#የፍቅር_ሰመመን
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_ሲዲኒ_ሼልደን
፡
፡
#ትርጉም_ብርሃኑ_በላቸው
...አንዲት ስኬታማ የሆነች ተዋናይን አግብቶ እና ሁለት ወንድ ልጆችን ወልዶ
የሚኖር ቢሆንም ከላና ጋር የሚያደርገውን ወሲብ አልተወም፡፡
ላና በመስኮቱ ውጪውን አሻግራ እየተመለከተች
“ደውሎልኝም ሆነ ተገናኝተን አናውቅም” ብላ መለሰችላት፡፡
ላና እየዋሸች እንደሆነ ከሁኔታዋ የተረዳችው ኒኪም በጥያቄ አይን
ስትመለከት ላና ኒኪ እንድታምናት ብላ
ነገርኩሽ እኮ ስልኩን ብሎክ አድርጌዋለሁ፡፡ በቃ እሱን እንደሞተ ነው
የምቆጥረው።” አለቻት፡፡
“መቼ ነው ለመጨረሻ ጊዜ እሱን ያገኘሽው?” ብላ ኒኪ ጠየቀቻት፡፡
ላና ከፍተኛ የሆነ ንዴት ውስጥ ስትገባ በሚያዋርድ መልኩ ወሲብን ከተለያዩ ሰዎች ጋር እንደምትፈፅም ኒኪ ስለምታቅም ነበር ይህን ጥያቄ
የጠየቀቻት፡፡ ከእነዚህ እያወረዱ ከሚወስቧት ሰዎች ውስጥ ደግሞ አንዱ
የቀድሞ ፍቅረኛዋ ጆኒ ነው::
“ምናልባት ወር አልፎናል” ብላ ላና ዋሽቻት፡፡
“ላና ስለ መለወጥ በድጋሚ እንድታስቢ እና ለመለወጥ እንድትሞክሪም
እፈልጋለሁ፡፡ ይህ የቤት ሥራሽ ነው፡፡ ስሜቶችሽን እንዴት እንደምታስተውያቸው ማወቅ ይኖርብሻል፡፡ በቃ ንዴትሽን ባናደዱሽ ሰዎች ላይ ነው መሆን ያለባቸው እንጂ በሌሎች ሰዎች ላይ ንዴትሽን ለመወጣት መሞከረሽን ማቆም ይኖርብሻል፡፡” ብላ መከረቻት፡፡
“ምን እየሰራሽ እንዳለሽ አልገባኝም!” ብላ በንዴት መለሰችላት፡፡ ኒኪም “ሞክሪው እስቲ፡፡ ይህንን ሳምንት በዚህ መልኩ ስሜቶችሽን ለመግለፅ ጥረት አድርጊ፡፡” ብላት ስታሰናብታትም ላና ከህክምና ቢሮው የወጣችው ይበልጥ ተናድዳ በመሆኑ ኒኪ ላናን “ራስሽን ጠብቂ” አለቻት፡፡
ይህንን ማለቷ ደግሞ ትክክል ነው:: ምክንያቱም በዙሪያዋ ብዙ ሰዎች
እየሞቱ ነው:: ስለዚህም ታካሚዋ ላና ህይወቷን አደጋ ላይ የሚጥል ነገርን
እንድታደርግ አትፈልግም፡፡
ላና ግሬይ የኒኪ ቢሮ ከሚገኝበት ህንፃ የኪራይ መኪናዋን እየነዳች ስትወጣ ጉድማን ተመለከታት፡፡ ተዋናይዋ በጣም ብዙ ዕዳዎች እንዳሉባት ስለእሷ በሰበሰበው መረጃ መሰረት ለማወቅ በቅቷል፡፡ የቪክቶሪያ ቤክሀምንም
ከተዋሰችበት ቦታ መልሳ እና በስልክ ካወራችው ሰው ጋርም ወሲብ ፈፅማ ነው ወደ ኒኪ ቢሮ ያመራችው፡፡ ታዲያ ላና በጣም ብዙ ዕዳ ካለባት ከየት አምጥታ ነው ለኒኪ ሮበርትስ ክፍያዋን የምትፈፅመው?
አሁን ተከራይታ ወደምትኖርበት አፓርታማ እንደምትሄድ ግምቱን አስቀመጠ፡፡ ቤቷ ውስጥ ብቻዋን ነው የምትኖረው ታዲያ ቤቷ ገብታ ምን ታደርግ ይሆን? ምናልባት ከሌላ ከማታውቀው ሰው ጋር ታድር ይሆን ወይስ የሚያደነዝዛት መድሀኒት ትወስድ ይሆን? ምን አይነት አሳዛኝ
ህይወት ነው ያላት ብሎም በትንሹ አሰበ፡፡ ዛሬ ላይ እስኪበቃው ተከታትሎ
ውሎዋን ስላወቀ እና አስቀድሞም ስለ እሷ የሰበሰበው መረጃ በቂ ነው ብሎ
ስላሰበ አልተከተላትም::
ጉድማን ወደ ቤቱ ለመሄድ ለአምስት ደቂቃ ያህል መኪናውን እያሽከረከረ እያለ ስልክ ተደወለለት፡፡
“ሪፖርት የምታደርግልኝ አዲስ ነገር አለ?” ብሎ ጆንሰን ከዚያኛው ጫፍ ሲያወራ ድምፁ እየተቆራረጠ ስለነበር የሚገኝበት ቦታ ኔትወርኩ ጥሩ ያልሆነ ቦታ እንደሆነ አወቀ፡፡
ነገ አገኝህና አወራሃለሁ ብዬ ነው” ብሎ ጉድማን መለሰለት እና “እሺ አንተስ ጋር ወደ ብራንዶን ግሮልሽ ስለሚወስደው መንገድ ያገኘኸው አዲስ
ነገር አለ?”
“የለም። በቃ ነገ እንገናኛለን” ብሎ ጉድማን ስልኩን ዘጋው።
ጉድማንም ስልኩን ዘጋ እና በዩ ቅርፅ መኪናዋን በመጠምዘዝ ወደ
ሴትቸሪ ሲቲ መንዳት ጀመረ፡፡ ለሃያ ደቂቃ ያህል መኪናውን አቁሞ ሲጠብቅ ቆየ፡፡ ከሃያ ደቂቃ በኋላ ግን ኒኪ ሮበርትስ መርሴዲስ መኪናዋን ይዛ ከህንፃው ከሚገኘው ማቆሚያ ወጣች እና በጠባቡ መንገድ አድርጋ ስታርስ ተብሎ በሚጠራው አስፋልት መንገድ ላይ መርሴዲሷን በፍጥነት መንዳት ጀመረች፡፡
መርማሪ ፖሊስ ሉው ጉድማንም የመኪናውን ሞተር በድጋሚ አስነስቶ
እና ከተደበቀበት መኪናዎች ውስጥ ሾልኮ በመውጣት ይከተላት ጀመር።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
አኔ ቤታማን የቫዩሊን መምቻውን ዘንግ አጥብቃ በመያዝ ከቫዩሊኑ ክር ላይ አሳረፈችው። አኔ ቫዩሊኗን የምታየው እንደ ምርጥ ጓደኛዋ እና እንደ
ፍቅረኛዋ ጭምር ነው። ቫዩሊኑ በመጀመሪያው 18ኛው ክፍለ ዘመን የተሠራ እና ምርጥ ከሚባሉ የዕደ ጥበብ ውጤቶች መካከል አንዱ መሆኑ ያስታውቃል። ባሏ ቫዩሊኑን በስጦታ መልክ ያበረከተላት ከተጋቡ ከሳምንት
በኋላ ነበር።
“ግን እኮ ይሄ ዋጋው በሚሊየን ዶላር የሚቆጠር ነው!” ብላ በስጦታው በጣም ተደስታ በራሱ ጥበብ በተሞላበት መልኩ የተሠራውን የቫዩሊን መያዥውን ጭምር በደስታ እየተመለከተች “በጣም ውብ ነው” አለችው በደስታ እየፈነደቀች።
“ልክ እንደ አንቺ አላት የአኔ ባል እሷን በጣም ስላስደስታት ደስ እያለው።
ሀይቲ ውስጥ የጫጉላ ሽርሽራቸው ላይ ነበር እንግዲህ ቫዩሊኑን በስጦታ
ያበረከተላት። እንግዲህ ስጦታውን ከተቀበለች ስምንት ዓመት አለፋት ማለት
ነው። 'ይገርማል ብላ እያሰበች አኔ ውዱን ቫዩሊን ጥብቅ አድርጋ እንደያዘችው አንድ አንድ ቀናት ደግሞ አሉ 80 ዓመት ያህል የሚረዝሙ አለች ለራሷ።
የዴስኒ ኮንሰርት አዳራሽ ውስጥ ለኦርኬስትራ በተመደበው ቦታ ላይ
ቁጭ ብላለች። የመጀመሪያው ሪኸርሳል ሲጀመር ትንሽ ጊዜ ነው የቀረው።
አኔ የኮንሰርት ላይ ቫዩሊን ሙዚቃዎችን አበጥራ የምታውቅ እና የምትጫወት ምርጥ ሙዚቀኛ ናት፡፡ ግን ያው ሁሌም ትላልቅ ኮንሰርቶች ላይ ሙዚቃዋን ስታቀርብ የሚሰማት የደስታ እና የፍርሃት ስሜት ተቀላቅለው ነው። ስለዚህ ፍርሃቷ ለዶክተር ሮበርትስ ነግራት ነበር። ግን
ኒኪ (ኒኪ ብለሽ ጥሪኝ ብላ ነግራታለች) የፍርሃት ስሜቷን ከአኔ ባል ጋር አያይዛ ነበር የመለሰችላት፡፡ ኒኪ ለአኔ ስለ ባሏ የምትነግራት “ወደ ኋላ መንሸራተት” በሚል ሀረግ ነበር።
“ምን ያህል ረዥም ርቀት ተጉዘሽ እንደመጣሽ አስቢው እስቲ” ብላ ኒኪ
በመቀጠልም “ይሄንን ነፃነትሽን ለማግኘት ምን ያህል ዋጋ እንደከፈልሽ
አስቢው እስቲ፡፡ እና እንደዚህ ብዙ የለፋሽለትን ነገር በመተው እሱን ወደ
አንቺ ህይወት ለማስገባት ትፈልጊያለሽ?”
“በእውነቱ እኔ አላውቅም” ብላ አኔ ከልቧ መለሰችላት።
“ለምን ይህን ነገር እንደምታደርጊ እስኪ ራስሽን ጠይቂው?” ብላ ኒኪ
በማስከተልም
“እውነቱን ነው” ብላም አኔ ለኒኪ ነግራት ነበር የቴራፒ አገልግሎትን እያገኘች በነበረችበት ጊዜ ላይ፡፡ “ደግሞም በጊዜው እንዳለው አድርጎልኝ
ነበር፡፡ በእውነቱም ሞክሮ ነበር” ብላት ነበር ከባሏ ጋር አብረው ስላሳለፉት
የደስታ ጊዜ በማስታወስ፡፡
ነገር ግን የአኔ ባል በተፈጥሮው ሰዎችን መቆጣጠር የሚወድ ሰው ነበር፡፡ ይህንን ነገሮችንም ሆነ ሰዎችን የመቆጣጠር ተፈጥሮውን ደግሞ ሊያስወግደው አይችልም። ለአዲሱ ወጣት ሚስቱ ያለውን ፍቅር ውስጡ የነበረውን ፍላጎቱን በማነሳሳቷም ይህንን ስሜቱን እና እሷን ጭምር እንዲፈራት ሆኗል። ስለዚህም ከጥቂት ወራት በኋላ በዙሪያዋ አጥር
ማጠሩን ጀመረ፡፡ በመጀመሪያ ላይ ጥቂት የመረጣቸው ኮንሰርቶች ላይ ብቻ
ሙዚቃዋን እንድትጫወት ይፈቅድላት የነበረ ቢሆንም በኋላ ላይ ግን
የትኛውም ኮንሰርቶች ላይ ሙዚቃ እንዳትጫወት ከለከላት፡፡
“የእኔ መልአክ በዚህ ዓመት ፓሪስ አትሂጂ” “ለምንድን ነው ፓሪስ ሄጄ ሙዚቃ የማልጫወተው?” ብላ ኮስተር ብላ ትመለከተው እና
“የግድ መሄድ ይኖርብኛል፡፡ ልጫወት ቀጠሮ ይዤያለሁ፡፡”
“አይሆንም” ብሎ እጁን እያወናጨፈም “እዚያ እኮ በጣም ሩቅ ነው
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_ሲዲኒ_ሼልደን
፡
፡
#ትርጉም_ብርሃኑ_በላቸው
...አንዲት ስኬታማ የሆነች ተዋናይን አግብቶ እና ሁለት ወንድ ልጆችን ወልዶ
የሚኖር ቢሆንም ከላና ጋር የሚያደርገውን ወሲብ አልተወም፡፡
ላና በመስኮቱ ውጪውን አሻግራ እየተመለከተች
“ደውሎልኝም ሆነ ተገናኝተን አናውቅም” ብላ መለሰችላት፡፡
ላና እየዋሸች እንደሆነ ከሁኔታዋ የተረዳችው ኒኪም በጥያቄ አይን
ስትመለከት ላና ኒኪ እንድታምናት ብላ
ነገርኩሽ እኮ ስልኩን ብሎክ አድርጌዋለሁ፡፡ በቃ እሱን እንደሞተ ነው
የምቆጥረው።” አለቻት፡፡
“መቼ ነው ለመጨረሻ ጊዜ እሱን ያገኘሽው?” ብላ ኒኪ ጠየቀቻት፡፡
ላና ከፍተኛ የሆነ ንዴት ውስጥ ስትገባ በሚያዋርድ መልኩ ወሲብን ከተለያዩ ሰዎች ጋር እንደምትፈፅም ኒኪ ስለምታቅም ነበር ይህን ጥያቄ
የጠየቀቻት፡፡ ከእነዚህ እያወረዱ ከሚወስቧት ሰዎች ውስጥ ደግሞ አንዱ
የቀድሞ ፍቅረኛዋ ጆኒ ነው::
“ምናልባት ወር አልፎናል” ብላ ላና ዋሽቻት፡፡
“ላና ስለ መለወጥ በድጋሚ እንድታስቢ እና ለመለወጥ እንድትሞክሪም
እፈልጋለሁ፡፡ ይህ የቤት ሥራሽ ነው፡፡ ስሜቶችሽን እንዴት እንደምታስተውያቸው ማወቅ ይኖርብሻል፡፡ በቃ ንዴትሽን ባናደዱሽ ሰዎች ላይ ነው መሆን ያለባቸው እንጂ በሌሎች ሰዎች ላይ ንዴትሽን ለመወጣት መሞከረሽን ማቆም ይኖርብሻል፡፡” ብላ መከረቻት፡፡
“ምን እየሰራሽ እንዳለሽ አልገባኝም!” ብላ በንዴት መለሰችላት፡፡ ኒኪም “ሞክሪው እስቲ፡፡ ይህንን ሳምንት በዚህ መልኩ ስሜቶችሽን ለመግለፅ ጥረት አድርጊ፡፡” ብላት ስታሰናብታትም ላና ከህክምና ቢሮው የወጣችው ይበልጥ ተናድዳ በመሆኑ ኒኪ ላናን “ራስሽን ጠብቂ” አለቻት፡፡
ይህንን ማለቷ ደግሞ ትክክል ነው:: ምክንያቱም በዙሪያዋ ብዙ ሰዎች
እየሞቱ ነው:: ስለዚህም ታካሚዋ ላና ህይወቷን አደጋ ላይ የሚጥል ነገርን
እንድታደርግ አትፈልግም፡፡
ላና ግሬይ የኒኪ ቢሮ ከሚገኝበት ህንፃ የኪራይ መኪናዋን እየነዳች ስትወጣ ጉድማን ተመለከታት፡፡ ተዋናይዋ በጣም ብዙ ዕዳዎች እንዳሉባት ስለእሷ በሰበሰበው መረጃ መሰረት ለማወቅ በቅቷል፡፡ የቪክቶሪያ ቤክሀምንም
ከተዋሰችበት ቦታ መልሳ እና በስልክ ካወራችው ሰው ጋርም ወሲብ ፈፅማ ነው ወደ ኒኪ ቢሮ ያመራችው፡፡ ታዲያ ላና በጣም ብዙ ዕዳ ካለባት ከየት አምጥታ ነው ለኒኪ ሮበርትስ ክፍያዋን የምትፈፅመው?
አሁን ተከራይታ ወደምትኖርበት አፓርታማ እንደምትሄድ ግምቱን አስቀመጠ፡፡ ቤቷ ውስጥ ብቻዋን ነው የምትኖረው ታዲያ ቤቷ ገብታ ምን ታደርግ ይሆን? ምናልባት ከሌላ ከማታውቀው ሰው ጋር ታድር ይሆን ወይስ የሚያደነዝዛት መድሀኒት ትወስድ ይሆን? ምን አይነት አሳዛኝ
ህይወት ነው ያላት ብሎም በትንሹ አሰበ፡፡ ዛሬ ላይ እስኪበቃው ተከታትሎ
ውሎዋን ስላወቀ እና አስቀድሞም ስለ እሷ የሰበሰበው መረጃ በቂ ነው ብሎ
ስላሰበ አልተከተላትም::
ጉድማን ወደ ቤቱ ለመሄድ ለአምስት ደቂቃ ያህል መኪናውን እያሽከረከረ እያለ ስልክ ተደወለለት፡፡
“ሪፖርት የምታደርግልኝ አዲስ ነገር አለ?” ብሎ ጆንሰን ከዚያኛው ጫፍ ሲያወራ ድምፁ እየተቆራረጠ ስለነበር የሚገኝበት ቦታ ኔትወርኩ ጥሩ ያልሆነ ቦታ እንደሆነ አወቀ፡፡
ነገ አገኝህና አወራሃለሁ ብዬ ነው” ብሎ ጉድማን መለሰለት እና “እሺ አንተስ ጋር ወደ ብራንዶን ግሮልሽ ስለሚወስደው መንገድ ያገኘኸው አዲስ
ነገር አለ?”
