‹‹የዚህ አገር ልጅ ነህ?›› የጥያቄውን መልስ ፈልጌ ሳይሆን እንዲያወራኝ ስለፈለኩ ነበር መጠየቄ፡፡
‹ምነው?›› መልሶ በግድየለሽነት ጠየቀኝ፡፡
‹‹እዚህ ሠፈር አይቼህ ስለማላውቅ ነው፡፡››
‹‹ከአሁን በኋላም አታይኝም፡፡›› ደረቅ መልስ መለሰልኝ፡፡
‹‹ኡ. ኡ .ቴ እሱን እንኳን እናያለን፡፡›› አልኩት... አስቤ አልነበረም እንደዛ ያልኩት፤ እንዲሁ ለመቀለድ ስለፈለኩ እንጂ፡፡ ድብርቱን ላላቅቅለት ወስኛለሁ፡፡ ቢያንስ ለዚች ለሊት እንኳን ቢሆን ችግሩን እንዲረሳ .. በደስታ ላንሳፍፈው ቆርጬ ነበር፡፡
‹‹ዝምተኛ ነህ?>>
ታጥቦ እንዳልተተኮሰ ሱፍ ጨርቅ የተጨማደደ ፊቱን እንደቋጠረ‹‹ብንተኛ ምን ይመስልሻል?››አለኝ፤አልከፋኝም፡፡ አይነጥላው
እስኪገለጥለት ነው ስል አሠብኩ፡፡
ከደቂቃዎች በኋላ የሕይወት ታሪኩን እንደሚዘከዝክልኝ እርግጠኛ ነበርኩ፡፡ እንደእሱ አይነት ብዙዎች ገጥመውኛል፡፡
መጨረሻቸውንም በሀዘኔታና በትዝብት ተመልክቼያለሁ ...ቀይ ፒኪኒ ፓንቴ ሲቀር የተቀረውን ልብሴን አንድ ባንድ አወለቅኩ፡፡
አንሶላውን ገልጬ ከውስጥ ገባሁና እሱን መመልከት ጀመርኩ፡፡ ከተጋደመበት ተስፈንጥሮ ተነሳና ማወላለቅ ቀጠለ፡፡ እፍረቱን መሸፈኛ እንኳን አላስቀረም፡፡ መለመላውን ወንበር ስቦ ተቀመጠ፡፡
ከተኛሁበት ሳልንቀሳቀስ አፍጥጬ እየተመለከትኩት ነው፡፡ አወላልቆ ካስቀመጠው የሱሪ ኪስ ሲጋራ አወጣና ለኩሶ ማጬስ ጀመረ፡፡ ገረመኝ፡፡
‹‹በሽተኛ ነው እንዴ?›› ሁሴን አላስችል ብሎት ጣልቃ ገብቶ ጠየቀ፡፡
ከንባቧ ስላደናቀፋት ተበሳጭታ‹‹እያነበብኩልህ እኮ ነው...ሠለቸህ እንዴ?›› አለችው፡፡
‹‹ኧረ በፍፁም…. መጨረሻው አጓጉቶኝ ነው።
ታገስ ካሁን በኋላ ካቋረጥከኝ አላነብልህም›› አለችና ከቢራው አንዴ ተጎንጭታ ከንፈሮቿን በማርጠብ ካቆመችበት ንባቧን ቀጠለች፡፡
‹‹ከሴቶች ጋር ተኝቶ አያውቅም ወይስ ስልብ ነው?›› ስል አሰብኩ፡፡ አጢሶ ሲጨርስ ከኪሱ ሌላ ነገር አወጣና ወደ እኔ አመራ፡፡ ሠፋ ያለ ፕላስተርና የተጠቀለለ ገመድ ነበር የያዘው፡፡ ግምቴን ሳልጨርስ ህገወጥ ሸቀጥ እንደተገኘበት የነጋዴ መጋዘን በሚገርም ፍጥነት አፌን አሸገኝ፡፡ ፋታ ሳይሰጠኝ የለበስኩትን ብርድ ልብስ ከላዬ ላይ ገፎ ወደ ወለሉ ወረወረውና ከተኛሁበት ጎትቶ አስነሳኝ፡፡ እጆቼን ወደ ኃላ ጠመዘዘና በመንግስት እጅ እንደወደቀ አሸባሪ ወይም ለመንግስት ስልጣን አስጊ እንደሆነ ፖለቲከኛ አንድ ላይ አጣምሮ ጠፈራቸው....መታገል አልቻልኩም፡፡
በፍራቻ ቀስ በቀስ መደንዘዝ ጀምሬለሁ፡፡
ሊገለኝ እንዳሰበ ገመትኩ፡፡ አይኖቹን ተመለከትኳቸው ...የሲኦል እሳት ውስጣቸው
መንቦግቦግ ጀምሯል፡፡ ለበርካታ ደቂቃዎች ፊት ለፊቴ ቆሞ አስተዋለኝ፡፡ እነዛ ደቂቃዎች ለእኔ ከእድሜ ልክ በላይ ነው የረዘሙብኝ፡፡
አንዴ ጡቶቼን ከዛም ጭኔን ጠቅላላ ሠውነቴን በማፈራረቅ እስኪጠግብ ተመለከታቸው፡፡
መመልከቱ ሲበቃው የለበስኩትን ቀይ ፓንት
በእርጋታ አውልቆ ወደ አፍንጫው አስጠጋ፡፡
የፈረንሳይ ሽቶ እንደተነሰነሰበት ውድ መሃረብ በተመስጦ ሽታውን ወደ ውስጥ እየማገ
አጣጣመው፡፡በኋላም በጥንቃቄ አጣጠፈውና
ኮመዲኖው ላይ አስቀመጠው፡፡ ወዲያው
ሃሳቡን ቀየረና ካስቀመጠበት አንስቶ የጃኬት ኪስ ውስጥ ከተተው …ፓንቴን፡፡በዚህ ጊዜ የስነልቦና በሽተኛ መሆኑ በደንብ ገባኝ፡፡ ፍራቻዬ በእጥፍ ጨመረ፡፡ ብዙ የወሲብ በሽተኞች አጋጥመውኝ ያውቃሉ፡፡የዛሬው ግን የተለየ ነው የሆነብኝ፡፡ ነገሩን የከፋ ያደረገው ደግሞ የሆነ ነገር ተናግሬ እንዳላረጋጋው፤ ካልሆነም ያቅሜን ያህል ጮኬ ከውጭ እርዳታ እንዳይመጣልኝ የአፌ መታሸግና የእጄ መታሰር ነው፡፡
ሁለት እግሮቼን ይዞ ወደ አልጋው ጫፍ ሳበኝ፡፡ ወንበሩን አስጠጋና እግሮቼ መሀከል ተቀመጠ፡፡ ልክ ከማህፀን የሚወጣ ህፃን ልጅ እንደምትጠብቅ አዋላጅ ብልቴን አትኩሮ ይመለከት ጀመር፡፡ እንደመባነን አለና ሌላ ሲጋራ መዞ አቀጣጠለ፡፡ በዚህ ጊዜ ይበልጥ
ሠውነቴ መንቀጥቀጥ ጀምሮ ነበር፡፡ ‹ሊያበላሸኝ ነው› ስል ደመደምኩ፡፡ ብልቴን በሲጋራ እሳት ሊተረኩሰው እንደሆነ ገመትኩ፡፡
በዓይኖቼ ተማፀንኩት.... ፍራቻዬ አየለ…. ፊኛዬ ተነፋፋና የሽንት መቆጣጠሪያዬ ተተረተረ፡፡
እሱም በተራው በመገረም አስተዋለኝ፡፡ አዲስ
እንደፈለቀ ምንጭ ከሚንጎለጎለው ሽንቴን
በጣቱ አጥቅሶ ወደ ምላሱ ሠደደው... እናም አጣጣመው፡፡ ልክ የሠራችውን ወጥ እንደምትቀምስ ባለሞያ፡፡ ደግነቱ ምንም የቃጠሎ አደጋ ሳያደርስብኝ ሲጋራውን አጪሶ ጨረሠና ወረወረው፡፡ አወራወሩ የንዴት ይመስላል፡፡
‹‹ከሌላ ፕላኔት የመጣ ፍጡር ይሆን እንዴ?›› ስል አሰብኩ፡፡ መጨረሻዬም አጓጓኝ፡፡ በዚህ ቅፅበት እጁን ወደ ጃኬት ኪሱ ሲሠድ በጨረፍታ ተመለከትኩ፡፡ ብሞት ግድ የሌለኝ መስሎ ይሠማኝ ነበር፡፡ ይህቺን አለም ገና እንዳልጠገብኳት የተረዳሁት ግን በዚህ ክስተት ነው፡፡የሚያብረቀርቅ ጩቤ አወጣ ፤የራሱን እጅ በጭካኔ ሸረከተው፡፡ ደሙ መስመር ሰርቶ መንጠባጠብ ጀመረ፡፡ የተለያዩ ህብረ - ቀለማት አይኖቼ ላይ ተመላለሱብኝ፤ቀስ በቀስ ከማንነቴ እየተነጠልኩ..እየተፋው ሲሄድ ይታወቀኛል፡፡
ወደ ጥልቅ ገደል እየተንሸራተትኩ ምጓዝ
መስሎ ተሠማኝ፡፡.....
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹ምነው?›› መልሶ በግድየለሽነት ጠየቀኝ፡፡
‹‹እዚህ ሠፈር አይቼህ ስለማላውቅ ነው፡፡››
‹‹ከአሁን በኋላም አታይኝም፡፡›› ደረቅ መልስ መለሰልኝ፡፡
‹‹ኡ. ኡ .ቴ እሱን እንኳን እናያለን፡፡›› አልኩት... አስቤ አልነበረም እንደዛ ያልኩት፤ እንዲሁ ለመቀለድ ስለፈለኩ እንጂ፡፡ ድብርቱን ላላቅቅለት ወስኛለሁ፡፡ ቢያንስ ለዚች ለሊት እንኳን ቢሆን ችግሩን እንዲረሳ .. በደስታ ላንሳፍፈው ቆርጬ ነበር፡፡
‹‹ዝምተኛ ነህ?>>
ታጥቦ እንዳልተተኮሰ ሱፍ ጨርቅ የተጨማደደ ፊቱን እንደቋጠረ‹‹ብንተኛ ምን ይመስልሻል?››አለኝ፤አልከፋኝም፡፡ አይነጥላው
እስኪገለጥለት ነው ስል አሠብኩ፡፡
ከደቂቃዎች በኋላ የሕይወት ታሪኩን እንደሚዘከዝክልኝ እርግጠኛ ነበርኩ፡፡ እንደእሱ አይነት ብዙዎች ገጥመውኛል፡፡
መጨረሻቸውንም በሀዘኔታና በትዝብት ተመልክቼያለሁ ...ቀይ ፒኪኒ ፓንቴ ሲቀር የተቀረውን ልብሴን አንድ ባንድ አወለቅኩ፡፡
አንሶላውን ገልጬ ከውስጥ ገባሁና እሱን መመልከት ጀመርኩ፡፡ ከተጋደመበት ተስፈንጥሮ ተነሳና ማወላለቅ ቀጠለ፡፡ እፍረቱን መሸፈኛ እንኳን አላስቀረም፡፡ መለመላውን ወንበር ስቦ ተቀመጠ፡፡
ከተኛሁበት ሳልንቀሳቀስ አፍጥጬ እየተመለከትኩት ነው፡፡ አወላልቆ ካስቀመጠው የሱሪ ኪስ ሲጋራ አወጣና ለኩሶ ማጬስ ጀመረ፡፡ ገረመኝ፡፡
‹‹በሽተኛ ነው እንዴ?›› ሁሴን አላስችል ብሎት ጣልቃ ገብቶ ጠየቀ፡፡
ከንባቧ ስላደናቀፋት ተበሳጭታ‹‹እያነበብኩልህ እኮ ነው...ሠለቸህ እንዴ?›› አለችው፡፡
‹‹ኧረ በፍፁም…. መጨረሻው አጓጉቶኝ ነው።
ታገስ ካሁን በኋላ ካቋረጥከኝ አላነብልህም›› አለችና ከቢራው አንዴ ተጎንጭታ ከንፈሮቿን በማርጠብ ካቆመችበት ንባቧን ቀጠለች፡፡
‹‹ከሴቶች ጋር ተኝቶ አያውቅም ወይስ ስልብ ነው?›› ስል አሰብኩ፡፡ አጢሶ ሲጨርስ ከኪሱ ሌላ ነገር አወጣና ወደ እኔ አመራ፡፡ ሠፋ ያለ ፕላስተርና የተጠቀለለ ገመድ ነበር የያዘው፡፡ ግምቴን ሳልጨርስ ህገወጥ ሸቀጥ እንደተገኘበት የነጋዴ መጋዘን በሚገርም ፍጥነት አፌን አሸገኝ፡፡ ፋታ ሳይሰጠኝ የለበስኩትን ብርድ ልብስ ከላዬ ላይ ገፎ ወደ ወለሉ ወረወረውና ከተኛሁበት ጎትቶ አስነሳኝ፡፡ እጆቼን ወደ ኃላ ጠመዘዘና በመንግስት እጅ እንደወደቀ አሸባሪ ወይም ለመንግስት ስልጣን አስጊ እንደሆነ ፖለቲከኛ አንድ ላይ አጣምሮ ጠፈራቸው....መታገል አልቻልኩም፡፡
በፍራቻ ቀስ በቀስ መደንዘዝ ጀምሬለሁ፡፡
ሊገለኝ እንዳሰበ ገመትኩ፡፡ አይኖቹን ተመለከትኳቸው ...የሲኦል እሳት ውስጣቸው
መንቦግቦግ ጀምሯል፡፡ ለበርካታ ደቂቃዎች ፊት ለፊቴ ቆሞ አስተዋለኝ፡፡ እነዛ ደቂቃዎች ለእኔ ከእድሜ ልክ በላይ ነው የረዘሙብኝ፡፡
አንዴ ጡቶቼን ከዛም ጭኔን ጠቅላላ ሠውነቴን በማፈራረቅ እስኪጠግብ ተመለከታቸው፡፡
መመልከቱ ሲበቃው የለበስኩትን ቀይ ፓንት
በእርጋታ አውልቆ ወደ አፍንጫው አስጠጋ፡፡
የፈረንሳይ ሽቶ እንደተነሰነሰበት ውድ መሃረብ በተመስጦ ሽታውን ወደ ውስጥ እየማገ
አጣጣመው፡፡በኋላም በጥንቃቄ አጣጠፈውና
ኮመዲኖው ላይ አስቀመጠው፡፡ ወዲያው
ሃሳቡን ቀየረና ካስቀመጠበት አንስቶ የጃኬት ኪስ ውስጥ ከተተው …ፓንቴን፡፡በዚህ ጊዜ የስነልቦና በሽተኛ መሆኑ በደንብ ገባኝ፡፡ ፍራቻዬ በእጥፍ ጨመረ፡፡ ብዙ የወሲብ በሽተኞች አጋጥመውኝ ያውቃሉ፡፡የዛሬው ግን የተለየ ነው የሆነብኝ፡፡ ነገሩን የከፋ ያደረገው ደግሞ የሆነ ነገር ተናግሬ እንዳላረጋጋው፤ ካልሆነም ያቅሜን ያህል ጮኬ ከውጭ እርዳታ እንዳይመጣልኝ የአፌ መታሸግና የእጄ መታሰር ነው፡፡
ሁለት እግሮቼን ይዞ ወደ አልጋው ጫፍ ሳበኝ፡፡ ወንበሩን አስጠጋና እግሮቼ መሀከል ተቀመጠ፡፡ ልክ ከማህፀን የሚወጣ ህፃን ልጅ እንደምትጠብቅ አዋላጅ ብልቴን አትኩሮ ይመለከት ጀመር፡፡ እንደመባነን አለና ሌላ ሲጋራ መዞ አቀጣጠለ፡፡ በዚህ ጊዜ ይበልጥ
ሠውነቴ መንቀጥቀጥ ጀምሮ ነበር፡፡ ‹ሊያበላሸኝ ነው› ስል ደመደምኩ፡፡ ብልቴን በሲጋራ እሳት ሊተረኩሰው እንደሆነ ገመትኩ፡፡
በዓይኖቼ ተማፀንኩት.... ፍራቻዬ አየለ…. ፊኛዬ ተነፋፋና የሽንት መቆጣጠሪያዬ ተተረተረ፡፡
እሱም በተራው በመገረም አስተዋለኝ፡፡ አዲስ
እንደፈለቀ ምንጭ ከሚንጎለጎለው ሽንቴን
በጣቱ አጥቅሶ ወደ ምላሱ ሠደደው... እናም አጣጣመው፡፡ ልክ የሠራችውን ወጥ እንደምትቀምስ ባለሞያ፡፡ ደግነቱ ምንም የቃጠሎ አደጋ ሳያደርስብኝ ሲጋራውን አጪሶ ጨረሠና ወረወረው፡፡ አወራወሩ የንዴት ይመስላል፡፡
‹‹ከሌላ ፕላኔት የመጣ ፍጡር ይሆን እንዴ?›› ስል አሰብኩ፡፡ መጨረሻዬም አጓጓኝ፡፡ በዚህ ቅፅበት እጁን ወደ ጃኬት ኪሱ ሲሠድ በጨረፍታ ተመለከትኩ፡፡ ብሞት ግድ የሌለኝ መስሎ ይሠማኝ ነበር፡፡ ይህቺን አለም ገና እንዳልጠገብኳት የተረዳሁት ግን በዚህ ክስተት ነው፡፡የሚያብረቀርቅ ጩቤ አወጣ ፤የራሱን እጅ በጭካኔ ሸረከተው፡፡ ደሙ መስመር ሰርቶ መንጠባጠብ ጀመረ፡፡ የተለያዩ ህብረ - ቀለማት አይኖቼ ላይ ተመላለሱብኝ፤ቀስ በቀስ ከማንነቴ እየተነጠልኩ..እየተፋው ሲሄድ ይታወቀኛል፡፡
ወደ ጥልቅ ገደል እየተንሸራተትኩ ምጓዝ
መስሎ ተሠማኝ፡፡.....
