያውኑ የምትሞትበት መሰለው ። ሳያስበው እንባው ዱብ ዱብ ይል ጀመረ ። ‹፣ማነው?.... ዶክተር ዊክፊልድን ልጥራ» አለ ማይክል «ተወው ማይክ…. ዊክን አታስቸግረው ። ይሻለኛል» አለች በደካማ ጽምጽ። «ሁል ጊዜ ነው።፡ እንዲህ ያደርገኛል። ተለምዷል ይህን ሲሰማ ጆርጅን ተመለከተ ። ምንም እንኳ ይህ ማሪዮን የሆነችው፤ ማሪዮን የተናገረችው ለሱ እንግዳ ነገር እንደሆነ ቢያውቅም ጆርጅ ግን ለምዶታል ፣ ያውቀዋል ሲል አሰበ ። ባያውቅማ ምን ማድረግ እንዳለበት አያውቅም ነበር ። መድኃኒቱንም በቀላሉ አያገኘውም ነበር ። የፈጣሪ ያለህ በነዚህ ሁለት ዓመታት ከዓለም ምን ያህል ርቂአለሁ ? ስንት ነገር ተሰውሮብኛል? ስንት ነገር ትቻለሁ ? ሲል እራሱን ጠየቀ ። ሁልቀመስፈርት አልነበረውም የሆነው ነገር ። እናቱን ተመለከታት ። ደሟ ምጥጥ ብሎ ሰውነቷ ይንዘፈዘፋል ። ትሞት ይሆን? ሕመሟ ምን ያህል ይሆን ስር የሰደደው ? የሚሉ ጥያቄዎች በአእምሮው ውስጥ ይጉላሉ፤ ያስጨንቁት ጀመር ።
እርግጥ ነው እናቱ ወደግል ሀኪሟ ወደ ዶክተር ዊክፊልድ ከጊዜ ወደጊዜ እንደምትሄድ ተመልክቷል። ግን የጤንነት ሁኔታዋን ለመረዳት ድንገት የተፈጠረ ደዌ ቢኖር ሳይጠና ለመከላከል የምታደርገው ይመስለው ነበር እንጂ ይህን ያህል የጠና በሽታ እንዳለባት በሃሳቡም መጥቶበት አያውቅም ። ይኸው አየው። ከዚሀ በላይ የጠና በሽታ ሊኖር አይችልም። ምን ይሆን ? ጥያቄውን እንደጠየቀ ጠረጴዛው ላይ ወደ ተቀመጠው መድኃኒት ዓይኑን ወረወረ ። የመድሐኒቱን ስም ሲያነብ ለልብ ሕመምተኛ የሚሰጥ መድኃኒት መሆኑን ተገነዘበ። አሁን ገባው፡፡ ማይክል እናቱ አጠገብ ቁጭ አለና እጅዋን በመዳፉ ላይ አድርጐ በሌላ መዳፉ ሸፈነው ። እና ፣ «እማዬ» አለ «ሁልጊዜ እንዲህ ያደርግሻል ? » አይኗን ቀስ ብላ ገለጠች ። ደካማ ፈገግታ አሳየችው ። እሱም ገርጥቶ ደሙ ምጥጥ ብሎ ነበር ። በሀዘኔታ ፈገግታ ካየችው በኋላ ጆርጅን ተመለከተች ። ጆርጅ ሁሉን ነገር ያውቃል ስትል አሰበች ።
«ማይክ» አለች «አይዞሀ ምንም አልሆንም ። በዚህ ነገር እንድትሸበር አልፈልገም » አለችው ።ድምጽዋ ደካማ ቢሆንም አነጋገሯ ግን ጠንከር እንዳለ ተሰማው «አይዞህ ማይክ ፤ ደህና ነኝ» አለች ደግማ ።
«የለም ፣ የለም… በአይኔ እየየሁሽ ደህና ነኝ አትበይኝ አሞሻል። ታመሻል ። ይልቅ ንገሪኝ ማወቅ ያለብኝን ያህል ማወቅ እፈልጋለሁ» አለ ማይክ ። ቤን አቭሪ ግራ ገባው። ምናልባት እዚህ ቦታ መኖር አልነበረብኝም ይሆን ? ይህ ቤተሰባዊ የሆነ ጉዳይ ነው። ዘልዬ ጥልቅ አልኩ ይሆን? ሲል ራሱን ጠየቀ። ሆኖም ካለበት ቦታ ንቅንቅ አላለም። መገረም የሚሉት ነገር እግሩን እስርስር አደረገበት፡፡ ይቺ ታላቂቷ ማሪዮን ሂልያርድ ለካ እንደማንኛውም ሰው ናት። ደካማ ናት። ትወድቃለች። ልትሞት ምን ቀራት? እንደሁሉ ሰው ሟች ፍጡር ናት ለካ ። ገረመው ። እንደ እቃ ተስባሪ ፤ እንደፍጡር ተደፋሪ ሆና ሲያያት ተደነቀ ። በሌላ ጊዜ ይታይባት የነበረው አይበገሬነት ከፊቷ ላይ ጠፍቶ አይኖችዋ ብቻ በተስፋ ይሁን በደስታ ጠንክረው ተመለከተ ቤን አቭሪ ።
«ምንድነው? በሽታውን... የሆነውን ሁሉ... »ማይክል አጥብቆ መጠየቅ ጀመረ ። «በቃህ በቃህ የኔ ጌታ ። ምንም መጨነቅ አያሻም ስልህ ፤ የልብ በሽታ እንዳለብኝ ታውቃለህ አይደለም !? እሱ ነው በቃ»
«ግን ይህን ያህል እንደጠናብሽ አሳውቅማ»
«ሲውል ሲያድር የማይጠነክር ነገር አለ? ሲውል ሲያድር እየጠነከረብኝ መጣ ። ግን መጨነቅ አያስፈልግም ። ወይ ስልችት እስክልህ ፤እስትጃጅ እኖር ይሆናል ። ወይም ደሞ ቶሎ እሞት ይሆናል ። ያን የሚያውቅ የለም። ሲሆን ይደረስበታል እስከዚያው ግን እነዚህ ክኒኖች እየጠበቁኝ ናቸው ይበቃል »
«ምን ያህል ጊዜ ነው። እንዲህ ድንገት ሲጥልሽ?»
«ውሎ አድሮአል ። አንድ ሁለት ዓመት አካባቢ ። ዊኪ ስጋት እንዳደረበት ሲነግረኝ ሁለት ዓመት ያህል ሆነ ። እንዲህ የተባባሰው ግን በዚህ ዓመት ነው»
«እንዲያ ከሆነ ሥራውን ማቆም አለብሽ ። ዛሬ ነገ ሳትይ ስራውን እንድታቆሚ እፈልጋለሁ» አለ ኮስተር ብሎ ። እልኸኛ ልጅ መስሎ ታያት። ፈገግ ብላ በፍቅር አየችውና አየህልኝ ይህን ሰው ? በሚል ሁኔታ ጆርጅን ተመለከተች ። ጆርጅ አብሯት ሊስቅ እንደፈለገ ገባት ። እሷም ይህን ያህል ጊዜ ሃያ ዓመት ሙሉ አብሯት ሲኖር ሃሳቧን ተቃውሞ የማያውቀው ጆርጅም ሊደግሩት እንዳልፈለገ ተገነዘበች ። ስለዚህ ወደ ማይክ እየተመለከተች
«ይህማ የኔ ጌታ የማይሆን ነገር ነው። ለመጨረሻ ጊዜ ወድቄ መነሳት እስኪያቅተኝ ድረስ ከዚህ ሥራ ላይ አልነሳም። ሌላው ቢቀር ከዚህ ወጥቼ ምን ልሥራ? የት ልዋል! የሆነ ያልሆነ ትያትር ሳይ ወይስ አንድ ቦታ ተዘርፍጨ መጽሐፍ ላነብ? አይሆንም!።›› አለች። ‹‹ምናልባት? እንዲያውም ላንች የሚስማሙ እሁን የጠራሻቸው ነገሮች ናቸው» አለ ማይክ ። በዚሀ ሁሉም ሳቁ። «ወይም….›› አለና ነገሩን አቋርጦ አንድ ጊዜ ። ጆርጅን ፤ አንድ ጊዜ እናቱን አየና «እንዲያውም. . . » አለና ደግሞ ነገሩን አቋረጠ።
‹‹እንዲኛውስ…. አንቺኛ ጆርጅ ተጋብታችሁ… ሥራውን ለቀሽ ማለት ነው፡፡ ለምን እየተደጋገፋችሁ ፤ ደስ እየተሰኛችሁ አትኖሩም ?! እግረ መንገዱን አዲስ አይነት ኑሮም ይሆንላችኋል » አለ ማይክ ። ማይክል ስለጆርጅ እና ስለ ማሪዮን ሂልያርድ ግንኙነት በግልፅ ሲናገር ይህ የመጀመሪያው ነበር ። ስለዚህ ጆርጅ ይህን ሲሰማ አፈረ ። ፊቱ ቀላ ። ሆኖም የመከፋት ስሜት አልታየበትም ።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
ቤን፣ ማይክልና ጆርጅ ብቻ ከስብሰባው አዳራሽ ወጥተው ወደ አሳንሰሩ በመሄድ ላይ እንዳሉ ሩት (የማሪዮን ሂልያርድ ጸሐፊ) ከኋላቸው ስትሮጥ ተሰማቸው ። «ሚስተር ሂልያርድ... እናትሀ....» አለች ሩት ሙሉ አረፍተ ነገር መናገር እያቃታት ።
«እ!» አለ ማይክል ። የሩትን ንግግር እንደሰማ በፍጥነት ወደ ማሪዮን ሂልያርድ ቢሮ የበረረው ግን ጆርጅ ነበር (ሽማግሌው ወዳጅዋ ጆርጅ) ። ማይክልና ቤን አቭሪም ጆርጅን ተከትለው ሮጡ ። ደክማ አገኟት ። ማይክል ሲያያት ደነገጠ፡፡ የሞተች እንጂ በሕይወት ያለች አትመስልም ነበር ። ጆርጅ ግን ሚስጥሩን ያውቅ ኖሮ ቶሎ ብሎ ክኒን የያዘ ብልቃጥና ውሀ በብርጭቆ ይዞ ቀረበ። ደገፍ አድርጐ ክኒኑን አስዋጣት ። ቀስ ብላ አይኗን ገለጠች ። «ምንድነው እማዬ .. . » አለ ማይክ እዚያው ላይ ወዲያውኑ የምትሞትበት መሰለው ። ሳያስበው እንባው ዱብ ዱብ ይል ጀመረ ። ‹፣ማነው?.... ዶክተር ዊክፊልድን ልጥራ» አለ ማይክል «ተወው ማይክ…. ዊክን አታስቸግረው ። ይሻለኛል» አለች በደካማ ጽምጽ። «ሁል ጊዜ ነው።፡ እንዲህ ያደርገኛል። ተለምዷል ይህን ሲሰማ ጆርጅን ተመለከተ ። ምንም እንኳ ይህ ማሪዮን የሆነችው፤ ማሪዮን የተናገረችው ለሱ እንግዳ ነገር እንደሆነ ቢያውቅም ጆርጅ ግን ለምዶታል ፣ ያውቀዋል ሲል አሰበ ። ባያውቅማ ምን ማድረግ እንዳለበት አያውቅም ነበር ። መድኃኒቱንም በቀላሉ አያገኘውም ነበር ። የፈጣሪ ያለህ በነዚህ ሁለት ዓመታት ከዓለም ምን ያህል ርቂአለሁ ? ስንት ነገር ተሰውሮብኛል? ስንት ነገር ትቻለሁ ? ሲል እራሱን ጠየቀ ። ሁልቀመስፈርት አልነበረውም የሆነው ነገር ። እናቱን ተመለከታት ። ደሟ ምጥጥ ብሎ ሰውነቷ ይንዘፈዘፋል ። ትሞት ይሆን? ሕመሟ ምን ያህል ይሆን ስር የሰደደው ? የሚሉ ጥያቄዎች በአእምሮው ውስጥ ይጉላሉ፤ ያስጨንቁት ጀመር ።
እርግጥ ነው እናቱ ወደግል ሀኪሟ ወደ ዶክተር ዊክፊልድ ከጊዜ ወደጊዜ እንደምትሄድ ተመልክቷል። ግን የጤንነት ሁኔታዋን ለመረዳት ድንገት የተፈጠረ ደዌ ቢኖር ሳይጠና ለመከላከል የምታደርገው ይመስለው ነበር እንጂ ይህን ያህል የጠና በሽታ እንዳለባት በሃሳቡም መጥቶበት አያውቅም ። ይኸው አየው። ከዚሀ በላይ የጠና በሽታ ሊኖር አይችልም። ምን ይሆን ? ጥያቄውን እንደጠየቀ ጠረጴዛው ላይ ወደ ተቀመጠው መድኃኒት ዓይኑን ወረወረ ። የመድሐኒቱን ስም ሲያነብ ለልብ ሕመምተኛ የሚሰጥ መድኃኒት መሆኑን ተገነዘበ። አሁን ገባው፡፡ ማይክል እናቱ አጠገብ ቁጭ አለና እጅዋን በመዳፉ ላይ አድርጐ በሌላ መዳፉ ሸፈነው ። እና ፣ «እማዬ» አለ «ሁልጊዜ እንዲህ ያደርግሻል ? » አይኗን ቀስ ብላ ገለጠች ። ደካማ ፈገግታ አሳየችው ። እሱም ገርጥቶ ደሙ ምጥጥ ብሎ ነበር ። በሀዘኔታ ፈገግታ ካየችው በኋላ ጆርጅን ተመለከተች ። ጆርጅ ሁሉን ነገር ያውቃል ስትል አሰበች ።
«ማይክ» አለች «አይዞሀ ምንም አልሆንም ። በዚህ ነገር እንድትሸበር አልፈልገም » አለችው ።ድምጽዋ ደካማ ቢሆንም አነጋገሯ ግን ጠንከር እንዳለ ተሰማው «አይዞህ ማይክ ፤ ደህና ነኝ» አለች ደግማ ።
«የለም ፣ የለም… በአይኔ እየየሁሽ ደህና ነኝ አትበይኝ አሞሻል። ታመሻል ። ይልቅ ንገሪኝ ማወቅ ያለብኝን ያህል ማወቅ እፈልጋለሁ» አለ ማይክ ። ቤን አቭሪ ግራ ገባው። ምናልባት እዚህ ቦታ መኖር አልነበረብኝም ይሆን ? ይህ ቤተሰባዊ የሆነ ጉዳይ ነው። ዘልዬ ጥልቅ አልኩ ይሆን? ሲል ራሱን ጠየቀ። ሆኖም ካለበት ቦታ ንቅንቅ አላለም። መገረም የሚሉት ነገር እግሩን እስርስር አደረገበት፡፡ ይቺ ታላቂቷ ማሪዮን ሂልያርድ ለካ እንደማንኛውም ሰው ናት። ደካማ ናት። ትወድቃለች። ልትሞት ምን ቀራት? እንደሁሉ ሰው ሟች ፍጡር ናት ለካ ። ገረመው ። እንደ እቃ ተስባሪ ፤ እንደፍጡር ተደፋሪ ሆና ሲያያት ተደነቀ ። በሌላ ጊዜ ይታይባት የነበረው አይበገሬነት ከፊቷ ላይ ጠፍቶ አይኖችዋ ብቻ በተስፋ ይሁን በደስታ ጠንክረው ተመለከተ ቤን አቭሪ ።
«ምንድነው? በሽታውን... የሆነውን ሁሉ... »ማይክል አጥብቆ መጠየቅ ጀመረ ። «በቃህ በቃህ የኔ ጌታ ። ምንም መጨነቅ አያሻም ስልህ ፤ የልብ በሽታ እንዳለብኝ ታውቃለህ አይደለም !? እሱ ነው በቃ»
«ግን ይህን ያህል እንደጠናብሽ አሳውቅማ»
«ሲውል ሲያድር የማይጠነክር ነገር አለ? ሲውል ሲያድር እየጠነከረብኝ መጣ ። ግን መጨነቅ አያስፈልግም ። ወይ ስልችት እስክልህ ፤እስትጃጅ እኖር ይሆናል ። ወይም ደሞ ቶሎ እሞት ይሆናል ። ያን የሚያውቅ የለም። ሲሆን ይደረስበታል እስከዚያው ግን እነዚህ ክኒኖች እየጠበቁኝ ናቸው ይበቃል »
«ምን ያህል ጊዜ ነው። እንዲህ ድንገት ሲጥልሽ?»