“የለም። በቃ ነገ እንገናኛለን” ብሎ ጉድማን ስልኩን ዘጋው።
ጉድማንም ስልኩን ዘጋ እና በዩ ቅርፅ መኪናዋን በመጠምዘዝ ወደ
ሴትቸሪ ሲቲ መንዳት ጀመረ፡፡ ለሃያ ደቂቃ ያህል መኪናውን አቁሞ ሲጠብቅ ቆየ፡፡ ከሃያ ደቂቃ በኋላ ግን ኒኪ ሮበርትስ መርሴዲስ መኪናዋን ይዛ ከህንፃው ከሚገኘው ማቆሚያ ወጣች እና በጠባቡ መንገድ አድርጋ ስታርስ ተብሎ በሚጠራው አስፋልት መንገድ ላይ መርሴዲሷን በፍጥነት መንዳት ጀመረች፡፡
መርማሪ ፖሊስ ሉው ጉድማንም የመኪናውን ሞተር በድጋሚ አስነስቶ
እና ከተደበቀበት መኪናዎች ውስጥ ሾልኮ በመውጣት ይከተላት ጀመር።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
አኔ ቤታማን የቫዩሊን መምቻውን ዘንግ አጥብቃ በመያዝ ከቫዩሊኑ ክር ላይ አሳረፈችው። አኔ ቫዩሊኗን የምታየው እንደ ምርጥ ጓደኛዋ እና እንደ
ፍቅረኛዋ ጭምር ነው። ቫዩሊኑ በመጀመሪያው 18ኛው ክፍለ ዘመን የተሠራ እና ምርጥ ከሚባሉ የዕደ ጥበብ ውጤቶች መካከል አንዱ መሆኑ ያስታውቃል። ባሏ ቫዩሊኑን በስጦታ መልክ ያበረከተላት ከተጋቡ ከሳምንት
በኋላ ነበር።
“ግን እኮ ይሄ ዋጋው በሚሊየን ዶላር የሚቆጠር ነው!” ብላ በስጦታው በጣም ተደስታ በራሱ ጥበብ በተሞላበት መልኩ የተሠራውን የቫዩሊን መያዥውን ጭምር በደስታ እየተመለከተች “በጣም ውብ ነው” አለችው በደስታ እየፈነደቀች።
“ልክ እንደ አንቺ አላት የአኔ ባል እሷን በጣም ስላስደስታት ደስ እያለው።
ሀይቲ ውስጥ የጫጉላ ሽርሽራቸው ላይ ነበር እንግዲህ ቫዩሊኑን በስጦታ
ያበረከተላት። እንግዲህ ስጦታውን ከተቀበለች ስምንት ዓመት አለፋት ማለት
ነው። 'ይገርማል ብላ እያሰበች አኔ ውዱን ቫዩሊን ጥብቅ አድርጋ እንደያዘችው አንድ አንድ ቀናት ደግሞ አሉ 80 ዓመት ያህል የሚረዝሙ አለች ለራሷ።
የዴስኒ ኮንሰርት አዳራሽ ውስጥ ለኦርኬስትራ በተመደበው ቦታ ላይ
ቁጭ ብላለች። የመጀመሪያው ሪኸርሳል ሲጀመር ትንሽ ጊዜ ነው የቀረው።
አኔ የኮንሰርት ላይ ቫዩሊን ሙዚቃዎችን አበጥራ የምታውቅ እና የምትጫወት ምርጥ ሙዚቀኛ ናት፡፡ ግን ያው ሁሌም ትላልቅ ኮንሰርቶች ላይ ሙዚቃዋን ስታቀርብ የሚሰማት የደስታ እና የፍርሃት ስሜት ተቀላቅለው ነው። ስለዚህ ፍርሃቷ ለዶክተር ሮበርትስ ነግራት ነበር። ግን
ኒኪ (ኒኪ ብለሽ ጥሪኝ ብላ ነግራታለች) የፍርሃት ስሜቷን ከአኔ ባል ጋር አያይዛ ነበር የመለሰችላት፡፡ ኒኪ ለአኔ ስለ ባሏ የምትነግራት “ወደ ኋላ መንሸራተት” በሚል ሀረግ ነበር።
“ምን ያህል ረዥም ርቀት ተጉዘሽ እንደመጣሽ አስቢው እስቲ” ብላ ኒኪ
በመቀጠልም “ይሄንን ነፃነትሽን ለማግኘት ምን ያህል ዋጋ እንደከፈልሽ
አስቢው እስቲ፡፡ እና እንደዚህ ብዙ የለፋሽለትን ነገር በመተው እሱን ወደ
አንቺ ህይወት ለማስገባት ትፈልጊያለሽ?”
“በእውነቱ እኔ አላውቅም” ብላ አኔ ከልቧ መለሰችላት።
“ለምን ይህን ነገር እንደምታደርጊ እስኪ ራስሽን ጠይቂው?” ብላ ኒኪ
በማስከተልም
“እውነቱን ነው” ብላም አኔ ለኒኪ ነግራት ነበር የቴራፒ አገልግሎትን እያገኘች በነበረችበት ጊዜ ላይ፡፡ “ደግሞም በጊዜው እንዳለው አድርጎልኝ
ነበር፡፡ በእውነቱም ሞክሮ ነበር” ብላት ነበር ከባሏ ጋር አብረው ስላሳለፉት
የደስታ ጊዜ በማስታወስ፡፡
ነገር ግን የአኔ ባል በተፈጥሮው ሰዎችን መቆጣጠር የሚወድ ሰው ነበር፡፡ ይህንን ነገሮችንም ሆነ ሰዎችን የመቆጣጠር ተፈጥሮውን ደግሞ ሊያስወግደው አይችልም። ለአዲሱ ወጣት ሚስቱ ያለውን ፍቅር ውስጡ የነበረውን ፍላጎቱን በማነሳሳቷም ይህንን ስሜቱን እና እሷን ጭምር እንዲፈራት ሆኗል። ስለዚህም ከጥቂት ወራት በኋላ በዙሪያዋ አጥር
ማጠሩን ጀመረ፡፡ በመጀመሪያ ላይ ጥቂት የመረጣቸው ኮንሰርቶች ላይ ብቻ
ሙዚቃዋን እንድትጫወት ይፈቅድላት የነበረ ቢሆንም በኋላ ላይ ግን
የትኛውም ኮንሰርቶች ላይ ሙዚቃ እንዳትጫወት ከለከላት፡፡
“የእኔ መልአክ በዚህ ዓመት ፓሪስ አትሂጂ” “ለምንድን ነው ፓሪስ ሄጄ ሙዚቃ የማልጫወተው?” ብላ ኮስተር ብላ ትመለከተው እና
“የግድ መሄድ ይኖርብኛል፡፡ ልጫወት ቀጠሮ ይዤያለሁ፡፡”
“አይሆንም” ብሎ እጁን እያወናጨፈም “እዚያ እኮ በጣም ሩቅ ነው
👍4
#የወድያነሽ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_ኀይለመለኮት_መዋዕል
....የማለዳዋ የጥር ወር ፀሐይ በመሬት ወለል አካባቢ ከየሚዳው! ከየተራራው፣ ከየዛፉ፣ ከየቤቱ፣ ከየጉራንጉሩ ቀዝቃዛ አየር ጋር ትንቅንቅ ገጥማለች። ተፈጥሮ ራሷን በራሷ የምታስተካክልበትና የምትለዋውጥበት ተፈራራቂ ኃይል ስላላት ቀዝቃዛው አየሩ ቀስ በቀስ ተረታ። ለውጥ የተፃራሪ ኃይሎች የግብግብ ውጤት ነው::
በእኔ ሕይወት ውስጥ ግን ጎልቶ የሚጠቀስ ለውጥ ባለመገኘቱ ሕሊናዩ
እየቀዘቀዘ ከመሔድ በቀር የብርታት ለውጥ አልታየብኝም፡፡ ከመኝታዬ ተነሥቼ
ልብሴን ስለባብስ ሰውነቴ ቀነቀነኝ፡፡ እውነተኛዎቹ የሐሳቤ ቅንቅኖች ግን አንጎሌ ውስጥ ይርመሰመሳሉ። የሥራ ቀን ነበር፡፡
መንገዱ የሚያልቅልኝ ስላልመስለኝ ቀደም ብዬ ተነሣሁ፡፡ ወደ ሕጋዊ ፍርድ ቤት ሳይሆን ወደ ግፈኞች የመከራ ሽንጎ የምገሠግሥ መሰለኝ፡፡ ከአራት ኪሎ እስከ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያለውን ርቀት በሁለት ታክሲ አጠቃለልኩት፡፡
ጠበቆች፣ ዳኞች፣ ጸሐፊዎች፣ ነገረ ፈጆችና ወኪሎች፣ ተሟጋቾችና አማላጆች፣ “ጫማ ጠራጊዎችና ሥራ ፈቶች፣ እንደየ ኑሮ ደረጃቸው ለብሰው ተራ በተራ ሁለትና ሦስት እየሆኑ በመምጣት የፍርድ ቤቱን አካባቢ የበጋ ወራት ገብያ
አስመሰሉት፡፡ አንዳንዶቹ ሰዎች የለበሱት ነጠላና ጋቢ በጣም ከመቆሸሹ የተነሣ
ዳግመኛ ታጥቦ የሚነጣ አይመስልም፡፡ ጥለቱ የተንዘለዘለ፣ ዐልፎ ዐልፎ አይጥ
የበላው ይመስል የተቀዳደደ፣ እንደ አረጀ ሻሽ አለቅጥ የሳሳ ልብስ፣ በተለያየ
የጨርቅ ዐይነት የተጣጣፈ ኮትና ሱሪ፣ ከታጠበ ብዙ ዓመታት ዐልፈውት እድፉ
እንደ ማሰሻ የተላከከበት ሱፍ ኮት፣ ከተወለወለ ወራት ያለፉትና የቆዳው ቀለም የተገጣጠባ ከወደ አፍንጫው በእንቅፋት አልቆ ቀዳዳው የደረቀ የዓሣ አፍ የመሰለ፡ ከወደ ተረከዙ ወይም ከወደ ጎኑ ባንድ ወገን ተበልቶ የተንጋደደ ጫማ፣
በፀሐይ ሐሩርና በውርጭ፣ በአቧራና በእንክርት ቀለሙ ጠፍቶ የነተበ ባርኔጣ፣
የለበሱ ያደረጉና የደፉ ሰዎች በተስፋ መቁረጥ ስሜት እዚህም እዚያም
ቆመዋል፡፡ ለአያሌ ወራትና ዓመታት የተንገላቱና የተጎሳቆሉ ባለጉዳዮች ናቸው::በረሃብና በጥማት በርዛትና በንዴት በመጎዳታቸው አብዛኛዎቹ ውርጭ ላይ ያደረ አንጋሬ ይመስላሉ፡፡ ሕይወታቸው በትካዜ በመሞላቱ የገጽታቸው ፈገግታ ደርቋል፡፡
ወዛቸው እንደ ቅቤ ቅል የሚቅለጠለጥ ፊታቸው በዶሮ ጮማ እንደተወለወለ የወይራ በትር የሚያበራ፣ ቦርጫቸው የመንፈቅ ርጉዝ መስሎ ሱሪያቸው መታጠቂያው ላይ የሪቅ አፍ የሚያህል፣ አለባበሳቸው ሁሉ በጣም ያማረና የተዋበ ደንደሳሞች፣ በየደቂቃው በሚረባና በማይረባው ሁሉ የሚሥቁ በጣም መሠሪ ሰዎች ከየቢጤዎቻቸው ጋር ሰብሰብ ከምችት ብለው አፍ ለአፍ
ገጥመው ያወራሉ። የያዙት የሰነዶች መያዣ ኮሮጆ እንደ ባለቤቶቹ የፀዳ ሲሆን
የልፋት እንክርት አልነካውም፡፡ የተሰበሰበውን ሰው በዝርዝር ሲያዩት እያንዳንዱ ብቻውን ቆሞ እጁን እያወራጨ ከራሱ ጋር ይሟገታል።
አብዛኛው ጨርቅ ለባሽ በሌላ ሰው ወረቀት እያስነበበ ይኽ ልክ ነው
የለም ይኽ ሐሰት ነው! ለዚህ በቂ ነቃሽ አለኝ! ያያት የቅድመ አያቴ ነው ይግባኝ እላለሁ፡ ከዳኛው ጋር ተዋውለው ነው። ወላዲተ አምላክን!” እያለ እሰጥ
አገባ ይላል። ሁሉም ከሕይወት ወዲያ ማዶ በውሸት ዓለም ውስጥ የሚንቀሳቀሱ እንጂ በርግጠኛ ሕይወት በእውነተኛ ዓለም የሚኖሩ አልመሰሉኝም
የመጥፎ ነገር ጥቀርሻ በጥብጠው የጋቱኝ ይመስል አእምሮዩ ተጨነቀ፡፡
የማያቋርጠው የጊዜ ጎርፍ እየጋፈረ መጓዙን ቀጠለ። ደቂቃ የደቂቃ ርካብ ረግጣ እየተፈናጠጠች ላትመለስ ትጋልባለች።
ጎነ ረጂሙ የከፍተኛው ፍርድ ቤት ግዙፍ ሕንፃ ታላቅ የመከራ ተራራ መስሎ ፊት ለፊት ተገትሯል። የማደርገውን ጥንቃቄ አሟልቼ አካባቢዬን ገልመጥ እያልኩ እያየሁ መለስ ቀለስ አልኩ፡፡ ጭንቀቴና ጥበቴ እንደ ሐምሌ ጥቁር ደመና ከብዶ አንጎሌ ውስጥ አንዣሰሰ። በውስጤ የነበረው ሥጋት በድኃ ገበሬዎች አዋሳኝ እንዳለ የከበርቴ እርሻ መስፋቱን ቀጠለ። ረፈደ።
በወታደሮች ታጅበው በእግራቸውና በመኪና የመጡ አያሌ እስረኞች
በተለየ ቦታ ሰብሰብ አጀብ ብለው ቆሙ። ገር ገጭ ገጭ ገጭ፣ ሲጢጢጢጢጢ !
ካካካካካኪ! የሚል ድምፅ የምታሰማ ቮልስዋገን መጥታ አጠገቤ ቆመች፡፡ ጉልላት ነው። የየወዲያነሽ ቀነ ቀጠሮ በመሆኑ እኔና እርሱ ከፍተኛው ፍርድ ቤት
ለመገናኘት ተነጋግረን ነበር። ድክምክም ባለ እንቅስቃሴ የመኪናይቱን ቋቋቲያም
“በር ከፍቶ ወጣና ጨበጠኝ፡፡
ለአራት ሰዓት ሩብ ጉዳይ እኮ ሆኗል እስካሁን አላመጧትም እንዴ?»