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍97❤11🥰6😱6👏1😁1
<<የሠው ፍላጎት እንዴት ነው የተዘበራረቀው? ይህቺን የመሠለች ውብና አፍቃሪ ሴት ገፍቶ እንዴት የማያውቃትን ሴት አፍቅሬያለሁ ብሎ ይሄን ያህል ይሠቃያል?እዚህ አጠገቤ ያለችው ኤደን ምን ይጎላታል? መልክ አላት፣ ፀባይ አላት፣ ብር አላት ... ከዚህ በላይ ምን ማሟላት ይጠበቅባታል?››ከወራት በፊት ስለዚህ ጉዳይ ሁሴንን ጠይቆት የመለሠለት መልስ ትዝ አለውና ፈገግ አለ፡፡
‹‹ወረት ነው አይደል እንዲህ የሚያንቀዠቅዠህ? አጠገብህ በጣም የሚያፈቅሩህ ሴቶች እያሉልህ አንተ ሌላ የማታውቃትን አየር የሆነች ልጅ ፍለጋ ምትሠቃየው?›› የሚል ጥያቄ ነበር ያቀረበለት፡፡
‹‹ትክክለኛ ሄዋኔን ፍለጋ ላይ ነኝ፡፡›› ብሎ መለሠለት፡፡
‹‹ታዲያ እነሱስ ሄዋንህ መሆን አይችሉም?››
‹‹አይመስለኝም፡፡ አየህ የሠው ልጅ አፈጣጠርን መለስ ብለን ስንመለከት
እግዚአብሔር መልኩን ወይም መሠሉን ማየት
ፈለገና ጭቃ አድቦልቡሎ እስትንፋሱን እፍ አለበትና አዳምን ፈጠረው፡፡ ልብ በልልኝ ለአዳም መፈጠር ዋናው ምክንያት እግዚአብሔር በአዳም ውስጥ የራሱን መልክ
ለማየት ስለፈለገ ነበር፡፡በሌላ አነጋገር አዳም
የእግዚያብሄር መስታወት ነው ማለት ትችላለህ፡፡ ቆየት አለና አዳም ደበረው፤ በብቸኝነቱ አጉረመረመ፤
እግዚአብሔርም ሠማው፤ እንቅልፍ ጣለበትና ከግራ ጎኑ አንድ አጥንት መዘዘና ሄዋንን አበረከተለት፡፡ የሄዋን የመፈጠር ምክንያት ደግሞ ምንድነው ?ብትለኝ የአዳም ድብርት ውስጥ መግባት ነው፡፡ አዳም ባይደብረው
እግዚአብሔር ሄዋንን ለመፍጠር ሀሳብ አይመጣለትም ነበር፡፡ወደ ነጥቤ ልመልስህና
በእያንዳንዱ አዳም የግራ ጎን ከእኔ እና ከአንተም ጭምር እግዚአብሔር አንድ አንድ አጥንት ወስዶ አንድ አንድ ሴት ፈጥሮልናል፡፡
ፍቅር የሚባለው ነገር ምን እንደሆነ ታውቃለህ
?ያለ ፍቃድህ ከግራ ጎንህ በእግዚአብሔር የተወሠደብህን የራስህን አጥንት ለማስመለስ
የምታደርገው ውጣ ውረድ ነው፡፡ ታዲያ ብዙውን ጊዜ ፍቅር እንከን የተሞላ የሚሆነው ለምን እንደሆነ ታውቃለህ?ክህደት፣ ውስልትና፣ፍቺ የመሳሰሉት ለምን እንደሚከሰቱስ
ይገባሀል? አንዷን በአጋጣሚ ትቀርባታለህ፤ ይህቺ ከእራሴው አጥንት
የተሠራች ነች ብለህ ትወስናለህ ፡፡አፈቀርኩሽ
ትላታለህ…ታገባታለህ፡፡ አሁን ሙሉ ሠው ነኝ፤
ሙሉ አካልም አለኝ የተወሠደብኝን የግራ ጎኔን
መልሻለሁ ብለህ ትኩራራለህ፡፡ ጥቂት ቆይቶ
ግን ያ አጥንት ካንተ ጎን የተወሠደ ሳይሆን ከሌላ አዳም ጎን የተወሠደ ሆኖ ይገኛል፡፡ ያ ማለት አጥንቱ አንተ ላይ በትክክል ገብቶ
አይገጥምም ማለት ነው፡፡ ወይ ይሠፋል አሊያም ይጠባል፤ወይ ያጥራል ወይ ደግሞ ይረዝምብሀል፡፡ ያ ደግሞ ምቾትህን ይነሳሀል፡፡ በሽተኛ ያደርግሀል፣ ይቆረቁርሀል፣ይጎረብጥሀል፤ በመጨረሻ ስቃዩ ሲበዛብህ ያ ቦታ እንደድሮ ባዶ ቢሆን ይሻለኛል ብለህ ትወስናለህ፡፡ አውጥተህ አሽቀንጥረህ ትጥለዋለህ ሌላ ያንተኑ ትክክለኛ ግጣምህን ፍለጋ ዳግመኛ አንድ ብለህ መኳተን ትጀምራለህ፡፡….እና
ማጠቃለያዬ ምን መሠለህ ፤የራሴውን አጥንት እንዳገኘሁ እርግጠኛ እስክሆን ድረስ ተረጋግቼ መቀመጥ አልፈልግም፡፡ ካለበለዚያ ያ ያንተ ዕጣ ነው የሚደርሠኝ፡፡›› በማለት ነበር ያስረዳው፡፡ በትውስታው ፈገግ ብሎ ወደ ሌላ ትካዜ ሊሸጋገር ሲል የኤደን ጥያቄ መለሠው፡፡
‹‹ልጆችህ ደህና ናቸው?››
‹‹ደህና ናቸው፤ እግዜር ይመስገን፡፡››
‹‹የውብዳርስ?››
‹‹እኔ እንጃላት፡፡››
‹‹እንዴት እኔ እንጃላት ... ?ወንዶች ስትባሉ በቃ ሁላችሁም አንድ አይነት ናችሁ? ሴትን ልጅ ቀምሳችሁ... ልሳችሁ ጣዕሟን ከጨረሳችሁ በኋላ ተፍታችሁ ከአፈር ስትደባልቁ ጥቂት እንኳን ፀፀት አይሠማችሁም? ግርም የሚለኝ እግኢአብሔር ለምን እናንተን እንደፈጠራችሁ ነው>>
‹‹የፈጠረንማ አንደኛ አቶ ሁሴን እንደሚለው መልኩን በእኛ በኩል ለማየት ነው፤ምክንያቱም እኛ እሱን እንመስላለን፡፡ ሁለተኛው ምድርን እንድናስተዳድርለት ነው፤ሦስተኛው እንድናመሰግነው ይመስለኛል፡፡ እንደ እኔ ሦስተኛው ብዙም የተሳካ አይመስለኝም፡፡ እናንተን ከፈጠረ በኋላ አይናችንን ወደ ፈጣሪ እንዳናነሳ እንቅፋት እንደሆናችሁን ነው የምረዳው፡፡›› ሁለቱም ምግቡን ስላቆሙ አስተናጋጅ መጥቶ መአዱን አነሳና ጠረጴዛውን አፀዳዳው፡፡...
✨ይቀጥላል✨
#ድርሰቱ ለምንድን ነው ቶሎ ቶሎ የማይለቀቀው የሚሉ ጥያቄዎች ይመጣሉ ጥሩ ጥያቄ ነው ቶሎ ቶሎ መለቀቅም አለበት ነገር ግን ይሄን ጥያቄ ከምጠይቁት መሀል ምን ያህሎቻቹ #የዩቲዩብ ቻናሉን #ሰብስክራይብ አድርጋችኋል ሁሉም ሰው #ሰብስክራይብ ያድርግ አደለም ነገር ግን ድርሰቱን ከሚያነበው መሀል Post ሲደረግ ቢያንስ አምስት ሰው እንዴት ይጠፋል ከ 100000 ምናምን ሺ ሰው መሀል ማለት ነው እስቲ አሁንም በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #አድርጉ እኛም ሞራል አግኝተን ቶሎ ቶሎ እንልቀቅ
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹ወረት ነው አይደል እንዲህ የሚያንቀዠቅዠህ? አጠገብህ በጣም የሚያፈቅሩህ ሴቶች እያሉልህ አንተ ሌላ የማታውቃትን አየር የሆነች ልጅ ፍለጋ ምትሠቃየው?›› የሚል ጥያቄ ነበር ያቀረበለት፡፡
‹‹ትክክለኛ ሄዋኔን ፍለጋ ላይ ነኝ፡፡›› ብሎ መለሠለት፡፡
‹‹ታዲያ እነሱስ ሄዋንህ መሆን አይችሉም?››
‹‹አይመስለኝም፡፡ አየህ የሠው ልጅ አፈጣጠርን መለስ ብለን ስንመለከት
እግዚአብሔር መልኩን ወይም መሠሉን ማየት
ፈለገና ጭቃ አድቦልቡሎ እስትንፋሱን እፍ አለበትና አዳምን ፈጠረው፡፡ ልብ በልልኝ ለአዳም መፈጠር ዋናው ምክንያት እግዚአብሔር በአዳም ውስጥ የራሱን መልክ
ለማየት ስለፈለገ ነበር፡፡በሌላ አነጋገር አዳም
የእግዚያብሄር መስታወት ነው ማለት ትችላለህ፡፡ ቆየት አለና አዳም ደበረው፤ በብቸኝነቱ አጉረመረመ፤
እግዚአብሔርም ሠማው፤ እንቅልፍ ጣለበትና ከግራ ጎኑ አንድ አጥንት መዘዘና ሄዋንን አበረከተለት፡፡ የሄዋን የመፈጠር ምክንያት ደግሞ ምንድነው ?ብትለኝ የአዳም ድብርት ውስጥ መግባት ነው፡፡ አዳም ባይደብረው
እግዚአብሔር ሄዋንን ለመፍጠር ሀሳብ አይመጣለትም ነበር፡፡ወደ ነጥቤ ልመልስህና
በእያንዳንዱ አዳም የግራ ጎን ከእኔ እና ከአንተም ጭምር እግዚአብሔር አንድ አንድ አጥንት ወስዶ አንድ አንድ ሴት ፈጥሮልናል፡፡
ፍቅር የሚባለው ነገር ምን እንደሆነ ታውቃለህ
?ያለ ፍቃድህ ከግራ ጎንህ በእግዚአብሔር የተወሠደብህን የራስህን አጥንት ለማስመለስ
የምታደርገው ውጣ ውረድ ነው፡፡ ታዲያ ብዙውን ጊዜ ፍቅር እንከን የተሞላ የሚሆነው ለምን እንደሆነ ታውቃለህ?ክህደት፣ ውስልትና፣ፍቺ የመሳሰሉት ለምን እንደሚከሰቱስ
ይገባሀል? አንዷን በአጋጣሚ ትቀርባታለህ፤ ይህቺ ከእራሴው አጥንት
የተሠራች ነች ብለህ ትወስናለህ ፡፡አፈቀርኩሽ
ትላታለህ…ታገባታለህ፡፡ አሁን ሙሉ ሠው ነኝ፤
ሙሉ አካልም አለኝ የተወሠደብኝን የግራ ጎኔን
መልሻለሁ ብለህ ትኩራራለህ፡፡ ጥቂት ቆይቶ
ግን ያ አጥንት ካንተ ጎን የተወሠደ ሳይሆን ከሌላ አዳም ጎን የተወሠደ ሆኖ ይገኛል፡፡ ያ ማለት አጥንቱ አንተ ላይ በትክክል ገብቶ
አይገጥምም ማለት ነው፡፡ ወይ ይሠፋል አሊያም ይጠባል፤ወይ ያጥራል ወይ ደግሞ ይረዝምብሀል፡፡ ያ ደግሞ ምቾትህን ይነሳሀል፡፡ በሽተኛ ያደርግሀል፣ ይቆረቁርሀል፣ይጎረብጥሀል፤ በመጨረሻ ስቃዩ ሲበዛብህ ያ ቦታ እንደድሮ ባዶ ቢሆን ይሻለኛል ብለህ ትወስናለህ፡፡ አውጥተህ አሽቀንጥረህ ትጥለዋለህ ሌላ ያንተኑ ትክክለኛ ግጣምህን ፍለጋ ዳግመኛ አንድ ብለህ መኳተን ትጀምራለህ፡፡….እና
ማጠቃለያዬ ምን መሠለህ ፤የራሴውን አጥንት እንዳገኘሁ እርግጠኛ እስክሆን ድረስ ተረጋግቼ መቀመጥ አልፈልግም፡፡ ካለበለዚያ ያ ያንተ ዕጣ ነው የሚደርሠኝ፡፡›› በማለት ነበር ያስረዳው፡፡ በትውስታው ፈገግ ብሎ ወደ ሌላ ትካዜ ሊሸጋገር ሲል የኤደን ጥያቄ መለሠው፡፡
‹‹ልጆችህ ደህና ናቸው?››
‹‹ደህና ናቸው፤ እግዜር ይመስገን፡፡››
‹‹የውብዳርስ?››
‹‹እኔ እንጃላት፡፡››
‹‹እንዴት እኔ እንጃላት ... ?ወንዶች ስትባሉ በቃ ሁላችሁም አንድ አይነት ናችሁ? ሴትን ልጅ ቀምሳችሁ... ልሳችሁ ጣዕሟን ከጨረሳችሁ በኋላ ተፍታችሁ ከአፈር ስትደባልቁ ጥቂት እንኳን ፀፀት አይሠማችሁም? ግርም የሚለኝ እግኢአብሔር ለምን እናንተን እንደፈጠራችሁ ነው>>
‹‹የፈጠረንማ አንደኛ አቶ ሁሴን እንደሚለው መልኩን በእኛ በኩል ለማየት ነው፤ምክንያቱም እኛ እሱን እንመስላለን፡፡ ሁለተኛው ምድርን እንድናስተዳድርለት ነው፤ሦስተኛው እንድናመሰግነው ይመስለኛል፡፡ እንደ እኔ ሦስተኛው ብዙም የተሳካ አይመስለኝም፡፡ እናንተን ከፈጠረ በኋላ አይናችንን ወደ ፈጣሪ እንዳናነሳ እንቅፋት እንደሆናችሁን ነው የምረዳው፡፡›› ሁለቱም ምግቡን ስላቆሙ አስተናጋጅ መጥቶ መአዱን አነሳና ጠረጴዛውን አፀዳዳው፡፡...
✨ይቀጥላል✨
#ድርሰቱ ለምንድን ነው ቶሎ ቶሎ የማይለቀቀው የሚሉ ጥያቄዎች ይመጣሉ ጥሩ ጥያቄ ነው ቶሎ ቶሎ መለቀቅም አለበት ነገር ግን ይሄን ጥያቄ ከምጠይቁት መሀል ምን ያህሎቻቹ #የዩቲዩብ ቻናሉን #ሰብስክራይብ አድርጋችኋል ሁሉም ሰው #ሰብስክራይብ ያድርግ አደለም ነገር ግን ድርሰቱን ከሚያነበው መሀል Post ሲደረግ ቢያንስ አምስት ሰው እንዴት ይጠፋል ከ 100000 ምናምን ሺ ሰው መሀል ማለት ነው እስቲ አሁንም በቅንነት እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #አድርጉ እኛም ሞራል አግኝተን ቶሎ ቶሎ እንልቀቅ
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍114❤13👎5👏1
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹዋቤ
የውብዳርስ?››
‹‹እኔ እንጃላት፡፡››
‹‹እንዴት እኔ እንጃላት ... ?ወንዶች ስትባሉ በቃ ሁላችሁም አንድ አይነት ናችሁ? ሴትን ልጅ ቀምሳችሁ... ልሳችሁ ጣዕሟን ከጨረሳችሁ በኋላ ተፍታችሁ ከአፈር ስትደባልቁ ጥቂት እንኳን ፀፀት አይሠማችሁም? ግርም የሚለኝ እግኢአብሔር ለምን እናንተን እንደፈጠራችሁ ነው>>
‹‹የፈጠረንማ አንደኛ አቶ ሁሴን እንደሚለው መልኩን በእኛ በኩል ለማየት ነው፤ምክንያቱም እኛ እሱን እንመስላለን፡፡ ሁለተኛው ምድርን እንድናስተዳድርለት ነው፤ሦስተኛው እንድናመሰግነው ይመስለኛል፡፡ እንደ እኔ ሦስተኛው ብዙም የተሳካ አይመስለኝም፡፡ እናንተን ከፈጠረ በኋላ አይናችንን ወደ ፈጣሪ እንዳናነሳ እንቅፋት እንደሆናችሁን ነው የምረዳው፡፡›› ሁለቱም ምግቡን ስላቆሙ አስተናጋጅ መጥቶ መአዱን አነሳና ጠረጴዛውን አፀዳዳው፡፡...
‹‹ግን እውነት ደህና ነች?›› ጠየቀችው
‹‹እኔም እውነቴን እኮ ነው ..አላውቅም፡፡››
‹‹ምን ማለት ነው?››
‹‹ተፋተናል፡፡››
‹‹ምን?›› በድንጋጤ አፏን በእጇ ሸፍና ከመቀመጫዋ ተነሳችና መልሳ ቁጭ አለች፡፡
‹‹አዋ አራት ወር አለፈን፡፡››
‹‹እንዴት ሳልሰማ? ምን አለበት ደውለህ እንኳ ብትነግረኝ?››
‹‹ምን የሚነገር ነገር አለው? ለሰርጉም ጠርቼሽ ለፍቺውም ጠርቼሽ እችላለሁ... ? ድግስና ጥሪ ለጋብቻ ብቻ ነው ብዬ ነው፡፡››
‹‹ለምን የለውም? የዛሬን አያድርገውና ስንት ጥሩና መጥፎውን ነገር አብረን አሳልፈናል እኮ …ቆይ እናንተን ሀይ የሚላችሁ ሠውም የለ እንዴ? ዳሩ ከእብድ ጋር የሚውል ምን ጤና ይኖረዋል?ከአህያ ጋር የዋለች ጊደር...> እንደሚባለው ቢጤ እኮ ነው፡፡››
‹‹እንደምታስቢው እኔ ጠልቻት ወይም ሌላ አፍቅሬ እንዳይመስልሽ፡፡››
‹‹እና እንዴት ሆኖ ነው?››
‹‹ሠለቸኋት ... ድብብቆሽ ጨዋታ ውስጥ ገባች...እጅ ከፍንጅ ያዝኳት .. በቃ ይሄው ነው፡፡››
‹‹እኔ አላምንም ... የውብዳር ከሌላ ወንድ ጋር... ምቀኛ በመሀከላችሁ ገብቶ እንዳይሆን?››
‹‹አመንሽም አላመንሽም በወሬ ወይ በጥርጣሬ እንዳይመስልሽ፤እራሷም ባመነችበት አሳማኝ ማስረጃ ነው፡፡››
‹‹ወይ ጉድ!›› አለች ኤደን ግራ ገብቷት፡፡
ሠሎሞን ብርጭቆውን አነሳና ውስጥ ያለውን ጅው አድርጎ በመጨለጥ ጠርሙሱ ውስጥ የነበረውን ለሁለቱም ቀድቶ ሌላ እንዲጨምርላቸው ለአስተናጋጁ በምልክት ትዕዛዝ በማስተላለፍ ንግግሩን ቀጠለ፡፡ ‹‹አየሽ ኤደን ምን አልባት አንቺ ነገሮችን ከራስሽ አንፃር ስትገመግሚያቸው በወንድ በደል ደርሶብኛል ወይም ተገፍቼያለሁ ብለሽ ስለምታስቢ ጠቅላላ ወንዶች ላይ ያለሽ ግንዛቤ አሉታዊ ጎኑ ስለሚያመዝን ወንዶች ሁሉ በዳይ ሴቶች ደግሞ ተበዳይ ሆነው ሊታዩሽ ይችላሉ፡፡ ሀቁ ግን እንደዛ አይደለም ስንት መሠሪና አለሌ ሴቶችም አሉ ፡፡ እና ምን መሠለሽ ...››ንግግሩን የስልኩ መጮህ አቋረጠው፡፡ ከኪሱ አወጣና ደዋዩ ማን እንደሆነ አየው፡፡ ሁሴን ነበር፡፡ አነሳው፡፡
‹‹እሺ ጌታው፡፡››
<አለሁ ባክህ ... ሰርጉ እንዴት ነበር?>>ሁሴን
‹‹አሪፍ ነው፡፡ አሁን ወጥቼያለሁ፡፡ ፍንድቅድቅ ያልክ ትመስላለህ ደግሞ ምን አገኘህ?››
<ደወለች እባክህ::››
<<ማን?>>
ሁሴን ተበሳጨ ‹‹ማን ትላለህ እንዴ? ማን እንድልህ ትፈልጋለህ?››
‹‹ይቅርታ እሺ ደራሲዋ?››
ኤደን ሁሴን እንደደወለ አወቀች፡፡ ሌላ ነገር የምታስብ መስላ ከወይኑ እየተጎነጨች በጽሞና ቃለ ምልልሳቸውን እያዳመጠች ነው፡፡
‹‹ትክክል ነህ፤እሷን ለማግኘት ማድረግ የሚገባኝን ነገረችኝ፡፡››
‹‹አትለኝም ምን አለችህ?››
<<አግባኝ>>
‹‹በተሠቀለው ንጉስ አግባኝ? የምሯን ነው!››
‹‹አዎ ከምሯ ነው፡፡››
‹‹ታዲያ ምን ችግር አለው እሺ በላታ፤ከዛም አግኛትና ካልተመቸችህ ቃልህን ታጥፋለህ፤ቃል ማጠፍ እንደሆነ ላንተ የሚከብድ አይመስለኝም››
የኤደን ስሜት ይበልጥ እየተነቃቃ ውስጧ በቁጣና በቅናት እየነደደ መጣ፡፡ ትቼዋለሁ ወጥቶልኛል ብላ ከሁሴን አጠገብ ከራቀችና እሱን ማግኘት ከተወች ስድስት ወር ቢያልፋትም ውስጧ ግን ዛሬም ይራበዋል፡፡ መሸነፍ ልቧን ያቆስለዋል፡፡
ንግግራቸው ቀጥሏል፡-‹‹ባክህ የዋዛ እንዳትመስልህ የእውነት ከወደድከኝ ቆማጣም ሆንኩ ሸፋፋ የማትተወኝ ከሆነ እና ልታገባኝ ከወሠንክ በመጀመሪያ ሠርግ ደግስ ለምታውቃቸው ሠዎች ሁሉ የሠርግ ጥሪ በትን ከዛ በሠርጉ ቀን ሽማግሌዎችህን ሚዜዎችህንና አጃቢዎችህን አዘጋጅ ልክ
በሠዓቱ እደውልልሀለሁ ያለሁበት ትመጣና ይዘኸኝ ትሄዳለህ፡፡››አለችኝ፡፡
‹‹እንዲህ ነችና ... ልጅቷ ልብ አንጠልጣይ የፍቅር ፊልም እየሠራች ነው እንዴ ...? እኔ ይሄንን ጉዳይ ከዚህ በላይ በስልክ ማውራት አልፈልግም ነገ ጥዋት እቢሮ እመጣለሁ፤ ታወራኛለህ፡፡››
እጠብቅካለው....ለማኝማውም ሚዜ ለመሆን ተዘጋጅ፡፡››
‹‹እሱን እናያለን .. ለማንኛውም አሁን ከኤደን ጋር ነኝ፡፡ሰርግ ቤት ተገናኘን፡፡ ሠላም እያለችህ ነው፡፡››
ኤደን በተቃውሞ ፊቷን አኮሳተረች፡፡
‹‹ተመችቶኃላ .. ላናግራት›› አለ ሁሴን ሠሎሞን ሞባይሉን ዘረጋላት .. ፍቃደኛ አልሆነችም፡፡ ‹‹በል ቻው፡፡ በአየር ላይ ሠላም ብላሀለች፡፡›› በማለት ስልኩን ዘጋው፡፡
‹‹በቃ አሁንም ስለዛች ደራሲ የቀን ህልም እያለመ ነው?››
‹‹ባክሽ እኔም ግራ ገብቶኛል፡፡››
‹‹እኔ እኮ የሚገርመኝ ቆይ ማን ትሆን እንዲህ የምትጫወትበት?››
‹‹እሱ አይደል እንቆቅልሹ፡፡ አሁን እኮ የሚለኝ ልታየኝ ከፈለክ ድግስ ደግስና አግባኝ አለችኝ ነው >>
‹‹በቃ በቃ እኔ እንዲህ አይነት ቅራቅንቦ መስማት አልፈልግም፡፡ እንደውም መጠጣት ሁሉን መርሳት እፈልጋለሁ፤ ሞቅ ያለ ቤት ውሠደኝ፡፡›› አለችው፡፡
‹‹ኧረ እስማማለሁ፡፡›› በማለት ሂሳቡን ከፍሎ ቀጫጭን የእጆቿን ጣቶች በፈርጣማው ጣቶቹ አቆላልፎ በመያዝ ወደ ጭፈራ ቤት ይዟት ለመሄድ መኪናው ውስጥ ይዟት ገባ፡፡ መኪናውን ከማንቀሳቀሱ በፊት ግን የሞባይል ስልኩን ካስቀመጠበት ኪሱ አውጥቶ የጹሁፍ መልክት ለሁሴን ላከ ‹‹ኤደን ጭፈራ ቤት ውሠደኝ እያለችኝ ነው፡፡ ባንተ የተበሳጨች ይመስለኛል፡፡ ስሰክር ማስተዋሌ እንደሚቀንስ ታውቃለህ፡፡ ምን አልባት አንተን የማያስደስት ነገር በእኔና በእሷ መሀከል ይፈጠር ይሆን? ብዬ ፈራሁ፡፡ ምን ትመክረኛለህ?››መልዕክቱን ላከና የመኪናውን ሞተር አስነስቶ መንዳት ጀመረ፡፡ ወዴት እንደሚሄዱ አያውቅም፡፡ ከሁሴን መልስ እስኪመጣለት ጊዜ ለማግኘት እየጣረ ነው ፡፡ ሠዓቱ 3፡45 ሆኗል፡፡ ከዚህ ሠዓት በኋላ ለብታን ወደ ስካር ለማሸጋገር፤ ለዛውም ከሴት ጋር ጭፈራ ቤት መግባት መጨረሻውን መገመት አዳጋች ነው፡፡ ሞባይሉ ምልክት አሳየው፡፡ መኪናውን ጥግ ይዞ አቆመና የመጣለትን መልስ ከፍቶ ማንበብ ጀመረ፡፡
‹‹ቀሽም አትሁን…ምንም ቅር የሚያሰኝ ነገር የለም፡፡ ግን አደራ በቦርጭህ ሙሉ ተከምረህባት እንዳታፈነዳት፡፡ በል ይመቻችሁ፡፡ በጥዋት ቢሮ ና፡፡ ባይሆን የአልጋ መውረጃ ደህና ቁርስ ጋብዝሀለሁ፡፡››ይላል፡፡አንብቦ ሲጨርስ ፈገግ አለና መኪናውን አስነስቶ ተፈተለከ .....ወደ ጭፈራ ቤት፡፡ እሷ ግን በዝምታዋ ውስጥ እንደሰመጠች ነው፡፡
✨ይቀጥላል✨
የዛሬው ዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ የማድረግ እንቅስቃሴ ጥሩ ነው ይልመድባችሁ👍 አሁንም እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹዋቤ
የውብዳርስ?››
‹‹እኔ እንጃላት፡፡››
‹‹እንዴት እኔ እንጃላት ... ?ወንዶች ስትባሉ በቃ ሁላችሁም አንድ አይነት ናችሁ? ሴትን ልጅ ቀምሳችሁ... ልሳችሁ ጣዕሟን ከጨረሳችሁ በኋላ ተፍታችሁ ከአፈር ስትደባልቁ ጥቂት እንኳን ፀፀት አይሠማችሁም? ግርም የሚለኝ እግኢአብሔር ለምን እናንተን እንደፈጠራችሁ ነው>>
‹‹የፈጠረንማ አንደኛ አቶ ሁሴን እንደሚለው መልኩን በእኛ በኩል ለማየት ነው፤ምክንያቱም እኛ እሱን እንመስላለን፡፡ ሁለተኛው ምድርን እንድናስተዳድርለት ነው፤ሦስተኛው እንድናመሰግነው ይመስለኛል፡፡ እንደ እኔ ሦስተኛው ብዙም የተሳካ አይመስለኝም፡፡ እናንተን ከፈጠረ በኋላ አይናችንን ወደ ፈጣሪ እንዳናነሳ እንቅፋት እንደሆናችሁን ነው የምረዳው፡፡›› ሁለቱም ምግቡን ስላቆሙ አስተናጋጅ መጥቶ መአዱን አነሳና ጠረጴዛውን አፀዳዳው፡፡...