«ውሎ አድሮአል ። አንድ ሁለት ዓመት አካባቢ ። ዊኪ ስጋት እንዳደረበት ሲነግረኝ ሁለት ዓመት ያህል ሆነ ። እንዲህ የተባባሰው ግን በዚህ ዓመት ነው»
«እንዲያ ከሆነ ሥራውን ማቆም አለብሽ ። ዛሬ ነገ ሳትይ ስራውን እንድታቆሚ እፈልጋለሁ» አለ ኮስተር ብሎ ። እልኸኛ ልጅ መስሎ ታያት። ፈገግ ብላ በፍቅር አየችውና አየህልኝ ይህን ሰው ? በሚል ሁኔታ ጆርጅን ተመለከተች ። ጆርጅ አብሯት ሊስቅ እንደፈለገ ገባት ። እሷም ይህን ያህል ጊዜ ሃያ ዓመት ሙሉ አብሯት ሲኖር ሃሳቧን ተቃውሞ የማያውቀው ጆርጅም ሊደግሩት እንዳልፈለገ ተገነዘበች ። ስለዚህ ወደ ማይክ እየተመለከተች
«ይህማ የኔ ጌታ የማይሆን ነገር ነው። ለመጨረሻ ጊዜ ወድቄ መነሳት እስኪያቅተኝ ድረስ ከዚህ ሥራ ላይ አልነሳም። ሌላው ቢቀር ከዚህ ወጥቼ ምን ልሥራ? የት ልዋል! የሆነ ያልሆነ ትያትር ሳይ ወይስ አንድ ቦታ ተዘርፍጨ መጽሐፍ ላነብ? አይሆንም!።›› አለች። ‹‹ምናልባት? እንዲያውም ላንች የሚስማሙ እሁን የጠራሻቸው ነገሮች ናቸው» አለ ማይክ ። በዚሀ ሁሉም ሳቁ። «ወይም….›› አለና ነገሩን አቋርጦ አንድ ጊዜ ። ጆርጅን ፤ አንድ ጊዜ እናቱን አየና «እንዲያውም. . . » አለና ደግሞ ነገሩን አቋረጠ።
‹‹እንዲኛውስ…. አንቺኛ ጆርጅ ተጋብታችሁ… ሥራውን ለቀሽ ማለት ነው፡፡ ለምን እየተደጋገፋችሁ ፤ ደስ እየተሰኛችሁ አትኖሩም ?! እግረ መንገዱን አዲስ አይነት ኑሮም ይሆንላችኋል » አለ ማይክ ። ማይክል ስለጆርጅ እና ስለ ማሪዮን ሂልያርድ ግንኙነት በግልፅ ሲናገር ይህ የመጀመሪያው ነበር ። ስለዚህ ጆርጅ ይህን ሲሰማ አፈረ ። ፊቱ ቀላ ። ሆኖም የመከፋት ስሜት አልታየበትም ።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍24
#ከቡስካ_በስተጀርባ
#ድንግል_ውበት
፡
፡
#ክፍል_ስድስት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ዲመካና ቱርሚ ሁለቱም የሐመር አውራጃ የገጠር ከተሞች ናቸው" ለቆላማው የሐመር ክፍል ቱርሚ፣ ለደጋማው ደግሞ ዲመካ
አማካዮች ሲሆኑ፣ ሁለቱም ደረቅና ቁጥቋጦ የበዛበት መሬት ያላቸው ናቸው። ቱርሚ መንገድ ዳር ያለ ከተማ ሲሆን፣ ከዲመካ ይልቅ ሁለት ትናንሽ ምግብ ቤቶች፣ ወደ አምስት የሚደርሱ ሻይና ቂጣ
መሸጫ ቤቶች፣ ሁለት በመጠን ከፍ ያሉና ትናንሽ ሳሙና፣ ባትሪ ድንጋይ፣ ክብሪት...የሚሸጥባቸው መንገድ ላይ የሚዘረጉ ሱቆች አሉ። በተለይም በገበያ ቀን ከተማዋ ደመቅዐመቅ ብላ ትታያለች
ገበያ ውስጥ ለመጠጥ ቦርዴና የአበሻ አረቄ፣ ግልድም የሚሆን ከጥጥ
ተሠርቶ ከኮንሶ በነጋዴዎች የሚመጣ ሳዳጎራ፣ ጨሌና አንባር፣በቆሎና ማሽላ ዓይነተኛ ሸቀጦች ናቸው" ቱርሚ፣ በከብት እርባታና
በቁፋሮ ምርት ለሚተዳደረው የሐመር ሕዝብ ድል ያለች ከተማ፣
ታምሮና ተውቦ የሚታዩባት፣ ጐረምሳና ሴቱ አብሮ መሸታ ገብቶ የሚደባበስባት፣ የተጣላ የሚታረቅባት፣ ሽማግሎች ተሰባስበው
የሚመክሩባት፣ ብርቅዬ ከተማ ናት ለሐመሮች።
ዲመካ ግን፣ ከዋናው መንገድ ወጣ ብላ፣ ሰቀላ ቤቶች በአራት ማዕዘን ተሰትረው የሚታዩባት ከተማ ናት። በየሰቀላ ቤቶች ፊት ለፊትና በስተኋላ የግራር፣ የብርብራ.ዛፍ ያለ ሲሆን ከከተማው ግርጌ፣ ከወንዙ ጥግ በሚስዮናውያኑ የተተከለ በፀሐይ ብርሃን በሚንቀሳቀስ መስኖ የለማ የፍራፍሬ፣ የበቆሎና ሌሎችም ወቅታዊ
አዝርእቶች የሚታይ ሲሆን፣ ከጎን በኩልም የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን አዲስ ሕንፃና ጋራዡ፣ ዲመካን አንድ ዓይና ከመሆን አድኗታል"የገበያ ቀን፣ በየሰቀላ ቤቱ ጠጅ የሚሸጥ ሲሆን፣ ምግብ ቤት ግን ከናካቴው የለም" ደግነቱ፣ እንግዳ ብርቅ በመሆኑ ጋባዡ ብዙ ስለሆነ
እግር የጣለው ሰው ሕቅ ብሎ ሲያዝን አይሰማም" በተረፈ ገበያ ውስጥ ያለው ሸቀጥ ከቱርሚ ጋር ተመሳሳይ ነው ሁለቱንም ከተሞች ቡስካ ስር ካሉት ላላና ሻንቆ እስከ ሚኖ፣ ሚርሻ፣ ሜን፣ አንጉዳ
መንደር ድረስ የሚያገናኛቸው የማኅበረሰብ ሕይወት የሆነው የከስኪ ወንዝ ነው ከብቱ፣ ፍየሉ፣ በጉ፣ ሰው፣ አዕዋፍ...ሁሉም ጥሙን
ይቈርጥበታል።
ካርለትና ከሎ ሆራ ከዲመካ ወጣ ብላ ከምትገኘው የሻንዛ መንደር መኖር ከጀመሩ ሁለት ወራት አለፋቸው የክልሉ ኗሪዎ
ከሎ ሆራን እንዳዩ፣ «የሆራ ሻላ ልጅ» እያሉ፣ ሰላምታና ስጦታ አጐረፉለት ቆዳ ለባሽ እናቱና እኅቶቹም ደረታቸውን በመድቃት
የደስታ እንባ እያነቡ አስተናገዱት።
ካርለት፣ በቆይታዋ የተለያዩ ልምዶችን አገኘች። ከዘመናዊ ሕይወቷ እንደ ባንዲራ ወርዳለችI ይህን አጋጣሚዋን ግን በግላዊ
ትርጕሟ እንደ መጥፎ ከመውሰድ ይልቅ እንደ ጥሩ አጋጣሚ በመውሰዷ የሚሰማት ስሜት የደስታ ስሜት ነው። ይህ ደግ
ማኅበረሰቡን ለመቅረብና ለመርዳት እንድትጣጣር አድርጓታል ስለዚህ፣ ካርለት የከሎ ሆራን እናትና እኅቶች፣ የአካባቢው ሴቶችና ወንዶች ለመቅረብ የቋንቋ ትምህርቷን በማጠናከር ልትግባባ ሞክራለች ቢሆንም ግን፣ በወደፊቱ ጥናቷ ላይ ከፍተኛ እንቅፋት
እየሆነባት የመጣው በሴቶች ላይ ያለው ባህላዊ ተፅዕኖ እንደ ጋለ ብረት ምጣድ አላስጠጋሽ አላት"¸
በማኅበረሰቡ፣ ሴት ሣቂታ ወንድ ኰስታራ ነው" ሴት በልጃገረድነቷ የአባቷ፣ ባል ካአገባች ደግሞ የባሏ ጥገኛ ናት" ስለዚህ
በልባዊ ኵራት የተሞሉት የሐመር ወንዶች ካርለት ሴት ሆና እንዴት ባሏን ወይንም አባቷን ጥላ ወደ እነሱ እንደ መጣች በጣም
አስገርሟቸዋል" ሽማግሎች እንዲያውም፣ «ይእ! እሷ ምን ታድርግ? አባቷ ወይም ባሏ፣ ብቻዋን መልቀቃቸው ከቶ ምን ያሉ ነፈዞች ቢሆኑ ነው» ብለው አውግዘዋል"
ስለሆነም፣ ካርለት የጥናት ኮተቷን ይዛ ለጥያቄ ቀረብ ባለቻቸው ቍጥር የደስታ ገጽ ስለማታይባቸው ለተወሰነ ቀን ግራ ተጋብታ
ነበር" አንድ ቀን ግን ወንዶች ሊያደርጉት ባሰቡት ስብሰባ ለመካፈል ሄደች። ገላጣ ስፍራ ላይ ካለ ትልቅ ግራር ጥላ ሥር፣ የሻንቆ መንደር
ሽማግሌ፣ አባወራ፣ ጐረምሶች ተሰብስበዋል" ከወገብ በላይ ራቁት
ሆነው፣ ቆዳቸው የተሸበሸበ፣ ጸጕራቸው ገለል ብሎ ሽበት ጣል
ጣል ያደረገበት አዛውንት በሁለት ወገን ጦር የተሰካበት ብትር ይዘው፣ መሬቱን ወጋ ነቀል እያደረጉ ወዲያ ወዲህ እየተንቀሳቀሱ
ንግግር ሲያደርጉ ሁሉም ጸጥ ብሎ በተመስጦ ሲያዳምጥI ካርለት
ስብሰባውን ለመካፈል ጓጕታ ቀስ እያለች ተጠግታ ልትቀመጥ ስትል
ሁሉም ዘወር ብለው አይዋትና በስብሰባው መካፈል እንደማትችል
ነገሯት"
ካርለት፣ ወንዶችን ለመቅረብ አለመቻሏ ብቻ ሳይሆን፣ ሴቶችም
ምሥጢራቸውን ሊገልጹላት ባለመቻላቸው ግራ ተጋብታ ቅር ተሰኘች" በተለይ ደግሞ፣ ለመሳተፍ ጓጕታለት በነበረው የወንዶች
ስብሰባ ልትካፈል ባለመቻሏ ጥልቅ ኀዘን ከመስማት አልፎ ለወደፊቱ አደርገዋለሁ ብላ የደከመችለት ጥናት ሊሳካ አይችልም ብላ ሠጋች"
ስለዚህ፣ ዓይኗ ቁንዶ በርበሬ መስሎ እስኪቀላ ድረስ እያለቀሰች፣ «ከሎ! ለምን ወንዶች ጥያቄዎቼን ለመመለስ ፈቃደኛ
አይሆኑም? ለምንስ በስብሰባቸው እንዳልካፈል ይከለክሉኛል? በዚህ
ዓይነት ጥናቴንስ እንዴት ማድረግ እችላለሁ? » ብላ ጠየቀችው።
«በሐመር ማኅበረሰብ ሴት ወንድን ለመርዳትና ለማገልገል የተፈጠረች ጸጋ ናት። ለወንዶች ትንባሆ ታዘጋጃለች ልጃገረድ
ከሆነችም ታርሳለች፤ የከብቶችን በረት ታጸዳለች ሕፃናትን ትንከባከባለች ምግብ ታበስላለች.እንጂ ከወንድ ጎን ተቀምጣ ስለ
ማኅበረሰቡ ችግር በመነጋገርና በመምከር መፍትሔ መፈለግና ጦርነት
መግጠም አትችልም።
«ካርለት፣ አንቺ ወንድ ብትሆኚ ኖሮ ምንም ችግር ላያጋጥምሽ ይችል ነበር" ሆኖም ግን አንቺ ሴት ነሽ። ለሐመር ሴቶች የወጣው
ደንብ ማንኛዋንም ሴት ያጠቃልላል፣ ብለው ስለሚያምኑ በስብሰባቸው እንድትካፈይ አለመፍቀድ ብቻ ሳይሆን፣ የምትጠይ
ቂያቸውንም ሙሉ በሙሉ ለመመለስ ፈቃደኛ አይሆኑም" እኔም
ይህ ችግርሽ እጀ ሰባራ ሊያደርግሽ እንደሚችል እየተሰማኝ መጥቷል" ምናልባትም ችግሩ ግልጽ ከሆነልሽ የግልሽን መፍትሔ
ውሰጂ» አላት"
ካርለት ፈጽሞ ያልጠበቀችውን መልስ በማግኘቷ በባህላዊ
ልዩነቱ በጣም ተሸማቀቀች በአሁኑ የጥናት አያያዟ በእርግጥ ለመቀጠል አለመቻሏ ቁልጭ ብሎ ታያት በአእምሮዋ አውጥታ
አውርዳ የወሰነችው ውሳኔ፣ እስከ አሁን ያደረገችው ጥረትና ጒዞ ጥሩ የድንጋይ ምት እንዳረፈበት መስተዋት ከሽ ብሎ ሊሰበር
የተቃረበ መስሎ ታያት። ያ ችሎታዋንና ጥንካሬዋን የሚያስመሰክረው፣ ማንነቷን የሚያረጋግጠው፣ ብቃቷን ማያዋ መስተዋት
እንዲሰበር ግን ጭራሽ አትፈቅድም። በዚህም ተባለ በዚያ የጀመረችውን ከግቡ ለማድረስ ሕሊናዋ እሷን ወደፊት መግፋት
አለበት" ሰዎች ከጎሪላና ከእፉኝት፣ ከአንበሳና ከተኩላ ጋር በሐሩርና
በረዶ መኖር መቻላቸውን አስመስክረዋል" እሷም ዓላማዋን ከግቡ
ለማድረስ ተጣጣፊና ጠንካራ ለመሆን ከራሷ ጋር ተማማላች" ግን ምን መላ ትምታ? ለተወሰነ ቀን ካለ ዕረፍት በዚህ ጉዳይ ላይ ስታስብ ከቆየች በኋላ ምንም እንኳ የችግር ኮተቱን ዓይኗን ጨፍና አላይም
ብትልም፣ የሚያጋጥማት ሥቃይ ከባድ መሆኑን አውቃ ቀበቶዋን አጠበቀች