አለኝ፡፡ ከንፈሬ ተጣብቆና ምላሴ አልላወስ ብሎ ቢያስቸግረኝም የለም እስካሁን አላመጧትም» ብዬ ዝም አልኩ። ውካታ በበዛበት አካባቢ ጥቂት ዝም ብለን ቆምን። ትላንት ማምሻዬን ሦስት ባለሙያ ጠበቆች አነጋግሬ ነበር። ሁሉም የሰጡኝ መልስ በጣም ተቀራራቢ ነበር፡፡ ቢበዛ አምስት ዓመት” አሉኝ። እንተስ ምን ይመስልሃል?» ብሎ ዐይኔን ማየት ጀመረ።
«እኔ ምን ዐውቃለሁ፡፡ ማንም ቢሆን ከራሱ ላይ ይልቅ በሌላው ላይ
መፍረድ ይቀልለዋል። የፍርድ ሰጪዎቹን ማንነት ስታየው ግን አምስት ዓመት
የሚበዛ አይመስልም፡፡ ቢሆንም ለእኔና ለእርሷ እያንዳንዱ ደቂቃ የሕይወታችን
ማሻከሪያ ክፍለ ጊዜ መሆኗ ነው» ብዬ ዝም አልኩ፡፡
«መቼም ቢሆን» አለ ጉልላት ወደድክም ጠላህም ምን ጊዜም ቢሆን ሕግ አለ። በሕጉም የሚጠቀሙና ጥቅማቸውን የሚያስጠብቁ አሉ። አህያና ጅብ
ባንድ ላይ ሕግ አያረፉም፡፡ ለጨቋኝና ለተጨቋት በአንድ ጊዜ በእኩልነት
የሚያገለግል ሕግ የለም፣ አልነበረምም፡፡ ሕግ ስለተፃፈ ብቻ ሕጋዊ አሠራር አለ
ማለት አይቻልም። እኔና አንተ ባለንበት ሥርዓተ ማኅበር ውስጥ እጀግ በጣም
አያሌ ባለሥልጣኖችና አጫፋሪዎቻቸው በልዩ ልዩ የእሠራር ስልትና ሥልጣን
ፈጠር ከለላ ከሕግ በላይ የሆኑበትና የሚሆኑበት ሁኔታ እንዳለ መዘንጋት
የለበትም፡፡ ስለሆነም ሕግ በትክክለኛው መንገድ በሥራ ላይ እስካልዋለ ድረስ
የሌለ ያህል ነው፡፡ ይህ ጉዳይ በስፋት የሚያነጋግግር ስለሆነ አሁን ከመጣንበት
ጉዳይ ጋር በቀጥታ ተያያዥነት የለውም። ወደ መጣንበት ጉዳይ እንመለስ፡፡
ስለዚህ በሚሰጠው ፍርድ እንዳትገረም፡፡ የበዛ ወይም ያነሰ ሊሆን ይሆናል» ብሎ
ወደፊት ተራመደ፡፡ ርምጃዬን ከርምጃው ጋር አስተካክዩ ተከተልኩት።
ከእኛ ትንሽ ራቅ ብሎ አንድ ብረት ሽፍን ባለ ጥቁር ሰሌዳ አረንጓዴ መኪና ቆሟል፡፡ ጉልላት መኪናውን አሻግሮ እየተመለከተ «ለምንድን ነው አልመጣችም ያልከኝ? ያ እኮ ነው የወህኒ ቤቱ መኪና» ብሎ ጥሎኝ ሔደ፡፡
አልተከተልኩትም፡፡
መኪናው ውስጥ ከተቀመጠው ሰው ጋር ምን እንደተባባሉ ባይሰማም ጉልላት ትንሽ ራቅ ብሎ ተነጋገሩ። ወዲያው ወደ እኔ ዞር ብሉ ና ቶሉ በሚል አኳኋን ጠቀሰኝ እና ሄድኩ፡፡ እስረኞቹ ወደሚገኙበት አካባቢ እንደ ደረስን ዐይኔ
ያካባቢው የብርሃን መጠን ያነሣት ይመስል የውበት ሃያ መስኮቶቿ ተሸጎሩ።
አጠርጠር ያሉና በሰፊ የካኪ ጨርቅ ስልቻ ውስጥ የቆሙ የሚመስሉ
የወህኒ ቤት ሴት ወታደሮች እያንዳንዳቸው አጠር ያለ ዱላ ይዘው ቆመዋል። በአቅራቢያቸው አምስት ሴቶች ሰብሰብ ብለው ተቀምጠዋል። የትካዜ እሳት ያነኮታቸው ይመስላሉ። ንዳድ እንደ ተነሣበት ሰው መላ ሰውነቴ ጋየ፡፡
የሕይወቴ ክፋይ የሆነችውና የማፈቅራት የወዲያነሽ አንገቷን ሰበር አድርጋና ጀርባዋን ለረፋዷ ፀሐይ ሰጥታ መሬት ትቆረቁራለች። ጉልላት ከሴቷ ወታደር ትንሽ ራቅ ብሎ በትሕትና እጅ ነሣ ራመድ ብዬ ከጎኑ ቆመኩ
በተከዘ ፊቱ ላይ ለማስደሰት የሚፍጨረጨር ፈገግታ እያሳየ «ከነዚህ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_ኀይለመለኮት_መዋዕል
....የማለዳዋ የጥር ወር ፀሐይ በመሬት ወለል አካባቢ ከየሚዳው! ከየተራራው፣ ከየዛፉ፣ ከየቤቱ፣ ከየጉራንጉሩ ቀዝቃዛ አየር ጋር ትንቅንቅ ገጥማለች። ተፈጥሮ ራሷን በራሷ የምታስተካክልበትና የምትለዋውጥበት ተፈራራቂ ኃይል ስላላት ቀዝቃዛው አየሩ ቀስ በቀስ ተረታ። ለውጥ የተፃራሪ ኃይሎች የግብግብ ውጤት ነው::
በእኔ ሕይወት ውስጥ ግን ጎልቶ የሚጠቀስ ለውጥ ባለመገኘቱ ሕሊናዩ
እየቀዘቀዘ ከመሔድ በቀር የብርታት ለውጥ አልታየብኝም፡፡ ከመኝታዬ ተነሥቼ
ልብሴን ስለባብስ ሰውነቴ ቀነቀነኝ፡፡ እውነተኛዎቹ የሐሳቤ ቅንቅኖች ግን አንጎሌ ውስጥ ይርመሰመሳሉ። የሥራ ቀን ነበር፡፡
መንገዱ የሚያልቅልኝ ስላልመስለኝ ቀደም ብዬ ተነሣሁ፡፡ ወደ ሕጋዊ ፍርድ ቤት ሳይሆን ወደ ግፈኞች የመከራ ሽንጎ የምገሠግሥ መሰለኝ፡፡ ከአራት ኪሎ እስከ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያለውን ርቀት በሁለት ታክሲ አጠቃለልኩት፡፡
ጠበቆች፣ ዳኞች፣ ጸሐፊዎች፣ ነገረ ፈጆችና ወኪሎች፣ ተሟጋቾችና አማላጆች፣ “ጫማ ጠራጊዎችና ሥራ ፈቶች፣ እንደየ ኑሮ ደረጃቸው ለብሰው ተራ በተራ ሁለትና ሦስት እየሆኑ በመምጣት የፍርድ ቤቱን አካባቢ የበጋ ወራት ገብያ
አስመሰሉት፡፡ አንዳንዶቹ ሰዎች የለበሱት ነጠላና ጋቢ በጣም ከመቆሸሹ የተነሣ
ዳግመኛ ታጥቦ የሚነጣ አይመስልም፡፡ ጥለቱ የተንዘለዘለ፣ ዐልፎ ዐልፎ አይጥ
የበላው ይመስል የተቀዳደደ፣ እንደ አረጀ ሻሽ አለቅጥ የሳሳ ልብስ፣ በተለያየ
የጨርቅ ዐይነት የተጣጣፈ ኮትና ሱሪ፣ ከታጠበ ብዙ ዓመታት ዐልፈውት እድፉ
እንደ ማሰሻ የተላከከበት ሱፍ ኮት፣ ከተወለወለ ወራት ያለፉትና የቆዳው ቀለም የተገጣጠባ ከወደ አፍንጫው በእንቅፋት አልቆ ቀዳዳው የደረቀ የዓሣ አፍ የመሰለ፡ ከወደ ተረከዙ ወይም ከወደ ጎኑ ባንድ ወገን ተበልቶ የተንጋደደ ጫማ፣
በፀሐይ ሐሩርና በውርጭ፣ በአቧራና በእንክርት ቀለሙ ጠፍቶ የነተበ ባርኔጣ፣
የለበሱ ያደረጉና የደፉ ሰዎች በተስፋ መቁረጥ ስሜት እዚህም እዚያም
ቆመዋል፡፡ ለአያሌ ወራትና ዓመታት የተንገላቱና የተጎሳቆሉ ባለጉዳዮች ናቸው::በረሃብና በጥማት በርዛትና በንዴት በመጎዳታቸው አብዛኛዎቹ ውርጭ ላይ ያደረ አንጋሬ ይመስላሉ፡፡ ሕይወታቸው በትካዜ በመሞላቱ የገጽታቸው ፈገግታ ደርቋል፡፡
ወዛቸው እንደ ቅቤ ቅል የሚቅለጠለጥ ፊታቸው በዶሮ ጮማ እንደተወለወለ የወይራ በትር የሚያበራ፣ ቦርጫቸው የመንፈቅ ርጉዝ መስሎ ሱሪያቸው መታጠቂያው ላይ የሪቅ አፍ የሚያህል፣ አለባበሳቸው ሁሉ በጣም ያማረና የተዋበ ደንደሳሞች፣ በየደቂቃው በሚረባና በማይረባው ሁሉ የሚሥቁ በጣም መሠሪ ሰዎች ከየቢጤዎቻቸው ጋር ሰብሰብ ከምችት ብለው አፍ ለአፍ
ገጥመው ያወራሉ። የያዙት የሰነዶች መያዣ ኮሮጆ እንደ ባለቤቶቹ የፀዳ ሲሆን
የልፋት እንክርት አልነካውም፡፡ የተሰበሰበውን ሰው በዝርዝር ሲያዩት እያንዳንዱ ብቻውን ቆሞ እጁን እያወራጨ ከራሱ ጋር ይሟገታል።
አብዛኛው ጨርቅ ለባሽ በሌላ ሰው ወረቀት እያስነበበ ይኽ ልክ ነው
የለም ይኽ ሐሰት ነው! ለዚህ በቂ ነቃሽ አለኝ! ያያት የቅድመ አያቴ ነው ይግባኝ እላለሁ፡ ከዳኛው ጋር ተዋውለው ነው። ወላዲተ አምላክን!” እያለ እሰጥ
አገባ ይላል። ሁሉም ከሕይወት ወዲያ ማዶ በውሸት ዓለም ውስጥ የሚንቀሳቀሱ እንጂ በርግጠኛ ሕይወት በእውነተኛ ዓለም የሚኖሩ አልመሰሉኝም
የመጥፎ ነገር ጥቀርሻ በጥብጠው የጋቱኝ ይመስል አእምሮዩ ተጨነቀ፡፡
የማያቋርጠው የጊዜ ጎርፍ እየጋፈረ መጓዙን ቀጠለ። ደቂቃ የደቂቃ ርካብ ረግጣ እየተፈናጠጠች ላትመለስ ትጋልባለች።
ጎነ ረጂሙ የከፍተኛው ፍርድ ቤት ግዙፍ ሕንፃ ታላቅ የመከራ ተራራ መስሎ ፊት ለፊት ተገትሯል። የማደርገውን ጥንቃቄ አሟልቼ አካባቢዬን ገልመጥ እያልኩ እያየሁ መለስ ቀለስ አልኩ፡፡ ጭንቀቴና ጥበቴ እንደ ሐምሌ ጥቁር ደመና ከብዶ አንጎሌ ውስጥ አንዣሰሰ። በውስጤ የነበረው ሥጋት በድኃ ገበሬዎች አዋሳኝ እንዳለ የከበርቴ እርሻ መስፋቱን ቀጠለ። ረፈደ።
በወታደሮች ታጅበው በእግራቸውና በመኪና የመጡ አያሌ እስረኞች
በተለየ ቦታ ሰብሰብ አጀብ ብለው ቆሙ። ገር ገጭ ገጭ ገጭ፣ ሲጢጢጢጢጢ !
ካካካካካኪ! የሚል ድምፅ የምታሰማ ቮልስዋገን መጥታ አጠገቤ ቆመች፡፡ ጉልላት ነው። የየወዲያነሽ ቀነ ቀጠሮ በመሆኑ እኔና እርሱ ከፍተኛው ፍርድ ቤት
ለመገናኘት ተነጋግረን ነበር። ድክምክም ባለ እንቅስቃሴ የመኪናይቱን ቋቋቲያም
“በር ከፍቶ ወጣና ጨበጠኝ፡፡
ለአራት ሰዓት ሩብ ጉዳይ እኮ ሆኗል እስካሁን አላመጧትም እንዴ?»
አለኝ፡፡ ከንፈሬ ተጣብቆና ምላሴ አልላወስ ብሎ ቢያስቸግረኝም የለም እስካሁን አላመጧትም» ብዬ ዝም አልኩ። ውካታ በበዛበት አካባቢ ጥቂት ዝም ብለን ቆምን። ትላንት ማምሻዬን ሦስት ባለሙያ ጠበቆች አነጋግሬ ነበር። ሁሉም የሰጡኝ መልስ በጣም ተቀራራቢ ነበር፡፡ ቢበዛ አምስት ዓመት” አሉኝ። እንተስ ምን ይመስልሃል?» ብሎ ዐይኔን ማየት ጀመረ።
«እኔ ምን ዐውቃለሁ፡፡ ማንም ቢሆን ከራሱ ላይ ይልቅ በሌላው ላይ
መፍረድ ይቀልለዋል። የፍርድ ሰጪዎቹን ማንነት ስታየው ግን አምስት ዓመት
የሚበዛ አይመስልም፡፡ ቢሆንም ለእኔና ለእርሷ እያንዳንዱ ደቂቃ የሕይወታችን
ማሻከሪያ ክፍለ ጊዜ መሆኗ ነው» ብዬ ዝም አልኩ፡፡
«መቼም ቢሆን» አለ ጉልላት ወደድክም ጠላህም ምን ጊዜም ቢሆን ሕግ አለ። በሕጉም የሚጠቀሙና ጥቅማቸውን የሚያስጠብቁ አሉ። አህያና ጅብ
ባንድ ላይ ሕግ አያረፉም፡፡ ለጨቋኝና ለተጨቋት በአንድ ጊዜ በእኩልነት
የሚያገለግል ሕግ የለም፣ አልነበረምም፡፡ ሕግ ስለተፃፈ ብቻ ሕጋዊ አሠራር አለ
ማለት አይቻልም። እኔና አንተ ባለንበት ሥርዓተ ማኅበር ውስጥ እጀግ በጣም
አያሌ ባለሥልጣኖችና አጫፋሪዎቻቸው በልዩ ልዩ የእሠራር ስልትና ሥልጣን
ፈጠር ከለላ ከሕግ በላይ የሆኑበትና የሚሆኑበት ሁኔታ እንዳለ መዘንጋት
የለበትም፡፡ ስለሆነም ሕግ በትክክለኛው መንገድ በሥራ ላይ እስካልዋለ ድረስ
የሌለ ያህል ነው፡፡ ይህ ጉዳይ በስፋት የሚያነጋግግር ስለሆነ አሁን ከመጣንበት
ጉዳይ ጋር በቀጥታ ተያያዥነት የለውም። ወደ መጣንበት ጉዳይ እንመለስ፡፡
ስለዚህ በሚሰጠው ፍርድ እንዳትገረም፡፡ የበዛ ወይም ያነሰ ሊሆን ይሆናል» ብሎ
ወደፊት ተራመደ፡፡ ርምጃዬን ከርምጃው ጋር አስተካክዩ ተከተልኩት።
ከእኛ ትንሽ ራቅ ብሎ አንድ ብረት ሽፍን ባለ ጥቁር ሰሌዳ አረንጓዴ መኪና ቆሟል፡፡ ጉልላት መኪናውን አሻግሮ እየተመለከተ «ለምንድን ነው አልመጣችም ያልከኝ? ያ እኮ ነው የወህኒ ቤቱ መኪና» ብሎ ጥሎኝ ሔደ፡፡
አልተከተልኩትም፡፡
መኪናው ውስጥ ከተቀመጠው ሰው ጋር ምን እንደተባባሉ ባይሰማም ጉልላት ትንሽ ራቅ ብሎ ተነጋገሩ። ወዲያው ወደ እኔ ዞር ብሉ ና ቶሉ በሚል አኳኋን ጠቀሰኝ እና ሄድኩ፡፡ እስረኞቹ ወደሚገኙበት አካባቢ እንደ ደረስን ዐይኔ
ያካባቢው የብርሃን መጠን ያነሣት ይመስል የውበት ሃያ መስኮቶቿ ተሸጎሩ።
አጠርጠር ያሉና በሰፊ የካኪ ጨርቅ ስልቻ ውስጥ የቆሙ የሚመስሉ
የወህኒ ቤት ሴት ወታደሮች እያንዳንዳቸው አጠር ያለ ዱላ ይዘው ቆመዋል። በአቅራቢያቸው አምስት ሴቶች ሰብሰብ ብለው ተቀምጠዋል። የትካዜ እሳት ያነኮታቸው ይመስላሉ። ንዳድ እንደ ተነሣበት ሰው መላ ሰውነቴ ጋየ፡፡
የሕይወቴ ክፋይ የሆነችውና የማፈቅራት የወዲያነሽ አንገቷን ሰበር አድርጋና ጀርባዋን ለረፋዷ ፀሐይ ሰጥታ መሬት ትቆረቁራለች። ጉልላት ከሴቷ ወታደር ትንሽ ራቅ ብሎ በትሕትና እጅ ነሣ ራመድ ብዬ ከጎኑ ቆመኩ
በተከዘ ፊቱ ላይ ለማስደሰት የሚፍጨረጨር ፈገግታ እያሳየ «ከነዚህ
👍3❤1
#ያልታበሱ_እንባዎች
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_በአሰፋ_በቀለ_ገየሱስ
አአድን
....ከቀኑ ዘጠኝ ሠዓት አካባቢ መርዕድ ከአንድ የሥራ ባልደረባው ጋር በመሆን በቀድሞው የዲላ ከተማ አውቶብስ መናኸሪያ ፊትለፊት ጥቂት ሜትሮች ወረድ ብሎ ከሚገኝ (አባይ ፏፏቴ ተብሎ በሚታወቅ ሆቴል በረንዳ ላይ ቁጭ ብለው ሻይ ይጠጣሉ። ፊታቸውን ወደ መናኸሪያው አድርገው ስለተቀመጡ አካባቢ ወለል ብሎ ይታያቸዋል፡፡ በጨዋታቸው መሀል ዓይንና
ቀልባቸው ወደ መናህሪያው ወርወር ሲያደርጉ አካባቢው ለየት ያለ ሁኔታ እየተፈጠረ መሄዱን፣ ሁለቱም በየግላቸው ያጤኑ ኗሯል ሰው በርከትከት እያለ መሄዱን ወንዶች ጋቢ ፣ ሴቶች ደግሞ ነጠላ እየለበሱ እጅብ እጀብ እያሉ መቆማቸው ያያሉ።
«ዛሬ ምን ችግር አለ?» ሲል የመርዕድ ጓደኛ ጠየቀ፡፡
እኔ እንጃ! ምናልባት ከሌላ አገር የሚመጣ አስክሬን ይኖር እንደሆነ፡፡» አለ መርዕድ ወደ መናኸሪያው እየተመለከተ፡፡
ከትንሽ ቆይታ በኋላ ከርቀት የሚሰማ የለቅሶ ድምፅ ከጆሮአቸው ጥልቅ አለ። የድምጹ አቅጣጫ ከተቀመጡበት ሆቴል በስተጀርባ ነው፡፡ መርዕድ
ከተቀመጠበት ብድግ ብሎ የለቅሶ ድምጽ ወደተሰማበት መንገድ ወጣ በማለት ቁልቁል ሲመለከት አንዲት ሴት በሌሎች በርካታ ሰዎች ታጅባ ክንፏን ዘርግታ እያለቀሰች ወደ ላይ ወደ መናኸሪያው ስትገሰግስ አያት፡፡ወንድሜ ወንድሜ! እኔ
አፈር ልብላ! ወንድሜ እኔ ልደፋ! ወንድሜ…!» ስትል ይሰማዋል።
«አረ ወደዚህ ወደ መናኸሪያው እየመጣች ነው» ሲል መርዕድ ያየውን ሴትዮዋ ብዙም ሳትቆይ እነመርዕድ የነበሩበትን ሆቴል አልፋ ወደ መናኸሪያው ተጠጋች፡፡ በአካባቢው የነበሩ ስዎችም እየተላቀሱ ሲቀበሏት መርዕድና
ጓደኛው ተመለከቱ፡፡ «እስቲ ጠጋ ብለን እንጠይቅ!» ተባባሉና መርዕድና ጓደኛው ወደ መናኸሪያው አቀኑ። የመርዕድ ጓደኛ ወደ አንድ ትክዝ ብሉ ቆሞ የነበረ ሰው ጠጋ በማለት ችግር አለ እንዴ የኔ ወንድም?» ሲል ጠየቀው፡፡
«ስው አለቀ ይላሉ።» አለው ስውየው እዝን ባለ አነጋገር።
«ምን ሆኖ?
«በመኪና አደጋ፡፡
«የት?»
"ዝዋይ ያሜዳ በረሃ ላይ::» አለና «ከዚህ ከዲላ ወደ አዲስ አበባ ይሄድ የነበረ አንደኛ በራሪ አውቶቡስ ከሌላ መኪና ጋር ተጋጭቶ ነው አሉ። አለ ጉንጩን በመዳፉ ደግፎ ዘመም በማለት፡፡
«እንዴ!» አለ መርዕድ፡ ጓደኛው ዞር ብሎ መልከት ሲያደርገው የመርዕድ ፊት ልውጥውጥ ብሏል።
«የሄደ ዘመድ እለህ እንዴ?» ሲል ጠየቀው::
አንድ ጓደኛዬ ሄዷል፡፡
«በአንደኛው በራሪ?»
«እሱን እንኳ አላውቅሁም ጠዋት የሸኘው ሌላው ጓደኛችን ነው።» አለና መርዕድ እንዴት ይሻለኛል?» ሲል ጠየቀ ለጊዜው ምላሽ ባይጠብቅም::
«ጠዋት የሸኘውን ጓደኛህን ጠይቀዋ!» አለው ጓደኛው::
«ለመስክ ሥራ እንደሚሄድ ማታ ነግሮኛል። አሁን ከተማ ውስጥ
አይኖርም፡፡» አለ መርዕድ። ትናንት ምሽት ላይ የአስቻለውንም የበልሁንም የወጪ ግብዣ ጠጥቷልና በልሁ ከተማ ውስጥ እንደማይኖር ያውቃል።
አካባቢው በፍጥነት እየተለዋወጠ ሄደ:: ከዲላ ከተማ አራቱም ማዕዘን ወደ መናኸሪያው ሰው ይጎርፍ ጀመር፡፡ የዚያኑ ያህል አልቃሹ በዛና ጩኸት በረከተ
ድብልቅልቁ ወጣ፡፡ እንዳንዶቹ የዘመዶቻቸውን ዕጣ ፈንታ አውቀው አስከሬን ለማምጣት የኮንትራት መኪና ፍለጋ ይሯሯጡ ጀመር። አብዛኛው ግን ከአዲስ አበባ ወደ ዲላ በሚመጣው አውቶቡስ የሚመጣውን ሰው ይጠባበቃል፤ ሁኔታውን አይቶ
ወይም አውቆ ከሆነ ብሎ መረጃ ለማግኘት።
ወደ አስር ሠዓት አካባቢ ድንገት የአውቶብስ ጡርንባ እሩቅ ተሰማ። ልክ "አልቅሱ" የሚል ፊሽካ የተነፋ ይመስል ያ ሁሉ ሰው በአንዱ ጮኹ፡፡ እሪታና ኡኡታው ቀለጠ። በዚያ አላበቃም፣ ወደ አውቶብሱ መምጫ መንገድ ሩጫና
እሽቅድምድም ተጀመረ፡፡ አውቶቡሱ ከታች ከአዲስ አበባ መግቢያ በሆነው አስፋልት
መንገድ ላይ ገስግሶ ወደ መናኸሪያ መታጠፊያ በሆነችው አደባባይ ላይ ሲደርስ በህዝብ ተከበቀ፡፡ መሄጃ አጥቶ ቆመ:: በተሳፋሪና በጠባቂው ህዝብ መካከል መጯጯህ ተጀመረ። መኪና ወስጥ ያለው አንገቱን በመስኮት እያወጣ ምነው?