‹‹ግን እውነት ደህና ነች?›› ጠየቀችው
‹‹እኔም እውነቴን እኮ ነው ..አላውቅም፡፡››
‹‹ምን ማለት ነው?››
‹‹ተፋተናል፡፡››
‹‹ምን?›› በድንጋጤ አፏን በእጇ ሸፍና ከመቀመጫዋ ተነሳችና መልሳ ቁጭ አለች፡፡
‹‹አዋ አራት ወር አለፈን፡፡››
‹‹እንዴት ሳልሰማ? ምን አለበት ደውለህ እንኳ ብትነግረኝ?››
‹‹ምን የሚነገር ነገር አለው? ለሰርጉም ጠርቼሽ ለፍቺውም ጠርቼሽ እችላለሁ... ? ድግስና ጥሪ ለጋብቻ ብቻ ነው ብዬ ነው፡፡››
‹‹ለምን የለውም? የዛሬን አያድርገውና ስንት ጥሩና መጥፎውን ነገር አብረን አሳልፈናል እኮ …ቆይ እናንተን ሀይ የሚላችሁ ሠውም የለ እንዴ? ዳሩ ከእብድ ጋር የሚውል ምን ጤና ይኖረዋል?ከአህያ ጋር የዋለች ጊደር...> እንደሚባለው ቢጤ እኮ ነው፡፡››
‹‹እንደምታስቢው እኔ ጠልቻት ወይም ሌላ አፍቅሬ እንዳይመስልሽ፡፡››
‹‹እና እንዴት ሆኖ ነው?››
‹‹ሠለቸኋት ... ድብብቆሽ ጨዋታ ውስጥ ገባች...እጅ ከፍንጅ ያዝኳት .. በቃ ይሄው ነው፡፡››
‹‹እኔ አላምንም ... የውብዳር ከሌላ ወንድ ጋር... ምቀኛ በመሀከላችሁ ገብቶ እንዳይሆን?››
‹‹አመንሽም አላመንሽም በወሬ ወይ በጥርጣሬ እንዳይመስልሽ፤እራሷም ባመነችበት አሳማኝ ማስረጃ ነው፡፡››
‹‹ወይ ጉድ!›› አለች ኤደን ግራ ገብቷት፡፡
ሠሎሞን ብርጭቆውን አነሳና ውስጥ ያለውን ጅው አድርጎ በመጨለጥ ጠርሙሱ ውስጥ የነበረውን ለሁለቱም ቀድቶ ሌላ እንዲጨምርላቸው ለአስተናጋጁ በምልክት ትዕዛዝ በማስተላለፍ ንግግሩን ቀጠለ፡፡ ‹‹አየሽ ኤደን ምን አልባት አንቺ ነገሮችን ከራስሽ አንፃር ስትገመግሚያቸው በወንድ በደል ደርሶብኛል ወይም ተገፍቼያለሁ ብለሽ ስለምታስቢ ጠቅላላ ወንዶች ላይ ያለሽ ግንዛቤ አሉታዊ ጎኑ ስለሚያመዝን ወንዶች ሁሉ በዳይ ሴቶች ደግሞ ተበዳይ ሆነው ሊታዩሽ ይችላሉ፡፡ ሀቁ ግን እንደዛ አይደለም ስንት መሠሪና አለሌ ሴቶችም አሉ ፡፡ እና ምን መሠለሽ ...››ንግግሩን የስልኩ መጮህ አቋረጠው፡፡ ከኪሱ አወጣና ደዋዩ ማን እንደሆነ አየው፡፡ ሁሴን ነበር፡፡ አነሳው፡፡
‹‹እሺ ጌታው፡፡››
<አለሁ ባክህ ... ሰርጉ እንዴት ነበር?>>ሁሴን
‹‹አሪፍ ነው፡፡ አሁን ወጥቼያለሁ፡፡ ፍንድቅድቅ ያልክ ትመስላለህ ደግሞ ምን አገኘህ?››
<ደወለች እባክህ::››
<<ማን?>>
ሁሴን ተበሳጨ ‹‹ማን ትላለህ እንዴ? ማን እንድልህ ትፈልጋለህ?››
‹‹ይቅርታ እሺ ደራሲዋ?››
ኤደን ሁሴን እንደደወለ አወቀች፡፡ ሌላ ነገር የምታስብ መስላ ከወይኑ እየተጎነጨች በጽሞና ቃለ ምልልሳቸውን እያዳመጠች ነው፡፡
‹‹ትክክል ነህ፤እሷን ለማግኘት ማድረግ የሚገባኝን ነገረችኝ፡፡››
‹‹አትለኝም ምን አለችህ?››
<<አግባኝ>>
‹‹በተሠቀለው ንጉስ አግባኝ? የምሯን ነው!››
‹‹አዎ ከምሯ ነው፡፡››
‹‹ታዲያ ምን ችግር አለው እሺ በላታ፤ከዛም አግኛትና ካልተመቸችህ ቃልህን ታጥፋለህ፤ቃል ማጠፍ እንደሆነ ላንተ የሚከብድ አይመስለኝም››
የኤደን ስሜት ይበልጥ እየተነቃቃ ውስጧ በቁጣና በቅናት እየነደደ መጣ፡፡ ትቼዋለሁ ወጥቶልኛል ብላ ከሁሴን አጠገብ ከራቀችና እሱን ማግኘት ከተወች ስድስት ወር ቢያልፋትም ውስጧ ግን ዛሬም ይራበዋል፡፡ መሸነፍ ልቧን ያቆስለዋል፡፡
ንግግራቸው ቀጥሏል፡-‹‹ባክህ የዋዛ እንዳትመስልህ የእውነት ከወደድከኝ ቆማጣም ሆንኩ ሸፋፋ የማትተወኝ ከሆነ እና ልታገባኝ ከወሠንክ በመጀመሪያ ሠርግ ደግስ ለምታውቃቸው ሠዎች ሁሉ የሠርግ ጥሪ በትን ከዛ በሠርጉ ቀን ሽማግሌዎችህን ሚዜዎችህንና አጃቢዎችህን አዘጋጅ ልክ
በሠዓቱ እደውልልሀለሁ ያለሁበት ትመጣና ይዘኸኝ ትሄዳለህ፡፡››አለችኝ፡፡
‹‹እንዲህ ነችና ... ልጅቷ ልብ አንጠልጣይ የፍቅር ፊልም እየሠራች ነው እንዴ ...? እኔ ይሄንን ጉዳይ ከዚህ በላይ በስልክ ማውራት አልፈልግም ነገ ጥዋት እቢሮ እመጣለሁ፤ ታወራኛለህ፡፡››
እጠብቅካለው....ለማኝማውም ሚዜ ለመሆን ተዘጋጅ፡፡››
‹‹እሱን እናያለን .. ለማንኛውም አሁን ከኤደን ጋር ነኝ፡፡ሰርግ ቤት ተገናኘን፡፡ ሠላም እያለችህ ነው፡፡››
ኤደን በተቃውሞ ፊቷን አኮሳተረች፡፡
‹‹ተመችቶኃላ .. ላናግራት›› አለ ሁሴን ሠሎሞን ሞባይሉን ዘረጋላት .. ፍቃደኛ አልሆነችም፡፡ ‹‹በል ቻው፡፡ በአየር ላይ ሠላም ብላሀለች፡፡›› በማለት ስልኩን ዘጋው፡፡
‹‹በቃ አሁንም ስለዛች ደራሲ የቀን ህልም እያለመ ነው?››
‹‹ባክሽ እኔም ግራ ገብቶኛል፡፡››
‹‹እኔ እኮ የሚገርመኝ ቆይ ማን ትሆን እንዲህ የምትጫወትበት?››
‹‹እሱ አይደል እንቆቅልሹ፡፡ አሁን እኮ የሚለኝ ልታየኝ ከፈለክ ድግስ ደግስና አግባኝ አለችኝ ነው >>
‹‹በቃ በቃ እኔ እንዲህ አይነት ቅራቅንቦ መስማት አልፈልግም፡፡ እንደውም መጠጣት ሁሉን መርሳት እፈልጋለሁ፤ ሞቅ ያለ ቤት ውሠደኝ፡፡›› አለችው፡፡
‹‹ኧረ እስማማለሁ፡፡›› በማለት ሂሳቡን ከፍሎ ቀጫጭን የእጆቿን ጣቶች በፈርጣማው ጣቶቹ አቆላልፎ በመያዝ ወደ ጭፈራ ቤት ይዟት ለመሄድ መኪናው ውስጥ ይዟት ገባ፡፡ መኪናውን ከማንቀሳቀሱ በፊት ግን የሞባይል ስልኩን ካስቀመጠበት ኪሱ አውጥቶ የጹሁፍ መልክት ለሁሴን ላከ ‹‹ኤደን ጭፈራ ቤት ውሠደኝ እያለችኝ ነው፡፡ ባንተ የተበሳጨች ይመስለኛል፡፡ ስሰክር ማስተዋሌ እንደሚቀንስ ታውቃለህ፡፡ ምን አልባት አንተን የማያስደስት ነገር በእኔና በእሷ መሀከል ይፈጠር ይሆን? ብዬ ፈራሁ፡፡ ምን ትመክረኛለህ?››መልዕክቱን ላከና የመኪናውን ሞተር አስነስቶ መንዳት ጀመረ፡፡ ወዴት እንደሚሄዱ አያውቅም፡፡ ከሁሴን መልስ እስኪመጣለት ጊዜ ለማግኘት እየጣረ ነው ፡፡ ሠዓቱ 3፡45 ሆኗል፡፡ ከዚህ ሠዓት በኋላ ለብታን ወደ ስካር ለማሸጋገር፤ ለዛውም ከሴት ጋር ጭፈራ ቤት መግባት መጨረሻውን መገመት አዳጋች ነው፡፡ ሞባይሉ ምልክት አሳየው፡፡ መኪናውን ጥግ ይዞ አቆመና የመጣለትን መልስ ከፍቶ ማንበብ ጀመረ፡፡
‹‹ቀሽም አትሁን…ምንም ቅር የሚያሰኝ ነገር የለም፡፡ ግን አደራ በቦርጭህ ሙሉ ተከምረህባት እንዳታፈነዳት፡፡ በል ይመቻችሁ፡፡ በጥዋት ቢሮ ና፡፡ ባይሆን የአልጋ መውረጃ ደህና ቁርስ ጋብዝሀለሁ፡፡››ይላል፡፡አንብቦ ሲጨርስ ፈገግ አለና መኪናውን አስነስቶ ተፈተለከ .....ወደ ጭፈራ ቤት፡፡ እሷ ግን በዝምታዋ ውስጥ እንደሰመጠች ነው፡፡
✨ይቀጥላል✨
የዛሬው ዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ የማድረግ እንቅስቃሴ ጥሩ ነው ይልመድባችሁ👍 አሁንም እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍124❤14🥰2😁2
‹‹ምን ችግር አለው፡፡ አንድ ከተማዋን የሚያውቃት ጓደኛ ፈልጋ፡፡ አየህ ይሄንን የመሠለ አጓጊ ጨዋታ በአዲስ አበባ ግርግር ውስጥ መጫወት አልፈልግም፡፡በደብረዘይት ፀጥታና ውበት እየተደመምኩ ቢሆን እመርጣለሁ፡፡››
‹‹እሺ ይሁን ለጊዜው ከጓደኞቼ መሀከል ከተማዋን ማን እንደሚያውቃት ትዝ አይለኝም፡፡ ካልሆነ አንድ ሰው እቀጥራለሁ፡፡››
‹‹የግድ እኮ ወንድ ጓደኛህ መሆን የለበትም፤ሴትም ጓደኛህ ልትሆን ትችላለች...የመጨረሻ አንድ ማሳሰቢያ ሞባይል ስልኬን በመከታተል ጊዜ እዳታጠፋ...የተመዘገበው በእኔ ስም ሳይሆን እኔም በማላውቀው በሌላ ሰው ስም ነው፡፡አረብ አገር በሄደ ሰው ስም፡፡ለማንኛውም ቻው፡፡ ዝርዝር ህጎችን ቀኑን ስትወስን እንነጋገራለን፡፡ >> ሰልኩ ተዘጋ፡፡
✨ይቀጥላል✨
አሁንም ዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ እያደረጋቹ ቤተሰቦች ዛሬም አንድ 10 ሰው እጠብቃለው👍 አሁንም እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #አድርጉ ያሰብነው ከሞላ ነገ እንገናኝ ይሆናል።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹እሺ ይሁን ለጊዜው ከጓደኞቼ መሀከል ከተማዋን ማን እንደሚያውቃት ትዝ አይለኝም፡፡ ካልሆነ አንድ ሰው እቀጥራለሁ፡፡››
‹‹የግድ እኮ ወንድ ጓደኛህ መሆን የለበትም፤ሴትም ጓደኛህ ልትሆን ትችላለች...የመጨረሻ አንድ ማሳሰቢያ ሞባይል ስልኬን በመከታተል ጊዜ እዳታጠፋ...የተመዘገበው በእኔ ስም ሳይሆን እኔም በማላውቀው በሌላ ሰው ስም ነው፡፡አረብ አገር በሄደ ሰው ስም፡፡ለማንኛውም ቻው፡፡ ዝርዝር ህጎችን ቀኑን ስትወስን እንነጋገራለን፡፡ >> ሰልኩ ተዘጋ፡፡
✨ይቀጥላል✨
አሁንም ዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ እያደረጋቹ ቤተሰቦች ዛሬም አንድ 10 ሰው እጠብቃለው👍 አሁንም እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #አድርጉ ያሰብነው ከሞላ ነገ እንገናኝ ይሆናል።
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍57😁7🔥3
ንግግራቸውን ሳይጨርሱ አንድ ለጋ ወጣት ቁመቷ ሜትር ከሠባ የሚዘል የወገቧ ቅጥነትና የዳሌዋ ቅርፅ አፍ የሚያስከፍት ጠይም ወዟ የሚያብረቀርቅ ይህ ቀረሽ የማትባል ሠማያዊ ቀለም ያለው ከጉልበቷ ትንሽ ከፍ የሚል ጉርድ ቀሚስ ከሚማርክ ሮዝ ቀለም ካለው ከግማሸ ጡቷ እስከ እንብርቷ ከሚሸፍን አላባሽ ጋር ለብሳ በአጠገባቸው አለፈች፡፡ የሁለቱም ዓይን ተከተላት፡፡ በእጇ አንድ መፀሐፍ ይዛለች፡፡ ሁሴን ዞሮ ወደ መግቢያው ቃኘ፡፡ የተከተላት ሰው እንዳለ ለማረጋገጥ ነበር፡፡
ወደ ሁለተኛው ዝቅታ ሄዳ ፊቷን ወደ እነሱ አቅጠጫ አዙራ ተቀመጠች፡፡‹‹ዋው! ይህቺ ከሆነችማ .. እንኳን አንተ እኔም ሳላፈቅራት
አልቀርም፡፡››
‹‹እንኳን ልብ ድካም አልኖረብኝ፡፡›› ሁሴን ነበር፡፡ልጅቷ አስተናጋጅ ታዘዛት .. ወይን ቀረበላት .. እየተጎነጨች መፅሀፉን ማንበብ ጀመረች፡፡
‹‹መፅሀፉን አየኸው?›› ትንግርት ነበረች::
<<ምነው?>>
‹‹የሚሥጥር መፅሐፍ እኮ ነው!››
« አዎ አንቺ... !>>
‹‹በቃ እሷ ነች ማለት ነው>>
‹‹እስቲ አትቸኩይ ገና አስራ አንድ ሠዓት እንኳን አልሆነም...እስከ አስራሁለት ሠዓት ዕድሌን ተረጋግቼ መሞከር እችላለሁ፡፡››
‹‹ይህቺኛዋ ግን ያዘዘችውን ምግብ እንኳን መብላት አልቻለችም፤ አይኖቿ እኛው ላይ እንደተቅበዘበዙ ናቸው፡፡››
‹‹አሁን ባለው ሁኔታ ያለን ምርጫ ሁለት ናቸው ግን እስኪ እንጠብቅ ምን አልባት ሠዓቱ ከመገባደዱ በፊት ከሁለት አንዷ ተነስታ ትሄድ ያሆናል፤ያ ከሆነ ደግሞ ምርጫችን አንዷ ላይ ብቻ ያርፋል ማለት ነው፡፡››
አስራ ሁለት ከሃያ ሲል ምርጫው ከሁለት ወደ
አንድ ዝቅ ከማለት ይልቅ ወደ አራት ከፍ አለ፡፡
ሦስተኛው ዝቅታ ላይ ምግብ ፈፅሞ በአፏ
ገብቶ የማያውቅ ይመስል የአፍንጫዋ ትልቅነት ከፊቷ ስፋት ጋር የማይመጣጠን
የፀጉሯ እርዝመት ሾጣጣ መቀመጫዋን ሊነካ
ጥቂት የቀረው ቀይ ወጣት ልጅ ፊት ለፊቷ ሚሪንዳ አስቀምጣ አይኖቿን ሀይቁ ላይ ተክላ ተክዛለች፡፡
ሌላኛዋ ደንዳና ሠውነት ያላት መቀመጫዋን የለበሠችው ጥቁር ጅንስ ሱሪ ወጥሮ ሊተረትር የሚመስል ፈገግታዋ ከሩቅ
የሚጣራ ደረቷ ወደ ፊት ትንሽ ፈጠጥ ያለ ጡቶቿ ተራራ ላይ እንደታነፀ ቤተክርስቲያን ከሩቅ አይን የሚገቡ ፣ጎረድ ያለ አፍንጫ ያላት ወጣት ትታያለች፡፡ይህቺኛዋ አልተቀመጠችም ቀጥታ ወደ ሀይቁ ነው
የወረደችው፡፡ መድረኩ ላይ ያለውን የብረት ከለላ ተደግፋ ሀይቁን ትቃኛለች፣ተራራውን ታማትራለች፣ በሞባይሏ ትቀርፃለች፡፡ ዞራ ደግሞ ወደነ ሁሴን አማትራ ፈገግታዋን ትረጫለች፤መልሳ ደግሞ ፊቷን ወደ ሀይቁ ትመልሳለች፡፡
‹‹እሺ ጌታው ሠዓትህ እያለቀ ነው ወስና፡፡››
‹‹እንዴት ልወስን፤ አራት እኮ ሆነዋል!››
‹‹ነፍስህ ታውቃት የለ፤ከአራቱ እሷ የትኛዋ እንደሆነች ለያ..፡።››
‹‹ለተቀማጭ ሠማይ ቅርቡ ነው፡፡አሉ.. መች እንደዚህ ቀላል ሆነና››
‹‹አይ ምን አልባት የሥነ ልቦና ምሁር ስለሆንክ ብዬ ነዋ፡፡››
‹‹በናትሽ በአሽሙርሽ አትረብሸኝ፡፡››
‹‹ኦኬ ! ይቅርታ ትቼዋለሁ፤እራስህን አረጋጋና ስራህን ቀጥል፡፡››
‹‹ይሄውልሽ ይህቺን ወፍራሟን ቀልቤ አልወደዳትም ሠርዤያታለሁ››
‹‹ሦስት ቀረህ፡፡››
‹‹ያቺ ቆንጆዋ አንባቢ ምንም እንኳን የምታነበው የእሷን መጽሀፍ ቢሆንም ይሄ ያጋጣሚ ጉዳይ ይመስለኛል፤እሷ እንዲህ ግልፅ የሆነ መረጃ አትሠጠኝም፡፡ ስለዚህ ሠረዝኳት፡፡››
‹‹ጎበዝ ሁለቱ ቀሩ .. ያቺ ቀጫጫ ብቻ እንዳትሆን?፡፡››
‹‹እሱን አስር ደቂቃ ታገሺኝ፡፡ ወደ ታች ልወርድ ነው፡፡››
