ከአየር ቦምብ ዱብዳ ለመዳን ሲባል መብራት እንዳይበራ በመከልከሉ
የባቡሩ አምፑሎች ተነቅለዋል፡ በመሆኑም አንዳንድ ጊዜ የጥበቃ አባሉ
ህዝብ በተቀመጠበትና በተጋደመበት ወለል ላይ ሲያልፍና ሲያገድም
ባትሪውን ከሚያበራው በስተቀር ምሽቱን በፍፁም ጭለማ ነበር የሚጓዙት፡፡
ማርጋሬት ይሄ ምንም አይደለም› በማለት ራሷን አሳመነች፡ ቀሚሷ
በመረጋገጡና ወለሉ ላይ በመቀመጧ ቢቆሽሽም ነገ ወታደራዊ ዩኒፎርም
ትለብሳለች፡፡ አገሪቱ ጦርነት ላይ ነች፡፡
ማርጋሬት አባቷ መጥፋቷን አውቀው ባቡር ተሳፍራ ይሆናል ብለው
በመገመት ከለንደን በከፍተኛ ፍጥነት በመብረር ፓዲንግተን ጣቢያ ላይ
ያቆሙኝ ይሆን? ብላ ገመተች፡፡ የመሆን ዕድሉ ጠባብ ቢሆንም ባቡሩ
ጣቢያው ላይ ሲደርስ ልቧ በሀይል ደለቀ፡፡
ከባቡሩ ስትወርድ አባቷ አሁንም በጣቢያው አይታዩም ሌላ ድል ተሰማት፡ እሳቸው ሁሉን ማድረግ የሚችሉ አምላክ አይደሉም::
ድንግዝግዝ ባለው ጣቢያ ታክሲ አገኘች፡፡ ታክሲው የጎን መብራቱ ብቻ አብርቶ ወደ ባይስ ዎተር ወሰዳት፡፡ ታክሲ ነጂው ካትሪን የምትኖርበት ህንፃ ጋር ሲደርስ ባትሪውን አብርቶ
ወደ ህንፃው መራት።
የህንፃው መስኮቶች በሙሉ መብራት አይታይባቸውም፡፡ ኮሪደሩ ውስጥ ንግንባር መብራት በርቷል፡፡ ጥበቃው ስራውን ጨርሶ ወደ ቤቱ ሄዷል፡ እኩለ ለሊት ሊሆን
ምንም አልቀረው ማርጋሬት
የካትሪን አፓርታማ
የሚገኝበትን ታውቃለች፡ ደውሉን ተጫነች፡፡
ምንም መልስ የለም፡፡
ልቧ ስንጥቅ አለ፡፡
እንደገና ደውሉን ተጫነች ሆኖም ዋጋ እንደሌለው ተረዳች የአፓርታማው የደወል ድምፅ ጆሮ ይሰነጥቃል፡፡ ስለዚህ ካትሪን የለችም
ካትሪን የምትኖረው ኬንት ውስጥ ከወላጆቿ ጋር ነው: ይህ አፓርታማ የምትጠቀመው አንዳንዴ መዝናናት ሲያምራት ለማረፊያነ ነው:: የለንደን ማህበራዊ ህይወት ቆሟል እየላላ በመምጣቱ ካትሪን እዚ የምትቆይበት ምንም ምክንያት አልታይሽ ብሏት ይሆናል፡ ማርጋሬት
አስቀድማ ይህን አላሰበችበትም ነበር፡፡
ሀዘን ተሰማት፣ ከካትሪን ጋር ቁጭ ብላ ኮኮዋ እየጠጡ የሰራችውን ጅብድ ልታካፍላት ጓጉታ ነበር፡
ቀጥሎ የምታደርገውን አሰበች፡፡ ለንደን ውስጥ ብዙ ዘመዶች አሏት።
ነገር ግን እነሱ ጋር ብትሄድ አባቷ ጋ ስልክ ከመደወል ወደኋላ አይሉም
ካትሪን ግን የእሷ አጋር ትሆን ነበር፡፡ ሌሎቹን ዘመዶቿን አታምናቸውም:
ሌላም ነገር አስታወሰች፡ አክስቷ ማርታ፡ ወዲያው ስልክ እንደሌላቸው
ትዝ አላት አክስቷ በትንሹ በትልቁ የሚቆጡ የሰባ አመት ቆሞ ቀር ባልቴት ናቸው፡ የሚኖሩት ማርጋሬት አሁን ካለችበት አንድ ኪሎ ሜትር ያህል ርቀው ነው፡፡ ይኼኔ ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ላይ ይሆናሉ፡፡ እናም
ቢቀሰቀሱ ይናደዳሉ፡፡
ማርጋሬት ተመልሳ ደረጃውን ወርዳ መንገድ ላይ ስትወጣ ድቅድቅ ያለ
ጨለማ ገጠማት፡፡
ጨለማው ያስፈራል፡፡ ዓይኗን በልጥጣ ዙሪያውን ተመለከተች ነገር
ግን ዓይን ቢወጉ አይታይም፡ ሆዷ ታወከ፤ የመደንዘዝ ስሜትም ተሰማት፡፡
አሁንም አይኗን ገለጠች ነገር ግን ምንም አይታያትም፡፡
ጨለማው አንጎል ያደርጋል፡ ራሷን አረጋጋችና ወደ አክስቷ ቤት የሚወስደውን መንገድ በዓይነ ህሊናዋ ቃኘች፡
የምስራቅን አቅጣጫ ይዤ እሄድና በሁለተኛው መጠምዘዣ መንገድ
ላይ በግራ በኩል እሄዳለሁ የአክስቴ ቤት እመጨረሻው ህንፃ ላይ ነው በጨለማም ቢሆን ቀላል ነው አለች በሆዷ
አንዳች ከዚህ ማጥ የሚያወጣ ነገር ተመኘች መብራት የሚያበራ
ታክሲ፣ሙሉ ጨረቃ ወይም ፖሊስ፡፡ ከጥቂት ደቂቃ በኋላ ፀሎቷ ተሰማላት፡፡
አንዲት በጥቅጥቅ
መኪና ጭለማ ውስጥ አይኗን እንደምታቁለጨልጭ ድመት የጎን መብራቷን ጭልጭል እያደረገች በዝግታ መጣች፣ በዚህ ጊዜ እስከ መንገዱ መጠምዘዣ ድረስ የመንገዱን ጠርዝ
ማየት ቻለች።
መራመድ ጀመረች፡፡
መኪናዋ ቀይ መብራቷን በርቀት እያብለጨለጨች ከአይን ተሰወረች፡፡
ማርጋሬት መጠምዘዣው ጋር ለመድረስ ሶስት ወይም አራት እርምጃ
እንደቀራት የመንገዱ ጠርዝ አደናቀፋት፡፡ መንገዱን አቋረጠችና እግረኛ
መንገዱ ላይ ያለምንም ችግር ወጣች፡፡ ይህም ድፍረቷን ጨመረላትና
ያለስጋት መራመድ ቀጠለች፡፡
ድንገት ፊቷን የገጫት ነገር ከፍተኛ ህመም ለቀቀባት፡፡
በስቃይና በፍርሃት አንዴ ጩኸቷን አስነካችው፡፡ በመሸበሯ ሩጭ ሩጭ
አላት፡፡
እራሷን እንደምንም አረጋጋችና ህመሙ የሚሰማትን ጉንጯን መዳበስ ጀመረች፡፡
‹መንገዱ መሐል የሰው ቁመት ያለው ምን ነገር ነው ፊቷን የመታት?› በሁለቱም እጆቿ የመታትን ነገር ደባበሰች፡፡ አንድ ነገር በእጆቿ ነካችና በድንጋጤ እጇን ሰበሰበች፡፡ ጥርሷ በፍርሃት እየተንቀጫቀጨ እንደገና እጇን ሰደደች፡ አንድ የሚቀዘቅዝ፣ ጠንካራና ክብ የሆነ ነገር ነካች፡ እጇን በደንብ ዘርግታ ደባበሰች ፊቷ ላይ ህመም ቢሰማትም ምን እንደሆነ
ስታውቅ ከት ብላ ሳቀች፡፡ ፊቷን የገጫት የመንገድ ዳር ፖስታ መክተቻ
ሳጥን ነው፡፡
ዙሪያውን ዞረችና እጆቿን ዘርግታ ርምጃዋን ቀጠለች፡፡
ከጥቂት ጊዜ በኋላ እንደገና ሌላ የመንገድ ጠርዝ አደናቀፋት፡፡ ሚዛኗን
እንደምንም መጠበቅ ስትችል ልቧ ምልስ አለ፡፡ የአክስቷ ቤት ያለበት
መንገድ ላይ ደረሰችና ወደ ግራ ታጠፈች::
አክስቷ የበሩን የደወል ድምፅ ይሰሙ ይሆናል ብላ ገምታለች፡፡ብቻቸውን ስለሚኖሩ ካለሳቸው በር የሚከፍት የለም፡፡ ካልሰሙ ግን ወደ ካትሪን ቤት ተመልሳ ትሄድና ኮሪደሩ ውስጥ ትተኛለች፡፡ መቼም ወለሉ ላይ መተኛቱን ትችለዋለች፡፡ ነገር ግን እንደገና ጨለማ ውስጥ መግባት ፈራች፡፡
ምናልባትም አክስቷ በር ላይ ጥቅልል ብላ ተኝታ እስኪነጋ መጠበቁ ሳይሻል
አይቀርም፡ የአክስቷ ቤት በህንፃው ዳር ነው የሚገኘው፡ ማርጋሬት ቀስ
እያለች ተራመደች።
መንገዱ ፀጥ ያለ ቢሆንም በአካባቢው ከየቦታው የሚያፈተልክ ድምፅ
ይሰማል፡ ከርቀት የመኪና ድምፅ አልፎ አልፎ
ይሰማል። ውሾች በበራቸው ስታልፍ ይጮሃሉ፤ ድመቶችም ስትቀርባቸው እንዲሁ፡ የጭፈራ ቤት ሙዚቃና የሰዎች ጭቅጭቅ ከሩቅ ይሰማታል፡ መብራት፣ ለብርዱ የምድጃ እሳት፣ ለቆፈኑ ደግሞ የጀበና ሻይ ፈለገች፡፡
ህንፃው ካሰበችው በላይ ወደ ጎን ረዘመባት፡፡ መንገድ የሳተች አልመሰላትም፡ በሁለተኛው ማቋረጫ ወደ ግራ ታጥፋለች፡ ሰዓቱ ስንት
እንደሆነ አታውቅም፡
በአካባቢው ቤቶች ይኑሩ አይኑሩ እርግጠኛ
አልሆነችም: ምናልባትም መናፈሻ ውስጥ ገብታ እየተደናበረች ይሆናል፡
ማሰብ ጀመረች፡ የት ጋ ነው የተሳሳተችው? በአሁኑ ጊዜ ተሳስታ ከአንድ ኪ.ሜ በላይ ሳትሄድ አትቀርም::
ባቡሩ ላይ የተሰማትን የድል አድራጊነት የደስታ ስሜት ለማስታወስ ሞከረች: አሁን ግን ያ ሁሉ የለም፡ አሁን ብቸኝነትና ፍርሃት ነግሶባታል። ጉዞዋን አቁማ መገተር አለብኝ ብላ ወሰነች፡ በዚህ አይነት ምንም ጉዳት አይደርስባትም
እንደቆመች ረጅም ጊዜ ቆየች፡ አሁንም ቢሆን መንቀሳቀሱን ፈራች:
ፍርሃት ጠፍንጓታል፡ እስከምትወድቅ ወይም እስከሚነጋ ድረስ እቆማለሁ
ስትል አሰበች፡
ከዚያም መኪና መጣ፡፡
የመኪናዋ የጎን መብራቶች ትንሽ ብርሃን ሲፈነጥቁ ቀድሞ ከነበረው ድቅድቅ ጨለማ ጋር ሲነጻጸር ጸሃይ የወጣ ያህል መሰለ፡፡ የመኪና መብራቱ መንገዱ መሐል መሆኗን ስላሳወቃት ሮጣ መንገዱ ዳር ወጣች፡ አንድ የምታውቀው አደባባይ ታያት፡
መኪናው አለፋትና በኩርባው ሲጠመዘዝ የሆነ የሚታወቅ ነገር አገኛለሁ ብላ መኪናውን ተከትላ ሮጠች፡፡ እንዳሰበችው የምታውቀው ቦታ
አየችና በደስታ አነባች
የባቡሩ አምፑሎች ተነቅለዋል፡ በመሆኑም አንዳንድ ጊዜ የጥበቃ አባሉ
ህዝብ በተቀመጠበትና በተጋደመበት ወለል ላይ ሲያልፍና ሲያገድም
ባትሪውን ከሚያበራው በስተቀር ምሽቱን በፍፁም ጭለማ ነበር የሚጓዙት፡፡
ማርጋሬት ይሄ ምንም አይደለም› በማለት ራሷን አሳመነች፡ ቀሚሷ
በመረጋገጡና ወለሉ ላይ በመቀመጧ ቢቆሽሽም ነገ ወታደራዊ ዩኒፎርም
ትለብሳለች፡፡ አገሪቱ ጦርነት ላይ ነች፡፡
ማርጋሬት አባቷ መጥፋቷን አውቀው ባቡር ተሳፍራ ይሆናል ብለው
በመገመት ከለንደን በከፍተኛ ፍጥነት በመብረር ፓዲንግተን ጣቢያ ላይ
ያቆሙኝ ይሆን? ብላ ገመተች፡፡ የመሆን ዕድሉ ጠባብ ቢሆንም ባቡሩ
ጣቢያው ላይ ሲደርስ ልቧ በሀይል ደለቀ፡፡
ከባቡሩ ስትወርድ አባቷ አሁንም በጣቢያው አይታዩም ሌላ ድል ተሰማት፡ እሳቸው ሁሉን ማድረግ የሚችሉ አምላክ አይደሉም::
ድንግዝግዝ ባለው ጣቢያ ታክሲ አገኘች፡፡ ታክሲው የጎን መብራቱ ብቻ አብርቶ ወደ ባይስ ዎተር ወሰዳት፡፡ ታክሲ ነጂው ካትሪን የምትኖርበት ህንፃ ጋር ሲደርስ ባትሪውን አብርቶ
ወደ ህንፃው መራት።
የህንፃው መስኮቶች በሙሉ መብራት አይታይባቸውም፡፡ ኮሪደሩ ውስጥ ንግንባር መብራት በርቷል፡፡ ጥበቃው ስራውን ጨርሶ ወደ ቤቱ ሄዷል፡ እኩለ ለሊት ሊሆን
ምንም አልቀረው ማርጋሬት
የካትሪን አፓርታማ
የሚገኝበትን ታውቃለች፡ ደውሉን ተጫነች፡፡
ምንም መልስ የለም፡፡
ልቧ ስንጥቅ አለ፡፡
እንደገና ደውሉን ተጫነች ሆኖም ዋጋ እንደሌለው ተረዳች የአፓርታማው የደወል ድምፅ ጆሮ ይሰነጥቃል፡፡ ስለዚህ ካትሪን የለችም
ካትሪን የምትኖረው ኬንት ውስጥ ከወላጆቿ ጋር ነው: ይህ አፓርታማ የምትጠቀመው አንዳንዴ መዝናናት ሲያምራት ለማረፊያነ ነው:: የለንደን ማህበራዊ ህይወት ቆሟል እየላላ በመምጣቱ ካትሪን እዚ የምትቆይበት ምንም ምክንያት አልታይሽ ብሏት ይሆናል፡ ማርጋሬት
አስቀድማ ይህን አላሰበችበትም ነበር፡፡
ሀዘን ተሰማት፣ ከካትሪን ጋር ቁጭ ብላ ኮኮዋ እየጠጡ የሰራችውን ጅብድ ልታካፍላት ጓጉታ ነበር፡
ቀጥሎ የምታደርገውን አሰበች፡፡ ለንደን ውስጥ ብዙ ዘመዶች አሏት።
ነገር ግን እነሱ ጋር ብትሄድ አባቷ ጋ ስልክ ከመደወል ወደኋላ አይሉም
ካትሪን ግን የእሷ አጋር ትሆን ነበር፡፡ ሌሎቹን ዘመዶቿን አታምናቸውም:
ሌላም ነገር አስታወሰች፡ አክስቷ ማርታ፡ ወዲያው ስልክ እንደሌላቸው
ትዝ አላት አክስቷ በትንሹ በትልቁ የሚቆጡ የሰባ አመት ቆሞ ቀር ባልቴት ናቸው፡ የሚኖሩት ማርጋሬት አሁን ካለችበት አንድ ኪሎ ሜትር ያህል ርቀው ነው፡፡ ይኼኔ ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ላይ ይሆናሉ፡፡ እናም
ቢቀሰቀሱ ይናደዳሉ፡፡
ማርጋሬት ተመልሳ ደረጃውን ወርዳ መንገድ ላይ ስትወጣ ድቅድቅ ያለ
ጨለማ ገጠማት፡፡
ጨለማው ያስፈራል፡፡ ዓይኗን በልጥጣ ዙሪያውን ተመለከተች ነገር
ግን ዓይን ቢወጉ አይታይም፡ ሆዷ ታወከ፤ የመደንዘዝ ስሜትም ተሰማት፡፡
አሁንም አይኗን ገለጠች ነገር ግን ምንም አይታያትም፡፡
ጨለማው አንጎል ያደርጋል፡ ራሷን አረጋጋችና ወደ አክስቷ ቤት የሚወስደውን መንገድ በዓይነ ህሊናዋ ቃኘች፡
የምስራቅን አቅጣጫ ይዤ እሄድና በሁለተኛው መጠምዘዣ መንገድ
ላይ በግራ በኩል እሄዳለሁ የአክስቴ ቤት እመጨረሻው ህንፃ ላይ ነው በጨለማም ቢሆን ቀላል ነው አለች በሆዷ
አንዳች ከዚህ ማጥ የሚያወጣ ነገር ተመኘች መብራት የሚያበራ
ታክሲ፣ሙሉ ጨረቃ ወይም ፖሊስ፡፡ ከጥቂት ደቂቃ በኋላ ፀሎቷ ተሰማላት፡፡
አንዲት በጥቅጥቅ
መኪና ጭለማ ውስጥ አይኗን እንደምታቁለጨልጭ ድመት የጎን መብራቷን ጭልጭል እያደረገች በዝግታ መጣች፣ በዚህ ጊዜ እስከ መንገዱ መጠምዘዣ ድረስ የመንገዱን ጠርዝ
ማየት ቻለች።
መራመድ ጀመረች፡፡
መኪናዋ ቀይ መብራቷን በርቀት እያብለጨለጨች ከአይን ተሰወረች፡፡
ማርጋሬት መጠምዘዣው ጋር ለመድረስ ሶስት ወይም አራት እርምጃ
እንደቀራት የመንገዱ ጠርዝ አደናቀፋት፡፡ መንገዱን አቋረጠችና እግረኛ
መንገዱ ላይ ያለምንም ችግር ወጣች፡፡ ይህም ድፍረቷን ጨመረላትና
ያለስጋት መራመድ ቀጠለች፡፡
ድንገት ፊቷን የገጫት ነገር ከፍተኛ ህመም ለቀቀባት፡፡
በስቃይና በፍርሃት አንዴ ጩኸቷን አስነካችው፡፡ በመሸበሯ ሩጭ ሩጭ
አላት፡፡
እራሷን እንደምንም አረጋጋችና ህመሙ የሚሰማትን ጉንጯን መዳበስ ጀመረች፡፡
‹መንገዱ መሐል የሰው ቁመት ያለው ምን ነገር ነው ፊቷን የመታት?› በሁለቱም እጆቿ የመታትን ነገር ደባበሰች፡፡ አንድ ነገር በእጆቿ ነካችና በድንጋጤ እጇን ሰበሰበች፡፡ ጥርሷ በፍርሃት እየተንቀጫቀጨ እንደገና እጇን ሰደደች፡ አንድ የሚቀዘቅዝ፣ ጠንካራና ክብ የሆነ ነገር ነካች፡ እጇን በደንብ ዘርግታ ደባበሰች ፊቷ ላይ ህመም ቢሰማትም ምን እንደሆነ
ስታውቅ ከት ብላ ሳቀች፡፡ ፊቷን የገጫት የመንገድ ዳር ፖስታ መክተቻ
ሳጥን ነው፡፡
ዙሪያውን ዞረችና እጆቿን ዘርግታ ርምጃዋን ቀጠለች፡፡
ከጥቂት ጊዜ በኋላ እንደገና ሌላ የመንገድ ጠርዝ አደናቀፋት፡፡ ሚዛኗን
እንደምንም መጠበቅ ስትችል ልቧ ምልስ አለ፡፡ የአክስቷ ቤት ያለበት
መንገድ ላይ ደረሰችና ወደ ግራ ታጠፈች::
አክስቷ የበሩን የደወል ድምፅ ይሰሙ ይሆናል ብላ ገምታለች፡፡ብቻቸውን ስለሚኖሩ ካለሳቸው በር የሚከፍት የለም፡፡ ካልሰሙ ግን ወደ ካትሪን ቤት ተመልሳ ትሄድና ኮሪደሩ ውስጥ ትተኛለች፡፡ መቼም ወለሉ ላይ መተኛቱን ትችለዋለች፡፡ ነገር ግን እንደገና ጨለማ ውስጥ መግባት ፈራች፡፡
ምናልባትም አክስቷ በር ላይ ጥቅልል ብላ ተኝታ እስኪነጋ መጠበቁ ሳይሻል
አይቀርም፡ የአክስቷ ቤት በህንፃው ዳር ነው የሚገኘው፡ ማርጋሬት ቀስ
እያለች ተራመደች።
መንገዱ ፀጥ ያለ ቢሆንም በአካባቢው ከየቦታው የሚያፈተልክ ድምፅ
ይሰማል፡ ከርቀት የመኪና ድምፅ አልፎ አልፎ
ይሰማል። ውሾች በበራቸው ስታልፍ ይጮሃሉ፤ ድመቶችም ስትቀርባቸው እንዲሁ፡ የጭፈራ ቤት ሙዚቃና የሰዎች ጭቅጭቅ ከሩቅ ይሰማታል፡ መብራት፣ ለብርዱ የምድጃ እሳት፣ ለቆፈኑ ደግሞ የጀበና ሻይ ፈለገች፡፡
ህንፃው ካሰበችው በላይ ወደ ጎን ረዘመባት፡፡ መንገድ የሳተች አልመሰላትም፡ በሁለተኛው ማቋረጫ ወደ ግራ ታጥፋለች፡ ሰዓቱ ስንት
እንደሆነ አታውቅም፡
በአካባቢው ቤቶች ይኑሩ አይኑሩ እርግጠኛ
አልሆነችም: ምናልባትም መናፈሻ ውስጥ ገብታ እየተደናበረች ይሆናል፡
ማሰብ ጀመረች፡ የት ጋ ነው የተሳሳተችው? በአሁኑ ጊዜ ተሳስታ ከአንድ ኪ.ሜ በላይ ሳትሄድ አትቀርም::
ባቡሩ ላይ የተሰማትን የድል አድራጊነት የደስታ ስሜት ለማስታወስ ሞከረች: አሁን ግን ያ ሁሉ የለም፡ አሁን ብቸኝነትና ፍርሃት ነግሶባታል። ጉዞዋን አቁማ መገተር አለብኝ ብላ ወሰነች፡ በዚህ አይነት ምንም ጉዳት አይደርስባትም
እንደቆመች ረጅም ጊዜ ቆየች፡ አሁንም ቢሆን መንቀሳቀሱን ፈራች:
ፍርሃት ጠፍንጓታል፡ እስከምትወድቅ ወይም እስከሚነጋ ድረስ እቆማለሁ
ስትል አሰበች፡
ከዚያም መኪና መጣ፡፡
የመኪናዋ የጎን መብራቶች ትንሽ ብርሃን ሲፈነጥቁ ቀድሞ ከነበረው ድቅድቅ ጨለማ ጋር ሲነጻጸር ጸሃይ የወጣ ያህል መሰለ፡፡ የመኪና መብራቱ መንገዱ መሐል መሆኗን ስላሳወቃት ሮጣ መንገዱ ዳር ወጣች፡ አንድ የምታውቀው አደባባይ ታያት፡
መኪናው አለፋትና በኩርባው ሲጠመዘዝ የሆነ የሚታወቅ ነገር አገኛለሁ ብላ መኪናውን ተከትላ ሮጠች፡፡ እንዳሰበችው የምታውቀው ቦታ
አየችና በደስታ አነባች
👍18
ከደቂቃዎች በኋላ አንድ ሆቴል በር ላይ ደረሰች፡፡ ህንፃው መብራት
ባይኖረውም በሩን አገኘችው፡ ለቤርጎ ኪራይ የሚበቃ ገንዘብ እንደሌላት
አውቃለች፤ ነገር ግን ተከራዮች ሆቴሉን ለቀው እስኪወጡ ድረስ ክፍያ
እንደማይጠየቁ አሰበች፡
ለሁለት ቀን ቤርጎ ትከራይና በሚቀጥለው ቀን ትወጣለች ምድር ጦር
መምሪያ ተመዝግባ ለሆቱሉ በመደወል የሆቴል ኪራዩን ደረሰኝ ለአባቷ ጠበቃ እንዲላክ ታደርጋለች፡
በረጅሙ ተነፈሰችና በሩን ከፍታ ገባች፡፡....
✨ይቀጥላል✨
ባይኖረውም በሩን አገኘችው፡ ለቤርጎ ኪራይ የሚበቃ ገንዘብ እንደሌላት
አውቃለች፤ ነገር ግን ተከራዮች ሆቴሉን ለቀው እስኪወጡ ድረስ ክፍያ
እንደማይጠየቁ አሰበች፡
ለሁለት ቀን ቤርጎ ትከራይና በሚቀጥለው ቀን ትወጣለች ምድር ጦር
መምሪያ ተመዝግባ ለሆቱሉ በመደወል የሆቴል ኪራዩን ደረሰኝ ለአባቷ ጠበቃ እንዲላክ ታደርጋለች፡
በረጅሙ ተነፈሰችና በሩን ከፍታ ገባች፡፡....
✨ይቀጥላል✨
👍13❤2
✍✍የጠንቋዩ ዋሻ✍✍
★፠፠ክፍል 13፠፠★
♦♥♦♥♦♥♦♥♦♥♦♥♦
መሳይ የድምፁ አሰቀያሚነት እና የኮሽታው ሁኔታ ልቡን እርብሽ አደረገበት ፡እዛ ዋሻውስጥ ካመጡት ጀመሮ ምንም ሰላም ባይሰማውም ፡በዚ ሁለት ቀን ግን የበለጠ ነገሮች አስፈሪነታቸው ፡እየጨመረበት መጥቷል ፡ በዚጊዜ ደሞ ፡ ጓደኞቹም ተጨማሪ ፍርሃቶቹ ሆነዋል ፡ አስተያየታቸውንም እየወደደው አይደለም ፡
ድምፁ እየቀረበው ሲመጣ የዋሻውን ግድግዳ ተደግፎ ፡በመቆም ፡ ፈጣሪውን መለመን ጀመረ ፡'አምላኬ ሆይ ፡ከመጣው ነገር ሁሉ ከልለህ ከዚጉድ አውጣኝ እስካሁንም በጥበብህ ጠብቀኽኛል አሁንም አንተ ሸፍነኝ እኔ ይሄን ሁሉ የምችልበት አቅም የለኝም እባክህ'ብሎ ተማፀነ ከፍርሃቱ የተነሳ ዕንባው እየወረደ ነበር በቃ ዛሬ ሊያልቅልኝ ነው መሰለኝ እነዚ እብዶች ጉድ ሊያደርጉኝ ነው እዚ ጨለማ ዋሻ ውስጥ ,,,,,,,,,,,,,, የሚያስፈራራው ድምፅ አጠገቡ ሲደርስ ቀመ፡ የሱም ልብ ቀጥ አለ ለአፍታ
" የጨለማው ጌታ የዓለም ሁሉ አይል በጄ ይረፍፍፍፍፍ ሁሉንም የሚቆጣጠር አይል ስጠኝኝኝኝኝኝ ማንም ከቃሌ አይውጣጣጣጣ የጨለማው ሰላም ይጠበቅቅቅቅቅ ፈረሶቼን በአረቱም አቅጣጫ እንድጋልባቸው አይሉን በኔላይ አውርድድድድ አይሉ የኔ ይሁንንን ጨለማው ይንገስስስስስ ብርታቱ ሁሉ በኔላይ ይደርርርርር አሆሆሆይ አቢያራራራ,,,,,,,,,' የሚያስጨንቅ እና የሚያስፈራራው የአቢያራ ድምፅ ነበረ መሳይ ጭንቀቱ የበለጠጨምሮ እግሩ ተብረከረከበት ፡ ከአሁን አሁን ያዘኝ ብሎ በጣም ፈራ ፡ ነገርግን አቢያራ ጥቂት መሳይ ባለበት ቦታ ከቆመ በዋላ ያንን የጥንቆላ ጩኽቱን እያሰማ በዋሻው ውስጥ ያለምንም ብርሃን እየተዟዟራ ቀጠለ ፡መሳይ አልፎት ሲሄድ አላመነም ፡ እንደምንም ብሎ የሚንቀጠቀጥ እግሩን እየጎተተ ወደ ማደሪያው ሄደ ፡የሚያድርባ ትንሽዬ የዋሻው ክፍል ጋር ሲደርስ በግልግል ተነፈሰ ፡ ወደውስጥ ፡በመግባት ፡መኝታው ላይ ተዘረጋ ፡መልሶ በመነሳት መዝጊያውን በጥንቃቄ ዘጋውና እዛው መዝጋውን ተደግፎ ቆመ፡ እናም አይኑን ጨፍኖ ፡ እስከመቼ በዚ መልኩ እንደተሳቀቀ እንደሚኖር ፡እራሱን ጠየቀ ፡ እንዴት ነው ፡ከዚ ጉድ ማምለጥ የሚችለው በሆነ ዘዴ ከሁሉም ጋር መጋፈጥ አለበት በቃ፡ መሞቴ ካልቀረ ሞክሬ ብሞት አይሸለም ፡ አዎ ይሄንን የጭካኔና ያለማወቅ ሰንሰለት መበጣጠስና ማምለጥ አለብኝ !!! አይኑን ገለፀና የዋሻው ግድግዳላይ አሳረፈ አንዳች ብርሃን ያየ መሰለው ፡ተንበርክኮ ለፈጣሪው ከልቡ ፀሎቱን አደረሰ ፡ ከዚ በዋላ ለሚያደርገው ነገር ሁሉ ይቅርታንም ጠየቀ ፡ እናም አልጋውላይ ተንጋሎ ፡እቅድ ማውጣት ጀመረ ፡ ይሄንን የሴጣን ጎሬ መበታተን እና ነፃ መውጣት ፡ያለበት በራሱ ጥንካሬ ነው ፍርሃትና መረበሽ መጨረሻው ሞት ነው ፡ ስለዚ እነዚህን ሰዎች አንድ በአንድ ለመጋፈጥ ወሰነ ,,,,,,,,
♦♦♦♦♠♠♦♣♣♣♣
¥አድማስ በጠዋት መጥቶ የተዘጋውን የመሳይን በር ሲያንኳኳ መሳይ በድንጋጤ ተነስቶ ቆመ
"ማነው እእ"
"እኔነኝ አንተጩጬ ክፈት በሩን "አለው ቆጣ ብሎ
"ለምን"አለ መሳይ እንደዛ ምስኪን ሰውዬ ሊያርዱኝ ነው እንዴ ሊቀድሙኝ እንዳይሆን
"ክፈት እንጂ ለምን ይላል እንዴ!"አለ ቁጣው ሰይበርድ
"ባልከፍትስ "አለ መሳይ ፍርሃቱ ሳይለቀው ፡እናም በዙሪያው አንዳች ስለት ነገር እየፈለገ ፡ነገር ግን ያለሰአን ምንም የለም
"አንተ የማትረባ ፈልፈላ ጌታ አቢያራ ቢፈቅድልኝ ፡አንድ ቀን አላሳድርህም ነበር አንገትህን አንቄ ለዘንዶ ነበር የምሰጥህ "አለው በጩኽት ፡ ይሄን ጩኽት ሰምታይሆን አይታወቅም ፡ ኤልያታ የተባለችው ፡ የአቢያራ ሴት ፡ድምጿን አሰማች
"አድማስ ምንድነው "ስትል፡አድማስ ተርበተበተ ኤልያታን በጣም ስለሚወዳት ፡ የሷን ድምፅ ሲሰማ የሌለ ይለሰልሳል
"አይ ሰላም ነው መሳይ አልወጣም ሲለኝ ተናድጄ ነው"
"መሳይ መተኛት ከፈለገ ተወው ለምን ፈለከው"
"አይ ለሱ አንድ ማስጠንቀቂያ ነበረኝ ለዛ ነው"አለ አድማስ ፡መሳይ ማስጠንቀቂያ አለኝ ብሎ ለኤልያታ ሲነግራት ፡ተጨነቀ በቃ ትላንት ከኤዛ ጋር አይቶኛል ብሎ
"እሺ ማስጠንቀቂያውን በዋላ ሲነሳ ትነግረዋለህ እንቅልፉን ይጨርስ ይደርሳል ፡"አለች በትህዛዝ አይነት ፡
"እሺ ካልሽ ፡ግን እኔ ወደከተማ ልወጣ ነው የጀኔተሮቹ ነዳጅ ስላለቀ ማምጣት አለብኝ"አለ ቅር እያለው
"ከሆነ ማስጠንቀቂያህን ልትነግረኝ ትችላለህ እኔ አናግረዋለው "አለች ኤልያታ ፡ መሳይ የአቢያራ ሴቶች እረጅም ወሬ ሲያወሩ ሰምቶ አያውቅም ኤዛም ትንሽ ስለቀረበችው እንጂ ፡የኤልያታ የሚያምርና የሚስረቀረቅ አይነት ድምፅ እየገረመው ፡የማስጠንቀቂያው ጉዳይ እያሳሰበው ፡ ጆሮውን ጣል አድርጎ ሰማቸው
"እእሺ ግን ላንቺ ,,,,,"
"ለማንም ተናገርከው ለውጥ አየመጣም ተራ ነገር ከሆነ አትንገረኝ ወደስራህ መሄድ ትችላለህ "አለችው ፡ አድማስ በሚያፈቅራት ሴት እንደተራ መታየት ስላልፈለገ"ኤልያታ ምን መሰለሽ ፡መሳይ እእእ ማለቴ ኤዛን እያታለላት ነው ፡ ማለቴ ወደሱ እንድትሳብ ፡በማድረግ ችግር ውስጥ እየከተታት ነው ፡ እና ይሄን ደሞ ጌታዬ ከሰማ ታውቂያለሽ ፡ከዚ በፊት እንደተፈጠረው ያልጅ ፡በኤዛ ምክንያት የተገደለው፡እንደዛ ነው የሚፈጠረው"ብሎ ዝም አለ
"እና አንተን ምን አሳሰበህ እና ነው ማስጠንቀቂያ የምትሰጠው ፡ አባታችን ያውቅ ይሆናል ፡ደሞ ከሱ ምንም አይሸሸግም ብታስጠነቅቀውም አባታችን ቀድሞ ፡አውቆት ይሆናል ዝም ያለው ፡ ነው ይሄንን ልጅ መርዳት ፈልገሃል "ብላ አፋጠጠችው
"ኧረ እኔ እንደዛ አላሰብኩም "አለ ጭንቅ እያለው
"በቃ ወደ ምትሄድበት ሂድ "ብላው እስኪሄድ ጠብቃ እሷም መሳይን ምንም ሳትለው ሄደች ፡መሳይ በግልግል ተነፈሰ ፡ በቃ ከኤዛ ጋር ያለው ነገር ሁሉንም የሚያሳስብ ከሆነ ጉድ ነው የሚፈላው ምክንያቱም ኤዛ እንደወደደችው ገብቶታል ፡ ምን አልባትም ፡እሱን አንድ ነገር እንዲያደርጉት አትፈቅድ ይሆናል ፡ ወይም ደሞ ፡እራሷንም ፡ይገሏት ፡ይሆናል ፡ እንግዲ የሁለቱን ግንኙነት አድማስና ኤልያታ ሰምተዋል ፡በቀጣይ ፡ደሞ ፡ሌሎቹ ጋር መድረሱ አይቀርም ይሄ ከመሆኑ በፊት እና ሁለቱም ፡ከሚ ጠፉ ቀድሞ አቢያራ የተባለውን ፡ሴጣን፡እሱ እራሱ ቀርቦ ማጥፋት እንዳለበት አመነ ግን እንዴት ?,,,,,,,,,,
✍ ሙና መሀመድ
ይቀጥላል
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
★፠፠ክፍል 13፠፠★
♦♥♦♥♦♥♦♥♦♥♦♥♦
መሳይ የድምፁ አሰቀያሚነት እና የኮሽታው ሁኔታ ልቡን እርብሽ አደረገበት ፡እዛ ዋሻውስጥ ካመጡት ጀመሮ ምንም ሰላም ባይሰማውም ፡በዚ ሁለት ቀን ግን የበለጠ ነገሮች አስፈሪነታቸው ፡እየጨመረበት መጥቷል ፡ በዚጊዜ ደሞ ፡ ጓደኞቹም ተጨማሪ ፍርሃቶቹ ሆነዋል ፡ አስተያየታቸውንም እየወደደው አይደለም ፡
ድምፁ እየቀረበው ሲመጣ የዋሻውን ግድግዳ ተደግፎ ፡በመቆም ፡ ፈጣሪውን መለመን ጀመረ ፡'አምላኬ ሆይ ፡ከመጣው ነገር ሁሉ ከልለህ ከዚጉድ አውጣኝ እስካሁንም በጥበብህ ጠብቀኽኛል አሁንም አንተ ሸፍነኝ እኔ ይሄን ሁሉ የምችልበት አቅም የለኝም እባክህ'ብሎ ተማፀነ ከፍርሃቱ የተነሳ ዕንባው እየወረደ ነበር በቃ ዛሬ ሊያልቅልኝ ነው መሰለኝ እነዚ እብዶች ጉድ ሊያደርጉኝ ነው እዚ ጨለማ ዋሻ ውስጥ ,,,,,,,,,,,,,, የሚያስፈራራው ድምፅ አጠገቡ ሲደርስ ቀመ፡ የሱም ልብ ቀጥ አለ ለአፍታ
" የጨለማው ጌታ የዓለም ሁሉ አይል በጄ ይረፍፍፍፍፍ ሁሉንም የሚቆጣጠር አይል ስጠኝኝኝኝኝኝ ማንም ከቃሌ አይውጣጣጣጣ የጨለማው ሰላም ይጠበቅቅቅቅቅ ፈረሶቼን በአረቱም አቅጣጫ እንድጋልባቸው አይሉን በኔላይ አውርድድድድ አይሉ የኔ ይሁንንን ጨለማው ይንገስስስስስ ብርታቱ ሁሉ በኔላይ ይደርርርርር አሆሆሆይ አቢያራራራ,,,,,,,,,' የሚያስጨንቅ እና የሚያስፈራራው የአቢያራ ድምፅ ነበረ መሳይ ጭንቀቱ የበለጠጨምሮ እግሩ ተብረከረከበት ፡ ከአሁን አሁን ያዘኝ ብሎ በጣም ፈራ ፡ ነገርግን አቢያራ ጥቂት መሳይ ባለበት ቦታ ከቆመ በዋላ ያንን የጥንቆላ ጩኽቱን እያሰማ በዋሻው ውስጥ ያለምንም ብርሃን እየተዟዟራ ቀጠለ ፡መሳይ አልፎት ሲሄድ አላመነም ፡ እንደምንም ብሎ የሚንቀጠቀጥ እግሩን እየጎተተ ወደ ማደሪያው ሄደ ፡የሚያድርባ ትንሽዬ የዋሻው ክፍል ጋር ሲደርስ በግልግል ተነፈሰ ፡ ወደውስጥ ፡በመግባት ፡መኝታው ላይ ተዘረጋ ፡መልሶ በመነሳት መዝጊያውን በጥንቃቄ ዘጋውና እዛው መዝጋውን ተደግፎ ቆመ፡ እናም አይኑን ጨፍኖ ፡ እስከመቼ በዚ መልኩ እንደተሳቀቀ እንደሚኖር ፡እራሱን ጠየቀ ፡ እንዴት ነው ፡ከዚ ጉድ ማምለጥ የሚችለው በሆነ ዘዴ ከሁሉም ጋር መጋፈጥ አለበት በቃ፡ መሞቴ ካልቀረ ሞክሬ ብሞት አይሸለም ፡ አዎ ይሄንን የጭካኔና ያለማወቅ ሰንሰለት መበጣጠስና ማምለጥ አለብኝ !!! አይኑን ገለፀና የዋሻው ግድግዳላይ አሳረፈ አንዳች ብርሃን ያየ መሰለው ፡ተንበርክኮ ለፈጣሪው ከልቡ ፀሎቱን አደረሰ ፡ ከዚ በዋላ ለሚያደርገው ነገር ሁሉ ይቅርታንም ጠየቀ ፡ እናም አልጋውላይ ተንጋሎ ፡እቅድ ማውጣት ጀመረ ፡ ይሄንን የሴጣን ጎሬ መበታተን እና ነፃ መውጣት ፡ያለበት በራሱ ጥንካሬ ነው ፍርሃትና መረበሽ መጨረሻው ሞት ነው ፡ ስለዚ እነዚህን ሰዎች አንድ በአንድ ለመጋፈጥ ወሰነ ,,,,,,,,
♦♦♦♦♠♠♦♣♣♣♣
¥አድማስ በጠዋት መጥቶ የተዘጋውን የመሳይን በር ሲያንኳኳ መሳይ በድንጋጤ ተነስቶ ቆመ
"ማነው እእ"
"እኔነኝ አንተጩጬ ክፈት በሩን "አለው ቆጣ ብሎ
"ለምን"አለ መሳይ እንደዛ ምስኪን ሰውዬ ሊያርዱኝ ነው እንዴ ሊቀድሙኝ እንዳይሆን