ምንድነው?» ይላል። ከውጭ ያለው ደግሞ እንዴት ነው? ሰው ተርፏል ወይ! ወዘተ» እያለ ይጮሀል። መሰማማትም መግባባትም አልተቻለም:: እንደ ምንም መግባባት ሲጀመር ደግሞ ለካ መኪኖቹ ተላልፈው ኖሮ ከአዲስ አበባ የመጣው
መንገደኛ ስለ አደጋው ምንም አልሰማም፡፡ እንደውም ከአውቶቡሱ ላይ እየወረደ
ቀድሞ ከነበረው መረጃ ፈላጊ ሕዝብ ጋር እየተቀላቀለ አብሮ ወለሌ ይል ጀመር።
ቀጣዩ አማራጭ በአለታ ወንዶ በኩል የሚመጣውን ሁለተኛ በራሪ መጠበቅ ብቻ መርዕድ በዚያ ጭንቀት ውስጥ ሆኖ መቆየት አልቻለም፡፡ ይህን ሁኔታ ለታፈሡ መንገር እንዳለበት አስበ:: ጊዜ አላጠፋም፣ ወዲያው ወደ ቤቷ በረረ። በሩጫው ወቅት ከቤቷ ስለ መድረሱ እንጂ ታፈሡ ትኑር ወይም አትኑር ምንም
የሚያስበው ነገር አልነበረም:: ብቻ ሲደርስ ምን ብሎ እንደሚነግራት ያስባል፡፡ ከታፈሡ ቤት ሲደርስ ልክ አሥር ሰዓት ሆኗል። ያገኛት ግን ታፈሡን ሳይሆን ያላሰባትን ሔዋንን ነው።
«ታፈሡ የለችም እንዴ?» ሲል እያለከለከ ሔዋንን ጠየቃት።
ምነው? አለችው ሔዋን ከሶፋ ላይ ብድግ ብላ፡፡ የመርዕድ ሁኔታ
አስደንግጧታል፡፡ ከማለክለኩም በተጨማሪ ፊቱን አልቦታል፡፡ ዓይኑም ፈጥጧል።
«አይ ብቻ- ደህና ነኝ::አለና መርዕድ ሶፋው ላይ ቁጭ አለ::
«አትመስለኝም መርእድ!»
ግን አንቺ በአሁኑ ሠዓት እንዴት እዚህ ልትገኝ ቻልሽ?» ሲል ጠየቃት መርዕድ እሱም በበኩሉ የሔዋንን ሁኔታ ሰለል እያደረገ። ሲያያት ሁኔታዋ ሁሉ አላማረውም፡፡ ስታለቅስ እንደ ዋለች ሁሉ ዓይኖቿ ቀልተው እንዲያው ያበጡ ይመስሳአሉ ። ከፊቷም ላይ ደስታ አይነበብም፡፡! ይቺ ልጅ ስለ አስቻለው ምን ሰምታ ይሆን? እያለ በልቡ ያስብ ጀመር፡፡ «ድንገት መጥቼ ነው፡፡» አለችው ሔዋን። ለጊዜው በዚያ ሠዓት እዚያ ቤት የተገኘችበትን ሁኔታ መዘርዘር አልፈለገም።
“ታፈሡ ስራ ሄዳ ነው?» ሲል ጠየቃት።
«አዎ፡፡» አለችና ሔዋን ግን ደህና እትመስለኝም መርዕድ ስትል
ሁኔታውን ሁሉ በዓይኗ እየሰለለች ጠየቀችው፡፡መርዕድም ልክ እንደ ሔዋን የሆዱን ምስጢር መዘርዘር አልፈልገምና የቻለውን ያህል ራሱን እያረጋጋ «ደህና ነኝ ስልሽ!» ዝምብሉ ጣሪያ ጣሪያውን
ይመሐት ጀመር፡፡ በመሀላቸው ፀጥታ ሰፈነ። በየሆዳቸው ግን የየግላቸውን ጉዳይ በመሀል ከውጭ በኩል የሰው ኮቴ ተሰማቸው። ሁለቱም ጆሮአቸውን
አቁመው ሲያዳሃምጡ ኮቴው እየቀረባቸው መጣ፡፡ አሁንም እርስ በእርስ እየተያዩ ሲያዳምጡ ታፈሡ ከቤት ውስጥ ዘው ብላ ገባች። የቸኮለችና የተጣደፈች ትመስላለች፡፡ ያ ብርቱካን የመሰለ ቀይ ፊቷ የባሰ ደም መስሏል፡፡ ዓይኗም ፈጧል።ትንፋሿ ቁርጥ ቁርጥ ይላል። በዚሁ ስሜት ውስጥ ሆና ሳታስበው መርዕድን በዚያ ሠዓት እዚያ ቤት ውስጥ ማግኘቷ የበለጠ እስደነገጣትና
«አንተ መርዕድ!» አለችው ጮክ ባለ ድምጽ።
«ወይ» መርዕድም ደንግጦ ብድግ አለ::
«ምንድነው ከተማ ውስጥ የሚወራው?»
«አደጋ ደረሰ ይላሉ። አንቺም ስማሽ እንዴ?» አላት በድንጋጤ አስተያየት
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_በአሰፋ_በቀለ_ገየሱስ
አአድን
....ከቀኑ ዘጠኝ ሠዓት አካባቢ መርዕድ ከአንድ የሥራ ባልደረባው ጋር በመሆን በቀድሞው የዲላ ከተማ አውቶብስ መናኸሪያ ፊትለፊት ጥቂት ሜትሮች ወረድ ብሎ ከሚገኝ (አባይ ፏፏቴ ተብሎ በሚታወቅ ሆቴል በረንዳ ላይ ቁጭ ብለው ሻይ ይጠጣሉ። ፊታቸውን ወደ መናኸሪያው አድርገው ስለተቀመጡ አካባቢ ወለል ብሎ ይታያቸዋል፡፡ በጨዋታቸው መሀል ዓይንና
ቀልባቸው ወደ መናህሪያው ወርወር ሲያደርጉ አካባቢው ለየት ያለ ሁኔታ እየተፈጠረ መሄዱን፣ ሁለቱም በየግላቸው ያጤኑ ኗሯል ሰው በርከትከት እያለ መሄዱን ወንዶች ጋቢ ፣ ሴቶች ደግሞ ነጠላ እየለበሱ እጅብ እጀብ እያሉ መቆማቸው ያያሉ።
«ዛሬ ምን ችግር አለ?» ሲል የመርዕድ ጓደኛ ጠየቀ፡፡
እኔ እንጃ! ምናልባት ከሌላ አገር የሚመጣ አስክሬን ይኖር እንደሆነ፡፡» አለ መርዕድ ወደ መናኸሪያው እየተመለከተ፡፡
ከትንሽ ቆይታ በኋላ ከርቀት የሚሰማ የለቅሶ ድምፅ ከጆሮአቸው ጥልቅ አለ። የድምጹ አቅጣጫ ከተቀመጡበት ሆቴል በስተጀርባ ነው፡፡ መርዕድ
ከተቀመጠበት ብድግ ብሎ የለቅሶ ድምጽ ወደተሰማበት መንገድ ወጣ በማለት ቁልቁል ሲመለከት አንዲት ሴት በሌሎች በርካታ ሰዎች ታጅባ ክንፏን ዘርግታ እያለቀሰች ወደ ላይ ወደ መናኸሪያው ስትገሰግስ አያት፡፡ወንድሜ ወንድሜ! እኔ
አፈር ልብላ! ወንድሜ እኔ ልደፋ! ወንድሜ…!» ስትል ይሰማዋል።
«አረ ወደዚህ ወደ መናኸሪያው እየመጣች ነው» ሲል መርዕድ ያየውን ሴትዮዋ ብዙም ሳትቆይ እነመርዕድ የነበሩበትን ሆቴል አልፋ ወደ መናኸሪያው ተጠጋች፡፡ በአካባቢው የነበሩ ስዎችም እየተላቀሱ ሲቀበሏት መርዕድና
ጓደኛው ተመለከቱ፡፡ «እስቲ ጠጋ ብለን እንጠይቅ!» ተባባሉና መርዕድና ጓደኛው ወደ መናኸሪያው አቀኑ። የመርዕድ ጓደኛ ወደ አንድ ትክዝ ብሉ ቆሞ የነበረ ሰው ጠጋ በማለት ችግር አለ እንዴ የኔ ወንድም?» ሲል ጠየቀው፡፡
«ስው አለቀ ይላሉ።» አለው ስውየው እዝን ባለ አነጋገር።
«ምን ሆኖ?
«በመኪና አደጋ፡፡
«የት?»
"ዝዋይ ያሜዳ በረሃ ላይ::» አለና «ከዚህ ከዲላ ወደ አዲስ አበባ ይሄድ የነበረ አንደኛ በራሪ አውቶቡስ ከሌላ መኪና ጋር ተጋጭቶ ነው አሉ። አለ ጉንጩን በመዳፉ ደግፎ ዘመም በማለት፡፡
«እንዴ!» አለ መርዕድ፡ ጓደኛው ዞር ብሎ መልከት ሲያደርገው የመርዕድ ፊት ልውጥውጥ ብሏል።
«የሄደ ዘመድ እለህ እንዴ?» ሲል ጠየቀው::
አንድ ጓደኛዬ ሄዷል፡፡
«በአንደኛው በራሪ?»
«እሱን እንኳ አላውቅሁም ጠዋት የሸኘው ሌላው ጓደኛችን ነው።» አለና መርዕድ እንዴት ይሻለኛል?» ሲል ጠየቀ ለጊዜው ምላሽ ባይጠብቅም::
«ጠዋት የሸኘውን ጓደኛህን ጠይቀዋ!» አለው ጓደኛው::
«ለመስክ ሥራ እንደሚሄድ ማታ ነግሮኛል። አሁን ከተማ ውስጥ
አይኖርም፡፡» አለ መርዕድ። ትናንት ምሽት ላይ የአስቻለውንም የበልሁንም የወጪ ግብዣ ጠጥቷልና በልሁ ከተማ ውስጥ እንደማይኖር ያውቃል።
አካባቢው በፍጥነት እየተለዋወጠ ሄደ:: ከዲላ ከተማ አራቱም ማዕዘን ወደ መናኸሪያው ሰው ይጎርፍ ጀመር፡፡ የዚያኑ ያህል አልቃሹ በዛና ጩኸት በረከተ
ድብልቅልቁ ወጣ፡፡ እንዳንዶቹ የዘመዶቻቸውን ዕጣ ፈንታ አውቀው አስከሬን ለማምጣት የኮንትራት መኪና ፍለጋ ይሯሯጡ ጀመር። አብዛኛው ግን ከአዲስ አበባ ወደ ዲላ በሚመጣው አውቶቡስ የሚመጣውን ሰው ይጠባበቃል፤ ሁኔታውን አይቶ
ወይም አውቆ ከሆነ ብሎ መረጃ ለማግኘት።
ወደ አስር ሠዓት አካባቢ ድንገት የአውቶብስ ጡርንባ እሩቅ ተሰማ። ልክ "አልቅሱ" የሚል ፊሽካ የተነፋ ይመስል ያ ሁሉ ሰው በአንዱ ጮኹ፡፡ እሪታና ኡኡታው ቀለጠ። በዚያ አላበቃም፣ ወደ አውቶብሱ መምጫ መንገድ ሩጫና
እሽቅድምድም ተጀመረ፡፡ አውቶቡሱ ከታች ከአዲስ አበባ መግቢያ በሆነው አስፋልት
መንገድ ላይ ገስግሶ ወደ መናኸሪያ መታጠፊያ በሆነችው አደባባይ ላይ ሲደርስ በህዝብ ተከበቀ፡፡ መሄጃ አጥቶ ቆመ:: በተሳፋሪና በጠባቂው ህዝብ መካከል መጯጯህ ተጀመረ። መኪና ወስጥ ያለው አንገቱን በመስኮት እያወጣ ምነው?
ምንድነው?» ይላል። ከውጭ ያለው ደግሞ እንዴት ነው? ሰው ተርፏል ወይ! ወዘተ» እያለ ይጮሀል። መሰማማትም መግባባትም አልተቻለም:: እንደ ምንም መግባባት ሲጀመር ደግሞ ለካ መኪኖቹ ተላልፈው ኖሮ ከአዲስ አበባ የመጣው
መንገደኛ ስለ አደጋው ምንም አልሰማም፡፡ እንደውም ከአውቶቡሱ ላይ እየወረደ
ቀድሞ ከነበረው መረጃ ፈላጊ ሕዝብ ጋር እየተቀላቀለ አብሮ ወለሌ ይል ጀመር።
ቀጣዩ አማራጭ በአለታ ወንዶ በኩል የሚመጣውን ሁለተኛ በራሪ መጠበቅ ብቻ መርዕድ በዚያ ጭንቀት ውስጥ ሆኖ መቆየት አልቻለም፡፡ ይህን ሁኔታ ለታፈሡ መንገር እንዳለበት አስበ:: ጊዜ አላጠፋም፣ ወዲያው ወደ ቤቷ በረረ። በሩጫው ወቅት ከቤቷ ስለ መድረሱ እንጂ ታፈሡ ትኑር ወይም አትኑር ምንም
የሚያስበው ነገር አልነበረም:: ብቻ ሲደርስ ምን ብሎ እንደሚነግራት ያስባል፡፡ ከታፈሡ ቤት ሲደርስ ልክ አሥር ሰዓት ሆኗል። ያገኛት ግን ታፈሡን ሳይሆን ያላሰባትን ሔዋንን ነው።
«ታፈሡ የለችም እንዴ?» ሲል እያለከለከ ሔዋንን ጠየቃት።
ምነው? አለችው ሔዋን ከሶፋ ላይ ብድግ ብላ፡፡ የመርዕድ ሁኔታ
አስደንግጧታል፡፡ ከማለክለኩም በተጨማሪ ፊቱን አልቦታል፡፡ ዓይኑም ፈጥጧል።
«አይ ብቻ- ደህና ነኝ::አለና መርዕድ ሶፋው ላይ ቁጭ አለ::
«አትመስለኝም መርእድ!»
ግን አንቺ በአሁኑ ሠዓት እንዴት እዚህ ልትገኝ ቻልሽ?» ሲል ጠየቃት መርዕድ እሱም በበኩሉ የሔዋንን ሁኔታ ሰለል እያደረገ። ሲያያት ሁኔታዋ ሁሉ አላማረውም፡፡ ስታለቅስ እንደ ዋለች ሁሉ ዓይኖቿ ቀልተው እንዲያው ያበጡ ይመስሳአሉ ። ከፊቷም ላይ ደስታ አይነበብም፡፡! ይቺ ልጅ ስለ አስቻለው ምን ሰምታ ይሆን? እያለ በልቡ ያስብ ጀመር፡፡ «ድንገት መጥቼ ነው፡፡» አለችው ሔዋን። ለጊዜው በዚያ ሠዓት እዚያ ቤት የተገኘችበትን ሁኔታ መዘርዘር አልፈለገም።
“ታፈሡ ስራ ሄዳ ነው?» ሲል ጠየቃት።
«አዎ፡፡» አለችና ሔዋን ግን ደህና እትመስለኝም መርዕድ ስትል
ሁኔታውን ሁሉ በዓይኗ እየሰለለች ጠየቀችው፡፡መርዕድም ልክ እንደ ሔዋን የሆዱን ምስጢር መዘርዘር አልፈልገምና የቻለውን ያህል ራሱን እያረጋጋ «ደህና ነኝ ስልሽ!» ዝምብሉ ጣሪያ ጣሪያውን
ይመሐት ጀመር፡፡ በመሀላቸው ፀጥታ ሰፈነ። በየሆዳቸው ግን የየግላቸውን ጉዳይ በመሀል ከውጭ በኩል የሰው ኮቴ ተሰማቸው። ሁለቱም ጆሮአቸውን
አቁመው ሲያዳሃምጡ ኮቴው እየቀረባቸው መጣ፡፡ አሁንም እርስ በእርስ እየተያዩ ሲያዳምጡ ታፈሡ ከቤት ውስጥ ዘው ብላ ገባች። የቸኮለችና የተጣደፈች ትመስላለች፡፡ ያ ብርቱካን የመሰለ ቀይ ፊቷ የባሰ ደም መስሏል፡፡ ዓይኗም ፈጧል።ትንፋሿ ቁርጥ ቁርጥ ይላል። በዚሁ ስሜት ውስጥ ሆና ሳታስበው መርዕድን በዚያ ሠዓት እዚያ ቤት ውስጥ ማግኘቷ የበለጠ እስደነገጣትና
«አንተ መርዕድ!» አለችው ጮክ ባለ ድምጽ።
«ወይ» መርዕድም ደንግጦ ብድግ አለ::
«ምንድነው ከተማ ውስጥ የሚወራው?»