ከዚያም፣ ያሰበችውን መላ ለመጀመር ያስችላት ዘንድ ባል አለማግባቷን የሚገልጽ ወሬ ለአገኘችው ሁሉ አወራች" ወሬው ተዛምቶ በየመንደሩ መዳረሱን ስታረጋግጥ ደግሞ ጐረምሶች፣ ወጣት
ባለትዳር ወንዶች፣ ያላገቡና ባለ እጮኛ ልጃገረዶች ምሽትን ተገን አድርገው ወደሚቦርቁበት የምሽት ጭፈራ «ኢቫንጋዲ» ለመካፈል ነኢማ ከምትባለው የከሎ ሆራ እኀት ጋር ስትሄድ ምንም ተቃውሞ ሳይደርስባት ቀረ።
#ድንግል_ውበት
፡
፡
#ክፍል_ስድስት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ዲመካና ቱርሚ ሁለቱም የሐመር አውራጃ የገጠር ከተሞች ናቸው" ለቆላማው የሐመር ክፍል ቱርሚ፣ ለደጋማው ደግሞ ዲመካ
አማካዮች ሲሆኑ፣ ሁለቱም ደረቅና ቁጥቋጦ የበዛበት መሬት ያላቸው ናቸው። ቱርሚ መንገድ ዳር ያለ ከተማ ሲሆን፣ ከዲመካ ይልቅ ሁለት ትናንሽ ምግብ ቤቶች፣ ወደ አምስት የሚደርሱ ሻይና ቂጣ
መሸጫ ቤቶች፣ ሁለት በመጠን ከፍ ያሉና ትናንሽ ሳሙና፣ ባትሪ ድንጋይ፣ ክብሪት...የሚሸጥባቸው መንገድ ላይ የሚዘረጉ ሱቆች አሉ። በተለይም በገበያ ቀን ከተማዋ ደመቅዐመቅ ብላ ትታያለች
ገበያ ውስጥ ለመጠጥ ቦርዴና የአበሻ አረቄ፣ ግልድም የሚሆን ከጥጥ
ተሠርቶ ከኮንሶ በነጋዴዎች የሚመጣ ሳዳጎራ፣ ጨሌና አንባር፣በቆሎና ማሽላ ዓይነተኛ ሸቀጦች ናቸው" ቱርሚ፣ በከብት እርባታና
በቁፋሮ ምርት ለሚተዳደረው የሐመር ሕዝብ ድል ያለች ከተማ፣
ታምሮና ተውቦ የሚታዩባት፣ ጐረምሳና ሴቱ አብሮ መሸታ ገብቶ የሚደባበስባት፣ የተጣላ የሚታረቅባት፣ ሽማግሎች ተሰባስበው
የሚመክሩባት፣ ብርቅዬ ከተማ ናት ለሐመሮች።
ዲመካ ግን፣ ከዋናው መንገድ ወጣ ብላ፣ ሰቀላ ቤቶች በአራት ማዕዘን ተሰትረው የሚታዩባት ከተማ ናት። በየሰቀላ ቤቶች ፊት ለፊትና በስተኋላ የግራር፣ የብርብራ.ዛፍ ያለ ሲሆን ከከተማው ግርጌ፣ ከወንዙ ጥግ በሚስዮናውያኑ የተተከለ በፀሐይ ብርሃን በሚንቀሳቀስ መስኖ የለማ የፍራፍሬ፣ የበቆሎና ሌሎችም ወቅታዊ
አዝርእቶች የሚታይ ሲሆን፣ ከጎን በኩልም የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን አዲስ ሕንፃና ጋራዡ፣ ዲመካን አንድ ዓይና ከመሆን አድኗታል"የገበያ ቀን፣ በየሰቀላ ቤቱ ጠጅ የሚሸጥ ሲሆን፣ ምግብ ቤት ግን ከናካቴው የለም" ደግነቱ፣ እንግዳ ብርቅ በመሆኑ ጋባዡ ብዙ ስለሆነ
እግር የጣለው ሰው ሕቅ ብሎ ሲያዝን አይሰማም" በተረፈ ገበያ ውስጥ ያለው ሸቀጥ ከቱርሚ ጋር ተመሳሳይ ነው ሁለቱንም ከተሞች ቡስካ ስር ካሉት ላላና ሻንቆ እስከ ሚኖ፣ ሚርሻ፣ ሜን፣ አንጉዳ
መንደር ድረስ የሚያገናኛቸው የማኅበረሰብ ሕይወት የሆነው የከስኪ ወንዝ ነው ከብቱ፣ ፍየሉ፣ በጉ፣ ሰው፣ አዕዋፍ...ሁሉም ጥሙን
ይቈርጥበታል።
ካርለትና ከሎ ሆራ ከዲመካ ወጣ ብላ ከምትገኘው የሻንዛ መንደር መኖር ከጀመሩ ሁለት ወራት አለፋቸው የክልሉ ኗሪዎ
ከሎ ሆራን እንዳዩ፣ «የሆራ ሻላ ልጅ» እያሉ፣ ሰላምታና ስጦታ አጐረፉለት ቆዳ ለባሽ እናቱና እኅቶቹም ደረታቸውን በመድቃት
የደስታ እንባ እያነቡ አስተናገዱት።
ካርለት፣ በቆይታዋ የተለያዩ ልምዶችን አገኘች። ከዘመናዊ ሕይወቷ እንደ ባንዲራ ወርዳለችI ይህን አጋጣሚዋን ግን በግላዊ
ትርጕሟ እንደ መጥፎ ከመውሰድ ይልቅ እንደ ጥሩ አጋጣሚ በመውሰዷ የሚሰማት ስሜት የደስታ ስሜት ነው። ይህ ደግ
ማኅበረሰቡን ለመቅረብና ለመርዳት እንድትጣጣር አድርጓታል ስለዚህ፣ ካርለት የከሎ ሆራን እናትና እኅቶች፣ የአካባቢው ሴቶችና ወንዶች ለመቅረብ የቋንቋ ትምህርቷን በማጠናከር ልትግባባ ሞክራለች ቢሆንም ግን፣ በወደፊቱ ጥናቷ ላይ ከፍተኛ እንቅፋት
እየሆነባት የመጣው በሴቶች ላይ ያለው ባህላዊ ተፅዕኖ እንደ ጋለ ብረት ምጣድ አላስጠጋሽ አላት"¸
በማኅበረሰቡ፣ ሴት ሣቂታ ወንድ ኰስታራ ነው" ሴት በልጃገረድነቷ የአባቷ፣ ባል ካአገባች ደግሞ የባሏ ጥገኛ ናት" ስለዚህ
በልባዊ ኵራት የተሞሉት የሐመር ወንዶች ካርለት ሴት ሆና እንዴት ባሏን ወይንም አባቷን ጥላ ወደ እነሱ እንደ መጣች በጣም
አስገርሟቸዋል" ሽማግሎች እንዲያውም፣ «ይእ! እሷ ምን ታድርግ? አባቷ ወይም ባሏ፣ ብቻዋን መልቀቃቸው ከቶ ምን ያሉ ነፈዞች ቢሆኑ ነው» ብለው አውግዘዋል"
ስለሆነም፣ ካርለት የጥናት ኮተቷን ይዛ ለጥያቄ ቀረብ ባለቻቸው ቍጥር የደስታ ገጽ ስለማታይባቸው ለተወሰነ ቀን ግራ ተጋብታ
ነበር" አንድ ቀን ግን ወንዶች ሊያደርጉት ባሰቡት ስብሰባ ለመካፈል ሄደች። ገላጣ ስፍራ ላይ ካለ ትልቅ ግራር ጥላ ሥር፣ የሻንቆ መንደር
ሽማግሌ፣ አባወራ፣ ጐረምሶች ተሰብስበዋል" ከወገብ በላይ ራቁት
ሆነው፣ ቆዳቸው የተሸበሸበ፣ ጸጕራቸው ገለል ብሎ ሽበት ጣል
ጣል ያደረገበት አዛውንት በሁለት ወገን ጦር የተሰካበት ብትር ይዘው፣ መሬቱን ወጋ ነቀል እያደረጉ ወዲያ ወዲህ እየተንቀሳቀሱ
ንግግር ሲያደርጉ ሁሉም ጸጥ ብሎ በተመስጦ ሲያዳምጥI ካርለት
ስብሰባውን ለመካፈል ጓጕታ ቀስ እያለች ተጠግታ ልትቀመጥ ስትል
ሁሉም ዘወር ብለው አይዋትና በስብሰባው መካፈል እንደማትችል
ነገሯት"
ካርለት፣ ወንዶችን ለመቅረብ አለመቻሏ ብቻ ሳይሆን፣ ሴቶችም
ምሥጢራቸውን ሊገልጹላት ባለመቻላቸው ግራ ተጋብታ ቅር ተሰኘች" በተለይ ደግሞ፣ ለመሳተፍ ጓጕታለት በነበረው የወንዶች
ስብሰባ ልትካፈል ባለመቻሏ ጥልቅ ኀዘን ከመስማት አልፎ ለወደፊቱ አደርገዋለሁ ብላ የደከመችለት ጥናት ሊሳካ አይችልም ብላ ሠጋች"
ስለዚህ፣ ዓይኗ ቁንዶ በርበሬ መስሎ እስኪቀላ ድረስ እያለቀሰች፣ «ከሎ! ለምን ወንዶች ጥያቄዎቼን ለመመለስ ፈቃደኛ
አይሆኑም? ለምንስ በስብሰባቸው እንዳልካፈል ይከለክሉኛል? በዚህ
ዓይነት ጥናቴንስ እንዴት ማድረግ እችላለሁ? » ብላ ጠየቀችው።
«በሐመር ማኅበረሰብ ሴት ወንድን ለመርዳትና ለማገልገል የተፈጠረች ጸጋ ናት። ለወንዶች ትንባሆ ታዘጋጃለች ልጃገረድ
ከሆነችም ታርሳለች፤ የከብቶችን በረት ታጸዳለች ሕፃናትን ትንከባከባለች ምግብ ታበስላለች.እንጂ ከወንድ ጎን ተቀምጣ ስለ
ማኅበረሰቡ ችግር በመነጋገርና በመምከር መፍትሔ መፈለግና ጦርነት
መግጠም አትችልም።
«ካርለት፣ አንቺ ወንድ ብትሆኚ ኖሮ ምንም ችግር ላያጋጥምሽ ይችል ነበር" ሆኖም ግን አንቺ ሴት ነሽ። ለሐመር ሴቶች የወጣው
ደንብ ማንኛዋንም ሴት ያጠቃልላል፣ ብለው ስለሚያምኑ በስብሰባቸው እንድትካፈይ አለመፍቀድ ብቻ ሳይሆን፣ የምትጠይ
ቂያቸውንም ሙሉ በሙሉ ለመመለስ ፈቃደኛ አይሆኑም" እኔም
ይህ ችግርሽ እጀ ሰባራ ሊያደርግሽ እንደሚችል እየተሰማኝ መጥቷል" ምናልባትም ችግሩ ግልጽ ከሆነልሽ የግልሽን መፍትሔ
ውሰጂ» አላት"
ካርለት ፈጽሞ ያልጠበቀችውን መልስ በማግኘቷ በባህላዊ
ልዩነቱ በጣም ተሸማቀቀች በአሁኑ የጥናት አያያዟ በእርግጥ ለመቀጠል አለመቻሏ ቁልጭ ብሎ ታያት በአእምሮዋ አውጥታ
አውርዳ የወሰነችው ውሳኔ፣ እስከ አሁን ያደረገችው ጥረትና ጒዞ ጥሩ የድንጋይ ምት እንዳረፈበት መስተዋት ከሽ ብሎ ሊሰበር
የተቃረበ መስሎ ታያት። ያ ችሎታዋንና ጥንካሬዋን የሚያስመሰክረው፣ ማንነቷን የሚያረጋግጠው፣ ብቃቷን ማያዋ መስተዋት
እንዲሰበር ግን ጭራሽ አትፈቅድም። በዚህም ተባለ በዚያ የጀመረችውን ከግቡ ለማድረስ ሕሊናዋ እሷን ወደፊት መግፋት
አለበት" ሰዎች ከጎሪላና ከእፉኝት፣ ከአንበሳና ከተኩላ ጋር በሐሩርና
በረዶ መኖር መቻላቸውን አስመስክረዋል" እሷም ዓላማዋን ከግቡ
ለማድረስ ተጣጣፊና ጠንካራ ለመሆን ከራሷ ጋር ተማማላች" ግን ምን መላ ትምታ? ለተወሰነ ቀን ካለ ዕረፍት በዚህ ጉዳይ ላይ ስታስብ ከቆየች በኋላ ምንም እንኳ የችግር ኮተቱን ዓይኗን ጨፍና አላይም
ብትልም፣ የሚያጋጥማት ሥቃይ ከባድ መሆኑን አውቃ ቀበቶዋን አጠበቀች
ከዚያም፣ ያሰበችውን መላ ለመጀመር ያስችላት ዘንድ ባል አለማግባቷን የሚገልጽ ወሬ ለአገኘችው ሁሉ አወራች" ወሬው ተዛምቶ በየመንደሩ መዳረሱን ስታረጋግጥ ደግሞ ጐረምሶች፣ ወጣት
ባለትዳር ወንዶች፣ ያላገቡና ባለ እጮኛ ልጃገረዶች ምሽትን ተገን አድርገው ወደሚቦርቁበት የምሽት ጭፈራ «ኢቫንጋዲ» ለመካፈል ነኢማ ከምትባለው የከሎ ሆራ እኀት ጋር ስትሄድ ምንም ተቃውሞ ሳይደርስባት ቀረ።
👍27❤1
ካርለት ለጭፈራ እንግዳ አይደለችም። እንዲያውም አሳምራ የመደነስ ትምህርትና ልምድ አላት ኧረ ነበራት ማለት ይሻላል"
በምሽት ጭፈራው (በኢቫንጋዲ) ግን የምታምቧትር ሕፃን ሆነች
በኢቫንጋዲ ከአምስት ዓይነት በላይ የጭፈራ ስልቶች ሲኖሩ ስልቱ
በዘፈቀደ መወዛወዝ ሳይሆን አንድ ወጥና ደረጃ በደረጃ የወሲብ ስሜትን ሊቀሰቅስና ሊያጋግል በሚችልበት ዘዴ የተቀነባበረ መሆኑን
ካርለት ቀስ በቀስ በሚገባ አጤነች።
መጀመሪያ ወንዶች ብቻ እየዘለሉ ሰውነታቸውን ያሟሙቃሉIቀጥሎ ወንዶች አባራሪ ሴቶች አቅጣጫ ቀያሪ እየሆኑ ይሾራሉI
ከዚያ የወንዶች ጭን በሴቶች ጭን ስር ያልፍና ውስጥ ሱሪ አልባ ገላዎች አንዱ «ጀነሬተር» ሌላው «ኦፕሬተር» ይሆንና በሚፈጠረው የኤሌክትሪክ ሞገድ ሲናጡ ሁለቱም
ተያይዘው ወደ ጫካ
ይሠወራሉ ጭፈራ…ግለት…ጫካ እርካታ ብቻ አበቃ!