‹‹ይቅናህ .. እኔ አራተኛውን ቢራዬን አዛለሁ፡፡››
‹‹እንደፈለግሽ››በማለት ከመቀመጫው ተነሳና ወደ ታች በመሄድ ከብረት ወደተሠራው ወለል ወርዶ መደገፊያውን ተደግፎ ‹‹ሀይ›› አላት፡፡
ባለትላልቅ ጡቷ ከሱ ሦስት ሜትር ያህል እርቃ በሀይቁ ውስጥ የምትዋኘውን አንድ ፈረንጅ እያየች ትፈነድቃለች፡፡ ፊቱን ወደ ቀጭኗ ሴት አዞረ ሲጋራ እያጨሰች ነው፡፡ አካሏ እንጂ መንፈሷ እዚህ ያለ አይመስልም፡፡ አስተውሎ አያት ኧረ እንደውም እያለቀሰች ነው፡፡ይህቺ የምታፈቅረው ከድቷት ልቧ ተሠብሮ የስብራቱን ጥዝጣዜ እያንገበገባት ያለች ነች፡፡›› በማለት ጎኑ ወዳለችው ሀሳቡን ሰበሰበ፡፡ ቀስ ብሎ ወደ እሷ ቀረበ፡፡
‹‹እሷ ስትዋኝ አይተሽ ከምትፈነጥዢ ለምን እራስሽ ገብተሸ ደስታውን አታጣጥሚም?››
‹‹የእኔ ቆንጆ ለምክርህ አመሠግናለሁ፡፡ ነገር ግን ሠውነቴን እንኳን የምታጠበው እንዳልንፈራገጥ በሠንሠለት ታስሬ ነው፡፡››
‹‹እንዴ ይህን ያህል ውሃ ትፈሪያለሽ?››
‹‹ከመፍራት በላይ..፡፡››
<<ለመሆኑ የየት አገር ልጅ ነሽ?››
‹‹ምነው መልኬ... ፈገግታዬ ቆንጅዬ ኢትዮጲያዊ አልመስል አለህ?››
‹‹እንደዛ ማለቴ ሳይሆን .. ለምሳሌ የደብረ ዘይት፣ የአዲስ አበባ፣ የናዝሬት ... ወዘተ እንድትይኝ ፈልጌ ነው፡፡››
‹‹እነሱ ብጥስጣሽ የማንነት መገለጫዎች ናቸው፤ ሙሉው ማንነቴን ከፈለክ እንዳንተው ኢትዮጵያዊ ነኝ፡፡››
‹‹አንቺ አትቻይም፡፡››
‹‹መች ሞከርከኝና፡፡››
‹‹ይሄው ዳር ዳር እያልኩ አይደል?››
‹‹ዳር ዳር ባዬቹማ ብዙዎች ናቸው…ወደ መሀል ሚዘልቅ ደፋር ጠፋ እንጂ፡፡››
‹‹ይህቺማ እራሷ ነች፡፡›› ሲል ደመደመ፡፡ እንዲወስን ካገዙት አቢይ ምክንያቶች አንዱ በንግግሯ ያስተዋለው ብስለት፣ የድምፅዋ ለዛ እና ቶሎ መግባበት መቻላቸው ሲሆን ሁለተኛው አንገቷ ላይ ሀብል ማጥለቋ ነው፡፡ አበባውን ስትሰጠኝ እኔ ሀብል አጠልቅልሃለሁ ነበር ያለችው፡፡ እሱ ደግሞ ሀብልሽ አንገቴ ውስጥ እንደገባ እኔ ደግሞ ቀለበት እጣትሽ ላይ በክብር ሠካለሁ... ስምምነታቸው በምናብ ከለሰው…፡፡
‹‹ምነው ተከዝክ...ወደ መሀል መዝለቅ ፈራህ እንዴ?››
‹‹በፍፁም፤ ቆይ አንድ ጊዜ መጣሁ፡፡›› በማለት ወደ ላይ ወጣ ... ወደ ትንግርት
‹‹አበባውን ስጪኝ፡፡››
‹‹ወሠንክ፡፡›› አለችው፡፡ከቦርሳዋ እንቆቅልሽ የሚል ፁሁፍ የሚነበብበት ቁራጭ ወረቀት የተለጠፈበት ቀይ አበባ አውጥታ እየሠጠችው፡፡
‹‹አዋ እራሷ ነች፡፡›› እንዳመጣጡ እየተንደረደረ
ተመለሠ፡፡ በቀኝ እጁ አበባውን በግራ እጁ
ጃኬት ኪስ ውስጥ ያለውን ቀለበት በጉጉትና በጋለ ስሜት እያፍተለተለ፡፡ስሯ ሲደርስ በሚያምረው ፈገግታዋ ትላልቅ አይኖቿን
አፍጥጣ በአድናቆት ትመለከተው ጀመር፡፡
‹‹በመጀመሪያው ቀን ስለለየኋት በጣም ተደንቃብኛለች ማለት ነው፡፡›› ሲል በውስጡ እያሰበ ከአንገቱ ትንሽ ጎንበስ ብሎ አበባውን እንድትቀበለው ወደ እሷ በመዘርጋት ...‹‹እነሆ ወደ መሀል መግባት እፈልጋለሁ፡፡›› አላት፡፡ ተቀበለችውና ወደ አፍንጫዋ አስጠግታ በስሜት አሸተተችው፡፡
ወረቀቱን ገንጥላ አነበበችና <<እውነትም እንቆቅልሽ››
‹‹በመጨረሻም አገኘሁሽ አይደል?››
‹‹ሳታገኘኝ አትቀርም››
ቀለበቱን አወጣና መልሶ ከተተው፡፡ ቅድሚያ የእሷ ሀብል መቅደም አለበት፡፡ እጆቿን ወደ አንገቷ ወይም ወደ ቦርሳዋ እስካሁን አላከችም፡፡ በሁኔታው የተደመመች ትመስላለች፡፡ሊያስታውሳት ፈለገ፡፡ ‹‹ሀብሉ››
‹‹ምን ሆነ?››ፓፓዬ መስለው ባሞለሞሉ ሁለት ጡቶቿ ስንጥቅ መካከል ተኝቶ ወደ ተደበቀው ሀብል አፍጥጣ ተመለከተች፡፡ ቀስ ብላ እየመዘዘች አወጣችና ከላይ ደረቷ ላይ ለቀቀችው፤ክው ብሎ ደነገጠ፡፡ የልብ ቅርፅ አይደለም፤የመስቀል ቅርፅ ነው፡፡ የእሱም የመጀመሪያ ፊደል አይታይበትም፡፡
✨ይቀጥላል✨
ከተች ያለው #YouTube ቻናል ነው #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ያስብነው ስላልሞላ ብዙ ቆየን ዛሬ ሐሳባችንን ሙሉትና በቅርብ እንገናኝ።
ወደ ሁለተኛው ዝቅታ ሄዳ ፊቷን ወደ እነሱ አቅጠጫ አዙራ ተቀመጠች፡፡‹‹ዋው! ይህቺ ከሆነችማ .. እንኳን አንተ እኔም ሳላፈቅራት
አልቀርም፡፡››
‹‹እንኳን ልብ ድካም አልኖረብኝ፡፡›› ሁሴን ነበር፡፡ልጅቷ አስተናጋጅ ታዘዛት .. ወይን ቀረበላት .. እየተጎነጨች መፅሀፉን ማንበብ ጀመረች፡፡
‹‹መፅሀፉን አየኸው?›› ትንግርት ነበረች::
<<ምነው?>>
‹‹የሚሥጥር መፅሐፍ እኮ ነው!››
« አዎ አንቺ... !>>
‹‹በቃ እሷ ነች ማለት ነው>>
‹‹እስቲ አትቸኩይ ገና አስራ አንድ ሠዓት እንኳን አልሆነም...እስከ አስራሁለት ሠዓት ዕድሌን ተረጋግቼ መሞከር እችላለሁ፡፡››
‹‹ይህቺኛዋ ግን ያዘዘችውን ምግብ እንኳን መብላት አልቻለችም፤ አይኖቿ እኛው ላይ እንደተቅበዘበዙ ናቸው፡፡››
‹‹አሁን ባለው ሁኔታ ያለን ምርጫ ሁለት ናቸው ግን እስኪ እንጠብቅ ምን አልባት ሠዓቱ ከመገባደዱ በፊት ከሁለት አንዷ ተነስታ ትሄድ ያሆናል፤ያ ከሆነ ደግሞ ምርጫችን አንዷ ላይ ብቻ ያርፋል ማለት ነው፡፡››
አስራ ሁለት ከሃያ ሲል ምርጫው ከሁለት ወደ
አንድ ዝቅ ከማለት ይልቅ ወደ አራት ከፍ አለ፡፡
ሦስተኛው ዝቅታ ላይ ምግብ ፈፅሞ በአፏ
ገብቶ የማያውቅ ይመስል የአፍንጫዋ ትልቅነት ከፊቷ ስፋት ጋር የማይመጣጠን
የፀጉሯ እርዝመት ሾጣጣ መቀመጫዋን ሊነካ
ጥቂት የቀረው ቀይ ወጣት ልጅ ፊት ለፊቷ ሚሪንዳ አስቀምጣ አይኖቿን ሀይቁ ላይ ተክላ ተክዛለች፡፡
ሌላኛዋ ደንዳና ሠውነት ያላት መቀመጫዋን የለበሠችው ጥቁር ጅንስ ሱሪ ወጥሮ ሊተረትር የሚመስል ፈገግታዋ ከሩቅ
የሚጣራ ደረቷ ወደ ፊት ትንሽ ፈጠጥ ያለ ጡቶቿ ተራራ ላይ እንደታነፀ ቤተክርስቲያን ከሩቅ አይን የሚገቡ ፣ጎረድ ያለ አፍንጫ ያላት ወጣት ትታያለች፡፡ይህቺኛዋ አልተቀመጠችም ቀጥታ ወደ ሀይቁ ነው
የወረደችው፡፡ መድረኩ ላይ ያለውን የብረት ከለላ ተደግፋ ሀይቁን ትቃኛለች፣ተራራውን ታማትራለች፣ በሞባይሏ ትቀርፃለች፡፡ ዞራ ደግሞ ወደነ ሁሴን አማትራ ፈገግታዋን ትረጫለች፤መልሳ ደግሞ ፊቷን ወደ ሀይቁ ትመልሳለች፡፡
‹‹እሺ ጌታው ሠዓትህ እያለቀ ነው ወስና፡፡››
‹‹እንዴት ልወስን፤ አራት እኮ ሆነዋል!››
‹‹ነፍስህ ታውቃት የለ፤ከአራቱ እሷ የትኛዋ እንደሆነች ለያ..፡።››
‹‹ለተቀማጭ ሠማይ ቅርቡ ነው፡፡አሉ.. መች እንደዚህ ቀላል ሆነና››
‹‹አይ ምን አልባት የሥነ ልቦና ምሁር ስለሆንክ ብዬ ነዋ፡፡››
‹‹በናትሽ በአሽሙርሽ አትረብሸኝ፡፡››
‹‹ኦኬ ! ይቅርታ ትቼዋለሁ፤እራስህን አረጋጋና ስራህን ቀጥል፡፡››
‹‹ይሄውልሽ ይህቺን ወፍራሟን ቀልቤ አልወደዳትም ሠርዤያታለሁ››
‹‹ሦስት ቀረህ፡፡››
‹‹ያቺ ቆንጆዋ አንባቢ ምንም እንኳን የምታነበው የእሷን መጽሀፍ ቢሆንም ይሄ ያጋጣሚ ጉዳይ ይመስለኛል፤እሷ እንዲህ ግልፅ የሆነ መረጃ አትሠጠኝም፡፡ ስለዚህ ሠረዝኳት፡፡››
‹‹ጎበዝ ሁለቱ ቀሩ .. ያቺ ቀጫጫ ብቻ እንዳትሆን?፡፡››
‹‹እሱን አስር ደቂቃ ታገሺኝ፡፡ ወደ ታች ልወርድ ነው፡፡››
‹‹ይቅናህ .. እኔ አራተኛውን ቢራዬን አዛለሁ፡፡››
‹‹እንደፈለግሽ››በማለት ከመቀመጫው ተነሳና ወደ ታች በመሄድ ከብረት ወደተሠራው ወለል ወርዶ መደገፊያውን ተደግፎ ‹‹ሀይ›› አላት፡፡
ባለትላልቅ ጡቷ ከሱ ሦስት ሜትር ያህል እርቃ በሀይቁ ውስጥ የምትዋኘውን አንድ ፈረንጅ እያየች ትፈነድቃለች፡፡ ፊቱን ወደ ቀጭኗ ሴት አዞረ ሲጋራ እያጨሰች ነው፡፡ አካሏ እንጂ መንፈሷ እዚህ ያለ አይመስልም፡፡ አስተውሎ አያት ኧረ እንደውም እያለቀሰች ነው፡፡ይህቺ የምታፈቅረው ከድቷት ልቧ ተሠብሮ የስብራቱን ጥዝጣዜ እያንገበገባት ያለች ነች፡፡›› በማለት ጎኑ ወዳለችው ሀሳቡን ሰበሰበ፡፡ ቀስ ብሎ ወደ እሷ ቀረበ፡፡
‹‹እሷ ስትዋኝ አይተሽ ከምትፈነጥዢ ለምን እራስሽ ገብተሸ ደስታውን አታጣጥሚም?››
‹‹የእኔ ቆንጆ ለምክርህ አመሠግናለሁ፡፡ ነገር ግን ሠውነቴን እንኳን የምታጠበው እንዳልንፈራገጥ በሠንሠለት ታስሬ ነው፡፡››
‹‹እንዴ ይህን ያህል ውሃ ትፈሪያለሽ?››
‹‹ከመፍራት በላይ..፡፡››
<<ለመሆኑ የየት አገር ልጅ ነሽ?››
‹‹ምነው መልኬ... ፈገግታዬ ቆንጅዬ ኢትዮጲያዊ አልመስል አለህ?››
‹‹እንደዛ ማለቴ ሳይሆን .. ለምሳሌ የደብረ ዘይት፣ የአዲስ አበባ፣ የናዝሬት ... ወዘተ እንድትይኝ ፈልጌ ነው፡፡››
‹‹እነሱ ብጥስጣሽ የማንነት መገለጫዎች ናቸው፤ ሙሉው ማንነቴን ከፈለክ እንዳንተው ኢትዮጵያዊ ነኝ፡፡››
‹‹አንቺ አትቻይም፡፡››
‹‹መች ሞከርከኝና፡፡››
‹‹ይሄው ዳር ዳር እያልኩ አይደል?››
‹‹ዳር ዳር ባዬቹማ ብዙዎች ናቸው…ወደ መሀል ሚዘልቅ ደፋር ጠፋ እንጂ፡፡››
‹‹ይህቺማ እራሷ ነች፡፡›› ሲል ደመደመ፡፡ እንዲወስን ካገዙት አቢይ ምክንያቶች አንዱ በንግግሯ ያስተዋለው ብስለት፣ የድምፅዋ ለዛ እና ቶሎ መግባበት መቻላቸው ሲሆን ሁለተኛው አንገቷ ላይ ሀብል ማጥለቋ ነው፡፡ አበባውን ስትሰጠኝ እኔ ሀብል አጠልቅልሃለሁ ነበር ያለችው፡፡ እሱ ደግሞ ሀብልሽ አንገቴ ውስጥ እንደገባ እኔ ደግሞ ቀለበት እጣትሽ ላይ በክብር ሠካለሁ... ስምምነታቸው በምናብ ከለሰው…፡፡
‹‹ምነው ተከዝክ...ወደ መሀል መዝለቅ ፈራህ እንዴ?››
‹‹በፍፁም፤ ቆይ አንድ ጊዜ መጣሁ፡፡›› በማለት ወደ ላይ ወጣ ... ወደ ትንግርት
‹‹አበባውን ስጪኝ፡፡››
‹‹ወሠንክ፡፡›› አለችው፡፡ከቦርሳዋ እንቆቅልሽ የሚል ፁሁፍ የሚነበብበት ቁራጭ ወረቀት የተለጠፈበት ቀይ አበባ አውጥታ እየሠጠችው፡፡
‹‹አዋ እራሷ ነች፡፡›› እንዳመጣጡ እየተንደረደረ
ተመለሠ፡፡ በቀኝ እጁ አበባውን በግራ እጁ
ጃኬት ኪስ ውስጥ ያለውን ቀለበት በጉጉትና በጋለ ስሜት እያፍተለተለ፡፡ስሯ ሲደርስ በሚያምረው ፈገግታዋ ትላልቅ አይኖቿን
አፍጥጣ በአድናቆት ትመለከተው ጀመር፡፡
‹‹በመጀመሪያው ቀን ስለለየኋት በጣም ተደንቃብኛለች ማለት ነው፡፡›› ሲል በውስጡ እያሰበ ከአንገቱ ትንሽ ጎንበስ ብሎ አበባውን እንድትቀበለው ወደ እሷ በመዘርጋት ...‹‹እነሆ ወደ መሀል መግባት እፈልጋለሁ፡፡›› አላት፡፡ ተቀበለችውና ወደ አፍንጫዋ አስጠግታ በስሜት አሸተተችው፡፡
ወረቀቱን ገንጥላ አነበበችና <<እውነትም እንቆቅልሽ››
‹‹በመጨረሻም አገኘሁሽ አይደል?››
‹‹ሳታገኘኝ አትቀርም››
ቀለበቱን አወጣና መልሶ ከተተው፡፡ ቅድሚያ የእሷ ሀብል መቅደም አለበት፡፡ እጆቿን ወደ አንገቷ ወይም ወደ ቦርሳዋ እስካሁን አላከችም፡፡ በሁኔታው የተደመመች ትመስላለች፡፡ሊያስታውሳት ፈለገ፡፡ ‹‹ሀብሉ››
‹‹ምን ሆነ?››ፓፓዬ መስለው ባሞለሞሉ ሁለት ጡቶቿ ስንጥቅ መካከል ተኝቶ ወደ ተደበቀው ሀብል አፍጥጣ ተመለከተች፡፡ ቀስ ብላ እየመዘዘች አወጣችና ከላይ ደረቷ ላይ ለቀቀችው፤ክው ብሎ ደነገጠ፡፡ የልብ ቅርፅ አይደለም፤የመስቀል ቅርፅ ነው፡፡ የእሱም የመጀመሪያ ፊደል አይታይበትም፡፡
✨ይቀጥላል✨
ከተች ያለው #YouTube ቻናል ነው #ሰብስክራይብ #እያደረጋቹ ያስብነው ስላልሞላ ብዙ ቆየን ዛሬ ሐሳባችንን ሙሉትና በቅርብ እንገናኝ።
👍127😁16🔥4❤3
‹‹አምስተኛዋ እኔ ነኝ፤አላየኸኝም እንዴ? እኔም እኮ ትናንት እዛ ነበርኩ››ፈገግ አለ፡፡
‹‹እኔ እንጃ፡፡ነበርሽ እንዴ? ምን አልባት በጣም ተጠግተሸኝ ተቀምጠሸ ከሆነ ‹ሎንግ ሳይት› በሽታ ስላለብኝ ቅርቤ ያለውን ነገር አጥርቼ ማየት ይቸግረኛል›› ሲል ተረቧን በተረብ መለሰ፡፡ ‹‹አስራ አምስት ደቂቃ ብቻ ነው የቀረህ››
‹‹እንደ እኔ ግን ሴትዮህ አሮጊቷ ሳትሆን አትቀርም፡፡ ለደቂቃ እንኳን አይኗ ካንተ አይነቀልም፡፡አንተ ስትኮሳተር ፊቷን ታጠወልገዋለች፣ፈገግ ስትል ትገለፍጣለች፡፡ ምራቋን የዋጠች የሠከነች ሚስት እንደሚወጣት እርግጠኛ ነኝ፡፡››
‹‹እሷን እርሻት ባክሽ፡፡አታያትም ጥርሷ እራሱ እንዴት እንደሚገጥ፡፡››
‹‹ምን ሁኚ ምንም አፈቅርሻለሁ... አልተውሽም ብለሀታል፤እረሳኸው እንዴ?››
‹‹አረሳሁም፡፡ ግን እንዲህ አይነት ትሁን ማለቴ አይደለም፡፡ ቦርጯን እስቲ እይው? ከሠሎሞን እኮ አትተናነስም፡፡››
‹‹ያቺ ቀጫጫዋስ? ዛሬ ደግሞ ከትናንቱ በተቃራኒ ፈነዲሻ ሆናለች፡፡››
‹‹እሷ እንኳን ምንም አትል ግን ማደናገሪያ ትመስለኛለች፡፡ ስሜቴ እንደዛ ነው የሚነግረኝ፡፡ እንደ እኔ እንደ እኔ ይህቺ አንባቢዋ ሳትሆን አትቀርም፡፡››
‹‹ትናንት እኮ እሷ ልትሆን አትችልም ብለኸኝ ነበር፡፡ እሷ ብትሆን የራሷን መፅሃፍ በማንበብ ግልፅ የሆነ ምልክት እንዴት ልታሳጥህ ትችላለች?»