«አደጋ ደረሰ ይላሉ። አንቺም ስማሽ እንዴ?» አላት በድንጋጤ አስተያየት
👍8
#ምንትዋብ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_በሕይወት_ተፈራ
...“ቁስቋም ብዙ ነገር ሰጥታኛለች፣ ወንድ ልዥ ደሞ ብትሰጠኝ።”
“ትሰጥሻለች። ምን ይሳናታል? አሁን ስለሱ አታስቢ።”
ሆዷ እየገፋ ሲመጣ፣ ጭንቀቷ በረታ። ሴት በመውለዷ ባትከፋም፣ ወንድ አለመውለዷ ቤተመንግሥት ውስጥ ሊኖረኝ ይችላል ብላ ያሰበችውን ቦታ የሚያሳጣት መሰላት።
ይበልጡንም ደግሞ ወህኒ
አምባ ያሉ የነገሥታት ዘሮች የሚወለደው ወንድ ቢሆን ሐዘናቸውን፣ ሴት ብትሆን ደግሞ ደስታቸውንና የበካፋን ተስፋ መጨናገፍ እያሰበች መንፈሷ ተበጠበጠ። የጐንደርን ታቦታት ሁሉ ተማጸነች። የእሷ
ቋረኝነት ያብከነከናቸው መሣፍንትና መኳንንት ደግሞ በካፋ ሲሄዱ ቋረኛ አልጋው ላይ የመውጣቱ ጉዳይ ሲያሳስባቸው፣ ሲያነጋግራቸውና ልባቸውን ሲሰቅለው እሷ የበለጠ ጭንቀት ውስጥ ገባች።
የቤተመንግሥት ባለሟሉ፣ የበካፋ ደጋፊ መኳንንትና ሕዝቡ ግን
በእነሱ ዘንድ ተወዳጅነትን እያተረፈች ለመጣችው፣ ለእሷ... ለምንትዋብ ወንድ ልጅ እንድትወልድ ተመኙላት።
ለወራት ቤተመንግሥት ግቢ ውስጥ፣ በየቤቱና በየመንደሩ ወሬው ተጋጋለ፤ ሞኝ መቆሚያ ላይ ተሟሟቀ፤ ጃን ተከል ላይ ተፋፋመ።የጃን ተከል ደንበኞች ወደ ሞኝ መቆሚያ ተጨማሪ ወሬ ለማሳደድ አሽቆለቆሉ። የሞኝ መቆሚያዎቹ ወደ ጃን ተከል በጥድፊያ አሻቀቡ።
መጽሐፍ ገላጩና ኮከብ ቆጣሪው ገሚሱ ወንድ፣ ሌላው ሴት ነው
ሲል ተነበየ። ገበሬው በየእርሻው፣ ነጋዴው በገበያው ላይ፣ ሴቶች ወንዝ ዳር፣ ሽማግሌና ወጣት በየጎጡ እሰጥ አገባ ያዙ፤ ተወራረዱ። የንግርት
ዓይነቶች ተወሱ። የቆራጣ ገዳም እመምኔቷ፣ የወለተጴጥሮስ ትንቢት ተወራ፣ የሰማው ላልሰማው አስተላለፈ። ወሬው ጐንደርን ተሻግሮ በየግዛቱ ተናፈሰ። ቀድሞ ስለነገሥታት የተነገሩ ሌሎች ንግርቶች
ሁሉ ለማመሳከሪያነት ቀረቡ፣ ተመረመሩ፣ ተተነተኑ።
ሃገር በወሬ ታመሰች። ወንድ ነው ሲሏት ጮቤ ስትረግጥ፣ ሴት ናት
ሲሏት ስትተክዝ ከረመች።
ምንትዋብ በበኩሏ ቀናቱ ሲያዘግሙባት፣ ወራቱ እንደ ገመድ ሲጎተቱባት ቆይታ አንድ ሌሊት ምጥ ያዛት። እናቷና አያቷ የነገሥታቱ አዋላጅ የሆኑትን ሴት በፍጥነት አስመጡ። ምንትዋብ ሌሊቱን በሙሉ ስታምጥ፣ ሴቱ “ማርያም”፣ “ማርያም” ሲል፣ በካፋ በጭንቀት ቁጭ
ብድግ ሲሉ፣ ሲጸልዩ፣ ካህናት ምህላ ሲያወርዱና የቤተመንግሥት ባለሟሎች ሲንቆራጠጡ ቆይተው ንጋት ላይ የመጀመሪያው ዕልልታ ተሰማ። በሰላም የመገላገሏ ዜና በመኾኑ ለአፄው የአፍታ እፎይታ
ቢሰጣቸውም የሕጻኑን ጸታ ለመለየት ዕልልታውን መቁጠር ጀመሩ።
ዕልልታው ተደገመ፤ የበካፋ ጭንቀትም ናረ፤ ሦስተኛውና የመጨረሻው ዕልልታ ይሰማና ወሽመጤን ይቆርጠው ይኾን ወይስ ይቀጥላል? የሚለው ጭንቀት በእያንዳንዱ ዕልልታ መሃል ያለችዋን ቅጽበት ዝንተዓለም እስክትመስል ድረስ ለጠጣት። ሦስተኛው ዕልልታ
ተሰማ። እዚኸ ላይ የበካፋ የልብ ትርታ ፀጥ አለ፤ ሌላ ዕልልታ ካልተሰማ አልቦ አልጋ ወራሽ የሚለው ሥጋት ሰቅዞ ይዟቸዋል። የጠላቶቻቸውን መደሰት፣ የወዳጆቻቸውን መሳቀቅ እየቃኙ ሳለ፣ አራተኛው የዕልልታ
ድምጽ መጣ። ወንድ ልጅ! አምስተኛውን፣ ስድስተኛውንና ሰባተኛውን ዕልልታ መስማት አላስፈለጋቸውም፤ ወንድ ልጅ ተወልዶላቸዋል! ዜናውን በመላ ቤተመንግሥቱ ግቢ ውስጥ ሲያስተጋቡት፣ ግቢው
ትርምስምሱ ወጣ።
ምንትዋብ ድካም ላይ ብትሆንም ደስታዋ ወሰን አጣ፣ በጭንቀት
የተኮማተረው ግንባሯ ተፍታታ፤ ቁስቋም ማርያምን አመሰገነች።
አፄ በካፋ በጭንቀት የሙጥኝ ይዘውት የነበረውን የጸሎት
መጽሐፋቸውን አስቀምጠው ከመኝታ ክፍላቸው ወጡ።
ምንትዋብ ወዳለችበት ገሰገሱ። ምንትዋብ እስክትጸዳዳ ጠብቀው
ሲገቡ፣ እየደጋገሙ፣ “እንኳን ማርያም ማረችሽ” አሏት። እንኰዬ
ህጻኑን ኣቅፈው ሲያሳይዋቸው የደስታ እንባ ተናነቃቸው። አልጋ ወራሽ በማግኘታቸው ሩፋኤልንና ከአንገርብ ወንዝ በስቲያ ደፈጫ የተከሏትን ኪዳነ ምሕረትን አመሰገኑ፤ ውለታቸውን በወርቅ እንደሚከፍሉ ቃል ገቡ።
ቤተመንግሥቱ ውስጥ ታላቅ ፈንጠዝያ ሆነ። ወዲያው ስፍር ቁጥር የሌለው የግባት ነፍጥ ወደላይ ተተኮሰ። የአካባቢው ሰው “ወንድ ነው!
ወንድ ነው!” እያለ ጃን ተከል ግልብጥ ብሎ ወጣ። ሴቶች ዕልልታቸውን አቀለጡት። ጐንደር የምሥራቹ ደረሳት፤ ፈነደቀች። ራቅ ካሉ ቦታዎች ሳይቀር ጐንደሬዎች እየከነፉ ጃን ተከል ደረሱ።
እቴጌ ወንድ ልዥ ተገላገሉ! ሰባት ግዝየ ሲተኮስ ቆጥሬያለሁ።
ወንድ ነው። ንጉሡ አልጋ ወራሽ አገኙ!” ይላል አንዱ።
“ሦስት ቆጥሬ ሴት ትሆን? ስል ዐራት ሲደገም እንግዲያማ ሰባት
ነው ሚሆን። ወንድ ነው ብየ ስሮጥ መጣሁ” ይላል ሌላው።
የዕጣና የውርርድ አሸናፊዎች የድል ዋጋቸውን ጠየቁ።
ንግርቶች ሁሉ እንደገና ተነገሩ። የቅድስት ወለተጴጥርስ ትንቢት
ተነሣ። “የሷ ንግርት መሬት አይወድቅም” ተባለ። በየደብሩ ካህናት ደወል አሰሙ። ዘመሩ፣ አሸበሸቡ። መነኮሳት ሕልማቸውን ተለወዋጡ: ደስታ በደስታ ሆኑ።
የበካፋ የሥልጣን ተቀናቃኞች ወሬውን ሲሰሙ ደነገጡ፤ ተስፋቸው እንደ እንፋሎት ተነነ። የማስመሰል ካባ የደረቡ አንጀታቸው ያረረ፣ወንድ ልጅ በመወለዱ ከልብ የተደሰቱ መኳንንት፣ ካህናትና ሊቃውንት
ከቅርብና ከሩቅ ደስታቸውን ለመግለፅ ወደ ቤተመንግሥት ጎረፉ።
ለሕጻኑም መልካም ምኞታቸውን አዥጎደጎዱ። ሕጻኑ በአያቱ፣ በአፄ ኣድያም ሰገድ ኢያሱ ስም ተጠራ። ግብር በየቀኑ ገባ። ኢያሱ፣ በወጉ መሠረት በአርባ ቀኑ ክርስትና ተነሣ።
ኢያሱ ከተወለደ በኋላ፣ የመጀመሪያው መስቀል ነው። ለአፄ በካፋ ዓመታዊ ሠራዊት ግባት ከፍተኛ ዝግጅት እየተደረገ ነው። እንደ ጎጃምና ትግራይ ካሉ ራቅ ካሉ ግዛቶች የሚመጡ አስተዳዳሪ መኳንንት
ክረምቱ ሳይገባ ግንቦት ወር ላይ እያንዳንዳቸው ሠራዊታቸውን
ይዘው ጐንደር ሲገቡ፣ እንደ ስሜንና ቤገምድር ካሉ ቅርብ ቦታዎች የሚመጡት ደግሞ ዐዲስ ዓመትን ቤታቸው ውለው ሠራዊታቸውን ይዘው ጐንደር ገብተዋል። ቤተመንግሥት ዙርያ ለየግላቸውና ይዘውት
ለመጡት ሠራዊት ድንኳን ተተክሎላቸው እዚያው አርፈዋል።
ምንትዋብና አያቷ ስለ ሠራዊት ግባቱ አስፈላጊነት ሲነጋገሩ
አያትየው፣ ነገሥታቱ እኼን በዓል ሚያደርጉት አንድም እንግዲህ
ወታደራዊ ጉልበታቸውን ለማሳየት...” ብለው ሲጀምሩ አቋረጠቻቸው።
“ለማን ነው ሚያሳዩት?”
“ለሁሉም። እሱ ብቻ ማዶል። የመኳንንቱን ታማኝነት ለማረጋገጥም ሲሉ ነው። ሌላ ደሞ... ደንብ ሲያወጡ ወይም አዋጅ ሲነግሩ መኳንንቱ
በየግዛታቸው ያነን ደንብና አዋጅ በተመሳሳይ መንገድ እንዲያስከብሩ ጭምር ነው። ሌላው ደሞ መቸም ንጉሡ መኳንንቱ እንዳያምጹባቸው...
ተቀይመዋቸው ከሆነ ደሞ ለማረጋጋትና ሰላም ለመፍጠር በጋብቻ ሚተሳሰሩበትም ግዝየ ነው። በዝኸ ግዝየ አንድ የተቀየመ መኰንን አሞኛል ብሎ ሊቀር ይችላል። እናም እኼ ግዝየ ጃንሆይ አለ ነገር ሚሉበት፣ ብዙ ነገር ሚያውቁበትና ሚስተካከል ኻለም ተሎ ብለው ሚያስተካክሉበትም ግዝየ ነው” አሏት።
የበዓሉ ዕለት፣ ምንትዋብ ከአፄ በካፋ ጎን ድባብ ተይዞላት አደባባይ ወጣች። ሥርዐቱን ለማየት እጅግ ጓግታለች። ከንጉሠ ነገሥቱ ጎን ተቀመች። ጐንደሬዎችም ይህን ታላቅ በዓል ለመታደም ሥራቸውን
ነቅለው ወጥተዋል። ፎካሪዎች በየተራ እየወጡ ወደላይ ወደታች እያሉ ፎከሩ፣ ሽለሉ። ንጉሠ ነገሥቱን አወደሱ፤ አመሰገኑ።ሽለላውና ፉከራው ሲቆም፣ በአጋፋሪ መሪነት ታላቁ ስልፍ ተጀመረ።
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_በሕይወት_ተፈራ
...“ቁስቋም ብዙ ነገር ሰጥታኛለች፣ ወንድ ልዥ ደሞ ብትሰጠኝ።”
“ትሰጥሻለች። ምን ይሳናታል? አሁን ስለሱ አታስቢ።”
ሆዷ እየገፋ ሲመጣ፣ ጭንቀቷ በረታ። ሴት በመውለዷ ባትከፋም፣ ወንድ አለመውለዷ ቤተመንግሥት ውስጥ ሊኖረኝ ይችላል ብላ ያሰበችውን ቦታ የሚያሳጣት መሰላት።
ይበልጡንም ደግሞ ወህኒ
አምባ ያሉ የነገሥታት ዘሮች የሚወለደው ወንድ ቢሆን ሐዘናቸውን፣ ሴት ብትሆን ደግሞ ደስታቸውንና የበካፋን ተስፋ መጨናገፍ እያሰበች መንፈሷ ተበጠበጠ። የጐንደርን ታቦታት ሁሉ ተማጸነች። የእሷ
ቋረኝነት ያብከነከናቸው መሣፍንትና መኳንንት ደግሞ በካፋ ሲሄዱ ቋረኛ አልጋው ላይ የመውጣቱ ጉዳይ ሲያሳስባቸው፣ ሲያነጋግራቸውና ልባቸውን ሲሰቅለው እሷ የበለጠ ጭንቀት ውስጥ ገባች።
የቤተመንግሥት ባለሟሉ፣ የበካፋ ደጋፊ መኳንንትና ሕዝቡ ግን
በእነሱ ዘንድ ተወዳጅነትን እያተረፈች ለመጣችው፣ ለእሷ... ለምንትዋብ ወንድ ልጅ እንድትወልድ ተመኙላት።
ለወራት ቤተመንግሥት ግቢ ውስጥ፣ በየቤቱና በየመንደሩ ወሬው ተጋጋለ፤ ሞኝ መቆሚያ ላይ ተሟሟቀ፤ ጃን ተከል ላይ ተፋፋመ።የጃን ተከል ደንበኞች ወደ ሞኝ መቆሚያ ተጨማሪ ወሬ ለማሳደድ አሽቆለቆሉ። የሞኝ መቆሚያዎቹ ወደ ጃን ተከል በጥድፊያ አሻቀቡ።
መጽሐፍ ገላጩና ኮከብ ቆጣሪው ገሚሱ ወንድ፣ ሌላው ሴት ነው
ሲል ተነበየ። ገበሬው በየእርሻው፣ ነጋዴው በገበያው ላይ፣ ሴቶች ወንዝ ዳር፣ ሽማግሌና ወጣት በየጎጡ እሰጥ አገባ ያዙ፤ ተወራረዱ። የንግርት
ዓይነቶች ተወሱ። የቆራጣ ገዳም እመምኔቷ፣ የወለተጴጥሮስ ትንቢት ተወራ፣ የሰማው ላልሰማው አስተላለፈ። ወሬው ጐንደርን ተሻግሮ በየግዛቱ ተናፈሰ። ቀድሞ ስለነገሥታት የተነገሩ ሌሎች ንግርቶች
ሁሉ ለማመሳከሪያነት ቀረቡ፣ ተመረመሩ፣ ተተነተኑ።
ሃገር በወሬ ታመሰች። ወንድ ነው ሲሏት ጮቤ ስትረግጥ፣ ሴት ናት
ሲሏት ስትተክዝ ከረመች።
ምንትዋብ በበኩሏ ቀናቱ ሲያዘግሙባት፣ ወራቱ እንደ ገመድ ሲጎተቱባት ቆይታ አንድ ሌሊት ምጥ ያዛት። እናቷና አያቷ የነገሥታቱ አዋላጅ የሆኑትን ሴት በፍጥነት አስመጡ። ምንትዋብ ሌሊቱን በሙሉ ስታምጥ፣ ሴቱ “ማርያም”፣ “ማርያም” ሲል፣ በካፋ በጭንቀት ቁጭ
ብድግ ሲሉ፣ ሲጸልዩ፣ ካህናት ምህላ ሲያወርዱና የቤተመንግሥት ባለሟሎች ሲንቆራጠጡ ቆይተው ንጋት ላይ የመጀመሪያው ዕልልታ ተሰማ። በሰላም የመገላገሏ ዜና በመኾኑ ለአፄው የአፍታ እፎይታ
ቢሰጣቸውም የሕጻኑን ጸታ ለመለየት ዕልልታውን መቁጠር ጀመሩ።
ዕልልታው ተደገመ፤ የበካፋ ጭንቀትም ናረ፤ ሦስተኛውና የመጨረሻው ዕልልታ ይሰማና ወሽመጤን ይቆርጠው ይኾን ወይስ ይቀጥላል? የሚለው ጭንቀት በእያንዳንዱ ዕልልታ መሃል ያለችዋን ቅጽበት ዝንተዓለም እስክትመስል ድረስ ለጠጣት። ሦስተኛው ዕልልታ
ተሰማ። እዚኸ ላይ የበካፋ የልብ ትርታ ፀጥ አለ፤ ሌላ ዕልልታ ካልተሰማ አልቦ አልጋ ወራሽ የሚለው ሥጋት ሰቅዞ ይዟቸዋል። የጠላቶቻቸውን መደሰት፣ የወዳጆቻቸውን መሳቀቅ እየቃኙ ሳለ፣ አራተኛው የዕልልታ
ድምጽ መጣ። ወንድ ልጅ! አምስተኛውን፣ ስድስተኛውንና ሰባተኛውን ዕልልታ መስማት አላስፈለጋቸውም፤ ወንድ ልጅ ተወልዶላቸዋል! ዜናውን በመላ ቤተመንግሥቱ ግቢ ውስጥ ሲያስተጋቡት፣ ግቢው
ትርምስምሱ ወጣ።
ምንትዋብ ድካም ላይ ብትሆንም ደስታዋ ወሰን አጣ፣ በጭንቀት
የተኮማተረው ግንባሯ ተፍታታ፤ ቁስቋም ማርያምን አመሰገነች።
አፄ በካፋ በጭንቀት የሙጥኝ ይዘውት የነበረውን የጸሎት
መጽሐፋቸውን አስቀምጠው ከመኝታ ክፍላቸው ወጡ።
ምንትዋብ ወዳለችበት ገሰገሱ። ምንትዋብ እስክትጸዳዳ ጠብቀው
ሲገቡ፣ እየደጋገሙ፣ “እንኳን ማርያም ማረችሽ” አሏት። እንኰዬ
ህጻኑን ኣቅፈው ሲያሳይዋቸው የደስታ እንባ ተናነቃቸው። አልጋ ወራሽ በማግኘታቸው ሩፋኤልንና ከአንገርብ ወንዝ በስቲያ ደፈጫ የተከሏትን ኪዳነ ምሕረትን አመሰገኑ፤ ውለታቸውን በወርቅ እንደሚከፍሉ ቃል ገቡ።
ቤተመንግሥቱ ውስጥ ታላቅ ፈንጠዝያ ሆነ። ወዲያው ስፍር ቁጥር የሌለው የግባት ነፍጥ ወደላይ ተተኮሰ። የአካባቢው ሰው “ወንድ ነው!