ካርለት፣ ከነኢማ የጭፈራውን ስልት እንደ ለመደች ለተወሰነ
ጊዜ የመጨነቅ ስሜት ይሰማት እንጂ ቀስ በቀስ ተካነችበት" ቀጭን
ወገቧና ዳጐስ ያለው ዳሌዋ፣ ከእግርና እጆቿ ጋር ተዋሕደው በጨረቃ ብርሃን ጫካን ተገን አድርገው ሾሩ"
ይሁን እንጂ መቼም «አይመጣምን ትተሽ ይመጣልን በያዝሽ»
ነውና ይፈጠራል የማትለው ስሜት፣ በዳንሱ ስልታዊ እንቅስቃሴ ይፈጠርባት ጀመር። በተለይ አንድ ምሽት፣ ጎሽና ቀጭኔ ገዳይ
የሆነውና በተኳሽነቱ የሚደነቀው ደልቲ ገልዲ ልክ እንደ ማንኛዋም
ሴት ወደ ጭፈራ ጋብዛው፣ ጥቁሩና ለስላሳው ጭኑ፣ በነጩና ለስላሳ ጭኗ ሰርጎ ገብቶ፣ የወንድ ብልቱ የሴት ብልቷን አካባቢ አሸትሸት
ሲያደርግላት፣ ሞገዱ ክፉኛ ናጣት" ያኔ በደብዛዛዋ የጨረቃ ብርሃን
ደልቲን አሻቅባ በማየት እጆቿን ወደ ማጅራቱ ስትሰድ፣ እሱ ግን
እጇን አስለቅቆ ወደ ዋንዛና ግራሩ ጫካ ሲሄድ ተከተለችው ደልቲ፣ ለምን ጫካው ውስጥ እንደ ገባ ምክንያቱ ባይገባትም፣ ወዲያው ግን ፍላጎቱና ፍላጎቷ ተጠቃቅሰው ፊቷን ዞራ እንድትቀርበው
አደረጋት"
ካርለት እስከ ጠዋቱ አራት ሰዓት ከድንኳኗ ሳትወጣ ተኝታ አረፈ ደች" ለሐመር ሴቶች አንድ በኢቫንጋዲ ጭፈራ ስትውረገረግ ያደረች ሴት በድካም ተኝታ ብታረፍድ ማንንም አያስደንቅም ነበረና
ከመኝታዋ እንደ ተነሣች የተለየ ሁኔታ ከአካባቢው ኗሪዎች አላየችም።
ካርለት፣ ሰውነቷ ውልቅልቁ የወጣ ያህል ቢሰማትም፣ የማታው ትዕይንት ግን ወለል ብሎ ታያት። ከልቧ ጨፈረች በፈቃደኝነት ስሜቷን ለግሳ እሷም ስሜቷን አረካች" ደልቲ ገልዲና እሷ በአንድ ዓይነት ቋንቋ ለመግባባት አልሞከሩም እሷም
እሱ ራሳቸውን ሆነው፣ በራሳቸው ቋንቋ ቢነጋገሩም፣ አንዱ ሌላው
ያለውን ለመረዳት አልተሳነውም የተፈጥሮ ስሜት በተፈጥሮ
«ኮድ» ካለምንም ችግር መገለጽ ስለሚችል ግራ አልተጋቡም ያጋሉት ብረት ምጣድ ሳይቀዘቅዝ ግን ስሜታቸውን ለማርካት
ሁለቱም የሚወዱትን ጥብስ ጠበሱበት ካርለት፣ የብዙ ወንዶችን እጅ ተንተርሳለች" ደልቲም ቢሆን የብዙ ሐመር ልጃገረዶችን ወገብ አቅፏል" በመካከላቸው ፈላጊና ተፈላጊ አልነበረም። ተጠጋጉ፣ ተነካኩI ሁለቱም ሞተር አስነሡ አብረው ነጐዱI ካሰቡት ደረሱ አበቃ!
የሐመር ወንዶች የአልኮል ፈረስ አይደሉም" መጫወት
መዝናናት ግን ባህላቸው ነው። የስሜታቸው ባለቤት ሆነው ይጀምራሉ” የስሜታቸው ባለቤት እንደሆኑ ይጨርሳሉ" የፍትወት ፍላጎታቸውን ለማርካት ኃይልን አይጠቀሙም" ይህን ደግሞ ካርለት ራሷ አይታ አረጋግጣለች በጭፈራው ስሜቷን እንዲያረካ የከጀለችው ሰው ቢኖራትም የመጀመሪያዎቹን ስሜት አነሳሽ የጭፈራ ስልቶች ከሌሎች ወንዶች ጋር ጨፍራለች የመጨረሻዋ ስልት ጊዜ ግን ተሽቀዳድማ ደልቲ ገልዲን ጋበዘችው" በዚያ ቁመናው ወገቡ
ላይ ካገለደመው ሳዳጉራ በስተቀር ምልምል ራቁቱን «አኖ» በተባለው አፈር ሰውነቱን አዥጐርጒሮ፣ ክንዱ ውስጥ የጠቀለለው
አንባር እያብለጨለጨ፣ አየሩን ግራና ቀኝ እየቀዘፈ፣ በመዝለልና በማሸብሸብ፣ በፈገግታ ጠጋ ብሎ እጁን ትከሻዋ ላይ፣ ጭኖቹን
ጭኖቿ ውስጥ ሲያስገባ፣ ካርለት ድንጋዩ እንዳለቀበት ባትሪ ሐሳቧ ብዥ ብዥ አለባት ስሜቷ ገመዱን በጥሶ በረረ ለመያዝ ሞከረች ግን በምን ኃይሏ! መላ ሰውነቷ እየተልፈሰፈሰ፣ ዓይኗ እየተስለመለመ፣ በተወዛወዘች ቍጥር ሰውነቷ እንደ ጀርመን ካቴና ይበልጥ እየተጣበቀ ሲሄድ ተሰማት።
ቢያንስ ደራሽ ስሜቷን ለማሳለፍ አስባ ነበር። ስሜቷንም ለመከታተል ጓጕታ ነበር“ ግን ምን ይሆናል፣ ወጥመድ ውስጥ የገባ አውሬ ሆነች" ስለዚህ፣ የወሲብ ስሜቷን ለመቆጣጠር ተስኗት
ቀድማ ስሜቷን አጣች ተሸነፈች" በተመራማሪዋ ላይ አዲስ ተመራማሪ ተፈጠረባት"።
ወደ ጫካ ሲወስዳትም ወደ መኝታ ቤቷ የምትሄድ እንጂ! ወደማታውቀው ጫካ የምትጓዝ አትመስልም ነበር" ከዚያም እንኳን
ኃይለ ቃል፥ አንዲት ቃል ሳይተነፍስ የውስጥ ሱሪዋን ያወለቀችም እሷ ናት። ካርለት፣ ትክክለኛው ጭፈራ ሰዎችን እርቃናቸውን እንዲ
ወዛወዙና ሰላማዊ የመጠላለቅ ዋናን እንዲፈጽሙ የማድረግ ኃይሉን ተረዳች" እና፣ በጭፈራው ስሜት አነሣሽነት፣ ቅንብርና በሐመር ወንዶች የሴቶችን ስሜት አዳማጭነት ተደነቀች።
ካርለት አንድ ከራሷ ልትደብቀው ያልፈለገችው እውነት ደግሞ የደልቲ ገልዲን የስሜትና አካል ጠንካራነት ነው በትናንቱ ምሽት ዕድሜ ልኳን ያልተሰማት ልዩ ደስታ ማግኘቷም ሌላው ያስደነቃት ጉዳይ ሆነ" ሥልጣኔ ካላዘመነው የተፈጥሮ ቦታና ሰው፣ እውነትስ አዲስ ግኝት ሲገኝ ማን እማይደነቅ አለ?
መላ የስሜት ሕዋሶቿን በአንድ ቍልፍ ነካክቶ፣ አንዱንም ሳያስከፋ፣ ሁሉንም እንደ ባሕርይው አስደስቶ፣ የሚያዝናና ወንድ
በሕይወቷ አንድ ወቅት አጋጥሟታል የዚህኛው የወሲብ ጥንካሬ
ግን ለጉድ ነው" ይህ ጥንካሬው ግን ከአመጋገቡ ይሆናል ብላ ገምታለች የከብት ደምና ወተት ቀላቅሎ መጠጣት፣ ቅል ሙሉ ማር፣ ከማሽላ የተሠራ ምግብ፣ የበሰለ ሥጋ፣ የዱር ፍሬና ቅጠላ
ቅጠል መብላት ለጥንካሬው አስተዋጽኦ እንዳለው አመነች"
በምሽት ጭፈራው የተካፈሉት ወንዶችና ሴቶች ከደልቲ ገልዲ ጋር ወደ ጫካ ስትጓዝ አይተዋታል። ሆኖም ግን፣ ሴቶችም ሆኑ
ወንዶች በጥላቻ ዓይን አላዩዋትም" ስለዚህ ማኅበረሰቡ ለቅናት
ያለው ግምት አስደንቋታል" ይህ ሁሉ አስገረማት ከተኛችበት ሳትነሣ ከልቧ በሣቅ ተንከተከተች ካርለት።...
💫ይቀጥላል💫
በምሽት ጭፈራው (በኢቫንጋዲ) ግን የምታምቧትር ሕፃን ሆነች
በኢቫንጋዲ ከአምስት ዓይነት በላይ የጭፈራ ስልቶች ሲኖሩ ስልቱ
በዘፈቀደ መወዛወዝ ሳይሆን አንድ ወጥና ደረጃ በደረጃ የወሲብ ስሜትን ሊቀሰቅስና ሊያጋግል በሚችልበት ዘዴ የተቀነባበረ መሆኑን
ካርለት ቀስ በቀስ በሚገባ አጤነች።
መጀመሪያ ወንዶች ብቻ እየዘለሉ ሰውነታቸውን ያሟሙቃሉIቀጥሎ ወንዶች አባራሪ ሴቶች አቅጣጫ ቀያሪ እየሆኑ ይሾራሉI
ከዚያ የወንዶች ጭን በሴቶች ጭን ስር ያልፍና ውስጥ ሱሪ አልባ ገላዎች አንዱ «ጀነሬተር» ሌላው «ኦፕሬተር» ይሆንና በሚፈጠረው የኤሌክትሪክ ሞገድ ሲናጡ ሁለቱም
ተያይዘው ወደ ጫካ
ይሠወራሉ ጭፈራ…ግለት…ጫካ እርካታ ብቻ አበቃ!