"ክፈት እንጂ ለምን ይላል እንዴ!"አለ ቁጣው ሰይበርድ
"ባልከፍትስ "አለ መሳይ ፍርሃቱ ሳይለቀው ፡እናም በዙሪያው አንዳች ስለት ነገር እየፈለገ ፡ነገር ግን ያለሰአን ምንም የለም
"አንተ የማትረባ ፈልፈላ ጌታ አቢያራ ቢፈቅድልኝ ፡አንድ ቀን አላሳድርህም ነበር አንገትህን አንቄ ለዘንዶ ነበር የምሰጥህ "አለው በጩኽት ፡ ይሄን ጩኽት ሰምታይሆን አይታወቅም ፡ ኤልያታ የተባለችው ፡ የአቢያራ ሴት ፡ድምጿን አሰማች
"አድማስ ምንድነው "ስትል፡አድማስ ተርበተበተ ኤልያታን በጣም ስለሚወዳት ፡ የሷን ድምፅ ሲሰማ የሌለ ይለሰልሳል
"አይ ሰላም ነው መሳይ አልወጣም ሲለኝ ተናድጄ ነው"
"መሳይ መተኛት ከፈለገ ተወው ለምን ፈለከው"
"አይ ለሱ አንድ ማስጠንቀቂያ ነበረኝ ለዛ ነው"አለ አድማስ ፡መሳይ ማስጠንቀቂያ አለኝ ብሎ ለኤልያታ ሲነግራት ፡ተጨነቀ በቃ ትላንት ከኤዛ ጋር አይቶኛል ብሎ
"እሺ ማስጠንቀቂያውን በዋላ ሲነሳ ትነግረዋለህ እንቅልፉን ይጨርስ ይደርሳል ፡"አለች በትህዛዝ አይነት ፡
"እሺ ካልሽ ፡ግን እኔ ወደከተማ ልወጣ ነው የጀኔተሮቹ ነዳጅ ስላለቀ ማምጣት አለብኝ"አለ ቅር እያለው
"ከሆነ ማስጠንቀቂያህን ልትነግረኝ ትችላለህ እኔ አናግረዋለው "አለች ኤልያታ ፡ መሳይ የአቢያራ ሴቶች እረጅም ወሬ ሲያወሩ ሰምቶ አያውቅም ኤዛም ትንሽ ስለቀረበችው እንጂ ፡የኤልያታ የሚያምርና የሚስረቀረቅ አይነት ድምፅ እየገረመው ፡የማስጠንቀቂያው ጉዳይ እያሳሰበው ፡ ጆሮውን ጣል አድርጎ ሰማቸው
"እእሺ ግን ላንቺ ,,,,,"
"ለማንም ተናገርከው ለውጥ አየመጣም ተራ ነገር ከሆነ አትንገረኝ ወደስራህ መሄድ ትችላለህ "አለችው ፡ አድማስ በሚያፈቅራት ሴት እንደተራ መታየት ስላልፈለገ"ኤልያታ ምን መሰለሽ ፡መሳይ እእእ ማለቴ ኤዛን እያታለላት ነው ፡ ማለቴ ወደሱ እንድትሳብ ፡በማድረግ ችግር ውስጥ እየከተታት ነው ፡ እና ይሄን ደሞ ጌታዬ ከሰማ ታውቂያለሽ ፡ከዚ በፊት እንደተፈጠረው ያልጅ ፡በኤዛ ምክንያት የተገደለው፡እንደዛ ነው የሚፈጠረው"ብሎ ዝም አለ
"እና አንተን ምን አሳሰበህ እና ነው ማስጠንቀቂያ የምትሰጠው ፡ አባታችን ያውቅ ይሆናል ፡ደሞ ከሱ ምንም አይሸሸግም ብታስጠነቅቀውም አባታችን ቀድሞ ፡አውቆት ይሆናል ዝም ያለው ፡ ነው ይሄንን ልጅ መርዳት ፈልገሃል "ብላ አፋጠጠችው
"ኧረ እኔ እንደዛ አላሰብኩም "አለ ጭንቅ እያለው
"በቃ ወደ ምትሄድበት ሂድ "ብላው እስኪሄድ ጠብቃ እሷም መሳይን ምንም ሳትለው ሄደች ፡መሳይ በግልግል ተነፈሰ ፡ በቃ ከኤዛ ጋር ያለው ነገር ሁሉንም የሚያሳስብ ከሆነ ጉድ ነው የሚፈላው ምክንያቱም ኤዛ እንደወደደችው ገብቶታል ፡ ምን አልባትም ፡እሱን አንድ ነገር እንዲያደርጉት አትፈቅድ ይሆናል ፡ ወይም ደሞ ፡እራሷንም ፡ይገሏት ፡ይሆናል ፡ እንግዲ የሁለቱን ግንኙነት አድማስና ኤልያታ ሰምተዋል ፡በቀጣይ ፡ደሞ ፡ሌሎቹ ጋር መድረሱ አይቀርም ይሄ ከመሆኑ በፊት እና ሁለቱም ፡ከሚ ጠፉ ቀድሞ አቢያራ የተባለውን ፡ሴጣን፡እሱ እራሱ ቀርቦ ማጥፋት እንዳለበት አመነ ግን እንዴት ?,,,,,,,,,,
✍ ሙና መሀመድ
ይቀጥላል
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍53❤2
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_አምስት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_በወንዳየሁ_ንጉሴ
...ለሁለት ቀን ቤርጎ ትከራይና በሚቀጥለው ቀን ትወጣለች ምድር ጦር
መምሪያ ተመዝግባ ለሆቱሉ በመደወል የሆቴል ኪራዩን ደረሰኝ ለአባቷ ጠበቃ እንዲላክ ታደርጋለች፡
በረጅሙ ተነፈሰችና በሩን ከፍታ ገባች፡፡
ማርጋሬት በቀጥታ ወደ እንግዳ ተቀባዩ አመራች ከፍተኛ እረፍት ተሰማት። ፍርሃትና ቅዠቱ አብቅቷል።
አንድ ወጣት እንግዳ ተቀባይ ባንኮኒ ተደግፎ ያንጎላጃል። ማርጋሬት
‹‹እህምም›› ብላ ጉሮሮዋን ስትጠራርግ ወጣቱ ነቃ ድንጋጤ እና መደናገር
ፊቱ ላይ ይታያል።
‹‹ቤርጎ አላችሁ?›› ስትል ጠየቀችው፡
‹‹በዚህ ሰዓት?›› ሲል መለሰ።
‹‹ጨለማው አላስኬድ አለኝና እቤት መሄድ አልቻልኩም››
ወጣቱ ራሱን ገዛና ‹‹ሻንጣሽ የታለ?›› ሲል ጠየቃት።
<<የለኝም›› አለች ማርጋሬት በማፈር፧ ከዚያም አሰብ አደረገችና
‹‹የለኝም ጨለማው አያስኬደኝም ብዬ አላሰብኩም ነበር›› አለች
ወጣቱ ሁለመናዋን አስተዋለ። ፊቱን ደባበሰና መዝገቡን የሚያይ
መሰለ። ሰውዬው ምን ነካው? ስትል አሰበች።
‹‹ቦታ የለንም›› አላት።
‹‹አላችሁ››
‹‹ከአባትሽ ጋር ተጣልተሽ ነው አይደለም?›› አላት እየጠቀሳት።
‹‹አይደለም፣ እቤት መሄድ ስላልቻልኩ ነው›› ስትል ደገመች።
‹‹ታዲያ ምን ላድርግ ሂትለርን ጠይቂ››
ልጅነቱን አየችና ‹‹አለቃህ የት ነው?›› አለችው፡
የተሰደበ መሰለው ‹‹እስከ ጧቱ 12፡00 ሰዓት እኔ ነኝ ኃላፊው›› አላት
ማርጋሬት ዙሪያውን አየችና ‹‹እስኪነጋ እዚሁ እቀመጣለሁ›› አለች
በመሰላቸት፡
‹‹አይቻልም!›› አለ ወጣቱ ፈርቶ ሻንጣ ያልያዘች ኮረዳ እንግዳ መቀበያ
ክፍል ልታድር?› ሲል አሰበና ‹ቀዚህ ምክንያት ከስራ እባረራለሁ›› አላት።
‹‹እኔ ኮረዳ አይደለሁም›› አለች ብልጭ ብሎባት፤‹‹እኔ እመቤት ኦክሰንፎርድ ነኝ›› ማዕረጓን መጠቀም አልፈለገችም ነበር፤ ምን ታድርግ፡
ይህን ብትልም ምንም አልጠቀማትም፡ እንግዳ ተቀባዩ ገላመጣትና
‹‹ትቀልጃለሽ!›› አላት በማሽሟጠጥ።ማርጋሬትም ልትጮህበት አሰበችና መልኳን በመስታወት ስታይ ዓይኗ እንደጠቆረ ተገነዘበች ከዚያም በላይ እጇ ቆሽሿል፤ ቀሚሷም ተቀዳል፡
እንግዳ ተቀባዩ ቦታ የለንም ማለቱ አያስደንቅም: በተስፋ መቁረጥ ‹‹መቼም
ጨለማ ውስጥ ሂጂ አትለኝም!›› አለችው:
‹‹ከዚህ ሌላ የምልሽ የለም›› አላት።
ማርጋሬት ዝም ብዬ ብቀመጥና ከዚህ አልነቃነቅም ብል እንግዴ
ተቀባዩ ምን ይለኝ ይሆን? ስትል ራሷን ጠየቀች፡፡ ይኸው ነው ማለት የፈለገችው ምክንያቱም በጣም ደክሟታል፤ ሰውነቷም ዝሏል ለጠብ
የሚሆን ጉልበት የላትም፡፡ ከዚህም በላይ ውድቅት በመሆኑ ወጣቱ ምን
እንደሚያደርጋት አይታወቅም፡፡
ሰውነቷ እንደዛለ ጀርባዋን ሰጥታው እንደከፋት ወጥታ ጨለማ ውስጥ ገባች፡፡ እየሄደችም ከእንግዳ ተቀባዩ ጋር ልጣላ ይሆን?› ስትል ነገር ስታስብ ይበልጥ ኃይል ያላት የሚመስላት? አሁን እጅ ከሰጠች በኋላ
አሰበች፡፡ ግን ለምንድ ነው ከምታደርገው ይልቅ ማድረግ የምትፈልገው
ይበልጥ መናደዷ ገረማት፡፡ እንደ ንዴቷ ከሆነ ከእንግዳ ተቀባዩ ጋር ትጣላ ነበር፡፡ ተመልሳ ለመሄድ ፈለገች፡ ሆኖም ወደፊት መራመዷን ቀጠለች:: አዎን መሄዱ ነው የሚሻለው፡፡
ዳሩ ምንም መሄጃ የላትም፡፡ ከእንግዲህ የካትሪንን ቤት ማግኘት አትችልም፡፡ የአክስቷ ቤት ጠፍቶባታል፡ ሌሎች ዘመዶቿን አታምናቸውም ሰውነቷ ስለቆሸሽም ቤርጎ ማግኘት አልቻለችም፡
እስኪነጋ መዞር ትችላለች፡፡ አየሩ ጥሩ ነው፡፡ ዝናብ ስለሌለም ብዙም
አይበርድም፡፡ ያለማቋረጥ ከተራመደችም አይበርዳትም አሁን ያለችበት መንገድ ላይ ብዙ የትራፊክ መብራት ስላለ የምትሄድበትን መንገድ ማየት ትችላለች በየደቂቃው መኪና ይተላለፋል፡፡ ከየምሽት ክበቡ ሙዚቃና ሁካታ ይሰማታል፡፡ በየመንገዱ ሽክ ያሉ ሴቶችና በየፓርቲው ያመሹ ሱፍ ግጥም አድርገው የለበሱ ወንዶች በሾፌር በሚነዱ መኪኖች ሲሄዱ ታያለች፡፡ አለፍ እንዳለች ሶስት ብቸኛ ሴቶች አየች፣ አንዷ በር ላይ ሌላዋ ደግሞ ስልክ እንጨት ተደግፋ ቆማለች፣ ሶስተኛዋ መኪና ውስጥ ቁጭ ብላለች፡፡ በአንድ ወቅት እናቷ ኑሮ የጨለመባቸው ሴቶች ያሏት እነዚህን ሳይሆን አይቀርም፡
ድካም ተሰማት ጫማዋ ከቤት እንደወጣች ያደረገችው ነጠላ ጫማ
ነው: ያገኘችው ደጃፍ ላይ ቁጭ አለችና ጫማዋን አውልቃ እግሯን
አከከች።
ቀና ስትል ከመንገዱ ባሻገር ያለው ህንፃ ቅርፅ በመጠኑ ታያት፡፡ እየነጋ ይሆን? በጧት የሚከፈት ሻይ ቤት ታገኝ ይሆናል። ለቁርስ የምድር ጦር መምሪያው የምግብ ክፍል እስኪከፈት ትቆያለች፡፡ ምግብ ከበላች ረጅም ጊዜ በመቆጠሩ የአሳማ ስጋና እንቁላል ትዝ ሲላት በአፏ ምራቋ ሞላ፡፡
ድንገት ቁልቁል የሚያያት አመድ የመሰለ ፊት ድቅን አለባት በድንጋጤ ጮኸች፡፡ ሰውዬው ወጣት ነው፡ ታዲያስ ቆንጂት›› አላት፡
እመር ብላ ተነሳች፡፡ ሰካራም አትወድም፡፡ እነሱ ክብራቸውን የሸጡ ናቸው፡፡ ‹‹ሂድ ጥፋ ከዚህ!›› አለች ቆጣ ብላ፤ ድምጿ ግን ይንቀጠቀጣል፡ቀስ እያለ ተጠጋት ‹‹ታዲያ ሳሚኛ›› አላት፡፡
‹‹አላደርገውም!›› አለች በንዴት ከእሱ ለመሸሽ ወደኋላዋ ስትሄድ ጫማዋ ወለቀባት፡፡ ዞር ብላ ጫማዋን ፍለጋ ስታጎነብስ ወጣቱ አስካካና እጁን ጭኖቿ መሀል ሰዶ ጎነታተላት፡፡ ጫማዋን ይዛ በፍጥነት ቀጥ ብላ
ቆመችና ‹‹ሂድ ከአጠገቤ›› ብላ ጮኸች፡፡
እንደገና ሳቀባትና ‹‹ልክ ነሽ፤ ሴቶች እምቢ ሲሉኝ ደስ ይለኛል›› አለና
የጠጣውን አልኮል ሲተነፍስባት አቅለሸለሻት፡፡ አንቆ አፏን ግጥም አድርጎ
ሳማት፡፡
ሁኔታው ሁሉ የሚያስጠላ ነው፤ ሆዷ ታወከ፡፡ አጥብቆ ስለያዛት ለመታገል ቀርቶ ለመተንፈስ አቃታት፡፡ ለማምለጥ ሙከራ ብታደርግም ለሀጩን እያዝረበረበ ይስማታል፡፡ ከዚያም አንድ እጁን ወደ ጡቷ ሰደደና በእጁ ሲጨመድደው ላንቃዋ እስኪላቀቅ ጩኸቷን ለቀቀችው፡፡
‹‹ደህና፧ ልጎዳሽ አይደለም፧ አታምርሪ›› አላት፡፡ እሷ ግን ጩኸቷን ቀጠለች፡ ሰዎች ከየቦታው ብቅ ብቅ አሉ፡ ሰካራሙ ሰው መምጣቱን ሲያይ ጨለማው ውስጥ ገብቶ ተሰወረ፡ ማርጋሬትም ጩኸቷን አቁማ ለቅሶዋን
ተያያዘችው፡:
አንድ ፖሊስ ባትሪውን እያበራ መጣና ፊቷ ላይ አበራባት፡፡ ከተሰበሰቡት ሰዎች መሀል አንዲት ሴተኛ አዳሪ ‹‹እቺ ልጅ ሽሌ አይደለችም›› አለችው ፖሊሱን፡፡
ፖሊሱ ‹‹ስምሽ ማነው ልጅት?›› አላት
‹‹ማርጋሬት ኦክሰንፎርድ››
‹‹እመቤት ማርጋሬት ኦክሰንፎርድ ነሽ?›› ሲል ጠየቃት፡፡
ማርጋሬት ንፍጧን ወደ ውስጥ ሳበችና ራሷን ነቀነቀች በአዎንታ
‹‹ነግሬሃለሁ አይደል! ሸሌ አይደለችም›› አለችው ሴተኛ አዳሪዋ፡፡
‹‹ነይ እንሂድ የኔ እመቤት፣ አይዞሽ›› አላት በማጽናናት፡፡
ማርጋሬት በእጅጌዋ ፊቷን ጠርጋ ተነሳች፡:
ፖሊሱ ባትሪውን እያበራ አብረው ሄዱ፡በፍርሃት እየተርገፈገፈች ‹‹ሰውዬው እንዴት ያስፈራል!›› አለች፡፡
‹‹ሀዘኔታ የጎደለው ነው እሱ ምን ይፈረድበታል›› አለ ፖሊሱ ሳቅ እያለ፡፡ ‹‹ይህ ቦታ ከለንደን መንገዶች ሁሉ አደገኛው ነው፡፡ በዚህ ሰዓት
የምትጓዝ ሴት የምሽቱ እመቤት የሆነች ሴት ብቻ ናት፡››
ማርጋሬት ፖሊሱ ያለው ትክክል ነው አለች በሆዷ፡
‹‹ትኩስ ሻይ እንሰጥሽና ብርዱ ለቀቅ ያደርግሻል›› አላት ወደ ጣቢያው ገቡ፡፡ ከባንኮኒው ኋላ ሁለት ፖሊሶች ይታያሉ፡ አንዱ
ጎልማሳና ወደል ሲሆን ሌላው ደግሞ ወጣትና ከሲታ ነው፡፡ ክፍሉ ከጥግ
እስከ ጥግ በእንጨት ባንኮኒ ተገጥግጧል፡፡ ጣቢያው ውስጥ አንዲተ ሴት ትታያለች፡፡
‹‹እዚህ ቁጭ በይ›› አላት ፖሊሱ፡፡ማርጋሬት ተቀመጠች
፡
፡
#ክፍል_አምስት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_በወንዳየሁ_ንጉሴ
...ለሁለት ቀን ቤርጎ ትከራይና በሚቀጥለው ቀን ትወጣለች ምድር ጦር
መምሪያ ተመዝግባ ለሆቱሉ በመደወል የሆቴል ኪራዩን ደረሰኝ ለአባቷ ጠበቃ እንዲላክ ታደርጋለች፡
በረጅሙ ተነፈሰችና በሩን ከፍታ ገባች፡፡
ማርጋሬት በቀጥታ ወደ እንግዳ ተቀባዩ አመራች ከፍተኛ እረፍት ተሰማት። ፍርሃትና ቅዠቱ አብቅቷል።
አንድ ወጣት እንግዳ ተቀባይ ባንኮኒ ተደግፎ ያንጎላጃል። ማርጋሬት
‹‹እህምም›› ብላ ጉሮሮዋን ስትጠራርግ ወጣቱ ነቃ ድንጋጤ እና መደናገር
ፊቱ ላይ ይታያል።
‹‹ቤርጎ አላችሁ?›› ስትል ጠየቀችው፡
‹‹በዚህ ሰዓት?›› ሲል መለሰ።
‹‹ጨለማው አላስኬድ አለኝና እቤት መሄድ አልቻልኩም››
ወጣቱ ራሱን ገዛና ‹‹ሻንጣሽ የታለ?›› ሲል ጠየቃት።
<<የለኝም›› አለች ማርጋሬት በማፈር፧ ከዚያም አሰብ አደረገችና
‹‹የለኝም ጨለማው አያስኬደኝም ብዬ አላሰብኩም ነበር›› አለች
ወጣቱ ሁለመናዋን አስተዋለ። ፊቱን ደባበሰና መዝገቡን የሚያይ
መሰለ። ሰውዬው ምን ነካው? ስትል አሰበች።
‹‹ቦታ የለንም›› አላት።
‹‹አላችሁ››
‹‹ከአባትሽ ጋር ተጣልተሽ ነው አይደለም?›› አላት እየጠቀሳት።
‹‹አይደለም፣ እቤት መሄድ ስላልቻልኩ ነው›› ስትል ደገመች።
‹‹ታዲያ ምን ላድርግ ሂትለርን ጠይቂ››
ልጅነቱን አየችና ‹‹አለቃህ የት ነው?›› አለችው፡
የተሰደበ መሰለው ‹‹እስከ ጧቱ 12፡00 ሰዓት እኔ ነኝ ኃላፊው›› አላት
ማርጋሬት ዙሪያውን አየችና ‹‹እስኪነጋ እዚሁ እቀመጣለሁ›› አለች
በመሰላቸት፡
‹‹አይቻልም!›› አለ ወጣቱ ፈርቶ ሻንጣ ያልያዘች ኮረዳ እንግዳ መቀበያ
ክፍል ልታድር?› ሲል አሰበና ‹ቀዚህ ምክንያት ከስራ እባረራለሁ›› አላት።
‹‹እኔ ኮረዳ አይደለሁም›› አለች ብልጭ ብሎባት፤‹‹እኔ እመቤት ኦክሰንፎርድ ነኝ›› ማዕረጓን መጠቀም አልፈለገችም ነበር፤ ምን ታድርግ፡
ይህን ብትልም ምንም አልጠቀማትም፡ እንግዳ ተቀባዩ ገላመጣትና
‹‹ትቀልጃለሽ!›› አላት በማሽሟጠጥ።ማርጋሬትም ልትጮህበት አሰበችና መልኳን በመስታወት ስታይ ዓይኗ እንደጠቆረ ተገነዘበች ከዚያም በላይ እጇ ቆሽሿል፤ ቀሚሷም ተቀዳል፡
እንግዳ ተቀባዩ ቦታ የለንም ማለቱ አያስደንቅም: በተስፋ መቁረጥ ‹‹መቼም
ጨለማ ውስጥ ሂጂ አትለኝም!›› አለችው:
‹‹ከዚህ ሌላ የምልሽ የለም›› አላት።
ማርጋሬት ዝም ብዬ ብቀመጥና ከዚህ አልነቃነቅም ብል እንግዴ
ተቀባዩ ምን ይለኝ ይሆን? ስትል ራሷን ጠየቀች፡፡ ይኸው ነው ማለት የፈለገችው ምክንያቱም በጣም ደክሟታል፤ ሰውነቷም ዝሏል ለጠብ
የሚሆን ጉልበት የላትም፡፡ ከዚህም በላይ ውድቅት በመሆኑ ወጣቱ ምን
እንደሚያደርጋት አይታወቅም፡፡
ሰውነቷ እንደዛለ ጀርባዋን ሰጥታው እንደከፋት ወጥታ ጨለማ ውስጥ ገባች፡፡ እየሄደችም ከእንግዳ ተቀባዩ ጋር ልጣላ ይሆን?› ስትል ነገር ስታስብ ይበልጥ ኃይል ያላት የሚመስላት? አሁን እጅ ከሰጠች በኋላ
አሰበች፡፡ ግን ለምንድ ነው ከምታደርገው ይልቅ ማድረግ የምትፈልገው
ይበልጥ መናደዷ ገረማት፡፡ እንደ ንዴቷ ከሆነ ከእንግዳ ተቀባዩ ጋር ትጣላ ነበር፡፡ ተመልሳ ለመሄድ ፈለገች፡ ሆኖም ወደፊት መራመዷን ቀጠለች:: አዎን መሄዱ ነው የሚሻለው፡፡
ዳሩ ምንም መሄጃ የላትም፡፡ ከእንግዲህ የካትሪንን ቤት ማግኘት አትችልም፡፡ የአክስቷ ቤት ጠፍቶባታል፡ ሌሎች ዘመዶቿን አታምናቸውም ሰውነቷ ስለቆሸሽም ቤርጎ ማግኘት አልቻለችም፡
እስኪነጋ መዞር ትችላለች፡፡ አየሩ ጥሩ ነው፡፡ ዝናብ ስለሌለም ብዙም
አይበርድም፡፡ ያለማቋረጥ ከተራመደችም አይበርዳትም አሁን ያለችበት መንገድ ላይ ብዙ የትራፊክ መብራት ስላለ የምትሄድበትን መንገድ ማየት ትችላለች በየደቂቃው መኪና ይተላለፋል፡፡ ከየምሽት ክበቡ ሙዚቃና ሁካታ ይሰማታል፡፡ በየመንገዱ ሽክ ያሉ ሴቶችና በየፓርቲው ያመሹ ሱፍ ግጥም አድርገው የለበሱ ወንዶች በሾፌር በሚነዱ መኪኖች ሲሄዱ ታያለች፡፡ አለፍ እንዳለች ሶስት ብቸኛ ሴቶች አየች፣ አንዷ በር ላይ ሌላዋ ደግሞ ስልክ እንጨት ተደግፋ ቆማለች፣ ሶስተኛዋ መኪና ውስጥ ቁጭ ብላለች፡፡ በአንድ ወቅት እናቷ ኑሮ የጨለመባቸው ሴቶች ያሏት እነዚህን ሳይሆን አይቀርም፡
ድካም ተሰማት ጫማዋ ከቤት እንደወጣች ያደረገችው ነጠላ ጫማ
ነው: ያገኘችው ደጃፍ ላይ ቁጭ አለችና ጫማዋን አውልቃ እግሯን
አከከች።
ቀና ስትል ከመንገዱ ባሻገር ያለው ህንፃ ቅርፅ በመጠኑ ታያት፡፡ እየነጋ ይሆን? በጧት የሚከፈት ሻይ ቤት ታገኝ ይሆናል። ለቁርስ የምድር ጦር መምሪያው የምግብ ክፍል እስኪከፈት ትቆያለች፡፡ ምግብ ከበላች ረጅም ጊዜ በመቆጠሩ የአሳማ ስጋና እንቁላል ትዝ ሲላት በአፏ ምራቋ ሞላ፡፡
ድንገት ቁልቁል የሚያያት አመድ የመሰለ ፊት ድቅን አለባት በድንጋጤ ጮኸች፡፡ ሰውዬው ወጣት ነው፡ ታዲያስ ቆንጂት›› አላት፡
እመር ብላ ተነሳች፡፡ ሰካራም አትወድም፡፡ እነሱ ክብራቸውን የሸጡ ናቸው፡፡ ‹‹ሂድ ጥፋ ከዚህ!›› አለች ቆጣ ብላ፤ ድምጿ ግን ይንቀጠቀጣል፡ቀስ እያለ ተጠጋት ‹‹ታዲያ ሳሚኛ›› አላት፡፡
‹‹አላደርገውም!›› አለች በንዴት ከእሱ ለመሸሽ ወደኋላዋ ስትሄድ ጫማዋ ወለቀባት፡፡ ዞር ብላ ጫማዋን ፍለጋ ስታጎነብስ ወጣቱ አስካካና እጁን ጭኖቿ መሀል ሰዶ ጎነታተላት፡፡ ጫማዋን ይዛ በፍጥነት ቀጥ ብላ
ቆመችና ‹‹ሂድ ከአጠገቤ›› ብላ ጮኸች፡፡
እንደገና ሳቀባትና ‹‹ልክ ነሽ፤ ሴቶች እምቢ ሲሉኝ ደስ ይለኛል›› አለና
የጠጣውን አልኮል ሲተነፍስባት አቅለሸለሻት፡፡ አንቆ አፏን ግጥም አድርጎ
ሳማት፡፡
ሁኔታው ሁሉ የሚያስጠላ ነው፤ ሆዷ ታወከ፡፡ አጥብቆ ስለያዛት ለመታገል ቀርቶ ለመተንፈስ አቃታት፡፡ ለማምለጥ ሙከራ ብታደርግም ለሀጩን እያዝረበረበ ይስማታል፡፡ ከዚያም አንድ እጁን ወደ ጡቷ ሰደደና በእጁ ሲጨመድደው ላንቃዋ እስኪላቀቅ ጩኸቷን ለቀቀችው፡፡
‹‹ደህና፧ ልጎዳሽ አይደለም፧ አታምርሪ›› አላት፡፡ እሷ ግን ጩኸቷን ቀጠለች፡ ሰዎች ከየቦታው ብቅ ብቅ አሉ፡ ሰካራሙ ሰው መምጣቱን ሲያይ ጨለማው ውስጥ ገብቶ ተሰወረ፡ ማርጋሬትም ጩኸቷን አቁማ ለቅሶዋን
ተያያዘችው፡:
አንድ ፖሊስ ባትሪውን እያበራ መጣና ፊቷ ላይ አበራባት፡፡ ከተሰበሰቡት ሰዎች መሀል አንዲት ሴተኛ አዳሪ ‹‹እቺ ልጅ ሽሌ አይደለችም›› አለችው ፖሊሱን፡፡
ፖሊሱ ‹‹ስምሽ ማነው ልጅት?›› አላት
‹‹ማርጋሬት ኦክሰንፎርድ››
‹‹እመቤት ማርጋሬት ኦክሰንፎርድ ነሽ?›› ሲል ጠየቃት፡፡
ማርጋሬት ንፍጧን ወደ ውስጥ ሳበችና ራሷን ነቀነቀች በአዎንታ
‹‹ነግሬሃለሁ አይደል! ሸሌ አይደለችም›› አለችው ሴተኛ አዳሪዋ፡፡
‹‹ነይ እንሂድ የኔ እመቤት፣ አይዞሽ›› አላት በማጽናናት፡፡
ማርጋሬት በእጅጌዋ ፊቷን ጠርጋ ተነሳች፡:
ፖሊሱ ባትሪውን እያበራ አብረው ሄዱ፡በፍርሃት እየተርገፈገፈች ‹‹ሰውዬው እንዴት ያስፈራል!›› አለች፡፡
‹‹ሀዘኔታ የጎደለው ነው እሱ ምን ይፈረድበታል›› አለ ፖሊሱ ሳቅ እያለ፡፡ ‹‹ይህ ቦታ ከለንደን መንገዶች ሁሉ አደገኛው ነው፡፡ በዚህ ሰዓት
የምትጓዝ ሴት የምሽቱ እመቤት የሆነች ሴት ብቻ ናት፡››
ማርጋሬት ፖሊሱ ያለው ትክክል ነው አለች በሆዷ፡
‹‹ትኩስ ሻይ እንሰጥሽና ብርዱ ለቀቅ ያደርግሻል›› አላት ወደ ጣቢያው ገቡ፡፡ ከባንኮኒው ኋላ ሁለት ፖሊሶች ይታያሉ፡ አንዱ
ጎልማሳና ወደል ሲሆን ሌላው ደግሞ ወጣትና ከሲታ ነው፡፡ ክፍሉ ከጥግ
እስከ ጥግ በእንጨት ባንኮኒ ተገጥግጧል፡፡ ጣቢያው ውስጥ አንዲተ ሴት ትታያለች፡፡
‹‹እዚህ ቁጭ በይ›› አላት ፖሊሱ፡፡ማርጋሬት ተቀመጠች
👍28👎2
ከባንኮኒው ኋላ ላለው ሰውም ‹‹ሳጅን ይቺ ሴት እመቤት ማርጋሬት ኦክሰንፎርድ ናት፡፡
አንድ ሰካራም አንገላቷታል›› ሲል ነገረው
በዚህ ሁኔታ ምድር ጦር መምሪያ ምዝገባ ክፍል መሄድ አልታይሽ
አላት፡፡
ይሄ ሁሉ መከራ ከደረሰባት በኋላ መምሪያው አልቀበልሽም ቢላት
መቼም ልቧ ይሰበራል፡ ነገር ግን የት ሄዳ ነው የምትታጠበው? ሲነጋ
የአክስቷ ቤትም እንኳን ያሰጋል፡፡ አባቷ እዚያ ሊፈልጓት መጥተው
ይሆናል፡
ጫማና ንፁህ ልብስ ስለሌላት ያቀድኩት ሁሉ መና ሊሆን ነው ስትል
በምሬት አሰበች፡፡
መንገድ ላይ ያገኛት ፖሊስ ሻይ በማቅረቢያ ይዞላት መጣ፡ቀዝቃዛና ስኳር ያነሰው ቢሆንም ጠጣችው፡፡ ሻዩን እንደጨረሰች ትሄዳለች::
ሳልባጅ ልብስ ሄዳ ትገዛለች፡፡ ጥቂት ገንዘብ ቀርቷታል፡ ቀሚስ፣ ሰንደል
ጫማና ፓንት ትገዛበታለች፡፡ የህዝብ ገላ መታጠቢያ ቤት ሄዳ ትታጠብና
ልብሷን ለውጣ ለምዝገባ ዝግጁ ትሆናለች፡፡
ይህን በአዕምሮዋ ስታውጠነጥን ውጭ ጫጫታ ሰማች፡ የሆኑ
ወጣቶች በሩን በርግደው ገቡ፡፡ ወጣቶቹ አለባበሳቸው ያማረ ሲሆን አንድ ሰው እየጎተቱና እየገፈታተሩ ይዘው መጡ፡፡ አንደኛው ወጣት ከባንኮኒው
ጀርባ ባለው ሃምሳ አለቃ ላይ ይጮሃል፡፡
ሃምሳ አለቃውም ‹‹ዝም በል!›› አለ ቆጣ ብሎ ‹‹አሁን ያላችሁት ኳስ
ሜዳ አይደለም ይሄ ፖሊስ ጣቢያ ነው፡፡››
አሁንም መረበሻቸውን ስላላቆሙ ሀምሳ አለቃው ‹‹አደብ የማትገዙ
ከሆነ ሁልሽንም ሰብስቤ ወህኒ አጉርሻለሁ: አሁን አፋችሁን ዝጉ! አላቸው::
ወጣቶቹ የፖሊሱን ትዕዛዝ በማክበር ዝም አሉና የያዙትን ሰው ለቀቁት፡፡ ፖሊሱ ‹‹አንተ ምን እንደሆናችሁ ንገረኝ›› ሲል አንዱን ወጣት ጠየቀው፡፡
ወጣቱም ወዳመጡት ሰው እያመለከተ ‹‹ይሄ ሰውዬ እህቴን ምግብ ቤት ጋበዛትና የበሉበትን ሳይከፍል በጓሮ በር ሾልኮ ጠፋ›› አለ፡፡
አነጋገሩ የደህና ቤተሰብ የሚመስለውን ጎትተው ያመጡትን ሰው ማርጋሬት ስታየው የምታውቀው መስሏታል፡ ወጣቱ እንዳያውቃት ተመኘች፡፡
ሌላው ሱፍ የለበሰ ወጣት ‹‹ሄሪ ማርክስ ይባላል መታሰር አለበት››
አለ፡፡
ማርጋሬት ሄሪ ማርክስ እድሜው ሃያ አንድ ወይም ሃያ ሁለት ዓመት
ይሆናል ብላ ገመተች፡፡ መልከ መልካም ነው፡፡ ልብሶቹ የተጨማደዱ
ቢሆኑም አለባበሱ ያማረ ነው፡፡ ዙሪያውን በትዕቢት ቃኘና ‹‹እነዚህ ልጆች
ጠምብዘዋል›› አለ፡፡
አንደኛው ወጣት ‹‹እኛ ጠጥተን ሊሆን ይችላል፡፡ እሱ ግን ሌባ ነው፡፡
እኪሱ ውስጥ ምን እንዳገኘን ተመልከት›› አለና ባንኮኒው ላይ አንድ ነገር
ወረወረ።
‹‹እነዚህን የወርቅ እጅ አምባሮች ከጌታ ሲሞን ሞንክፎርድ ነው
የመነተፋቸው››
‹‹ደህና›› አለ ሃምሳ አለቃው የማይገባ ጥቅም በማጭበርበር ለማግኘት
በሚል ነው ማለት ነው የምትከሱት ማለትም የምግብ ቤት ክፍያውን
አልከፈለም፣ ዕቃ ሰርቋል በሚል፡፡ ሌላስ?››
አንደኛው ልጅ ‹‹ይሄ አይበቃም?›› አለው፡፡
ፖሊሱ ልጁ ላይ በእርሳስ እየጠቆመ ‹‹አንተ ልጅ የት እንዳለህ አስታውስ፡ የሀብታም ልጅ ልትሆን ትችላለህ፣ ነገር ግን ይህ ፖሊስ ጣቢያ ነው፣ በትህትና የማትናገር ከሆነ ሌሊቱን እስር ቤት ልታሳልፍ ትችላለህ›› አለው፡
ልጁ መልስ አልሰጠም፡፡
ሃምሳ አለቃው ወደ መጀመሪያ ተናገሪው ወጣት ፊቱን አዞረና
‹‹ስለክሱ ዝርዝሩን ልትነግረኝ ትችላለህ? የምግብ ቤቱን ስምና አድራሻ፣ የእህትህን ስምና አድራሻ፣ በተጨማሪ የወርቅ አምባሩ ባለቤት ስምና
አድራሻ፡፡››
‹‹አዎ ሁሉንም ልሰጥህ እችላለሁ›› አለና መረጃውን ሰጠው፡፡
‹‹ጥሩ አንተ እዚህ ቆይ›› አለው ሄሪ ማርክስን፤ ሌሎቹን ደግሞ ‹‹ወደ
ቤት መሄድ ትችላላችሁ›› አላቸው ወጣቶቹ ግራ ገባቸው፡፡ እንኳን ሊሄዱ አልተንቀሳቀሱም:
ሃምሳ አለቃውም ‹‹ሂዱ ጥፉ ከዚህ! ሁላችሁም!›› አላቸው፡፡
ወጣቶቹ እያልጎመጎሙ ተንቀሳቀሱ፡፡ አንደኛው ወጣት ‹‹ሌባ ይዘህ ጣቢያ ስትመጣ እንዴት እንደ ወንጀለኛ ትስተናገዳለህ!›› እያለ ወጥቶ ሄደ ሃምሳ አለቃው የተከሳሹን ወጣት ቃል ተቀበለ፡፡ ሄሪ ማርክስ ለትንሽ ጊዜ ቆመና በትዕግስት ማጣት ዞረ፡፡
በዚህ ጊዜ ማርጋሬትን
አያትና እንደ ፀሀይ የሚያበራ ፈገግታ አሳይቶ ጎኗ ቁጭ አለ፡፡ ‹‹እሺ ልጅት? በዚህ ምሽት
እዚህ ምን ታደርጊያለሽ?›› አላት፡፡
ማርጋሬት ድንግርግር አላት፡፡ ሄሪ ተለወጠባት፡፡ ያ ትዕቢቱና የጨዋ አነጋገሩ የለም ልክ ፖሊሱ በሚናገርበት ዓይነት የንግግር ቅላፄ ነው
የተናገራት፡፡
ልክ ሮጦ ማምለጥ እንደሚፈልግ ሰው የበሩን አቅጣጫ መልከት
አደረገና ድምጹን አጥፍቶ በዓይነ ቁራኛ ወደሚከታተለውና እስካሁን ምንም ወዳልተናገረው ወጣት ፖሊስ ተመለከተ፡ የመጥፋት ሃሳቡ እንደማያዋጣው ሲረዳ ተወው፡፡ ወደ ማርጋሬት ዞረና ‹‹አይንሽን ማነው እንዲህ ያደረገሽ አባትሽ ናቸው ?" አላት።
‹‹ጨለማው ውስጥ መንገዱ ጠፋኝና ከፖስታ ማከማቻ ሳጥን ጋር ተጋጨሁ።
አሁን መደነቅ የእሱ ተራ ሆነ፡፡ እንደ ሰርቶ አዳሪ ሴት አድርጎ ነው የገመታት፡፡ የአነጋገር ቅላፄዋን ሲሰማ እንደተሳሳተ አወቀ፡፡ ከዚያም በጨዋ ሰዎች የአነጋገር ቅላፄ ‹‹ምን አይነት ክፉ አጋጣሚ ነው›› አላት።
ማርጋሬት ተገረመች፡፡ የቱ ነው የእሱ ትክክለኛ ባህሪው? አልኮል ጠጥቷል ፀጉሩ በሚገባ ተከርክሟል፡፡ ጥሩ ልብስ ለብሷል፡፡ ያደረገው ጌጣጌጥ ሌላ ነው፡፡ የሸሚዙ ቁልፎች አልማዝ ሲሆኑ ከዚሁ ጋር የሚሄድ የወርቅ አምባር አድርጓል: ከአዞ ቆዳ የተሰራ ማሰሪያ ያለው የወርቅ ሰዓት፣ በግራ እጁ ጣት የወርቅ ቀለበት ሰክቷል ጥፍሮቹም ንፁህ ናቸው::
ድምጿን ዝቅ አድርጋ ‹‹ከምግብ ቤቱ እውነት ሳትከፍል ወጥተሃል?›› ስትል ጠየቀችው።
አየት አደረጋትና ‹‹በእርግጥ አዎ›› አላት፡፡
‹‹ለምን?››
‹‹ምክንያቱም ሬቤካ ስለፈረሶቿ ስትናገር ከአንድ ደቂቃ በላይ የምሰማት
ከሆነ ጉሮሮዋን ለማነቅ የሚታገለኝን ኃይል መቋቋም ስላልቻልኩ››
ማርጋሬት በሳቅ ተንከተከተች፡፡ ሬቤካን ታውቃታለች፡፡ ግዙፍና
አስቀያሚ ናት፡ አባቷ ጄነራል ናቸው፡ የአባቷን ጯሂና
የወታደር ድምፅ ነው
የያዘችው፡፡
‹‹ይገባኛል›› አለች፡፡ ለመልከ መልካሙ ለሚስተር ማርክስ ተስማሚ
የግብዣ ጓደኛ ልትሆነው እንደማትችል ገመተች ማርጋሬት።
ኮንስታብል ስቲቭ ባዶውን የሻይ ሲኒ አነሳና ‹‹አሁን ይሻላል እመቤት ማርጋሬት?›› አላት፡፡
ፖሊሱ እመቤት ብሎ በማዕረግ ስሟን ሲጠራት በዓይኗ ቂጥ ሄሪ ማርክስ ምን ስሜት ሊሰማው እንደሚችል አየችና ‹‹አሁን ይሻላል አመሰግናለሁ›› አለች፡፡
ለትንሽ ጊዜ ከሄሪ ጋር ስታወራ የደረሰባትን ችግር ረስታ ነበር፡፡ አሁን
ግን ማድረግ የሚገባትን ነገር አስታወሰችና ‹‹ላደርጋችሁልኝ ነገር አመሰግናለሁ›› በማለት ቀጠለች ‹‹አሁን አንድ የምሰራው ነገር ስላለኝ ልሄድ ነው››
‹የሚያስቸኩልሽ ነገር የለም›› አለ ኮንስታብሉ ‹‹አባትሽ ሊወስዱሽ
እየመጡ ነው፡፡››.....