ወንድ ነው!” እያለ ጃን ተከል ግልብጥ ብሎ ወጣ። ሴቶች ዕልልታቸውን አቀለጡት። ጐንደር የምሥራቹ ደረሳት፤ ፈነደቀች። ራቅ ካሉ ቦታዎች ሳይቀር ጐንደሬዎች እየከነፉ ጃን ተከል ደረሱ።
እቴጌ ወንድ ልዥ ተገላገሉ! ሰባት ግዝየ ሲተኮስ ቆጥሬያለሁ።
ወንድ ነው። ንጉሡ አልጋ ወራሽ አገኙ!” ይላል አንዱ።
“ሦስት ቆጥሬ ሴት ትሆን? ስል ዐራት ሲደገም እንግዲያማ ሰባት
ነው ሚሆን። ወንድ ነው ብየ ስሮጥ መጣሁ” ይላል ሌላው።
የዕጣና የውርርድ አሸናፊዎች የድል ዋጋቸውን ጠየቁ።
ንግርቶች ሁሉ እንደገና ተነገሩ። የቅድስት ወለተጴጥርስ ትንቢት
ተነሣ። “የሷ ንግርት መሬት አይወድቅም” ተባለ። በየደብሩ ካህናት ደወል አሰሙ። ዘመሩ፣ አሸበሸቡ። መነኮሳት ሕልማቸውን ተለወዋጡ: ደስታ በደስታ ሆኑ።
የበካፋ የሥልጣን ተቀናቃኞች ወሬውን ሲሰሙ ደነገጡ፤ ተስፋቸው እንደ እንፋሎት ተነነ። የማስመሰል ካባ የደረቡ አንጀታቸው ያረረ፣ወንድ ልጅ በመወለዱ ከልብ የተደሰቱ መኳንንት፣ ካህናትና ሊቃውንት
ከቅርብና ከሩቅ ደስታቸውን ለመግለፅ ወደ ቤተመንግሥት ጎረፉ።
ለሕጻኑም መልካም ምኞታቸውን አዥጎደጎዱ። ሕጻኑ በአያቱ፣ በአፄ ኣድያም ሰገድ ኢያሱ ስም ተጠራ። ግብር በየቀኑ ገባ። ኢያሱ፣ በወጉ መሠረት በአርባ ቀኑ ክርስትና ተነሣ።
ኢያሱ ከተወለደ በኋላ፣ የመጀመሪያው መስቀል ነው። ለአፄ በካፋ ዓመታዊ ሠራዊት ግባት ከፍተኛ ዝግጅት እየተደረገ ነው። እንደ ጎጃምና ትግራይ ካሉ ራቅ ካሉ ግዛቶች የሚመጡ አስተዳዳሪ መኳንንት
ክረምቱ ሳይገባ ግንቦት ወር ላይ እያንዳንዳቸው ሠራዊታቸውን
ይዘው ጐንደር ሲገቡ፣ እንደ ስሜንና ቤገምድር ካሉ ቅርብ ቦታዎች የሚመጡት ደግሞ ዐዲስ ዓመትን ቤታቸው ውለው ሠራዊታቸውን ይዘው ጐንደር ገብተዋል። ቤተመንግሥት ዙርያ ለየግላቸውና ይዘውት
ለመጡት ሠራዊት ድንኳን ተተክሎላቸው እዚያው አርፈዋል።
ምንትዋብና አያቷ ስለ ሠራዊት ግባቱ አስፈላጊነት ሲነጋገሩ
አያትየው፣ ነገሥታቱ እኼን በዓል ሚያደርጉት አንድም እንግዲህ
ወታደራዊ ጉልበታቸውን ለማሳየት...” ብለው ሲጀምሩ አቋረጠቻቸው።
“ለማን ነው ሚያሳዩት?”
“ለሁሉም። እሱ ብቻ ማዶል። የመኳንንቱን ታማኝነት ለማረጋገጥም ሲሉ ነው። ሌላ ደሞ... ደንብ ሲያወጡ ወይም አዋጅ ሲነግሩ መኳንንቱ
በየግዛታቸው ያነን ደንብና አዋጅ በተመሳሳይ መንገድ እንዲያስከብሩ ጭምር ነው። ሌላው ደሞ መቸም ንጉሡ መኳንንቱ እንዳያምጹባቸው...
ተቀይመዋቸው ከሆነ ደሞ ለማረጋጋትና ሰላም ለመፍጠር በጋብቻ ሚተሳሰሩበትም ግዝየ ነው። በዝኸ ግዝየ አንድ የተቀየመ መኰንን አሞኛል ብሎ ሊቀር ይችላል። እናም እኼ ግዝየ ጃንሆይ አለ ነገር ሚሉበት፣ ብዙ ነገር ሚያውቁበትና ሚስተካከል ኻለም ተሎ ብለው ሚያስተካክሉበትም ግዝየ ነው” አሏት።
የበዓሉ ዕለት፣ ምንትዋብ ከአፄ በካፋ ጎን ድባብ ተይዞላት አደባባይ ወጣች። ሥርዐቱን ለማየት እጅግ ጓግታለች። ከንጉሠ ነገሥቱ ጎን ተቀመች። ጐንደሬዎችም ይህን ታላቅ በዓል ለመታደም ሥራቸውን
ነቅለው ወጥተዋል። ፎካሪዎች በየተራ እየወጡ ወደላይ ወደታች እያሉ ፎከሩ፣ ሽለሉ። ንጉሠ ነገሥቱን አወደሱ፤ አመሰገኑ።ሽለላውና ፉከራው ሲቆም፣ በአጋፋሪ መሪነት ታላቁ ስልፍ ተጀመረ።
👍13
#ትኩሳት
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
....ከዚሀ ከሽጉጥ ፍጥጫ በኋላ ጀምሺድና ሉልሰገድ ብዙ ጊዜ፤
ብዙ ቦታ አብረው ይታዩ ጀመር፡፡ ማታ ሁለቱ በጀምሺድ መኪና
ይሄዱና፣ ኒስ፣ ካን ወይም ሞንቴካርሎ ቁማር ሲጫወቱ ሰንብተው ሰኞ ጧት ይመለሳሉ። ከውጭ ለሚያየው ሰው ጓደኝነታቸው እየጠበቀ ሄዴ..
ክረምት እየተንፏቀቀ መጣና፣ ከወርቃማው በልግ ጋር ተቃቅፋ
የነበረችውን የኤክስ ከተማ እንደ ቀናተኛ ሌላ ውሽማ በብርድ
ይገርፋት ጀመር፡፡ ሽማግሌዎቹንና አሮጊቶቹን ከየመንገዱና
ከየመናፈሻው አባረሯቸው። ልጃገረዶቹ ቆንጆ ስስ ቀሚሳቸውን
ትተው ወፍራም ሱፍ ቀሚስ፣ ሱሪና ወፍራም ሹራብ፣ ካፖርት
እየለበሱ፣ ውብ ቅርፃቸውን ከክረምቱ አይን እየሽሽጉ በበጋ ቀያይ ወይም ብር መሳይ የጥፍር ቀለም ተቀብተው ሲውለበለቡ የነበሩትን ጣቶቻቸውን በወፍራም ጓንቲ ውስጥ እየደበቁ፤ ከክፍል ወደ ምግብ ቤት፣ ከምግብ ቤት ወደ መኝታ ቤት በፍጥነት ኩስ ኩስ ይሉ ጀመር። ውብ ዳሊያቸውን እያወዛወዙ በዝግታ መራመድ፣ ፅጌረዳ ጉንጫቸውን እያሳዩ፣ በቀያይ ከንፈራቸው እየሳቁ፣ በተኳላ አይን
ጎረምሳውን መቃኘት ቀረ፡፡ (ኩሉንና የከንፈር ቀለሙን ብርድ
ስለሚሰነጣጥቀው ለአይን ደስ አይልም።) ደም የሽሽውን ነጭ
ጉንጫቸውን ግራጫ ብጤ የጎሽ ፀጉር ወረረው በየመንገዱ ዳር በተርታ የተተከሉት ዛፎች ራቁታቸውን ቆመው
የኤክስን ንፁህ ሰማይ በጭራሮዋቸው ይቧጥጡታል። ቅጠሎቹ በሙሉ ረግፈው የባቡር መንገዱን ዳርና የሰው መተላለፊያውን ሞልተውታል። ሰው በፍጥነት ሲራመድ በቡት ጫማው ይፈጫቸዋል
አንዳንድ ቀን በረዶው እንደ ጥጥ በዝግታ ይወርድና ኤክስን
በንፁህ ነጭ ሻሽ ይገንዛታል። በሱፍ የተከናነቡት ልጃገረዶችና
ጎረምሶች ሜዳ ወጥተው በረዶውን እያድቦለቦሉ ይፈነካከታሉ ይሳሳቃሉ። ትንፋሻቸው እንደ ጉም ከአፋቸው ቡልቅ ቡልቅ! ሲል ይታያል። ጥቁሮቹ በረዶው ላይ እየሆኑ ፎቶግራፍ ይነሳሉ የኤክስ ሰማይ አብዛኛውን ጊዜ ብሩህ ሰማያዊ ነው። አንዳንድ ጊዜ ውሀ አረንጓዴ ይሆናል፣ ወደ ማታ ሰአት እንደ ልጃገረዶች ጉንጭ ይቀላል። የኤክስ ሰማይ ደመና አይለብስም፡ ሁልጊዜ ራቁቱን ነው፣ ሁልጊዜ ውብ ነው፤ ሁልጊዚ ሰሳማዊ ነው። ማታ ማታ የአልማዝ ከዋክብትና የፀጥታ ሰላም ይለብሳል
ክረምት ሲሆን ሌሊቶቹ ይረዝማሉ፣ ቀኖቹ ያጥራሉ፤ ፀሀይዋ ጧት ወደ አንድ ሰአት ተኩል ላይ ትወጣና ከሰአት በኋላ ወደ አስር ተኩል ላይ መጥለቅ ትጀምራለች፤ በሽታ እንደያዘው እየማቀቀች እየደከመች ትሄዳለች። ሩቅ፣ ሩቅ ሩቅ በጣም ሩቅ ሆና ኮሳሳ ብርሀን ትልካለች። እቺ ፀሀይ በበጋው የሙቀት ምንጭ ነበረች፡ለኤክስ አሮጊቶችና ሽማግሌዎች የህይወት ተስፋ ነበረች፣ አሁን ግን
ሰማዩ ተበስቶ ከውጭ የብርድ ጮራዎች የሚያስገባ ይመስላል
ብርዱ መላውን ፍጥረት ጨብጦ ያዘ፡፡ የሁላችንም ህይወት
በክረምቱ ብርድ ታሰረ፣ በቆፈን ተቋጠረ፡፡ ፀደይና ፀሀይ መጥተው
እስኪያስፈቱንና እስክንንቀሳቀስ ድረስ፣ የህይወታችን ታሪክ በያለበት ረጋ:: ተካና ጀርመኗ እኔ የማላውቀውን ግንኙነታቸውን ቀጠሉ፡፡ጀምሺድና ሉልሰገድ በኒኮል የፍትወት ገመድ ተሳስረው መለያየት አቅቷቸው፣ ጤና የለሽ ጓደኝነታቸውን ቀጠሉ፤ ለገና እረፍት ባህራም ወደ ኤክስ ሲመለስ ጊዜ፤ ኒኮልን ትተውለት ሁለቱ ተያይዘው ወደ ሞንቴ ካርሎ ሽሹ። እኔና ሲልቪ አልፎ አልፎ
እየተገናኘን፣ የቀረውን ጊዜ ስንፅፍ እንሰነብት ነበር በብርዱ ምክንያት የህይወታችን ታሪክ መፍሰሱን መለዋወጡን ትቶ፣ በያለበት ረጋ
አዳሞ የተባለው ዘፋኝ
"Tombe la neige
Tu ne viendras pas ce soir
Tombe la neige
Me crie mon desespoir..."
(በረዶው ይወርዳል
እንግዲህ ዛሬ ማታ አትመጪም
በረዶው ይወርዳል
ተስፋ መቁረጤ ይነግረኛል .. .»)
እያለ የክረምት እንጉርጉሮውን ያዜማል ..
ፀሀይዋ ቀስ በቀስ የሸሸችንን ያህል ቀስ በቀስ ትጠጋን
ጀመር። አየተቀነሰ የሚሄደው ብርድ፣ ቀጥሎም እየበረታ የሚሄደው ሙቀት፣ ረግቶ የነበረውን የፍጥረት ደም ቀስ በቀስ ያፍታታው ጀመር። መጀመሪያ አንዳንዷ ደፋር ቅጠል ብርዱን አሽንፋ አንገቷን
ብቅ ታደርጋለች፣ ራቁታቸውን የከረሙት ጭራሮ ቅርንጫፎች ላይ ስትታይ ታስደንቃለች፡ ታስደስታለች፤ የድል አድራጊው ህይወት ፊታውራሪ ነች፡ ምስጢራዊ ተአምር ነች። እንግዲህ ሌሎቹ ቅጠሎች
ይከተሉዋታል፡ የኤክስ ዛፎች በራቁት ጭራሮዋቸው ሰማዩን
መቧጨር ትተው፣ በለምለም አረንጓዴ ልብሳቸው ይወለውሉታል፣ ያፀዱታል። የኤክስ ጎረምሶችና ኮረዳዎች መጀመሪያ ካፖርትና
ጓንቲያቸውን አወለቁ፤ ቀጥሎ ሹራባቸውን አውልቀው መሳሳቅ
ጀመሩ። አንዳንድ ደፋር አሮጊት ወይም ሽማግሌ ካፖርቱን
እንደለበሰ መንገድ ላይ ይታይ ጀመር፡፡ ክረምቱ አለፈ ..
ፀደይ መጣ፡፡ የኤስ ልጃገረዶች ከባድ የክረምት ልብሳቸውን ገፈው ጥላው፣ ክረምቱ አልብሷቸው የነበረውን
አስቀያሚ ነጭ ጎሽ ፀጉር ኣራግፈው፤ የተፈጥሮ ውበታቸውን
መልበስ አመጡ፡፡ ፀጉራቸው ጭንቅላታቸው ላይ ተቆልሎ ወይም ወደ ኋላቸው እየፈሰሰ፣ ቆዳቸው ልስልስ ብሎ የፅጌረዳ ቀለም እየለበሰ፣ በቀይ ከንፈራቸው የተከበበ ጥርሳቸው በፈገግታ እያብለጨለጨ፡ ተሸሽጎ የከረመው ወጣት ቅርፃቸው እየፋፋ፣ ሹል ጡታቸው
ከፊት እየተንቀጠቀጠ፣ ያበጠ ዳሌያቸው ከኋላ እየተወዛወዘ፣ ይሄ ሁሉ ፀጋ የፀደይን መልካም ብርሀን ለብሶ በየመንገዱ እየተዘዋወረ፣ የኤክስን ጎረምሶች ምራቃቸውን ያስውጣቸው ጀመር። በብርድ ተኮራምተው የከረሙት ኮረዳዎች አሁን በሙቀት ተዝናኑ፤ እየተጯጯሁ በሳሩ ሜዳ ይፈነጩ
ይንከባለሉ ጀመር። ከጎረምሶቹ ጋር ልፊያና መተቃቀፍ ተጀመረ
ሽማግሌዎቹና አሮጊቶቹ እየወጡ የኩር ሚራሶንና የመናፈሻውን
አግዳሚ ወምበሮች ሰፈሩባቸው። እርጅና ከወጣትነት ጋር እየታከከ
የኤክስን መንገዶች በጎባጣ ጨምዳዳ እርምጃው ይንፏቀቅባቸው ጀመር የክረምቱ ብርድ ገድቦ ይዞት የነበረው ታሪካችን አሁን በፀደይ
ውቀት እንደገና መፍሰስ ጀመረ
ፀደይ ለኤክስ ብርሀንና ሙቀት ከአረንጓዴ ቀሚስ ጋር ይዞላት
ሲመጣ፤ ለተካ ችግር ይዞለት
መጣ። ባለውስታሿ ጀርመን
ታስቸግረው ጀመር። ከአንድ ያገሯ ልጅ ጋር መውጣት አመጣች፡፡
ታዛ ምን ትሽረሙ@ያለሽ? አላት። መሸርሞጥ አይደለም ማማረጥ ነው» አለችው:: እና የትኛችን ይሻላል?» አላት::በአንዳንድ ነገር እሱ ይሻላል፤ በሌላ ደሞ አንተ ትሻላለህ»አለችው። ተካን ቅናት ይሞረሙረው ጀመር
ጥፍሩን እየነከሰ «አሁን ምን ማድረግ ይሻለኛል እባክህን?»
አለኝ
«ትወዳታለህ?» አልኩት
«አዎን። ብዙ ነገር ይገባታል፡»
እሷስ ትወድሀለች?»
«አዎን»
«እንግዲያው አግባታ»
“አብደሀል? ነጭ ሚስት ይዤ ብመለስ አባቴ አይታነቅም?»
«እንግዲያው ተዋት»
እንዴት አድርጌ ልተዋት? በፊት እንኳ ቢሆን ልተዋት እችል
ነበር። አሁን ግን፣ ከዚያ ከንፍጣም ጀርመን ጋር መውጣት
ከጀመረች ወዲህ፡ ከምተዋት ብገድላት እመርጣለሁ፡፡»
«የሀበሻ ምቀኝነት ነው?» አልኩት
«አይደለም፡፡»
«ታድያስ?»
«እህ! ስለቅናት አታውቅም እንዴ? እንግዲያው ልንገርህ፡፡
አየህ፣ ስትቀና ልጅቷን በሀይል ትጠላታለህ። ብትገድላት ፈቃድህ
ነው፡፡ ግን በዚህ አለም ላይ ምን ትፈልጋለህ ቢሉህ፤ እሷን ነው
ምትፈልገው ሁሉ ነገር ይቅር ብቻ እሷ ትምጣ፡፡ ገባህ የምልህ?
ለምሳሌ፣ ለመጀመሪያ ጊዜ ከሱ ጋር የወጣች ጊዜ፣ ቤቷ ወሰድኳትና አንድ ጥፊ አላስኳት፡፡ ወዳ እስክትጠላ ልደበድባት ቆርጬ ኮቴን አወለቅኩ። ታዲያ ዳግማዊ ጥፊ ላወርድባት ስል
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
....ከዚሀ ከሽጉጥ ፍጥጫ በኋላ ጀምሺድና ሉልሰገድ ብዙ ጊዜ፤
ብዙ ቦታ አብረው ይታዩ ጀመር፡፡ ማታ ሁለቱ በጀምሺድ መኪና
ይሄዱና፣ ኒስ፣ ካን ወይም ሞንቴካርሎ ቁማር ሲጫወቱ ሰንብተው ሰኞ ጧት ይመለሳሉ። ከውጭ ለሚያየው ሰው ጓደኝነታቸው እየጠበቀ ሄዴ..