ካርለት፣ ከነኢማ የጭፈራውን ስልት እንደ ለመደች ለተወሰነ
ጊዜ የመጨነቅ ስሜት ይሰማት እንጂ ቀስ በቀስ ተካነችበት" ቀጭን
ወገቧና ዳጐስ ያለው ዳሌዋ፣ ከእግርና እጆቿ ጋር ተዋሕደው በጨረቃ ብርሃን ጫካን ተገን አድርገው ሾሩ"
ይሁን እንጂ መቼም «አይመጣምን ትተሽ ይመጣልን በያዝሽ»
ነውና ይፈጠራል የማትለው ስሜት፣ በዳንሱ ስልታዊ እንቅስቃሴ ይፈጠርባት ጀመር። በተለይ አንድ ምሽት፣ ጎሽና ቀጭኔ ገዳይ
የሆነውና በተኳሽነቱ የሚደነቀው ደልቲ ገልዲ ልክ እንደ ማንኛዋም
ሴት ወደ ጭፈራ ጋብዛው፣ ጥቁሩና ለስላሳው ጭኑ፣ በነጩና ለስላሳ ጭኗ ሰርጎ ገብቶ፣ የወንድ ብልቱ የሴት ብልቷን አካባቢ አሸትሸት
ሲያደርግላት፣ ሞገዱ ክፉኛ ናጣት" ያኔ በደብዛዛዋ የጨረቃ ብርሃን
ደልቲን አሻቅባ በማየት እጆቿን ወደ ማጅራቱ ስትሰድ፣ እሱ ግን
እጇን አስለቅቆ ወደ ዋንዛና ግራሩ ጫካ ሲሄድ ተከተለችው ደልቲ፣ ለምን ጫካው ውስጥ እንደ ገባ ምክንያቱ ባይገባትም፣ ወዲያው ግን ፍላጎቱና ፍላጎቷ ተጠቃቅሰው ፊቷን ዞራ እንድትቀርበው
አደረጋት"
ካርለት እስከ ጠዋቱ አራት ሰዓት ከድንኳኗ ሳትወጣ ተኝታ አረፈ ደች" ለሐመር ሴቶች አንድ በኢቫንጋዲ ጭፈራ ስትውረገረግ ያደረች ሴት በድካም ተኝታ ብታረፍድ ማንንም አያስደንቅም ነበረና
ከመኝታዋ እንደ ተነሣች የተለየ ሁኔታ ከአካባቢው ኗሪዎች አላየችም።
ካርለት፣ ሰውነቷ ውልቅልቁ የወጣ ያህል ቢሰማትም፣ የማታው ትዕይንት ግን ወለል ብሎ ታያት። ከልቧ ጨፈረች በፈቃደኝነት ስሜቷን ለግሳ እሷም ስሜቷን አረካች" ደልቲ ገልዲና እሷ በአንድ ዓይነት ቋንቋ ለመግባባት አልሞከሩም እሷም
እሱ ራሳቸውን ሆነው፣ በራሳቸው ቋንቋ ቢነጋገሩም፣ አንዱ ሌላው
ያለውን ለመረዳት አልተሳነውም የተፈጥሮ ስሜት በተፈጥሮ
«ኮድ» ካለምንም ችግር መገለጽ ስለሚችል ግራ አልተጋቡም ያጋሉት ብረት ምጣድ ሳይቀዘቅዝ ግን ስሜታቸውን ለማርካት
ሁለቱም የሚወዱትን ጥብስ ጠበሱበት ካርለት፣ የብዙ ወንዶችን እጅ ተንተርሳለች" ደልቲም ቢሆን የብዙ ሐመር ልጃገረዶችን ወገብ አቅፏል" በመካከላቸው ፈላጊና ተፈላጊ አልነበረም። ተጠጋጉ፣ ተነካኩI ሁለቱም ሞተር አስነሡ አብረው ነጐዱI ካሰቡት ደረሱ አበቃ!
የሐመር ወንዶች የአልኮል ፈረስ አይደሉም" መጫወት
መዝናናት ግን ባህላቸው ነው። የስሜታቸው ባለቤት ሆነው ይጀምራሉ” የስሜታቸው ባለቤት እንደሆኑ ይጨርሳሉ" የፍትወት ፍላጎታቸውን ለማርካት ኃይልን አይጠቀሙም" ይህን ደግሞ ካርለት ራሷ አይታ አረጋግጣለች በጭፈራው ስሜቷን እንዲያረካ የከጀለችው ሰው ቢኖራትም የመጀመሪያዎቹን ስሜት አነሳሽ የጭፈራ ስልቶች ከሌሎች ወንዶች ጋር ጨፍራለች የመጨረሻዋ ስልት ጊዜ ግን ተሽቀዳድማ ደልቲ ገልዲን ጋበዘችው" በዚያ ቁመናው ወገቡ
ላይ ካገለደመው ሳዳጉራ በስተቀር ምልምል ራቁቱን «አኖ» በተባለው አፈር ሰውነቱን አዥጐርጒሮ፣ ክንዱ ውስጥ የጠቀለለው
አንባር እያብለጨለጨ፣ አየሩን ግራና ቀኝ እየቀዘፈ፣ በመዝለልና በማሸብሸብ፣ በፈገግታ ጠጋ ብሎ እጁን ትከሻዋ ላይ፣ ጭኖቹን
ጭኖቿ ውስጥ ሲያስገባ፣ ካርለት ድንጋዩ እንዳለቀበት ባትሪ ሐሳቧ ብዥ ብዥ አለባት ስሜቷ ገመዱን በጥሶ በረረ ለመያዝ ሞከረች ግን በምን ኃይሏ! መላ ሰውነቷ እየተልፈሰፈሰ፣ ዓይኗ እየተስለመለመ፣ በተወዛወዘች ቍጥር ሰውነቷ እንደ ጀርመን ካቴና ይበልጥ እየተጣበቀ ሲሄድ ተሰማት።
ቢያንስ ደራሽ ስሜቷን ለማሳለፍ አስባ ነበር። ስሜቷንም ለመከታተል ጓጕታ ነበር“ ግን ምን ይሆናል፣ ወጥመድ ውስጥ የገባ አውሬ ሆነች" ስለዚህ፣ የወሲብ ስሜቷን ለመቆጣጠር ተስኗት
ቀድማ ስሜቷን አጣች ተሸነፈች" በተመራማሪዋ ላይ አዲስ ተመራማሪ ተፈጠረባት"።
ወደ ጫካ ሲወስዳትም ወደ መኝታ ቤቷ የምትሄድ እንጂ! ወደማታውቀው ጫካ የምትጓዝ አትመስልም ነበር" ከዚያም እንኳን
ኃይለ ቃል፥ አንዲት ቃል ሳይተነፍስ የውስጥ ሱሪዋን ያወለቀችም እሷ ናት። ካርለት፣ ትክክለኛው ጭፈራ ሰዎችን እርቃናቸውን እንዲ
ወዛወዙና ሰላማዊ የመጠላለቅ ዋናን እንዲፈጽሙ የማድረግ ኃይሉን ተረዳች" እና፣ በጭፈራው ስሜት አነሣሽነት፣ ቅንብርና በሐመር ወንዶች የሴቶችን ስሜት አዳማጭነት ተደነቀች።
ካርለት አንድ ከራሷ ልትደብቀው ያልፈለገችው እውነት ደግሞ የደልቲ ገልዲን የስሜትና አካል ጠንካራነት ነው በትናንቱ ምሽት ዕድሜ ልኳን ያልተሰማት ልዩ ደስታ ማግኘቷም ሌላው ያስደነቃት ጉዳይ ሆነ" ሥልጣኔ ካላዘመነው የተፈጥሮ ቦታና ሰው፣ እውነትስ አዲስ ግኝት ሲገኝ ማን እማይደነቅ አለ?
መላ የስሜት ሕዋሶቿን በአንድ ቍልፍ ነካክቶ፣ አንዱንም ሳያስከፋ፣ ሁሉንም እንደ ባሕርይው አስደስቶ፣ የሚያዝናና ወንድ
በሕይወቷ አንድ ወቅት አጋጥሟታል የዚህኛው የወሲብ ጥንካሬ
ግን ለጉድ ነው" ይህ ጥንካሬው ግን ከአመጋገቡ ይሆናል ብላ ገምታለች የከብት ደምና ወተት ቀላቅሎ መጠጣት፣ ቅል ሙሉ ማር፣ ከማሽላ የተሠራ ምግብ፣ የበሰለ ሥጋ፣ የዱር ፍሬና ቅጠላ
ቅጠል መብላት ለጥንካሬው አስተዋጽኦ እንዳለው አመነች"
በምሽት ጭፈራው የተካፈሉት ወንዶችና ሴቶች ከደልቲ ገልዲ ጋር ወደ ጫካ ስትጓዝ አይተዋታል። ሆኖም ግን፣ ሴቶችም ሆኑ
ወንዶች በጥላቻ ዓይን አላዩዋትም" ስለዚህ ማኅበረሰቡ ለቅናት
ያለው ግምት አስደንቋታል" ይህ ሁሉ አስገረማት ከተኛችበት ሳትነሣ ከልቧ በሣቅ ተንከተከተች ካርለት።...
💫ይቀጥላል💫
👍36
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስድስት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
ወሮበሎቹ የሚፈልጉትን ማግኘታቸው አያስደስተውም የሉተር ዕቅድ ቢጨናገፍ ደስታው ነበር፡፡ ነገር ግን ሉተር ጎርዲኖን ካላስለቀቀ ኤዲ ካሮል አንን ማግኘት አይችልም፡፡
ካሮል አንን በእጄ ካስገባሁ በኋላ ጎርዲኖ መያዙ አይቀርም ሲል አሰበ፡ ይህ ግን የሚሆን አልመሰለውም፡፡ ጎርዲኖ በዚህ ጊዜ ውስጥ ርቆ
ሊሄድ ይችላል፡ ሌላው አማራጭ ሉተር ካሮል አንን በመጀመሪያ በእጁ
እንዲያስገባለት መደራደር ቢሆንም ሉተርን ለማስገደድ ምንም ማስፈራሪያ የለውም፡ ሉተር በአንፃሩ ካሮል አንን ይዟል፡
ወዲያው አንድ ሃሳብ ብልጭ አለበት፡፡ ጎርዲኖ በእኔ እጅ እኮ ነው ያለው፤ እሱን እንደማስፈራሪያ መጠቀም እችላለሁ› አለ፡፡ እነሱ ካሮል አንን ይዘዋል፧ እሷን ለማግኘት ከእነሱ ጋር መተባበር አለብኝ፤ ነገር ግን ጎርዲኖ በዚህ አይሮፕላን ላይ ነው ያለው፡፡ እሱን ማግኘት ከፈለጉ ከእኔ ጋር
መተባበር ይኖርባቸዋል
ሁሉም ነገር በእነሱ እጅ አይደለም ሲል በአዕምሮው አውጠነጠነ።
ስለዚህ የድርድሩን መዘውር በእጁ ማስገባት የሚችልበት መንገድ
ይኖር እንደሆን ማሰብ ጀመረ፡፡
አንድ መንገድ ይኖራል።
ለምንድን ነው እነሱ በመጀመሪያ ጎርዲኖን የሚወስዱት? ልውውጡ
መሳ ለመሳ ነው መከናወን ያለበት፡፡›
ከዚያም ንዴቱን ውጦ በጥልቅ ማሰብ ጀመረ፡
‹እንዴት ነው ልውውጡ ሊከናወን የሚችለው?
ጎርዲኖን ሊወስዱ በሚመጡበት ጀልባ ካሮል አንን ይዘው መምጣት
አለባቸው።
ለምን አይሆንም? ሲል ከራሱ ጋር ተሟገተ፡፡ እሷን ያገቷት ከቤታቸው ብዙም ባልራቀ ቦታ ሳይሆን አይቀርም፡፡ ይህም ቦታ አይሮፕላኑ ከሚያርፍበት ቦታ ብዙም እንደማይርቅ ገምቷል፡፡ ምናልባትም ከአይሮፕላኑ ማረፊያ ቦታ እሷ እስከታሰረችበት ቦታ ድረስ የአንድ ሰዓት የመኪና ጉዞ ሊሆን ይችላል፡ ይሄ ደግሞ ሩቅ አይደለም፡፡
ኤዲ ባሰበው እቅድ ሉተር የሚስማማ ከሆነ ጓደኞቹን በስልክ ሊያናግር
የሚችለው አይሮፕላኑ ከጠዋቱ ሶስት ሰዓት ቦትውድ (ካናዳ) ላይ ሲደርስ ይሆናል፡፡ ከቦትውድ ቀጥሎ አይሮፕላኑ የሚያርፈው ከሰባት ሰዓት ጉዞ በኋላ ማለትም ከቀኑ አስር ሰዓት ላይ ሼዲያክ ላይ ነው: ወሮበሎቹ ደግሞ
በሁለት ሰዓት ጊዜ ውስጥ እዚያ ቦታ ላይ ካሮል አንን ይዘው መምጣት
አለባቸው::
ኤዲ ካሮል አንን አስቀድሞ በእጁ ሊያስገባ እንደሚችል ሲያስበው ደስታውን መቆጣጠር አቃተው፡ የሉተርንም ጎርዲኖን የማስለቀቅ ጥረት
ሊያመክን እንደሚችል ትንሽ እድል እንዳለ ሲያስበው ደግሞ ተጨማሪ
ደስታ ፈጠረለት፡፡ ይሄ ደግሞ በስራ ባልደረቦቹ በኩል ጀግና ያስብለዋል፡
እነዚህን ነፍሰ ገዳይ ወሮበሎች መያዝ ከቻለ ጓደኞቹ ቀደም ብሎ ለፈጸመው ክህደት ምህረት ያደርጉለታል፡፡
መለስ ብሎ ሲያስበው ደግሞ ብዙ ተስፋ ማድረግ እንደሌለበት ገባው፡፡
ይሄ ሁሉ ገና ሀሳብ ነው፡፡ ሉተርም ባሰበው እቅድ አልስማማም ሊል ይችላል ኤዲ ያቀረበውን እቅድ ወሮበሎቹ የማይቀበሉ ከሆነ አይሮፕላኑን
የተባለው ቦታ እንደማያሳርፍ ያስጠነቅቃል፡ ነገር ግን ወሮበሎቹ የኤዲን
ማስፈራሪያ ከባዶ ዛቻ እንደማይዘል መገመት አያቅታቸውም፡፡ ኤዲ ሚስቱን ለማዳን ሲል የተባለውን ሁሉ እንደሚፈፅም ያውቃሉ፡፡ እነሱ የሚፈልጉትን
ሰው በእጃቸው ከማስገባት ውጭ ምንም ፍላጎት የላቸውም፡፡ እኔ ከነሱ