✨ይቀጥላል✨
አንድ ሰካራም አንገላቷታል›› ሲል ነገረው
በዚህ ሁኔታ ምድር ጦር መምሪያ ምዝገባ ክፍል መሄድ አልታይሽ
አላት፡፡
ይሄ ሁሉ መከራ ከደረሰባት በኋላ መምሪያው አልቀበልሽም ቢላት
መቼም ልቧ ይሰበራል፡ ነገር ግን የት ሄዳ ነው የምትታጠበው? ሲነጋ
የአክስቷ ቤትም እንኳን ያሰጋል፡፡ አባቷ እዚያ ሊፈልጓት መጥተው
ይሆናል፡
ጫማና ንፁህ ልብስ ስለሌላት ያቀድኩት ሁሉ መና ሊሆን ነው ስትል
በምሬት አሰበች፡፡
መንገድ ላይ ያገኛት ፖሊስ ሻይ በማቅረቢያ ይዞላት መጣ፡ቀዝቃዛና ስኳር ያነሰው ቢሆንም ጠጣችው፡፡ ሻዩን እንደጨረሰች ትሄዳለች::
ሳልባጅ ልብስ ሄዳ ትገዛለች፡፡ ጥቂት ገንዘብ ቀርቷታል፡ ቀሚስ፣ ሰንደል
ጫማና ፓንት ትገዛበታለች፡፡ የህዝብ ገላ መታጠቢያ ቤት ሄዳ ትታጠብና
ልብሷን ለውጣ ለምዝገባ ዝግጁ ትሆናለች፡፡
ይህን በአዕምሮዋ ስታውጠነጥን ውጭ ጫጫታ ሰማች፡ የሆኑ
ወጣቶች በሩን በርግደው ገቡ፡፡ ወጣቶቹ አለባበሳቸው ያማረ ሲሆን አንድ ሰው እየጎተቱና እየገፈታተሩ ይዘው መጡ፡፡ አንደኛው ወጣት ከባንኮኒው
ጀርባ ባለው ሃምሳ አለቃ ላይ ይጮሃል፡፡
ሃምሳ አለቃውም ‹‹ዝም በል!›› አለ ቆጣ ብሎ ‹‹አሁን ያላችሁት ኳስ
ሜዳ አይደለም ይሄ ፖሊስ ጣቢያ ነው፡፡››
አሁንም መረበሻቸውን ስላላቆሙ ሀምሳ አለቃው ‹‹አደብ የማትገዙ
ከሆነ ሁልሽንም ሰብስቤ ወህኒ አጉርሻለሁ: አሁን አፋችሁን ዝጉ! አላቸው::
ወጣቶቹ የፖሊሱን ትዕዛዝ በማክበር ዝም አሉና የያዙትን ሰው ለቀቁት፡፡ ፖሊሱ ‹‹አንተ ምን እንደሆናችሁ ንገረኝ›› ሲል አንዱን ወጣት ጠየቀው፡፡
ወጣቱም ወዳመጡት ሰው እያመለከተ ‹‹ይሄ ሰውዬ እህቴን ምግብ ቤት ጋበዛትና የበሉበትን ሳይከፍል በጓሮ በር ሾልኮ ጠፋ›› አለ፡፡
አነጋገሩ የደህና ቤተሰብ የሚመስለውን ጎትተው ያመጡትን ሰው ማርጋሬት ስታየው የምታውቀው መስሏታል፡ ወጣቱ እንዳያውቃት ተመኘች፡፡
ሌላው ሱፍ የለበሰ ወጣት ‹‹ሄሪ ማርክስ ይባላል መታሰር አለበት››
አለ፡፡
ማርጋሬት ሄሪ ማርክስ እድሜው ሃያ አንድ ወይም ሃያ ሁለት ዓመት
ይሆናል ብላ ገመተች፡፡ መልከ መልካም ነው፡፡ ልብሶቹ የተጨማደዱ
ቢሆኑም አለባበሱ ያማረ ነው፡፡ ዙሪያውን በትዕቢት ቃኘና ‹‹እነዚህ ልጆች
ጠምብዘዋል›› አለ፡፡
አንደኛው ወጣት ‹‹እኛ ጠጥተን ሊሆን ይችላል፡፡ እሱ ግን ሌባ ነው፡፡
እኪሱ ውስጥ ምን እንዳገኘን ተመልከት›› አለና ባንኮኒው ላይ አንድ ነገር
ወረወረ።
‹‹እነዚህን የወርቅ እጅ አምባሮች ከጌታ ሲሞን ሞንክፎርድ ነው
የመነተፋቸው››
‹‹ደህና›› አለ ሃምሳ አለቃው የማይገባ ጥቅም በማጭበርበር ለማግኘት
በሚል ነው ማለት ነው የምትከሱት ማለትም የምግብ ቤት ክፍያውን
አልከፈለም፣ ዕቃ ሰርቋል በሚል፡፡ ሌላስ?››
አንደኛው ልጅ ‹‹ይሄ አይበቃም?›› አለው፡፡
ፖሊሱ ልጁ ላይ በእርሳስ እየጠቆመ ‹‹አንተ ልጅ የት እንዳለህ አስታውስ፡ የሀብታም ልጅ ልትሆን ትችላለህ፣ ነገር ግን ይህ ፖሊስ ጣቢያ ነው፣ በትህትና የማትናገር ከሆነ ሌሊቱን እስር ቤት ልታሳልፍ ትችላለህ›› አለው፡
ልጁ መልስ አልሰጠም፡፡
ሃምሳ አለቃው ወደ መጀመሪያ ተናገሪው ወጣት ፊቱን አዞረና
‹‹ስለክሱ ዝርዝሩን ልትነግረኝ ትችላለህ? የምግብ ቤቱን ስምና አድራሻ፣ የእህትህን ስምና አድራሻ፣ በተጨማሪ የወርቅ አምባሩ ባለቤት ስምና
አድራሻ፡፡››
‹‹አዎ ሁሉንም ልሰጥህ እችላለሁ›› አለና መረጃውን ሰጠው፡፡
‹‹ጥሩ አንተ እዚህ ቆይ›› አለው ሄሪ ማርክስን፤ ሌሎቹን ደግሞ ‹‹ወደ
ቤት መሄድ ትችላላችሁ›› አላቸው ወጣቶቹ ግራ ገባቸው፡፡ እንኳን ሊሄዱ አልተንቀሳቀሱም:
ሃምሳ አለቃውም ‹‹ሂዱ ጥፉ ከዚህ! ሁላችሁም!›› አላቸው፡፡
ወጣቶቹ እያልጎመጎሙ ተንቀሳቀሱ፡፡ አንደኛው ወጣት ‹‹ሌባ ይዘህ ጣቢያ ስትመጣ እንዴት እንደ ወንጀለኛ ትስተናገዳለህ!›› እያለ ወጥቶ ሄደ ሃምሳ አለቃው የተከሳሹን ወጣት ቃል ተቀበለ፡፡ ሄሪ ማርክስ ለትንሽ ጊዜ ቆመና በትዕግስት ማጣት ዞረ፡፡
በዚህ ጊዜ ማርጋሬትን
አያትና እንደ ፀሀይ የሚያበራ ፈገግታ አሳይቶ ጎኗ ቁጭ አለ፡፡ ‹‹እሺ ልጅት? በዚህ ምሽት
እዚህ ምን ታደርጊያለሽ?›› አላት፡፡
ማርጋሬት ድንግርግር አላት፡፡ ሄሪ ተለወጠባት፡፡ ያ ትዕቢቱና የጨዋ አነጋገሩ የለም ልክ ፖሊሱ በሚናገርበት ዓይነት የንግግር ቅላፄ ነው
የተናገራት፡፡
ልክ ሮጦ ማምለጥ እንደሚፈልግ ሰው የበሩን አቅጣጫ መልከት
አደረገና ድምጹን አጥፍቶ በዓይነ ቁራኛ ወደሚከታተለውና እስካሁን ምንም ወዳልተናገረው ወጣት ፖሊስ ተመለከተ፡ የመጥፋት ሃሳቡ እንደማያዋጣው ሲረዳ ተወው፡፡ ወደ ማርጋሬት ዞረና ‹‹አይንሽን ማነው እንዲህ ያደረገሽ አባትሽ ናቸው ?" አላት።
‹‹ጨለማው ውስጥ መንገዱ ጠፋኝና ከፖስታ ማከማቻ ሳጥን ጋር ተጋጨሁ።
አሁን መደነቅ የእሱ ተራ ሆነ፡፡ እንደ ሰርቶ አዳሪ ሴት አድርጎ ነው የገመታት፡፡ የአነጋገር ቅላፄዋን ሲሰማ እንደተሳሳተ አወቀ፡፡ ከዚያም በጨዋ ሰዎች የአነጋገር ቅላፄ ‹‹ምን አይነት ክፉ አጋጣሚ ነው›› አላት።
ማርጋሬት ተገረመች፡፡ የቱ ነው የእሱ ትክክለኛ ባህሪው? አልኮል ጠጥቷል ፀጉሩ በሚገባ ተከርክሟል፡፡ ጥሩ ልብስ ለብሷል፡፡ ያደረገው ጌጣጌጥ ሌላ ነው፡፡ የሸሚዙ ቁልፎች አልማዝ ሲሆኑ ከዚሁ ጋር የሚሄድ የወርቅ አምባር አድርጓል: ከአዞ ቆዳ የተሰራ ማሰሪያ ያለው የወርቅ ሰዓት፣ በግራ እጁ ጣት የወርቅ ቀለበት ሰክቷል ጥፍሮቹም ንፁህ ናቸው::
ድምጿን ዝቅ አድርጋ ‹‹ከምግብ ቤቱ እውነት ሳትከፍል ወጥተሃል?›› ስትል ጠየቀችው።
አየት አደረጋትና ‹‹በእርግጥ አዎ›› አላት፡፡
‹‹ለምን?››
‹‹ምክንያቱም ሬቤካ ስለፈረሶቿ ስትናገር ከአንድ ደቂቃ በላይ የምሰማት
ከሆነ ጉሮሮዋን ለማነቅ የሚታገለኝን ኃይል መቋቋም ስላልቻልኩ››
ማርጋሬት በሳቅ ተንከተከተች፡፡ ሬቤካን ታውቃታለች፡፡ ግዙፍና
አስቀያሚ ናት፡ አባቷ ጄነራል ናቸው፡ የአባቷን ጯሂና
የወታደር ድምፅ ነው
የያዘችው፡፡
‹‹ይገባኛል›› አለች፡፡ ለመልከ መልካሙ ለሚስተር ማርክስ ተስማሚ
የግብዣ ጓደኛ ልትሆነው እንደማትችል ገመተች ማርጋሬት።
ኮንስታብል ስቲቭ ባዶውን የሻይ ሲኒ አነሳና ‹‹አሁን ይሻላል እመቤት ማርጋሬት?›› አላት፡፡
ፖሊሱ እመቤት ብሎ በማዕረግ ስሟን ሲጠራት በዓይኗ ቂጥ ሄሪ ማርክስ ምን ስሜት ሊሰማው እንደሚችል አየችና ‹‹አሁን ይሻላል አመሰግናለሁ›› አለች፡፡
ለትንሽ ጊዜ ከሄሪ ጋር ስታወራ የደረሰባትን ችግር ረስታ ነበር፡፡ አሁን
ግን ማድረግ የሚገባትን ነገር አስታወሰችና ‹‹ላደርጋችሁልኝ ነገር አመሰግናለሁ›› በማለት ቀጠለች ‹‹አሁን አንድ የምሰራው ነገር ስላለኝ ልሄድ ነው››
‹የሚያስቸኩልሽ ነገር የለም›› አለ ኮንስታብሉ ‹‹አባትሽ ሊወስዱሽ
እየመጡ ነው፡፡››.....
✨ይቀጥላል✨
👍23👎2
🗻የጠንቋዩ ዋሻ🗻
🙈ክፍል 14🙈
💔💔💔🗾💔💔💔
ጠንቋዩ አቢያራ በዋሻው ውስጥ አስተዳድራቸዋለው ብሎ የሚያስባቸውንና እንደባሪያው የሚያዛቸውን አገልጋዮቹን ዛሬ በተለየ መልኩ ሰብስቧቸዋል ፣ ሁሉም የመሰብሰባቸው ምክንያት ስላልተገለፀላቸው እርስ በእርስ ከመተያየት በቀር ምንም መተንፈስ አልቻሉም አቢያራ ዙፋኔ ብሎ ከሚጠራው ትልቅ መቀመጫላይ ጥቁሩን አስፈሪ አልባሳቱን እንደለበሰ ቀያይ ዛጎሎች በእጁ ይዞ እያወዛወዘ አጎንብሶ በቀስታ የማይገቡ ቃላቶችን እያወጣ ነው ፣የአቢያራ ሴቶች እንዳቀረቀሩ ናቸው ፣ አልፎ አልፎ ኤዛ ብቻ ባልተለመደ ጭንቀት ተወጥራ በጨረፍታ ወደመሳይ አየት የምታደርገው ፣የሆነ ነገር ሸቷታል አቢያራ አንዳች ነገር ለማድረግ እስካላሰበ ድረስ በዚ መልኩ አይሰበስባቸውም ወይ በሷ ላይ ወይ በመሳይ ላይ አንዳች ጉዳት ሊደርስባቸው እንደው ተሰምቷታል ።።
ኤሊያታ እንዳቀረቀረች ከፊትለፊቷ ስለምትሰማው የአቢያራ ሹክሹክታ አንድ ነገር ለመረዳት ጥረት እያደረገች ነው ፣ ኤፍራም ግራ እንደገባት ነው ያለችው አድማስ አቢያራ የሚያዘውን ሁሉ ለመፈፀም ተዘጋጅቶ እየጠበቀ ነው ፣ መሳይ የአቢያራን አንገት የሚቀነጥስበት አንድ ስለት በድንገት እጁላይ እንዲያርፍ ተመኘ አነመስፍን ምን ያጠፋነው ነገር ይኖር ይሆን ብለው በራሳቸው ውስጥ በጨንቀት ጠፍተዋል ። ቤቱ እንዲ በፀጥታ ሲታመስ ቆይቶ ፣ ድንገት አቢያራ ብድግ ብሎ ሲቆም የሁሉም ልብ ቀጥ ያለ መሰለ ።አቢያራ ጥቂት ሲንጎራደድ ቆይቶ በአስፈሪ እና የተሰበረ በሚመስል ድምፅ መናገር ጀመረ "
"እእእእ ዛሬ እዚ የሰበሰብኳቹ አባቴ አንድ ነገር እንዳደርግ ስላዘዘኝ ነው እኔን በእናንተ ላይ የሾመኝ አባቴ የኔ ጌታ ከልጆቼ ውስጥ አንዷን መስዋት እንዳደርግ አዞኛል እንደምን እንቢ ማለት ይቻለኛል ፣በርግጥ ልቤ አዝኗል ግን አባቴ የኔንም ሕይወት ቢጠይቀኝ እሰጠዋለው ልጆቼ ለአባታቹ ጥያቄ መቼስ በደስታ መላሾች ናቹ እኔም ልክ እንደዛ ነው ያሳደኳቹ እናም አንድ ነገር ያጎደለች ልጅ አለች ከናንተ መካከል ለዚህም ነው አባቴ ወደሱ የጠራት "ብሎ አቢያራ ፀጥ ሲል
መሳይ በጥላቻና በፍራቻ ቀና ብሎ ተመለከተው ፣ይሄ ጠንቋይ ሴጣንነቱ ይበልጥ ጨምሯል ማለት ነው ሰውን እያጭበረበረ የደም ጥማቱን እየተወጣነው ፣በቃ ኤዛን ሊያጠፋት ነው ስለኔና ስለሷ አውቋል ማለት ነው ብሎ በማሰብ ሰውነቱ ተንቀጠቀጠ ።
አድማስ ኤዛን ዞር ብሎ አይቶ አቀረቀረ ኤዛ አድማስ ሲያያት ይሄ ድግስ ለሷ እንደሆነ በማሰብ በፍርሃት አድማስ በቀኝ እጁ የያዛትን የተሸፈነች ስለት ተመለከተች ፣ ኤልያታ ለጓደኛዋ በማዘን ዞራ አየቻት እናም በአንድ አይኗ እንባዋ ኮለል አለች እህታማችነታቸው ማብቂያው ደረሰ ልጅነታቸው የዋሻው ውስጥ የፀጥታ ኑሯቸው ታወሳት ግንአቢያራ ካለ አለ ነው በቃ ፣እነ መስፍን ጉዳዩ እነሱን ስለማይመለከት በግልግል መንፈስ ተንፍስ አሉ ፣ እነሱም የአቢያራ ተጠቂ የምትሆነው ኤዛ እንደሆነችና ለዚሁሉ ችግር የዳረጋት ደሞ ጓደኛቸው መሳይ እንደሆነ ተሰምቷቸዋል ። አቢያራ ከጎነ በጣም ቀረብ ብሎ ወደቆመው አድማስ እያየ ይበልጥ እንዲቀርበው ምልክት ሰጠው ። አድማስ ስለቱን እየነካካ ወደ አቢያራ ተጠጋ አቢያራ ለአድማስ በሹክሹክታ ተናገረ በዚ ጊዜ አድማስ ግራ በመጋባትና በድንጋጤ አቢያራ ላይ አፈጠጠ ፣አቢያራ መልህክቱን እንደዘበት ለአድማስ ከነገረ በዋላ ወደ ኤሊያታ አፈጠጠ እናም እረጃጅም ጥፍር አማ ጣቶቹን ወደ ኤልያታ ቀስሮ "የኔ ልጅ አንቺ የጌታዬ ምርጫ ነሽ "ብሎ በሚያስፈራ ድምፁ ኤልያታን እንድትቀርበው ጠራት ። እዛ የነበሩት ሁሉ ግራ በመጋባት አንዴ ኤልያታን አንዴ አቢያራን ተመለከቱ ኤልያታም አልገባትም ነገር ግን ወደሱ መንቀሳቀስ ስትጀምር አድማስ የሚያፈቅራትን ሴት በገዛ እጁ እንዲሰዋት በመታዘዙ ዘገነነውና አይደረግም ብሎ ሳያስበው ጮኽ ፣ በዚ ድምፁ ጠንቋዩ እራሱ ሳይደነግጥ አልቀረም ፣ መሳይ የአድማስን ቁጣ ሲያይ ደስ አለው በዚ አጋጣሚ አንድ ነገር ለመፍጠር እራሱን አዘጋጀ ........
✍ ሙና መሀመድ
ይቀጥላል
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
🙈ክፍል 14🙈
💔💔💔🗾💔💔💔
ጠንቋዩ አቢያራ በዋሻው ውስጥ አስተዳድራቸዋለው ብሎ የሚያስባቸውንና እንደባሪያው የሚያዛቸውን አገልጋዮቹን ዛሬ በተለየ መልኩ ሰብስቧቸዋል ፣ ሁሉም የመሰብሰባቸው ምክንያት ስላልተገለፀላቸው እርስ በእርስ ከመተያየት በቀር ምንም መተንፈስ አልቻሉም አቢያራ ዙፋኔ ብሎ ከሚጠራው ትልቅ መቀመጫላይ ጥቁሩን አስፈሪ አልባሳቱን እንደለበሰ ቀያይ ዛጎሎች በእጁ ይዞ እያወዛወዘ አጎንብሶ በቀስታ የማይገቡ ቃላቶችን እያወጣ ነው ፣የአቢያራ ሴቶች እንዳቀረቀሩ ናቸው ፣ አልፎ አልፎ ኤዛ ብቻ ባልተለመደ ጭንቀት ተወጥራ በጨረፍታ ወደመሳይ አየት የምታደርገው ፣የሆነ ነገር ሸቷታል አቢያራ አንዳች ነገር ለማድረግ እስካላሰበ ድረስ በዚ መልኩ አይሰበስባቸውም ወይ በሷ ላይ ወይ በመሳይ ላይ አንዳች ጉዳት ሊደርስባቸው እንደው ተሰምቷታል ።።
ኤሊያታ እንዳቀረቀረች ከፊትለፊቷ ስለምትሰማው የአቢያራ ሹክሹክታ አንድ ነገር ለመረዳት ጥረት እያደረገች ነው ፣ ኤፍራም ግራ እንደገባት ነው ያለችው አድማስ አቢያራ የሚያዘውን ሁሉ ለመፈፀም ተዘጋጅቶ እየጠበቀ ነው ፣ መሳይ የአቢያራን አንገት የሚቀነጥስበት አንድ ስለት በድንገት እጁላይ እንዲያርፍ ተመኘ አነመስፍን ምን ያጠፋነው ነገር ይኖር ይሆን ብለው በራሳቸው ውስጥ በጨንቀት ጠፍተዋል ። ቤቱ እንዲ በፀጥታ ሲታመስ ቆይቶ ፣ ድንገት አቢያራ ብድግ ብሎ ሲቆም የሁሉም ልብ ቀጥ ያለ መሰለ ።አቢያራ ጥቂት ሲንጎራደድ ቆይቶ በአስፈሪ እና የተሰበረ በሚመስል ድምፅ መናገር ጀመረ "
"እእእእ ዛሬ እዚ የሰበሰብኳቹ አባቴ አንድ ነገር እንዳደርግ ስላዘዘኝ ነው እኔን በእናንተ ላይ የሾመኝ አባቴ የኔ ጌታ ከልጆቼ ውስጥ አንዷን መስዋት እንዳደርግ አዞኛል እንደምን እንቢ ማለት ይቻለኛል ፣በርግጥ ልቤ አዝኗል ግን አባቴ የኔንም ሕይወት ቢጠይቀኝ እሰጠዋለው ልጆቼ ለአባታቹ ጥያቄ መቼስ በደስታ መላሾች ናቹ እኔም ልክ እንደዛ ነው ያሳደኳቹ እናም አንድ ነገር ያጎደለች ልጅ አለች ከናንተ መካከል ለዚህም ነው አባቴ ወደሱ የጠራት "ብሎ አቢያራ ፀጥ ሲል
መሳይ በጥላቻና በፍራቻ ቀና ብሎ ተመለከተው ፣ይሄ ጠንቋይ ሴጣንነቱ ይበልጥ ጨምሯል ማለት ነው ሰውን እያጭበረበረ የደም ጥማቱን እየተወጣነው ፣በቃ ኤዛን ሊያጠፋት ነው ስለኔና ስለሷ አውቋል ማለት ነው ብሎ በማሰብ ሰውነቱ ተንቀጠቀጠ ።
አድማስ ኤዛን ዞር ብሎ አይቶ አቀረቀረ ኤዛ አድማስ ሲያያት ይሄ ድግስ ለሷ እንደሆነ በማሰብ በፍርሃት አድማስ በቀኝ እጁ የያዛትን የተሸፈነች ስለት ተመለከተች ፣ ኤልያታ ለጓደኛዋ በማዘን ዞራ አየቻት እናም በአንድ አይኗ እንባዋ ኮለል አለች እህታማችነታቸው ማብቂያው ደረሰ ልጅነታቸው የዋሻው ውስጥ የፀጥታ ኑሯቸው ታወሳት ግንአቢያራ ካለ አለ ነው በቃ ፣እነ መስፍን ጉዳዩ እነሱን ስለማይመለከት በግልግል መንፈስ ተንፍስ አሉ ፣ እነሱም የአቢያራ ተጠቂ የምትሆነው ኤዛ እንደሆነችና ለዚሁሉ ችግር የዳረጋት ደሞ ጓደኛቸው መሳይ እንደሆነ ተሰምቷቸዋል ። አቢያራ ከጎነ በጣም ቀረብ ብሎ ወደቆመው አድማስ እያየ ይበልጥ እንዲቀርበው ምልክት ሰጠው ። አድማስ ስለቱን እየነካካ ወደ አቢያራ ተጠጋ አቢያራ ለአድማስ በሹክሹክታ ተናገረ በዚ ጊዜ አድማስ ግራ በመጋባትና በድንጋጤ አቢያራ ላይ አፈጠጠ ፣አቢያራ መልህክቱን እንደዘበት ለአድማስ ከነገረ በዋላ ወደ ኤሊያታ አፈጠጠ እናም እረጃጅም ጥፍር አማ ጣቶቹን ወደ ኤልያታ ቀስሮ "የኔ ልጅ አንቺ የጌታዬ ምርጫ ነሽ "ብሎ በሚያስፈራ ድምፁ ኤልያታን እንድትቀርበው ጠራት ። እዛ የነበሩት ሁሉ ግራ በመጋባት አንዴ ኤልያታን አንዴ አቢያራን ተመለከቱ ኤልያታም አልገባትም ነገር ግን ወደሱ መንቀሳቀስ ስትጀምር አድማስ የሚያፈቅራትን ሴት በገዛ እጁ እንዲሰዋት በመታዘዙ ዘገነነውና አይደረግም ብሎ ሳያስበው ጮኽ ፣ በዚ ድምፁ ጠንቋዩ እራሱ ሳይደነግጥ አልቀረም ፣ መሳይ የአድማስን ቁጣ ሲያይ ደስ አለው በዚ አጋጣሚ አንድ ነገር ለመፍጠር እራሱን አዘጋጀ ........
✍ ሙና መሀመድ
ይቀጥላል
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍24😱2
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...የነበሩበት ክፍል መዝጊያው ቤቱን ሊያፈርስ የሚችል በመሰለ ' እንደ ነጎድጎድ
በሚጮህ ድምፅ ተንኳኳ ወንጀለኛን አስሰሙ እንዲያመጡ ሕጋዊ ትእዛዝ
የያዙ የሕግ አስከባሪዎች እንኳን ከዚህ የበለጠ አስደንጋጭ ድምፅ አሰሙ ተብለው አያውቁም " ሪቻርድ ሔር ፊቱ ባንድ ጊዜ ዐመድ መሰለ » ዐይኖቹ ተጎለጎሉ ስሱ የራሱ ጸጉሩ ሽቅብ ቆመ የሥራ ካፖርቱን እየተርበተበተ አጥልቆ ባርኔጣውን ደፍቶ የውሸት ሪዙን አጥልቆ የሚገባበት ቁም ሳጥን ወይም የሚሾልክበት ቀዳዳ ለመፈለግ የክፍሉን ዙሪያ በዐይኑ ቃኘና ምንም ሲያጣ ወደ ሳሎኑ እሳት ሔደ።
አንድ እግሩን ከመከላከያው ብረት ላይ አሳረፈ እሳቱን እንዴት ሊያልፈው እንደሚችል ምንም ሳያስብ በጢስ መውጫው አድርጎ ሽቅብ ለመውጣት ፈለገ ከሚደበደበው በር አንድ የተቆጣ ድምፅ በቁልፉ ቀዳዳ ሲንረጨረጨር ሚስተር ካርላይል ረጋ ብሎ ትከሻውን ይዞ ወዶ ኋላ ሳበው "
ሪቻርድ ወንድ ወንድ ሽተት ይህን ፍራትህን ወዲያ ጣል "ከኔ ቤት ሆነህ ምንም አንደማይመጣብህ አልነግርኩህም ? አለው ሚስተር ካርላይል »
እኔ እኮ የለንደኑ ፖሊስ መኮንን ወታዶርች ጨምሮ መጥቶ አስከብቦኝ እንደ ሆነ ብዬ ነው።
እንዲያው ዝም ብለህ ነው " በል አሁን ዐርፈህ ተቀመጥ ኮርኒሊያ ናት " እሷ.. ደግም አንተን ከክፉ ለመጠበቅ የኔን ያህል ነው የምታስብልህ"
"ናት እንዴ ? አለ ከጫንቃው ከባድ ሽክም እንደ ወረደለት የቀለለው ሪቻርድ ግን በውጭ ልትመልሳት አትችልም ? አለው ጥርሶቹ አሁንም እየተንቀጫቀጩ
"እሷ ለመግባት ከወሰነች እኔ ልመልሳት አልችልም አንተማ ከወትሮ ታቃት የለም አንዴ ? እስከ ዛፌ ምንም አልተለወጠችም ያው ናት - -
ድርቅናዋ ከተነሣባት እሱ በውስጥ እሷ በውጭ ሆኖ በሩ እንደ ተዘጋ ማነጋገር
ዋጋ እንደሌለው ገባው " ስለዚህ ሚስተር ካርላይል በሩን ቀስ አድርጎ በጠባቡ
ከፍቶ ራሱ ወጣና መልሶ ዘጋው " በዚያ ቁመቷ ቁጣ ጨምራበት ወጋግራ መስላ
ቁማ አግኛት
,
ሚስ ካርላይል አጥሚት እንዲመጣላት አዝዛ ጉንፋኗን ይዛ ወደ መኝታ
ቤቷ ሔዳ ነበር " ወዲያውኑ ከራሷ በመጀመር የሌሊት ልብሷን መልበስ ቀጠለች የቀን ቆቧን አወለቀች
የሌሊቱን አጠለቀች " ይህ አስራሚ ቅርጽና መጠን…, ያለው ቆብ ቀደም ሲል ተገልጿል ቀጠለችና ስለ ራስ መጠምጠሚያዋ አሰበች " ሦስት ሜትር በሦስት ሜትር የሆነ ጨርቅ አመጣችና እንደ ምንም ብላ በሙሉ ሸፈነችው
የጨርቁ ዐይነት ለመጠምጠም አስቸጋሪ ስለነበር ስትጠመጥም ሲተረተርባት ስታውል እየተፈታ ሲሾልክባት ሥራው ብዙ ጊዜ ፈጀባት " የዚህ ሁሉ ልፋቷ ውጤት ግን በጣም የሚያስደንቅ ሆነ " ሥዕል ተነሥቶ በእንግሊዝ ቤተ መዘክር ቢቀመጥ የሚያሰኝ ነበር " ከጭንቅላቷ ላይ እንደ ፒራሚድ ቆመ " ጥምጥሟ ሁለት ጫፎች በግንባሯ ተንዘልዝለዋል "
ሚስ ካርላይል ከፎቅ ሆና ሻሿን ስትከብስ ፡ ስታፈርስ ስትቋጥር ስታሳምር
ወንድሟን ትታው ከመጣችበት ክፍል የንግግር ድምፅ ሰማች " በሁሉ ነገር ንቁ ብትሆንም ፡ በተለይ የመስማት ተሰጥኦ ነበራት " በመጀመሪያ ወንድሟ የሚያነብ
መሰላት ። ነገር ግን ወዲያው ሐሳቧን ለወጠች “ ማነው አብሮት ያለው ? አለች አጠገቧ መልስ ሰጭ ያለ ይመስል ድምጿን ከፍ አድርጋ ።
የራስ ጥምጥሟን አስተካክላ አበቃችና መጥሪያውን ስትደውለው ጆይስ ገባች
“ ከጌታሽ ጋር ማን አለ ?
" ማንም የለም እሜቴ ”
- መኖርማ አለ ሲነጋገርኮ እየሰማሁ ነው "
“ ኧረ እኔስ ማንም ያለ አልመሰለኝም " ደግሞ ግድግዳዎቹ በጣም ጥብቅ
ሆኑ ከሳሎን የተነገረ ነገር ከታችኛው ቤት እዚህ ድረስ መስማቱ ያስቸግራል ”
“እንማዲህ ያንቼ ዕውቀት እዚህ ድረስ ነው ከዚያ ክፍል ንግግር ካለ ቀጥታ
ድምፅ" አዚህ ይሰማል እኔ ከልምድ ዐውቀዋለሁ " ይልቁንስ ሒጅና ማን እንደ
ሆነ አይተሽ ነይ "
ሚስ ካርላይል'ጆይስን ልካ እሷ የቀን ልብሷን በሌሊት ልብስ የመተካት ሥራ
ዋን ቀጠለች » ከቀሚሷ ቀጥላ የሐር የውስጥ ልብሷን አወለቀች » ከዚያ ከሞቃቱ የውስጥ ጥብቆዋ ስትደርስ 'ጆይስ ተመልሳ መጣች "
“ እና እውነት ነው
እማማ ጌቶች ከሰው ጋር ይነጋገራሉ " ነገር ግን በሩ
ስለ ተቆለፈና ጌቶችም ሥራ ስለ ያዙ እንዳልገባ ነግረውኝ ተመልሼ መጣሁ” አለቻት
ሚስ ካርላይል ለአንጐሏ ምግብ አገኘች » በዚያ ሰዓት ማንም የውጭ እንግዳ ሊመጣ እንደማይችል በገዛ ግምቷ አረጋግጣ ከቤተሰቡ ውስጥ ማን ሊሆን እንደሚ
ችል ጥቂት አሰበች » ከሚስተር ካርላይል ጋር ቤት ዘግታ ለማውጋት የምትደፍር ያቺ የልጆች አስተማሪ ሚስ ማኒንግ ናት ብላ ደመደመች » ልጂቱ መልከኛ ስለ ነበረች
እንግዲህ የሚስ ካርላይልን መተኛት አይታ ተሠርቃ በመግባት የምትጫወት
ሚስ ካርላይል ከሚስተር ካርይል ጋር እንዳትቃረብ ትጠባበቃት ነበር ። አሁን
መሰላት በር የሚዘጋበት ምክንያት ሊኖር እንደማይችል እያውጠነጠነች
ወደ ሳሎን ወረደች "
“ከዚህ ክፍል አብሮህ ያለ ማነው ? አለችው ቆጣ ብላ
“ አንድ ለሥራ ጉዳይ የመጣ እንግዳ ነው ” አላትና ፈጥኖም " ኮርኒሊያ
መግባት አትችይም ” አላት
ሣቋ መጣባት „ “ መግባት አትችይም ? ! "
“ በውነቱ ባትገቢ ይሻላል ፤ እባክሽ ተመለሽ ፤እዚህ ቁመሽ ጉንፋንሽን ታጠነክሪዋለሽ ።
የለም በሥራህ አለማፈርህን ለማወቅ እፈልጋለሁ አንተ ያገባህ ሰው ነህ ልጆች ከቤት አሉህ አንተ እንደዚሀ ካለው ቅሌት ውስጥ ትገባለህ ብዬ አልጠረ
ጥርም ። ከራሴ ይልቅ አንተን አብልጬ አምን ነበር
ሚስተር ካርላይል ዐይኑን አፍጦ ቀረ ።
“ዘወር በልልኝ አሁን አስወጣታለሁ ከዚህ ቤት ወጥታ ደግሞ ነገ እየዞረች ትለምናለች ። ሁለት ደፋሮች እግሬ ከመውጣቱ መቸም ሔዳለች ብላችሁ ቤት
ዘግታችሁ መቀመጥ ! አሁን ወግድልኝ ዘወርበል አርኪባልድ እገባለሁ ! ”
ሚስተር ካርላይል ደግሞ እንደዚህ ሣቁ መጥቶበት አያውቅም ። እኅቴ
ደግሞ ሁኔታውን አይታ የበለጠ ስትናደድ አስተማሪይቱ ከግራጫዉ ሳሎን ወጥታ የግድግዳ ሰዓት ተመልክታ ተመልሳ ስትገባ አየቻት ።
“ እንዴ እዚያ ናትሳ ! እኔኮ ካንተ ጋር ያለች መሰለኝ ”
ሚስ ማኒንግ እኔ ዘንድ ነች ብለሽ ነው ! ? ይህ ነው በአእምሮሽ ሲመላለስብሽ
የነበረው ሐሳብ ? እውነትም ጉንፋኑ አእምሮሽን ጋርዶታል
ግድ የለም ያም ሆነ ይህ ያለውን ሰው ገብቸ አያለሁ ” አለችው
ምን ቸገረኝ ግድ ልግባ ካልሽ ግቢ » ግን ኀዘን እንጂ ደስታ እንደማታዬ
አስቀድሚ ላስጠንቅቅሽ " ከውስጥ ያለችው ሴት አይደለችም " ወንድ ነው ተፈልጎ እንዲያዝ የተበየነበት ! ካሁን አሁን ፖሊሶች ተከታትለው መጡብኝ እያለ የሚርበተበት አዳኝ እንዳሳደደው አጋዘን እየተሳደዶ በመስኮት ዘሎ የገባ ሰው ነው ከውስጥ ያለው ማን መሆኑን ዐወቅሽው ?”
አሁን ደግሞ አፍጥጦ መቆሙ የሚስ ካርይል ተራ ሆነ
ያንቺው ዘመድ ሪቻርድ ሔር ነው " በዚህ ነፍስ የሚያወጣ አስጨናቂ ሌሊት የሚጠጋበት ጣራ የሚገባበት በር የለም ዝም ብላ ስትተክዝ ቆየችና በሩን እንዲከፍት ምልክት ሰጠች
መቸም እንደዚህ ሆነሽ ለብሰሽ የምትገቢ አይመስለኝም
“ለምን በልጅነቱ ዐስር ጊዜ ስገርፈው ለነበረው ለሪቻርድ ሔር ነው ደሞ
የምጨነቅለት ? አለባበሱ እንኳን እሱም ከኔ አይሻልም እሱ ወደዚህ መምጣቱ ግን ፍጹም ዕብደት ነው
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...የነበሩበት ክፍል መዝጊያው ቤቱን ሊያፈርስ የሚችል በመሰለ ' እንደ ነጎድጎድ
በሚጮህ ድምፅ ተንኳኳ ወንጀለኛን አስሰሙ እንዲያመጡ ሕጋዊ ትእዛዝ
የያዙ የሕግ አስከባሪዎች እንኳን ከዚህ የበለጠ አስደንጋጭ ድምፅ አሰሙ ተብለው አያውቁም " ሪቻርድ ሔር ፊቱ ባንድ ጊዜ ዐመድ መሰለ » ዐይኖቹ ተጎለጎሉ ስሱ የራሱ ጸጉሩ ሽቅብ ቆመ የሥራ ካፖርቱን እየተርበተበተ አጥልቆ ባርኔጣውን ደፍቶ የውሸት ሪዙን አጥልቆ የሚገባበት ቁም ሳጥን ወይም የሚሾልክበት ቀዳዳ ለመፈለግ የክፍሉን ዙሪያ በዐይኑ ቃኘና ምንም ሲያጣ ወደ ሳሎኑ እሳት ሔደ።
አንድ እግሩን ከመከላከያው ብረት ላይ አሳረፈ እሳቱን እንዴት ሊያልፈው እንደሚችል ምንም ሳያስብ በጢስ መውጫው አድርጎ ሽቅብ ለመውጣት ፈለገ ከሚደበደበው በር አንድ የተቆጣ ድምፅ በቁልፉ ቀዳዳ ሲንረጨረጨር ሚስተር ካርላይል ረጋ ብሎ ትከሻውን ይዞ ወዶ ኋላ ሳበው "
ሪቻርድ ወንድ ወንድ ሽተት ይህን ፍራትህን ወዲያ ጣል "ከኔ ቤት ሆነህ ምንም አንደማይመጣብህ አልነግርኩህም ? አለው ሚስተር ካርላይል »
እኔ እኮ የለንደኑ ፖሊስ መኮንን ወታዶርች ጨምሮ መጥቶ አስከብቦኝ እንደ ሆነ ብዬ ነው።
እንዲያው ዝም ብለህ ነው " በል አሁን ዐርፈህ ተቀመጥ ኮርኒሊያ ናት " እሷ.. ደግም አንተን ከክፉ ለመጠበቅ የኔን ያህል ነው የምታስብልህ"
"ናት እንዴ ? አለ ከጫንቃው ከባድ ሽክም እንደ ወረደለት የቀለለው ሪቻርድ ግን በውጭ ልትመልሳት አትችልም ? አለው ጥርሶቹ አሁንም እየተንቀጫቀጩ
"እሷ ለመግባት ከወሰነች እኔ ልመልሳት አልችልም አንተማ ከወትሮ ታቃት የለም አንዴ ? እስከ ዛፌ ምንም አልተለወጠችም ያው ናት - -
ድርቅናዋ ከተነሣባት እሱ በውስጥ እሷ በውጭ ሆኖ በሩ እንደ ተዘጋ ማነጋገር
ዋጋ እንደሌለው ገባው " ስለዚህ ሚስተር ካርላይል በሩን ቀስ አድርጎ በጠባቡ
ከፍቶ ራሱ ወጣና መልሶ ዘጋው " በዚያ ቁመቷ ቁጣ ጨምራበት ወጋግራ መስላ
ቁማ አግኛት
,
ሚስ ካርላይል አጥሚት እንዲመጣላት አዝዛ ጉንፋኗን ይዛ ወደ መኝታ
ቤቷ ሔዳ ነበር " ወዲያውኑ ከራሷ በመጀመር የሌሊት ልብሷን መልበስ ቀጠለች የቀን ቆቧን አወለቀች
የሌሊቱን አጠለቀች " ይህ አስራሚ ቅርጽና መጠን…, ያለው ቆብ ቀደም ሲል ተገልጿል ቀጠለችና ስለ ራስ መጠምጠሚያዋ አሰበች " ሦስት ሜትር በሦስት ሜትር የሆነ ጨርቅ አመጣችና እንደ ምንም ብላ በሙሉ ሸፈነችው
የጨርቁ ዐይነት ለመጠምጠም አስቸጋሪ ስለነበር ስትጠመጥም ሲተረተርባት ስታውል እየተፈታ ሲሾልክባት ሥራው ብዙ ጊዜ ፈጀባት " የዚህ ሁሉ ልፋቷ ውጤት ግን በጣም የሚያስደንቅ ሆነ " ሥዕል ተነሥቶ በእንግሊዝ ቤተ መዘክር ቢቀመጥ የሚያሰኝ ነበር " ከጭንቅላቷ ላይ እንደ ፒራሚድ ቆመ " ጥምጥሟ ሁለት ጫፎች በግንባሯ ተንዘልዝለዋል "
ሚስ ካርላይል ከፎቅ ሆና ሻሿን ስትከብስ ፡ ስታፈርስ ስትቋጥር ስታሳምር
ወንድሟን ትታው ከመጣችበት ክፍል የንግግር ድምፅ ሰማች " በሁሉ ነገር ንቁ ብትሆንም ፡ በተለይ የመስማት ተሰጥኦ ነበራት " በመጀመሪያ ወንድሟ የሚያነብ
መሰላት ። ነገር ግን ወዲያው ሐሳቧን ለወጠች “ ማነው አብሮት ያለው ? አለች አጠገቧ መልስ ሰጭ ያለ ይመስል ድምጿን ከፍ አድርጋ ።
የራስ ጥምጥሟን አስተካክላ አበቃችና መጥሪያውን ስትደውለው ጆይስ ገባች
“ ከጌታሽ ጋር ማን አለ ?
" ማንም የለም እሜቴ ”
- መኖርማ አለ ሲነጋገርኮ እየሰማሁ ነው "
“ ኧረ እኔስ ማንም ያለ አልመሰለኝም " ደግሞ ግድግዳዎቹ በጣም ጥብቅ
ሆኑ ከሳሎን የተነገረ ነገር ከታችኛው ቤት እዚህ ድረስ መስማቱ ያስቸግራል ”
“እንማዲህ ያንቼ ዕውቀት እዚህ ድረስ ነው ከዚያ ክፍል ንግግር ካለ ቀጥታ
ድምፅ" አዚህ ይሰማል እኔ ከልምድ ዐውቀዋለሁ " ይልቁንስ ሒጅና ማን እንደ
ሆነ አይተሽ ነይ "
ሚስ ካርላይል'ጆይስን ልካ እሷ የቀን ልብሷን በሌሊት ልብስ የመተካት ሥራ
ዋን ቀጠለች » ከቀሚሷ ቀጥላ የሐር የውስጥ ልብሷን አወለቀች » ከዚያ ከሞቃቱ የውስጥ ጥብቆዋ ስትደርስ 'ጆይስ ተመልሳ መጣች "
“ እና እውነት ነው
እማማ ጌቶች ከሰው ጋር ይነጋገራሉ " ነገር ግን በሩ
ስለ ተቆለፈና ጌቶችም ሥራ ስለ ያዙ እንዳልገባ ነግረውኝ ተመልሼ መጣሁ” አለቻት
ሚስ ካርላይል ለአንጐሏ ምግብ አገኘች » በዚያ ሰዓት ማንም የውጭ እንግዳ ሊመጣ እንደማይችል በገዛ ግምቷ አረጋግጣ ከቤተሰቡ ውስጥ ማን ሊሆን እንደሚ
ችል ጥቂት አሰበች » ከሚስተር ካርላይል ጋር ቤት ዘግታ ለማውጋት የምትደፍር ያቺ የልጆች አስተማሪ ሚስ ማኒንግ ናት ብላ ደመደመች » ልጂቱ መልከኛ ስለ ነበረች
እንግዲህ የሚስ ካርላይልን መተኛት አይታ ተሠርቃ በመግባት የምትጫወት
ሚስ ካርላይል ከሚስተር ካርይል ጋር እንዳትቃረብ ትጠባበቃት ነበር ። አሁን
መሰላት በር የሚዘጋበት ምክንያት ሊኖር እንደማይችል እያውጠነጠነች
ወደ ሳሎን ወረደች "
“ከዚህ ክፍል አብሮህ ያለ ማነው ? አለችው ቆጣ ብላ
“ አንድ ለሥራ ጉዳይ የመጣ እንግዳ ነው ” አላትና ፈጥኖም " ኮርኒሊያ
መግባት አትችይም ” አላት
ሣቋ መጣባት „ “ መግባት አትችይም ? ! "
“ በውነቱ ባትገቢ ይሻላል ፤ እባክሽ ተመለሽ ፤እዚህ ቁመሽ ጉንፋንሽን ታጠነክሪዋለሽ ።
የለም በሥራህ አለማፈርህን ለማወቅ እፈልጋለሁ አንተ ያገባህ ሰው ነህ ልጆች ከቤት አሉህ አንተ እንደዚሀ ካለው ቅሌት ውስጥ ትገባለህ ብዬ አልጠረ
ጥርም ። ከራሴ ይልቅ አንተን አብልጬ አምን ነበር
ሚስተር ካርላይል ዐይኑን አፍጦ ቀረ ።
“ዘወር በልልኝ አሁን አስወጣታለሁ ከዚህ ቤት ወጥታ ደግሞ ነገ እየዞረች ትለምናለች ። ሁለት ደፋሮች እግሬ ከመውጣቱ መቸም ሔዳለች ብላችሁ ቤት
ዘግታችሁ መቀመጥ ! አሁን ወግድልኝ ዘወርበል አርኪባልድ እገባለሁ ! ”
ሚስተር ካርላይል ደግሞ እንደዚህ ሣቁ መጥቶበት አያውቅም ። እኅቴ
ደግሞ ሁኔታውን አይታ የበለጠ ስትናደድ አስተማሪይቱ ከግራጫዉ ሳሎን ወጥታ የግድግዳ ሰዓት ተመልክታ ተመልሳ ስትገባ አየቻት ።
“ እንዴ እዚያ ናትሳ ! እኔኮ ካንተ ጋር ያለች መሰለኝ ”
ሚስ ማኒንግ እኔ ዘንድ ነች ብለሽ ነው ! ? ይህ ነው በአእምሮሽ ሲመላለስብሽ
የነበረው ሐሳብ ? እውነትም ጉንፋኑ አእምሮሽን ጋርዶታል
ግድ የለም ያም ሆነ ይህ ያለውን ሰው ገብቸ አያለሁ ” አለችው
ምን ቸገረኝ ግድ ልግባ ካልሽ ግቢ » ግን ኀዘን እንጂ ደስታ እንደማታዬ
አስቀድሚ ላስጠንቅቅሽ " ከውስጥ ያለችው ሴት አይደለችም " ወንድ ነው ተፈልጎ እንዲያዝ የተበየነበት ! ካሁን አሁን ፖሊሶች ተከታትለው መጡብኝ እያለ የሚርበተበት አዳኝ እንዳሳደደው አጋዘን እየተሳደዶ በመስኮት ዘሎ የገባ ሰው ነው ከውስጥ ያለው ማን መሆኑን ዐወቅሽው ?”
አሁን ደግሞ አፍጥጦ መቆሙ የሚስ ካርይል ተራ ሆነ
ያንቺው ዘመድ ሪቻርድ ሔር ነው " በዚህ ነፍስ የሚያወጣ አስጨናቂ ሌሊት የሚጠጋበት ጣራ የሚገባበት በር የለም ዝም ብላ ስትተክዝ ቆየችና በሩን እንዲከፍት ምልክት ሰጠች
መቸም እንደዚህ ሆነሽ ለብሰሽ የምትገቢ አይመስለኝም
“ለምን በልጅነቱ ዐስር ጊዜ ስገርፈው ለነበረው ለሪቻርድ ሔር ነው ደሞ
የምጨነቅለት ? አለባበሱ እንኳን እሱም ከኔ አይሻልም እሱ ወደዚህ መምጣቱ ግን ፍጹም ዕብደት ነው
👍14❤1
እንድትገባ ሲያሳልፋት በሩን እንድትወጋ ነገራት ። እሱ ወደ ኋላ ቆርቶ ፒተርን ጠርቶ ለሁለት ሰው ራትና አንድ ማብረጃ ቢራ ከምግብ ቤቱ ጠረጴዛ እንዲቀርብ አዘዘ ከአንድ እንግዳ ጋር ምናልባትም ብዙ ሊያስመሽ የሚችል ሥራ ስለ አለበት ሰራተኞች ሁሉ እንዲተኙ ካልደወለ በቀር ማንም ወደሱ አካባቢ በመምጣት እንዳይረብሸው አስጠንቅቆ ወደ ነበረበት ክፍል ተመለሰ።
ሪቻርድና ሚስ ካርላይል እንደ ተፋጠጡ አገኛቸው
ሪቻርድ በርግጥ በሕይወቱ ብዙ ዐይነት አስደናቂ አለባበሶችን አይቷል ነገር
ግን እስከ ዛሬ ካሁኑ የሚስ ርላይል አለባበስ ጋር የሚስተካከል አላጋጠመውም እንዲያውም እንደሷና እንደሱ ሆነው የለበሱ ሁለት ሰዎች እንዳሁኑ ፊት ለፊት ተጋጥመው አያውቁም ። እሷ ጥቁር ጫማ ጥቁር የእግር ሹራቦች ከባቷ ድረስ የወረደ የሌሊት ኮት ፡ ይህን ይመስላል ብሎ ለመግለጽ የሚያስቸግር ያንገት ልብስና ሲያዩት የሚያስቀይም ከዚያ በፊት በዚች መሬት ተመሳሳይ ያልተኘለት የራ ጥጥም አድርጋ እሱ ደግሞ
ከመናኛ የተልባ እግር የተሠራ ፡ አዝራሮቹ በከፊል
የተበጠሱበት ልብስና ጭርምትምት ያለ ባርኔጣ ደፍቶ : ቸምቸም ያለ ሪዝ፡ በፍራት የሚንቀጠቀጡ እጆች ፡ በድንጋጤ ዱቄት መስሎ የነጣ ፊት ! በውጭ አገር ብዙ እሥቂኝ የሆኑ የፈንጠዝያ ትርዒቶች ተመልክቻለሁ ነጋር ግን ከነዚህ ሁሉቱ ጋር
የሚደርስ አላየሁም ። በኒስ ወይም በሮም የትርዒት ሰገነቶች ቢቀርቡ ማንም ሳይጠጋቸው ያሸንፉ ነበር ።
“ እባክሽን በሩን ዝጊው ኮርኒሊያ ብሎ ጀመረ ይንቀጠቀጥ የነበረው ሪቻርድ በአለባበሷ ተገርሞ ከእግር እስከ ራሷ ሲያያት ቆይቶ ካለፈለት በኋላ ።
“ መዝጊያውስ ተዘግቷል አንተ ግን ወዲህ ምን አመጣህ ... ሪቻርድ ?