‹‹ታዲያ ምን ላድርግ፤እሺ ንገሪኝ የትኛዋ ነች?>>
«ያቺ ቀዮስ?»
ፊቱን አዞረ፡፡ ሠርቃ ስታየው ተመለከታት‹‹አምጪ አበባውን ..…ታፍኜ አልፈነዳ››
ከቦርሳዋ አውጥታ ሠጠችው፡፡ እጁን ወደ ኪሱ ከተተና ቀለበቱ መኖሩን አረጋጠ፡፡ ከመቀመጫው ተነስቶ በተንቀረፈፈ እርምጃ ወደ ልጅቷ አመራ፡፡
‹‹ሠው አለው?›› ከፊት ለፊቷ ወዳለው ወንበር በጣቱ እያመለከተ፡፡
‹‹የለውም... ከዛ አባረረችህ እንዴ?››
ምንም ሳይመልስላት ተቀመጠ፡፡በዛው ቅፅበት በጨረፍታ ሲመለከት ጠይሟ ወጣት መጽሀፏን ዘግታ ከመቀመጫዋ ለቃ ወደ መውጫው ስታመራ ተመለከታት፡፡ በጥርጣሬ ታፍኖ በአይኑ ሸኛት፡፡ አሮጊቷም አምስት እርምጃ በማይሆን ርቀት ከኃላዋ አንገቷን ደፍታ ተከትላታለች፡፡ ግቢውን ለቀው ወጡ፡፡ አይኑን ሲመልስ ወርቃማ ፀጉሯን በቀጫጭን ጣቶቿ ወደኃላ እየላገች አፍጣ በመገረም ታየው ነበር፡፡
እንደመርበትበት አለና አይኖቹን ከአይኖቿ አሸሸ፡፡
‹‹የያዝከው አበባ ያምራል፤ የሚቀበልህ አጣህ እንዴ?>>
‹‹አበባውን የሚቀበለኝ ሳይሆን ክራይቴሪያውን የሚያሟላ ነው ያጣሁት፡፡››
‹‹ስላላፈቀርክ ነዋ፡፡››
<<እንዴት?>>
‹‹ክራይቴሪያ የሚኖረው እኮ ከፍቅር በፊት ነው፡፡ ካፈቀርክ ግን የክራይቴሪያ ዘረ ማንዘሮች ተጠራርገው እንጦሮጦስ ይገባሉ፡፡ ምክንያቱም ፍቅር ጉድለቶችን ሁሉ አይቶ የማለፍ ብቃት አለውና፡፡››
‹‹እንደመልክሽ ንግግርሽም ጣፋጭ ነው››
‹‹አመሠግናለሁ፡፡ ግን ያቺን የመሠለች ቆንጆ ብቻዋን አስቀምጠህ እዚህ የመጣኸው ልትጀነጅነኝ እንዳይሆን?››
‹‹ብጀነጅንሽ ምን አለበት?››
‹‹ምንም የለበትም፡፡ ክፋቱ ዛሬ መጀንጀን አላሠኘኝም፤ ለማንኛውም አበባውን ግን እቀበልሀለሁ ፤ልትሠጠኝ ከፈለክ ማለቴ ነው፡፡››
አበባ የያዘ እጁን ወደ እሷ ዘረጋ፡፡ተቀበለችው፡፡ ለደቂቃም በፅሞና ተመለከተችው፡፡ እላዩ ላይ የተለጠፈውን ቁራጭ ወረቀት አነበበች፡፡ ‹‹እንቆቅልሽ›› ጮክ ብላ አነበበችው፡፡ በዝግታ ከጎኗ ያስቀመጠችውን ቦርሳ አነሳችና ጭኗ ላይ አስቀምጣ መክፈት ጀመረች፡፡የሁሴንም ልብ አብሮ መከፈት ጀምሯል፡፡እጇን ቦርሳ ውስጥ ከታ ታተረማምሳለች፡፡
‹‹ቀስ ብለሽ ፈልጊው›› አላት ሳያስበው፡፡
ቀና ብላ አየችውና ፈገግ ብላ ወደ ፍለጋዋ ተመለሠች፡፡ እሱም እጁን ወደ ኪሱ ከቶ ቀለበቱን ባለበት ያፍተለትል ጀመር፡፡ዳግመኛ እጇ ከቦርሳዋ ሲወጣ ግን ይዛ የወጣችው የጓጓለትን ሀብል ሳይሆን ቢዝነስ ካርድ ነው፡፡ ፊት ለፊቷ ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠችለትና፡፡ ከወንበሯ ተነሳች፡፡ ቦርሳዋን ትከሻዋ ላይ አድርጋ አበባውን በቀኝ እጇ እንደያዘች <<የኔ ማር ዛሬ ሙዴ ስላልሆነ ነው ፤ያው አድራሻዬ፤ ሌላ ቀን ብትደውልልኝ መገናኘት እንችላለን፡፡ እስከዛው አበባህን ውሃ እያጠጣሁ እንከባከባታለሁ›› በማለት ጎንበስ ብላ ጉንጩን ሳመችውና እየተውረገረገች ግቢውን ለቃ ወጣች፡፡ ሁሴን ባለበት ደነዘዘ፡፡ ምንም መናገር አልቻለም፡፡ ምራቁ መረረው፡፡ ትንግርት መጥታ ከጎኑ በመቀመጥ ብታናግረውም አልሠማትም፡፡ትከሻውን እያርገፈገፈች ለማናገር ሙከራዋን ቀጠለች፡፡
‹‹ስማ ነገሮች እኮ አላከተሙም፡፡ ሌላ አንድ እድል እኮ ይቀርሃል፡፡››
‹‹ተይኝ ባክሽ እንዲያውም አንቺ ነሽ›› አንቧረቀባት፡፡
‹‹ደግሞ እኔ ምን አደረግሁ?››
<<አሳሳትሽኛ፡፡ እኔ አሁን ይህቺን ዲቃላ መች አየኋት፡፡ አንቺ ነሽ የጠቆምሽኝ፡፡ ደግሞ አውቀሽ እንድሳሳት ፈልገሽ ነው፡፡››
‹‹እንዴት እንድትሳሳት እፈልጋለሁ?››
‹‹ከእሷ ጋር እንድንገናኝ እንደማትፈልጊ እኮ ከቅድሙ ንግግርሽ ተረድቼያለሁ፡፡ ደግነቱ አሁን ማን እንደሆነች አውቄያታለሁ ነገ ብቻ ይንጋ፡፡ ወደ ኃላ መመለስ አቃተኝ እንጂ ልክ እኔ ወደዚህ ስመጣ ነው እሷ ተበሳጭታ ስትወጣ ያየኋት፡፡››
‹‹እሷ ብቻ እኮ አይደለችም ተበሳጭታ የወጣችው እንዲያውም የእሷን ብስጭት አልተከታተልኩም፡፡ አሮጊቷ ግን አንገቷን ደፍታ ነበር እያዘነች የወጣችው፡፡››
‹‹በቃ ከአሁን በኋላ በራሴ መንገድ መሄድ ነው የምፈልገው ምክርም አልፈልግም፡፡ እንደውም ጥዋት እሸኝሻለሁ፡፡ የመጨረሻውን ፈተና ብቻዬን መጋፈጥ እፈልጋለሁ፡፡ አሁን ተነሽ ወደ ሆቴላችን እንሂድ..… በጣም መጠጣት አምሮኛል፡፡›› በማለት መቀመጫውን ለቆ ውጪ ወደቆመው መኪና አመራ፡፡ ከኋላው ተከተለችው፡፡ ቀጥታ ያመሩት አልጋ ወደያዙበት ቢሾፍቱ አፋፍ ሆቴል ነበር፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቀጣዩ ክፍል ማታ #ሁለት #ሰዓት ይለቀቃል እስከዛው በብዛት ዩቲዩብ ቻናሉን #ሰብስክራይብ እያደረጋቹ
ጠብቁኝ ቤተሰቦች 😘
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹እኔ እንጃ፡፡ነበርሽ እንዴ? ምን አልባት በጣም ተጠግተሸኝ ተቀምጠሸ ከሆነ ‹ሎንግ ሳይት› በሽታ ስላለብኝ ቅርቤ ያለውን ነገር አጥርቼ ማየት ይቸግረኛል›› ሲል ተረቧን በተረብ መለሰ፡፡ ‹‹አስራ አምስት ደቂቃ ብቻ ነው የቀረህ››
‹‹እንደ እኔ ግን ሴትዮህ አሮጊቷ ሳትሆን አትቀርም፡፡ ለደቂቃ እንኳን አይኗ ካንተ አይነቀልም፡፡አንተ ስትኮሳተር ፊቷን ታጠወልገዋለች፣ፈገግ ስትል ትገለፍጣለች፡፡ ምራቋን የዋጠች የሠከነች ሚስት እንደሚወጣት እርግጠኛ ነኝ፡፡››
‹‹እሷን እርሻት ባክሽ፡፡አታያትም ጥርሷ እራሱ እንዴት እንደሚገጥ፡፡››
‹‹ምን ሁኚ ምንም አፈቅርሻለሁ... አልተውሽም ብለሀታል፤እረሳኸው እንዴ?››
‹‹አረሳሁም፡፡ ግን እንዲህ አይነት ትሁን ማለቴ አይደለም፡፡ ቦርጯን እስቲ እይው? ከሠሎሞን እኮ አትተናነስም፡፡››
‹‹ያቺ ቀጫጫዋስ? ዛሬ ደግሞ ከትናንቱ በተቃራኒ ፈነዲሻ ሆናለች፡፡››
‹‹እሷ እንኳን ምንም አትል ግን ማደናገሪያ ትመስለኛለች፡፡ ስሜቴ እንደዛ ነው የሚነግረኝ፡፡ እንደ እኔ እንደ እኔ ይህቺ አንባቢዋ ሳትሆን አትቀርም፡፡››
‹‹ትናንት እኮ እሷ ልትሆን አትችልም ብለኸኝ ነበር፡፡ እሷ ብትሆን የራሷን መፅሃፍ በማንበብ ግልፅ የሆነ ምልክት እንዴት ልታሳጥህ ትችላለች?»
‹‹ታዲያ ምን ላድርግ፤እሺ ንገሪኝ የትኛዋ ነች?>>
«ያቺ ቀዮስ?»
ፊቱን አዞረ፡፡ ሠርቃ ስታየው ተመለከታት‹‹አምጪ አበባውን ..…ታፍኜ አልፈነዳ››
ከቦርሳዋ አውጥታ ሠጠችው፡፡ እጁን ወደ ኪሱ ከተተና ቀለበቱ መኖሩን አረጋጠ፡፡ ከመቀመጫው ተነስቶ በተንቀረፈፈ እርምጃ ወደ ልጅቷ አመራ፡፡
‹‹ሠው አለው?›› ከፊት ለፊቷ ወዳለው ወንበር በጣቱ እያመለከተ፡፡
‹‹የለውም... ከዛ አባረረችህ እንዴ?››
ምንም ሳይመልስላት ተቀመጠ፡፡በዛው ቅፅበት በጨረፍታ ሲመለከት ጠይሟ ወጣት መጽሀፏን ዘግታ ከመቀመጫዋ ለቃ ወደ መውጫው ስታመራ ተመለከታት፡፡ በጥርጣሬ ታፍኖ በአይኑ ሸኛት፡፡ አሮጊቷም አምስት እርምጃ በማይሆን ርቀት ከኃላዋ አንገቷን ደፍታ ተከትላታለች፡፡ ግቢውን ለቀው ወጡ፡፡ አይኑን ሲመልስ ወርቃማ ፀጉሯን በቀጫጭን ጣቶቿ ወደኃላ እየላገች አፍጣ በመገረም ታየው ነበር፡፡
እንደመርበትበት አለና አይኖቹን ከአይኖቿ አሸሸ፡፡
‹‹የያዝከው አበባ ያምራል፤ የሚቀበልህ አጣህ እንዴ?>>
‹‹አበባውን የሚቀበለኝ ሳይሆን ክራይቴሪያውን የሚያሟላ ነው ያጣሁት፡፡››
‹‹ስላላፈቀርክ ነዋ፡፡››
<<እንዴት?>>
‹‹ክራይቴሪያ የሚኖረው እኮ ከፍቅር በፊት ነው፡፡ ካፈቀርክ ግን የክራይቴሪያ ዘረ ማንዘሮች ተጠራርገው እንጦሮጦስ ይገባሉ፡፡ ምክንያቱም ፍቅር ጉድለቶችን ሁሉ አይቶ የማለፍ ብቃት አለውና፡፡››
‹‹እንደመልክሽ ንግግርሽም ጣፋጭ ነው››
‹‹አመሠግናለሁ፡፡ ግን ያቺን የመሠለች ቆንጆ ብቻዋን አስቀምጠህ እዚህ የመጣኸው ልትጀነጅነኝ እንዳይሆን?››
‹‹ብጀነጅንሽ ምን አለበት?››
‹‹ምንም የለበትም፡፡ ክፋቱ ዛሬ መጀንጀን አላሠኘኝም፤ ለማንኛውም አበባውን ግን እቀበልሀለሁ ፤ልትሠጠኝ ከፈለክ ማለቴ ነው፡፡››
አበባ የያዘ እጁን ወደ እሷ ዘረጋ፡፡ተቀበለችው፡፡ ለደቂቃም በፅሞና ተመለከተችው፡፡ እላዩ ላይ የተለጠፈውን ቁራጭ ወረቀት አነበበች፡፡ ‹‹እንቆቅልሽ›› ጮክ ብላ አነበበችው፡፡ በዝግታ ከጎኗ ያስቀመጠችውን ቦርሳ አነሳችና ጭኗ ላይ አስቀምጣ መክፈት ጀመረች፡፡የሁሴንም ልብ አብሮ መከፈት ጀምሯል፡፡እጇን ቦርሳ ውስጥ ከታ ታተረማምሳለች፡፡
‹‹ቀስ ብለሽ ፈልጊው›› አላት ሳያስበው፡፡
ቀና ብላ አየችውና ፈገግ ብላ ወደ ፍለጋዋ ተመለሠች፡፡ እሱም እጁን ወደ ኪሱ ከቶ ቀለበቱን ባለበት ያፍተለትል ጀመር፡፡ዳግመኛ እጇ ከቦርሳዋ ሲወጣ ግን ይዛ የወጣችው የጓጓለትን ሀብል ሳይሆን ቢዝነስ ካርድ ነው፡፡ ፊት ለፊቷ ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠችለትና፡፡ ከወንበሯ ተነሳች፡፡ ቦርሳዋን ትከሻዋ ላይ አድርጋ አበባውን በቀኝ እጇ እንደያዘች <<የኔ ማር ዛሬ ሙዴ ስላልሆነ ነው ፤ያው አድራሻዬ፤ ሌላ ቀን ብትደውልልኝ መገናኘት እንችላለን፡፡ እስከዛው አበባህን ውሃ እያጠጣሁ እንከባከባታለሁ›› በማለት ጎንበስ ብላ ጉንጩን ሳመችውና እየተውረገረገች ግቢውን ለቃ ወጣች፡፡ ሁሴን ባለበት ደነዘዘ፡፡ ምንም መናገር አልቻለም፡፡ ምራቁ መረረው፡፡ ትንግርት መጥታ ከጎኑ በመቀመጥ ብታናግረውም አልሠማትም፡፡ትከሻውን እያርገፈገፈች ለማናገር ሙከራዋን ቀጠለች፡፡
‹‹ስማ ነገሮች እኮ አላከተሙም፡፡ ሌላ አንድ እድል እኮ ይቀርሃል፡፡››
‹‹ተይኝ ባክሽ እንዲያውም አንቺ ነሽ›› አንቧረቀባት፡፡
‹‹ደግሞ እኔ ምን አደረግሁ?››
<<አሳሳትሽኛ፡፡ እኔ አሁን ይህቺን ዲቃላ መች አየኋት፡፡ አንቺ ነሽ የጠቆምሽኝ፡፡ ደግሞ አውቀሽ እንድሳሳት ፈልገሽ ነው፡፡››
‹‹እንዴት እንድትሳሳት እፈልጋለሁ?››
‹‹ከእሷ ጋር እንድንገናኝ እንደማትፈልጊ እኮ ከቅድሙ ንግግርሽ ተረድቼያለሁ፡፡ ደግነቱ አሁን ማን እንደሆነች አውቄያታለሁ ነገ ብቻ ይንጋ፡፡ ወደ ኃላ መመለስ አቃተኝ እንጂ ልክ እኔ ወደዚህ ስመጣ ነው እሷ ተበሳጭታ ስትወጣ ያየኋት፡፡››
‹‹እሷ ብቻ እኮ አይደለችም ተበሳጭታ የወጣችው እንዲያውም የእሷን ብስጭት አልተከታተልኩም፡፡ አሮጊቷ ግን አንገቷን ደፍታ ነበር እያዘነች የወጣችው፡፡››
‹‹በቃ ከአሁን በኋላ በራሴ መንገድ መሄድ ነው የምፈልገው ምክርም አልፈልግም፡፡ እንደውም ጥዋት እሸኝሻለሁ፡፡ የመጨረሻውን ፈተና ብቻዬን መጋፈጥ እፈልጋለሁ፡፡ አሁን ተነሽ ወደ ሆቴላችን እንሂድ..… በጣም መጠጣት አምሮኛል፡፡›› በማለት መቀመጫውን ለቆ ውጪ ወደቆመው መኪና አመራ፡፡ ከኋላው ተከተለችው፡፡ ቀጥታ ያመሩት አልጋ ወደያዙበት ቢሾፍቱ አፋፍ ሆቴል ነበር፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቀጣዩ ክፍል ማታ #ሁለት #ሰዓት ይለቀቃል እስከዛው በብዛት ዩቲዩብ ቻናሉን #ሰብስክራይብ እያደረጋቹ
ጠብቁኝ ቤተሰቦች 😘
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍105🥰13🔥6❤5
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
‹‹በጊዜ ነበር እኮ መምጣት የፈለኩት ለሆነች ጉዳይ ከአንድ መስሪያ ቤት ወደ ሌላው ስሯሯጥ መሸብኝ›› ሠሎሞን ነው፡፡
‹‹ምንም አይደል ዋናው መምጣትህ ነው›› ፎዚያ መለሠችለት ከፍሪጅ ያወጣችውን ቀዝቃዛ ቢራ ከፍታ ፊት ለፊቱ እያስቀመጠች፡፡
‹‹ወድጄ መሠለሽ ፤ ያ እብድ ሳታያት እንዳታድር ብሎ ስላስገደደኝ ነው የመጣሁት፡፡››
‹‹ሁሴን እያት ባይልህ አትመጣም ነበር ማለት ነው?›› አለችው ትንሽ እንደማኩረፍ ብላ፡፡
‹‹አይደለም፤ እንዲሁ ነገፀሩን አልኩ እንጂ መምጣቱንማ እኔም እፈልገው ነበር ምነው ቆመሽ ቀረሽ አንቺም ያዥና ቁጭ በያ ::
ፍሪጁን ከፍታ ሚሪንዳ አውጥታ ከፍታ ፊት ለፊቱ ቁጭ አለች፡፡
‹‹አይ ይሄማ አይሆንም.ቢራ ከሌለ ወጣ ብዬ ገዝቼ እመጣለሁ ካለበለዚያ ግን እኔን አልኮል እየጋትሽ አንቺ ለስላሳ እንዳትከፍቺ››
‹‹እንዴ! አረ እኔ አልጠጣም ።.››
‹‹ይቅርታ እንደዛ ፓጋን መስለሺኝ ነው፡፡
‹‹እዚህ ጋር ወራጅ አለ…እኔ ፊት እሱን መተቸት ክልክል ነው፡፡.››
‹‹ተቀብያለሁ...ለመሆኑ ዛሬ ደውሎልሻል?››
‹‹አልደወለልኝም ትናንት ነው የደወለልኝ ፣እንደውልለት እንዴ?››
‹‹አይ ተይው አሁን ከሀያ ደቂቃ በፊት አናግሬዋለሁ፡፡.››
‹‹እንዴት ነው ተሳካለት?›› በጉጉት ጠየቀችው፡፡
‹‹አልተሳካለትም፡፡ዛሬማ ሊያብድ ደርሷል፡፡እኔ በበኩሌ ምን እንደሚሻለው ግራ ግብት ብሎኛል፡፡.››
‹‹ምን አንተ ብቻ ኧረ እኔም የማደርገው ጠፍቶኝ እንዴት እንደተጨነቅኩ ብታይ! ወይኔ ወንድሜን ምን አይነት ምትሀተኛ ልጅ ገጠመው?