ክረምት እየተንፏቀቀ መጣና፣ ከወርቃማው በልግ ጋር ተቃቅፋ
የነበረችውን የኤክስ ከተማ እንደ ቀናተኛ ሌላ ውሽማ በብርድ
ይገርፋት ጀመር፡፡ ሽማግሌዎቹንና አሮጊቶቹን ከየመንገዱና
ከየመናፈሻው አባረሯቸው። ልጃገረዶቹ ቆንጆ ስስ ቀሚሳቸውን
ትተው ወፍራም ሱፍ ቀሚስ፣ ሱሪና ወፍራም ሹራብ፣ ካፖርት
እየለበሱ፣ ውብ ቅርፃቸውን ከክረምቱ አይን እየሽሽጉ በበጋ ቀያይ ወይም ብር መሳይ የጥፍር ቀለም ተቀብተው ሲውለበለቡ የነበሩትን ጣቶቻቸውን በወፍራም ጓንቲ ውስጥ እየደበቁ፤ ከክፍል ወደ ምግብ ቤት፣ ከምግብ ቤት ወደ መኝታ ቤት በፍጥነት ኩስ ኩስ ይሉ ጀመር። ውብ ዳሊያቸውን እያወዛወዙ በዝግታ መራመድ፣ ፅጌረዳ ጉንጫቸውን እያሳዩ፣ በቀያይ ከንፈራቸው እየሳቁ፣ በተኳላ አይን
ጎረምሳውን መቃኘት ቀረ፡፡ (ኩሉንና የከንፈር ቀለሙን ብርድ
ስለሚሰነጣጥቀው ለአይን ደስ አይልም።) ደም የሽሽውን ነጭ
ጉንጫቸውን ግራጫ ብጤ የጎሽ ፀጉር ወረረው በየመንገዱ ዳር በተርታ የተተከሉት ዛፎች ራቁታቸውን ቆመው
የኤክስን ንፁህ ሰማይ በጭራሮዋቸው ይቧጥጡታል። ቅጠሎቹ በሙሉ ረግፈው የባቡር መንገዱን ዳርና የሰው መተላለፊያውን ሞልተውታል። ሰው በፍጥነት ሲራመድ በቡት ጫማው ይፈጫቸዋል
አንዳንድ ቀን በረዶው እንደ ጥጥ በዝግታ ይወርድና ኤክስን
በንፁህ ነጭ ሻሽ ይገንዛታል። በሱፍ የተከናነቡት ልጃገረዶችና
ጎረምሶች ሜዳ ወጥተው በረዶውን እያድቦለቦሉ ይፈነካከታሉ ይሳሳቃሉ። ትንፋሻቸው እንደ ጉም ከአፋቸው ቡልቅ ቡልቅ! ሲል ይታያል። ጥቁሮቹ በረዶው ላይ እየሆኑ ፎቶግራፍ ይነሳሉ የኤክስ ሰማይ አብዛኛውን ጊዜ ብሩህ ሰማያዊ ነው። አንዳንድ ጊዜ ውሀ አረንጓዴ ይሆናል፣ ወደ ማታ ሰአት እንደ ልጃገረዶች ጉንጭ ይቀላል። የኤክስ ሰማይ ደመና አይለብስም፡ ሁልጊዜ ራቁቱን ነው፣ ሁልጊዜ ውብ ነው፤ ሁልጊዚ ሰሳማዊ ነው። ማታ ማታ የአልማዝ ከዋክብትና የፀጥታ ሰላም ይለብሳል
ክረምት ሲሆን ሌሊቶቹ ይረዝማሉ፣ ቀኖቹ ያጥራሉ፤ ፀሀይዋ ጧት ወደ አንድ ሰአት ተኩል ላይ ትወጣና ከሰአት በኋላ ወደ አስር ተኩል ላይ መጥለቅ ትጀምራለች፤ በሽታ እንደያዘው እየማቀቀች እየደከመች ትሄዳለች። ሩቅ፣ ሩቅ ሩቅ በጣም ሩቅ ሆና ኮሳሳ ብርሀን ትልካለች። እቺ ፀሀይ በበጋው የሙቀት ምንጭ ነበረች፡ለኤክስ አሮጊቶችና ሽማግሌዎች የህይወት ተስፋ ነበረች፣ አሁን ግን
ሰማዩ ተበስቶ ከውጭ የብርድ ጮራዎች የሚያስገባ ይመስላል
ብርዱ መላውን ፍጥረት ጨብጦ ያዘ፡፡ የሁላችንም ህይወት
በክረምቱ ብርድ ታሰረ፣ በቆፈን ተቋጠረ፡፡ ፀደይና ፀሀይ መጥተው
እስኪያስፈቱንና እስክንንቀሳቀስ ድረስ፣ የህይወታችን ታሪክ በያለበት ረጋ:: ተካና ጀርመኗ እኔ የማላውቀውን ግንኙነታቸውን ቀጠሉ፡፡ጀምሺድና ሉልሰገድ በኒኮል የፍትወት ገመድ ተሳስረው መለያየት አቅቷቸው፣ ጤና የለሽ ጓደኝነታቸውን ቀጠሉ፤ ለገና እረፍት ባህራም ወደ ኤክስ ሲመለስ ጊዜ፤ ኒኮልን ትተውለት ሁለቱ ተያይዘው ወደ ሞንቴ ካርሎ ሽሹ። እኔና ሲልቪ አልፎ አልፎ
እየተገናኘን፣ የቀረውን ጊዜ ስንፅፍ እንሰነብት ነበር በብርዱ ምክንያት የህይወታችን ታሪክ መፍሰሱን መለዋወጡን ትቶ፣ በያለበት ረጋ
አዳሞ የተባለው ዘፋኝ
"Tombe la neige
Tu ne viendras pas ce soir
Tombe la neige
Me crie mon desespoir..."
(በረዶው ይወርዳል
እንግዲህ ዛሬ ማታ አትመጪም
በረዶው ይወርዳል
ተስፋ መቁረጤ ይነግረኛል .. .»)
እያለ የክረምት እንጉርጉሮውን ያዜማል ..
ፀሀይዋ ቀስ በቀስ የሸሸችንን ያህል ቀስ በቀስ ትጠጋን
ጀመር። አየተቀነሰ የሚሄደው ብርድ፣ ቀጥሎም እየበረታ የሚሄደው ሙቀት፣ ረግቶ የነበረውን የፍጥረት ደም ቀስ በቀስ ያፍታታው ጀመር። መጀመሪያ አንዳንዷ ደፋር ቅጠል ብርዱን አሽንፋ አንገቷን
ብቅ ታደርጋለች፣ ራቁታቸውን የከረሙት ጭራሮ ቅርንጫፎች ላይ ስትታይ ታስደንቃለች፡ ታስደስታለች፤ የድል አድራጊው ህይወት ፊታውራሪ ነች፡ ምስጢራዊ ተአምር ነች። እንግዲህ ሌሎቹ ቅጠሎች
ይከተሉዋታል፡ የኤክስ ዛፎች በራቁት ጭራሮዋቸው ሰማዩን
መቧጨር ትተው፣ በለምለም አረንጓዴ ልብሳቸው ይወለውሉታል፣ ያፀዱታል። የኤክስ ጎረምሶችና ኮረዳዎች መጀመሪያ ካፖርትና
ጓንቲያቸውን አወለቁ፤ ቀጥሎ ሹራባቸውን አውልቀው መሳሳቅ
ጀመሩ። አንዳንድ ደፋር አሮጊት ወይም ሽማግሌ ካፖርቱን
እንደለበሰ መንገድ ላይ ይታይ ጀመር፡፡ ክረምቱ አለፈ ..
ፀደይ መጣ፡፡ የኤስ ልጃገረዶች ከባድ የክረምት ልብሳቸውን ገፈው ጥላው፣ ክረምቱ አልብሷቸው የነበረውን
አስቀያሚ ነጭ ጎሽ ፀጉር ኣራግፈው፤ የተፈጥሮ ውበታቸውን
መልበስ አመጡ፡፡ ፀጉራቸው ጭንቅላታቸው ላይ ተቆልሎ ወይም ወደ ኋላቸው እየፈሰሰ፣ ቆዳቸው ልስልስ ብሎ የፅጌረዳ ቀለም እየለበሰ፣ በቀይ ከንፈራቸው የተከበበ ጥርሳቸው በፈገግታ እያብለጨለጨ፡ ተሸሽጎ የከረመው ወጣት ቅርፃቸው እየፋፋ፣ ሹል ጡታቸው
ከፊት እየተንቀጠቀጠ፣ ያበጠ ዳሌያቸው ከኋላ እየተወዛወዘ፣ ይሄ ሁሉ ፀጋ የፀደይን መልካም ብርሀን ለብሶ በየመንገዱ እየተዘዋወረ፣ የኤክስን ጎረምሶች ምራቃቸውን ያስውጣቸው ጀመር። በብርድ ተኮራምተው የከረሙት ኮረዳዎች አሁን በሙቀት ተዝናኑ፤ እየተጯጯሁ በሳሩ ሜዳ ይፈነጩ
ይንከባለሉ ጀመር። ከጎረምሶቹ ጋር ልፊያና መተቃቀፍ ተጀመረ
ሽማግሌዎቹና አሮጊቶቹ እየወጡ የኩር ሚራሶንና የመናፈሻውን
አግዳሚ ወምበሮች ሰፈሩባቸው። እርጅና ከወጣትነት ጋር እየታከከ
የኤክስን መንገዶች በጎባጣ ጨምዳዳ እርምጃው ይንፏቀቅባቸው ጀመር የክረምቱ ብርድ ገድቦ ይዞት የነበረው ታሪካችን አሁን በፀደይ
ውቀት እንደገና መፍሰስ ጀመረ
ፀደይ ለኤክስ ብርሀንና ሙቀት ከአረንጓዴ ቀሚስ ጋር ይዞላት
ሲመጣ፤ ለተካ ችግር ይዞለት
መጣ። ባለውስታሿ ጀርመን
ታስቸግረው ጀመር። ከአንድ ያገሯ ልጅ ጋር መውጣት አመጣች፡፡
ታዛ ምን ትሽረሙ@ያለሽ? አላት። መሸርሞጥ አይደለም ማማረጥ ነው» አለችው:: እና የትኛችን ይሻላል?» አላት::በአንዳንድ ነገር እሱ ይሻላል፤ በሌላ ደሞ አንተ ትሻላለህ»አለችው። ተካን ቅናት ይሞረሙረው ጀመር
ጥፍሩን እየነከሰ «አሁን ምን ማድረግ ይሻለኛል እባክህን?»
አለኝ
«ትወዳታለህ?» አልኩት
«አዎን። ብዙ ነገር ይገባታል፡»
እሷስ ትወድሀለች?»
«አዎን»
«እንግዲያው አግባታ»
“አብደሀል? ነጭ ሚስት ይዤ ብመለስ አባቴ አይታነቅም?»
«እንግዲያው ተዋት»
እንዴት አድርጌ ልተዋት? በፊት እንኳ ቢሆን ልተዋት እችል
ነበር። አሁን ግን፣ ከዚያ ከንፍጣም ጀርመን ጋር መውጣት
ከጀመረች ወዲህ፡ ከምተዋት ብገድላት እመርጣለሁ፡፡»
«የሀበሻ ምቀኝነት ነው?» አልኩት
«አይደለም፡፡»
«ታድያስ?»
«እህ! ስለቅናት አታውቅም እንዴ? እንግዲያው ልንገርህ፡፡
አየህ፣ ስትቀና ልጅቷን በሀይል ትጠላታለህ። ብትገድላት ፈቃድህ
ነው፡፡ ግን በዚህ አለም ላይ ምን ትፈልጋለህ ቢሉህ፤ እሷን ነው
ምትፈልገው ሁሉ ነገር ይቅር ብቻ እሷ ትምጣ፡፡ ገባህ የምልህ?
ለምሳሌ፣ ለመጀመሪያ ጊዜ ከሱ ጋር የወጣች ጊዜ፣ ቤቷ ወሰድኳትና አንድ ጥፊ አላስኳት፡፡ ወዳ እስክትጠላ ልደበድባት ቆርጬ ኮቴን አወለቅኩ። ታዲያ ዳግማዊ ጥፊ ላወርድባት ስል
👍16❤2
#ምንዱባን
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#ትርጉም_ከዬሐንስ_ገፃዲቅ
አጸፋ
ምሽቱ አልቆ ሊነጋጋ ስለነበር የምሥራቅ ፀሐይ ውጋጋን ታየ፡
ፋንቲን በኃይል እያተኮሳትና እንቅልፍ ሳይወስዳት ነበር ያደረችው::አስታማሚዋ ሴር የፋንቲንን ሁኔታ በማየት መድኃኒት ለመፈለግ ሄዱ፡፡መድኃኒቱን እየፈለጉ ሳለ ዞር ሲሉ መሴይ ማንደላይንን በድንገት
በማየታቸው ሳያስቡት ይጮሃሉ:: መሴይ ማንደላይን እርሳቸው ከነበሩበት ክፍል ገና መግባቱ ነበር፡፡
«መጡ እንዴ ጌታዩ!» አሉ፡፡
«ያቺ ምስኪን እንዴት ናት?
«አሁን ትንሽ መለስ ብሉላታል:: በጣም ሲያማት ጊዚ ተጨንቀን
ነበር፡፡ ፋንቲን ግን ክቡር ከንቲባ ከዚህ የጠፉት ልጄን ሊያመጡ ቢሄዱ ነው ብላ በማመንዋ ነው መለስ ያለላት በማለት ለመሴይ ማንደላይን ሴርዋ አስረዱ:: ሴርዋ ምንም እንኳን ወደ ልጅትዋ አለመሄዱን ቢያውቁም ጥያቄ
መጠየቅ ኣልደፈሩም::
“ደህና ናታ!›› አለ፡፡
“ታዲያ አሁን ልጅዋን እለማምጣትዎን እንዴት እድርገን ነውዐየምንነግራት? » ሲሉ ሴርዋ ጠየቁ፡፡
ጥቂት አሰበና «እሱ ይመራናል» አላቸው::
ግን መዋሸት የለብንም» አሉ ሴርዋ በዝግታ፡
መስኮት ስለተከፈተ የመሴይ ማደላይን ገጽታ በጉልህ ታየ
«እንዴ፣ ምን ሆነዋል!» አሉ አስታማሚዋ:: (ገጸዎ በጣም
ተለዋውጧል::»
«ተለዋውጧል!» አለ፡፡
መስታወት አነሱ:: እርሱም መስታወቱን ተቀብለ መልኩን ከየ::
«እውነትም ተለዋውጫለሁ!» ሲል አረጋገጠ፡: ግን ይህን ያለው
አሳቡ ለሁለት ተከፍሎ እንደሆነ ያስታውቅበት ነበር::
ሴርዋ አነጋገሩና ጠቅላላ ሁኔታውን ሲያዩ ቀፈፋቸው:: መሴይዐማንደላይን ሊከፍተው ሲል አልከፈት ስላለህ በር አስተያየት እየሰጠ
ፋንቲን ከነበረችበት ክፍል ገባ፡፡ የመስኮት መጋረጃዎችን ገለጠ፡፡ ወደ ፋንቲን ጠጋ ብሎ አያት፡፡ እንቅልፍ ወስዷት ነበር፡፡ ስትተነፍስ እያቃሰተች ነው:: ፊትዋ ፍም መስሎአል፡፡ ቆዳዋም ገርጥቶአል::
መሴይ ማንደላይን ሳይነቃነቅ ከአልጋዋ አጠገብ ቆሞ አተኩሮ
ተመለከታት፡፡ አንዴ ወደ እርሱ አንዴ ደግሞ ከግድግዳ ላይ ተሰቅሎ ወደ ነበረውና ክርስቶስ ወደ ተሰቀለበት መስቀል ተመለከተ፡፡ ከሁለት ወር
በፊት ፋንቲን አሞአት ከዚያች ክፍል ውስጥ ስትተኛ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊጠይቃት ሲሄድ እንቅልፍ ወስዷት እንደተመለከታት ዓይነት ነበር አሁንም ያያት:: አሁንም እንደዚያኑ እለት እርሱ ሊጸልይላት እርስዋ እንቅልፍ ወስዷት ተኝታለች:: ልዩነቱ ከሁለት ወር በኋላ የእርስዋ ፀጉር በይበልጥ
ሽበት ጣል ጣል ሲያደርግበት የእርሱ ፀጉር በሽበት ተሸፍኖ ነጭ ሆኖአል።
ሴርዋ አብረው ወደ ክፍሉ አልገቡም:: ሰውዬው በአንድ እጁ
ከንፈሮቹን ይዞ ነው የቆመው:: ፋንቲን ዓይኖችዋን ስትገልጥ አየችው::
ፈገግ ብላ፡
«ኮዜትስ?» ስትል ጠየቀችው::
«ኮዜትስ» ብላ ስትጠይቀው ልክ ይዞአት እንደመጣ አረጋግጣ በማመን ስለነበር ምን ብሎ እንደሚመልስላት ባለማወቁ ዝም ብሉ ተገትሮ ቀረ።
ይህን ጊዜ እርስዋ ንግግርዋን ቀጠለች፡፡
«ልጄ ጋ እንደሄዱ ተስፋ አደርጋለሁ:: እንቅልፍ ወስዶኝ ነበር፤ ግን አይቼዎታለሁ:: ብዙ ጊዜ አይቼዎታለሁ:: ሌሊቱን በሙሉ ዓይኔ እርስዎ
ተከትሎ ነው የሄደው:: መላዕክትም እርስዎን ተከትለው ሲሄዱ ነበር ግርማ ሞገስዎ ደግሞ በጣም... በጣም ደስ ነበር የሚለው፡፡
ቀና ብሎ ከሴትዮዋ ራስጌ የተንጠለጠለውን መስቀል አየ፡፡
‹ግን ንገሩኝ እስቲ፣ ኮዜት የት አለች? ከእንቅልፌ ስነቃ እንዳያት
ለምንድነው ከአጠገቤ ያላስተኛችሁዋት?»
ሳያስበው በድንገት አንድ ነገር ተናገረ፡፡ ደግነቱ ምን እንዳለ በትክክል ሳይሰማ ሐኪሙ በር ከፍተው ገቡ::
«የእኔ ልጅ» አሉ፤ «ረጋ በይ! ልጅሽ መጥታለች፡፡»
የፋንቲን ዓይን እንደ ብርሃን በራ:: በደስታ ብዛት መላ ሰውነትዋ
ተቅበጠበጠ፡፡ እጇን በኃይል አሻሸችው::
«ወይ ልጄ! አምጡልኝ ልያት?» ስትል ጠየቀች፡፡
ያኔ እንደተወቻትና እሽሩሩ እንደምትባል ፉልቁ ሕፃን እንደሆነች አድርጋ በመገመት ልታቅፋትና እሽሩሩ ልትላት ፈለገች::
«አትቸኩይ» አሉ ሐኪሙ፤ «ሰውነትሽ እንደዚህ ደክሞ ከእርስዋ ጋር መጫወት አትችይም፡፡ ከልጅሽ ጋር አሁን በድንገት ብትገናኙ ሲቃ
ይዞሽ ክፉ ነገር ላይ ሊጥልሽ ስለሚችል ትንሽ ብትታገሽ፡፡ መጀመሪያ እኛ አንቺን በቅጡ ማዳን አለብን፡፡
መሴይ ማንደላይን ከአልጋው አጠገብ ወንበር ላይ ተቀምጦአል፡፡
ፋንቲን ወደ እርሱ ዞር ብላ «ግሩም ድንቅን ኣለች:: ስታየው መንፈስዋን
በጣም አረጋግታ ስለነበር ምናልባት «አሁንስ ተሽሉአታል፤ ልጅዋን ብታይ ምንም አትሆንም» ብሎ ያስባል ብላ ከእርሱ ጋር ጨዋታ ቀጥላ በጥያቄ
አጣደፈችው::
«ታዲያ መንገዱ ደህና ነበር? እንዴት የተባረኩ ሰው ቢሆኑ ነው
ለልጄ ብለው ከእዚያ ድረስ መልፋትዎ? መቼም እኔን እንኳን ሳትረሳኝ አትቀርም:: ልጆቹ እኮ ቀላል ፍጡሮች አይደሉም:: የለበሰቻቸው ልብሶች ንጽህናቸው የተጠበቀ ነው? እነሚስተርና ሚስስ ቴናድዬ በንጽህና ነበር
የያዝዋት? ሰውነትዋስ እንዴት ነው? እንዴት ነው የናፈቀችኝ! ቆንጆ ልጅ አይደለችም ክቡር ከንቲባ? በጨለማ ስትጓዘ መንገድ ላይ እኮ ብርድ ሳይጉዳችሁ አልቀረም:: አንድ ጊዜ ብቻ እንዳያት ለአንድ አፍታ ልታስጉቡዋት አትችሉም? ወዲያው ትሄዳለች፡፡ የቤቱ ጌታ- እርስዎ ኖት ፤ ታዲያ ይህን
አይፈቅዱልኝም? መሴይ ማንደላይን እጅዋን ያዘ፡፡ «ኮዜት በጣም ቆንጆ ናት» አለ:
“ጤነኛ ናት ፤ አትቆዩም ፤ ታያታላሽ:: አሁን ግን ብዙ አትናገሪ ! ይደክምሻል:: ደግሞም ሳልሽ እንዳይቀሰቀስ አትገለጭ::
እርሱ ይህን እንዳለ በሃይል አሳላት:: እጅዋን እንደያ፤ በጭንቀት ዓይን ተመለከታት:: አባበ የደረሰበትን ሊነግሪ ት ነበር፡፡ ግን በዚህ ሁኔታ እንዴት ብሎ ይንገራት! ሐኪሙ ካያት በኋላ ወጥቶ ሄደ:: ሰርዋ ከክፍሉ ውስጥ አብራቸው ቆዩ:: ሁሉም ዝም፣ ዝም ተባብለው ነበር
ፋንቲን በድንገት ጮኸች::
«ድምፅዋን ሰማሁት፤ ወይኔ ልጄ! ድምፅዋን ሰማሁት!»