ከዕብድ ትብሳለሀ ።
“ ከሎንደን የቦው ስትሪት ፖሊሶች አሳደዱኝ ” አላት ።
“ ከዚህ በፊት አለመከታተላቸውም ደጎች ቢሆኑ ነው ። አሁን ነገ በዌስት ሊን መንገዶች ጥሩንባ እየነፋህ መምጣትህን ልትለፍፍ ነው?”
“ ቢቻለኝ ማንም እንዳያየኝ ነው የምፈልገው ”
“ ዌስት ሊን ከመጣህ የመምጣትህ ወሬ መሰማቱ ስለማይቀር በመንገድ ወጥተህ ከመለፈፉ አያንስም " ከዚህ በፊት እዚህ ታይተሃል ተብሎ ስንትና ስንት ወሬ
ነበር " ይህ ወሬ እንዴት እንደ ወጣ ግን እንጃ
“ የምኖረው ኑሮ በጣም አስቸጋሪ ነው ምንም ልምድ ባይኖረኝም፡እንደ
ምንም ብዬ አንዳንድ ሥራዎች ለመሥራት እፈልግ ነበር ። ነገር ግን ተሰድጄ መብቴን ታግጀ ተዋርጀና ቀን ለቀን ተሳቅቄ ተጨንቄ ከመኖር ፈጣን ሞት ቢወስዶኝ እመርጣለሁ” አላት ሪቻርድ ።
“ አንተው በገዛ እጅህ እዚያች ኃፍረተ ቢስ ከውካዋ ቃፊ ዘንድ እየተመላለስክ
ያመጣኽው መዘዝ ነው ማንንም መውቀስ አትችልም
“ እኔን ከዚህ ሁሉ ጣጋፈጣ የከተተኝ ይህ ሳይሆን ያ ሰይጣን ሆሊጆንን ስለ ገዴፈደለው ነው
“ በውነት ገዳዩ ሌላ ሆኖ በግልጽ የይታወቅበት ምክንያት አይገባኝም "
አንድ ቶርን የተባለ ሰው የገደለው እያልክ ፊ
ታወራለህ የምትለው ሰው ግን ማንም አይቶት ወይም ስለሱ ሰምቶ አያውቅም ራስህን ንፁሕ ለማድረግ ስትል የፈጠርከው ነው”
የፈጠርከው አለ ሪቻርድ ጋል ብሎ በፖሊሶች የሚያሳድደኝኮ እሱ
ነው " በዚህ ሁለት ሳምንት ውስጥ ሦስት አራት ጊዜ አይቸዋለሁ ”
ታዲያ ለምን ነግሩን አስገልብጠህ ፖሊሶችን በሱ አታሰማራበትም?”
"እሱማ እንዳይሆን እሱ ለመግደሉ ከኔ ቃል በቀር ሌላ መረጃ ስለሌለኝ ጥሩ አይደለም እሱ ያን ጊዜ ከአፊ ጋር ተሻርኮ ነበር " አሁንም ቢሆን ከሷ ጋር
ጠንካራ ትስስር ባይኖረው ' በግድያው ጊዜ እሱ አብሯት እንደ ነበር ለሚስተር ካርላይል አትነግረውም ነበር " ነገር ግን አብሯት አልነበረም ሰውየውን የገደለው አሱ ነው " "
“ ምናለ ! ይህች ኃፍረት የለሽ የድፍረቷ ድፍረት ሰተት ብላ እዚህ ድረስ
መጣች ግን እኔ ከቤት ባለመኖሬ ዕድሏን ታመስግን አርኪባልድም ካንተ አይሻልም " አይረባም ፡ ያቺን እየተሽቀረቀረች ከማበድ በቀር ምንም ቁም ነገር የሌላት መለኮን ሰው ብሎ ሁለት ቀን ማረፊያ ሰጥቶ አስተናገዳት "
“ አፊ እኮ ከጥቂት ጊዜ በፊት ጀምሮ ቶርን ያለበትን አለማወቋን ነግራኛለች”
አለ ሚስተር ካርላይል : ካርላይል የእኅቱን ነቀፌታ እንዳልሰማ በመተው " ግን
ረጂመንቱ” ወደ አለበት ውጭ አገር የመሔዱን ወሬ ሰምታለች »
“ ስለሱ ምንም ነገር አለማወቋ እውነት ከሆነ በተለይ ለሷ ጥሩ ነው ” አለ
ሪቻርድ " እሱ ግን ኢንግላንድ ውስጥ ነው ያለው ውጭ አገር አለመሆኑን አሳምሬ
ዐውቃለሁ "
“ ኧረ ለመሆኑ ዛሬ የት ልታድር ነው ?” አለችው ሚስ ካርላይል ሌላውን
ነገር ትታ ።
“እኔ እንጃ! አለ ኩምሽሽ ባለ አነጋገር " እኔ ከበረዶው ቁልል ብተኛና በበነጋው እዛው ድርቅ ብዬ ብገኝም ምንም አይደለም "
እንደዚህ ለማድረግ አስበህ ነው የመጣኸው ? አለችው
“ እሱስ አልነበረም” አላት ልስልስ ባለ አንደበት ' “ ከዚህ ሦስት አራት ኪሎ ሜትር ያህል ራቅ ብሎ አንድ የማውቀው የማያሰጋ ቦታ አለ ስለዚህ
ሐሳቤ ከሚስተር ካርላይል ጥቂት ሽልንጐች ባገኝ እዛው ተከራይቸ ለማደር ነበር "
"ሪቻርድ አለው ሚስተር ካርላይል „ “ ይኸን በመሰለ ሌሊት ውሻን እንኳን ቢሆን ሦስት አራት ኪሎ ሜትር ይሒድ ብዬ አላስወጣም ከዚሀ ታድራለህ።
" ግን” አለች ሚስ ካርላይል የቤት ሠራተኞች የሱን መኖር ሳያውቁ
መኝታውስ እንዴት ይዘጋጅለታል ? ከተዘጋጀ በኋላስ በየት አድርጎ ገብቶ ይተኛል? አለች " ሚስ ካርላይል መቸም ጠባይዋ ነው አስቸጋሪ እንጂ የልብ ደግነት ኢያንሳትም ነበር " ስለዚህ ችግር ከወንድሟ ጋር ተወያዩና ' ቢሆንም ጆይስ ማወቅ እንዶገሚባት ከዚያ በፊት ግን ሪቻርድ ያባቷ ገዳይ ያለመሆኑን ሚስተር ካርላይል እንዲ
ያሳምናት ተነጋገሩ
ሚስተር ካርላይል • የተቆለፈውን በር ከፍቶ ወጣ" ጆይስን ጠራና አንድ ክፍል ውስጥ ይዟት ገባ " አባቷን የግደለው ሪቻርድ ስለ መሆኑ ምንም ጥርጣሬ እንዳልነበራት ያውቅ ነበር " አሁን እሱ ያን ሥር የሰዶደ እምነቷን ሊያስለውጣት ፈለገ ጆይስ አለና ጀመረ አፊ ከሪቻርድ ሔር ጋር ኮብልላ አብራው ስለመኖሯ የነበረሽን ጽኑ እምነት ትዝ ይልሻል እኔ ደሞ በጣም እጠራጠር እንደነበር ብዙ ጊዜ ነግሬሽ ነበር እንደዚ ስልሽ ነገሩ ከልቡ እንዲቆይ አስፈላጊ መስሎ ስለ አገኘሁት እንጂ ከትክክለኛ ምንጭ አሰጋግጭ ነበር አሁን ግን አብራው እንዳልነበረች አምነሽ የለ።
"አሁንማ በደንብ አምኛለሁ"
እንዲህ አየሽ ጆይስ
ድሮውንም የኔ ሐሳብ በሚገባ መሰማት የነበረበት ነው አሁን ደም ስለ ሌላ ጉዳይ ያለሽን እምነት ለማሰጣል ልሞክር ነው
ስለዚህ አንቺም በቂ ምክንያት እንዳለኝ ካረጋገጥኩልሽ ታምኛለሽ ?
እርስዎ ከውነት በቀር እንደማይናገሩ እርግጠኛ ነኝ ጌታዬ ስለዚህ የእርስዎ አስተያየት ትክክለኛ መሆኑን ዐውቀዋለሁ " አለች ጆይስ „
“ እንዲያው ሰማሽ ... አባትሽን የገለው ሪቻርድ ሔር ነው መባሉን እንደ
ማላምንበት ልንገርሽ ሪቻርድ ሔር በዚህ ጕዳይ ልክ እንዳንቺና እንደኔ ንጹህ
ነው ለዚህም በቂ ምክንያት ካገኘሁ ብዙ ዓመቴ ነው "
“ኧረ እ!... ታዲያ ማን ገደለው ? ”
“ እኔ በደንብ አንደማምነው ያ የአፊ ፍቅረኛ ነው " ያ ቶርን የተባለው አለባበስ አሳማሪ
“ እና ለዚህ እምነትዎ በቂ ምክንያት አለኝ አሉ ?
“ አዎ ደንበኛ ምክንያት አለኝ - ከተረዳሁት ብዙ ዘመኔ ነው " አንቺም እኔ እንደማምነው ብታምኚ ደስ ይለኛል "
ሪቻርድና ሚስ ካርላይል እንደ ተፋጠጡ አገኛቸው
ሪቻርድ በርግጥ በሕይወቱ ብዙ ዐይነት አስደናቂ አለባበሶችን አይቷል ነገር
ግን እስከ ዛሬ ካሁኑ የሚስ ርላይል አለባበስ ጋር የሚስተካከል አላጋጠመውም እንዲያውም እንደሷና እንደሱ ሆነው የለበሱ ሁለት ሰዎች እንዳሁኑ ፊት ለፊት ተጋጥመው አያውቁም ። እሷ ጥቁር ጫማ ጥቁር የእግር ሹራቦች ከባቷ ድረስ የወረደ የሌሊት ኮት ፡ ይህን ይመስላል ብሎ ለመግለጽ የሚያስቸግር ያንገት ልብስና ሲያዩት የሚያስቀይም ከዚያ በፊት በዚች መሬት ተመሳሳይ ያልተኘለት የራ ጥጥም አድርጋ እሱ ደግሞ
ከመናኛ የተልባ እግር የተሠራ ፡ አዝራሮቹ በከፊል
የተበጠሱበት ልብስና ጭርምትምት ያለ ባርኔጣ ደፍቶ : ቸምቸም ያለ ሪዝ፡ በፍራት የሚንቀጠቀጡ እጆች ፡ በድንጋጤ ዱቄት መስሎ የነጣ ፊት ! በውጭ አገር ብዙ እሥቂኝ የሆኑ የፈንጠዝያ ትርዒቶች ተመልክቻለሁ ነጋር ግን ከነዚህ ሁሉቱ ጋር
የሚደርስ አላየሁም ። በኒስ ወይም በሮም የትርዒት ሰገነቶች ቢቀርቡ ማንም ሳይጠጋቸው ያሸንፉ ነበር ።
“ እባክሽን በሩን ዝጊው ኮርኒሊያ ብሎ ጀመረ ይንቀጠቀጥ የነበረው ሪቻርድ በአለባበሷ ተገርሞ ከእግር እስከ ራሷ ሲያያት ቆይቶ ካለፈለት በኋላ ።
“ መዝጊያውስ ተዘግቷል አንተ ግን ወዲህ ምን አመጣህ ... ሪቻርድ ?
ከዕብድ ትብሳለሀ ።
“ ከሎንደን የቦው ስትሪት ፖሊሶች አሳደዱኝ ” አላት ።
“ ከዚህ በፊት አለመከታተላቸውም ደጎች ቢሆኑ ነው ። አሁን ነገ በዌስት ሊን መንገዶች ጥሩንባ እየነፋህ መምጣትህን ልትለፍፍ ነው?”
“ ቢቻለኝ ማንም እንዳያየኝ ነው የምፈልገው ”
“ ዌስት ሊን ከመጣህ የመምጣትህ ወሬ መሰማቱ ስለማይቀር በመንገድ ወጥተህ ከመለፈፉ አያንስም " ከዚህ በፊት እዚህ ታይተሃል ተብሎ ስንትና ስንት ወሬ
ነበር " ይህ ወሬ እንዴት እንደ ወጣ ግን እንጃ
“ የምኖረው ኑሮ በጣም አስቸጋሪ ነው ምንም ልምድ ባይኖረኝም፡እንደ
ምንም ብዬ አንዳንድ ሥራዎች ለመሥራት እፈልግ ነበር ። ነገር ግን ተሰድጄ መብቴን ታግጀ ተዋርጀና ቀን ለቀን ተሳቅቄ ተጨንቄ ከመኖር ፈጣን ሞት ቢወስዶኝ እመርጣለሁ” አላት ሪቻርድ ።
“ አንተው በገዛ እጅህ እዚያች ኃፍረተ ቢስ ከውካዋ ቃፊ ዘንድ እየተመላለስክ
ያመጣኽው መዘዝ ነው ማንንም መውቀስ አትችልም
“ እኔን ከዚህ ሁሉ ጣጋፈጣ የከተተኝ ይህ ሳይሆን ያ ሰይጣን ሆሊጆንን ስለ ገዴፈደለው ነው
“ በውነት ገዳዩ ሌላ ሆኖ በግልጽ የይታወቅበት ምክንያት አይገባኝም "
አንድ ቶርን የተባለ ሰው የገደለው እያልክ ፊ
ታወራለህ የምትለው ሰው ግን ማንም አይቶት ወይም ስለሱ ሰምቶ አያውቅም ራስህን ንፁሕ ለማድረግ ስትል የፈጠርከው ነው”
የፈጠርከው አለ ሪቻርድ ጋል ብሎ በፖሊሶች የሚያሳድደኝኮ እሱ
ነው " በዚህ ሁለት ሳምንት ውስጥ ሦስት አራት ጊዜ አይቸዋለሁ ”
ታዲያ ለምን ነግሩን አስገልብጠህ ፖሊሶችን በሱ አታሰማራበትም?”
"እሱማ እንዳይሆን እሱ ለመግደሉ ከኔ ቃል በቀር ሌላ መረጃ ስለሌለኝ ጥሩ አይደለም እሱ ያን ጊዜ ከአፊ ጋር ተሻርኮ ነበር " አሁንም ቢሆን ከሷ ጋር
ጠንካራ ትስስር ባይኖረው ' በግድያው ጊዜ እሱ አብሯት እንደ ነበር ለሚስተር ካርላይል አትነግረውም ነበር " ነገር ግን አብሯት አልነበረም ሰውየውን የገደለው አሱ ነው " "
“ ምናለ ! ይህች ኃፍረት የለሽ የድፍረቷ ድፍረት ሰተት ብላ እዚህ ድረስ
መጣች ግን እኔ ከቤት ባለመኖሬ ዕድሏን ታመስግን አርኪባልድም ካንተ አይሻልም " አይረባም ፡ ያቺን እየተሽቀረቀረች ከማበድ በቀር ምንም ቁም ነገር የሌላት መለኮን ሰው ብሎ ሁለት ቀን ማረፊያ ሰጥቶ አስተናገዳት "
“ አፊ እኮ ከጥቂት ጊዜ በፊት ጀምሮ ቶርን ያለበትን አለማወቋን ነግራኛለች”
አለ ሚስተር ካርላይል : ካርላይል የእኅቱን ነቀፌታ እንዳልሰማ በመተው " ግን
ረጂመንቱ” ወደ አለበት ውጭ አገር የመሔዱን ወሬ ሰምታለች »
“ ስለሱ ምንም ነገር አለማወቋ እውነት ከሆነ በተለይ ለሷ ጥሩ ነው ” አለ
ሪቻርድ " እሱ ግን ኢንግላንድ ውስጥ ነው ያለው ውጭ አገር አለመሆኑን አሳምሬ
ዐውቃለሁ "
“ ኧረ ለመሆኑ ዛሬ የት ልታድር ነው ?” አለችው ሚስ ካርላይል ሌላውን
ነገር ትታ ።
“እኔ እንጃ! አለ ኩምሽሽ ባለ አነጋገር " እኔ ከበረዶው ቁልል ብተኛና በበነጋው እዛው ድርቅ ብዬ ብገኝም ምንም አይደለም "
እንደዚህ ለማድረግ አስበህ ነው የመጣኸው ? አለችው
“ እሱስ አልነበረም” አላት ልስልስ ባለ አንደበት ' “ ከዚህ ሦስት አራት ኪሎ ሜትር ያህል ራቅ ብሎ አንድ የማውቀው የማያሰጋ ቦታ አለ ስለዚህ
ሐሳቤ ከሚስተር ካርላይል ጥቂት ሽልንጐች ባገኝ እዛው ተከራይቸ ለማደር ነበር "
"ሪቻርድ አለው ሚስተር ካርላይል „ “ ይኸን በመሰለ ሌሊት ውሻን እንኳን ቢሆን ሦስት አራት ኪሎ ሜትር ይሒድ ብዬ አላስወጣም ከዚሀ ታድራለህ።
" ግን” አለች ሚስ ካርላይል የቤት ሠራተኞች የሱን መኖር ሳያውቁ
መኝታውስ እንዴት ይዘጋጅለታል ? ከተዘጋጀ በኋላስ በየት አድርጎ ገብቶ ይተኛል? አለች " ሚስ ካርላይል መቸም ጠባይዋ ነው አስቸጋሪ እንጂ የልብ ደግነት ኢያንሳትም ነበር " ስለዚህ ችግር ከወንድሟ ጋር ተወያዩና ' ቢሆንም ጆይስ ማወቅ እንዶገሚባት ከዚያ በፊት ግን ሪቻርድ ያባቷ ገዳይ ያለመሆኑን ሚስተር ካርላይል እንዲ
ያሳምናት ተነጋገሩ
ሚስተር ካርላይል • የተቆለፈውን በር ከፍቶ ወጣ" ጆይስን ጠራና አንድ ክፍል ውስጥ ይዟት ገባ " አባቷን የግደለው ሪቻርድ ስለ መሆኑ ምንም ጥርጣሬ እንዳልነበራት ያውቅ ነበር " አሁን እሱ ያን ሥር የሰዶደ እምነቷን ሊያስለውጣት ፈለገ ጆይስ አለና ጀመረ አፊ ከሪቻርድ ሔር ጋር ኮብልላ አብራው ስለመኖሯ የነበረሽን ጽኑ እምነት ትዝ ይልሻል እኔ ደሞ በጣም እጠራጠር እንደነበር ብዙ ጊዜ ነግሬሽ ነበር እንደዚ ስልሽ ነገሩ ከልቡ እንዲቆይ አስፈላጊ መስሎ ስለ አገኘሁት እንጂ ከትክክለኛ ምንጭ አሰጋግጭ ነበር አሁን ግን አብራው እንዳልነበረች አምነሽ የለ።
"አሁንማ በደንብ አምኛለሁ"
እንዲህ አየሽ ጆይስ
ድሮውንም የኔ ሐሳብ በሚገባ መሰማት የነበረበት ነው አሁን ደም ስለ ሌላ ጉዳይ ያለሽን እምነት ለማሰጣል ልሞክር ነው
ስለዚህ አንቺም በቂ ምክንያት እንዳለኝ ካረጋገጥኩልሽ ታምኛለሽ ?
እርስዎ ከውነት በቀር እንደማይናገሩ እርግጠኛ ነኝ ጌታዬ ስለዚህ የእርስዎ አስተያየት ትክክለኛ መሆኑን ዐውቀዋለሁ " አለች ጆይስ „
“ እንዲያው ሰማሽ ... አባትሽን የገለው ሪቻርድ ሔር ነው መባሉን እንደ
ማላምንበት ልንገርሽ ሪቻርድ ሔር በዚህ ጕዳይ ልክ እንዳንቺና እንደኔ ንጹህ
ነው ለዚህም በቂ ምክንያት ካገኘሁ ብዙ ዓመቴ ነው "
“ኧረ እ!... ታዲያ ማን ገደለው ? ”
“ እኔ በደንብ አንደማምነው ያ የአፊ ፍቅረኛ ነው " ያ ቶርን የተባለው አለባበስ አሳማሪ
“ እና ለዚህ እምነትዎ በቂ ምክንያት አለኝ አሉ ?
“ አዎ ደንበኛ ምክንያት አለኝ - ከተረዳሁት ብዙ ዘመኔ ነው " አንቺም እኔ እንደማምነው ብታምኚ ደስ ይለኛል "
👍10
“ ግን ጌታዬ .... እሱ ከደሙ ንጹሕ ከሆነ ላምን ሸሸ? ለምንስ እንደ ሸሸ ጠፍቶ ቀረ ?
“ አዎ Iልክ ነሽ ነገሩን ሁሉ ያበላሸውም ይኸው አድራጐቱ ነበር " እዚ!
ውሉ ያደረስው ፈሪነቱ ነው " ኋላም ለመመለስ ፈራ " ሰው በሱ ላይ ካሳዶረው የጥርጣሬ ጥላቻ የሚላቀቅ አልመሰለውም ነበር " ጆይስ ለሁሉም እሱን ብታምኚውና ታሪኩን ከራሱ ብትሰሚ ደስ ይለኛል ”
“እሱማ እንዴት ይቻላል ?እሱም እንግዲህ ደፍሮ እዚህ ግድም ብቅ አይልም'
“ እሁን እዚህ ነው ያለው "
ጆይስ በጣም ደነገጠችና ሚስተር ካርይልን ቀና ብላ አየችው "
• አዎን እዚህ ከዚህ ቤት ውስጥ " አላት ሚስተር ካርላይል “ከዚህ ተጠግቷል ስለዚህ ከዚህ ቤት ለሚቆይባቸው ጥቂት ሰዓቶች በተቻለ መጠን ደብቀንና ጠብቀን እንድስተናግደው ያስፌልጋል ይኸንንም እምነት ባንቺ ላይ መጣሉ
እንደሚሻል አመንኩበት " በይ አሁን ነይ ግቢና እይው
ገብታ ተግናኙና ስትጠይቀው ሲመልስላት ቆዬ » ሪቻርድ በጋለ ስሜት ሲናገር ጆይስ ጥያቄ በጥያቄ ስታከታትልበት የሚስ ካርላይል ምላስም የነሱን ያህል ሲንቀለቀል ድብልቅልቅ አለ " ሚስተር ካርላይል ብቻ ዝም ብሎ ያዳምጥ ጀመር በመጨረሻ ጆይስ በሪቻርድ ላይ የነበራትን ጥርጣሬ ወደ ካፒቴን ቶርን አዞረች "
ከዚያ በኋላ የሚተኛበት ክፍል ተመረጠለትና ጆይስ መኝታውን ልታዘጋጅለት ሔደች ሚስ ካርላይል ወደ መኝታዋ ገባች ሚስተር ካርላይል ለራት አብሮት ተሸምጦ ብላ እያለ በደንብ ጋበዘው " ሪቻርድ የሚያደፋፍር ጥሩ አቀባቀል
ጥሩ እሳት አንድ ብርጭቆ ትኩስ ብራንዲ በውሃ ሲገኝ ጊዜ ሰውነቱ ተፍታናፈታና
ወንበሩ ላይ እንደ ተቀመጠ እንቅልፍ ወሰደው " አምስት ደቂቃ ሳይቶmቆይ መቃዠት
ጀመረ።
“ ኧረ እኔ አይዶለሁም ! እኔን ብትወስዱኝ ምንም አይጠቅማችሁም ምክንያቱሜ እኔ አደለሁማ
ሌላ ሰው እኮ ነው። ያ እንኳ
" ሪቻርድ ! ሪቻርድ ! አለው ሚስተር ካርይል ረጋ ብሎ
ሪቻርድ ነና ይኖቹን በድንጋጤ እንዳፈጠጡ የምግብ ጠረጴዛውን እሳቱን ሚስተር ካርይልን ሲያይ ልቡ ረጋ መንፈሱ ተመለሰ ወይ ጉድ ይዘውኝ
ሲሔዱ በሕልሜ አይቼ እኮ ነው " ሕልሞች አሥቂኝ ናቸው ” አለው "
ከዚያ ጆይስ መኝታውን አዘጋጅታ ስትጨርስ መጥታ ወሰዶችውና ከሻማ ጋር
ካስገባችው በኋላ ዘግታበት ተመለሰች ".....
💫ይቀጥላል💫
“ አዎ Iልክ ነሽ ነገሩን ሁሉ ያበላሸውም ይኸው አድራጐቱ ነበር " እዚ!
ውሉ ያደረስው ፈሪነቱ ነው " ኋላም ለመመለስ ፈራ " ሰው በሱ ላይ ካሳዶረው የጥርጣሬ ጥላቻ የሚላቀቅ አልመሰለውም ነበር " ጆይስ ለሁሉም እሱን ብታምኚውና ታሪኩን ከራሱ ብትሰሚ ደስ ይለኛል ”
“እሱማ እንዴት ይቻላል ?እሱም እንግዲህ ደፍሮ እዚህ ግድም ብቅ አይልም'
“ እሁን እዚህ ነው ያለው "
ጆይስ በጣም ደነገጠችና ሚስተር ካርይልን ቀና ብላ አየችው "
• አዎን እዚህ ከዚህ ቤት ውስጥ " አላት ሚስተር ካርላይል “ከዚህ ተጠግቷል ስለዚህ ከዚህ ቤት ለሚቆይባቸው ጥቂት ሰዓቶች በተቻለ መጠን ደብቀንና ጠብቀን እንድስተናግደው ያስፌልጋል ይኸንንም እምነት ባንቺ ላይ መጣሉ
እንደሚሻል አመንኩበት " በይ አሁን ነይ ግቢና እይው
ገብታ ተግናኙና ስትጠይቀው ሲመልስላት ቆዬ » ሪቻርድ በጋለ ስሜት ሲናገር ጆይስ ጥያቄ በጥያቄ ስታከታትልበት የሚስ ካርላይል ምላስም የነሱን ያህል ሲንቀለቀል ድብልቅልቅ አለ " ሚስተር ካርላይል ብቻ ዝም ብሎ ያዳምጥ ጀመር በመጨረሻ ጆይስ በሪቻርድ ላይ የነበራትን ጥርጣሬ ወደ ካፒቴን ቶርን አዞረች "
ከዚያ በኋላ የሚተኛበት ክፍል ተመረጠለትና ጆይስ መኝታውን ልታዘጋጅለት ሔደች ሚስ ካርላይል ወደ መኝታዋ ገባች ሚስተር ካርላይል ለራት አብሮት ተሸምጦ ብላ እያለ በደንብ ጋበዘው " ሪቻርድ የሚያደፋፍር ጥሩ አቀባቀል
ጥሩ እሳት አንድ ብርጭቆ ትኩስ ብራንዲ በውሃ ሲገኝ ጊዜ ሰውነቱ ተፍታናፈታና
ወንበሩ ላይ እንደ ተቀመጠ እንቅልፍ ወሰደው " አምስት ደቂቃ ሳይቶmቆይ መቃዠት
ጀመረ።
“ ኧረ እኔ አይዶለሁም ! እኔን ብትወስዱኝ ምንም አይጠቅማችሁም ምክንያቱሜ እኔ አደለሁማ
ሌላ ሰው እኮ ነው። ያ እንኳ
" ሪቻርድ ! ሪቻርድ ! አለው ሚስተር ካርይል ረጋ ብሎ
ሪቻርድ ነና ይኖቹን በድንጋጤ እንዳፈጠጡ የምግብ ጠረጴዛውን እሳቱን ሚስተር ካርይልን ሲያይ ልቡ ረጋ መንፈሱ ተመለሰ ወይ ጉድ ይዘውኝ
ሲሔዱ በሕልሜ አይቼ እኮ ነው " ሕልሞች አሥቂኝ ናቸው ” አለው "
ከዚያ ጆይስ መኝታውን አዘጋጅታ ስትጨርስ መጥታ ወሰዶችውና ከሻማ ጋር
ካስገባችው በኋላ ዘግታበት ተመለሰች ".....
💫ይቀጥላል💫
👍14👎1
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_ስድስት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
...‹የሚያስቸኩልሽ ነገር የለም›› አለ ኮንስታብሉ ‹‹አባትሽ ሊወስዱሽ
እየመጡ ነው፡፡››
የማርጋሬት ልብ በድንጋጤ ቀጥ አለ፡ እንዴት ሊሆን ይችላል? አሁን
ያለችበት ቦታ አባቷ የማያውቁት ስለሆነ ደህነኛ ቦታ ነው ብላ ተማምና ነበር፡፡
አባቷን ዝቅ አድርጋ ነበር የገመተቻቸው፡ በዚህ ደቂቃ ውስጥ ሊይዟት ይመጣሉ! ሃሳቡ አንቀጠቀጣት ‹‹የት እንዳለሁ እንዴት አወቀ አባባ?›› አለች፡፡
ወጣቱ ፖሊስ በኩራት ‹‹ትናንት ማታ ስለመጥፋትሽ የቴሌግራም መልዕክት ደርሶን ነበር፡፡ ስመጣ አየሁት፡፡ በጨለማ የመጣሽ ጊዜ
አላወቅኩሽም ነበር፡፡ ስምሽን ግን አስታወስኩት፡፡ ከተገኘሽ ለጌታ ኦክሰንፎርድ
እንዲነገራቸው ቴሌግራሙ ያዛል፡፡ እዚህ እንዳመጣሁሽ ለአባትሽ ደወልኩ››
ማርጋሬት ብድግ አለች፧ ልቧ በጣም ይመታል፡፡ ‹‹እሱን አልጠብቅም
አሁን ነግቷል›› አለች፡፡
ፖሊሱ ስጋት ገባው ‹‹ትንሽ ቆይ›› አለ፡፡ ዞር አለና ‹‹ሃምሳ አለቃ እመቤት ማርጋሬት መሄዴ ነው እያለች ነው›› ብሎ ነገረው፡፡
ሄሪ ማርክስ ‹‹እዚህ ይዘው ሊያቆዩሽ አይችሉም ባንቺ እድሜ ከቤት ጠፍቶ መሄድ ወንጀል ተደርጎ አይቆጠርም፡፡ መሄድ ከፈለግሽ ቀጥ ብለሽ
ሂጂ›› አላት፡፡
ሃምሳ አለቃውም ‹‹ነገር ግን ጫማ የለሽም፤ ስቶኪንግሽ ተቀዳዷል፡፡ አባትሽ ጋ ልደውልልሽ›› አላት፡፡
ማሰብ ጀመረች፡፡ ጣቢያ እንደደረሰች ነው ለአባቷ ስልክ የተደወለው፡፡
አሁን አንድ ሰዓት አልሞላውም ማለት ነው፡፡ አባቷ ደግሞ ከዚህ በኋላ
እዚህ ለመድረስ ቢያንስ ከአንድ ሰዓት በላይ ይፈጅባቸዋል፡ ‹‹ደህና›› አለች ለደጉ ፖሊስ ‹‹አመሰግናለሁ፡፡››
ሄሪ ወደ ፖሊስ ስታዘግም አየና ‹‹ጅል›› አላት፡፡
ፖሊሱ አንድ ትንሽ ክፍል ውስጥ ወስዶ አስገባት፡፡ ወንበሮቹ ተራ ናቸው፡
አንድ አግዳሚ ወንበር ይታያታል፡፡ ከላይ ማቀፊያ የሌለው አምፑል ተንጠልጥሏል፡ መስኮቱ በብረት ፍርግርግ ተዘግቷል፡ ሃምሳ አለቃው ይህ
ክፍል ከባለጉዳይ መቀበያው ክፍል የተሻለ ነው ብሎ እንዴት እንዳሰበ
አልገባሽ አላት፡፡ ልትነግረው ዞር ስትል በሩን ፊቷ ላይ ጠረቀመው፡፡ አንድ
ክፉ ነገር እንዳለ በልቧ ጠረጠረችና ፍርሃት ገባት፡፡ ተወርውራ በሩ ጋ ሄዳ
ለመክፈት ታገለች ከዚያም ፍርሃቷም እውነት መሆኑን በሩ ሲቆለፍ አረጋገጠች፡፡ የበሩን እጄታ በሃይል ነቀነቀችው፤ ነገር ግን በሩ የሚከፈት አልሆነም በተስፋ መቁረጥ በሩ ላይ ልጥፍ አለች፡፡
ከውጭ በኩል ሳቅ ይሰማታል፤ ከዚያም ሃሪ ‹‹እናንተ እርጉሞች›› ሲል
ተሰማት ‹‹አፍክን ዝጋ›› አለው ፖሊሱ፡፡
‹ምንም መብት የላችሁም ልጅቷን ለማቆየት፤ አንተም ታውቃለህ አለው።
‹‹አባቷ የተከበሩ ሰው ስለሆኑ ነው እንደዚህ ያደረኩት›› አለ፡
ማርጋሬት ያሰበችው ባለመሳካቱ በምሬት ተንገበገበች፡ የማምለጥ
እቅዷ ውሃ በልቶታል። ይረዱኛል ብላ የገመተቻቸው ሰዎች አታለዋታል ለትንሽ ጊዜ ነፃ
ነበረች አሁን ግን ነፃነቷ አብቅቷላተል ምድር ጦር
መምሪያው መሄድ አለመቻሏ አንገበገባት
ከጦርነቱ ለመሸሽ የፓን አሜሪካ ንብረት በሆነችው አይሮፕላን ተሳፍራ ኒውዮርክ ልትሄድ ነበር። ይህን ያህል ደክማም እድሏ አልሰምር አላት፡፡
ከብዙ ቆይታ በኋላ ከበሩ ወደ መስኮቱ ሄደች። በመስኮት አጮልቃ
ስታይ ምንም ነገር የማይታይበት ጓሮና የሸክላ ግድግዳ ብቻ ነው::
በሽንፈትና በአቅመቢስነት መስኮቱ ጋር ተገትራ የአባቷን መምጣት
ከመጠባበቅ በስተቀር ምንም ምርጫ አልነበራትም።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ኤዲ ዲኪን ለአይሮፕላኑ የመጨረሻ ፍተሻ አደረገ እያንዳንዳቸው የ1500 የፈረስ ጉልበት ያላቸው አራቱ ሞተሮች የተቀቡት ዘይት ያብለጨልጫል፡ እያንዳንዱ ሞተር የሰው ቁመት አለው። ኤዲ እያንዳንዱን የሞተር ክፍል መርምሮ ሲጨርስ ዘጋጋና ከመሰላሉ ላይ ወረደ። አይሮፕላኑ ለበረራ ሲዘጋጅ ቱታውን ያወልቅና ሰውነቱን ታጥቦ የአየር መንገዱን የበረራ ዩኒፎርም ይለብሳል።
ከአይሮፕላን ማረፊያ ወደቡ ወጥቶ ሲሄድ ፀሀይ ገና አልጠለቀችም፡ከዚያም የስራ ባልደረቦቹ ወደሚገኙበት ሆቴል አመራ: በአይሮፕላኑና
በሚሰራው ስራ ይኮራል። አትላንቲክ አቋራጭ በረራ ከሁሉም የበረራ ስራ
የበለጠ ስለሆነ አየር መንገዱ ያሰማራው አሉ የሚላቸውን የበረራ ሰዎች
ነው።
ሆኖም ይህን ስራ በቅርቡ ለመተው አቅዷል፡ አሁን እድሜው ሰላሳ ሲሆን ትዳር ከያዘ ዓመት ሆኖታል። ሚስቱ ካሮል አን ነፍሰ ጡር ናት ይህ ስራ ለወንደላጤ ምንም አይልም እሱ ግን ከቤተሰቡ ርቆ መኖር
አይፈልግም፡ የራሱን ስራ ለመጀመር በቂ ገንዘብ አጠራቅሟል፡ አሜሪካ
ውስጥ ይህን ስራ ለመስራት የሚያስችለው አየር ማረፊያ አለ፡፡" አይሮፕላን ይጠግናል፣ ነዳጅ ይሸጣል፡ በኋላም አይሮፕላን ገዝቶ ያከራያል፡
ሆቴሉ ውስጥ ሲገባ ረዳት ኢንጂነሩን ሚኪን አገኘው፡ ሚኪ ተጫዋች ሲሆን ኤዲን በችሎታው ይወደዋል። ሚኪ ስልክ እየተነጋገረ ሳለ ኤዲንን
ሲያይ ‹‹እድለኛ ነህ አሁን መጥቷል ላገናኝህ›› አለው ለደዋዩ ‹‹አንተን ነው
የሚፈልገው›› ብሎ የስልኩን መነጋገሪያ ለኤዲ ሰጠና ብቻውን መነጋገር
እንዲችል ጥሎት ሄደ።
ኤዲም ስልኩን ተቀበለና ‹‹ሄሎ?›› አለ፡
‹‹ኤድዋርድ ዲኒኪን ነህ?›› ብሎ ጠየቀ ደዋዩ፡፡
ኤዲ ግንባሩን በግርታ ቋጠረ፡ በስልክ የሚሰማው ድምጽ አዲስ ሆነበት ከዚህ በፊትም ማንም ኤድዋርድ ብሎት አያውቅም፡፡ ‹አዎ ነኝ
ማን ልበል?›› አለ፡
‹‹ቆይ ትንሽ ጠብቀኝ ባለቤትህን ላገናኝህ አጠገቤ ነው ያለችው›› የኤዲ ልብ ተንጠለጠለ ካሮል አን ለምንድነው ከአሜሪካ የደወለችልኝ ችግር አለ ማለት ነው?› ሲል ተጨነቀ፡፡
ከአፍታ በኋላ የካሮል አን ድምጿ ተሰማ ‹‹ኤዲ›› አለች እምባ እየተናነቃት፡
‹‹እንዴት ነሽ ማርዬ ምን ሆነሻል?››
ካሮል አን የባልዋን ድምጽ ስትሰማ ለቅሶዋን ለቀቀችው።
ኤዲ በዚያች ደቂቃ ውስጥ ክፉ ነገር አዕምሮው ውስጥ አቃጨለበት፡
‹ካሮሌ ላይ ምን ደርሶባት ይሆን? ውርጃ ገጠማት ይሆን? ቤቱ ተቃጠለ?