‹‹ያን ያህል ትወጂዋለሽ ማለት ነው?››
‹‹ምን አይነት ጥያቄ ነው የምትጠይቀኝ? እሱ እኮ ለእኔ ወንድሜም፣አባቴም፣ መላ ቤተሠቤ ማለት ነው፡፡መውደድ የሚለው ቃል ብቻ ይገልፀዋል፡፡.››>
ሠሎሞን በስሜት እየተንዘረዘረ ስታወራው በአንክሮ እየተመለከታት ውስጡ ቅናት ነገር ብልጭ አለበት‹‹እኔን ይሄን ያህል ከልብ የሚወደኝ ሠው ይኖር ይሆን? >> ሲል እራሱን ጠየቀ፡፡ ቢያስብ ቢያስብ ከልጆቹ በስተቀር ማንም ትዝ ሊለው አልቻለም፡፡ የቀረውን ቢራ
ጨለጠና እርሱ ተነስቶ ፍሪጁን ከፍቶ ድጋሚ ቢራ አውጥቶ ከፈተው፡፡
‹‹እኔ የሚገርመኝ ምን እንደሆነ ታውቃለህ?›› ፎዚያ ነች ንግግሯን የጀመረችው፡፡
‹‹ካልነገርሽኝ አላውቅም፡፡››
‹‹የትንግርት ነገር!››
‹‹የእሷ ነገር ስትይ?››
‹‹አብራው መንከራተቷ ነዋ፡፡ ምንም ቢሆን መቼስ አንሶላ መጋፈፋቸው አልቀረ፡፡ ያፈቀርኳትን ሴት አፋልጊኝ ሲላት እሺ ብላው አብራ መሄዷ፡፡
‹‹ምን ታድርግ! መቼስ የሚያፈቅሩት ሠው ሲያብድ ወይ በሠንሠለት አስሮ ህክምና መውሠድ አልያም ደግሞ አደጋ ላይ እንዳይወድቅ በሄደበት እየሄዱ ባደረበት እያደሩ ደህንነቱን መከታተል ነው.…እሷም እያረገች ያለችው እንደዚሁ ነው፡፡››
‹‹በፊት ለእሷ ያለኝ ስሜት የቀዘቀዘ ነበር፡፡ አሁን አሁን ግን እየወደድኳት መጣሁ፡፡››
‹‹በደንብ ውስጧን ብታውቂ ደግሞ ይበልጥ ታፈቅሪያታለሽ፡፡ ልዩ ሠው ነች፡፡ ምን እንዳደረገባት አላውቅም እንጂ እኔ እሱን ብሆን ዓይኔ ከእሷ ውጭ ሌላ ሠው አያይም ነበር፡፡ በስብዕናዋ፣በጥበብ አፍቃሪነቷ፣ በአስደሳች ገፅታዋ፣በምሁራዊ ምልከታዋ፣የሕይወትን ውስጠ ምሥጢር አብጠርጥራ በማወቋ በቃ በሁሉም ነገሯ ለእሱ የምትገባ ሴት ነበረች፡፡እንዴ! ትንግርት ማለት እኮ አንድ ሴት ሳትሆን አስር ሴት ነች፡፡››
‹‹ኤደንስ?››
‹‹የእሷ ትንሽ የተለየ ነው፡፡››
‹‹የተለየ ስትል?››
‹‹አየሽ ኤደን ስርዓቷም ሆነ አስተዳደጓ ለሁሴን የሚሆን አይደለም፡፡ ኤደን ማለት የተለመደች አይነት ሴት ነች፡፡ ቆንጆ ነች፣ ሃይማኖተኛ ነች፣ባህል አክባሪ ነች፣ አብዛኛው ህብረተሠብ በመኖር ላይ ያለውን ኑሮ መኖር የምትፈልግ ሴት ነች፡፡ ጋብቻ፣ ሠርግ፣ እቁብ፣ ዕድር፣ አራስ-ጥሪ፣ ክርስትና፣ ለቅሶ ... የመሳሠሉትን ማህበራዊ ሠንሠለቶችን ሳታዛንፍ መከወን የምትፈልግ ሴት ነች፡፡ ሁሴንን ተመልከተችው ከህብረተሠቡ ጋር ያለው ግንኙነት የላላ፣ ከባህሉ ጋር ያለው መስተጋብር የረገበ፣ እንዲሁም የግሌ ሃይማኖት አለኝ ብሎ የሚፈላሠፍ ግለሠብ ነው፡፡ ታዲያ እነዚህ በሁለት ጽንፍ ያሉ ግለሠቦች እንዴት ይጣመራሉ? መጀመሪያ እንደውም ለምን አታገባትም ብዬ እጨቀጭቀው ነበር፤ አሁን በደንብ ቀርቤ ሳያትና ልዩነታቸውን ስገነዘብ የእሱ ውሳኔ ትክክል እንደነበር ነው የገባኝ፡፡ እሷ ባይሆን ለእንደኔ አይነቱ ተመራጭ ነች፡፡›› በፈገግታ ንግግሩን አጠናቀቀና ቢራውን አንስቶ ተጎነጨ፡፡
‹‹ለእንደኔ አይነቱ ስትል?››
‹‹አየሽ እኔም እንደ እሷ የተለመደ አይነት ኑሮ ነው የሚመቸኝ፡፡ ፍልስፍና ቅብጥርሴ ያን ያህል አይደለሁም፡፡ አብዛኛው እሷን የሚመቿት ነገሮች እኔንም ይመቹኛል፡፡ በዛ ላይ ቆንጆ ነች፡፡ ገንዘብ አባካኝ አይደለችም፣ እንደውም ጠንካራ ሠራተኛ ነች፣ ታማኝ ነች፣ እነዚህ ነገሮች ደግሞ እኔ በጣም እምፈልጋቸው ናቸው››
ከመጠጡ ጋር ወደ ውስጡ የዋጠውን ንግግሩን ስታላምጠው የሆነ ነገር ጫረባት፡፡ ‹‹ያፈቅራት ይሆን እንዴ?›› ስትል አሠበችና ማረጋገጥ ፈለገች፡፡
‹‹መጀመሪያ የሁሴን ፍቅረኛ ባትሆን ኖሮ እሷን ማግባት ትፈልግ ነበር?››
መልስ ሳይሠጣት ለደቂቃዎች በአትኩሮት ተመለከታትና መናገር ጀመረ<<አዋ እሺ ካለችኝ ለሁለተኛ ጊዜ ላገባ የምፈልገው እሷን ነው፡፡ ደግሞም እሺ የምትለኝ ይመስለኛል›
ደነገጠች፡፡ የሠከረም መሠላት ‹‹ስለ ኤደን እኮ ነው የምናወራው››
«አዎ ምነው?>
‹‹አገባታለሁ ስትል ምን ማለትህ ነው? የሁሴን ፍቅረኛ እኮ ነበረች፡፡››
‹‹ነበረች፤ አሁን ግን አይደለችም፡፡ ከተለያዩ አመት ሊደፍን ነው›
‹‹ቢሆንም የሁሴንን አምቧረቀችበት፡፡
ፈገግ አለና ‹‹ባክሽ አታካብጂ .. በመጀመሪያ ሀሳቡን ያቀረበው እርሱ ነው፡፡ ሁሴን ማን እንደሆነ አታውቂም መሠለኝ›
‹‹ይሄንን ነገር እኔ አላምንም ደግሞም ያው እሱ እብድ ነው ሊልህ ይችላል፡፡ እሷ ግን በፍፁም እሽ አትልህም፡፡››
‹‹በተወሠነ መልኩ ትክክል ነሽ፡፡ እስከ አሁን አገባሀለሁ ብላ ቃሏን አልሠጠችኝም፤ግን
የተወሠነ መንገድ ተጉዘናል፡፡››
‹‹ምን ዓይነት መንገድ?››
የሁለት ወር ጉዞ፡፡ እርግጥ የመጀመሪያ ቀን አብረን ስናድር አቅደን አይደለም፤ በተለይ እሷ በአዕምሮዋም አልነበረም፡፡
እኔ ግን ሁሴን ከፈለክ ቀጥል ካለኝ በኃላ የተወሠነ ፍላጎት በውስጤ ተጭሮ ነበር፤እናም የዛን ቀን እሷ በእሱ ተናዳ፣ እኔ በሚስቴ ተንገብግቤ ተገናኘን ጠጣን እስክንበሠብስ ሠከርን፣ አብረን አደርን፤ ማደር መቼም ምን ማለት እንደሆነ ይገባሻል፡፡
‹‹ቆይ ጥዋት በንፁህ አዕምሮዋ ስታስበው ምን አለች?››
‹‹ተቆጣች፣ አለቀሰች፣ ብዙ ተፀፀተች፣ ለአንድ ሳምንት አኮረፈችኝ ፣ ግን ቀስ በቀስ ለቀቀ እያለች መጣች ደጋግመን ማደር ጀመርን››
‹‹ታዲያ እዚህ ደረጃ ከደረሳችሁ መጋባቱም ቀላል ነው በለኛ!››
‹‹እሱ ላይ እንኳን ትንሽ ችግር አለ፣ ሁሴን አግብቶ ያየሁ ቀን በማግስቱም ቢሆን አገባለሁ ብላኛለች
‹‹የሚገርም ጉድ ነው፤ ታዲያ ይቅናው ብለህ
አትፀልይም?››
‹‹ኧረ ምን ፀሎት ብቻ አዲስ አበባ ለሚገኙት ታቦቶች በጠቅላላ ተስያለሁ››
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ እያደረጋቹ ቤተሰቦች ዛሬም አንድ 10 ሰው እጠብቃለው👍 አሁንም እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #አድርጉ
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
‹‹በጊዜ ነበር እኮ መምጣት የፈለኩት ለሆነች ጉዳይ ከአንድ መስሪያ ቤት ወደ ሌላው ስሯሯጥ መሸብኝ›› ሠሎሞን ነው፡፡
‹‹ምንም አይደል ዋናው መምጣትህ ነው›› ፎዚያ መለሠችለት ከፍሪጅ ያወጣችውን ቀዝቃዛ ቢራ ከፍታ ፊት ለፊቱ እያስቀመጠች፡፡
‹‹ወድጄ መሠለሽ ፤ ያ እብድ ሳታያት እንዳታድር ብሎ ስላስገደደኝ ነው የመጣሁት፡፡››
‹‹ሁሴን እያት ባይልህ አትመጣም ነበር ማለት ነው?›› አለችው ትንሽ እንደማኩረፍ ብላ፡፡
‹‹አይደለም፤ እንዲሁ ነገፀሩን አልኩ እንጂ መምጣቱንማ እኔም እፈልገው ነበር ምነው ቆመሽ ቀረሽ አንቺም ያዥና ቁጭ በያ ::
ፍሪጁን ከፍታ ሚሪንዳ አውጥታ ከፍታ ፊት ለፊቱ ቁጭ አለች፡፡
‹‹አይ ይሄማ አይሆንም.ቢራ ከሌለ ወጣ ብዬ ገዝቼ እመጣለሁ ካለበለዚያ ግን እኔን አልኮል እየጋትሽ አንቺ ለስላሳ እንዳትከፍቺ››
‹‹እንዴ! አረ እኔ አልጠጣም ።.››
‹‹ይቅርታ እንደዛ ፓጋን መስለሺኝ ነው፡፡
‹‹እዚህ ጋር ወራጅ አለ…እኔ ፊት እሱን መተቸት ክልክል ነው፡፡.››
‹‹ተቀብያለሁ...ለመሆኑ ዛሬ ደውሎልሻል?››
‹‹አልደወለልኝም ትናንት ነው የደወለልኝ ፣እንደውልለት እንዴ?››
‹‹አይ ተይው አሁን ከሀያ ደቂቃ በፊት አናግሬዋለሁ፡፡.››
‹‹እንዴት ነው ተሳካለት?›› በጉጉት ጠየቀችው፡፡
‹‹አልተሳካለትም፡፡ዛሬማ ሊያብድ ደርሷል፡፡እኔ በበኩሌ ምን እንደሚሻለው ግራ ግብት ብሎኛል፡፡.››
‹‹ምን አንተ ብቻ ኧረ እኔም የማደርገው ጠፍቶኝ እንዴት እንደተጨነቅኩ ብታይ! ወይኔ ወንድሜን ምን አይነት ምትሀተኛ ልጅ ገጠመው?