በላይ የተቸገርኩ ስለሆንኩ አቅመ ቢስ ነኝ ሲል አሰበ፡፡ ይህም ወደ ቀድሞው መከፋት ወሰደው፡፡
ሆኖም ኤዲ ያሰበውን ለሉተር ለመንገር ሰውዬውን ለመፈተን አሰበ፡፡
ቢያንስ ሰውዬውን ጥርጥርና ጭንቀት ውስጥ መክተት ይችላል፡፡ ምናልባት ሉተር የኤዲን ማስፈራራት አምኖ ላይቀበል ይችላል፡ ግን እንዴት እርግጠኛ ሊሆን ይችላል፡፡ ‹ኤዲ ውሸቱን ነው› ለማለት ወኔ ይጠይቃል፡፡ ሉተር ደግሞ ፈሪ እንደሆነ ታይቷል፤ በተለይ አሁን፡፡
ኤዲ ያሰበውን ለመሞከር ቆረጠ፡፡ ከሉተር በኩል ሊመጣ የሚችለውን
ተቃውሞ ለመመከት የሚያስችል ምላሽ አስቀድሞ መቀመር አለበት፡፡
ሉተር እንቅልፍ ካጡት ተሳፋሪዎች ውስጥ አንዱ ነው፡፡ በእንግዳ መቀበያው አንድ ጥግ ቁጭ ብሎ ብቻውን ዊስኪውን ይጨልጣል፡፡አይሮፕላኑ የፈጠረበት የሆድ መታወክ አሁን ስለቀነሰለት ፊቱ ፈካ ብሏል መጽሔት እያነበበ ነው፡፡ ኤዲ አጠገቡ ሄደና ጀርባውን ነካ አደረገው፡፡ ሉተር ኤዲን ሲያይ ደንገርገር አለው፤ ፍርሃት ብጤም ስለተሰማው ጠብ ጠብ ሸተተው፧ ኤዲም ‹‹ሚስተር ሉተር ካፒቴኑ ሊያናግርህ ይፈልጋል›› አለው፡፡
ሉተር ስጋት ገባው፡፡ ከተቀመጠበት አልነሳ ሲል ኤዲ ተነስቶ የጭንቅላት ምልክት አሳየው፡፡ከዚያም ሉተር መጽሔቱን አስቀመጠና የመቀመጫ ቀበቶውን አላቆ ተነሳ፡፡
ኤዲ ሉተርን ወደ ማብረሪያው ክፍል ሳይሆን ወደ መጸዳጃ ቤት ወሰደው፡፡፤
መጸዳጃ ቤቱ በትውከት ሽታ ታውኳል፡፡ እንደ እድል ሆኖ አንድ ሰው እጁን እየታጠበ ስላገኘ ኤዲ መጸዳጃ ክፍሉ ውስጥ እንዲቆይ ለሉተር የእጅ ምልክት ሰጠውና እሱ ማበጠሪያ አውጥቶ እያበጠረ ጠበቀው፡፡ ከጥቂት ጊዜ በኋላ እጁን የሚታጠበው ተሳፋሪ ከመጸዳጃ ክፍሉ ወጥቶ ሄደ፡፡ ኤዲም የሰውየውን መውጣት ተከትሎ ሉተር ያለበትን መጸዳጃ በር ቆረቀረ ሉተርም ‹‹ምን ፈለግህ?›› ሲል አምባረቀ፡፡
‹‹አፍህን ዝጋና አዳምጥ›› አለው፡፡ ኤዲ ከሉተር ጋር ጠብ ለመፍጠር አላሰበም፡፡ ሉተር ግን ጠብ ጠብ ብሎታል፡፡ ‹‹እዚህ አይሮፕላን ላይ ምን
እንደምትፈልጉ ደርሼበታለሁ ዕቅዳችሁን አውቄዋለሁ አሁን የእቅድ
ለውጥ አድርጌያለሁ፤ እኔ አይሮፕላኑን የማወርድበት ቦታ ላይ ካሮል አንን
በጀልባ ይዛችሁ መምጣት አለባችሁ›› አለው፡፡ሉተር አፉን በንቀት ሸረመመና ‹‹አንተ ጥያቄ ማቅረብ እኮ አትችልም የተባልከውን ማድረግ እንጂ›› አለው፡፡
ሉተር እንዲህ አይነት መልስ ይሰጣል ብሎ ኤዲ አልገመተም፡
‹‹እንግዲያውስ ስምምነታችን እዚህ ላይ አብቅቷል›› አለው ኤዲ፡
ሉተር መጨነቁን ፊቱ እያሳበቀበት ነው፡፡ ‹‹አንተ እኮ ምርጫ የለህም፧
ስለዚህ አፍንጫህን ተይዘህ አይሮፕላኑን የተባልክበት ቦታ ላይ ማውረድ
ያቺን ከአፍ የወደቀች ጥሬ የምታክል ሚስትህን ማስመለስ ትፈልጋለህ፧
ስለዙህ አፍንጫህን ተይዘክ
አውሮፕላኑን የተባልክበት ቦታ ላይ ማውረድ አለብህ››
‹‹እውነት ነው፡፡ ነገር ግን…›› ኤዲ ራሱን እየነቀነቀ ‹‹አላምናችሁም›› አለው ሉተርን «እንዴት አምናቹሀለው እኔ እናንተን አምኜ ሁሉን ነገር አድርጌ ብትከዱኝ እድሌን ማበላሸት የለብኝም።አዲስ ድርድር
እንድናደርግ እፈልጋለሁ፡፡››
የሉተር የመንፈስ ብርታት አሁንም ፍንክች አላለም፡:
አዲስ ስምምነት የለም›› አለ ፈርጠም ብሎ፡፡
አሁን ኤዲ ሉተርን የሚያንበረክክበትን ነገር መዘዘ ‹‹እሺ እንግዲያው
ወህኒ ትወርዳለህ›› አለው፡፡
ሉተር የንዴት ሳቅ ሳቀና ‹‹ምንድን ነው የምታወራው?›› ሲል ጠየቀ
ኤዲ አሁን ጥንካሬ ገባው፡፡ በአንጻሩ ሉተር ደግሞ ደካማ ሆኗል፡ለካፒቴኑ ሁሉን ነገር እነግረውና በሚቀጥለው የአይሮፕላን ማረፊያ ከተማ ላይ ለፖሊስ እንሰጥሃለን፡፡ ፖሊስ እዚያ ቦታ ላይ እንዲጠብቅህ በመገናኛ ሬዲዮ እንነግራለን፡፡ ካናዳ ውስጥ እስር ቤት ትወረወራለህ ጓደኞችህ ሊያድኑህ አይችሉም፡፡ ሰው በማገት፣ በባህር ላይ ውንብድናና በመሳሰሉት ወንጀሎች ትከሰሳለህ፡፡ እስር ቤት ውስጥ ትበሰብሳለህ›› አለው።
በመጨረሻ ሉተር መርበድበድ ጀመረ ‹‹ሁሉም ነገር በዕቅዱ መሰረት
እየተፈጸመ ነው›› ሲል የኤዲን ሀሳብ ተቃወመ ‹‹አሁን እቅዱን መለወጥ
አይቻልም፤ ጊዜ የለም፡፡››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስድስት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
ወሮበሎቹ የሚፈልጉትን ማግኘታቸው አያስደስተውም የሉተር ዕቅድ ቢጨናገፍ ደስታው ነበር፡፡ ነገር ግን ሉተር ጎርዲኖን ካላስለቀቀ ኤዲ ካሮል አንን ማግኘት አይችልም፡፡
ካሮል አንን በእጄ ካስገባሁ በኋላ ጎርዲኖ መያዙ አይቀርም ሲል አሰበ፡ ይህ ግን የሚሆን አልመሰለውም፡፡ ጎርዲኖ በዚህ ጊዜ ውስጥ ርቆ
ሊሄድ ይችላል፡ ሌላው አማራጭ ሉተር ካሮል አንን በመጀመሪያ በእጁ
እንዲያስገባለት መደራደር ቢሆንም ሉተርን ለማስገደድ ምንም ማስፈራሪያ የለውም፡ ሉተር በአንፃሩ ካሮል አንን ይዟል፡
ወዲያው አንድ ሃሳብ ብልጭ አለበት፡፡ ጎርዲኖ በእኔ እጅ እኮ ነው ያለው፤ እሱን እንደማስፈራሪያ መጠቀም እችላለሁ› አለ፡፡ እነሱ ካሮል አንን ይዘዋል፧ እሷን ለማግኘት ከእነሱ ጋር መተባበር አለብኝ፤ ነገር ግን ጎርዲኖ በዚህ አይሮፕላን ላይ ነው ያለው፡፡ እሱን ማግኘት ከፈለጉ ከእኔ ጋር
መተባበር ይኖርባቸዋል
ሁሉም ነገር በእነሱ እጅ አይደለም ሲል በአዕምሮው አውጠነጠነ።
ስለዚህ የድርድሩን መዘውር በእጁ ማስገባት የሚችልበት መንገድ
ይኖር እንደሆን ማሰብ ጀመረ፡፡
አንድ መንገድ ይኖራል።
ለምንድን ነው እነሱ በመጀመሪያ ጎርዲኖን የሚወስዱት? ልውውጡ
መሳ ለመሳ ነው መከናወን ያለበት፡፡›
ከዚያም ንዴቱን ውጦ በጥልቅ ማሰብ ጀመረ፡
‹እንዴት ነው ልውውጡ ሊከናወን የሚችለው?
ጎርዲኖን ሊወስዱ በሚመጡበት ጀልባ ካሮል አንን ይዘው መምጣት
አለባቸው።
ለምን አይሆንም? ሲል ከራሱ ጋር ተሟገተ፡፡ እሷን ያገቷት ከቤታቸው ብዙም ባልራቀ ቦታ ሳይሆን አይቀርም፡፡ ይህም ቦታ አይሮፕላኑ ከሚያርፍበት ቦታ ብዙም እንደማይርቅ ገምቷል፡፡ ምናልባትም ከአይሮፕላኑ ማረፊያ ቦታ እሷ እስከታሰረችበት ቦታ ድረስ የአንድ ሰዓት የመኪና ጉዞ ሊሆን ይችላል፡ ይሄ ደግሞ ሩቅ አይደለም፡፡
ኤዲ ባሰበው እቅድ ሉተር የሚስማማ ከሆነ ጓደኞቹን በስልክ ሊያናግር
የሚችለው አይሮፕላኑ ከጠዋቱ ሶስት ሰዓት ቦትውድ (ካናዳ) ላይ ሲደርስ ይሆናል፡፡ ከቦትውድ ቀጥሎ አይሮፕላኑ የሚያርፈው ከሰባት ሰዓት ጉዞ በኋላ ማለትም ከቀኑ አስር ሰዓት ላይ ሼዲያክ ላይ ነው: ወሮበሎቹ ደግሞ
በሁለት ሰዓት ጊዜ ውስጥ እዚያ ቦታ ላይ ካሮል አንን ይዘው መምጣት
አለባቸው::
ኤዲ ካሮል አንን አስቀድሞ በእጁ ሊያስገባ እንደሚችል ሲያስበው ደስታውን መቆጣጠር አቃተው፡ የሉተርንም ጎርዲኖን የማስለቀቅ ጥረት
ሊያመክን እንደሚችል ትንሽ እድል እንዳለ ሲያስበው ደግሞ ተጨማሪ
ደስታ ፈጠረለት፡፡ ይሄ ደግሞ በስራ ባልደረቦቹ በኩል ጀግና ያስብለዋል፡
እነዚህን ነፍሰ ገዳይ ወሮበሎች መያዝ ከቻለ ጓደኞቹ ቀደም ብሎ ለፈጸመው ክህደት ምህረት ያደርጉለታል፡፡
መለስ ብሎ ሲያስበው ደግሞ ብዙ ተስፋ ማድረግ እንደሌለበት ገባው፡፡
ይሄ ሁሉ ገና ሀሳብ ነው፡፡ ሉተርም ባሰበው እቅድ አልስማማም ሊል ይችላል ኤዲ ያቀረበውን እቅድ ወሮበሎቹ የማይቀበሉ ከሆነ አይሮፕላኑን
የተባለው ቦታ እንደማያሳርፍ ያስጠነቅቃል፡ ነገር ግን ወሮበሎቹ የኤዲን
ማስፈራሪያ ከባዶ ዛቻ እንደማይዘል መገመት አያቅታቸውም፡፡ ኤዲ ሚስቱን ለማዳን ሲል የተባለውን ሁሉ እንደሚፈፅም ያውቃሉ፡፡ እነሱ የሚፈልጉትን
ሰው በእጃቸው ከማስገባት ውጭ ምንም ፍላጎት የላቸውም፡፡ እኔ ከነሱ
በላይ የተቸገርኩ ስለሆንኩ አቅመ ቢስ ነኝ ሲል አሰበ፡፡ ይህም ወደ ቀድሞው መከፋት ወሰደው፡፡
ሆኖም ኤዲ ያሰበውን ለሉተር ለመንገር ሰውዬውን ለመፈተን አሰበ፡፡
ቢያንስ ሰውዬውን ጥርጥርና ጭንቀት ውስጥ መክተት ይችላል፡፡ ምናልባት ሉተር የኤዲን ማስፈራራት አምኖ ላይቀበል ይችላል፡ ግን እንዴት እርግጠኛ ሊሆን ይችላል፡፡ ‹ኤዲ ውሸቱን ነው› ለማለት ወኔ ይጠይቃል፡፡ ሉተር ደግሞ ፈሪ እንደሆነ ታይቷል፤ በተለይ አሁን፡፡
ኤዲ ያሰበውን ለመሞከር ቆረጠ፡፡ ከሉተር በኩል ሊመጣ የሚችለውን
ተቃውሞ ለመመከት የሚያስችል ምላሽ አስቀድሞ መቀመር አለበት፡፡
ሉተር እንቅልፍ ካጡት ተሳፋሪዎች ውስጥ አንዱ ነው፡፡ በእንግዳ መቀበያው አንድ ጥግ ቁጭ ብሎ ብቻውን ዊስኪውን ይጨልጣል፡፡አይሮፕላኑ የፈጠረበት የሆድ መታወክ አሁን ስለቀነሰለት ፊቱ ፈካ ብሏል መጽሔት እያነበበ ነው፡፡ ኤዲ አጠገቡ ሄደና ጀርባውን ነካ አደረገው፡፡ ሉተር ኤዲን ሲያይ ደንገርገር አለው፤ ፍርሃት ብጤም ስለተሰማው ጠብ ጠብ ሸተተው፧ ኤዲም ‹‹ሚስተር ሉተር ካፒቴኑ ሊያናግርህ ይፈልጋል›› አለው፡፡
ሉተር ስጋት ገባው፡፡ ከተቀመጠበት አልነሳ ሲል ኤዲ ተነስቶ የጭንቅላት ምልክት አሳየው፡፡ከዚያም ሉተር መጽሔቱን አስቀመጠና የመቀመጫ ቀበቶውን አላቆ ተነሳ፡፡