ማን ይሆን የሞተው? የሚሉ ሃሳቦች በአንድ ላይ መጡበት፡፡
«ካሮል ተረጋጊ ደህናም አይደለሽ?››
‹‹አይ ምንም አልሆንኩም›› አለች እየተነፋረቀች፡
‹‹ታዲያ ምን ሆነሽ ነው የምታለቅሺው?›› አለ ሆዱ በፍርሃት እየተንቦጫቦጨ፡
‹‹ምን ተፈጠረ ንገሪኝ የኔ ውድ?››
‹‹እነዚህ ሰዎች እቤት መጡ››
ኤዲ ይህን ሲሰማ በድንጋጤ የበረዶ ክምር ሆነ ‹‹የምን ሰዎች? ምን
አደረጉሽ?››
‹‹መኪና ውስጥ ከተው ወሰዱኝ››
‹‹ወይ አምላኬ! ማን ናቸው?›› ንዴቱ ደረቱ ላይ ውጋት ለቀቀበትና
መተንፈስ አቃተው፡
‹‹ጎድተውሻል?››
‹‹አይ ደህና ነኝ፡ ነገር ግን ኤዲ ሰዎቹ ያስፈራሉ››
ምን እንደሚል ጨነቀው፡ ብዙ ነገሮች አዕምሮው ውስጥ መጡበት፡፡"
የሆኑ ሰዎች ሚስቱን አግተዋታል፡፡ ምንድነው ነገሩ? በመጨረሻም
‹‹ለምን?›› ሲል ጠየቀ፡፡
‹‹ምክንያቱን አልነገሩኝም››
‹‹ምን አሉሽ?››
‹‹ኤዲዬ የሚሉህን በሙሉ አርግላቸው፡፡ የማውቀው ይህን ብቻ ነው››
ንዴትና ፍርሃት እየተፈራረቁበት ‹‹አንቺን ከሚያሰቃዩብኝ ያሉትን
አደርግላቸዋለሁ›› አለ፡፡
‹‹እውነት?››
‹‹አዎ የኔ ማር››
‹‹ተመስገን አምላኬ ላንተ ምን ይሳንሃል›› አለች ካሮል አን።
‹‹መቼ ነው ያገቱሽ?››
‹‹ከሁለት ሰዓት በፊት››
‹‹አሁን የት ነው ያለሽው?››
‹‹ከኛ ቤት ብዙም አይርቅም.›› ብላ ሳትጨርስ የድንጋጤ ጩኸት
አሰማች፡፡
፡
፡
#ክፍል_ስድስት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
...‹የሚያስቸኩልሽ ነገር የለም›› አለ ኮንስታብሉ ‹‹አባትሽ ሊወስዱሽ
እየመጡ ነው፡፡››
የማርጋሬት ልብ በድንጋጤ ቀጥ አለ፡ እንዴት ሊሆን ይችላል? አሁን
ያለችበት ቦታ አባቷ የማያውቁት ስለሆነ ደህነኛ ቦታ ነው ብላ ተማምና ነበር፡፡
አባቷን ዝቅ አድርጋ ነበር የገመተቻቸው፡ በዚህ ደቂቃ ውስጥ ሊይዟት ይመጣሉ! ሃሳቡ አንቀጠቀጣት ‹‹የት እንዳለሁ እንዴት አወቀ አባባ?›› አለች፡፡
ወጣቱ ፖሊስ በኩራት ‹‹ትናንት ማታ ስለመጥፋትሽ የቴሌግራም መልዕክት ደርሶን ነበር፡፡ ስመጣ አየሁት፡፡ በጨለማ የመጣሽ ጊዜ
አላወቅኩሽም ነበር፡፡ ስምሽን ግን አስታወስኩት፡፡ ከተገኘሽ ለጌታ ኦክሰንፎርድ
እንዲነገራቸው ቴሌግራሙ ያዛል፡፡ እዚህ እንዳመጣሁሽ ለአባትሽ ደወልኩ››
ማርጋሬት ብድግ አለች፧ ልቧ በጣም ይመታል፡፡ ‹‹እሱን አልጠብቅም
አሁን ነግቷል›› አለች፡፡
ፖሊሱ ስጋት ገባው ‹‹ትንሽ ቆይ›› አለ፡፡ ዞር አለና ‹‹ሃምሳ አለቃ እመቤት ማርጋሬት መሄዴ ነው እያለች ነው›› ብሎ ነገረው፡፡
ሄሪ ማርክስ ‹‹እዚህ ይዘው ሊያቆዩሽ አይችሉም ባንቺ እድሜ ከቤት ጠፍቶ መሄድ ወንጀል ተደርጎ አይቆጠርም፡፡ መሄድ ከፈለግሽ ቀጥ ብለሽ
ሂጂ›› አላት፡፡
ሃምሳ አለቃውም ‹‹ነገር ግን ጫማ የለሽም፤ ስቶኪንግሽ ተቀዳዷል፡፡ አባትሽ ጋ ልደውልልሽ›› አላት፡፡
ማሰብ ጀመረች፡፡ ጣቢያ እንደደረሰች ነው ለአባቷ ስልክ የተደወለው፡፡
አሁን አንድ ሰዓት አልሞላውም ማለት ነው፡፡ አባቷ ደግሞ ከዚህ በኋላ
እዚህ ለመድረስ ቢያንስ ከአንድ ሰዓት በላይ ይፈጅባቸዋል፡ ‹‹ደህና›› አለች ለደጉ ፖሊስ ‹‹አመሰግናለሁ፡፡››
ሄሪ ወደ ፖሊስ ስታዘግም አየና ‹‹ጅል›› አላት፡፡
ፖሊሱ አንድ ትንሽ ክፍል ውስጥ ወስዶ አስገባት፡፡ ወንበሮቹ ተራ ናቸው፡
አንድ አግዳሚ ወንበር ይታያታል፡፡ ከላይ ማቀፊያ የሌለው አምፑል ተንጠልጥሏል፡ መስኮቱ በብረት ፍርግርግ ተዘግቷል፡ ሃምሳ አለቃው ይህ
ክፍል ከባለጉዳይ መቀበያው ክፍል የተሻለ ነው ብሎ እንዴት እንዳሰበ
አልገባሽ አላት፡፡ ልትነግረው ዞር ስትል በሩን ፊቷ ላይ ጠረቀመው፡፡ አንድ
ክፉ ነገር እንዳለ በልቧ ጠረጠረችና ፍርሃት ገባት፡፡ ተወርውራ በሩ ጋ ሄዳ
ለመክፈት ታገለች ከዚያም ፍርሃቷም እውነት መሆኑን በሩ ሲቆለፍ አረጋገጠች፡፡ የበሩን እጄታ በሃይል ነቀነቀችው፤ ነገር ግን በሩ የሚከፈት አልሆነም በተስፋ መቁረጥ በሩ ላይ ልጥፍ አለች፡፡
ከውጭ በኩል ሳቅ ይሰማታል፤ ከዚያም ሃሪ ‹‹እናንተ እርጉሞች›› ሲል
ተሰማት ‹‹አፍክን ዝጋ›› አለው ፖሊሱ፡፡
‹ምንም መብት የላችሁም ልጅቷን ለማቆየት፤ አንተም ታውቃለህ አለው።
‹‹አባቷ የተከበሩ ሰው ስለሆኑ ነው እንደዚህ ያደረኩት›› አለ፡
ማርጋሬት ያሰበችው ባለመሳካቱ በምሬት ተንገበገበች፡ የማምለጥ
እቅዷ ውሃ በልቶታል። ይረዱኛል ብላ የገመተቻቸው ሰዎች አታለዋታል ለትንሽ ጊዜ ነፃ
ነበረች አሁን ግን ነፃነቷ አብቅቷላተል ምድር ጦር
መምሪያው መሄድ አለመቻሏ አንገበገባት
ከጦርነቱ ለመሸሽ የፓን አሜሪካ ንብረት በሆነችው አይሮፕላን ተሳፍራ ኒውዮርክ ልትሄድ ነበር። ይህን ያህል ደክማም እድሏ አልሰምር አላት፡፡
ከብዙ ቆይታ በኋላ ከበሩ ወደ መስኮቱ ሄደች። በመስኮት አጮልቃ
ስታይ ምንም ነገር የማይታይበት ጓሮና የሸክላ ግድግዳ ብቻ ነው::
በሽንፈትና በአቅመቢስነት መስኮቱ ጋር ተገትራ የአባቷን መምጣት
ከመጠባበቅ በስተቀር ምንም ምርጫ አልነበራትም።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ኤዲ ዲኪን ለአይሮፕላኑ የመጨረሻ ፍተሻ አደረገ እያንዳንዳቸው የ1500 የፈረስ ጉልበት ያላቸው አራቱ ሞተሮች የተቀቡት ዘይት ያብለጨልጫል፡ እያንዳንዱ ሞተር የሰው ቁመት አለው። ኤዲ እያንዳንዱን የሞተር ክፍል መርምሮ ሲጨርስ ዘጋጋና ከመሰላሉ ላይ ወረደ። አይሮፕላኑ ለበረራ ሲዘጋጅ ቱታውን ያወልቅና ሰውነቱን ታጥቦ የአየር መንገዱን የበረራ ዩኒፎርም ይለብሳል።
ከአይሮፕላን ማረፊያ ወደቡ ወጥቶ ሲሄድ ፀሀይ ገና አልጠለቀችም፡ከዚያም የስራ ባልደረቦቹ ወደሚገኙበት ሆቴል አመራ: በአይሮፕላኑና
በሚሰራው ስራ ይኮራል። አትላንቲክ አቋራጭ በረራ ከሁሉም የበረራ ስራ
የበለጠ ስለሆነ አየር መንገዱ ያሰማራው አሉ የሚላቸውን የበረራ ሰዎች
ነው።
ሆኖም ይህን ስራ በቅርቡ ለመተው አቅዷል፡ አሁን እድሜው ሰላሳ ሲሆን ትዳር ከያዘ ዓመት ሆኖታል። ሚስቱ ካሮል አን ነፍሰ ጡር ናት ይህ ስራ ለወንደላጤ ምንም አይልም እሱ ግን ከቤተሰቡ ርቆ መኖር
አይፈልግም፡ የራሱን ስራ ለመጀመር በቂ ገንዘብ አጠራቅሟል፡ አሜሪካ
ውስጥ ይህን ስራ ለመስራት የሚያስችለው አየር ማረፊያ አለ፡፡" አይሮፕላን ይጠግናል፣ ነዳጅ ይሸጣል፡ በኋላም አይሮፕላን ገዝቶ ያከራያል፡
ሆቴሉ ውስጥ ሲገባ ረዳት ኢንጂነሩን ሚኪን አገኘው፡ ሚኪ ተጫዋች ሲሆን ኤዲን በችሎታው ይወደዋል። ሚኪ ስልክ እየተነጋገረ ሳለ ኤዲንን
ሲያይ ‹‹እድለኛ ነህ አሁን መጥቷል ላገናኝህ›› አለው ለደዋዩ ‹‹አንተን ነው
የሚፈልገው›› ብሎ የስልኩን መነጋገሪያ ለኤዲ ሰጠና ብቻውን መነጋገር
እንዲችል ጥሎት ሄደ።
ኤዲም ስልኩን ተቀበለና ‹‹ሄሎ?›› አለ፡
‹‹ኤድዋርድ ዲኒኪን ነህ?›› ብሎ ጠየቀ ደዋዩ፡፡
ኤዲ ግንባሩን በግርታ ቋጠረ፡ በስልክ የሚሰማው ድምጽ አዲስ ሆነበት ከዚህ በፊትም ማንም ኤድዋርድ ብሎት አያውቅም፡፡ ‹አዎ ነኝ
ማን ልበል?›› አለ፡
‹‹ቆይ ትንሽ ጠብቀኝ ባለቤትህን ላገናኝህ አጠገቤ ነው ያለችው›› የኤዲ ልብ ተንጠለጠለ ካሮል አን ለምንድነው ከአሜሪካ የደወለችልኝ ችግር አለ ማለት ነው?› ሲል ተጨነቀ፡፡
ከአፍታ በኋላ የካሮል አን ድምጿ ተሰማ ‹‹ኤዲ›› አለች እምባ እየተናነቃት፡
‹‹እንዴት ነሽ ማርዬ ምን ሆነሻል?››
ካሮል አን የባልዋን ድምጽ ስትሰማ ለቅሶዋን ለቀቀችው።
ኤዲ በዚያች ደቂቃ ውስጥ ክፉ ነገር አዕምሮው ውስጥ አቃጨለበት፡
‹ካሮሌ ላይ ምን ደርሶባት ይሆን? ውርጃ ገጠማት ይሆን? ቤቱ ተቃጠለ?
ማን ይሆን የሞተው? የሚሉ ሃሳቦች በአንድ ላይ መጡበት፡፡
«ካሮል ተረጋጊ ደህናም አይደለሽ?››
‹‹አይ ምንም አልሆንኩም›› አለች እየተነፋረቀች፡
‹‹ታዲያ ምን ሆነሽ ነው የምታለቅሺው?›› አለ ሆዱ በፍርሃት እየተንቦጫቦጨ፡
‹‹ምን ተፈጠረ ንገሪኝ የኔ ውድ?››
‹‹እነዚህ ሰዎች እቤት መጡ››
ኤዲ ይህን ሲሰማ በድንጋጤ የበረዶ ክምር ሆነ ‹‹የምን ሰዎች? ምን
አደረጉሽ?››
‹‹መኪና ውስጥ ከተው ወሰዱኝ››
‹‹ወይ አምላኬ! ማን ናቸው?›› ንዴቱ ደረቱ ላይ ውጋት ለቀቀበትና
መተንፈስ አቃተው፡
‹‹ጎድተውሻል?››
‹‹አይ ደህና ነኝ፡ ነገር ግን ኤዲ ሰዎቹ ያስፈራሉ››
ምን እንደሚል ጨነቀው፡ ብዙ ነገሮች አዕምሮው ውስጥ መጡበት፡፡"
የሆኑ ሰዎች ሚስቱን አግተዋታል፡፡ ምንድነው ነገሩ? በመጨረሻም
‹‹ለምን?›› ሲል ጠየቀ፡፡
‹‹ምክንያቱን አልነገሩኝም››
‹‹ምን አሉሽ?››
‹‹ኤዲዬ የሚሉህን በሙሉ አርግላቸው፡፡ የማውቀው ይህን ብቻ ነው››
ንዴትና ፍርሃት እየተፈራረቁበት ‹‹አንቺን ከሚያሰቃዩብኝ ያሉትን
አደርግላቸዋለሁ›› አለ፡፡
‹‹እውነት?››
‹‹አዎ የኔ ማር››
‹‹ተመስገን አምላኬ ላንተ ምን ይሳንሃል›› አለች ካሮል አን።
‹‹መቼ ነው ያገቱሽ?››
‹‹ከሁለት ሰዓት በፊት››
‹‹አሁን የት ነው ያለሽው?››
‹‹ከኛ ቤት ብዙም አይርቅም.›› ብላ ሳትጨርስ የድንጋጤ ጩኸት
አሰማች፡፡
👍21❤2
«ካሮልዬ ምን አደረጉሽ? ደህናም አይደለሽ?›› ሲል ጠየቀ፤ ሆኖም መልስ አላገኘም፡፡ ኤዲ በሽብር ተውጦ መዳፉ ደም እስኪያግት ድረስ የስልኩን እጀታ ጨምድዶ ይዞ መልስ ጠበቀ፡፡ ከዚያም የመጀመሪያው
የወንድ ድምፅ ተመልሶ መጣና ‹‹ልብ ብለህ አድምጠኝ ኤድዋርድ››
‹‹አንተ ራስህ አድምጠኝ›› አለ ኤዲ በንዴት ‹‹ጫፏን ትነካና የገባህበት ገብቼ እገልሃለሁ፧ ህይወቴ እስካለች ድረስ፤ አምላክ ምስክሬ ነው አልለቅህም!! ያገኘሁህ ጊዜ አንተ ዱርዬ በእጄ ነው አንገትህን ጠምዝዤ የምቀነጥሰው ገባህ?›› አለው፡
ስልክ የደወለው ሰው እንደዚህ አይነት የስድብ ናዳ ያልጠበቀ በመሆኑ ዝም ብሎ ቆይቶ ‹‹እንደዚህ አትሁን፤ ሩቅ ነው ያለኸው›› አለው፡
ሰውዬው እውነቱን ነው፡፡ ኤዲ ምንም ማድረግ አይችልም፡፡ ‹‹ፀጥ ብለህ አድምጠኝ›› አለ ሰውዬው፡፡
ኤዲ ምላሱን እንደምንም ብሎ ሰብስቦ ማዳመጥ ጀመረ፡
‹‹አይሮፕላኑ ላይ የተሳፈረ ቶም ሉተር የተባለ ሰው መመሪያ ይሰጥሃል››
‹‹ምን እንዳደርግላችሁ ነው የምትፈልጉት?››
‹‹አፍህን ዝጋ! ሁሉንም ነገር ሉተር ይነግርሃል፤ ሚስትህን በህይወት ማግኘት ከፈለግህ! የሚሻልህ የእሱን ትዕዛዝ መቀበል ብቻ ነው››
‹‹እንዴት ነው እሱን የምለየው?››
‹‹አንድ ሌላ መመሪያ፤ ለፖሊስ እንዳትጠቁም፡ ምንም አይጠቅምህም፤
ከጠቆምክ ሚስትህን የማደርገውን አውቃለሁ››
‹‹አንተ ወንበዴ አገኝሃለሁ!. . .
ስልኩ ኤዲ ጆሮ ላይ ተዘጋ፡፡
✨ይቀጥላል✨
የወንድ ድምፅ ተመልሶ መጣና ‹‹ልብ ብለህ አድምጠኝ ኤድዋርድ››
‹‹አንተ ራስህ አድምጠኝ›› አለ ኤዲ በንዴት ‹‹ጫፏን ትነካና የገባህበት ገብቼ እገልሃለሁ፧ ህይወቴ እስካለች ድረስ፤ አምላክ ምስክሬ ነው አልለቅህም!! ያገኘሁህ ጊዜ አንተ ዱርዬ በእጄ ነው አንገትህን ጠምዝዤ የምቀነጥሰው ገባህ?›› አለው፡
ስልክ የደወለው ሰው እንደዚህ አይነት የስድብ ናዳ ያልጠበቀ በመሆኑ ዝም ብሎ ቆይቶ ‹‹እንደዚህ አትሁን፤ ሩቅ ነው ያለኸው›› አለው፡
ሰውዬው እውነቱን ነው፡፡ ኤዲ ምንም ማድረግ አይችልም፡፡ ‹‹ፀጥ ብለህ አድምጠኝ›› አለ ሰውዬው፡፡
ኤዲ ምላሱን እንደምንም ብሎ ሰብስቦ ማዳመጥ ጀመረ፡
‹‹አይሮፕላኑ ላይ የተሳፈረ ቶም ሉተር የተባለ ሰው መመሪያ ይሰጥሃል››
‹‹ምን እንዳደርግላችሁ ነው የምትፈልጉት?››
‹‹አፍህን ዝጋ! ሁሉንም ነገር ሉተር ይነግርሃል፤ ሚስትህን በህይወት ማግኘት ከፈለግህ! የሚሻልህ የእሱን ትዕዛዝ መቀበል ብቻ ነው››
‹‹እንዴት ነው እሱን የምለየው?››
‹‹አንድ ሌላ መመሪያ፤ ለፖሊስ እንዳትጠቁም፡ ምንም አይጠቅምህም፤
ከጠቆምክ ሚስትህን የማደርገውን አውቃለሁ››
‹‹አንተ ወንበዴ አገኝሃለሁ!. . .
ስልኩ ኤዲ ጆሮ ላይ ተዘጋ፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍14❤2
👉የጠንቋዩ ዋሻ👉
🗾ክፍል 15🗾
⚡⚡⚡⚡⚡
አቢያራ የአድማስን ያልተለመደ ተቋውሞ ሲሰማ ያልጠበቀው ነገር ነውና ለመጀመሪያ ጊዜ ደንገጥ ብሎ አድማስ ላይ አይኑን ተከለ ፣ ኤልያታ በአቢያራና በአድማስ መካከል እንደቆመች ናት ግራ ገብቷታል ምን እንዳጎደለች እራሷን ደጋግማ ብጠይቅም ምንም አይነት ጥፋት ማስታወስ ሳትችል ቀረች ፣ አድማስ ፈርጠም እንዳለ ነው ሁኔታው ሁሉ ሴት የላከው ሞት አይፈራም እንዲሉ 'አይነት ነው ፣ እነመስፍን የአቢያራንና የአድማስን ፍጥጫ በፍርአትና ከአሁን አሁን ምን ሊከሰት ነው በሚል እየጠበቁ ነው ፣ መሳይ አንዳች ግርግር እስኪነሳ እና አቢያራን ማጥቃት የሚችልበትን አጋጣሚ እየጠበቀ በመቁነጥነጥ ላይ ነው ፣ ኤዛም አይኖቿን አድማስ ላይ ብትተክልም ለአቢያራ የሚከላከል አንዳች ምልክት አላሳየችም ሌሎቹም ሴቶች ባሉበት ሆነው ከመተያየት ውጪ አልተንቀሳቀሱም ።
"አድማስ የኔ ታላቁ ፈረስ ምን እያልክ ነው ?" ብሎ አቢያራ አስፈሪ ጣቶቹን ወደ አድማስ ቀሰረ
"ጌታዬ እኔ ኤሊያታ እንድትሞት አልፈቅድም "አለ ድምፁ እየተርገበገበ
"አድማስ ልጄ አንተን ማን ፈቃጅ አደረገ ? እኔ ይሁን ካልኩ ከመታዘዝ ውጪ ምን ምርጫ አለህና ነው ? ይልቅ ኤልያታን ወደመሰዊያው ውሰዳትና እረፍት ስጣት ፣ እኔና አንተ ደሞ ቀሪውን በደንብ እንነጋገርበታለን መቼም ለዛሬው ያልተገባ እንቢተኝነትህ የምትከፍለው መስዋትነት ይኖራል እኔ ይቅር ብልህ ታላቁ አባቴ ይቅር አይልህም "ብሎ አቢያራ ማጓራት ጀመረ
አድማስ ከቆመበት አልተንቀሳቀሰም እንዴት ነው በሚያፈቅራት ልጅ ላይ ስለት የሚያነሳው ግራ ገባው ልቡ እሺ አላለውም ፣ አቢያራ ማጓራቱ ባሰ ዋሻው በጣም ተረበሸ ሴቶቹ ጥግ ጥጉን ይዘው ማነብነብ ጀመሩ ኤዛ ወደ መሳይ ስትመለከት ጠቀስ አደረጋት የሚለውን ባትረዳም አንገቷን ነቀነቀች ፣ ኤሊያታ አድማስ እንዲገላት ለመነችው አቢያራ ከሚከፋ አሷ መስዋት መሆኗን መረጠች አቢያራ ያለው እንዲፈፀም የጥንቆላ ጩኽቱን እየጮኽ ግፊት አደረገ ፣ በዚ አጋጣሚ መሳይ ወደ አድማስ በፍጥነት ተጠጋ ሁሉም በየራሱ ፍርሃት ውስጥ ስለሰመጡ እንዳቀረቀሩ ናቸው ስለዚ ልብ አላሉትም ፣ መሳይ የሚያጓራውን አቢያራን ወደጎን እያየ አድማስ ጋር ደረሰ ፣ልክ አድማስ አጠገብ እንደደረሰ በፍጥነት አድማስ የያዘውን ስለት ተቀበለው.........
✍ ሙና መሀመድ
ይቀጥላል
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
🗾ክፍል 15🗾
⚡⚡⚡⚡⚡
አቢያራ የአድማስን ያልተለመደ ተቋውሞ ሲሰማ ያልጠበቀው ነገር ነውና ለመጀመሪያ ጊዜ ደንገጥ ብሎ አድማስ ላይ አይኑን ተከለ ፣ ኤልያታ በአቢያራና በአድማስ መካከል እንደቆመች ናት ግራ ገብቷታል ምን እንዳጎደለች እራሷን ደጋግማ ብጠይቅም ምንም አይነት ጥፋት ማስታወስ ሳትችል ቀረች ፣ አድማስ ፈርጠም እንዳለ ነው ሁኔታው ሁሉ ሴት የላከው ሞት አይፈራም እንዲሉ 'አይነት ነው ፣ እነመስፍን የአቢያራንና የአድማስን ፍጥጫ በፍርአትና ከአሁን አሁን ምን ሊከሰት ነው በሚል እየጠበቁ ነው ፣ መሳይ አንዳች ግርግር እስኪነሳ እና አቢያራን ማጥቃት የሚችልበትን አጋጣሚ እየጠበቀ በመቁነጥነጥ ላይ ነው ፣ ኤዛም አይኖቿን አድማስ ላይ ብትተክልም ለአቢያራ የሚከላከል አንዳች ምልክት አላሳየችም ሌሎቹም ሴቶች ባሉበት ሆነው ከመተያየት ውጪ አልተንቀሳቀሱም ።
"አድማስ የኔ ታላቁ ፈረስ ምን እያልክ ነው ?" ብሎ አቢያራ አስፈሪ ጣቶቹን ወደ አድማስ ቀሰረ
"ጌታዬ እኔ ኤሊያታ እንድትሞት አልፈቅድም "አለ ድምፁ እየተርገበገበ
"አድማስ ልጄ አንተን ማን ፈቃጅ አደረገ ? እኔ ይሁን ካልኩ ከመታዘዝ ውጪ ምን ምርጫ አለህና ነው ? ይልቅ ኤልያታን ወደመሰዊያው ውሰዳትና እረፍት ስጣት ፣ እኔና አንተ ደሞ ቀሪውን በደንብ እንነጋገርበታለን መቼም ለዛሬው ያልተገባ እንቢተኝነትህ የምትከፍለው መስዋትነት ይኖራል እኔ ይቅር ብልህ ታላቁ አባቴ ይቅር አይልህም "ብሎ አቢያራ ማጓራት ጀመረ
አድማስ ከቆመበት አልተንቀሳቀሰም እንዴት ነው በሚያፈቅራት ልጅ ላይ ስለት የሚያነሳው ግራ ገባው ልቡ እሺ አላለውም ፣ አቢያራ ማጓራቱ ባሰ ዋሻው በጣም ተረበሸ ሴቶቹ ጥግ ጥጉን ይዘው ማነብነብ ጀመሩ ኤዛ ወደ መሳይ ስትመለከት ጠቀስ አደረጋት የሚለውን ባትረዳም አንገቷን ነቀነቀች ፣ ኤሊያታ አድማስ እንዲገላት ለመነችው አቢያራ ከሚከፋ አሷ መስዋት መሆኗን መረጠች አቢያራ ያለው እንዲፈፀም የጥንቆላ ጩኽቱን እየጮኽ ግፊት አደረገ ፣ በዚ አጋጣሚ መሳይ ወደ አድማስ በፍጥነት ተጠጋ ሁሉም በየራሱ ፍርሃት ውስጥ ስለሰመጡ እንዳቀረቀሩ ናቸው ስለዚ ልብ አላሉትም ፣ መሳይ የሚያጓራውን አቢያራን ወደጎን እያየ አድማስ ጋር ደረሰ ፣ልክ አድማስ አጠገብ እንደደረሰ በፍጥነት አድማስ የያዘውን ስለት ተቀበለው.........
✍ ሙና መሀመድ
ይቀጥላል
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍47❤3
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_ሰባት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_በወንዳየሁ_ንጉሴ
እንደ ሄሪ ማርክስ አይነት እድለኛ ሰው የለም፡፡
እና ሁል ጊዜ እድለኛ እንደሆነ ይነግሩት ነበር፡ ምንም እንኳን አባቱን በአንደኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ ያጣ ቢሆንም ደከመኝ ሰለቸኝ በማይሉ ብርቱ እናቱ እጅ በማደጉ እድለኛ ነው፡፡ እናቱ የፅዳት ሰራተኛ ናቸው አገሪቱ የኢኮኖሚ ቀውስ ውስጥ በገባችበት በዚያ ቀውጢ ወቅት እንኳን ስራቸውን አላጡም ነበር፡፡ የሚኖሩት እዚህ ግባ በማይባል ኮንዶሚኒየም
ውስጥ ቢሆንም በችግር ጊዜ የሚረዳዱ ጥሩ ጎረቤቶች አሏቸው: ሄሪ ከችግር የማምለጥ እድልና ክህሎት ነበረው፡፡ እሱና የትምህርት ቤት ጓደኞቹ
ረብሸው ሲገረፉ የአስተማሪው አርጩሜ እሱጋ ሲደርስ ይሰበር ነበር፡ ሄሪ ከፈረስ ወይም ከጋሪ ላይ ሲወድቅ ፈረሶቹ ሳይረግጡት በስልት ያሳልፋቸዋል፡፡
ለውድ ጌጣጌጥ ፍቅር ስላለው ነው ሌባ የሆነው፡፡
በጉርምስናው ወቅት በየወርቅ ቤቱ እየተዘዋወረ ዕንቁዎችን መመልከት
ይወድ ነበር፡ እነዚህ እንቁዎች የሚመስጡት ስለሚያምሩ ብቻ ሳይሆን በመጻሕፍት ላይ እንደሚያነበው የሀብታም ምልክት ስለሆኑም ጭምር ነው፡
አንድ ቦታ ረግቶ መስራት ስለማይወድ አንድ ወርቅ ሰሪ ጋ በተቀጠረ በስድስት ወሩ ስራውን ለቀቀ፡፡ ሰዓት መጠገንና የጋብቻ ቀለበቶች ማስፋት ስራም እንዲሁ አስጠላው፡ ነገር ግን የተለያዩ የከበሩ ድንጋዮችን ለይቶ
የማወቅ ችሎታ አዳብሯል፡፡
ሬቤካ ሞግሃም ፍሊንትን የተዋወቃት በፈረስ እሽቅድድም ቦታ ላይ ሲሆን የአንዱ ተወዳዳሪ ደጋፊ ነው ብላ አስባለች ሬቤካ ቀውላላ፣አፍንጫዋ አለቅጥ የረዘመ መልከ ጥፉ ሴት ናት፡ ራሷ ላይ በደፋችው ቆብ ላይ ላባ ሰክታለች፡፡ አጠገቧ ያሉት ወጣት ወንዶች ከምንም ሳይቆጥሯት ሄሪ
ስላናገራት በጣም ነው በሆዷ ያመሰገነችው::
እሷን ለመተዋወቅ የጓጓ እንዳይመስል መግባባቱን በዚያው ቀን ማድረግ አልፈለገም፡፡ በሌላ ቀን ስዕል አዳራሽ ስታገኘው ደስ ብሏት ከዚህ ቀደም በደምብ እንደምታውቀው ሁሉ ሰላምታ ሰጠችውና ወስዳ ከእናቷ ጋር
አስተዋወቀችው፡፡
እንደ ሬቤካ ያሉ እመቤቶች ሲኒማ ወይም ምግብ ቤት ያለ አጃቢ
አይሄዱም፡፡ ብቻቸውን የሚሄዱ የደሃ ልጆች ናቸው፡፡ የሬቤካ እናትና አባት የሄሪን የቤተሰብ ሁኔታ ማጣራት አልደፈሩም፡፡ ቤተሰቦቹ ዮርክሻየር ውስጥ የገጠር ቤት፣ ስኮትላንድ ውስጥ የትግል ትምህርት ቤት እንዳላቸው፣ አካል
ጉዳተኛ እናቱ ደቡብ ፈረንሳይ ውስጥ እንደሚኖሩና በንጉሠ ነገሥቱ አየር ኃይል ውስጥ ለሹመት መታጨቱን ሲነግራቸው እውነት ነው ብለው ተቀብለውታል።
ሄሪ በከፍተኛው መደብ ህብረተሰብ ዘንድ ውሸት ማውራት እንደሚብስ አውቋል።
በዚህ አይነት ሄሪ ከሬቤካ ጋር ጓደኝነት ከመሰረተ ሶስት ሳምንት
ሞላው፡፡ አንድ ቀን አንድ ፓርቲ ይዛው ሄደች፡፡ እዚያም ክሪኬት ሲጫወት ዋለና ከተጋበዘበት ቤት ገንዘብ ሰረቀ፡ ጋባዦቹም እንግዶቻቸውን ማሳጣት
ስላልፈለጉ ለፖሊስ ሳያሳውቁ ቀሩ፡፡ በሌላ ቀን ደግሞ አንድ ዳንስ ምሽት ላይ ወስዳው ኪስ ሲያወልቅና የሴቶችን ቦርሳ እየከፈተ ሲበረብር አመሸ፡፡ ሬቤካ
ቤተሰቦቿን ልታስተዋውቀው የወሰደችው ጊዜ እንኳን ገንዘብ፣ ከብር የተሰሩ ቢላዎችንና ከወርቅ የተሰሩ የቀሚስ ማያያዣዎችን መንትፏል፡
በሱ አመለካከት ከሀብታሞች መስረቅ እንደ ጥፋት አይቆጠርም፡
እነዚህ ሃብታሞች የሰበሰቡት ሃብት አይገባቸውም ባይ ነው፡፡ አብዛኛዎቹ ህይወታቸውን በሙሉ የአንድ ቀን ስራ እንኳን ሰርተው አያውቁም፡፡ ከነዚ ሰዎች ገንዘብ መስረቅ ናዚዎችን እንደመግደል ይቆጠራል እንደወንጀል
ሳይሆን ለህዝብ እንደሚሰጥ አገልግሎት።
ይህን የስርቆት ተግባር ከጀመረ ሁለት አመት ያህል ሆኖታል፡ ነገር
ግን በዚህ ከቀጠለ አንድ ቀን መያዙ እንደማይቀር ተገንዝቦ ሌላ ስራ
መፈለግ ሲያስብ ጦርነቱ ከተፍ አለለት፡
ምንም ቢሆን በመደበኛ ወታደርነት መቀጠር አይፈልግም፡፡ አሸር ባሽር
ምግብ፣ ዩኒፎርምና ወታደራዊ ስነ-ስርዓት የእሱ ዕጣ ክፍሎች አይደሉም ሆኖም የአየር ኃይል ዩኒፎርም ይማርከዋል፡፡ አይሮፕላን አብራሪ መሆን ይፈልጋል፡፡ እንዴት እንደሚፈፅመው ባያውቅም ያደርገዋል፡፡ እሱ እንደሆነ
እድለኛ ነው፡፡
ሬቤካን ርግፍ አድርጎ ከመተዉ በፊት እሷን ተጠቅሞ አንድ ሁለት
የሀብታም ቤት መዝረፍ ፈልጓል፡፡
ሰር ሲሞን ሞንክፎርድ የተባሉ ሀብታም የመጽሐፍ አሳታሚ ቤት
ለግብዣ ተጠርተው ሄዱ፡ ሄሪ ክብርት ሊዲያ ሞስ ከተባለች እመቤት ጋር ወሬ ጀመረ፡፡ እመቤቲቷ ብቻዋን ስለነበረች ለአንድ ሃያ ደቂቃ ያህል
አጫወታትና ወደ ሬቤካ ዞረ፡ ከዚያም ጊዜው አሁን ነው ብሎ በመገመት ተንቀሳቀሰ፡፡
ሁለቱን ወይዛዝርት ይቅርታ ጠየቀና ከዳንሱ አዳራሽ ወጣ
የሚቀጥለው ፎቅ ላይ ወጣና ኮሪደሩን ይዞ ሄደ፡፡ ኮሪደሩ መጨረሻ አንድ ትልቅ መኝታ ክፍል አገኘ፡፡ ወደ ውስጥ ሊገባ ሲል አንድ ሰው ‹‹ምን ነበር?›› አለው፡፡
‹‹እዚህ ነው?›› ብሎ ጠየቀው
‹‹ምኑ?››
‹‹መፀዳጃ ቤቱ?››
ወጣቱ ሰው ከቁጣው መለስ አለና ‹‹አሃ ገባኝ፤ መፀዳጃ ቤቱ ኮሪደሩ
ጥግ ነው የሚገኘው›› አለው፡፡
‹‹በጣም አመሰግናለሁ፡››
‹‹ምንም አይደል››
ሄሪ ወደ መፀዳጃ ቤቱ እየሄደ ‹‹በጣም የሚያምር ቤት ነው›› አለው ወጣቱን፡፡
‹‹አዎ›› አለና በደረጃው ወርዶ ሄደ ወጣቱ፡
ሄሪ በእፎይታ ፈገግ አለ፡፡ ወጣቱ ሰው መሄዱን አረጋገጠና ወደ
መኝታ ቤቱ ተመልሶ ሄደ፡
መኝታ ቤቱ የእመቤት ሞንክፎርድ ሲሆን የመልበሻ ክፍልም እንዳለው
ሄሪ ተመለከተ፡ ቀጥሎ ደግሞ የወንድ መልበሻ ክፍል አለ፡፡ ሀብታም ባልና ሚስቶች የየራሳቸው መኝታ ክፍል አላቸው፡፡ ይህም የሆነው ከሰራተኛው
መደብ ያነሰ ወሲባዊ ፍላጎት ስላላቸው ይሆን?› ሲል አሰበ፡፡
ሄሪ የሰር ሲሞን መልበሻ ክፍል ገባና የኮሞዲኖውን መሳቢያ ከፈተው፡፡መሳቢያው ውስጥ በተለያዩ ጌጣጌጦችና አምባሮች የተሞላ ከቆዳ የተሰራ
የጌጣጌጥ ማስቀመጫ ሳጥን አገኘ፡፡ ብዙዎቹ ጌጣጌጦች ተራ ቢሆኑም ከነዚያ ውስጥ ግን ከወርቅ የተሰሩ የእጅ አምባሮች ላይ አይኑ አረፈ፡ አምባሮቹን
ኪሱ ጨመራቸው፡፡ ከጌጣጌጥ ሳጥኑ ቀጥሎ ውስጡ ሃምሳ ፓውንድ የያዘ የቆዳ የኪስ ቦርሳ አገኘ፡፡ ከቦርሳው ውስጥ ሃምሳ ፓውንድ ወሰደ፡፡ ብዙ ሰዎች ሃያ ፓውንድ ለማግኘት ከሁለት ወር ያላነሰ ከባድ የፋብሪካ ስራ
መስራት ያስፈልጋቸዋል፡፡
በየሄደበት ያገኘውን ሁሉ አይሰርቅም፡፡ የተወሰነ ዕቃ ብቻ መስረቅ ጥርጣሬ ይፈጥራል። ሰዎች ዕቃ ጎድሎ ሲያዩ ጌጣጌጡን ሌላ ቦታ እንዳስቀ
መጡት ወይም ቦርሳ ውስጥ ምን ያህል ገንዘብ እንደነበራቸው ማስታወስ ስለሚያቅታቸው ስርቆት ተፈፅሟል ብለው ለፖሊስ ሪፖርት አያደርጉም፡፡
መሳቢያውን ዘጋና እመቤት ሞንክፎርድ መኝታ ክፍል ዘው አለ፡፡
የያዘውን ይዞ ለመውጣት ቢመኝም ትንሽ ደቂቃዎች እመቤቲቱ ክፍል
ቢያጠፋ ወደደ፡፡ ሴቶች ከባሎቻቸው የተሻለ ጌጣጌጥ ይኖራቸዋል፡፡ እመቤት
ሞንክፎርድ ደግሞ ዕንቁ ሳይኖራቸው አይቀርም፡፡ ሄሪ ደግሞ ዕንቁ ነፍሱ ነው፡፡
የምሽቱ አየር ምቹ በመሆኑ መስኮቶቹ በሙሉ ተከፍተዋል፡ በቀጥታ መልበሻ ክፍል ውስጥ ገባና ጌጣጌጡ ያለበት ኮሞዲኖጋ ሄዶ ተቀመጠ፡፡ሁሉንም መሳቢያዎች ሲከፋፍት የተለያዩ የጌጣጌጥ ሳጥኖች እና ትሪ ሙሉ
ጌጣጌጥ አገኘ፡፡ የበር መከፈት ድምፅ ለመስማት ጆሮውን ቀስሮ እያንዳንዱን የጌጣጌጥ ሳጥን ፈተሸ፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሰባት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_በወንዳየሁ_ንጉሴ
እንደ ሄሪ ማርክስ አይነት እድለኛ ሰው የለም፡፡
እና ሁል ጊዜ እድለኛ እንደሆነ ይነግሩት ነበር፡ ምንም እንኳን አባቱን በአንደኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ ያጣ ቢሆንም ደከመኝ ሰለቸኝ በማይሉ ብርቱ እናቱ እጅ በማደጉ እድለኛ ነው፡፡ እናቱ የፅዳት ሰራተኛ ናቸው አገሪቱ የኢኮኖሚ ቀውስ ውስጥ በገባችበት በዚያ ቀውጢ ወቅት እንኳን ስራቸውን አላጡም ነበር፡፡ የሚኖሩት እዚህ ግባ በማይባል ኮንዶሚኒየም
ውስጥ ቢሆንም በችግር ጊዜ የሚረዳዱ ጥሩ ጎረቤቶች አሏቸው: ሄሪ ከችግር የማምለጥ እድልና ክህሎት ነበረው፡፡ እሱና የትምህርት ቤት ጓደኞቹ
ረብሸው ሲገረፉ የአስተማሪው አርጩሜ እሱጋ ሲደርስ ይሰበር ነበር፡ ሄሪ ከፈረስ ወይም ከጋሪ ላይ ሲወድቅ ፈረሶቹ ሳይረግጡት በስልት ያሳልፋቸዋል፡፡
ለውድ ጌጣጌጥ ፍቅር ስላለው ነው ሌባ የሆነው፡፡
በጉርምስናው ወቅት በየወርቅ ቤቱ እየተዘዋወረ ዕንቁዎችን መመልከት
ይወድ ነበር፡ እነዚህ እንቁዎች የሚመስጡት ስለሚያምሩ ብቻ ሳይሆን በመጻሕፍት ላይ እንደሚያነበው የሀብታም ምልክት ስለሆኑም ጭምር ነው፡
አንድ ቦታ ረግቶ መስራት ስለማይወድ አንድ ወርቅ ሰሪ ጋ በተቀጠረ በስድስት ወሩ ስራውን ለቀቀ፡፡ ሰዓት መጠገንና የጋብቻ ቀለበቶች ማስፋት ስራም እንዲሁ አስጠላው፡ ነገር ግን የተለያዩ የከበሩ ድንጋዮችን ለይቶ
የማወቅ ችሎታ አዳብሯል፡፡
ሬቤካ ሞግሃም ፍሊንትን የተዋወቃት በፈረስ እሽቅድድም ቦታ ላይ ሲሆን የአንዱ ተወዳዳሪ ደጋፊ ነው ብላ አስባለች ሬቤካ ቀውላላ፣አፍንጫዋ አለቅጥ የረዘመ መልከ ጥፉ ሴት ናት፡ ራሷ ላይ በደፋችው ቆብ ላይ ላባ ሰክታለች፡፡ አጠገቧ ያሉት ወጣት ወንዶች ከምንም ሳይቆጥሯት ሄሪ
ስላናገራት በጣም ነው በሆዷ ያመሰገነችው::
እሷን ለመተዋወቅ የጓጓ እንዳይመስል መግባባቱን በዚያው ቀን ማድረግ አልፈለገም፡፡ በሌላ ቀን ስዕል አዳራሽ ስታገኘው ደስ ብሏት ከዚህ ቀደም በደምብ እንደምታውቀው ሁሉ ሰላምታ ሰጠችውና ወስዳ ከእናቷ ጋር
አስተዋወቀችው፡፡
እንደ ሬቤካ ያሉ እመቤቶች ሲኒማ ወይም ምግብ ቤት ያለ አጃቢ
አይሄዱም፡፡ ብቻቸውን የሚሄዱ የደሃ ልጆች ናቸው፡፡ የሬቤካ እናትና አባት የሄሪን የቤተሰብ ሁኔታ ማጣራት አልደፈሩም፡፡ ቤተሰቦቹ ዮርክሻየር ውስጥ የገጠር ቤት፣ ስኮትላንድ ውስጥ የትግል ትምህርት ቤት እንዳላቸው፣ አካል
ጉዳተኛ እናቱ ደቡብ ፈረንሳይ ውስጥ እንደሚኖሩና በንጉሠ ነገሥቱ አየር ኃይል ውስጥ ለሹመት መታጨቱን ሲነግራቸው እውነት ነው ብለው ተቀብለውታል።
ሄሪ በከፍተኛው መደብ ህብረተሰብ ዘንድ ውሸት ማውራት እንደሚብስ አውቋል።
በዚህ አይነት ሄሪ ከሬቤካ ጋር ጓደኝነት ከመሰረተ ሶስት ሳምንት
ሞላው፡፡ አንድ ቀን አንድ ፓርቲ ይዛው ሄደች፡፡ እዚያም ክሪኬት ሲጫወት ዋለና ከተጋበዘበት ቤት ገንዘብ ሰረቀ፡ ጋባዦቹም እንግዶቻቸውን ማሳጣት
ስላልፈለጉ ለፖሊስ ሳያሳውቁ ቀሩ፡፡ በሌላ ቀን ደግሞ አንድ ዳንስ ምሽት ላይ ወስዳው ኪስ ሲያወልቅና የሴቶችን ቦርሳ እየከፈተ ሲበረብር አመሸ፡፡ ሬቤካ
ቤተሰቦቿን ልታስተዋውቀው የወሰደችው ጊዜ እንኳን ገንዘብ፣ ከብር የተሰሩ ቢላዎችንና ከወርቅ የተሰሩ የቀሚስ ማያያዣዎችን መንትፏል፡
በሱ አመለካከት ከሀብታሞች መስረቅ እንደ ጥፋት አይቆጠርም፡
እነዚህ ሃብታሞች የሰበሰቡት ሃብት አይገባቸውም ባይ ነው፡፡ አብዛኛዎቹ ህይወታቸውን በሙሉ የአንድ ቀን ስራ እንኳን ሰርተው አያውቁም፡፡ ከነዚ ሰዎች ገንዘብ መስረቅ ናዚዎችን እንደመግደል ይቆጠራል እንደወንጀል
ሳይሆን ለህዝብ እንደሚሰጥ አገልግሎት።
ይህን የስርቆት ተግባር ከጀመረ ሁለት አመት ያህል ሆኖታል፡ ነገር
ግን በዚህ ከቀጠለ አንድ ቀን መያዙ እንደማይቀር ተገንዝቦ ሌላ ስራ
መፈለግ ሲያስብ ጦርነቱ ከተፍ አለለት፡
ምንም ቢሆን በመደበኛ ወታደርነት መቀጠር አይፈልግም፡፡ አሸር ባሽር