‹‹ያን ያህል ትወጂዋለሽ ማለት ነው?››
‹‹ምን አይነት ጥያቄ ነው የምትጠይቀኝ? እሱ እኮ ለእኔ ወንድሜም፣አባቴም፣ መላ ቤተሠቤ ማለት ነው፡፡መውደድ የሚለው ቃል ብቻ ይገልፀዋል፡፡.››>
ሠሎሞን በስሜት እየተንዘረዘረ ስታወራው በአንክሮ እየተመለከታት ውስጡ ቅናት ነገር ብልጭ አለበት‹‹እኔን ይሄን ያህል ከልብ የሚወደኝ ሠው ይኖር ይሆን? >> ሲል እራሱን ጠየቀ፡፡ ቢያስብ ቢያስብ ከልጆቹ በስተቀር ማንም ትዝ ሊለው አልቻለም፡፡ የቀረውን ቢራ
ጨለጠና እርሱ ተነስቶ ፍሪጁን ከፍቶ ድጋሚ ቢራ አውጥቶ ከፈተው፡፡
‹‹እኔ የሚገርመኝ ምን እንደሆነ ታውቃለህ?›› ፎዚያ ነች ንግግሯን የጀመረችው፡፡
‹‹ካልነገርሽኝ አላውቅም፡፡››
‹‹የትንግርት ነገር!››
‹‹የእሷ ነገር ስትይ?››
‹‹አብራው መንከራተቷ ነዋ፡፡ ምንም ቢሆን መቼስ አንሶላ መጋፈፋቸው አልቀረ፡፡ ያፈቀርኳትን ሴት አፋልጊኝ ሲላት እሺ ብላው አብራ መሄዷ፡፡
‹‹ምን ታድርግ! መቼስ የሚያፈቅሩት ሠው ሲያብድ ወይ በሠንሠለት አስሮ ህክምና መውሠድ አልያም ደግሞ አደጋ ላይ እንዳይወድቅ በሄደበት እየሄዱ ባደረበት እያደሩ ደህንነቱን መከታተል ነው.…እሷም እያረገች ያለችው እንደዚሁ ነው፡፡››
‹‹በፊት ለእሷ ያለኝ ስሜት የቀዘቀዘ ነበር፡፡ አሁን አሁን ግን እየወደድኳት መጣሁ፡፡››
‹‹በደንብ ውስጧን ብታውቂ ደግሞ ይበልጥ ታፈቅሪያታለሽ፡፡ ልዩ ሠው ነች፡፡ ምን እንዳደረገባት አላውቅም እንጂ እኔ እሱን ብሆን ዓይኔ ከእሷ ውጭ ሌላ ሠው አያይም ነበር፡፡ በስብዕናዋ፣በጥበብ አፍቃሪነቷ፣ በአስደሳች ገፅታዋ፣በምሁራዊ ምልከታዋ፣የሕይወትን ውስጠ ምሥጢር አብጠርጥራ በማወቋ በቃ በሁሉም ነገሯ ለእሱ የምትገባ ሴት ነበረች፡፡እንዴ! ትንግርት ማለት እኮ አንድ ሴት ሳትሆን አስር ሴት ነች፡፡››
‹‹ኤደንስ?››
‹‹የእሷ ትንሽ የተለየ ነው፡፡››
‹‹የተለየ ስትል?››
‹‹አየሽ ኤደን ስርዓቷም ሆነ አስተዳደጓ ለሁሴን የሚሆን አይደለም፡፡ ኤደን ማለት የተለመደች አይነት ሴት ነች፡፡ ቆንጆ ነች፣ ሃይማኖተኛ ነች፣ባህል አክባሪ ነች፣ አብዛኛው ህብረተሠብ በመኖር ላይ ያለውን ኑሮ መኖር የምትፈልግ ሴት ነች፡፡ ጋብቻ፣ ሠርግ፣ እቁብ፣ ዕድር፣ አራስ-ጥሪ፣ ክርስትና፣ ለቅሶ ... የመሳሠሉትን ማህበራዊ ሠንሠለቶችን ሳታዛንፍ መከወን የምትፈልግ ሴት ነች፡፡ ሁሴንን ተመልከተችው ከህብረተሠቡ ጋር ያለው ግንኙነት የላላ፣ ከባህሉ ጋር ያለው መስተጋብር የረገበ፣ እንዲሁም የግሌ ሃይማኖት አለኝ ብሎ የሚፈላሠፍ ግለሠብ ነው፡፡ ታዲያ እነዚህ በሁለት ጽንፍ ያሉ ግለሠቦች እንዴት ይጣመራሉ? መጀመሪያ እንደውም ለምን አታገባትም ብዬ እጨቀጭቀው ነበር፤ አሁን በደንብ ቀርቤ ሳያትና ልዩነታቸውን ስገነዘብ የእሱ ውሳኔ ትክክል እንደነበር ነው የገባኝ፡፡ እሷ ባይሆን ለእንደኔ አይነቱ ተመራጭ ነች፡፡›› በፈገግታ ንግግሩን አጠናቀቀና ቢራውን አንስቶ ተጎነጨ፡፡
‹‹ለእንደኔ አይነቱ ስትል?››
‹‹አየሽ እኔም እንደ እሷ የተለመደ አይነት ኑሮ ነው የሚመቸኝ፡፡ ፍልስፍና ቅብጥርሴ ያን ያህል አይደለሁም፡፡ አብዛኛው እሷን የሚመቿት ነገሮች እኔንም ይመቹኛል፡፡ በዛ ላይ ቆንጆ ነች፡፡ ገንዘብ አባካኝ አይደለችም፣ እንደውም ጠንካራ ሠራተኛ ነች፣ ታማኝ ነች፣ እነዚህ ነገሮች ደግሞ እኔ በጣም እምፈልጋቸው ናቸው››
ከመጠጡ ጋር ወደ ውስጡ የዋጠውን ንግግሩን ስታላምጠው የሆነ ነገር ጫረባት፡፡ ‹‹ያፈቅራት ይሆን እንዴ?›› ስትል አሠበችና ማረጋገጥ ፈለገች፡፡
‹‹መጀመሪያ የሁሴን ፍቅረኛ ባትሆን ኖሮ እሷን ማግባት ትፈልግ ነበር?››
መልስ ሳይሠጣት ለደቂቃዎች በአትኩሮት ተመለከታትና መናገር ጀመረ<<አዋ እሺ ካለችኝ ለሁለተኛ ጊዜ ላገባ የምፈልገው እሷን ነው፡፡ ደግሞም እሺ የምትለኝ ይመስለኛል›
ደነገጠች፡፡ የሠከረም መሠላት ‹‹ስለ ኤደን እኮ ነው የምናወራው››
«አዎ ምነው?>
‹‹አገባታለሁ ስትል ምን ማለትህ ነው? የሁሴን ፍቅረኛ እኮ ነበረች፡፡››
‹‹ነበረች፤ አሁን ግን አይደለችም፡፡ ከተለያዩ አመት ሊደፍን ነው›
‹‹ቢሆንም የሁሴንን አምቧረቀችበት፡፡
ፈገግ አለና ‹‹ባክሽ አታካብጂ .. በመጀመሪያ ሀሳቡን ያቀረበው እርሱ ነው፡፡ ሁሴን ማን እንደሆነ አታውቂም መሠለኝ›
‹‹ይሄንን ነገር እኔ አላምንም ደግሞም ያው እሱ እብድ ነው ሊልህ ይችላል፡፡ እሷ ግን በፍፁም እሽ አትልህም፡፡››
‹‹በተወሠነ መልኩ ትክክል ነሽ፡፡ እስከ አሁን አገባሀለሁ ብላ ቃሏን አልሠጠችኝም፤ግን
የተወሠነ መንገድ ተጉዘናል፡፡››
‹‹ምን ዓይነት መንገድ?››
የሁለት ወር ጉዞ፡፡ እርግጥ የመጀመሪያ ቀን አብረን ስናድር አቅደን አይደለም፤ በተለይ እሷ በአዕምሮዋም አልነበረም፡፡
እኔ ግን ሁሴን ከፈለክ ቀጥል ካለኝ በኃላ የተወሠነ ፍላጎት በውስጤ ተጭሮ ነበር፤እናም የዛን ቀን እሷ በእሱ ተናዳ፣ እኔ በሚስቴ ተንገብግቤ ተገናኘን ጠጣን እስክንበሠብስ ሠከርን፣ አብረን አደርን፤ ማደር መቼም ምን ማለት እንደሆነ ይገባሻል፡፡
‹‹ቆይ ጥዋት በንፁህ አዕምሮዋ ስታስበው ምን አለች?››
‹‹ተቆጣች፣ አለቀሰች፣ ብዙ ተፀፀተች፣ ለአንድ ሳምንት አኮረፈችኝ ፣ ግን ቀስ በቀስ ለቀቀ እያለች መጣች ደጋግመን ማደር ጀመርን››
‹‹ታዲያ እዚህ ደረጃ ከደረሳችሁ መጋባቱም ቀላል ነው በለኛ!››
‹‹እሱ ላይ እንኳን ትንሽ ችግር አለ፣ ሁሴን አግብቶ ያየሁ ቀን በማግስቱም ቢሆን አገባለሁ ብላኛለች
‹‹የሚገርም ጉድ ነው፤ ታዲያ ይቅናው ብለህ
አትፀልይም?››
‹‹ኧረ ምን ፀሎት ብቻ አዲስ አበባ ለሚገኙት ታቦቶች በጠቅላላ ተስያለሁ››
✨ይቀጥላል✨
ዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ እያደረጋቹ ቤተሰቦች ዛሬም አንድ 10 ሰው እጠብቃለው👍 አሁንም እየገባችሁ #ሰብስክራይብ #አድርጉ
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍130❤16😁16👎3
‹‹ከሚገባው በላይ አወራን፤ አሁን መተኛት ነው ያሠኘኝ፡፡ መጠጣት ከፈለክ ክፍልህ ግባና በራፍህን ዘግተህ አስነካው፤ ብቻ ልብህ እንዳትፈነዳ፤ ለማንኛውም ለሊት ከመሄዴ በፊት ሠላም ማደርህን ማረጋገጡን አልረሳም፡፡››
‹‹ቁርጤን ሳላውቅማ ሜዳ ላይ ብቻዬን ጥለሺኝ አትመለሺም፡፡›› በማለት አልፏት ሄዶ አልጋው ጎን ያለው ወንበር ላይ ተቀመጠ፡፡ እሷም ምንም እንኳን ብቻዋን ሆና አልጋዋ ውስጥ ገብታ ስላወራችለት ነገር ዳግመኛ ማሰላሰል ብትፈልግም በግድ ግን ወደ ክፍሉ ልታባርረው አቅሙን አላገኘችም፡፡ አስተናጋጁ የታዘዘውን መጠጥ አምጥቶ በራፉን ዘግቶ ተመልሶ ሄደ፡፡
✨ይቀጥላል✨
አሁንም ዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ እያደረጋቹ አበረታቱን ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹ቁርጤን ሳላውቅማ ሜዳ ላይ ብቻዬን ጥለሺኝ አትመለሺም፡፡›› በማለት አልፏት ሄዶ አልጋው ጎን ያለው ወንበር ላይ ተቀመጠ፡፡ እሷም ምንም እንኳን ብቻዋን ሆና አልጋዋ ውስጥ ገብታ ስላወራችለት ነገር ዳግመኛ ማሰላሰል ብትፈልግም በግድ ግን ወደ ክፍሉ ልታባርረው አቅሙን አላገኘችም፡፡ አስተናጋጁ የታዘዘውን መጠጥ አምጥቶ በራፉን ዘግቶ ተመልሶ ሄደ፡፡
✨ይቀጥላል✨
አሁንም ዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ እያደረጋቹ አበረታቱን ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍60❤17👎8😱8
‹‹የመሠናበቻ እንድትስመኝ እፈልጋለሁ፡፡››
ቀኝ እጁን በአንገቷ ዙሪያ ጠምጥሞ መላ እሷነቷን ቀስ ብሎ ወደ ደረቱ አስጠጋት፡፡ ዓይኖቿን ጨፍና በዝግታ ተሳበችለት፡፡ ከናፍሮቻቸው ተዋሃዱ፤ ኃይል በተቀላቀለበት አሳሳም ይመጣት ጀመር፡፡ እሷም እየቃተተች...
መጠመጠችው፤እርቧት ነበር፤የስድስት ወር እረሃብ፤ ደግሞም ለዝንተዓለም እንደማታገኘው ተሠምቷታል፡፡ ይበልጥ ሠውነቱ ላይ ተጣበቀችበት፡፡እሱም በፈረጠመ ጡንቻው ጨመቃት፤ከደረቱ ጋር አጣብቆ ጡቶቿን አፍረጠረጣቸው፡፡
ከሠላሳ ደቂቃ በኋላ ሲነቁ አልጋ ላይ ሳይሆን ወለሉ ላይ እርቃናቸውን ጎን ለጎን ተዘርረዋል፡፡ ምን ጊዜ የለበሠችውን ጉርድ መልሳ እንዳወለቀች ምን ሠዓት የእሱ ልብሶች እንደወላለቁ በእርግጠኝነት የሚያውቅ የለም፡፡
‹‹አመሠግናለሁ፡፡›› አለችው፤ ከተኛችበት ወለል ተነስታ ተመልሳ ወደ ሻወር ቤቱ እያመራች፡፡
‹‹እኔ ነኝ እንጂ ማመስገን ያለብኝ፤ምን ያህል አጥቼሽ እንደነበር ያወኩት አሁን መልሼ ሳገኝሽ ነው ::>>
ሻወር በራፍ ላይ ከደረሠች በኋላ ቆም አለችና ፊቷን ወደ እሱ አዙራ ‹‹ሳገኝሽ ሳይሆን ስሠናበትሽ በል፤ቃል ቃል ነው ይሄ የመጨረሻችን ነው›› በማለት ወደ ሻወሩ ገብታ ውሀውን ለቀቀችው፡፡ እሱም ከተጋደመበት በዝግታ ተነሳና ተከትሏት ሻወር ገባ፡፡ ሳሙናውን ከእጇ ተቀበለና አንገቷ እስከ እግር ጥፍሯ ድረስ ሠውነቷን በአረፋው አዳረሠው፤ እሷም ተቀበለችውና የእሱን ሠውነት በተመሳሳይ ሁለቴ በአረፋው ሸፈነችው፤ ውሀውን እስከ መጨረሻ ከፍተው ተራ በተራ እየተሻሹ መታጠብ ቀጠሉ፡፡ በመሀከል የእሱ እጆች ሁለት ጡቶቿ አካባቢ ሲደርሱ አንዳቸው ከአንዳቸው ወደ ኋላ ማፈግፈግ አልተቻላቸውም፡፡ያልታወቀው ኃይል ሁለቱንም አንድ ላይ አጣብቆ ጨምቆ ያዛቸው፤ ቀና ብላ በፍንጥርጣሪ ውሃዎች መሀከል አፈጠጠችበት፡፡ የተቃውሞም ሆነ የትብብር ስሜት አልታየባትም ፤ ወደ ራሱ ሳባትና አፉን አፏ ላይ ዳግመኛ ከደነ፡፡ የመጨረሻው መጨረሻ የሆነውን ጣፋጭና
አይረሴ ፍቅር ሠሩና ሠውነታቸውን ተለቃልቀው መታጠቢያ ቤቱን ለቀው ወጡ፡፡ ወለሉ ላይ የተዝረከረከ ሱሪውን አነሳና ከኪሱ ውስጥ ሞባይሉን አወጣ፤ ሠዓቱን ተመለከተ...10፡10 ይላል፡፡ ‹‹ኧረ ሠዓቱ ሄዷል›› በማለት በጥድፊያ ልብሶቹን ከተጣሉበት እየለቃቀመ መልበስ ጀመረ፡፡ ትንግርትም ቅድም ልትለብሰው የነበረውን ጉርድ ቀሚስ ወለሉ ላይ ስለተረጋገጠባት ሌላ ደማቅ ቀይ ሙሉ ቀሚስ ከሻንጣዋ አውጥታ መልበስ ጀመረች፡፡
<< ቶሎ በይ... በአስር ደቂቃ ውስጥ ሻንጣሽን
‹‹ለምን ከዛ ስንመለስ አናዘጋጅም?››
‹‹አይቻልም፤ወደዚህ መመለስ አልፈልግም፤ በዛው ነው የምንሄደው፡፡››
‹‹በቃ ያቺ ጠይም ወጣት ምስጢር እንደሆነች እርግጠኛ ሆነሀል ማለት ነው?በዛው ይዘሃት ወደ አዲስ አበባ ልትበር ቸኩለሃል..!!!››
‹‹አዋ! ለማንኛውም እስክትዘጋጂ የእኔን ሻንጣ መኪና ላይ ልጫን›› በማለት በራፉን ከፍቶ ወጣና ወደ ራሱ ክፍል ገባ፡፡
✨ይቀጥላል✨
አሁንም ዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ እያደረጋቹ አበረታቱን ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ቀኝ እጁን በአንገቷ ዙሪያ ጠምጥሞ መላ እሷነቷን ቀስ ብሎ ወደ ደረቱ አስጠጋት፡፡ ዓይኖቿን ጨፍና በዝግታ ተሳበችለት፡፡ ከናፍሮቻቸው ተዋሃዱ፤ ኃይል በተቀላቀለበት አሳሳም ይመጣት ጀመር፡፡ እሷም እየቃተተች...
መጠመጠችው፤እርቧት ነበር፤የስድስት ወር እረሃብ፤ ደግሞም ለዝንተዓለም እንደማታገኘው ተሠምቷታል፡፡ ይበልጥ ሠውነቱ ላይ ተጣበቀችበት፡፡እሱም በፈረጠመ ጡንቻው ጨመቃት፤ከደረቱ ጋር አጣብቆ ጡቶቿን አፍረጠረጣቸው፡፡
ከሠላሳ ደቂቃ በኋላ ሲነቁ አልጋ ላይ ሳይሆን ወለሉ ላይ እርቃናቸውን ጎን ለጎን ተዘርረዋል፡፡ ምን ጊዜ የለበሠችውን ጉርድ መልሳ እንዳወለቀች ምን ሠዓት የእሱ ልብሶች እንደወላለቁ በእርግጠኝነት የሚያውቅ የለም፡፡
‹‹አመሠግናለሁ፡፡›› አለችው፤ ከተኛችበት ወለል ተነስታ ተመልሳ ወደ ሻወር ቤቱ እያመራች፡፡
‹‹እኔ ነኝ እንጂ ማመስገን ያለብኝ፤ምን ያህል አጥቼሽ እንደነበር ያወኩት አሁን መልሼ ሳገኝሽ ነው ::>>
ሻወር በራፍ ላይ ከደረሠች በኋላ ቆም አለችና ፊቷን ወደ እሱ አዙራ ‹‹ሳገኝሽ ሳይሆን ስሠናበትሽ በል፤ቃል ቃል ነው ይሄ የመጨረሻችን ነው›› በማለት ወደ ሻወሩ ገብታ ውሀውን ለቀቀችው፡፡ እሱም ከተጋደመበት በዝግታ ተነሳና ተከትሏት ሻወር ገባ፡፡ ሳሙናውን ከእጇ ተቀበለና አንገቷ እስከ እግር ጥፍሯ ድረስ ሠውነቷን በአረፋው አዳረሠው፤ እሷም ተቀበለችውና የእሱን ሠውነት በተመሳሳይ ሁለቴ በአረፋው ሸፈነችው፤ ውሀውን እስከ መጨረሻ ከፍተው ተራ በተራ እየተሻሹ መታጠብ ቀጠሉ፡፡ በመሀከል የእሱ እጆች ሁለት ጡቶቿ አካባቢ ሲደርሱ አንዳቸው ከአንዳቸው ወደ ኋላ ማፈግፈግ አልተቻላቸውም፡፡ያልታወቀው ኃይል ሁለቱንም አንድ ላይ አጣብቆ ጨምቆ ያዛቸው፤ ቀና ብላ በፍንጥርጣሪ ውሃዎች መሀከል አፈጠጠችበት፡፡ የተቃውሞም ሆነ የትብብር ስሜት አልታየባትም ፤ ወደ ራሱ ሳባትና አፉን አፏ ላይ ዳግመኛ ከደነ፡፡ የመጨረሻው መጨረሻ የሆነውን ጣፋጭና
አይረሴ ፍቅር ሠሩና ሠውነታቸውን ተለቃልቀው መታጠቢያ ቤቱን ለቀው ወጡ፡፡ ወለሉ ላይ የተዝረከረከ ሱሪውን አነሳና ከኪሱ ውስጥ ሞባይሉን አወጣ፤ ሠዓቱን ተመለከተ...10፡10 ይላል፡፡ ‹‹ኧረ ሠዓቱ ሄዷል›› በማለት በጥድፊያ ልብሶቹን ከተጣሉበት እየለቃቀመ መልበስ ጀመረ፡፡ ትንግርትም ቅድም ልትለብሰው የነበረውን ጉርድ ቀሚስ ወለሉ ላይ ስለተረጋገጠባት ሌላ ደማቅ ቀይ ሙሉ ቀሚስ ከሻንጣዋ አውጥታ መልበስ ጀመረች፡፡
<< ቶሎ በይ... በአስር ደቂቃ ውስጥ ሻንጣሽን
‹‹ለምን ከዛ ስንመለስ አናዘጋጅም?››
‹‹አይቻልም፤ወደዚህ መመለስ አልፈልግም፤ በዛው ነው የምንሄደው፡፡››
‹‹በቃ ያቺ ጠይም ወጣት ምስጢር እንደሆነች እርግጠኛ ሆነሀል ማለት ነው?በዛው ይዘሃት ወደ አዲስ አበባ ልትበር ቸኩለሃል..!!!››
‹‹አዋ! ለማንኛውም እስክትዘጋጂ የእኔን ሻንጣ መኪና ላይ ልጫን›› በማለት በራፉን ከፍቶ ወጣና ወደ ራሱ ክፍል ገባ፡፡
✨ይቀጥላል✨
አሁንም ዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ እያደረጋቹ አበረታቱን ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍141❤31👏8