ኤዲ ሉተርን ወደ ማብረሪያው ክፍል ሳይሆን ወደ መጸዳጃ ቤት ወሰደው፡፡፤
መጸዳጃ ቤቱ በትውከት ሽታ ታውኳል፡፡ እንደ እድል ሆኖ አንድ ሰው እጁን እየታጠበ ስላገኘ ኤዲ መጸዳጃ ክፍሉ ውስጥ እንዲቆይ ለሉተር የእጅ ምልክት ሰጠውና እሱ ማበጠሪያ አውጥቶ እያበጠረ ጠበቀው፡፡ ከጥቂት ጊዜ በኋላ እጁን የሚታጠበው ተሳፋሪ ከመጸዳጃ ክፍሉ ወጥቶ ሄደ፡፡ ኤዲም የሰውየውን መውጣት ተከትሎ ሉተር ያለበትን መጸዳጃ በር ቆረቀረ ሉተርም ‹‹ምን ፈለግህ?›› ሲል አምባረቀ፡፡
‹‹አፍህን ዝጋና አዳምጥ›› አለው፡፡ ኤዲ ከሉተር ጋር ጠብ ለመፍጠር አላሰበም፡፡ ሉተር ግን ጠብ ጠብ ብሎታል፡፡ ‹‹እዚህ አይሮፕላን ላይ ምን
እንደምትፈልጉ ደርሼበታለሁ ዕቅዳችሁን አውቄዋለሁ አሁን የእቅድ
ለውጥ አድርጌያለሁ፤ እኔ አይሮፕላኑን የማወርድበት ቦታ ላይ ካሮል አንን
በጀልባ ይዛችሁ መምጣት አለባችሁ›› አለው፡፡ሉተር አፉን በንቀት ሸረመመና ‹‹አንተ ጥያቄ ማቅረብ እኮ አትችልም የተባልከውን ማድረግ እንጂ›› አለው፡፡
ሉተር እንዲህ አይነት መልስ ይሰጣል ብሎ ኤዲ አልገመተም፡
‹‹እንግዲያውስ ስምምነታችን እዚህ ላይ አብቅቷል›› አለው ኤዲ፡
ሉተር መጨነቁን ፊቱ እያሳበቀበት ነው፡፡ ‹‹አንተ እኮ ምርጫ የለህም፧
ስለዚህ አፍንጫህን ተይዘህ አይሮፕላኑን የተባልክበት ቦታ ላይ ማውረድ
ያቺን ከአፍ የወደቀች ጥሬ የምታክል ሚስትህን ማስመለስ ትፈልጋለህ፧
ስለዙህ አፍንጫህን ተይዘክ
አውሮፕላኑን የተባልክበት ቦታ ላይ ማውረድ አለብህ››
‹‹እውነት ነው፡፡ ነገር ግን…›› ኤዲ ራሱን እየነቀነቀ ‹‹አላምናችሁም›› አለው ሉተርን «እንዴት አምናቹሀለው እኔ እናንተን አምኜ ሁሉን ነገር አድርጌ ብትከዱኝ እድሌን ማበላሸት የለብኝም።አዲስ ድርድር
እንድናደርግ እፈልጋለሁ፡፡››
የሉተር የመንፈስ ብርታት አሁንም ፍንክች አላለም፡:
አዲስ ስምምነት የለም›› አለ ፈርጠም ብሎ፡፡
አሁን ኤዲ ሉተርን የሚያንበረክክበትን ነገር መዘዘ ‹‹እሺ እንግዲያው
ወህኒ ትወርዳለህ›› አለው፡፡
ሉተር የንዴት ሳቅ ሳቀና ‹‹ምንድን ነው የምታወራው?›› ሲል ጠየቀ
ኤዲ አሁን ጥንካሬ ገባው፡፡ በአንጻሩ ሉተር ደግሞ ደካማ ሆኗል፡ለካፒቴኑ ሁሉን ነገር እነግረውና በሚቀጥለው የአይሮፕላን ማረፊያ ከተማ ላይ ለፖሊስ እንሰጥሃለን፡፡ ፖሊስ እዚያ ቦታ ላይ እንዲጠብቅህ በመገናኛ ሬዲዮ እንነግራለን፡፡ ካናዳ ውስጥ እስር ቤት ትወረወራለህ ጓደኞችህ ሊያድኑህ አይችሉም፡፡ ሰው በማገት፣ በባህር ላይ ውንብድናና በመሳሰሉት ወንጀሎች ትከሰሳለህ፡፡ እስር ቤት ውስጥ ትበሰብሳለህ›› አለው።
በመጨረሻ ሉተር መርበድበድ ጀመረ ‹‹ሁሉም ነገር በዕቅዱ መሰረት
እየተፈጸመ ነው›› ሲል የኤዲን ሀሳብ ተቃወመ ‹‹አሁን እቅዱን መለወጥ
አይቻልም፤ ጊዜ የለም፡፡››
👍17
‹‹በቂ ጊዜ አለ›› አለ ኤዲ ‹‹የሚቀጥለው የአይሮፕላኑ ማረፊያ ቦታ ላይ ሆነህ ለጓደኞችህ ስልክ ትደውልና የዕቅድ ለውጥ መደረጉን
ትነግራቸዋለህ፡ ካሮል አንን ወደ አይሮፕላኑ በሚመጣው ጀልባ ላይ
ይዘዋት ለመምጣት ሰባት ሰዓት ከበቂ በላይ ነው››
ሉተር በመጨረሻ አዲሱን ዕቅድ ተቀበለ፡፡ ‹‹እሺ እንዳልከኝ አደርጋለሁ።»
ኤዲ አሁንም ሉተርን አላመነውም፡፡ ወዲያው የእሱን ሃሳብ መቀበሉ
ነው ጥርጣሬ ያሳደረበት፡ ሉተር ወዲያው እሺ ያለው ለማዘናጋት ነው፡፡
የመጨረሻው የአይሮፕላኑ ማረፊያ ሼዲያክ ስንደርስ እንዲደውሉልኝ
ንገራቸውና አዲሱን ዕቅድ መቀበላቸውን ያረጋግጡልኝ›› አለው ኤዲ፡፡
በሉተር ፊት ላይ የንዴት ምልክት ሽው ሲል ኤዲ አየና ጥርጣሬው እውነት መሆኑን አረጋገጠ፡፡
ኤዲ ቀጠለና ‹‹የጓደኞችህ ጀልባ ወደ አይሮፕላኑ ስትመጣ የአይሮፕላኑ
በር ከመከፈቱ በፊት ካሮል አንን ጀልባው ላይ ማየት አለብኝ ገብቶሃል
የምልህ፤ ጀልባው ላይ ከሌለች ለካፒቴኑ እነግረውና በሩ ሳይከፈት በፊት ይይዝሃል፡ በተጨማሪም የጠረፍ ጠባቂ ወታደሮች አስቀድሞ ይነግራቸውና
ጓደኞችህን እዚያው ያፍሷቸዋል፡፡ ስለዚህ ወይ ያልኩህን ታደርጋለህ
አለበለዚያ ከነጓደኞችህ ትጠፋለህ››
ሉተር ወኔው እንደገና አገረሸና ‹‹ይህን ማድረግ አትችልም›› አለ
በንቀት ‹‹የሚስትህን ህይወት አደጋ ላይ ትጥላለህ››
ኤዲ የበለጠ የሉተርን ጥንካሬ የሚሸረሽር ነገር አሰበና ‹‹እርግጠኛ ነህ
ሉተር?›› ሲል ጠየቀው፡:
ሉተርም ራሱን ነቀነቀና ‹‹አንተም ያን ያህል እብድ አይደለህም›› አለው
ኤዲ ሉተርን አሁኑኑ ማሳመን እንዳለበት ተረዳ፡፡
አሁን ችግር ውስጥ ገብቷል ከዚህ ችግር ለመውጣት ደግሞ ያለ የሌለ ሀይሉን መጠቀም አለበት፡፡ ሉተር አንተም ያን ያክል እብድ አይደለህም ስላለው ሉተርን ለማሳመን ሲል አንድ ነገር ማድረግ እንዳለበት አሰበና
‹‹ምን ያክል እብድ እንደሆንኩ አሁን አሳይሃለሁ›› አለና ሉተርን ወደ መስኮቱ በሃይል ገፈተረው፡፡ ግፍትርያው ሳያስበው የሆነ ስለነበር ሉተር ራሱን ለመከላከል ጊዜ አላገኘም፡፡ ‹‹ምን ያህል እብድ እንደሆንኩ አሁን በደንብ ታያለህ›› አለው በታላቅ ንዴት፡ ባልታሰበ ፍጥነት ሉተርን በጠረባ ሲለው ወለሉ ላይ ተዘረጋ አሁን የእውነት እብድ መሰለ፡ ‹‹ይሄ መስኮት ይታይሃል አንተ ድንጋይ ራስ፤ አንተን በዚህ መስኮት ለመወርወር ምን
ያህል እንደምጨክን አሁን ይገባሃል፡፡›› ከዚያም መስኮቱን ባደረገው ከስክስ
ጫማ ሲለው መስታወቱ ተሰነጠቀ፡፡ እንደገና ሲመታው መስታወቱ ተሰባ
በረ: አይሮፕላኑ አንድ መቶ ማይል በሰዓት ይበራል፡፡ ከውጭ የመጣው
በረዷማ ነፋስና ቀዝቃዛ ዝናብ እንደ አውሎ ንፋስ ነው የሚነፍሰው፡፡
ሉተር እንደምንም ከወደቀበት ተነሳ፡፡ አሁን መፍራቱ ታውቆበታል፡፡
ሊሮጥ ሲል ኤዲ ቶሎ ብሎ ባለ በሌለ ሀይሉ ገፈተረና ሚዛኑን አሳተው፡፡
የሰውነታቸው መጠን ተመጣጣኝ ቢሆንም ኤዲ እጅግ መናደዱ ጥንካሬ
ሰጥቶታል፡ የሉተር የሸሚዝ ክሳድ በሁለት እጁ ያዘና ራሱን በመስኮት አወጣው፡
ሉተር ይጮሃል።
ከውጭ የሚወጣው ንፋስ ፉጨት ከፍተኛ ስለነበር የሉተር ድምጽ አይሰማም፡፡
ኤዲ እንደገና ከመስኮቱ ላይ አወረደውና ጆሮው ጋ ተጠግቶ ‹በመስኮት
እወረውርሃለሁ›› ብሎ እንደገና አንጠልጥሎ ራሱን ወደ ውጭ ገፋው፡፡
ሉተር ባይደነግጥ ኖሮ ራሱን ማስለቀቅ አያቅተውም ነበር፡፡ ነገር ግን ድንገት የወረደበት ውርጅብኝ ከአቅሙ በላይ ስለሆነ ራሱን መከላከል አልቻለም፡፡ አሁንም ሉተር ጮኸ፡፡ ‹‹እሺ ያልከኝን እነግራቸዋለሁ አሁን ልቀቀኝ›› አለ፡፡
ኤዲ ንዴቱ ስላልበረደለት በመስኮት ሊጥለው ምንም አልቀረውም፡፡ነገር ግን ንዴቱን መቆጣጠር እንዳለበት ተረዳ፡፡ ሉተርን መግደል የለብኝም አለ በሆዱ፡፡ ይህን የማደርገው ለማስፈራራት ነው፤ ለማስፈራራት ደግሞ
ያደረግሁት በቂ ነው፡›
የሉተርን አንገት ፈጥርቆ የያዘበትን እጁን አላላና ወለሉ ላይ ጣለው፡፡
ሉተር ጊዜ ሳያጠፋ ወደ በሩ ተፈተለከ፡፡
ኤዲ ንዴቱ እስኪለቀው የእጅ መታጠቢያው ተደገፈና ቆመ፡፡ ንዴቱ
ወዲያው እንደገነፈለ ሁሉ ወዲያው ለቀቀው ትንፋሹ መለስ ሲል ከጥቀች
ደቂቃዎች በፊት ሲያደርገው የነበረው ያልተገባ ተግባር መልሶ አሸማቀቀው፡፡
ከአፍታ በኋላ መርቪን ላቭሴይ ወደ መታጠቢያው ክፍል ሲገባ
የተሰባበረውን መስኮት አየና ‹‹ምንድን ነው ነገሩ?›› ሲል ጠየቀ፡፡
‹‹መስኮት ተሰብሮ ነው›› አለ ኤዲ፡፡
ላቭሴይ የኤዲን መልስ የተቀበለ አይመስልም፡፡
‹‹አንዳንድ ጊዜ እንዲህ አይነት ወጀብ ሲኖር መስኮት ሊሰበር ይችላል››
አለ ኤዲ ‹‹እንዲህ አይነት ወጀብ ደግሞ አንዳንዴ ድቡልቡል በረዶ ሊወረውር ይችላል፡››
ላቭሴይ ግን ኤዲ ያለውን ሙሉ በሙሉ አልተቀበለም፡፡ ‹‹እኔ የራሴን አይሮፕላን ለአስር አመት አብርሬያለሁ፧ እንዲህ አይነት ነገር ግን ደርሶብኝ አያውቅም በእርግጥ የአይሮፕላን መስኮት አንዳንዴ የሚሰበርበት ሁኔታ
አለ፡፡››
እንዲህ አይነት ሁኔታ ሊከሰት ይችላል ተብሎ ስለሚገመት መቀየሪያ
መስታወት ያስቀምጣሉ፡፡ ኤዲ እዚያው መጸዳጃ ቤት ውስጥ ያለውን ዕቃ
ማስቀመጫ ከፈተና አንድ መስታወት አወጣ፡፡ ‹‹ለዚህ ነው እንደዚህ አይነት
መቀየሪያዎችን የምንይዘው›› አለ፡፡
ላቭሴይ በመጨረሻ ኤዲ ያለውን አመነና ወደ መጸዳጃው ክፍል ገባ፡
ኤዲ መስታወቱን ለመለወጥ የሚያስፈልገውን ቢቴ አወጣና ወሬው
እንዳይባዛ በማሰብ ብቻውን መስኮቱ ላይ በብሎን አሰረው፡፡
መርቪን ላቭሌይ የተሰበረውን መስታወት በአጭር ጊዜ ውስጥ ኤዲ
መለወጡን ሲያይ ተደነቀ፡፡
ኤዲ ከመጸዳጃ ክፍሉ ወጥቶ ኩሽና ገባ፡፡ ዴቪ ወተት እያፈላ አገኘውና
‹‹መጸዳጃ ቤት ያለው መስታወት ተሰብሯል›› አለው፡
‹‹ወተቱን ለልእልቲቱ ከሰጠሁ በኋላ ወዲያው ሄጄ እለውጠዋለሁ፡፡››
አለ ዴቪ
‹‹እኔ ለውጬዋለሁ››
‹‹አመሰግናለሁ›› ኤዲ፡
‹‹ታዲያ ስራህን ስትጨርስ ስብርባሪውን ለቃቅመህ ጣል››
‹‹እሺ›› አለ ዴቪ፡
ኤዲ ራሱ በፈጠረው ጠብ የተሰባበረውን መስታወት ቢጠርግ በወደደ፡፡