ምግብ፣ ዩኒፎርምና ወታደራዊ ስነ-ስርዓት የእሱ ዕጣ ክፍሎች አይደሉም ሆኖም የአየር ኃይል ዩኒፎርም ይማርከዋል፡፡ አይሮፕላን አብራሪ መሆን ይፈልጋል፡፡ እንዴት እንደሚፈፅመው ባያውቅም ያደርገዋል፡፡ እሱ እንደሆነ
እድለኛ ነው፡፡
ሬቤካን ርግፍ አድርጎ ከመተዉ በፊት እሷን ተጠቅሞ አንድ ሁለት
የሀብታም ቤት መዝረፍ ፈልጓል፡፡
ሰር ሲሞን ሞንክፎርድ የተባሉ ሀብታም የመጽሐፍ አሳታሚ ቤት
ለግብዣ ተጠርተው ሄዱ፡ ሄሪ ክብርት ሊዲያ ሞስ ከተባለች እመቤት ጋር ወሬ ጀመረ፡፡ እመቤቲቷ ብቻዋን ስለነበረች ለአንድ ሃያ ደቂቃ ያህል
አጫወታትና ወደ ሬቤካ ዞረ፡ ከዚያም ጊዜው አሁን ነው ብሎ በመገመት ተንቀሳቀሰ፡፡
ሁለቱን ወይዛዝርት ይቅርታ ጠየቀና ከዳንሱ አዳራሽ ወጣ
የሚቀጥለው ፎቅ ላይ ወጣና ኮሪደሩን ይዞ ሄደ፡፡ ኮሪደሩ መጨረሻ አንድ ትልቅ መኝታ ክፍል አገኘ፡፡ ወደ ውስጥ ሊገባ ሲል አንድ ሰው ‹‹ምን ነበር?›› አለው፡፡
‹‹እዚህ ነው?›› ብሎ ጠየቀው
‹‹ምኑ?››
‹‹መፀዳጃ ቤቱ?››
ወጣቱ ሰው ከቁጣው መለስ አለና ‹‹አሃ ገባኝ፤ መፀዳጃ ቤቱ ኮሪደሩ
ጥግ ነው የሚገኘው›› አለው፡፡
‹‹በጣም አመሰግናለሁ፡››
‹‹ምንም አይደል››
ሄሪ ወደ መፀዳጃ ቤቱ እየሄደ ‹‹በጣም የሚያምር ቤት ነው›› አለው ወጣቱን፡፡
‹‹አዎ›› አለና በደረጃው ወርዶ ሄደ ወጣቱ፡
ሄሪ በእፎይታ ፈገግ አለ፡፡ ወጣቱ ሰው መሄዱን አረጋገጠና ወደ
መኝታ ቤቱ ተመልሶ ሄደ፡
መኝታ ቤቱ የእመቤት ሞንክፎርድ ሲሆን የመልበሻ ክፍልም እንዳለው
ሄሪ ተመለከተ፡ ቀጥሎ ደግሞ የወንድ መልበሻ ክፍል አለ፡፡ ሀብታም ባልና ሚስቶች የየራሳቸው መኝታ ክፍል አላቸው፡፡ ይህም የሆነው ከሰራተኛው
መደብ ያነሰ ወሲባዊ ፍላጎት ስላላቸው ይሆን?› ሲል አሰበ፡፡
ሄሪ የሰር ሲሞን መልበሻ ክፍል ገባና የኮሞዲኖውን መሳቢያ ከፈተው፡፡መሳቢያው ውስጥ በተለያዩ ጌጣጌጦችና አምባሮች የተሞላ ከቆዳ የተሰራ
የጌጣጌጥ ማስቀመጫ ሳጥን አገኘ፡፡ ብዙዎቹ ጌጣጌጦች ተራ ቢሆኑም ከነዚያ ውስጥ ግን ከወርቅ የተሰሩ የእጅ አምባሮች ላይ አይኑ አረፈ፡ አምባሮቹን
ኪሱ ጨመራቸው፡፡ ከጌጣጌጥ ሳጥኑ ቀጥሎ ውስጡ ሃምሳ ፓውንድ የያዘ የቆዳ የኪስ ቦርሳ አገኘ፡፡ ከቦርሳው ውስጥ ሃምሳ ፓውንድ ወሰደ፡፡ ብዙ ሰዎች ሃያ ፓውንድ ለማግኘት ከሁለት ወር ያላነሰ ከባድ የፋብሪካ ስራ
መስራት ያስፈልጋቸዋል፡፡
በየሄደበት ያገኘውን ሁሉ አይሰርቅም፡፡ የተወሰነ ዕቃ ብቻ መስረቅ ጥርጣሬ ይፈጥራል። ሰዎች ዕቃ ጎድሎ ሲያዩ ጌጣጌጡን ሌላ ቦታ እንዳስቀ
መጡት ወይም ቦርሳ ውስጥ ምን ያህል ገንዘብ እንደነበራቸው ማስታወስ ስለሚያቅታቸው ስርቆት ተፈፅሟል ብለው ለፖሊስ ሪፖርት አያደርጉም፡፡
መሳቢያውን ዘጋና እመቤት ሞንክፎርድ መኝታ ክፍል ዘው አለ፡፡
የያዘውን ይዞ ለመውጣት ቢመኝም ትንሽ ደቂቃዎች እመቤቲቱ ክፍል
ቢያጠፋ ወደደ፡፡ ሴቶች ከባሎቻቸው የተሻለ ጌጣጌጥ ይኖራቸዋል፡፡ እመቤት
ሞንክፎርድ ደግሞ ዕንቁ ሳይኖራቸው አይቀርም፡፡ ሄሪ ደግሞ ዕንቁ ነፍሱ ነው፡፡
የምሽቱ አየር ምቹ በመሆኑ መስኮቶቹ በሙሉ ተከፍተዋል፡ በቀጥታ መልበሻ ክፍል ውስጥ ገባና ጌጣጌጡ ያለበት ኮሞዲኖጋ ሄዶ ተቀመጠ፡፡ሁሉንም መሳቢያዎች ሲከፋፍት የተለያዩ የጌጣጌጥ ሳጥኖች እና ትሪ ሙሉ
ጌጣጌጥ አገኘ፡፡ የበር መከፈት ድምፅ ለመስማት ጆሮውን ቀስሮ እያንዳንዱን የጌጣጌጥ ሳጥን ፈተሸ፡፡
👍19👎2❤1
እመቤት ሞንክፎርድ ጥሩ ጌጣጌጥ አያውቁም፡፡ እመቤቲቱ ወዘና ያላቸው ሴት ቢሆኑም ጌጣጌጦቻቸው ተራ ናቸው፡ ሄሪ በምርጫቸው ተበሳጨ፡፡
ሄሪ አንድ ጌጣጌጥ አይኑን ሳበው፡፡ ጠጋ ብሎ ሊያይ ሲል የመኝታ ቤቱ
በር ሲከፈት ሰማና በድንጋጤ ደርቆ ቀረ። ሆኖም ማሰቡን አላቆመም::
የመልበሻ ክፍሉ በር ወደ መኝታ ቤቱ የሚያስገባ ብቸኛው በር ነው፡ ክፍሉ ውስጥ አንድ መስኮት ቢኖርም በጥብቅ የተዘጋ ስለሆነ ድምጽ ሳያሰማ ለመክፈት እንደማይቻል ተረዳ፡፡ በቁም ሳጥኑ ውስጥ መደበቅ እችል
ይሆን?› ሲል አሰበ፡፡
ካለበት ቦታ ሆኖ የመኝታ ቤቱን በር ማየት አይችልም፡፡ ጠጋ ብሎ
ሲያዳምጥ እመቤት ሞንክፎርድ እየመጡ ነው፡፡ የከፋፈታቸውን መሳቢያዎች ለመዝጋት ጊዜ አላገኘም፡
ሄሪ ጫን ጫን ይተነፍሳል፡ ድንጋጤ ቢወረውም ከዚህ በፊትም
እንዲህ አይነት አጣብቂኝ ውስጥ ገብቶ ያውቃል፡፡ ከዚያም ራሱን አረጋግቶ ተንቀሳቀሰ፡፡ ተነሳስቶ በበሩ በኩል አለፈና መኝታ ቤቱ ውስጥ ገብቶ ድምጹን
አሰማ፡፡
እመቤት ሞንክፎርድ ደነገጡ፡፡
‹‹በመኝታ ቤትዎ መስኮት አንድ ሰው ሲዘል አየሁ›› አላቸው፡፡
እመቤቲቱ ከድንጋጤያቸው መለስ አሉና ‹‹ምን እያልክ ነው የኔ
ልጅ?›› አሉ፡ ‹‹መኝታ ቤቴ ውስጥ ምን ልታደርግ ገባህ?››
ወደ መስኮቱ ሄደና ወደ ውጭ አይቶ ‹‹አሁንማ ሄደ›› አላቸው፡፡
‹‹አንተ ለመሆኑ ማነህ?››
እመቤት ሞንክፎርድ እድሜያቸው አርባ ውስጥ ይገመታል፡ ካወቀበት
ወይዘሮዋን መሸወድ አያቅተውም፡
‹‹እኔ ኮሪደሩ ውስጥ እየሄድኩ አንድ ሰው እዚህ ክፍል በር ላይ ሆኖ
አጮልቆ ሲመለከት ዓይን ለዓይን ግጥም ስንል ተመልሶ መኝታ ቤት ገባ፡፡
ይህን ቤት መጸዳጃ ቤት ስፈልግ ነው ያየሁት፡፡ ይሄ ሰው ምን እንደሚፈልግ አላወቅሁም፡፡ ሳየው የቤት አሽከር አይመስልም፡፡ ተጋባዥ እንግዳም አይመስልም፡፡ ሁኔታው ስላጠራጠረኝ ልጠይቀው ወደ እሱ ስሄድ በመስኮት
ዘሎ ሄደ፡፡ የተከፈቱትንም መሳቢያዎች ሳይ ሰውየው ጌጣጌጥ ፈልጎ እንደመጣ ተረዳሁ››
እመቤት ሞንክፎርድም ‹‹ምን አይነት ነገር ነው›› አሉ፡፡
ወንበር ሳበና ‹‹አረፍ ይበሉ›› አላቸው፡፡
‹‹ሳስበው አንተ ባታባርረው ኖሮ›› አሉ ሴትዮዋ ‹‹እዚህ ስገባ ባገኘው በድንጋጤ ራሴን እስት ነበር›› አሉና የሄሪን እጅ ለቀም አድርገው በመያዝ
‹‹አመሰግናለሁ›› አሉት፡፡
ሄሪ ፈገግ አለ፡፡ አሁን አምልጧል፡፡ ትንሽ አሰብ አደረገ፡፡ ሰው
እንዲጠሩ አልፈለገም፡፡ ያዩትን ሁሉ በሚስጥር መያዝ ይሻላቸዋል፡
‹‹ለሬቤካ የሆነውን ነገር አይንገሯት፡ አይሻልም? የአዕምሮ ችግር
ስላለባት እንደዚህ አይነት ነገር ስትሰማ ትረበሻለች››
‹‹እኔም እንደዛው ነኝ›› አሉ እመቤት ሞንክፎርድ ‹‹ሳምንት ያህል
ያመኛል፡››
‹‹ምናልባትምፖሊስ መጥራት ያስፈልግዎት ይሆናል፡ ነገር ግን
ያዘጋጁት ፓርቲ ይታመስብዎታል››
‹‹እሱም ጥሩ አይደለም›› አሉ እመቤቲቱ፡
‹‹ደህና›› አለ ሄሪ በውስጡ እርካታ ተሰምቶት፡ ‹‹ፖሊስ የሚጠራው
እኮ ሰውየው የወሰደው ዕቃ ካለ ነው፡፡ እስቲ መሳቢያውን ይፈታትሹ››
አላቸው
‹‹ወይኔ የኔ ነገር! እስቲ ልፈትሽ›› አሉ፡፡
ሄሪ እጃቸውን ያዝ አደረገና እንዲነሱ አገዛቸው፡፡ ወደ መልበሻ ክፍሉ ውስጥ ገቡና መሳቢያው ሁሉ ተከፍቶ ሲያዩ በድንጋጤ አፋቸውን ያዙ፡፡ ሄሪ
ወንበር አቀረበላቸው፤ ቁጭ ብለው ጌጣጌጦቻቸውን ፈታተሹና ‹‹አይ ብዙም
የወሰደ አይመስለኝም›› አሉ፡፡
‹‹ምናልባትም ገና ሲጀምር ይሆናል የመጣሁበት›› አለ ሄሪ ወይዘሮዋ እያንዳንዱን ጌጣጌጥ በዓይነት በዓይነቱ ደርድረው ፈታተሹና
‹‹ደርሰህበታል›› አሉ፡፡ ‹‹አንተን እግዚአብሔር ባይጥልልኝ ኖሮ ምን
ይውጠኝ ነበር!›› አሉ።
‹‹ምንም ጌጥ ካልጠፋብዎት ለሰው መንገር አያስፈልግም››
‹‹ከጌታ ሲሞን በስተቀር ለማንም አልነግርም›› አሉ፡
‹‹አዎ ልክ ነው›› አለ ሄሪ ለጌታ ሲሞን እንዳይነግሯቸው ቢፈልግም፡፡
‹‹ፓርቲው ካለቀ በኋላ ይንገሯቸው፧ እንደዚያ ይሻላል፤››
‹‹ጥሩ ሃሳብ ነው›› አሉ ሴትዮዋ በእፎይታ፡፡
ሄሪ ልቡ አረፍ አለ፡፡ ‹‹እኔም እንግዲህ ትቼዎት እታች ልሄድ ነው››አለና ጎንበስ ብሎ ጉንጫቸው ላይ ሳም አደረጋቸው፡፡ ድንገት በመሆኑ አፈር ቢሉም ወይዘሮዋ አልከፋቸውም፡፡
‹‹እርስዎ ጎበዝ ሴት ነዎት›› አለና በተቀመጡበት ትቷቸው ሄደ፡፡
ጎልማሳ ሴቶች ከወጣቶቹ ቀለል ይላሉ፡፡ ኮሪደሩ ላይ ባገኘው መስታወት ቁመናውን አየና ክራቫቱን አስተካከለ፡፡ ‹‹አንተ ሰይጣን›› አለ ራሱን፡፡
ፓርቲው እያበቃ ነው፤ ሄሪ ዳንሱ አዳራሽ ሲገባ ሬቤካ እሳት ለብሳ እሳት ጎርሳ አገኛት፡፡
‹‹የት ነው የጠፋኸው?›› አለችና ጠየቀችው በቁጣ፡
ከጋባዦቻችን ጋር እያወራሁ ነበር›› ሲል መለሰላትና ‹‹ይቅርታ እንሂድ›› አላት፡
ከግብዣው ቤት ሲወጣ የእጅ አምባሩና ሃያ ፓውንዱ ኪሱ ውስጥ ናቸው፡፡
ታክሲ ያዙና ወደ መሃል ከተማ የሚገኝ ምግብ ቤት ገቡ። ሄሪ ጥሩ ጥሩ ምግብ ቤቶች ደስ ይሉታል፡ የዕቃዎቹ ጥራት የፈረንሳይ ምግቦች ዝርዝርና ከተፎዎቹ አሳላፊዎች ይማርኩታል፡ አባቱ እንደዚህ አይነት ምግብ ቤቶች ውስጥ ለመግባት አልታደሉም፡፡ እናቱ ምናልባት ለጽዳት ስራ
ገብተው ይሆናል፡ ሜኑው ላይ የሰፈረውን የምግብ ዝርዝር አየና ውድ
ያልሆነ ምግብና ወይን ጠጅ አዘዘ፡
ከዚህ ቀደም ወጣት ሴቶችን ለመጋበዝ ምግብ ቤት ገብቶ ብዙ ጊዜ
ስህተት ይፈጽም ነበር፡ ነገር ግን ፈጣን አዕምሮ ያለው በመሆኑ ከስህተቱ
ይማራል ከልምዱ እንደተረዳውም ብዙዎቹ የእንግሊዝ ሃብታሞች
የፈረንሳይ ምግብ ስለማያውቁ ይጠይቃሉ፡፡ እሱ ግን አንድ ምግብ ለመመገብ ሲገባ ስለሌላው ምግብ ይጠይቃል፡ እንዲህ እንዲህ እያለ ነው የፈረንሳይ
ምግብ ያወቀው። ስለሆነም ከብዙዎቹ ሃብታም የእድሜ እኩዮቹ ይልቅ የፈረንሳይ ምግብ ዝርዝር ያውቃል። ወይን ጠጅ ላይ ግን ችግር የለበትም አስተናጋጆች ደግሞ የትኛው ወይን ጠጅ ጥሩ እንደሆነ ሲጠየቁ ደስ
ይላቸዋል፡ ምክንያቱም ብዙ ወጣቶች የተለያየ ወይን ጠጅ ያውቃሉ ተብሎ
አይጠበቅም፡፡ ስለዚህ ምግብ ቤት ሲገቡ ዋናው ነገር የሚያውቁ መስሎ ረጋ
ብሎ መታየት ነው፡
ሻምፓኙ ጥሩ ቢሆንም ምሽቱ ድብር ብሎታል፡ ለዚህም ምክንያቱ
ሬቤካ እንደሆነች ተገንዝቧል እዚህ ቦታ ደስ የምትል ልጅ አምጥቶ ቢሆን
ኖሮ ምን ያህል ደስ እንደሚለው አሰበ፡፡ ብዙ ጊዜ ይዞ የሚመጣው
አስቀያሚ፣ ወፍራም፣ ፊታቸው ላይ ማዲያት ያለባቸውና ጅላጅል ሀብታም ሴቶችን ነው፡፡ እነሱን መተዋወቅ በጣም
ከተማረኩለት በኋላ እንዳይተዋቸው ስለሚሰጉ ያላቸውን መቀበል ብቻ ነው
ቀላል ነው፡ አንድ ጊዜ
ምርጫቸው፡፡ ስለዚህ ሀብታም ቤት ውስጥ ለመግባት ተመራጩ መንገድ ይሄ ነው፡፡ ታዲያ ከማይፈልጋቸው ሴቶች ጋር ነው ጊዜውን የሚያጠፋው፡፡
ሬቤካ ዛሬ አኩርፋለች አንድ ነገር ሆዷን በልቶታል፧ ከተዋወቁ ጀምሮ ለሶስት ሳምንት በየቀኑ ሊጋብዛት ይዟት ሲወጣ አንድ ቀን እንኳን ሰውነቷን
ለመደባበስ ለምን እንዳልሞከረ አልገባትም፡፡ ለወሲብ እንዳልፈለጋት
ገብቷታል፡
ከዚህ በፊት ድንግልናዋን ልትሰጠው ዝግጁ ከነበረች አንዲት ቀጫጫ ልጅ ጋር ለወሲብ መታገል ሲሞክር ገላው አልታዘዝልህ ብሎት እንደተቸገረ ሲታሰበው በእፍረት ይሽማቀቃል፡ እሱ ወሲብ የለመደው ከእሱ መደብ ሴቶች ጋር ነው፡ ታዲያ ከእነሱ ጋር የነበረው ግንኙነት ብዙም አይቆይም፡
ሄሪ አንድ ጌጣጌጥ አይኑን ሳበው፡፡ ጠጋ ብሎ ሊያይ ሲል የመኝታ ቤቱ
በር ሲከፈት ሰማና በድንጋጤ ደርቆ ቀረ። ሆኖም ማሰቡን አላቆመም::
የመልበሻ ክፍሉ በር ወደ መኝታ ቤቱ የሚያስገባ ብቸኛው በር ነው፡ ክፍሉ ውስጥ አንድ መስኮት ቢኖርም በጥብቅ የተዘጋ ስለሆነ ድምጽ ሳያሰማ ለመክፈት እንደማይቻል ተረዳ፡፡ በቁም ሳጥኑ ውስጥ መደበቅ እችል
ይሆን?› ሲል አሰበ፡፡
ካለበት ቦታ ሆኖ የመኝታ ቤቱን በር ማየት አይችልም፡፡ ጠጋ ብሎ
ሲያዳምጥ እመቤት ሞንክፎርድ እየመጡ ነው፡፡ የከፋፈታቸውን መሳቢያዎች ለመዝጋት ጊዜ አላገኘም፡
ሄሪ ጫን ጫን ይተነፍሳል፡ ድንጋጤ ቢወረውም ከዚህ በፊትም
እንዲህ አይነት አጣብቂኝ ውስጥ ገብቶ ያውቃል፡፡ ከዚያም ራሱን አረጋግቶ ተንቀሳቀሰ፡፡ ተነሳስቶ በበሩ በኩል አለፈና መኝታ ቤቱ ውስጥ ገብቶ ድምጹን
አሰማ፡፡
እመቤት ሞንክፎርድ ደነገጡ፡፡
‹‹በመኝታ ቤትዎ መስኮት አንድ ሰው ሲዘል አየሁ›› አላቸው፡፡
እመቤቲቱ ከድንጋጤያቸው መለስ አሉና ‹‹ምን እያልክ ነው የኔ
ልጅ?›› አሉ፡ ‹‹መኝታ ቤቴ ውስጥ ምን ልታደርግ ገባህ?››
ወደ መስኮቱ ሄደና ወደ ውጭ አይቶ ‹‹አሁንማ ሄደ›› አላቸው፡፡
‹‹አንተ ለመሆኑ ማነህ?››
እመቤት ሞንክፎርድ እድሜያቸው አርባ ውስጥ ይገመታል፡ ካወቀበት
ወይዘሮዋን መሸወድ አያቅተውም፡
‹‹እኔ ኮሪደሩ ውስጥ እየሄድኩ አንድ ሰው እዚህ ክፍል በር ላይ ሆኖ
አጮልቆ ሲመለከት ዓይን ለዓይን ግጥም ስንል ተመልሶ መኝታ ቤት ገባ፡፡
ይህን ቤት መጸዳጃ ቤት ስፈልግ ነው ያየሁት፡፡ ይሄ ሰው ምን እንደሚፈልግ አላወቅሁም፡፡ ሳየው የቤት አሽከር አይመስልም፡፡ ተጋባዥ እንግዳም አይመስልም፡፡ ሁኔታው ስላጠራጠረኝ ልጠይቀው ወደ እሱ ስሄድ በመስኮት
ዘሎ ሄደ፡፡ የተከፈቱትንም መሳቢያዎች ሳይ ሰውየው ጌጣጌጥ ፈልጎ እንደመጣ ተረዳሁ››
እመቤት ሞንክፎርድም ‹‹ምን አይነት ነገር ነው›› አሉ፡፡
ወንበር ሳበና ‹‹አረፍ ይበሉ›› አላቸው፡፡
‹‹ሳስበው አንተ ባታባርረው ኖሮ›› አሉ ሴትዮዋ ‹‹እዚህ ስገባ ባገኘው በድንጋጤ ራሴን እስት ነበር›› አሉና የሄሪን እጅ ለቀም አድርገው በመያዝ
‹‹አመሰግናለሁ›› አሉት፡፡
ሄሪ ፈገግ አለ፡፡ አሁን አምልጧል፡፡ ትንሽ አሰብ አደረገ፡፡ ሰው
እንዲጠሩ አልፈለገም፡፡ ያዩትን ሁሉ በሚስጥር መያዝ ይሻላቸዋል፡
‹‹ለሬቤካ የሆነውን ነገር አይንገሯት፡ አይሻልም? የአዕምሮ ችግር
ስላለባት እንደዚህ አይነት ነገር ስትሰማ ትረበሻለች››
‹‹እኔም እንደዛው ነኝ›› አሉ እመቤት ሞንክፎርድ ‹‹ሳምንት ያህል
ያመኛል፡››
‹‹ምናልባትምፖሊስ መጥራት ያስፈልግዎት ይሆናል፡ ነገር ግን
ያዘጋጁት ፓርቲ ይታመስብዎታል››
‹‹እሱም ጥሩ አይደለም›› አሉ እመቤቲቱ፡
‹‹ደህና›› አለ ሄሪ በውስጡ እርካታ ተሰምቶት፡ ‹‹ፖሊስ የሚጠራው
እኮ ሰውየው የወሰደው ዕቃ ካለ ነው፡፡ እስቲ መሳቢያውን ይፈታትሹ››
አላቸው
‹‹ወይኔ የኔ ነገር! እስቲ ልፈትሽ›› አሉ፡፡
ሄሪ እጃቸውን ያዝ አደረገና እንዲነሱ አገዛቸው፡፡ ወደ መልበሻ ክፍሉ ውስጥ ገቡና መሳቢያው ሁሉ ተከፍቶ ሲያዩ በድንጋጤ አፋቸውን ያዙ፡፡ ሄሪ
ወንበር አቀረበላቸው፤ ቁጭ ብለው ጌጣጌጦቻቸውን ፈታተሹና ‹‹አይ ብዙም
የወሰደ አይመስለኝም›› አሉ፡፡
‹‹ምናልባትም ገና ሲጀምር ይሆናል የመጣሁበት›› አለ ሄሪ ወይዘሮዋ እያንዳንዱን ጌጣጌጥ በዓይነት በዓይነቱ ደርድረው ፈታተሹና
‹‹ደርሰህበታል›› አሉ፡፡ ‹‹አንተን እግዚአብሔር ባይጥልልኝ ኖሮ ምን
ይውጠኝ ነበር!›› አሉ።
‹‹ምንም ጌጥ ካልጠፋብዎት ለሰው መንገር አያስፈልግም››
‹‹ከጌታ ሲሞን በስተቀር ለማንም አልነግርም›› አሉ፡
‹‹አዎ ልክ ነው›› አለ ሄሪ ለጌታ ሲሞን እንዳይነግሯቸው ቢፈልግም፡፡
‹‹ፓርቲው ካለቀ በኋላ ይንገሯቸው፧ እንደዚያ ይሻላል፤››
‹‹ጥሩ ሃሳብ ነው›› አሉ ሴትዮዋ በእፎይታ፡፡
ሄሪ ልቡ አረፍ አለ፡፡ ‹‹እኔም እንግዲህ ትቼዎት እታች ልሄድ ነው››አለና ጎንበስ ብሎ ጉንጫቸው ላይ ሳም አደረጋቸው፡፡ ድንገት በመሆኑ አፈር ቢሉም ወይዘሮዋ አልከፋቸውም፡፡
‹‹እርስዎ ጎበዝ ሴት ነዎት›› አለና በተቀመጡበት ትቷቸው ሄደ፡፡
ጎልማሳ ሴቶች ከወጣቶቹ ቀለል ይላሉ፡፡ ኮሪደሩ ላይ ባገኘው መስታወት ቁመናውን አየና ክራቫቱን አስተካከለ፡፡ ‹‹አንተ ሰይጣን›› አለ ራሱን፡፡
ፓርቲው እያበቃ ነው፤ ሄሪ ዳንሱ አዳራሽ ሲገባ ሬቤካ እሳት ለብሳ እሳት ጎርሳ አገኛት፡፡
‹‹የት ነው የጠፋኸው?›› አለችና ጠየቀችው በቁጣ፡
ከጋባዦቻችን ጋር እያወራሁ ነበር›› ሲል መለሰላትና ‹‹ይቅርታ እንሂድ›› አላት፡
ከግብዣው ቤት ሲወጣ የእጅ አምባሩና ሃያ ፓውንዱ ኪሱ ውስጥ ናቸው፡፡
ታክሲ ያዙና ወደ መሃል ከተማ የሚገኝ ምግብ ቤት ገቡ። ሄሪ ጥሩ ጥሩ ምግብ ቤቶች ደስ ይሉታል፡ የዕቃዎቹ ጥራት የፈረንሳይ ምግቦች ዝርዝርና ከተፎዎቹ አሳላፊዎች ይማርኩታል፡ አባቱ እንደዚህ አይነት ምግብ ቤቶች ውስጥ ለመግባት አልታደሉም፡፡ እናቱ ምናልባት ለጽዳት ስራ
ገብተው ይሆናል፡ ሜኑው ላይ የሰፈረውን የምግብ ዝርዝር አየና ውድ
ያልሆነ ምግብና ወይን ጠጅ አዘዘ፡
ከዚህ ቀደም ወጣት ሴቶችን ለመጋበዝ ምግብ ቤት ገብቶ ብዙ ጊዜ
ስህተት ይፈጽም ነበር፡ ነገር ግን ፈጣን አዕምሮ ያለው በመሆኑ ከስህተቱ
ይማራል ከልምዱ እንደተረዳውም ብዙዎቹ የእንግሊዝ ሃብታሞች
የፈረንሳይ ምግብ ስለማያውቁ ይጠይቃሉ፡፡ እሱ ግን አንድ ምግብ ለመመገብ ሲገባ ስለሌላው ምግብ ይጠይቃል፡ እንዲህ እንዲህ እያለ ነው የፈረንሳይ
ምግብ ያወቀው። ስለሆነም ከብዙዎቹ ሃብታም የእድሜ እኩዮቹ ይልቅ የፈረንሳይ ምግብ ዝርዝር ያውቃል። ወይን ጠጅ ላይ ግን ችግር የለበትም አስተናጋጆች ደግሞ የትኛው ወይን ጠጅ ጥሩ እንደሆነ ሲጠየቁ ደስ
ይላቸዋል፡ ምክንያቱም ብዙ ወጣቶች የተለያየ ወይን ጠጅ ያውቃሉ ተብሎ
አይጠበቅም፡፡ ስለዚህ ምግብ ቤት ሲገቡ ዋናው ነገር የሚያውቁ መስሎ ረጋ
ብሎ መታየት ነው፡
ሻምፓኙ ጥሩ ቢሆንም ምሽቱ ድብር ብሎታል፡ ለዚህም ምክንያቱ
ሬቤካ እንደሆነች ተገንዝቧል እዚህ ቦታ ደስ የምትል ልጅ አምጥቶ ቢሆን
ኖሮ ምን ያህል ደስ እንደሚለው አሰበ፡፡ ብዙ ጊዜ ይዞ የሚመጣው
አስቀያሚ፣ ወፍራም፣ ፊታቸው ላይ ማዲያት ያለባቸውና ጅላጅል ሀብታም ሴቶችን ነው፡፡ እነሱን መተዋወቅ በጣም
ከተማረኩለት በኋላ እንዳይተዋቸው ስለሚሰጉ ያላቸውን መቀበል ብቻ ነው
ቀላል ነው፡ አንድ ጊዜ
ምርጫቸው፡፡ ስለዚህ ሀብታም ቤት ውስጥ ለመግባት ተመራጩ መንገድ ይሄ ነው፡፡ ታዲያ ከማይፈልጋቸው ሴቶች ጋር ነው ጊዜውን የሚያጠፋው፡፡
ሬቤካ ዛሬ አኩርፋለች አንድ ነገር ሆዷን በልቶታል፧ ከተዋወቁ ጀምሮ ለሶስት ሳምንት በየቀኑ ሊጋብዛት ይዟት ሲወጣ አንድ ቀን እንኳን ሰውነቷን
ለመደባበስ ለምን እንዳልሞከረ አልገባትም፡፡ ለወሲብ እንዳልፈለጋት
ገብቷታል፡
ከዚህ በፊት ድንግልናዋን ልትሰጠው ዝግጁ ከነበረች አንዲት ቀጫጫ ልጅ ጋር ለወሲብ መታገል ሲሞክር ገላው አልታዘዝልህ ብሎት እንደተቸገረ ሲታሰበው በእፍረት ይሽማቀቃል፡ እሱ ወሲብ የለመደው ከእሱ መደብ ሴቶች ጋር ነው፡ ታዲያ ከእነሱ ጋር የነበረው ግንኙነት ብዙም አይቆይም፡
👍17
አንድ ጊዜ ብቻ ነው የሚያረካ የፍቅር ግንኙነት የነበረው፡ የአስራ ስምንት
ዓመት ልጅ እያለ አንዲት ባሏ የሰለቻት ጠና ያለች ጠበቃ ከመንገድ ላይ
ተዋውቃው ለሁለት ዓመት ያህል በወዳጅነት ይዛው ነበር፡ ከእሷ ብዙ ነገር
ተምሯል እሷም በሙሉ ፈቃደኝነት አስተምራዋለች፡ አልጋ ላይ ሆነው
ከዚያ ግጥም ታነብለት ነበር፡ ሄሪ ለእሷ ጥልቅ ፍቅር ነበረው፡፡ ባሏ ውሽማ
መያዟን መስማቱን ስታውቅ ሄሪን በጭካኔ ጣል ጣል አደረገችው በኋላ ወዳጁን ከባሏ ጋር ብዙ ጊዜ አይቷቸዋል፡ መንገድ ላይም ከዚህ በፊት እንደማታውቀው ሁሉ ዝም ብላው ታልፈዋለች፡፡ ሄሪም ይከፋው ነበር፡፡ እሷ
ሁሉም ነገሩ ነበረች፡
ጣፋጩ ምግብና ሻምፓኙ የእሱንና የሬቤካን መንፈስ አላነቃቃ አለ፡፡ከእሷ ጋር ቁጭ ብሎ አዕምሮው እረፍት አጣ፡፡ ዛሬ ማታ እርግፍ አድርጎ ሊተዋት ቢያቅድም ምሽቱን እንኳን ከእሷ ጋር ለማሳለፍ ትዕግስት አጣ፡፡እሷን ራት ለመጋበዝ የሚያወጣው ወጪ ቆጨው፡ ላባ ከተሰካበት ኮፍያ
ስር ያለውን ሜክአፕ ያልተቀባ አስቀያሚ ፊቷን ሲያይ ጥላቻው ተቀሰቀሰበት።
ያዘዙትን ምግብ በልተው እንደጨረሱ ቡና አዘዘና ወደ መጸዳጃ ቤት ሄደ። ከዚያም በጓሮ በኩል ሾልኮ ወጣ፡
የምሽቱ አየር ጥሩ ነው፡ በጦርነቱ ምክንያት ለጠላት ዒላማ እንዳይሆን መብራት የጠፋ በመሆኑ ጨለም ቢልም ሄሪ ቦታውን በደምብ
ያውቀዋል፡ በተጨማሪም የትራፊክ መብራቶችና ከየመኪናው የሚወጣው
መብራት መንገዱን ወለል አድርገው ያሳዩታል፡ ከትምህርት ቤት የተለቀቀ
ተማሪ የሆነ ያህል ተሰማው፡ ሬቤካን ምግብ ቤት ውስጥ ጥሏት ስለሄደ
አንድ ስምንት ፓውንድ ያህል አድኗል፡
✨ይቀጥላል✨
ዓመት ልጅ እያለ አንዲት ባሏ የሰለቻት ጠና ያለች ጠበቃ ከመንገድ ላይ
ተዋውቃው ለሁለት ዓመት ያህል በወዳጅነት ይዛው ነበር፡ ከእሷ ብዙ ነገር
ተምሯል እሷም በሙሉ ፈቃደኝነት አስተምራዋለች፡ አልጋ ላይ ሆነው
ከዚያ ግጥም ታነብለት ነበር፡ ሄሪ ለእሷ ጥልቅ ፍቅር ነበረው፡፡ ባሏ ውሽማ
መያዟን መስማቱን ስታውቅ ሄሪን በጭካኔ ጣል ጣል አደረገችው በኋላ ወዳጁን ከባሏ ጋር ብዙ ጊዜ አይቷቸዋል፡ መንገድ ላይም ከዚህ በፊት እንደማታውቀው ሁሉ ዝም ብላው ታልፈዋለች፡፡ ሄሪም ይከፋው ነበር፡፡ እሷ
ሁሉም ነገሩ ነበረች፡
ጣፋጩ ምግብና ሻምፓኙ የእሱንና የሬቤካን መንፈስ አላነቃቃ አለ፡፡ከእሷ ጋር ቁጭ ብሎ አዕምሮው እረፍት አጣ፡፡ ዛሬ ማታ እርግፍ አድርጎ ሊተዋት ቢያቅድም ምሽቱን እንኳን ከእሷ ጋር ለማሳለፍ ትዕግስት አጣ፡፡እሷን ራት ለመጋበዝ የሚያወጣው ወጪ ቆጨው፡ ላባ ከተሰካበት ኮፍያ
ስር ያለውን ሜክአፕ ያልተቀባ አስቀያሚ ፊቷን ሲያይ ጥላቻው ተቀሰቀሰበት።
ያዘዙትን ምግብ በልተው እንደጨረሱ ቡና አዘዘና ወደ መጸዳጃ ቤት ሄደ። ከዚያም በጓሮ በኩል ሾልኮ ወጣ፡
የምሽቱ አየር ጥሩ ነው፡ በጦርነቱ ምክንያት ለጠላት ዒላማ እንዳይሆን መብራት የጠፋ በመሆኑ ጨለም ቢልም ሄሪ ቦታውን በደምብ
ያውቀዋል፡ በተጨማሪም የትራፊክ መብራቶችና ከየመኪናው የሚወጣው
መብራት መንገዱን ወለል አድርገው ያሳዩታል፡ ከትምህርት ቤት የተለቀቀ
ተማሪ የሆነ ያህል ተሰማው፡ ሬቤካን ምግብ ቤት ውስጥ ጥሏት ስለሄደ
አንድ ስምንት ፓውንድ ያህል አድኗል፡
✨ይቀጥላል✨
👍18
🗾👉👉የጠንቋዩ ዋሻ👉👉👉🗾
🙈🙈🙈ክፍል 16🙈🙈🙈🙈
👉👉👉👉⚡
የመሳይን ፈጣን እንቅስቃሴ መቋቋም ያልቻለው አድማስ የተቀበለውን አብረቅራቂ ስለት መሳይ እጅላይ ሲያየው በድንጋጤ አፉን ከፍቶ ቀረ ፣ኤልዬታ ግራበመጋባትና በፍርሃት ፈጣ ተመለከተችው ሕይወቷ በመሳይ እጅ ሊያልፍ መሆኑን አስባ ባለማመን ፣ ኤዛ መሳይ አጉል ነገር ሞክሮ ችግር ውስጥ እንዳ ይገባ በመፍራት እንዲያቆም እጆቿን እያንጨፈረረች አስጠነቀቀችው እነ መስፍን የጓደኛቸውን ድፍረት አይተው ተደናግጠው አቢያራ የሚያደርስበትን የጭካኔ በትር ለማሰብ ከበዳቸው .......... መሳይ በኦጁ የገባውን ስለት ያለ አንዳች ማመንታት ወደ አቢያራ ደረት ሰቀሰቀው ያ አልበቃ ብሎት ከአቢያራ በባሰ እየጮኽ የአቢያራን ሰውነት ሰርስሮ የገባውን ስለት በጭካኔ አሽከረከረው " አንተ ...መጥፎ ጠንቋይ እስኪ አሁን እምነትህ ያድንህ .....እስኪ የታለ የጨለማው ንጉስ አባትህ .....አንተ አረመኔ ጨካኝ የስንት ሰው ደም አፍሰህ ነበር ፣ እስኪ ያንተም ይፍሰስ ፣ አንተ ሴይጣን ....በላ አሁን አጓራ ....እኔ አልፈራህም ....እኔ ያንተ ባሪያ አይደለውም .... ፈጣሪዬን የማቅ ሰው ነኝ ..... ፈጣሪ አዛኝ ነው ፈጣሪ ፍቅር ነው ፈጣሪ ሕውነት ነው ፈጣሪ ታጋሽ ነው ፈጣሪ ሰብሳቢ ነው ፈጣሪ ብርሃን ነው !! እሺ አንተ ደም የጠማህ ውሸታም ሴጣን ከነ ጨለማህ ገደል ግባ ........."መሳይ እንደ እብድ እየጮኽና እየተሳደበ የአቢያራን ሰውነት በሳሳው ። ያቢያራ ደም በዋሻው ውስጥ ኮለል አለ .....አቢያራ አይኖቹ በድንጋጤ ፈጠው ሰውነቱ ተደጋግሞ በፍጥነት በሚገባበት ስለት እየተሰቃየ ወዲወዲያ ተወዘወዘ ፣እግሮቹ ተብረከረኩበት ፣በጭራሽ ሊሆን ይችላል ብሎ ባልጠበቀው ተራ ብሎ ባሰበው ጎረምሳ እጅ መውደቁ ሳያስገርመው አይቀርም ቡዝዝ ባሉት አይኖቹ የመሳይን ደማቅ አይኖች በልመና አይነት አያቸው ደግሞ ስለቱን እንዳያስገባበት ተማፀነ ፣ መሳይ ግዳይ እንደጣለ አውሬ ከወዲ ወዲያ እያለ ለሁሉም አቢያራ ተራ እና ደም የጠማው የሴጣን ቁራጭ መሆኑን ተናገረ ፣ ምንም አይነት ተሃምር እንደማይፈጥር ይልቅ ይሄን ሴይጣን አብረን እንቅበረው ፣ ደም ባፈሰሰበት ዋሻውስጥ ቀብሩን እንፈፅምለት ዘላለሙን ለአጢያቱ ሲከፍል ይኖራታል ነብሱ መቼስ እዚው ዋሻውስጥ ትንቀለቀላታለች እንጂ አምላኬ ለሱ የሚሆን ቤት የለውም ወደገሃነም ያውርድህ ፣ አንት ጨካኝ ፣
አድማስ ከቆመበት ተንቀሳቀሰ እና ወደ አቢያራ በግርምት ተጠጋ ምንም አይነት ታምር ስላጣበት ግራ ገባው አቢያራ ሁሉንም ነገር ማድረግ የሚችል ጌታ መስሎት የነበረበትን ዘመን እና እሱን ተከትሎ ትህዛዞቹን የፈፀመበትን ሁኔታ አስቦ ተንዘፈዘፈ ፣ እሱም የሰይጣን መልህክተኝነቱን የአጭበርባሪው አቢያራ ስራ አስፈፃሚነቱ አሳፈረው እናም ከመሳይ በበለጠ ጮኽ ፣የፀፀት በሚመስል ሁኔታ ፣ ይሄን ጊዜ ኤዛ ተደናግጣ እሮጣ በመሄድ መሳይን ከለለችው ፣ አድማስ እየጮኽ ወዲ ወዲያ ካለ በዋላ እየተንገዳገደ መሳይን ሲለምን የነበረውን አቢያራን ተወርውሮ አንገቱን አንቆ ይዞት መሬት ወደቀ ...... በዚህን ጊዜ መስፍንና ዳንኤል በፍጥነት ከዋሻው ለማምለጥ እሮጡ ፣ መሳይን ፈርተውታል ፣ ጓደኝነታቸውን ወደጎን በመተው ያደረሱበትን በደል አስበው መሳይ ለነሱም እንደማይመለስ ተሰምቷቸው ነበር ፣ እነሱ ሲሮጡ በማየትም የአቢያራ ሁለቱ ሴቶች ተከተሏቸው ወዴት እንደሚሄዱ ባያውቁምጨበጌታቸው ድንገት መውደቅ ጨለማው የባስ ጨልሞባቸዋል ፣ በደመ ነፍስ ግን እነመስፍንን ተከትለው እሮጡ ........
.✍ ሙና መሀመድ
ይቀጥላል
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
🙈🙈🙈ክፍል 16🙈🙈🙈🙈
👉👉👉👉⚡
የመሳይን ፈጣን እንቅስቃሴ መቋቋም ያልቻለው አድማስ የተቀበለውን አብረቅራቂ ስለት መሳይ እጅላይ ሲያየው በድንጋጤ አፉን ከፍቶ ቀረ ፣ኤልዬታ ግራበመጋባትና በፍርሃት ፈጣ ተመለከተችው ሕይወቷ በመሳይ እጅ ሊያልፍ መሆኑን አስባ ባለማመን ፣ ኤዛ መሳይ አጉል ነገር ሞክሮ ችግር ውስጥ እንዳ ይገባ በመፍራት እንዲያቆም እጆቿን እያንጨፈረረች አስጠነቀቀችው እነ መስፍን የጓደኛቸውን ድፍረት አይተው ተደናግጠው አቢያራ የሚያደርስበትን የጭካኔ በትር ለማሰብ ከበዳቸው .......... መሳይ በኦጁ የገባውን ስለት ያለ አንዳች ማመንታት ወደ አቢያራ ደረት ሰቀሰቀው ያ አልበቃ ብሎት ከአቢያራ በባሰ እየጮኽ የአቢያራን ሰውነት ሰርስሮ የገባውን ስለት በጭካኔ አሽከረከረው " አንተ ...መጥፎ ጠንቋይ እስኪ አሁን እምነትህ ያድንህ .....እስኪ የታለ የጨለማው ንጉስ አባትህ .....አንተ አረመኔ ጨካኝ የስንት ሰው ደም አፍሰህ ነበር ፣ እስኪ ያንተም ይፍሰስ ፣ አንተ ሴይጣን ....በላ አሁን አጓራ ....እኔ አልፈራህም ....እኔ ያንተ ባሪያ አይደለውም .... ፈጣሪዬን የማቅ ሰው ነኝ ..... ፈጣሪ አዛኝ ነው ፈጣሪ ፍቅር ነው ፈጣሪ ሕውነት ነው ፈጣሪ ታጋሽ ነው ፈጣሪ ሰብሳቢ ነው ፈጣሪ ብርሃን ነው !! እሺ አንተ ደም የጠማህ ውሸታም ሴጣን ከነ ጨለማህ ገደል ግባ ........."መሳይ እንደ እብድ እየጮኽና እየተሳደበ የአቢያራን ሰውነት በሳሳው ። ያቢያራ ደም በዋሻው ውስጥ ኮለል አለ .....አቢያራ አይኖቹ በድንጋጤ ፈጠው ሰውነቱ ተደጋግሞ በፍጥነት በሚገባበት ስለት እየተሰቃየ ወዲወዲያ ተወዘወዘ ፣እግሮቹ ተብረከረኩበት ፣በጭራሽ ሊሆን ይችላል ብሎ ባልጠበቀው ተራ ብሎ ባሰበው ጎረምሳ እጅ መውደቁ ሳያስገርመው አይቀርም ቡዝዝ ባሉት አይኖቹ የመሳይን ደማቅ አይኖች በልመና አይነት አያቸው ደግሞ ስለቱን እንዳያስገባበት ተማፀነ ፣ መሳይ ግዳይ እንደጣለ አውሬ ከወዲ ወዲያ እያለ ለሁሉም አቢያራ ተራ እና ደም የጠማው የሴጣን ቁራጭ መሆኑን ተናገረ ፣ ምንም አይነት ተሃምር እንደማይፈጥር ይልቅ ይሄን ሴይጣን አብረን እንቅበረው ፣ ደም ባፈሰሰበት ዋሻውስጥ ቀብሩን እንፈፅምለት ዘላለሙን ለአጢያቱ ሲከፍል ይኖራታል ነብሱ መቼስ እዚው ዋሻውስጥ ትንቀለቀላታለች እንጂ አምላኬ ለሱ የሚሆን ቤት የለውም ወደገሃነም ያውርድህ ፣ አንት ጨካኝ ፣
አድማስ ከቆመበት ተንቀሳቀሰ እና ወደ አቢያራ በግርምት ተጠጋ ምንም አይነት ታምር ስላጣበት ግራ ገባው አቢያራ ሁሉንም ነገር ማድረግ የሚችል ጌታ መስሎት የነበረበትን ዘመን እና እሱን ተከትሎ ትህዛዞቹን የፈፀመበትን ሁኔታ አስቦ ተንዘፈዘፈ ፣ እሱም የሰይጣን መልህክተኝነቱን የአጭበርባሪው አቢያራ ስራ አስፈፃሚነቱ አሳፈረው እናም ከመሳይ በበለጠ ጮኽ ፣የፀፀት በሚመስል ሁኔታ ፣ ይሄን ጊዜ ኤዛ ተደናግጣ እሮጣ በመሄድ መሳይን ከለለችው ፣ አድማስ እየጮኽ ወዲ ወዲያ ካለ በዋላ እየተንገዳገደ መሳይን ሲለምን የነበረውን አቢያራን ተወርውሮ አንገቱን አንቆ ይዞት መሬት ወደቀ ...... በዚህን ጊዜ መስፍንና ዳንኤል በፍጥነት ከዋሻው ለማምለጥ እሮጡ ፣ መሳይን ፈርተውታል ፣ ጓደኝነታቸውን ወደጎን በመተው ያደረሱበትን በደል አስበው መሳይ ለነሱም እንደማይመለስ ተሰምቷቸው ነበር ፣ እነሱ ሲሮጡ በማየትም የአቢያራ ሁለቱ ሴቶች ተከተሏቸው ወዴት እንደሚሄዱ ባያውቁምጨበጌታቸው ድንገት መውደቅ ጨለማው የባስ ጨልሞባቸዋል ፣ በደመ ነፍስ ግን እነመስፍንን ተከትለው እሮጡ ........