#ትንግርት
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
አስር ሠዓት ከሃያ ሲሆን ሻንጣቸውን ጭነው ሆቴሉን ተሠናብተው ወጡ፡፡ ቁልቁለታማውን ኮረኮንች መንገድ ጨርሰው ዋናው አስፓልት መንገድ ሊገቡ ሃምሳ ሜትር ገደማ ሲቀራቸው ወደ ገበሬዎች ሆቴል አጥር መኪናውን ጥግ አሲይዞ አቆመና ተንቀሳቃሽ ስልኩን ከኪሱ አውጥቶ መደወል ጀመረ፡፡
‹‹ሄሎ ፎዚ››
‹‹ደህና ነኝ››
<<እ .. ምን አልሺኝ?››
‹‹አግኝቻታለሁ...ዝርዝር ሁኔታውን ማታ ስመጣ አወራሻለሁ፡፡ አሁን የደወልኩት እንደምንም ብለሽ ለአስር ሠው የሚበቃ እራት ማዘጋጀት ትቺይ እንደሆነ ልጠይቅሽ ነው?››
‹‹ጎሽ... ብር የሚያንስሽ ከሆነ ከሰሎሞን ውሰጂ ፤ደውዬ እነግረዋለሁ››
‹‹ቻው... ሁለት ሠዓት አካባቢ እንደርሳለን፡፡››
በተቀመጠችበት ደንዝዛ በፍራቻና በሀዘኔታ የሚሠራውን ታስተውላለች፡፡ አዝማሚያው አላማራትም፡፡ እንዲህ የጓጓለትን ነገር ሲያጣ ተስፋ በመቁረጥ አንድ ነገር እንዳይሆን ፈራች፡፡ እሱ አንድ ነገር ከሆነ ደግሞ እሷ እራሷን ይቅር ማለት እንደማትችልና የከፋ ውሳኔ ላይ እንደምትደርስ ሲታሠባት ሠውነቷ ተንቀጠቀጠ፡፡ ሁሴን ሁለተኛ ስልኩን እያናገረ ነው …፡፡
‹‹አንተ ቦርጫም አመንክም አላመንክም ሁለት ሠዓት ላይ እቤቴ ይዣት ከች ነው፡፡››
‹‹ግዴለህም በእርግጠኝነት ማንነቷን ለይቼዋለሁ፤ ከአስር ደቂቃ በኋላ በእጄ ነች፡፡››
‹‹ኡፍ ... አሁን ክርክሩን ተውና ቤት ሄደህ ፎዚያን አግዛት፤ ባዶ ቤት ይዣት መምጣት አልፈልግም፤ እሺ ካለች ለኤደንም ንገራት ፤ሁለት ሠዓት ቤት እንድትገኝ፤ ቅር ካላለህ የውብዳርንም ደውዬ ብጠራት፡፡››
<< ... በቃ በቃ ትቼዋለሁ ..ቻው በቃ በሠዓቱ እንገናኝ፡፡››
ስልኩን አናግሮ ሲጨርስ መልሶ ኪሱ ከተተና መኪናውን አስነስቶ ወደ አስፓልቱ ገባና ወደ ግራ ታጥፎ አዲስ አበባ መውጫ ላይ ወደሚገኘው ፒራሚድ ሆቴል አመራ፡፡ምንም ሳይነጋገሩ ነበር ሆቴሉ ደርሠው ከመኪና በመውረድ የግቢውን ውስጥ ጠቅላላ ማየት የሚቻልበት ቦታ መርጠው የተቀመጡት፡፡ ትንግርት ደመነፍሷ ነው እየተንቀሳቀሰ ያለው፤ አዕምሮዋ ራሱ ማሠብ ያቆመ መስሎ ተሰማት፡፡
ሁሴን‹‹አየሻት አይደል?›› አላት በፈገግታ እንደተሞላ ፡፡
‹‹ማን..ን?›› አለችው ከደነዘዘችበት ባና፡፡
‹‹ማንን ነው ለማየት የመጣነው? ሚሥጥርን ነዋ፡፡ ከፊት ለፊትሽ አትታይሽም?››
በመከራ አንገቷን ካቀረቀረችበት አቅንታ አይኖቿን ወደ ጠቆማት አቅጣጫ ወረወረች፡፡ እውነትም ጠይሟ ወጣት በተመሳሳይ ሁኔታ ወይኗን እየተጎነጨች መጽሀፏን ታነባለች፡፡ ትንግርት እሷን በምታይበት ሠዓት እሷም አማትራ እነሱን ተመለከተችና እጇ ላይ ያሠረችውን ሠዓት በማየት ወደ ንባቧ ተመለሠች፡፡
‹‹ሠዓቷን እያየች ነው፤በማርፈድህ ቅር ሳይላት አይቀርም፡፡››
‹‹ዋናው አለመቅረቴ ነው ...>> አስተናጋጁ አቋረጣቸው... ሁለቱም ጭማቂ አዘዙና መጣላቸው፡፡
‹‹አበባውን ይዘሻል አይደል?››በዝምታ ቦርሳዋን ከፈተችና የመጨረሻው ዕድል መግለጫ የሆነችውን አበባ ሠጠችው፡፡ ‹‹ከበስተጀርባህ አሮጊቷ እንዳለች እንዳትዘነጋ፡፡›› አለችው፡፡
ቀስ ብሎ ወደ ጀርባው ሲገላመጥ እውነትም
ዛሬም ያን ቦርጯን ወደ ፊት አንገፍጥጣ አይኗን ጀርባው ላይ ተክላለች፡፡ሁሴን ፈጎ የዋለ ፊቱን በመጠኑ ቋጠረው ‹‹ይህቺ ክምርማ
እኔን አታጭበረብረኝም፡፡››
‹‹አጭበርባሪዋ የትኛዋ እንደሆነች በምን አወክ? ምን አልባት ይህቺ ጠይሞም ሚሥጥር ላትሆን ትችላለች፡፡ ምን አልባት ሁለቱም አጭበርባሪ ይሆናሉ፡፡››
‹‹እንግዲያው ሁለቱም አጭበርባሪዎች ከሆኑ ትክክለኛዋ ሚሥጥር አንቺ ነሽ ማለት ነው?››
ልትጠጣ ያለችው የጁስ ብርጭቆ ከእጇ ተንሸራቶ አመለጣት… እሱ በፍጥነት ባይቀልበው ኖሮ መሬት ወድቆ ተከስክሶ ነበር
‹‹ምን ነካሽ እያንቀላፋሽ ነው እንዴ? አየሽ ዛሬ ማዳመጥ የምፈልገው ስሜቴን ነው፤ስሜቴ ደግሞ ይህቺ ጠይም ወጣት ትክክለኛዋ የእኔዋ ሚሥጥር መሆኗን ነግሮኛል፡፡››
‹‹ታዲያ እርግጠኛ ከሆንክ ምን ትጠብቃለህ ተነስና አበባውን ስጣት፤ ሀብሉን አንገትህ ላይ ታጥልቅልህ፤ አንተም ቀለበቱን በጣቷ ላይ ሠካላት… እንደውም ጣቶቿ በጣም ያምራሉ››
‹‹ምን አስቸኮለሽ፤ ገና አንድ ሠዓት አለኝ፡፡ ልክ አስር ደቂቃ ሲቀረው ነው አበባውን የምሠጣት እስከዛ እኔ በጉጉት እንዳተሠቃየሁ እሷም ትንሽ ትሠቃይ፡፡››
‹‹እስከዛ ደንዝዘን ቁጭ እንበል?›› አለችው ትንግርት ተስፋው በተሟጠጠ ድምፅ፡፡
‹‹እኔ ለሠላሳ ደቂቃ ያህል የነገሮችን አጀማመርና አሁን ያሉበትን ሁኔታ ወደ ኃላ ተመልሼ ማሠብ እፈልጋለሁ፡፡ አስር ደቂቃ ሲቀረው አስታውሺኝ›› በማለት አይኖቹን ሠማይ ላይ ተክሎ እግሮቹን አንፈራጦ ሀሳብ ውስጥ ገባ፤ ከሚሥጥር እንዴት ፍቅር እንደያዘው፤ ከእሷ ጋር የተለዋወጣቸው የስልክ ምልልሶች፤ እሷን ለማግኘት
የተጋፈጣቸው ውጣ ውረዶች፤አንድ በአንድ
በቅደም ተከተል ማሠላሠል ጀመረ፡፡
በመሀከል ዓይኖቹን ወደ ጠይሟ አንባቢ ወጣት ይወረውራቸዋል መልሶ ወደ ሀሳብ ይገባል፡፡ሙሉ በሙሉ ከሀሳብ ተጎትቶ የወጣው ትንግርት ትከሻውን ስትነቀንቀው ነበር፡፡ ‹‹ሠዓቱ ደርሷል›› አለችው
በሚርገበገብ ድምፅ፡፡ሠዓቱን ተመለከተ፡፡
በእጁ የያዘውን ቀይ የፈነዳ አበባም አስተዋለ፤
እላዩ ላይ የተለጠፈውን እንቆቅልሽ የሚል ፅሁፍም ለመቶኛ ጊዜ ደግሞ ተመለከተ …፡፡
‹‹አጨበጨበና አስተናጋጁን ጠራ.... ያቺ የምታነበው ልጅ ትታይሀለች የእሷን እና ከጀርባዋ የተቀመጠችውን ወፍራም ሴትዬ ሂሳብ ስንት ነው፡፡ የእኛንም ጨምረህ ቢል አሠራ፡፡›› አስተናጋጁ ወደ ዋናው ሆቴል
እየተጣዳፈ ሄዶ ከአምስት ደቂቃ በኋላ ቢል ይዞለት መጣ፡፡
መቶ ሠማንያ ስምንት ብር ከሃማሳ ሳንቲም ....ሁለት መቶ ብር አውጥቶ ጠረጴዛው ላይ ወረወረና ወደ ትንግርት ዞሮ‹‹ቦርሳሽን ያዥና ተነሽ›› አላት፡፡
በድንጋጤ አንጋጣ አየችው፡፡
‹‹ተነሽ እኮ ነው የምልሽ፡፡›› ግራ እጇን ይዞ እየተጣደፈ ግቢው ውስጥ ወደ ቆመችው መኪናው ይዟት ገባ፡፡ መኪናውን ከግቢው አውጥቶ ፊቷን ወደ አዲስ አበባ በማዞር ወደ ዋናው አስፓልት ገብቶ ጉዞውን ቀጠለ፡፡ በኋላ ማሳያ ስፖኪዬው ሲመለከት ጠይሟ ወጣት እና አሮጊቷ ጎን ለጎን ቆመው አይናቸውን እሱ መኪና ላይ ተክለው በመገረም ሲመለከቱት አያቸው፡፡
ትንግርትም በድንጋጤና በሠመመን ውስጥ ሆና ያለ ምንም እንቅስቃሴና ንግግር
ደንዝዛለች፡፡ ዓኖቿ ፊት ለፊት ያለው አስፓልት ላይ ተተክለዋል፡፡ ጥያቄም ሆነ አስተያየት መሠንዘር አልቻለችም፡፡ መኪናዋን
በመጨረሻው ፍጥነት እያስፈተለከ ነው፡፡
ያበደም መሰላት፤ ‹‹ሁለታችንንም ወደ ግብዓተ መሬታችን ይዞን እየተጓዘ ነው እንዴ?››ስትል አሰበች…በጣም ፈራች፡፡...
✨ይቀጥላል✨
አሁንም ዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ እያደረጋቹ አበረታቱን ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
አስር ሠዓት ከሃያ ሲሆን ሻንጣቸውን ጭነው ሆቴሉን ተሠናብተው ወጡ፡፡ ቁልቁለታማውን ኮረኮንች መንገድ ጨርሰው ዋናው አስፓልት መንገድ ሊገቡ ሃምሳ ሜትር ገደማ ሲቀራቸው ወደ ገበሬዎች ሆቴል አጥር መኪናውን ጥግ አሲይዞ አቆመና ተንቀሳቃሽ ስልኩን ከኪሱ አውጥቶ መደወል ጀመረ፡፡
‹‹ሄሎ ፎዚ››
‹‹ደህና ነኝ››
<<እ .. ምን አልሺኝ?››
‹‹አግኝቻታለሁ...ዝርዝር ሁኔታውን ማታ ስመጣ አወራሻለሁ፡፡ አሁን የደወልኩት እንደምንም ብለሽ ለአስር ሠው የሚበቃ እራት ማዘጋጀት ትቺይ እንደሆነ ልጠይቅሽ ነው?››
‹‹ጎሽ... ብር የሚያንስሽ ከሆነ ከሰሎሞን ውሰጂ ፤ደውዬ እነግረዋለሁ››
‹‹ቻው... ሁለት ሠዓት አካባቢ እንደርሳለን፡፡››
በተቀመጠችበት ደንዝዛ በፍራቻና በሀዘኔታ የሚሠራውን ታስተውላለች፡፡ አዝማሚያው አላማራትም፡፡ እንዲህ የጓጓለትን ነገር ሲያጣ ተስፋ በመቁረጥ አንድ ነገር እንዳይሆን ፈራች፡፡ እሱ አንድ ነገር ከሆነ ደግሞ እሷ እራሷን ይቅር ማለት እንደማትችልና የከፋ ውሳኔ ላይ እንደምትደርስ ሲታሠባት ሠውነቷ ተንቀጠቀጠ፡፡ ሁሴን ሁለተኛ ስልኩን እያናገረ ነው …፡፡
‹‹አንተ ቦርጫም አመንክም አላመንክም ሁለት ሠዓት ላይ እቤቴ ይዣት ከች ነው፡፡››
‹‹ግዴለህም በእርግጠኝነት ማንነቷን ለይቼዋለሁ፤ ከአስር ደቂቃ በኋላ በእጄ ነች፡፡››
‹‹ኡፍ ... አሁን ክርክሩን ተውና ቤት ሄደህ ፎዚያን አግዛት፤ ባዶ ቤት ይዣት መምጣት አልፈልግም፤ እሺ ካለች ለኤደንም ንገራት ፤ሁለት ሠዓት ቤት እንድትገኝ፤ ቅር ካላለህ የውብዳርንም ደውዬ ብጠራት፡፡››
<< ... በቃ በቃ ትቼዋለሁ ..ቻው በቃ በሠዓቱ እንገናኝ፡፡››
ስልኩን አናግሮ ሲጨርስ መልሶ ኪሱ ከተተና መኪናውን አስነስቶ ወደ አስፓልቱ ገባና ወደ ግራ ታጥፎ አዲስ አበባ መውጫ ላይ ወደሚገኘው ፒራሚድ ሆቴል አመራ፡፡ምንም ሳይነጋገሩ ነበር ሆቴሉ ደርሠው ከመኪና በመውረድ የግቢውን ውስጥ ጠቅላላ ማየት የሚቻልበት ቦታ መርጠው የተቀመጡት፡፡ ትንግርት ደመነፍሷ ነው እየተንቀሳቀሰ ያለው፤ አዕምሮዋ ራሱ ማሠብ ያቆመ መስሎ ተሰማት፡፡
ሁሴን‹‹አየሻት አይደል?›› አላት በፈገግታ እንደተሞላ ፡፡
‹‹ማን..ን?›› አለችው ከደነዘዘችበት ባና፡፡
‹‹ማንን ነው ለማየት የመጣነው? ሚሥጥርን ነዋ፡፡ ከፊት ለፊትሽ አትታይሽም?››
በመከራ አንገቷን ካቀረቀረችበት አቅንታ አይኖቿን ወደ ጠቆማት አቅጣጫ ወረወረች፡፡ እውነትም ጠይሟ ወጣት በተመሳሳይ ሁኔታ ወይኗን እየተጎነጨች መጽሀፏን ታነባለች፡፡ ትንግርት እሷን በምታይበት ሠዓት እሷም አማትራ እነሱን ተመለከተችና እጇ ላይ ያሠረችውን ሠዓት በማየት ወደ ንባቧ ተመለሠች፡፡
‹‹ሠዓቷን እያየች ነው፤በማርፈድህ ቅር ሳይላት አይቀርም፡፡››
‹‹ዋናው አለመቅረቴ ነው ...>> አስተናጋጁ አቋረጣቸው... ሁለቱም ጭማቂ አዘዙና መጣላቸው፡፡
‹‹አበባውን ይዘሻል አይደል?››በዝምታ ቦርሳዋን ከፈተችና የመጨረሻው ዕድል መግለጫ የሆነችውን አበባ ሠጠችው፡፡ ‹‹ከበስተጀርባህ አሮጊቷ እንዳለች እንዳትዘነጋ፡፡›› አለችው፡፡
ቀስ ብሎ ወደ ጀርባው ሲገላመጥ እውነትም
ዛሬም ያን ቦርጯን ወደ ፊት አንገፍጥጣ አይኗን ጀርባው ላይ ተክላለች፡፡ሁሴን ፈጎ የዋለ ፊቱን በመጠኑ ቋጠረው ‹‹ይህቺ ክምርማ
እኔን አታጭበረብረኝም፡፡››
‹‹አጭበርባሪዋ የትኛዋ እንደሆነች በምን አወክ? ምን አልባት ይህቺ ጠይሞም ሚሥጥር ላትሆን ትችላለች፡፡ ምን አልባት ሁለቱም አጭበርባሪ ይሆናሉ፡፡››
‹‹እንግዲያው ሁለቱም አጭበርባሪዎች ከሆኑ ትክክለኛዋ ሚሥጥር አንቺ ነሽ ማለት ነው?››
ልትጠጣ ያለችው የጁስ ብርጭቆ ከእጇ ተንሸራቶ አመለጣት… እሱ በፍጥነት ባይቀልበው ኖሮ መሬት ወድቆ ተከስክሶ ነበር
‹‹ምን ነካሽ እያንቀላፋሽ ነው እንዴ? አየሽ ዛሬ ማዳመጥ የምፈልገው ስሜቴን ነው፤ስሜቴ ደግሞ ይህቺ ጠይም ወጣት ትክክለኛዋ የእኔዋ ሚሥጥር መሆኗን ነግሮኛል፡፡››
‹‹ታዲያ እርግጠኛ ከሆንክ ምን ትጠብቃለህ ተነስና አበባውን ስጣት፤ ሀብሉን አንገትህ ላይ ታጥልቅልህ፤ አንተም ቀለበቱን በጣቷ ላይ ሠካላት… እንደውም ጣቶቿ በጣም ያምራሉ››
‹‹ምን አስቸኮለሽ፤ ገና አንድ ሠዓት አለኝ፡፡ ልክ አስር ደቂቃ ሲቀረው ነው አበባውን የምሠጣት እስከዛ እኔ በጉጉት እንዳተሠቃየሁ እሷም ትንሽ ትሠቃይ፡፡››
‹‹እስከዛ ደንዝዘን ቁጭ እንበል?›› አለችው ትንግርት ተስፋው በተሟጠጠ ድምፅ፡፡
‹‹እኔ ለሠላሳ ደቂቃ ያህል የነገሮችን አጀማመርና አሁን ያሉበትን ሁኔታ ወደ ኃላ ተመልሼ ማሠብ እፈልጋለሁ፡፡ አስር ደቂቃ ሲቀረው አስታውሺኝ›› በማለት አይኖቹን ሠማይ ላይ ተክሎ እግሮቹን አንፈራጦ ሀሳብ ውስጥ ገባ፤ ከሚሥጥር እንዴት ፍቅር እንደያዘው፤ ከእሷ ጋር የተለዋወጣቸው የስልክ ምልልሶች፤ እሷን ለማግኘት
የተጋፈጣቸው ውጣ ውረዶች፤አንድ በአንድ
በቅደም ተከተል ማሠላሠል ጀመረ፡፡
በመሀከል ዓይኖቹን ወደ ጠይሟ አንባቢ ወጣት ይወረውራቸዋል መልሶ ወደ ሀሳብ ይገባል፡፡ሙሉ በሙሉ ከሀሳብ ተጎትቶ የወጣው ትንግርት ትከሻውን ስትነቀንቀው ነበር፡፡ ‹‹ሠዓቱ ደርሷል›› አለችው
በሚርገበገብ ድምፅ፡፡ሠዓቱን ተመለከተ፡፡
በእጁ የያዘውን ቀይ የፈነዳ አበባም አስተዋለ፤
እላዩ ላይ የተለጠፈውን እንቆቅልሽ የሚል ፅሁፍም ለመቶኛ ጊዜ ደግሞ ተመለከተ …፡፡
‹‹አጨበጨበና አስተናጋጁን ጠራ.... ያቺ የምታነበው ልጅ ትታይሀለች የእሷን እና ከጀርባዋ የተቀመጠችውን ወፍራም ሴትዬ ሂሳብ ስንት ነው፡፡ የእኛንም ጨምረህ ቢል አሠራ፡፡›› አስተናጋጁ ወደ ዋናው ሆቴል
እየተጣዳፈ ሄዶ ከአምስት ደቂቃ በኋላ ቢል ይዞለት መጣ፡፡
መቶ ሠማንያ ስምንት ብር ከሃማሳ ሳንቲም ....ሁለት መቶ ብር አውጥቶ ጠረጴዛው ላይ ወረወረና ወደ ትንግርት ዞሮ‹‹ቦርሳሽን ያዥና ተነሽ›› አላት፡፡
በድንጋጤ አንጋጣ አየችው፡፡
‹‹ተነሽ እኮ ነው የምልሽ፡፡›› ግራ እጇን ይዞ እየተጣደፈ ግቢው ውስጥ ወደ ቆመችው መኪናው ይዟት ገባ፡፡ መኪናውን ከግቢው አውጥቶ ፊቷን ወደ አዲስ አበባ በማዞር ወደ ዋናው አስፓልት ገብቶ ጉዞውን ቀጠለ፡፡ በኋላ ማሳያ ስፖኪዬው ሲመለከት ጠይሟ ወጣት እና አሮጊቷ ጎን ለጎን ቆመው አይናቸውን እሱ መኪና ላይ ተክለው በመገረም ሲመለከቱት አያቸው፡፡
ትንግርትም በድንጋጤና በሠመመን ውስጥ ሆና ያለ ምንም እንቅስቃሴና ንግግር
ደንዝዛለች፡፡ ዓኖቿ ፊት ለፊት ያለው አስፓልት ላይ ተተክለዋል፡፡ ጥያቄም ሆነ አስተያየት መሠንዘር አልቻለችም፡፡ መኪናዋን
በመጨረሻው ፍጥነት እያስፈተለከ ነው፡፡
ያበደም መሰላት፤ ‹‹ሁለታችንንም ወደ ግብዓተ መሬታችን ይዞን እየተጓዘ ነው እንዴ?››ስትል አሰበች…በጣም ፈራች፡፡...
✨ይቀጥላል✨
አሁንም ዩቲዩብ ቻናል #ሰብስክራይብ እያደረጋቹ አበረታቱን ቤተሰቦች
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍107❤105🔥3👏3🤔2😁1