እናቱም እንዲህ ነው ያሳደጉት ነገር ግን ያለ ስራው ገብቶ መስራቱ
ጥርጣሬ ውስጥ እንዳይጥለው መጥረጉን ፈራ፤ስለዚህ የመጥረጉን ስራ ለዴቪ ተወለት፡
ኤዲ ያሰበው ተሳክቶለታል፤ ቢያንስ ሉተርን በሚገባ አስፈራርቷል፤
ሉተር አዲሱን እቅድ ተቀብሎ ካሮል አንን በጀልባ ቀጠሮው ቦታ ድረስ
ይዟት ይመጣል፧ አሁን ተስፋ ለማድረግ በቂ ምክንያት አግኝቷል፡
ሀሳቡ እንደገና ወደ መጠባበቂያ ነዳጁ ተመለሰ፡፡
የእሱ ፈረቃ ጊዜ ባይደርስም ሚኪን ለማነጋገር ወደ ክፍሉ ሄደ፡
‹‹ቐቂ ነዳጅ ይኖረን ይሆን?›› አለ ኤዲ ምንም ያላወቀ መስሎ፡፡
‹‹ተመልከት በመጀመሪያው በእኔ ፈረቃ በሚገርም ሁኔታ ከፍ ያለ ነበር ትንሽ ቆይቶ ደግሞ ኖርማል ሆነ›› አለ ሚኪ፡
‹‹ እኔም ፈረቃ እንዲሁ ነበር›› አለ ኤዲ ምንም እንዳልተፈጠረ ሁሉ፡
‹‹ እኔ ግምት እውጭ ያለው ወጀብ ሁሉንም ነገር ከቁጥጥር ውጭ
ሳያደርገው አልቀረም፡›› በኋላ ግን እስካሁን አዕምሮውን ወጥሮ የያዘውን ጥያቄ ጠየቀ ‹‹የቀረው ነዳጅ አገራችን ያደርሰናል?››
‹‹አዎ ያደርሰናል›› አለ ሚኪ፡፡
ኤዲ በግልግል ‹‹ተመስገን›› አለ አሁን የሚያስጨንቀን ነገር የለም›
አለ በሆዱ፡
‹‹መጠባበቂያ ነዳጅ ግን የለንም›› ሲል አከለበት ሚኪ፡፡ ኤዲ ከዚህ
በላይ የሚያስጨንቀው ጉዳይ አለው፡፡
ትነግራቸዋለህ፡ ካሮል አንን ወደ አይሮፕላኑ በሚመጣው ጀልባ ላይ
ይዘዋት ለመምጣት ሰባት ሰዓት ከበቂ በላይ ነው››
ሉተር በመጨረሻ አዲሱን ዕቅድ ተቀበለ፡፡ ‹‹እሺ እንዳልከኝ አደርጋለሁ።»
ኤዲ አሁንም ሉተርን አላመነውም፡፡ ወዲያው የእሱን ሃሳብ መቀበሉ
ነው ጥርጣሬ ያሳደረበት፡ ሉተር ወዲያው እሺ ያለው ለማዘናጋት ነው፡፡
የመጨረሻው የአይሮፕላኑ ማረፊያ ሼዲያክ ስንደርስ እንዲደውሉልኝ
ንገራቸውና አዲሱን ዕቅድ መቀበላቸውን ያረጋግጡልኝ›› አለው ኤዲ፡፡
በሉተር ፊት ላይ የንዴት ምልክት ሽው ሲል ኤዲ አየና ጥርጣሬው እውነት መሆኑን አረጋገጠ፡፡
ኤዲ ቀጠለና ‹‹የጓደኞችህ ጀልባ ወደ አይሮፕላኑ ስትመጣ የአይሮፕላኑ
በር ከመከፈቱ በፊት ካሮል አንን ጀልባው ላይ ማየት አለብኝ ገብቶሃል
የምልህ፤ ጀልባው ላይ ከሌለች ለካፒቴኑ እነግረውና በሩ ሳይከፈት በፊት ይይዝሃል፡ በተጨማሪም የጠረፍ ጠባቂ ወታደሮች አስቀድሞ ይነግራቸውና
ጓደኞችህን እዚያው ያፍሷቸዋል፡፡ ስለዚህ ወይ ያልኩህን ታደርጋለህ
አለበለዚያ ከነጓደኞችህ ትጠፋለህ››
ሉተር ወኔው እንደገና አገረሸና ‹‹ይህን ማድረግ አትችልም›› አለ
በንቀት ‹‹የሚስትህን ህይወት አደጋ ላይ ትጥላለህ››
ኤዲ የበለጠ የሉተርን ጥንካሬ የሚሸረሽር ነገር አሰበና ‹‹እርግጠኛ ነህ
ሉተር?›› ሲል ጠየቀው፡:
ሉተርም ራሱን ነቀነቀና ‹‹አንተም ያን ያህል እብድ አይደለህም›› አለው
ኤዲ ሉተርን አሁኑኑ ማሳመን እንዳለበት ተረዳ፡፡
አሁን ችግር ውስጥ ገብቷል ከዚህ ችግር ለመውጣት ደግሞ ያለ የሌለ ሀይሉን መጠቀም አለበት፡፡ ሉተር አንተም ያን ያክል እብድ አይደለህም ስላለው ሉተርን ለማሳመን ሲል አንድ ነገር ማድረግ እንዳለበት አሰበና
‹‹ምን ያክል እብድ እንደሆንኩ አሁን አሳይሃለሁ›› አለና ሉተርን ወደ መስኮቱ በሃይል ገፈተረው፡፡ ግፍትርያው ሳያስበው የሆነ ስለነበር ሉተር ራሱን ለመከላከል ጊዜ አላገኘም፡፡ ‹‹ምን ያህል እብድ እንደሆንኩ አሁን በደንብ ታያለህ›› አለው በታላቅ ንዴት፡ ባልታሰበ ፍጥነት ሉተርን በጠረባ ሲለው ወለሉ ላይ ተዘረጋ አሁን የእውነት እብድ መሰለ፡ ‹‹ይሄ መስኮት ይታይሃል አንተ ድንጋይ ራስ፤ አንተን በዚህ መስኮት ለመወርወር ምን
ያህል እንደምጨክን አሁን ይገባሃል፡፡›› ከዚያም መስኮቱን ባደረገው ከስክስ
ጫማ ሲለው መስታወቱ ተሰነጠቀ፡፡ እንደገና ሲመታው መስታወቱ ተሰባ
በረ: አይሮፕላኑ አንድ መቶ ማይል በሰዓት ይበራል፡፡ ከውጭ የመጣው
በረዷማ ነፋስና ቀዝቃዛ ዝናብ እንደ አውሎ ንፋስ ነው የሚነፍሰው፡፡
ሉተር እንደምንም ከወደቀበት ተነሳ፡፡ አሁን መፍራቱ ታውቆበታል፡፡
ሊሮጥ ሲል ኤዲ ቶሎ ብሎ ባለ በሌለ ሀይሉ ገፈተረና ሚዛኑን አሳተው፡፡
የሰውነታቸው መጠን ተመጣጣኝ ቢሆንም ኤዲ እጅግ መናደዱ ጥንካሬ
ሰጥቶታል፡ የሉተር የሸሚዝ ክሳድ በሁለት እጁ ያዘና ራሱን በመስኮት አወጣው፡
ሉተር ይጮሃል።
ከውጭ የሚወጣው ንፋስ ፉጨት ከፍተኛ ስለነበር የሉተር ድምጽ አይሰማም፡፡
ኤዲ እንደገና ከመስኮቱ ላይ አወረደውና ጆሮው ጋ ተጠግቶ ‹በመስኮት
እወረውርሃለሁ›› ብሎ እንደገና አንጠልጥሎ ራሱን ወደ ውጭ ገፋው፡፡
ሉተር ባይደነግጥ ኖሮ ራሱን ማስለቀቅ አያቅተውም ነበር፡፡ ነገር ግን ድንገት የወረደበት ውርጅብኝ ከአቅሙ በላይ ስለሆነ ራሱን መከላከል አልቻለም፡፡ አሁንም ሉተር ጮኸ፡፡ ‹‹እሺ ያልከኝን እነግራቸዋለሁ አሁን ልቀቀኝ›› አለ፡፡
ኤዲ ንዴቱ ስላልበረደለት በመስኮት ሊጥለው ምንም አልቀረውም፡፡ነገር ግን ንዴቱን መቆጣጠር እንዳለበት ተረዳ፡፡ ሉተርን መግደል የለብኝም አለ በሆዱ፡፡ ይህን የማደርገው ለማስፈራራት ነው፤ ለማስፈራራት ደግሞ
ያደረግሁት በቂ ነው፡›
የሉተርን አንገት ፈጥርቆ የያዘበትን እጁን አላላና ወለሉ ላይ ጣለው፡፡
ሉተር ጊዜ ሳያጠፋ ወደ በሩ ተፈተለከ፡፡
ኤዲ ንዴቱ እስኪለቀው የእጅ መታጠቢያው ተደገፈና ቆመ፡፡ ንዴቱ
ወዲያው እንደገነፈለ ሁሉ ወዲያው ለቀቀው ትንፋሹ መለስ ሲል ከጥቀች
ደቂቃዎች በፊት ሲያደርገው የነበረው ያልተገባ ተግባር መልሶ አሸማቀቀው፡፡
ከአፍታ በኋላ መርቪን ላቭሴይ ወደ መታጠቢያው ክፍል ሲገባ
የተሰባበረውን መስኮት አየና ‹‹ምንድን ነው ነገሩ?›› ሲል ጠየቀ፡፡
‹‹መስኮት ተሰብሮ ነው›› አለ ኤዲ፡፡
ላቭሴይ የኤዲን መልስ የተቀበለ አይመስልም፡፡
‹‹አንዳንድ ጊዜ እንዲህ አይነት ወጀብ ሲኖር መስኮት ሊሰበር ይችላል››
አለ ኤዲ ‹‹እንዲህ አይነት ወጀብ ደግሞ አንዳንዴ ድቡልቡል በረዶ ሊወረውር ይችላል፡››
ላቭሴይ ግን ኤዲ ያለውን ሙሉ በሙሉ አልተቀበለም፡፡ ‹‹እኔ የራሴን አይሮፕላን ለአስር አመት አብርሬያለሁ፧ እንዲህ አይነት ነገር ግን ደርሶብኝ አያውቅም በእርግጥ የአይሮፕላን መስኮት አንዳንዴ የሚሰበርበት ሁኔታ
አለ፡፡››
እንዲህ አይነት ሁኔታ ሊከሰት ይችላል ተብሎ ስለሚገመት መቀየሪያ
መስታወት ያስቀምጣሉ፡፡ ኤዲ እዚያው መጸዳጃ ቤት ውስጥ ያለውን ዕቃ
ማስቀመጫ ከፈተና አንድ መስታወት አወጣ፡፡ ‹‹ለዚህ ነው እንደዚህ አይነት
መቀየሪያዎችን የምንይዘው›› አለ፡፡
ላቭሴይ በመጨረሻ ኤዲ ያለውን አመነና ወደ መጸዳጃው ክፍል ገባ፡
ኤዲ መስታወቱን ለመለወጥ የሚያስፈልገውን ቢቴ አወጣና ወሬው
እንዳይባዛ በማሰብ ብቻውን መስኮቱ ላይ በብሎን አሰረው፡፡
መርቪን ላቭሌይ የተሰበረውን መስታወት በአጭር ጊዜ ውስጥ ኤዲ
መለወጡን ሲያይ ተደነቀ፡፡
ኤዲ ከመጸዳጃ ክፍሉ ወጥቶ ኩሽና ገባ፡፡ ዴቪ ወተት እያፈላ አገኘውና
‹‹መጸዳጃ ቤት ያለው መስታወት ተሰብሯል›› አለው፡
‹‹ወተቱን ለልእልቲቱ ከሰጠሁ በኋላ ወዲያው ሄጄ እለውጠዋለሁ፡፡››
አለ ዴቪ
‹‹እኔ ለውጬዋለሁ››
‹‹አመሰግናለሁ›› ኤዲ፡
‹‹ታዲያ ስራህን ስትጨርስ ስብርባሪውን ለቃቅመህ ጣል››
‹‹እሺ›› አለ ዴቪ፡
ኤዲ ራሱ በፈጠረው ጠብ የተሰባበረውን መስታወት ቢጠርግ በወደደ፡፡
እናቱም እንዲህ ነው ያሳደጉት ነገር ግን ያለ ስራው ገብቶ መስራቱ
ጥርጣሬ ውስጥ እንዳይጥለው መጥረጉን ፈራ፤ስለዚህ የመጥረጉን ስራ ለዴቪ ተወለት፡
ኤዲ ያሰበው ተሳክቶለታል፤ ቢያንስ ሉተርን በሚገባ አስፈራርቷል፤
ሉተር አዲሱን እቅድ ተቀብሎ ካሮል አንን በጀልባ ቀጠሮው ቦታ ድረስ
ይዟት ይመጣል፧ አሁን ተስፋ ለማድረግ በቂ ምክንያት አግኝቷል፡
ሀሳቡ እንደገና ወደ መጠባበቂያ ነዳጁ ተመለሰ፡፡
የእሱ ፈረቃ ጊዜ ባይደርስም ሚኪን ለማነጋገር ወደ ክፍሉ ሄደ፡
‹‹ቐቂ ነዳጅ ይኖረን ይሆን?›› አለ ኤዲ ምንም ያላወቀ መስሎ፡፡
‹‹ተመልከት በመጀመሪያው በእኔ ፈረቃ በሚገርም ሁኔታ ከፍ ያለ ነበር ትንሽ ቆይቶ ደግሞ ኖርማል ሆነ›› አለ ሚኪ፡
‹‹ እኔም ፈረቃ እንዲሁ ነበር›› አለ ኤዲ ምንም እንዳልተፈጠረ ሁሉ፡
‹‹ እኔ ግምት እውጭ ያለው ወጀብ ሁሉንም ነገር ከቁጥጥር ውጭ
ሳያደርገው አልቀረም፡›› በኋላ ግን እስካሁን አዕምሮውን ወጥሮ የያዘውን ጥያቄ ጠየቀ ‹‹የቀረው ነዳጅ አገራችን ያደርሰናል?››
‹‹አዎ ያደርሰናል›› አለ ሚኪ፡፡
ኤዲ በግልግል ‹‹ተመስገን›› አለ አሁን የሚያስጨንቀን ነገር የለም›
አለ በሆዱ፡
‹‹መጠባበቂያ ነዳጅ ግን የለንም›› ሲል አከለበት ሚኪ፡፡ ኤዲ ከዚህ
በላይ የሚያስጨንቀው ጉዳይ አለው፡፡
👍14😁1
‹‹የአየር ጠባይ ትንበያው መረጃስ ምን ያሳያል? ምናልባትም ከዚህ በኋላ ወጀቡ ላይገጥመን ይችላል?›› ሲል ጠየቀ፡፡
ሚኪ ራሱን ነቀነቀና ‹‹አይ ወደፊት የሚገጥመን መጥፎ አየር ነው››
አለ፡፡.....
✨ይቀጥላል✨
ሚኪ ራሱን ነቀነቀና ‹‹አይ ወደፊት የሚገጥመን መጥፎ አየር ነው››
አለ፡፡.....
✨ይቀጥላል✨
👍14