.✍ ሙና መሀመድ
ይቀጥላል
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍20🔥2👎1🤔1
🍷የጠንቋዩ ዋሻ🍷
🙈ክፍል 17🙈
👉👉👉👉👉👉👉
አድማስ ከአቢያራ ላይ ሲነሳ በዋሻው ውስጥ ግራ በመጋባትና በጭንቀት ቆመው መጨረሻውን ሲከታተሉት የነበሩት ኤዛና ኤሊያታ አጎንብሰው የአቢያራን በድን ተመለከቱ ፣ ከልጅነታቸው ጀምሮ እንደ ታምረኛ አባት ሲቆጥሩት የነበረው አቢያራ በደም ተጨማልቆ ፀጥ ብሏል ፣ኤልያታ አንዴ አድማስን አንዴ የወደቀውን አቢያራን ስታስተውል ቆይታ ምን እናድርግ በሚል እይታ ወደ ኤዛ ዞረች ፣ኤዛ ምንም አይነት እንቅስቃሴ ሳታደርግ ባለችበት ቆማለች ፣ መሳይ ደሞ ሴቶቹ በቀል ይፈልጉ አይፈልጉ ማረጋገጥ ስላልቻለ በለበት ሆኖ በጥንቃቄና ስለቷን አጠብቆ በመያዝ ይከታተላቸዋል
"ኤዛ አባታችን ሞቷል በቃ እንደማንኛውም ሰው ሞቷል "አለች ኤልያታ ግራ ተጋብታ ፣ ድንገት በታምር እንደሚነሳ ጠበቀች
" ኤላ በቃ አባታችን እንደኛ ሰው ነበር ስለዚህ ነው የሞተው ።መሳይ ይነግረኝ የነበረው ነገር ሁሉ እውነት መሆኑን ነው እያየው ያለሁት እናም የኛ ፈጣሪ ሌላ ነው አቢያራ እና የአቢያራ አምላክ ብሎ ነገር የለም ፣ ኤላ መበርታት አለብን ፣"አለች ኤዛ ወደ መሳይ እየተጠጋች መሳይ በደስታ ወደኤዛ ቀረበ
"ይሄንን ስለት በቃ ጣለው መሳይ ማንም ባንተ ላይ ጉዳት አያደርስም እኔ እስካለው ፣ ሁልም አብረን ነን እንዳልከው ከዚ ጨለማ እንወጣለን ፣ ብርሃንንም ታሳየኛለህ ፣ በአንተ ዓለም ውስጥ በደስታ ለመኖር ዝግጁ ነኝ "አለች ኤዛ የመሳይን እጅ እየያዘች ። አድማስ አንዳች ሳይናገር ብዙ መስዋት ሲከፍልለትና ሲያስከፍልለት ይኖር ለነበረው የአቢያራ በድን ላይ እንዳፈጠጠ ነው ፣ ኤሊያታ ሁሉንም ስታይ ቆይታ " በፍፁም አይሆንም ኤዛ ይሄ ክህደት ነው የሞተው እኮ አባታችን ነው ፣ እኛ ደሞ በውጪ እንዳሉት እንደማንኛውም ሰዎች አደለንም ፣ እደጅ ስላለው ነገር ምንም የምናውቀው የለም ፣ ይሄ ልጅ ጌታችንን አሳዳጊያችንን ደሙን አፍስሶታል ፣ ጨካኝ ነው አድማስም አንቆ ገድሎታል ፣ እህቶቻችንን መስፍንና ዳንኤል ይዘውብን እሮጠዋል ፣ አይታይሽም ኤዛ ውጪ ያሉት ሰዎች ምን ያክል ጨካኝ እንደሚሆኑብን ፣ በጭራሽ እኔና አንቺ እነዚህን ሰዎች አምነን ከዋሻው መውጣት የለብንም ፣ አይታይሽም ሊያጠፉን እንደሚችሉ ፣ አባታችንን እኮ ነው የገደሉት ኤዛ ንቂ ለኛም አይመለሱም ፣ "አለች ኤልያታ ወደዋላዋ እየተራመደች ፣ አድማስ በእጁ ምልክት እየሰጠ በጭራሽ እነሱ ላይ ጉዳት እንደማያደርስ ሊያስረዳት ሞከረ እናም በፍቅር እያስተዋላት ተጠጋት ፣ ኤልያታ ይበልጥ በመሸሽ ከአንድ ትልቅ በርሜል ጋር ደረሰች ፣ አድማስ ባለበት ቆም ብሎ ለመናት እንድታምነው እንደሚወዳትም ጭምር እየነገረ ይሄ ሁሉ ለሳ ካለፍቅር የተነሳ እንደተፈጠረ እና አቢያራ በሷ ባይመጣበት ትህዛዞቹን ሁሉ ይፈፅም እንደነበረ ለፈለፈ ፣ ኤልያታ ከበላይዋ በዋሻው ውስጥ የተሰካው እንደችቦ የሚንቦገቦገውን ለብርሃን የሚጠቀሙበትን ዱላመሰል ነገርላይ ያለውን እሳት ለአፍታ ተመልክታ ስታበቃ ፣ አድማስን ለመሸሽ በሚያስመስል ሁኔታ ከበርሜሉ ዋላ ዞረች እና በርሜሊን ክዳኑን ከፈተችው በመቀጠል በውስጡ ያለውን ፈሳሽ ገፍታ አፈሰሰችው በርሜሉ በኤልያታ አቅም ተበግሮ ከመሬት ሲከነበል በውስጡ ያለ ፈሳሽ እየተንደቀደቀ በዋሻው ውስጥ መፈላሰስ ጀመረ ፣ "ኤልያታ ምን እያደረግሽ ነው ጋዙን ....ቤዚሉን......እንዴ ለምን እንዲ ታደርጊያለሽ " እያለ የቀረውን ለማትረፍ ሲጣጣር እሱም ተዘፈቀበት ፣ ያለከልካይ የሚወርደው ፈሳሽ አቢያራንም በድኑን አራሰው ፣ መሳይ ደመነፍሱ አንዳች ነገር ያስተጋባለት ይመስል ፣ በቅፅበት ወደ ኤዛ ተመለከተ ፣ አየችው እጇን ለቀም አድርጎ በመያዝ ወደ ውጪ የሚያስወጣ ፣መንገድ ፍለጋ እሮጠ ፣ በዛው ቅስበት ፣ኤልያታ ፣ከበላይዋ የተሰቀለውን ፣ለብርሃን የሚጠቀሙበትን እሳት መሬት ላይ በመጣል ፣" የትም መሄድ አንችልም እዚው ነው መኖሪያችን በቃ ከአባታችን ጎን ነው መሆን ያለብን ""አለች እሳቱ ከፈሰሰው ቤንዚል ጋር ሲዋሃድ ለጥፋት ጊዜ አልፈጀበትም አድማስ በቤንዚል የረጠበ ልብሱ ወዲያው ተያያዘ ፣ ኤልያታ የተቀሩትን ፈሳሾች እየገለበጠች ፣ እራሷንም በእሳት ነክራ በቃጠሎ ወደሚጮኽው አድማስ ሄዳ ተጣበቀችበት አድማስ እቅፏ ውስጥ ተንገበገበ ፣ አቢያራ በድኑ በእሳት ተያያዘ ..... ኤዛ ከመሳይ ጋር በምታውቀው ዋሻውስጥ መውጫ ፍለጋ ተሯሯጠች ፣ እየተንቦገቦገ የሚመጣው እሳት እንዳይደርስባቸው በመስጋት መሳይ በፍርሃት ወደዋላው እየዞረ እያየ ኤዛ መውጫውን በትክክ እንድታገኘው ተማፀነ ፣ ኤዛ እሳቱ እነ ኤልያታ ካሉበት በኩል በፍንዳታ አይነት ጭምር ሲያይል ጓደኛዋን አስባ ብርክ ያዛት ፣እንደመቆም ስትል ፣ መሳ እጇን ይዞ ጎተታት ፣ ኤዛ ዕንባዋ ዱብ ዱብ እያለ ስለ ጓደኛዋ ፣ መሳይን ተከትላ ተንቀሳቀሰች ፣ እናም የሚከተላቸውን አሳት እየተወለካከፉ ፣ በማምለጥ ፣ ከዋሻው በመከራ ወጡ ፣ ከወጡ በዋላ ፣ ሳምባቸው ውስጥ የገባው ጨስ ሰአል ፈጠረባቸው ፣እናም ከዋሻው እስኪርቁ እያሳሉ ሮጡ ፣ እናም ወደ አንድ ዛፍ ስር ተጠግተው ተቀመጡ ፣ከርቀት ዋሻው ሲነድና በጭስ ሲትጎለጎል ተመለከቱ ኤዛ ዕንባዋን ማቆም አልቻለችም ፣ እዛ ዋሻውስጥ ከእፃንነቷ ጀምሮ ያሳለፈችው ሕይወት የውሸት እንደነበረ ለማሰብ ከብዷታል ጓደኞቿን እህቶቿን አጣች ብቸኝነት ተሰማት ፣ ወደፊት የሚጠብቃት ሕይወት አሳሰባት ፣ መሳይ ሲያቅፋት የእጆቹ ጥንካሬ ተሰምቷት ወደሱ ዞረች ፣ ፊቱ ጥላት ተቀብቷል ግን ፍፁም ደስተኛ ነበረ ፣ ድል አድራጊነት ይነበብበታል ፣ ስታየው ቆይታ ፈገግ ለማለት ሞከረች ፣ ጠጋ ብሎ በአለሁልሽ መንፈስ ፣ከንፈራን አጥብቆ ሳማት ፣ በደከሙ እጆቿ ተጠመጠመችበት.....
✍ ሙና መሀመድ
ይቀጥላል
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
🙈ክፍል 17🙈
👉👉👉👉👉👉👉
አድማስ ከአቢያራ ላይ ሲነሳ በዋሻው ውስጥ ግራ በመጋባትና በጭንቀት ቆመው መጨረሻውን ሲከታተሉት የነበሩት ኤዛና ኤሊያታ አጎንብሰው የአቢያራን በድን ተመለከቱ ፣ ከልጅነታቸው ጀምሮ እንደ ታምረኛ አባት ሲቆጥሩት የነበረው አቢያራ በደም ተጨማልቆ ፀጥ ብሏል ፣ኤልያታ አንዴ አድማስን አንዴ የወደቀውን አቢያራን ስታስተውል ቆይታ ምን እናድርግ በሚል እይታ ወደ ኤዛ ዞረች ፣ኤዛ ምንም አይነት እንቅስቃሴ ሳታደርግ ባለችበት ቆማለች ፣ መሳይ ደሞ ሴቶቹ በቀል ይፈልጉ አይፈልጉ ማረጋገጥ ስላልቻለ በለበት ሆኖ በጥንቃቄና ስለቷን አጠብቆ በመያዝ ይከታተላቸዋል
"ኤዛ አባታችን ሞቷል በቃ እንደማንኛውም ሰው ሞቷል "አለች ኤልያታ ግራ ተጋብታ ፣ ድንገት በታምር እንደሚነሳ ጠበቀች
" ኤላ በቃ አባታችን እንደኛ ሰው ነበር ስለዚህ ነው የሞተው ።መሳይ ይነግረኝ የነበረው ነገር ሁሉ እውነት መሆኑን ነው እያየው ያለሁት እናም የኛ ፈጣሪ ሌላ ነው አቢያራ እና የአቢያራ አምላክ ብሎ ነገር የለም ፣ ኤላ መበርታት አለብን ፣"አለች ኤዛ ወደ መሳይ እየተጠጋች መሳይ በደስታ ወደኤዛ ቀረበ
"ይሄንን ስለት በቃ ጣለው መሳይ ማንም ባንተ ላይ ጉዳት አያደርስም እኔ እስካለው ፣ ሁልም አብረን ነን እንዳልከው ከዚ ጨለማ እንወጣለን ፣ ብርሃንንም ታሳየኛለህ ፣ በአንተ ዓለም ውስጥ በደስታ ለመኖር ዝግጁ ነኝ "አለች ኤዛ የመሳይን እጅ እየያዘች ። አድማስ አንዳች ሳይናገር ብዙ መስዋት ሲከፍልለትና ሲያስከፍልለት ይኖር ለነበረው የአቢያራ በድን ላይ እንዳፈጠጠ ነው ፣ ኤሊያታ ሁሉንም ስታይ ቆይታ " በፍፁም አይሆንም ኤዛ ይሄ ክህደት ነው የሞተው እኮ አባታችን ነው ፣ እኛ ደሞ በውጪ እንዳሉት እንደማንኛውም ሰዎች አደለንም ፣ እደጅ ስላለው ነገር ምንም የምናውቀው የለም ፣ ይሄ ልጅ ጌታችንን አሳዳጊያችንን ደሙን አፍስሶታል ፣ ጨካኝ ነው አድማስም አንቆ ገድሎታል ፣ እህቶቻችንን መስፍንና ዳንኤል ይዘውብን እሮጠዋል ፣ አይታይሽም ኤዛ ውጪ ያሉት ሰዎች ምን ያክል ጨካኝ እንደሚሆኑብን ፣ በጭራሽ እኔና አንቺ እነዚህን ሰዎች አምነን ከዋሻው መውጣት የለብንም ፣ አይታይሽም ሊያጠፉን እንደሚችሉ ፣ አባታችንን እኮ ነው የገደሉት ኤዛ ንቂ ለኛም አይመለሱም ፣ "አለች ኤልያታ ወደዋላዋ እየተራመደች ፣ አድማስ በእጁ ምልክት እየሰጠ በጭራሽ እነሱ ላይ ጉዳት እንደማያደርስ ሊያስረዳት ሞከረ እናም በፍቅር እያስተዋላት ተጠጋት ፣ ኤልያታ ይበልጥ በመሸሽ ከአንድ ትልቅ በርሜል ጋር ደረሰች ፣ አድማስ ባለበት ቆም ብሎ ለመናት እንድታምነው እንደሚወዳትም ጭምር እየነገረ ይሄ ሁሉ ለሳ ካለፍቅር የተነሳ እንደተፈጠረ እና አቢያራ በሷ ባይመጣበት ትህዛዞቹን ሁሉ ይፈፅም እንደነበረ ለፈለፈ ፣ ኤልያታ ከበላይዋ በዋሻው ውስጥ የተሰካው እንደችቦ የሚንቦገቦገውን ለብርሃን የሚጠቀሙበትን ዱላመሰል ነገርላይ ያለውን እሳት ለአፍታ ተመልክታ ስታበቃ ፣ አድማስን ለመሸሽ በሚያስመስል ሁኔታ ከበርሜሉ ዋላ ዞረች እና በርሜሊን ክዳኑን ከፈተችው በመቀጠል በውስጡ ያለውን ፈሳሽ ገፍታ አፈሰሰችው በርሜሉ በኤልያታ አቅም ተበግሮ ከመሬት ሲከነበል በውስጡ ያለ ፈሳሽ እየተንደቀደቀ በዋሻው ውስጥ መፈላሰስ ጀመረ ፣ "ኤልያታ ምን እያደረግሽ ነው ጋዙን ....ቤዚሉን......እንዴ ለምን እንዲ ታደርጊያለሽ " እያለ የቀረውን ለማትረፍ ሲጣጣር እሱም ተዘፈቀበት ፣ ያለከልካይ የሚወርደው ፈሳሽ አቢያራንም በድኑን አራሰው ፣ መሳይ ደመነፍሱ አንዳች ነገር ያስተጋባለት ይመስል ፣ በቅፅበት ወደ ኤዛ ተመለከተ ፣ አየችው እጇን ለቀም አድርጎ በመያዝ ወደ ውጪ የሚያስወጣ ፣መንገድ ፍለጋ እሮጠ ፣ በዛው ቅስበት ፣ኤልያታ ፣ከበላይዋ የተሰቀለውን ፣ለብርሃን የሚጠቀሙበትን እሳት መሬት ላይ በመጣል ፣" የትም መሄድ አንችልም እዚው ነው መኖሪያችን በቃ ከአባታችን ጎን ነው መሆን ያለብን ""አለች እሳቱ ከፈሰሰው ቤንዚል ጋር ሲዋሃድ ለጥፋት ጊዜ አልፈጀበትም አድማስ በቤንዚል የረጠበ ልብሱ ወዲያው ተያያዘ ፣ ኤልያታ የተቀሩትን ፈሳሾች እየገለበጠች ፣ እራሷንም በእሳት ነክራ በቃጠሎ ወደሚጮኽው አድማስ ሄዳ ተጣበቀችበት አድማስ እቅፏ ውስጥ ተንገበገበ ፣ አቢያራ በድኑ በእሳት ተያያዘ ..... ኤዛ ከመሳይ ጋር በምታውቀው ዋሻውስጥ መውጫ ፍለጋ ተሯሯጠች ፣ እየተንቦገቦገ የሚመጣው እሳት እንዳይደርስባቸው በመስጋት መሳይ በፍርሃት ወደዋላው እየዞረ እያየ ኤዛ መውጫውን በትክክ እንድታገኘው ተማፀነ ፣ ኤዛ እሳቱ እነ ኤልያታ ካሉበት በኩል በፍንዳታ አይነት ጭምር ሲያይል ጓደኛዋን አስባ ብርክ ያዛት ፣እንደመቆም ስትል ፣ መሳ እጇን ይዞ ጎተታት ፣ ኤዛ ዕንባዋ ዱብ ዱብ እያለ ስለ ጓደኛዋ ፣ መሳይን ተከትላ ተንቀሳቀሰች ፣ እናም የሚከተላቸውን አሳት እየተወለካከፉ ፣ በማምለጥ ፣ ከዋሻው በመከራ ወጡ ፣ ከወጡ በዋላ ፣ ሳምባቸው ውስጥ የገባው ጨስ ሰአል ፈጠረባቸው ፣እናም ከዋሻው እስኪርቁ እያሳሉ ሮጡ ፣ እናም ወደ አንድ ዛፍ ስር ተጠግተው ተቀመጡ ፣ከርቀት ዋሻው ሲነድና በጭስ ሲትጎለጎል ተመለከቱ ኤዛ ዕንባዋን ማቆም አልቻለችም ፣ እዛ ዋሻውስጥ ከእፃንነቷ ጀምሮ ያሳለፈችው ሕይወት የውሸት እንደነበረ ለማሰብ ከብዷታል ጓደኞቿን እህቶቿን አጣች ብቸኝነት ተሰማት ፣ ወደፊት የሚጠብቃት ሕይወት አሳሰባት ፣ መሳይ ሲያቅፋት የእጆቹ ጥንካሬ ተሰምቷት ወደሱ ዞረች ፣ ፊቱ ጥላት ተቀብቷል ግን ፍፁም ደስተኛ ነበረ ፣ ድል አድራጊነት ይነበብበታል ፣ ስታየው ቆይታ ፈገግ ለማለት ሞከረች ፣ ጠጋ ብሎ በአለሁልሽ መንፈስ ፣ከንፈራን አጥብቆ ሳማት ፣ በደከሙ እጆቿ ተጠመጠመችበት.....
✍ ሙና መሀመድ
ይቀጥላል
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍31🥰7😱2❤1
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...ሌሊቴ ነጋ» አየሩ አሁንም እንደ ማታው እንደ ጠገነነው ነው በረዶውም ያለ መጠን መውረዱን ቀጥሏል " ሚስ ካርይል እንኳን አድርጋው የማታውቀውን ቁርሷን ካልጋው ሳትወረድ በላች
ሪቻርድም ከልጋው ቢነሳም
ከመኝታ ክፍሉ ሳይወጣ
ቁርሱን ጆይስ አቀረበችለትና ሲበላ ሚስተር ካርላይል ገብቶ እንዴት እንዳደረ ጠየቀው "
በጣም ድክም ብሎኝ ስለ ነበር በደንብ ተኛሁ እንግዲህ ግን ቶሎ ብዬ
ከዚህ ብጠፋ ይሻለኛል "
የመሔድ ነገር ከማታ በፊት አይሞከርም ቢሆንም አሽከሮች መኖርህን
ሳይሰሙ መሔድ ስለ አለብህ ብዙ አትቆይም። አሁን ሊቨርፑል ወይም ማንቸስተር ነው እሔዳለሁ የምትለው ?
“ወደ ማንኛውም ትልቅ ከተማ ብሄድ ግድ የለኝም መቸም እንደኔ በመሳደድ ላይ ላለ ሰው ሰፊ ከተማ ነው የሚሻለው "
«ለአኔ እንደሚመስለኝ ሪቻርድ ይህ ቶርን የምትለው ሰውዬ ሊያስፈራራህ ብቻ ነው የፈለግው በርግጥ ጥፋተኛ ከሆነ አሱ የሚበጀው ሀርፎ መቀመጥ ነበር አሁንም ቢሆን እሱ መጥፎ ነገር የሚያገኘው አንተ የተያዝክ እንደሆነ ነው ” አለው
ሚስተር ካርላይል "
“ ታዲያ ለምን ያስቸግረኛል ? ለምንድነው ፖሊስ ልኮ እንዲከታተለኝ የሚያደርገው ?
አንተም እንድታስቸግረው ስላልፈለገ በፍራት ሊያባርርህ ይፈልጋል " የፖሊሱ ፍላጎት አንተን ለመያዝ ቢሆን ኖሮ አስካሁን አያቆይህም » ከቦታ ቦታ እየተንከራተተ አይከተልሀም " የምስጢር ሠራተኛ ቢሆን ኖሮ ደግሞ እንደዚህ ሰው
በየደረስክበት ብቅ እያለ ሳይሇን አንተ እንዳታየው እየተጠነቀቀ ነበር የሚከታተልህ "
“ ነገሩ አንተ የምትለው እውነት ነው ” አለ ሪቻርድ ' ' ምክንያቱም እሱ በከፍተኛ ማዕረግ ያለ ሰው ስለሆነ በዚህ ወንጀል መጠርጠሩ ብቻ በአኩያዎቹ ዘንድ
የተናቀ የተዋረደ ያይርገዋል።
"አኔ ግን ሪቻርድ. . . ሰውየው አንተ እንደምትለው ትልቅ ሰው መሆኑን ማመን ይቸግረኛል
በዚህስ ምንም ጥርጥር የለበትም ሚስተር ካርላይል
ስሙን ብጠራልህ ደስ አይልህም ብዬ ነው እንጂ ትናንት ማታ ከማን ጋር ሲሔድ እንዲያውም እንዳየሁት ብነግርህ ይቸግርሃል ?”
“ ተናገር ራቻርድ ንገረኝ ግድ የለም"
"ከሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር ሁለት ጊዜ አየሁት " አንድ ጊዜ በቁማር ከሚወራሪድባቸው ክፍሎች በር ቁመው ሲያወሩ ሁለተኛ ጊዜ ደግሞ ክንድ ለክንድ ተያይዘው ሲሔዱ አገኘኋቸው " ለሚያያቸው በጣም የሚግባቡ ይመስላሉ … ”
በዚህ ጊዜ አንድ የተቆጣ ድምፅ በበረንዳው በኩል ሽቅብ እየጮኸ ሲጣራ ተሰማና ሪቻርድ ሔር ልክ በጥይት የተመታ ያህል ከተቀመጠበት ዘለለ ይጣራ የነበረው የሚስተር ጀስቲስ ሔር ድምፅ ነበር ።
" ካርላይል የት ነህ ? የማይሰማ ጉድ የለ ደግሞ እንደዚህ ያለ ነገር
ይደረጋል " ና እስ ውረድ !”
ሚስተር ካርላይል የሚሆነው ቅጡ ጠፋው በሕይወቱ እንደዚያ ተጨንቆ አያውቅም " ያንን ድምፅ ሲሰማ እሱም ፈጥኖ ብድግ አለ " ሪቻርድ በበኩሉ ወዲያው ባርኔጣውን አንሥቶ የውሸት ሪዙን አጥልቆ ከአልጋው ሥርና ከቁም
ሳጥኑ ውስጥ መሸሸጊያ ያማርጥ ጀመር "
“ እባክህ አትሸበር ሪቻርድ
ምንም አይመጣብህም " እኔ እዛው እሸኛቸዋለሁ ” አለው ሚስተር ካርላይል በጆሮው ሹክ ብሎ "
ሚስተር ሔር ከደጅ ሲጮህ ለካ ሚስስ ካርላይል ልብሷን በመልበስ
ላይ ኖራለች " ሌላውን ሁሉ አብቅታ የሌት ቆቧን ገና ሳታወልቀው አቋርጣ ወጣች ያንን አስገራሚ የሌሊት ቆብ ያየ ቢያየው እሷ ግድ አልነበራትም " ወጥታ ከበረንጀፈዳው ገረገራ ተደገፈች "
“በዚህ ውርጭ የሚያስመጣ ምን ነገር ገጠመህ ?” አለችው በድንጋጤ ድምፅ
“ሚስተር ካርላይልን ለማነጋገር እፈልጋለሁ ። ጥሩ ወሬ ሰምቻለሁ
“ ስለ ምን ? ስለ አን ወይም ስለ ቤተሰቧ የሆነ ነገር አለ ?
የማን አን ? " አለ በሆነ ምክንያት የተበሳጨዉ ዳኛ ያ ልጄ ብዬ እንድጠራው የተገደድኩት ወመኔ ልጅ እዚህ ነው ያለ ይሉኛል " የሱ
ጉዳይ ነው የበጠበጠኝ "
ሚስተር ካርላይል ከፎቅ ደረጃዎቹን አራት አራቱን ባንዴ እየተራመደ ወረደና ሚስተር ጆስቲስ ሔርን ክንዱን ይዞ ወደ ሳሎን አስገባው ።
እንደ ምን አደሩ ? በዚህ በረዶ እንዴት ችለው መጡ?ምነው ደኅናም አይደሉ ? ሲቃ የያዘው ይመስላሉሳ ? ”
“ሲቃ!” ብሎ በጩኸት ተቀብሎ ደገመና የጋለ ጡብ እንደ ረገጠች ድመት እግሮቹን በተራ እየሰቀለ በክፍሉ ውስጥ እየተንጎራዶደ አንተም ሕይወትህ በተረገመ ልጅ ቢበጠበጥ ኖሮ እንደኔ ሲቃ ይይዝህ ነበር " እንዲያው ሰዎች ጭንቅላታቸውን በራሳቸው ጕዳይ ቢበጠብጡና የራሴን ጉዳይ ለራሌ ቢተዉልኝ ምን አለ ?
ግን ከዚህ ሁሉ ተሰቅሎልኝ ቢሆን ኖሮ መቸ ይህ ሁሉ ይመጣብኝ ነበር "
“ ምነው ምን ነገር መጣ ? አለ ሚስተር ካርላይል "
"የመጣው ነገር ይኸውልህ አለና አንድ ደብዳቤ ከጠረጴዛው ላይ ወረወረለት " " ይኽንን አሁን ፖስተኛው አመጣልኝ " እንደዚህ የሚስደስት ወሬይዞልኝ መጣ "
ሚስተር ካርላይል ወረቀቱን አንሥቶ አነበበው " ሁኔታው ከተቆርቋሪ ዘመድ የተላከ ይመስል ነበር መልእክቱ ወንጀለኛዉ ልጅ እስካሁን ዌስት ሊን ያልደረሰ
ከሆነ በሚመጡት አንድ ሁለት ቀን ውስጥ ሊደርስ ይችላል "ዌስትሊን መግባቱ ከተሰማ ደግሞ ወዲያው ሊያዝ ስለሚችል አባትየው ተጠባብቆ መዲያሙኑ መልሶ
አስወጥቶ እንዲሰደው የሚምክር ነበር "
ይኽ ዴብዳቤ የሐኀፊው ስም አልተጻፈበትም አለ ሚስተር ካርላይል
" አዎ የለውም !እና ቢሆንሳ ? አለ ጀስቲስ ሔር ።
" እኔ ስም ላልተፃፈበት ደብዳቤ የማደርገው ጥንቃቄ ከእሳት መጨመር ብቻ " አለው ሚስተር ካርይል።
“ ግን ማን ጻፈው ? አለ ጀስቲስ ሔር “ ሪቻርድስ አሁን ዌስት ሊን ላይ ነዎይ ነው ዋናው ጥያቄው
“ አሁን ሲያስቡት ወደ ዌስት ሊን የሚመጣ ይመስለዎታል እንዲያው ግልጽ ያለ አስተያየቴን ብሰጠዎ ይቀየሙኛል ? ”
“ የት አባቱ ይኸ ዕብድ ደሞ ዌስት ሊን ላይ ሊታይ?ሰተት ብሎ ሮጦ ከሞት መንጋጋ ሊገባ ? አዬ ምነው እጀጄ ላይ በጣለውና በሕግ ሥር አውዬ ባረፍኩት ”
“ እኔ ልነግርዎ የፈለግሁትይህን ሁሉ ንዴት በራስዎ ላይ የሚያመጡት በገዛ እጅዎ መሆኑን ነው”
“ ለምን እንዲህ ትለኛለህ .... ሚስተር ካርላይል? ሆሊጀንን የገደልኩ እኔ ነኝ ? ከሕግ የሸሸሁት እኔ ነኝ ? የት እንደሆነ ቤልዘቡብ ይወቀው እንጂ ' የተደበቅሁት እኔ ነኝ ? አባቴ በሰላም እንዳይኖርበት የአራሽ ቡቲቶ ለብሼ ወደ ተወለድኩበት መንደር እየመጣሁ ያባቴን ስም የማስነሣው እኔ ነኝ? ስም ያልተጻፈባቸው ደብዳቤዎች እጽፋለሁ ? እስቲ በል ንገረኝ ሚስተር ካርላይል እንዴት አድርጌ
ነው በራሴ ላይ ንዴት የማመጣው ?
“ ይስሙኝማ አንድ ጊዜ ስለ ተናደዱ የልጅዎ ስም በፈለገው ምክንያት ቢነሳም ይበሳጫሉ " እንደኔ ደግሞ ይህን የመሰለ ደብዳቤ የሚጽፍልዎ እርስዎን ለማናደድ ታጥቆ የተነሣ ሰው ነው ምናልባትም ዌስት ሊን ውስጥ አብሮን የሚኖረው ሰው ሊሆን ይችላል ”
“ ይሀ ጭራሽ የማይመስል ነገር ነው "
“ ሊሆን ይችላል ነገር ግን ማን ስለመሆኑ ምንም ፍንጭ እንደማይሰጥ ማወቅ አለብዎ እኔ ብሆን ደብዳቤውን እሳት ውስጥ እከትና ስለሱ ማሰቤን አቆም ነበር
አሁን እርስዎ በዚህ በረዶ እየዳከሩ ሲመጡ ተንኮለኞች ከዚህ ከኛው አካባቢ ከሆኑ ደብዳቤውን ይዘው እኔን ለማማከር እንደሚመጡ ስለሚያውቁ ይህን ጊዜ አሻግረው
እያዩዎ ይሣሣቁ ይሆናል "
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...ሌሊቴ ነጋ» አየሩ አሁንም እንደ ማታው እንደ ጠገነነው ነው በረዶውም ያለ መጠን መውረዱን ቀጥሏል " ሚስ ካርይል እንኳን አድርጋው የማታውቀውን ቁርሷን ካልጋው ሳትወረድ በላች
ሪቻርድም ከልጋው ቢነሳም
ከመኝታ ክፍሉ ሳይወጣ
ቁርሱን ጆይስ አቀረበችለትና ሲበላ ሚስተር ካርላይል ገብቶ እንዴት እንዳደረ ጠየቀው "
በጣም ድክም ብሎኝ ስለ ነበር በደንብ ተኛሁ እንግዲህ ግን ቶሎ ብዬ
ከዚህ ብጠፋ ይሻለኛል "
የመሔድ ነገር ከማታ በፊት አይሞከርም ቢሆንም አሽከሮች መኖርህን
ሳይሰሙ መሔድ ስለ አለብህ ብዙ አትቆይም። አሁን ሊቨርፑል ወይም ማንቸስተር ነው እሔዳለሁ የምትለው ?
“ወደ ማንኛውም ትልቅ ከተማ ብሄድ ግድ የለኝም መቸም እንደኔ በመሳደድ ላይ ላለ ሰው ሰፊ ከተማ ነው የሚሻለው "
«ለአኔ እንደሚመስለኝ ሪቻርድ ይህ ቶርን የምትለው ሰውዬ ሊያስፈራራህ ብቻ ነው የፈለግው በርግጥ ጥፋተኛ ከሆነ አሱ የሚበጀው ሀርፎ መቀመጥ ነበር አሁንም ቢሆን እሱ መጥፎ ነገር የሚያገኘው አንተ የተያዝክ እንደሆነ ነው ” አለው
ሚስተር ካርላይል "
“ ታዲያ ለምን ያስቸግረኛል ? ለምንድነው ፖሊስ ልኮ እንዲከታተለኝ የሚያደርገው ?
አንተም እንድታስቸግረው ስላልፈለገ በፍራት ሊያባርርህ ይፈልጋል " የፖሊሱ ፍላጎት አንተን ለመያዝ ቢሆን ኖሮ አስካሁን አያቆይህም » ከቦታ ቦታ እየተንከራተተ አይከተልሀም " የምስጢር ሠራተኛ ቢሆን ኖሮ ደግሞ እንደዚህ ሰው
በየደረስክበት ብቅ እያለ ሳይሇን አንተ እንዳታየው እየተጠነቀቀ ነበር የሚከታተልህ "
“ ነገሩ አንተ የምትለው እውነት ነው ” አለ ሪቻርድ ' ' ምክንያቱም እሱ በከፍተኛ ማዕረግ ያለ ሰው ስለሆነ በዚህ ወንጀል መጠርጠሩ ብቻ በአኩያዎቹ ዘንድ
የተናቀ የተዋረደ ያይርገዋል።
"አኔ ግን ሪቻርድ. . . ሰውየው አንተ እንደምትለው ትልቅ ሰው መሆኑን ማመን ይቸግረኛል
በዚህስ ምንም ጥርጥር የለበትም ሚስተር ካርላይል
ስሙን ብጠራልህ ደስ አይልህም ብዬ ነው እንጂ ትናንት ማታ ከማን ጋር ሲሔድ እንዲያውም እንዳየሁት ብነግርህ ይቸግርሃል ?”
“ ተናገር ራቻርድ ንገረኝ ግድ የለም"
"ከሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር ሁለት ጊዜ አየሁት " አንድ ጊዜ በቁማር ከሚወራሪድባቸው ክፍሎች በር ቁመው ሲያወሩ ሁለተኛ ጊዜ ደግሞ ክንድ ለክንድ ተያይዘው ሲሔዱ አገኘኋቸው " ለሚያያቸው በጣም የሚግባቡ ይመስላሉ … ”
በዚህ ጊዜ አንድ የተቆጣ ድምፅ በበረንዳው በኩል ሽቅብ እየጮኸ ሲጣራ ተሰማና ሪቻርድ ሔር ልክ በጥይት የተመታ ያህል ከተቀመጠበት ዘለለ ይጣራ የነበረው የሚስተር ጀስቲስ ሔር ድምፅ ነበር ።
" ካርላይል የት ነህ ? የማይሰማ ጉድ የለ ደግሞ እንደዚህ ያለ ነገር
ይደረጋል " ና እስ ውረድ !”
ሚስተር ካርላይል የሚሆነው ቅጡ ጠፋው በሕይወቱ እንደዚያ ተጨንቆ አያውቅም " ያንን ድምፅ ሲሰማ እሱም ፈጥኖ ብድግ አለ " ሪቻርድ በበኩሉ ወዲያው ባርኔጣውን አንሥቶ የውሸት ሪዙን አጥልቆ ከአልጋው ሥርና ከቁም
ሳጥኑ ውስጥ መሸሸጊያ ያማርጥ ጀመር "
“ እባክህ አትሸበር ሪቻርድ
ምንም አይመጣብህም " እኔ እዛው እሸኛቸዋለሁ ” አለው ሚስተር ካርላይል በጆሮው ሹክ ብሎ "
ሚስተር ሔር ከደጅ ሲጮህ ለካ ሚስስ ካርላይል ልብሷን በመልበስ
ላይ ኖራለች " ሌላውን ሁሉ አብቅታ የሌት ቆቧን ገና ሳታወልቀው አቋርጣ ወጣች ያንን አስገራሚ የሌሊት ቆብ ያየ ቢያየው እሷ ግድ አልነበራትም " ወጥታ ከበረንጀፈዳው ገረገራ ተደገፈች "
“በዚህ ውርጭ የሚያስመጣ ምን ነገር ገጠመህ ?” አለችው በድንጋጤ ድምፅ
“ሚስተር ካርላይልን ለማነጋገር እፈልጋለሁ ። ጥሩ ወሬ ሰምቻለሁ
“ ስለ ምን ? ስለ አን ወይም ስለ ቤተሰቧ የሆነ ነገር አለ ?
የማን አን ? " አለ በሆነ ምክንያት የተበሳጨዉ ዳኛ ያ ልጄ ብዬ እንድጠራው የተገደድኩት ወመኔ ልጅ እዚህ ነው ያለ ይሉኛል " የሱ
ጉዳይ ነው የበጠበጠኝ "
ሚስተር ካርላይል ከፎቅ ደረጃዎቹን አራት አራቱን ባንዴ እየተራመደ ወረደና ሚስተር ጆስቲስ ሔርን ክንዱን ይዞ ወደ ሳሎን አስገባው ።
እንደ ምን አደሩ ? በዚህ በረዶ እንዴት ችለው መጡ?ምነው ደኅናም አይደሉ ? ሲቃ የያዘው ይመስላሉሳ ? ”
“ሲቃ!” ብሎ በጩኸት ተቀብሎ ደገመና የጋለ ጡብ እንደ ረገጠች ድመት እግሮቹን በተራ እየሰቀለ በክፍሉ ውስጥ እየተንጎራዶደ አንተም ሕይወትህ በተረገመ ልጅ ቢበጠበጥ ኖሮ እንደኔ ሲቃ ይይዝህ ነበር " እንዲያው ሰዎች ጭንቅላታቸውን በራሳቸው ጕዳይ ቢበጠብጡና የራሴን ጉዳይ ለራሌ ቢተዉልኝ ምን አለ ?
ግን ከዚህ ሁሉ ተሰቅሎልኝ ቢሆን ኖሮ መቸ ይህ ሁሉ ይመጣብኝ ነበር "
“ ምነው ምን ነገር መጣ ? አለ ሚስተር ካርላይል "
"የመጣው ነገር ይኸውልህ አለና አንድ ደብዳቤ ከጠረጴዛው ላይ ወረወረለት " " ይኽንን አሁን ፖስተኛው አመጣልኝ " እንደዚህ የሚስደስት ወሬይዞልኝ መጣ "
ሚስተር ካርላይል ወረቀቱን አንሥቶ አነበበው " ሁኔታው ከተቆርቋሪ ዘመድ የተላከ ይመስል ነበር መልእክቱ ወንጀለኛዉ ልጅ እስካሁን ዌስት ሊን ያልደረሰ
ከሆነ በሚመጡት አንድ ሁለት ቀን ውስጥ ሊደርስ ይችላል "ዌስትሊን መግባቱ ከተሰማ ደግሞ ወዲያው ሊያዝ ስለሚችል አባትየው ተጠባብቆ መዲያሙኑ መልሶ
አስወጥቶ እንዲሰደው የሚምክር ነበር "
ይኽ ዴብዳቤ የሐኀፊው ስም አልተጻፈበትም አለ ሚስተር ካርላይል
" አዎ የለውም !እና ቢሆንሳ ? አለ ጀስቲስ ሔር ።
" እኔ ስም ላልተፃፈበት ደብዳቤ የማደርገው ጥንቃቄ ከእሳት መጨመር ብቻ " አለው ሚስተር ካርይል።
“ ግን ማን ጻፈው ? አለ ጀስቲስ ሔር “ ሪቻርድስ አሁን ዌስት ሊን ላይ ነዎይ ነው ዋናው ጥያቄው
“ አሁን ሲያስቡት ወደ ዌስት ሊን የሚመጣ ይመስለዎታል እንዲያው ግልጽ ያለ አስተያየቴን ብሰጠዎ ይቀየሙኛል ? ”
“ የት አባቱ ይኸ ዕብድ ደሞ ዌስት ሊን ላይ ሊታይ?ሰተት ብሎ ሮጦ ከሞት መንጋጋ ሊገባ ? አዬ ምነው እጀጄ ላይ በጣለውና በሕግ ሥር አውዬ ባረፍኩት ”
“ እኔ ልነግርዎ የፈለግሁትይህን ሁሉ ንዴት በራስዎ ላይ የሚያመጡት በገዛ እጅዎ መሆኑን ነው”
“ ለምን እንዲህ ትለኛለህ .... ሚስተር ካርላይል? ሆሊጀንን የገደልኩ እኔ ነኝ ? ከሕግ የሸሸሁት እኔ ነኝ ? የት እንደሆነ ቤልዘቡብ ይወቀው እንጂ ' የተደበቅሁት እኔ ነኝ ? አባቴ በሰላም እንዳይኖርበት የአራሽ ቡቲቶ ለብሼ ወደ ተወለድኩበት መንደር እየመጣሁ ያባቴን ስም የማስነሣው እኔ ነኝ? ስም ያልተጻፈባቸው ደብዳቤዎች እጽፋለሁ ? እስቲ በል ንገረኝ ሚስተር ካርላይል እንዴት አድርጌ
ነው በራሴ ላይ ንዴት የማመጣው ?
“ ይስሙኝማ አንድ ጊዜ ስለ ተናደዱ የልጅዎ ስም በፈለገው ምክንያት ቢነሳም ይበሳጫሉ " እንደኔ ደግሞ ይህን የመሰለ ደብዳቤ የሚጽፍልዎ እርስዎን ለማናደድ ታጥቆ የተነሣ ሰው ነው ምናልባትም ዌስት ሊን ውስጥ አብሮን የሚኖረው ሰው ሊሆን ይችላል ”
“ ይሀ ጭራሽ የማይመስል ነገር ነው "
“ ሊሆን ይችላል ነገር ግን ማን ስለመሆኑ ምንም ፍንጭ እንደማይሰጥ ማወቅ አለብዎ እኔ ብሆን ደብዳቤውን እሳት ውስጥ እከትና ስለሱ ማሰቤን አቆም ነበር
አሁን እርስዎ በዚህ በረዶ እየዳከሩ ሲመጡ ተንኮለኞች ከዚህ ከኛው አካባቢ ከሆኑ ደብዳቤውን ይዘው እኔን ለማማከር እንደሚመጡ ስለሚያውቁ ይህን ጊዜ አሻግረው
እያዩዎ ይሣሣቁ ይሆናል "
👍16❤1
መቸም እንዳልከው የዚያ ቀጣፊ መምጣት ሊሆንም ላይሆንም ይችላል ! ነገር ግን ለሁሉም ፖሊስ ጣቢያ ልሒድና ነቅተው እንዲጠባበቁት ልንገራቸው"
እንደዚህ ያለውንስ በምንም አያደርጉትም ... ጀስቲስ መጀመሪያ ነገር ሪቻርድ ወደ ዌስት ሊን ብቅ አይልም ግን ድንገት ቢመጣስ?እርስዎ የገዛ ወላጅ አባቱ ሆነው ውሃ ይብላህ ብለው ጎርፍ ላይ ይለቁታል እርስዎ ይህን ከፈጸሙ
ሕዝበ አዳም እንዳለ ዐይንህን ላፈርይል ይልዎታል ሌሎች ሰዎች ሐቁን ለመንገር ቢያፈገፍጉ
እኔ አልደብቀዎትም • ልጁ ከጅዎ ቢገባ አሳልፈው እንደሚሰጡት የሚናገሩትን ዛቻ ማንም ሰው ይፌጽሙታል ብሎ አያምነዎትም" ቢያርርጐ ግን ወዳጆችዎን ሁሉ ባንድ ጊዜ ያጣሉ » ከዚያ ወዲያም አንድም ሰው እንደማይጠጋዎ ማወቅ አለብዎ።
"እኔ የማልኩበት ጉዳይ ስለሆነ አልተወውም "
“ እንደዚሀ ያለ የማይረባ ወረቀት ቢደርስዎ ልጄ ወደዚህ መጥቷል የሚል ወሬ አግኝቻለሁና ተከታተሉት ብለው ለፖሊስ ለመንገር አልማሉም እንዴ ምን መሆንዎ ነው ፖሊስ ከፈለገ ራሱ ይከታተል እንጂ እርስም ኢያሠማርዋቸው "
“ይህን ደብዳቤ ለሚስዝ ሔር አሳይተዋቸዋል ወይንም ስለሱ አንሥተውላቸዋል ?
"አላሳየኋትም እንዲያውም ወዳንተ ልመጣ ካፖርቴንና ጥላዬን ይዠ ስወጣ አይታ ወዴት ለመሔድ እንደምቸኩል ብትጠይቀኝ እንኳን መልስ አልሰጠኋትም'
“ በጣም ጥሩ አድርገዋል እንደዚህ ያለ ወሬ ሚስዝ ሔርን ሊጐዳቸው ስለሚችል'ምንም ነር እንዳይተነፍሱ እስከ ዛሬ የተሠቃዩትን እንኳን ቢያስቡት የትናየት ነው ።
“ በከፊል”ኮ የራስዋ ጥፋት ነው ይኽን እርጉም ልጅዋን ለምን ከጭንቅላቷ አታወጣውም?
“ እሳቸው እንደዚህ ማድረግ ከቻሉ'ከሰው ተፈጥሮ ውጭ የሆነ ሥራ ሠሩ ማለት ነው " እርስዎም ቢሆኑ በሁሉ መልኩ ያልተመለከቱት ጥያቄ አለ " ልጅዎን ይዘው ለሕግ እንደሚያስረክቡት ብዙ ጊዜ ይናገራሉ " ነገር ግን የባለቤትዎንም ሕይወት አሳልፈው መስጠትዎ መሆኑን ልብ ብለውት ያውቃሉ ? ''
“ ኤዲያ ወሬ ነው ! ” አለ ጀስቲስ ሔር "
“ በእርስዎ ጥረትም ሆነ ወይም በሌላ መንግድ ሪቻርድ ?ተይዞ ለፍርድ ከቀረበ
መቸም እንዳልከው የዚያ ቀጣፊ መምጣት ሊሆንም ላይሆንም ይችላል ! ነገር ግን ለሁሉም ፖሊስ ጣቢያ ልሒድና ነቅተው እንዲጠባበቁት ልንገራቸው"
እንደዚህ ያለውንስ በምንም አያደርጉትም ... ጀስቲስ መጀመሪያ ነገር ሪቻርድ ወደ ዌስት ሊን ብቅ አይልም ግን ድንገት ቢመጣስ?እርስዎ የገዛ ወላጅ አባቱ ሆነው ውሃ ይብላህ ብለው ጎርፍ ላይ ይለቁታል እርስዎ ይህን ከፈጸሙ
ሕዝበ አዳም እንዳለ ዐይንህን ላፈርይል ይልዎታል ሌሎች ሰዎች ሐቁን ለመንገር ቢያፈገፍጉ
እኔ አልደብቀዎትም • ልጁ ከጅዎ ቢገባ አሳልፈው እንደሚሰጡት የሚናገሩትን ዛቻ ማንም ሰው ይፌጽሙታል ብሎ አያምነዎትም" ቢያርርጐ ግን ወዳጆችዎን ሁሉ ባንድ ጊዜ ያጣሉ » ከዚያ ወዲያም አንድም ሰው እንደማይጠጋዎ ማወቅ አለብዎ።
"እኔ የማልኩበት ጉዳይ ስለሆነ አልተወውም "
“ እንደዚሀ ያለ የማይረባ ወረቀት ቢደርስዎ ልጄ ወደዚህ መጥቷል የሚል ወሬ አግኝቻለሁና ተከታተሉት ብለው ለፖሊስ ለመንገር አልማሉም እንዴ ምን መሆንዎ ነው ፖሊስ ከፈለገ ራሱ ይከታተል እንጂ እርስም ኢያሠማርዋቸው "
“ይህን ደብዳቤ ለሚስዝ ሔር አሳይተዋቸዋል ወይንም ስለሱ አንሥተውላቸዋል ?
"አላሳየኋትም እንዲያውም ወዳንተ ልመጣ ካፖርቴንና ጥላዬን ይዠ ስወጣ አይታ ወዴት ለመሔድ እንደምቸኩል ብትጠይቀኝ እንኳን መልስ አልሰጠኋትም'
“ በጣም ጥሩ አድርገዋል እንደዚህ ያለ ወሬ ሚስዝ ሔርን ሊጐዳቸው ስለሚችል'ምንም ነር እንዳይተነፍሱ እስከ ዛሬ የተሠቃዩትን እንኳን ቢያስቡት የትናየት ነው ።
“ በከፊል”ኮ የራስዋ ጥፋት ነው ይኽን እርጉም ልጅዋን ለምን ከጭንቅላቷ አታወጣውም?
“ እሳቸው እንደዚህ ማድረግ ከቻሉ'ከሰው ተፈጥሮ ውጭ የሆነ ሥራ ሠሩ ማለት ነው " እርስዎም ቢሆኑ በሁሉ መልኩ ያልተመለከቱት ጥያቄ አለ " ልጅዎን ይዘው ለሕግ እንደሚያስረክቡት ብዙ ጊዜ ይናገራሉ " ነገር ግን የባለቤትዎንም ሕይወት አሳልፈው መስጠትዎ መሆኑን ልብ ብለውት ያውቃሉ ? ''
“ ኤዲያ ወሬ ነው ! ” አለ ጀስቲስ ሔር "
“ በእርስዎ ጥረትም ሆነ ወይም በሌላ መንግድ ሪቻርድ ?ተይዞ ለፍርድ ከቀረበ ባለቤቶ እንደሚሞቱ ሳይታለም የተፈታ ነው ያን ጊዜ አሁን የምነግሮ ነገር ወሬ አለመሆኑን ይገነዘባሉ።
ሚስቶር ሔር ከጠረጴዛው ተዘርግቶ የተጣለውን ደብዳቤ አንሥቶ አጠፈና ወደ አንቬሎፑ መልሶ እስገባው “ ጽሕፈቱንም የምታውቀው አልመሰለኝም "
አለው ሚስተር ካርላይልን "
እኔ እንደዚህ ያለ ጽሕፈት ማየቴን አላስታውስም " ወደ ቤት መመለሰዎ ነው ?
“ የልም ቦሻ ዘንድ ሔጀ አሳየውና የሚለውን እሰማዋለሁ " ብዙም ሩቅ አይደለም "
“ ቦሻ በሪቻርድ ነገር ሁልጊዜ ስለሜያዝኑ ቢያሳዩዋቸውም ግድ የለም » ከፈለጉም በግልፅ ይጠይቁዋቸው " አስተያየታቸውን ይገልፅልዎታል » ግን ለሌላ
እንዳይናገሩ ያሳስቧቸው "
"አከራካሪ ጥያቄ ነው አጥጋቢ መልስ ማግኘት ያስቸግራል "
ጀስቲስ ሔር ወጣና ጃንጥላውን ዘርግቶ መንገዱን ይዞ ዘቅዝቆ ሲሔድ ካርላይል በዐይኑ ሸኘው ከዚያ ተመልሶ ከሪቻርድ ክፍል ገብቶ ተቀምጦ ካባትየው ጋር የተነጋሩትን ባጭሩ ገጸለት ሪቻርድም ምንም ሳያመነታ ደብዳቤዉ የቶርን ሥራ መሆኑን ነገረው … ለመሆኑ ዛሬስ እናቴን ላያት እችላለሁ ? " አለው
የለም አሁን እንኳን እዚህ መምጣትህም ባይነገራቸው በጣም የተሻለ ነው.
አንዳንድ እያሉ ብዙ ነገ መጠየቃቸው ስለማይቀር ክትትል እንደሚደረግብህ ከሰሙ የመንፈስ ሰላም ያጣሉ " የዛሬውን ይቅርብህ አትያቸው "
"ባርባራንሳ ?"
“ እሷንስ ዛሬ ጧት መቸም አየሩ በጣም ቀዝቃዛ ስለሆነ ለመምጣት ትቸገር ይሆናል እንጂ እዚህ መጥታ አብራህ ልትውል ትችላለች "
"እሷ እኔን ለማየት በበረዶ ተራራ ተንኳትታ ፡ ሸርተቴ መሬት ተንፋቅቃ
ብትመጣ የሚደርስባትን ችግር ከችግር አትቆጥረውም " አለ ሪቻርድ "
ዐውቃለሁ አለ ሚስተር ካርላይል “ ዛሬ ለሚስዝ ሔር ኮርኒሊያ ስለ አመማት ባርባራ መጥታ ታነጋግራት ብዬ እነግራቸዋለሁ ምን ይመስልሻል ኮርኒሊያ
“ብትፈልግ ሙታለች በላት ።"
ሚስተር ካርላይል ሠረገላውን አስጭኖ ጆን እየነዳ ወደ ጀስቲስ ሔር ቤት ሔዶ " ሚስዝ ሔርና ባርባራ አብረው ተቀምጠው አገኛቸው። በማለዳው በመምጣቱ
ደነገጡ ጀስቲስ ሔርን ፈልጎ እንደሆነ ብለው የቀረበለትን ቁርስ እንኳን ሳይቀምስ ገና ማለዳ ወጥቶ መሔዱን ነገሩት ። እሱ ግን ኮርኒሊያን ኃይለኛ ጉንፋን ስለ ያዛት
ባርባራ ስታጫውታት እንድትውል ብሎ ሊወስዳት መምጣቱን ገለጸላቸው "
ዛሬስ እማማም ስለ አመማትና ያለኔ ደግሞ ቀኑ ቶሎ ስለማይመሽላት ትቻት መውጣት አልችልም ”
ኧረ እኔም አልሰዳትም . . . . አርኪባልድ ፤ዛሬ ባርባራ የምትወጣበት ቀን አይደለም አለችው እናቲቱ "
ሚስተር ካርላይል ምስጢሩን ለባርባራ እንዴት እንደሚገልጽላት እየተጨነቀ ሳለ አንዷ ሠራተኛ በሳሎን በር ዘለቀች "
የዓሣ ሻጩ ሠራተኛ መጥቷል ፡ እሜቴ ። ዛሬ ዓሣ ሊኖር እንደማይችል እንዲነግር ጌታው ልኮት ነው " በዚህ አየር ባቡሮቹ በሰዓቱ መድረስ አልቻሉም ”
እንደዚህ ያለውንስ በምንም አያደርጉትም ... ጀስቲስ መጀመሪያ ነገር ሪቻርድ ወደ ዌስት ሊን ብቅ አይልም ግን ድንገት ቢመጣስ?እርስዎ የገዛ ወላጅ አባቱ ሆነው ውሃ ይብላህ ብለው ጎርፍ ላይ ይለቁታል እርስዎ ይህን ከፈጸሙ
ሕዝበ አዳም እንዳለ ዐይንህን ላፈርይል ይልዎታል ሌሎች ሰዎች ሐቁን ለመንገር ቢያፈገፍጉ
እኔ አልደብቀዎትም • ልጁ ከጅዎ ቢገባ አሳልፈው እንደሚሰጡት የሚናገሩትን ዛቻ ማንም ሰው ይፌጽሙታል ብሎ አያምነዎትም" ቢያርርጐ ግን ወዳጆችዎን ሁሉ ባንድ ጊዜ ያጣሉ » ከዚያ ወዲያም አንድም ሰው እንደማይጠጋዎ ማወቅ አለብዎ።
"እኔ የማልኩበት ጉዳይ ስለሆነ አልተወውም "
“ እንደዚሀ ያለ የማይረባ ወረቀት ቢደርስዎ ልጄ ወደዚህ መጥቷል የሚል ወሬ አግኝቻለሁና ተከታተሉት ብለው ለፖሊስ ለመንገር አልማሉም እንዴ ምን መሆንዎ ነው ፖሊስ ከፈለገ ራሱ ይከታተል እንጂ እርስም ኢያሠማርዋቸው "
“ይህን ደብዳቤ ለሚስዝ ሔር አሳይተዋቸዋል ወይንም ስለሱ አንሥተውላቸዋል ?
"አላሳየኋትም እንዲያውም ወዳንተ ልመጣ ካፖርቴንና ጥላዬን ይዠ ስወጣ አይታ ወዴት ለመሔድ እንደምቸኩል ብትጠይቀኝ እንኳን መልስ አልሰጠኋትም'
“ በጣም ጥሩ አድርገዋል እንደዚህ ያለ ወሬ ሚስዝ ሔርን ሊጐዳቸው ስለሚችል'ምንም ነር እንዳይተነፍሱ እስከ ዛሬ የተሠቃዩትን እንኳን ቢያስቡት የትናየት ነው ።
“ በከፊል”ኮ የራስዋ ጥፋት ነው ይኽን እርጉም ልጅዋን ለምን ከጭንቅላቷ አታወጣውም?
“ እሳቸው እንደዚህ ማድረግ ከቻሉ'ከሰው ተፈጥሮ ውጭ የሆነ ሥራ ሠሩ ማለት ነው " እርስዎም ቢሆኑ በሁሉ መልኩ ያልተመለከቱት ጥያቄ አለ " ልጅዎን ይዘው ለሕግ እንደሚያስረክቡት ብዙ ጊዜ ይናገራሉ " ነገር ግን የባለቤትዎንም ሕይወት አሳልፈው መስጠትዎ መሆኑን ልብ ብለውት ያውቃሉ ? ''
“ ኤዲያ ወሬ ነው ! ” አለ ጀስቲስ ሔር "
“ በእርስዎ ጥረትም ሆነ ወይም በሌላ መንግድ ሪቻርድ ?ተይዞ ለፍርድ ከቀረበ
መቸም እንዳልከው የዚያ ቀጣፊ መምጣት ሊሆንም ላይሆንም ይችላል ! ነገር ግን ለሁሉም ፖሊስ ጣቢያ ልሒድና ነቅተው እንዲጠባበቁት ልንገራቸው"
እንደዚህ ያለውንስ በምንም አያደርጉትም ... ጀስቲስ መጀመሪያ ነገር ሪቻርድ ወደ ዌስት ሊን ብቅ አይልም ግን ድንገት ቢመጣስ?እርስዎ የገዛ ወላጅ አባቱ ሆነው ውሃ ይብላህ ብለው ጎርፍ ላይ ይለቁታል እርስዎ ይህን ከፈጸሙ
ሕዝበ አዳም እንዳለ ዐይንህን ላፈርይል ይልዎታል ሌሎች ሰዎች ሐቁን ለመንገር ቢያፈገፍጉ
እኔ አልደብቀዎትም • ልጁ ከጅዎ ቢገባ አሳልፈው እንደሚሰጡት የሚናገሩትን ዛቻ ማንም ሰው ይፌጽሙታል ብሎ አያምነዎትም" ቢያርርጐ ግን ወዳጆችዎን ሁሉ ባንድ ጊዜ ያጣሉ » ከዚያ ወዲያም አንድም ሰው እንደማይጠጋዎ ማወቅ አለብዎ።
"እኔ የማልኩበት ጉዳይ ስለሆነ አልተወውም "
“ እንደዚሀ ያለ የማይረባ ወረቀት ቢደርስዎ ልጄ ወደዚህ መጥቷል የሚል ወሬ አግኝቻለሁና ተከታተሉት ብለው ለፖሊስ ለመንገር አልማሉም እንዴ ምን መሆንዎ ነው ፖሊስ ከፈለገ ራሱ ይከታተል እንጂ እርስም ኢያሠማርዋቸው "
“ይህን ደብዳቤ ለሚስዝ ሔር አሳይተዋቸዋል ወይንም ስለሱ አንሥተውላቸዋል ?
"አላሳየኋትም እንዲያውም ወዳንተ ልመጣ ካፖርቴንና ጥላዬን ይዠ ስወጣ አይታ ወዴት ለመሔድ እንደምቸኩል ብትጠይቀኝ እንኳን መልስ አልሰጠኋትም'
“ በጣም ጥሩ አድርገዋል እንደዚህ ያለ ወሬ ሚስዝ ሔርን ሊጐዳቸው ስለሚችል'ምንም ነር እንዳይተነፍሱ እስከ ዛሬ የተሠቃዩትን እንኳን ቢያስቡት የትናየት ነው ።
“ በከፊል”ኮ የራስዋ ጥፋት ነው ይኽን እርጉም ልጅዋን ለምን ከጭንቅላቷ አታወጣውም?
“ እሳቸው እንደዚህ ማድረግ ከቻሉ'ከሰው ተፈጥሮ ውጭ የሆነ ሥራ ሠሩ ማለት ነው " እርስዎም ቢሆኑ በሁሉ መልኩ ያልተመለከቱት ጥያቄ አለ " ልጅዎን ይዘው ለሕግ እንደሚያስረክቡት ብዙ ጊዜ ይናገራሉ " ነገር ግን የባለቤትዎንም ሕይወት አሳልፈው መስጠትዎ መሆኑን ልብ ብለውት ያውቃሉ ? ''
“ ኤዲያ ወሬ ነው ! ” አለ ጀስቲስ ሔር "
“ በእርስዎ ጥረትም ሆነ ወይም በሌላ መንግድ ሪቻርድ ?ተይዞ ለፍርድ ከቀረበ ባለቤቶ እንደሚሞቱ ሳይታለም የተፈታ ነው ያን ጊዜ አሁን የምነግሮ ነገር ወሬ አለመሆኑን ይገነዘባሉ።
ሚስቶር ሔር ከጠረጴዛው ተዘርግቶ የተጣለውን ደብዳቤ አንሥቶ አጠፈና ወደ አንቬሎፑ መልሶ እስገባው “ ጽሕፈቱንም የምታውቀው አልመሰለኝም "
አለው ሚስተር ካርላይልን "
እኔ እንደዚህ ያለ ጽሕፈት ማየቴን አላስታውስም " ወደ ቤት መመለሰዎ ነው ?
“ የልም ቦሻ ዘንድ ሔጀ አሳየውና የሚለውን እሰማዋለሁ " ብዙም ሩቅ አይደለም "
“ ቦሻ በሪቻርድ ነገር ሁልጊዜ ስለሜያዝኑ ቢያሳዩዋቸውም ግድ የለም » ከፈለጉም በግልፅ ይጠይቁዋቸው " አስተያየታቸውን ይገልፅልዎታል » ግን ለሌላ
እንዳይናገሩ ያሳስቧቸው "
"አከራካሪ ጥያቄ ነው አጥጋቢ መልስ ማግኘት ያስቸግራል "
ጀስቲስ ሔር ወጣና ጃንጥላውን ዘርግቶ መንገዱን ይዞ ዘቅዝቆ ሲሔድ ካርላይል በዐይኑ ሸኘው ከዚያ ተመልሶ ከሪቻርድ ክፍል ገብቶ ተቀምጦ ካባትየው ጋር የተነጋሩትን ባጭሩ ገጸለት ሪቻርድም ምንም ሳያመነታ ደብዳቤዉ የቶርን ሥራ መሆኑን ነገረው … ለመሆኑ ዛሬስ እናቴን ላያት እችላለሁ ? " አለው
የለም አሁን እንኳን እዚህ መምጣትህም ባይነገራቸው በጣም የተሻለ ነው.
አንዳንድ እያሉ ብዙ ነገ መጠየቃቸው ስለማይቀር ክትትል እንደሚደረግብህ ከሰሙ የመንፈስ ሰላም ያጣሉ " የዛሬውን ይቅርብህ አትያቸው "
"ባርባራንሳ ?"
“ እሷንስ ዛሬ ጧት መቸም አየሩ በጣም ቀዝቃዛ ስለሆነ ለመምጣት ትቸገር ይሆናል እንጂ እዚህ መጥታ አብራህ ልትውል ትችላለች "
"እሷ እኔን ለማየት በበረዶ ተራራ ተንኳትታ ፡ ሸርተቴ መሬት ተንፋቅቃ
ብትመጣ የሚደርስባትን ችግር ከችግር አትቆጥረውም " አለ ሪቻርድ "
ዐውቃለሁ አለ ሚስተር ካርላይል “ ዛሬ ለሚስዝ ሔር ኮርኒሊያ ስለ አመማት ባርባራ መጥታ ታነጋግራት ብዬ እነግራቸዋለሁ ምን ይመስልሻል ኮርኒሊያ
“ብትፈልግ ሙታለች በላት ።"
ሚስተር ካርላይል ሠረገላውን አስጭኖ ጆን እየነዳ ወደ ጀስቲስ ሔር ቤት ሔዶ " ሚስዝ ሔርና ባርባራ አብረው ተቀምጠው አገኛቸው። በማለዳው በመምጣቱ
ደነገጡ ጀስቲስ ሔርን ፈልጎ እንደሆነ ብለው የቀረበለትን ቁርስ እንኳን ሳይቀምስ ገና ማለዳ ወጥቶ መሔዱን ነገሩት ። እሱ ግን ኮርኒሊያን ኃይለኛ ጉንፋን ስለ ያዛት
ባርባራ ስታጫውታት እንድትውል ብሎ ሊወስዳት መምጣቱን ገለጸላቸው "
ዛሬስ እማማም ስለ አመማትና ያለኔ ደግሞ ቀኑ ቶሎ ስለማይመሽላት ትቻት መውጣት አልችልም ”
ኧረ እኔም አልሰዳትም . . . . አርኪባልድ ፤ዛሬ ባርባራ የምትወጣበት ቀን አይደለም አለችው እናቲቱ "
ሚስተር ካርላይል ምስጢሩን ለባርባራ እንዴት እንደሚገልጽላት እየተጨነቀ ሳለ አንዷ ሠራተኛ በሳሎን በር ዘለቀች "
የዓሣ ሻጩ ሠራተኛ መጥቷል ፡ እሜቴ ። ዛሬ ዓሣ ሊኖር እንደማይችል እንዲነግር ጌታው ልኮት ነው " በዚህ አየር ባቡሮቹ በሰዓቱ መድረስ አልቻሉም ”
👍7
ሚስዝ ሔር ከተቀመጠችበት ተነሥታ ሠራተኛይቱን ለማነጋገር ወደ በሩ ሔደች « ሚስተር ካርላይል በዚህ አጋጣሚ ተጠቅሞ ከባርባራ ጋር ወግ ጀመሪ
ባርባራ ተይ እንጂ እምቢ አትበይ " አንቺን የፈለግሁበት እውነተኛ
ምክንያት ስለ ሪቻርድ ጉዳይ ነው " ሚስዝ ሔር ወደ ውስጥ ተመልሳ፡ አቤት አቤት : የዛሬውስ ቀን እንዴት ያለ ቀን ነው : አለች በብርድ እየተንቀጠቀጠች መቸም ኮርኒሊያ ባርባራን በዚህ ዐይነት ቀን ለምን አልመጣችም ብላ አታማትም""
"
“ እሷማ ትመጣለች ብላ ትጠብቃታለች እንጂ " ወደ ቢሮዬ ከመሔዴ በፊት እንዳዶርሳት ሠረገላዬ ከደጅ እየጠበቀ ነው " አንዲት ቅንጣት በረዶ እንኳን አይነ
ካትም " በይ ባርባራ ይልቅ እንሒድ ” አላት "
ግን እማማ ... አንቺ ብቻሽን መቅረቱን የማይከፋሽ ከሆነ ብሔድ እወድ ነበር።
“ ኋላ ብርድ ቢመታሽ አንቺ ታውቂያለሽ "
“ አይ ' አይነካኝም በደምብ ደራርቤ እለብሳለሁ "
ከዚያ ወዲያው ተሳፈሩና ወደ ኢስት ሊን ተመለሱ ከመንግድ እንዳያውጉ ጆን ከኋላቸው ተቀምጦ ስለ ነበር ፡ ምስጢር እንዳይወጣ ፈርተው እሷ ለመጠየቅ እሱ ደሞ ለመናገር እንደ ጓጉ ኢስት ሊን ደረሱ ። ሚስተር ካርላይል ክንዱን ሰጣትና ይዟት ወደ ምግብ ቤት ገባ
“ እንግዲህ ላስደነግጥሽ ስለሆነ ተጠንቀቂ ... ባርባራ ” አላት "
ልቧ ተንጠለጠ ብርክ ያዛት ፊቷ በፍራት ዐመድ መሰለ “ የሚያስደነግጥስ አይደለም ሪቻርድ አንድ ነገር አጋጥሞት ነበር ”አላት "
ከዚያ ቀጠለና ማታ እንዴት እንዶ መጣ ጀምሮ እስከ ጀስቲስ ሔር ኢስት ሊን መጥቶ እስከ ተመለሰበት ድረስ የሆነውን ነገራት ከዚያም ሚስ ካርላይልና ሪቻርድ
ወደ ነበሩበት ክፍል አስገብቷትና ትንሽ ተጨዋውቶ ወደ ሥራው ሔዶ ባርባራ ሪቻርድ ከቶርን ጋር ስለ መገናኘቱና በተለይም ከሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር እጅ
ለእጅ ተያይዘው ሲነጋገሩ እንዳያቸው ሌላም ሌላም ሲያጫውታት እሷም አንዱን
አንዱን ስትጠይቀው አብራቸው የነበረችው ሚስ ካርላይልም አንዳንድ ቃል ከጨዋታቸው ደብለቅ ስታደርግ ዋሉ ።
" ግን ” አለችው “ ከሰር ፍራንሲዝ ጋር አልከኝ?ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰንን
ታውቀዋለህ እንዴ ? ”
“ እንዴ በደንብ ነዋ ! እንዲያውም በከተማዉ ውስጥ በደንብ የማውቀው ሰው እሱ ብቻ ነው ለማለት እደፍራለሁ " "
ባርባራ የሐሳብ ሰመመን ይዟት ጭልጥ አለ " ከዚያ ለቀቅ ሲያዶርጋት ፡ “ እና ሁለቱ ይመሳሰላሉ ? " አለችው "
ሁለቱም በመጥፎነታቸው በጣም ሳይመሳሰሉ አይቀሩም "
“እኔ ያልኩህ በመልካቸው ነው ። "
ሁለቱም ረጃጂሞች ከመሆናቸው በቀር ምንም አይመሳሰሉም ” አላት
ባርባራ አሁንም በሐሳብ ባሕር ሰመጠች " የሪቻርድ ንግግር አስገረማት እንዲሁ ልቧ በሐሳብ እንደ ተዋጠ ቆይታ ከሚቀጥለው ክፍል የልጅ ድምፅ ሰምታ ነቃች
ትንሹ አርኪባልድ ካርላይል ነበር ጆይስ ምግብ ለማቅረብ ወደ ምግብ ቤት ስትሔድ ሕፃኑ ኋላ ኋላዋ ይሮጥ ነበር ባርባራ ወደ ልጆች ቤት ለመውሰድ አንሥታ
አቀፈችውና
አንተ ወደል !” ስትለው ሕፃኑ ተፍነከነከ "
“ እባክሽን ጆይስ.... ሚስ ካርሳይል አሟታልና ዛሬ የልጆቹን ረብሻ
አትችለውም " ስለዚህ ከክፍሉ እንዳይወጣ ተቆጣጠሪው ” ብላት ገባች
ሰዓቱ መሸ የሪቻርድ መሔጃ ደረስ ቀኑ ላይ ብራ ሆኖ ነበር :አሁን ደግሞ በረዶው በጣም መጣል ጀመረ " ለጊዜው የሚቢቃው ገንዘብ ተሰጠው " ሔዶ የሚ
ያርፍበትን ሲያውቅ አድራሻውን ቶሎ እንዲልክ ሚስተር ካርላይል ነገረው ሪቻርድ እንባዋን መቈጣጠር እንደ ተሳናት እንደ ባርባራ ተነቀነቀ ሚስ ካርላይልም
“ሞኝ አትሁን ልጄ ... ሁለተኛ ከምንም ጠብ እንዳትገጥም ” ብላው ተሰናብቷት ወጣ" ከእኅቱ ጋርም በእንባ ተለያዩ በመጨረሻም ሚስተር ካርላይል ከበሩ ድረስ
ሸኘው .
ባርባራ እየተንሰቀሰቀች ሪቻርድ ወደ ነበረበት ክፍል ገባች " ጆይስ ቀድማ ገብታ ነበርና እዚያው አı
ገኘቻት "
“ በውነቱ ጥፋቱ ካልሆነ ከባድ መከራ ላይ ነው የገባው " አለች ጆይስ በባርባራ ለቅሶ አመካኝታ
" እንዴ !” አለች ባርባራ እንባ የሚያወርዱትን 0ይኖችዋን ቀና አድርጋ “ ደሞ ጥፋተኛ ያለ መሆኑን ትጠረጥሪያለሽ ? ''
አሁን እንኳን ሁኔታውን ሳየው ንጹሕ መሆን እያመንኩለት ነው " ተንግዲህ ዋናው ነገር ያን ካፕቴን ቶርንን ማግኘት ነው .
“ ጆይስ አለች ባርባራ እጂዋን ግጥም አድርጋ ይዛ እኔስ ያገኘሁት መሰለኝ " በኔ ሐሳብ ማን መሆኑን ዐውቄዋለሁ ብዬ አምኛለሁ እስከ ዛሬ ለማንም ያልተናርኩት ቢሆንም አሁን ላንቺ ብነግርሽም ግድ የለኝም " ዛሬ ማታ ነገሩን አላውቅም ተናገሪ የሚለኝ ሐሳብ መጣብኝ እና እንደኔ ይህ ቶርን የተባለው ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ነው "
ጆይስ ያላሰበችው ነገር ስለሆነባት ደነገጠች ዐይኖቿን አፍጣ ' “ ሚስ ባርባራ ! " አለች "
“ እኔ መቸም እሱን ጠረጠርኩ "እመቤት ሳቤላን ይዞ ከፋበት ቀን ጀምሮ ነበር የጠረጠርኩት " ያን ጊዜ ሪቻርድ ለጥቂት ሰዓት መጥቶ ነበር " ቶርንን ቢንሌን አገኘው " የማታ ልብስ መልበሱን ጸጉሩን ከግንባሩ ወደ ኋላ የመግፋት ልማዱን በጨረቃ ብርሃን ጐልቶ የታየው ነጭ እጁንና የአልማዝ ቀለበቱን ሁሉ ሲገልጽልኝ ካፕቴን ሌቪሰን ጋር ተመሳሰለብኝ " እና ከዛች ሰዓት ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ
ሪቻርድ ያየው ሰው ካፒቴን ሌቪሰን መሆን አለበት ስል ኖርኩ " ዛሬ ሪቻርድ ቶርንን ከፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር እንዳየውና ሁለቱም የቅርብ ግንኙነት እንዳላቸው አጫወተኝ ይህ ሁሉ ሲሆን ግን ፍራንሲዝ ሌቪሰንን ላነሣለት ስላልፈለግሁ ለሚስተር ካርላይል አልነገርኩትም
ባርባራ ወደሚስተር ካርላይል ዘንድ ወርዳ “አሁን አንድ ሰዓት ተኩል ሆነ! እማማ ታስባለች ስለዚህ ወደ ቢቴ ልሒድ” አለችው " ሰዓቱ ከባድ በረዶ የሚወርድበት ስለ ነበር ራሱ በሽፍን ሠረገላው ይዟት ሔደ አሁንም የወንድሟን ነገር እያሰበች በለሆሳስ ስታለቅስ ሚስተር ካርላይል ዝም ብሎ ይመለከታት ጀመር በመጨረሻ ወደ ዐጸዱ ሲቃረቡ እንደ ተቀመጠ ወደፊቱ ደገፍ አለና እጂዋን ያዛት "
“ አትዘኝ ፡ ምናልባት ለሱም አንድ ቀን ያልፍለት ይሆናል ” አላት "ሠረግላው ደረሰና ቆመ
“ ተመለሱ ” አለችው ተከትለውት የመጡትን አሽከሮች እኔ ቀስ ብዬ
በእግሪ አመለሳለሁ "
ዛሬስ እኛ ጋር ልታመሽ ነው መሰለኝ እቤት እማማ በጣም ነው ደስ የሚላት " እሷም ደስ እንዳላት በድምጿ ይታወቅባት ነበር - ሚስተር ካርላይል እጂዋን
ሳብ አድርጎ ተያይዘው ወደ ቤት ማዝገም ጀመሩ "
ባርባራ ከቤት ስትግባ እናቷ ተኝታ ነበር አባቷም ወደ ውጭ እንደ ሔዶ ገና አልግባም " ስለዚ ሚስተር ካርላይልን የማስተናገዱ ሥራ በሷ ላይ ብቻ ወደቀ ከሚንቀለቀለው እሳት አጠገብ አብረው ቆሙ ባርባራ ስለ ዕለቱ አዋዋሏ ታስብ
ነበር • ሚስተር ካርላይል ግን'ስለ ምን ያስበ እንዶ ነበር ከራሱ በስተቀር ያወቀ የለም " ዐይኖቹን ሰበር አድርጎ ወደ ባርባራ ሲያይ ጸጥታ ሆነ " ሁለቱም ዝም አሉ"
ኋላ ወደ እሷ እንደሚመለከት ተሰማትና እሷም ቀና ብላ አየችው "
« ባርባራ የትዳር ጓዶኛዬ ለመሆን ፈቃድሽ ይሁን ? አላት
መልኳ እንዴት በአንድ ጊዜ ልውጥውጥ አለ ! የልብ እርካታ ብርሃን የስሜት ፍላትና የደስታ ቅላት በአንድ ጊዜ ፊቷ ላይ ቦግ ሲሉ ታዬና ወዲያው ድብዝዝ ' ጭልም አሉ !
ባርባራ ራሷን በአምቢታ ነቅንቃ “ ቢሆንም ስለ ጠየቅኸኝ እመሰግንሃለሁ አለችው
ምን የሚያግደን ነር አለ ?”
ወዲያው እንባዋን ዱብ ዱብ አደረገችው "
“ ከዚህ በፊት ሌላ አግብቸ ስለ ነበር ነው ?
ባርባራ ተይ እንጂ እምቢ አትበይ " አንቺን የፈለግሁበት እውነተኛ
ምክንያት ስለ ሪቻርድ ጉዳይ ነው " ሚስዝ ሔር ወደ ውስጥ ተመልሳ፡ አቤት አቤት : የዛሬውስ ቀን እንዴት ያለ ቀን ነው : አለች በብርድ እየተንቀጠቀጠች መቸም ኮርኒሊያ ባርባራን በዚህ ዐይነት ቀን ለምን አልመጣችም ብላ አታማትም""
"
“ እሷማ ትመጣለች ብላ ትጠብቃታለች እንጂ " ወደ ቢሮዬ ከመሔዴ በፊት እንዳዶርሳት ሠረገላዬ ከደጅ እየጠበቀ ነው " አንዲት ቅንጣት በረዶ እንኳን አይነ
ካትም " በይ ባርባራ ይልቅ እንሒድ ” አላት "
ግን እማማ ... አንቺ ብቻሽን መቅረቱን የማይከፋሽ ከሆነ ብሔድ እወድ ነበር።
“ ኋላ ብርድ ቢመታሽ አንቺ ታውቂያለሽ "
“ አይ ' አይነካኝም በደምብ ደራርቤ እለብሳለሁ "
ከዚያ ወዲያው ተሳፈሩና ወደ ኢስት ሊን ተመለሱ ከመንግድ እንዳያውጉ ጆን ከኋላቸው ተቀምጦ ስለ ነበር ፡ ምስጢር እንዳይወጣ ፈርተው እሷ ለመጠየቅ እሱ ደሞ ለመናገር እንደ ጓጉ ኢስት ሊን ደረሱ ። ሚስተር ካርላይል ክንዱን ሰጣትና ይዟት ወደ ምግብ ቤት ገባ
“ እንግዲህ ላስደነግጥሽ ስለሆነ ተጠንቀቂ ... ባርባራ ” አላት "
ልቧ ተንጠለጠ ብርክ ያዛት ፊቷ በፍራት ዐመድ መሰለ “ የሚያስደነግጥስ አይደለም ሪቻርድ አንድ ነገር አጋጥሞት ነበር ”አላት "
ከዚያ ቀጠለና ማታ እንዴት እንዶ መጣ ጀምሮ እስከ ጀስቲስ ሔር ኢስት ሊን መጥቶ እስከ ተመለሰበት ድረስ የሆነውን ነገራት ከዚያም ሚስ ካርላይልና ሪቻርድ
ወደ ነበሩበት ክፍል አስገብቷትና ትንሽ ተጨዋውቶ ወደ ሥራው ሔዶ ባርባራ ሪቻርድ ከቶርን ጋር ስለ መገናኘቱና በተለይም ከሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር እጅ
ለእጅ ተያይዘው ሲነጋገሩ እንዳያቸው ሌላም ሌላም ሲያጫውታት እሷም አንዱን
አንዱን ስትጠይቀው አብራቸው የነበረችው ሚስ ካርላይልም አንዳንድ ቃል ከጨዋታቸው ደብለቅ ስታደርግ ዋሉ ።
" ግን ” አለችው “ ከሰር ፍራንሲዝ ጋር አልከኝ?ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰንን
ታውቀዋለህ እንዴ ? ”
“ እንዴ በደንብ ነዋ ! እንዲያውም በከተማዉ ውስጥ በደንብ የማውቀው ሰው እሱ ብቻ ነው ለማለት እደፍራለሁ " "
ባርባራ የሐሳብ ሰመመን ይዟት ጭልጥ አለ " ከዚያ ለቀቅ ሲያዶርጋት ፡ “ እና ሁለቱ ይመሳሰላሉ ? " አለችው "
ሁለቱም በመጥፎነታቸው በጣም ሳይመሳሰሉ አይቀሩም "
“እኔ ያልኩህ በመልካቸው ነው ። "
ሁለቱም ረጃጂሞች ከመሆናቸው በቀር ምንም አይመሳሰሉም ” አላት
ባርባራ አሁንም በሐሳብ ባሕር ሰመጠች " የሪቻርድ ንግግር አስገረማት እንዲሁ ልቧ በሐሳብ እንደ ተዋጠ ቆይታ ከሚቀጥለው ክፍል የልጅ ድምፅ ሰምታ ነቃች
ትንሹ አርኪባልድ ካርላይል ነበር ጆይስ ምግብ ለማቅረብ ወደ ምግብ ቤት ስትሔድ ሕፃኑ ኋላ ኋላዋ ይሮጥ ነበር ባርባራ ወደ ልጆች ቤት ለመውሰድ አንሥታ
አቀፈችውና
አንተ ወደል !” ስትለው ሕፃኑ ተፍነከነከ "
“ እባክሽን ጆይስ.... ሚስ ካርሳይል አሟታልና ዛሬ የልጆቹን ረብሻ
አትችለውም " ስለዚህ ከክፍሉ እንዳይወጣ ተቆጣጠሪው ” ብላት ገባች
ሰዓቱ መሸ የሪቻርድ መሔጃ ደረስ ቀኑ ላይ ብራ ሆኖ ነበር :አሁን ደግሞ በረዶው በጣም መጣል ጀመረ " ለጊዜው የሚቢቃው ገንዘብ ተሰጠው " ሔዶ የሚ
ያርፍበትን ሲያውቅ አድራሻውን ቶሎ እንዲልክ ሚስተር ካርላይል ነገረው ሪቻርድ እንባዋን መቈጣጠር እንደ ተሳናት እንደ ባርባራ ተነቀነቀ ሚስ ካርላይልም
“ሞኝ አትሁን ልጄ ... ሁለተኛ ከምንም ጠብ እንዳትገጥም ” ብላው ተሰናብቷት ወጣ" ከእኅቱ ጋርም በእንባ ተለያዩ በመጨረሻም ሚስተር ካርላይል ከበሩ ድረስ
ሸኘው .
ባርባራ እየተንሰቀሰቀች ሪቻርድ ወደ ነበረበት ክፍል ገባች " ጆይስ ቀድማ ገብታ ነበርና እዚያው አı
ገኘቻት "
“ በውነቱ ጥፋቱ ካልሆነ ከባድ መከራ ላይ ነው የገባው " አለች ጆይስ በባርባራ ለቅሶ አመካኝታ
" እንዴ !” አለች ባርባራ እንባ የሚያወርዱትን 0ይኖችዋን ቀና አድርጋ “ ደሞ ጥፋተኛ ያለ መሆኑን ትጠረጥሪያለሽ ? ''
አሁን እንኳን ሁኔታውን ሳየው ንጹሕ መሆን እያመንኩለት ነው " ተንግዲህ ዋናው ነገር ያን ካፕቴን ቶርንን ማግኘት ነው .
“ ጆይስ አለች ባርባራ እጂዋን ግጥም አድርጋ ይዛ እኔስ ያገኘሁት መሰለኝ " በኔ ሐሳብ ማን መሆኑን ዐውቄዋለሁ ብዬ አምኛለሁ እስከ ዛሬ ለማንም ያልተናርኩት ቢሆንም አሁን ላንቺ ብነግርሽም ግድ የለኝም " ዛሬ ማታ ነገሩን አላውቅም ተናገሪ የሚለኝ ሐሳብ መጣብኝ እና እንደኔ ይህ ቶርን የተባለው ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ነው "
ጆይስ ያላሰበችው ነገር ስለሆነባት ደነገጠች ዐይኖቿን አፍጣ ' “ ሚስ ባርባራ ! " አለች "
“ እኔ መቸም እሱን ጠረጠርኩ "እመቤት ሳቤላን ይዞ ከፋበት ቀን ጀምሮ ነበር የጠረጠርኩት " ያን ጊዜ ሪቻርድ ለጥቂት ሰዓት መጥቶ ነበር " ቶርንን ቢንሌን አገኘው " የማታ ልብስ መልበሱን ጸጉሩን ከግንባሩ ወደ ኋላ የመግፋት ልማዱን በጨረቃ ብርሃን ጐልቶ የታየው ነጭ እጁንና የአልማዝ ቀለበቱን ሁሉ ሲገልጽልኝ ካፕቴን ሌቪሰን ጋር ተመሳሰለብኝ " እና ከዛች ሰዓት ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ
ሪቻርድ ያየው ሰው ካፒቴን ሌቪሰን መሆን አለበት ስል ኖርኩ " ዛሬ ሪቻርድ ቶርንን ከፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር እንዳየውና ሁለቱም የቅርብ ግንኙነት እንዳላቸው አጫወተኝ ይህ ሁሉ ሲሆን ግን ፍራንሲዝ ሌቪሰንን ላነሣለት ስላልፈለግሁ ለሚስተር ካርላይል አልነገርኩትም
ባርባራ ወደሚስተር ካርላይል ዘንድ ወርዳ “አሁን አንድ ሰዓት ተኩል ሆነ! እማማ ታስባለች ስለዚህ ወደ ቢቴ ልሒድ” አለችው " ሰዓቱ ከባድ በረዶ የሚወርድበት ስለ ነበር ራሱ በሽፍን ሠረገላው ይዟት ሔደ አሁንም የወንድሟን ነገር እያሰበች በለሆሳስ ስታለቅስ ሚስተር ካርላይል ዝም ብሎ ይመለከታት ጀመር በመጨረሻ ወደ ዐጸዱ ሲቃረቡ እንደ ተቀመጠ ወደፊቱ ደገፍ አለና እጂዋን ያዛት "
“ አትዘኝ ፡ ምናልባት ለሱም አንድ ቀን ያልፍለት ይሆናል ” አላት "ሠረግላው ደረሰና ቆመ
“ ተመለሱ ” አለችው ተከትለውት የመጡትን አሽከሮች እኔ ቀስ ብዬ
በእግሪ አመለሳለሁ "
ዛሬስ እኛ ጋር ልታመሽ ነው መሰለኝ እቤት እማማ በጣም ነው ደስ የሚላት " እሷም ደስ እንዳላት በድምጿ ይታወቅባት ነበር - ሚስተር ካርላይል እጂዋን
ሳብ አድርጎ ተያይዘው ወደ ቤት ማዝገም ጀመሩ "
ባርባራ ከቤት ስትግባ እናቷ ተኝታ ነበር አባቷም ወደ ውጭ እንደ ሔዶ ገና አልግባም " ስለዚ ሚስተር ካርላይልን የማስተናገዱ ሥራ በሷ ላይ ብቻ ወደቀ ከሚንቀለቀለው እሳት አጠገብ አብረው ቆሙ ባርባራ ስለ ዕለቱ አዋዋሏ ታስብ
ነበር • ሚስተር ካርላይል ግን'ስለ ምን ያስበ እንዶ ነበር ከራሱ በስተቀር ያወቀ የለም " ዐይኖቹን ሰበር አድርጎ ወደ ባርባራ ሲያይ ጸጥታ ሆነ " ሁለቱም ዝም አሉ"
ኋላ ወደ እሷ እንደሚመለከት ተሰማትና እሷም ቀና ብላ አየችው "
« ባርባራ የትዳር ጓዶኛዬ ለመሆን ፈቃድሽ ይሁን ? አላት
መልኳ እንዴት በአንድ ጊዜ ልውጥውጥ አለ ! የልብ እርካታ ብርሃን የስሜት ፍላትና የደስታ ቅላት በአንድ ጊዜ ፊቷ ላይ ቦግ ሲሉ ታዬና ወዲያው ድብዝዝ ' ጭልም አሉ !
ባርባራ ራሷን በአምቢታ ነቅንቃ “ ቢሆንም ስለ ጠየቅኸኝ እመሰግንሃለሁ አለችው
ምን የሚያግደን ነር አለ ?”
ወዲያው እንባዋን ዱብ ዱብ አደረገችው "
“ ከዚህ በፊት ሌላ አግብቸ ስለ ነበር ነው ?
👍16