በአካባቢው የጎረቤት ልጅ ነበረች፡፡ ያጋጣሚ ነገር ይህች ልጅ፤ብቻዋን እያወራች ትሮጣለች:: ትምህርት ቤት የተማረችውን ዘፈን እያዜመች
ነበር የምትሮጠው:: ፋንቲን የሰማችው የዚህችን ልጅ ድምፅ ነበር፡፡
«ውይ. ይ፧ የእኔይቱ ኮዜት እኮ ናት! ድምፅዋንኮ አውቀዋለሁ
አለች::
የልጅትዋ ድምፅ እየራቀ ሄደ:: ድምፆዋ ቢርቅም ፋንቲን ለመስማት ሞከረች:: ድምፁ ጨርሶ ሲጠፋ ጥላ የተጠለለባት መሰላት፡፡ «ምን የተረገሙ
ሐኪም ናቸው፤ ልጄን እንዳላይ የሚከለክሉኝ» አለች በማጉረምረም።
ሆኖም ውስጥ ውስጧን ደስ ብሎአታል፡፡ ትራስዋን በእጅዋ አቅፋ ይዛ እርስ በራስዋ መነጋገርዋን ቀጠለች፡፡ «እንዴት ደስ ብሎኝ ነው የምኖረው
የአትክልት ቦታ ይኖረኛል፡፡ መሴይ ማንደላይን እንደሚሰጡኝ ቃል ገብተውልኛል፡፡ ልጄ ከሳሩ ላይ እየፈነደቀች ትጫወታለች፡፡ ከዚያ ቁጭ ብለን ደግሞ
«ተረት ተረት» እያልን እንጫወታለን፡፡ ኮዜት ቢራቢሮ ለመያዝ ስትሮጥ እኔ ቁጭ ብዬ አያታለሁ፡፡ ታዲያ ይሄ መቼ ይሆን የሚሆነው?»
በጣቶችዋ መቁጠር ጀመረች:: «አንድ፣ ሁለት፣ ሦስት፣ አራት፡፡
ሰባት ዓመት ይሆናታል ማለት ነው:: ከአምስት ዓመት በኋላ እኮ አንገትዋን መስበር ትጀምራለች:: ያኔማ እህትዋ ናት ነው የምትባለው::»
በአሳብዋ ተገርማ መሳቅ ጀመረች፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#ትርጉም_ከዬሐንስ_ገፃዲቅ
አጸፋ
ምሽቱ አልቆ ሊነጋጋ ስለነበር የምሥራቅ ፀሐይ ውጋጋን ታየ፡
ፋንቲን በኃይል እያተኮሳትና እንቅልፍ ሳይወስዳት ነበር ያደረችው::አስታማሚዋ ሴር የፋንቲንን ሁኔታ በማየት መድኃኒት ለመፈለግ ሄዱ፡፡መድኃኒቱን እየፈለጉ ሳለ ዞር ሲሉ መሴይ ማንደላይንን በድንገት
በማየታቸው ሳያስቡት ይጮሃሉ:: መሴይ ማንደላይን እርሳቸው ከነበሩበት ክፍል ገና መግባቱ ነበር፡፡
«መጡ እንዴ ጌታዩ!» አሉ፡፡
«ያቺ ምስኪን እንዴት ናት?
«አሁን ትንሽ መለስ ብሉላታል:: በጣም ሲያማት ጊዚ ተጨንቀን
ነበር፡፡ ፋንቲን ግን ክቡር ከንቲባ ከዚህ የጠፉት ልጄን ሊያመጡ ቢሄዱ ነው ብላ በማመንዋ ነው መለስ ያለላት በማለት ለመሴይ ማንደላይን ሴርዋ አስረዱ:: ሴርዋ ምንም እንኳን ወደ ልጅትዋ አለመሄዱን ቢያውቁም ጥያቄ
መጠየቅ ኣልደፈሩም::
“ደህና ናታ!›› አለ፡፡
“ታዲያ አሁን ልጅዋን እለማምጣትዎን እንዴት እድርገን ነውዐየምንነግራት? » ሲሉ ሴርዋ ጠየቁ፡፡
ጥቂት አሰበና «እሱ ይመራናል» አላቸው::
ግን መዋሸት የለብንም» አሉ ሴርዋ በዝግታ፡
መስኮት ስለተከፈተ የመሴይ ማደላይን ገጽታ በጉልህ ታየ
«እንዴ፣ ምን ሆነዋል!» አሉ አስታማሚዋ:: (ገጸዎ በጣም
ተለዋውጧል::»
«ተለዋውጧል!» አለ፡፡
መስታወት አነሱ:: እርሱም መስታወቱን ተቀብለ መልኩን ከየ::
«እውነትም ተለዋውጫለሁ!» ሲል አረጋገጠ፡: ግን ይህን ያለው
አሳቡ ለሁለት ተከፍሎ እንደሆነ ያስታውቅበት ነበር::
ሴርዋ አነጋገሩና ጠቅላላ ሁኔታውን ሲያዩ ቀፈፋቸው:: መሴይዐማንደላይን ሊከፍተው ሲል አልከፈት ስላለህ በር አስተያየት እየሰጠ
ፋንቲን ከነበረችበት ክፍል ገባ፡፡ የመስኮት መጋረጃዎችን ገለጠ፡፡ ወደ ፋንቲን ጠጋ ብሎ አያት፡፡ እንቅልፍ ወስዷት ነበር፡፡ ስትተነፍስ እያቃሰተች ነው:: ፊትዋ ፍም መስሎአል፡፡ ቆዳዋም ገርጥቶአል::
መሴይ ማንደላይን ሳይነቃነቅ ከአልጋዋ አጠገብ ቆሞ አተኩሮ
ተመለከታት፡፡ አንዴ ወደ እርሱ አንዴ ደግሞ ከግድግዳ ላይ ተሰቅሎ ወደ ነበረውና ክርስቶስ ወደ ተሰቀለበት መስቀል ተመለከተ፡፡ ከሁለት ወር
በፊት ፋንቲን አሞአት ከዚያች ክፍል ውስጥ ስትተኛ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊጠይቃት ሲሄድ እንቅልፍ ወስዷት እንደተመለከታት ዓይነት ነበር አሁንም ያያት:: አሁንም እንደዚያኑ እለት እርሱ ሊጸልይላት እርስዋ እንቅልፍ ወስዷት ተኝታለች:: ልዩነቱ ከሁለት ወር በኋላ የእርስዋ ፀጉር በይበልጥ
ሽበት ጣል ጣል ሲያደርግበት የእርሱ ፀጉር በሽበት ተሸፍኖ ነጭ ሆኖአል።
ሴርዋ አብረው ወደ ክፍሉ አልገቡም:: ሰውዬው በአንድ እጁ
ከንፈሮቹን ይዞ ነው የቆመው:: ፋንቲን ዓይኖችዋን ስትገልጥ አየችው::
ፈገግ ብላ፡
«ኮዜትስ?» ስትል ጠየቀችው::
«ኮዜትስ» ብላ ስትጠይቀው ልክ ይዞአት እንደመጣ አረጋግጣ በማመን ስለነበር ምን ብሎ እንደሚመልስላት ባለማወቁ ዝም ብሉ ተገትሮ ቀረ።
ይህን ጊዜ እርስዋ ንግግርዋን ቀጠለች፡፡
«ልጄ ጋ እንደሄዱ ተስፋ አደርጋለሁ:: እንቅልፍ ወስዶኝ ነበር፤ ግን አይቼዎታለሁ:: ብዙ ጊዜ አይቼዎታለሁ:: ሌሊቱን በሙሉ ዓይኔ እርስዎ
ተከትሎ ነው የሄደው:: መላዕክትም እርስዎን ተከትለው ሲሄዱ ነበር ግርማ ሞገስዎ ደግሞ በጣም... በጣም ደስ ነበር የሚለው፡፡
ቀና ብሎ ከሴትዮዋ ራስጌ የተንጠለጠለውን መስቀል አየ፡፡
‹ግን ንገሩኝ እስቲ፣ ኮዜት የት አለች? ከእንቅልፌ ስነቃ እንዳያት
ለምንድነው ከአጠገቤ ያላስተኛችሁዋት?»
ሳያስበው በድንገት አንድ ነገር ተናገረ፡፡ ደግነቱ ምን እንዳለ በትክክል ሳይሰማ ሐኪሙ በር ከፍተው ገቡ::
«የእኔ ልጅ» አሉ፤ «ረጋ በይ! ልጅሽ መጥታለች፡፡»
የፋንቲን ዓይን እንደ ብርሃን በራ:: በደስታ ብዛት መላ ሰውነትዋ
ተቅበጠበጠ፡፡ እጇን በኃይል አሻሸችው::
«ወይ ልጄ! አምጡልኝ ልያት?» ስትል ጠየቀች፡፡
ያኔ እንደተወቻትና እሽሩሩ እንደምትባል ፉልቁ ሕፃን እንደሆነች አድርጋ በመገመት ልታቅፋትና እሽሩሩ ልትላት ፈለገች::
«አትቸኩይ» አሉ ሐኪሙ፤ «ሰውነትሽ እንደዚህ ደክሞ ከእርስዋ ጋር መጫወት አትችይም፡፡ ከልጅሽ ጋር አሁን በድንገት ብትገናኙ ሲቃ
ይዞሽ ክፉ ነገር ላይ ሊጥልሽ ስለሚችል ትንሽ ብትታገሽ፡፡ መጀመሪያ እኛ አንቺን በቅጡ ማዳን አለብን፡፡
መሴይ ማንደላይን ከአልጋው አጠገብ ወንበር ላይ ተቀምጦአል፡፡
ፋንቲን ወደ እርሱ ዞር ብላ «ግሩም ድንቅን ኣለች:: ስታየው መንፈስዋን
በጣም አረጋግታ ስለነበር ምናልባት «አሁንስ ተሽሉአታል፤ ልጅዋን ብታይ ምንም አትሆንም» ብሎ ያስባል ብላ ከእርሱ ጋር ጨዋታ ቀጥላ በጥያቄ
አጣደፈችው::
«ታዲያ መንገዱ ደህና ነበር? እንዴት የተባረኩ ሰው ቢሆኑ ነው
ለልጄ ብለው ከእዚያ ድረስ መልፋትዎ? መቼም እኔን እንኳን ሳትረሳኝ አትቀርም:: ልጆቹ እኮ ቀላል ፍጡሮች አይደሉም:: የለበሰቻቸው ልብሶች ንጽህናቸው የተጠበቀ ነው? እነሚስተርና ሚስስ ቴናድዬ በንጽህና ነበር
የያዝዋት? ሰውነትዋስ እንዴት ነው? እንዴት ነው የናፈቀችኝ! ቆንጆ ልጅ አይደለችም ክቡር ከንቲባ? በጨለማ ስትጓዘ መንገድ ላይ እኮ ብርድ ሳይጉዳችሁ አልቀረም:: አንድ ጊዜ ብቻ እንዳያት ለአንድ አፍታ ልታስጉቡዋት አትችሉም? ወዲያው ትሄዳለች፡፡ የቤቱ ጌታ- እርስዎ ኖት ፤ ታዲያ ይህን
አይፈቅዱልኝም? መሴይ ማንደላይን እጅዋን ያዘ፡፡ «ኮዜት በጣም ቆንጆ ናት» አለ:
“ጤነኛ ናት ፤ አትቆዩም ፤ ታያታላሽ:: አሁን ግን ብዙ አትናገሪ ! ይደክምሻል:: ደግሞም ሳልሽ እንዳይቀሰቀስ አትገለጭ::
እርሱ ይህን እንዳለ በሃይል አሳላት:: እጅዋን እንደያ፤ በጭንቀት ዓይን ተመለከታት:: አባበ የደረሰበትን ሊነግሪ ት ነበር፡፡ ግን በዚህ ሁኔታ እንዴት ብሎ ይንገራት! ሐኪሙ ካያት በኋላ ወጥቶ ሄደ:: ሰርዋ ከክፍሉ ውስጥ አብራቸው ቆዩ:: ሁሉም ዝም፣ ዝም ተባብለው ነበር
ፋንቲን በድንገት ጮኸች::
«ድምፅዋን ሰማሁት፤ ወይኔ ልጄ! ድምፅዋን ሰማሁት!»
በአካባቢው የጎረቤት ልጅ ነበረች፡፡ ያጋጣሚ ነገር ይህች ልጅ፤ብቻዋን እያወራች ትሮጣለች:: ትምህርት ቤት የተማረችውን ዘፈን እያዜመች
ነበር የምትሮጠው:: ፋንቲን የሰማችው የዚህችን ልጅ ድምፅ ነበር፡፡
«ውይ. ይ፧ የእኔይቱ ኮዜት እኮ ናት! ድምፅዋንኮ አውቀዋለሁ
አለች::
የልጅትዋ ድምፅ እየራቀ ሄደ:: ድምፆዋ ቢርቅም ፋንቲን ለመስማት ሞከረች:: ድምፁ ጨርሶ ሲጠፋ ጥላ የተጠለለባት መሰላት፡፡ «ምን የተረገሙ
ሐኪም ናቸው፤ ልጄን እንዳላይ የሚከለክሉኝ» አለች በማጉረምረም።
ሆኖም ውስጥ ውስጧን ደስ ብሎአታል፡፡ ትራስዋን በእጅዋ አቅፋ ይዛ እርስ በራስዋ መነጋገርዋን ቀጠለች፡፡ «እንዴት ደስ ብሎኝ ነው የምኖረው
የአትክልት ቦታ ይኖረኛል፡፡ መሴይ ማንደላይን እንደሚሰጡኝ ቃል ገብተውልኛል፡፡ ልጄ ከሳሩ ላይ እየፈነደቀች ትጫወታለች፡፡ ከዚያ ቁጭ ብለን ደግሞ
«ተረት ተረት» እያልን እንጫወታለን፡፡ ኮዜት ቢራቢሮ ለመያዝ ስትሮጥ እኔ ቁጭ ብዬ አያታለሁ፡፡ ታዲያ ይሄ መቼ ይሆን የሚሆነው?»
በጣቶችዋ መቁጠር ጀመረች:: «አንድ፣ ሁለት፣ ሦስት፣ አራት፡፡
ሰባት ዓመት ይሆናታል ማለት ነው:: ከአምስት ዓመት በኋላ እኮ አንገትዋን መስበር ትጀምራለች:: ያኔማ እህትዋ ናት ነው የምትባለው::»
በአሳብዋ ተገርማ መሳቅ ጀመረች፡፡
👍17
#ገረገራ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በታደለ_አያሌው
...“ጥሩ” አሁኑኑ ወደ ፊንፊኔ የባህል ሆቴል መሄድ ትችያለሽ: በዚያ ያሉ
የእኛ ሰዎች ሽፋን እንዲሰጡሽ ተነግሮልሻል። ከመግቢያዉ በር ገባ ብሎ (ቀለወ) ብሎ ሰላምታ የሚያቀርብልሽ አስተናጋጅ ተከተዪዉ: አደራሽን ቸኩለሽ ነገር እንዳታበላሺ። ጃሪም አንቺ እዚያ ካየሽ መደንበሩ ነዉ። በፍጹም ሊያይሽ አይገባም”
“ገብቶኛል”
በይ እንግዲህ ልጅ ወልደሽ እስከምንስማት ድረስ፣ ይኼኛዉ
የመጨረሻ ተልእኮሽ ይሆናል”
“እሺ”
“መልካም ዕድል”
“ለማኅበራች!” ብዬ ስልኩን ዘጋሁት፣ ሁልጊዜም ተልእኮ ስንቀበል እንደ አመቺነቱ እንደምናደርገዉ ሁሉ ማተቤን እየጨበጥሁ፡
ባልቻ እንዳለኝ ልክ ከባህል ሆቴሉ የዉጪ በር ገባ እንዳልሁ፣ አንድ
ወጣት አስተናጋጅ መጥቶ ንግሥት እንደሚያገለግል ሰዉ ተሽቆጥቁጦዐበፊቴ እጅ ነሳ ቀጥሎ ምንም ፋታ ሳይሰጠኝ፣ “የባህሎች ሁሉ መታያ
ወደ ሆነዉ ሆቴላችን እንኳንም በደህና መጡልን ቀለዘ እባላለሁ፤
ምሽትዎ እንደ ፈቃድዎ ለማድረግ እጅግ ጓጉቻለሁ” አለኝ፣ ነፍስ
በሚያረካ ፈገግታ እና ትሕትና
“እንኳን ደህና ቆያችሁኝ፣ አመሰግናለሁ ወንድሜ” ስል ፈገግታዉን ተጋራሁት።
“ይከተሉኝ እባክዎ”
“በደስታ” ብዬ ተከተልሁት እንግዳ መቀበያዉ ያለበትን በግራ በኩል
ትቶ ወደ ጀርባ በር መራኝ ትኩረት ላለመሳብ የሚያደርገዉን ጥንቃቄ
ሳይ አደነቅሁት
“በዚች በኩል ይምጡ እባክዎ። የመጡት የባህል ቤት ነዉ: በባህላችን ደግሞ ንግሥት እና ነፍሰ ጡር የፈቃዳቸዉ ልናሟላላቸዉ ግዳችን ነዉ።
እኔ በበኩሌ፣ እርስዎ የሚፈልጉትን ማንኛዉም ነገር ሁሉ ለማሟላት
የማልሰንፍ መሆኔን ይወቁልኝ እመቤቴ”
“እዉቃለሁ: ግን እኮ፣ ለቤታችሁ ያን ያህል እንግዳ አይደለሁም
“አይደል?”
“አዎ አልፎ አልፎ ብቅ እላለሁ”
“ልክ ነዉ፤ አንድ ጊዜ ቤታችንን ያዩ ሁሉ አዘዉትረዉ እንደሚመለሱ እናዉቃለ። ስለ ደበኝነትዎ ሞልቶልን ሽልማት ባናዘጋጅልዎ፣ ቢያንስ
ደህና መስተግዶ ግን ይገባዎታል እንኳስ ንጉሥ ይሁን ንግሥት
በሆድዎ ይዘዉ!”
ለብ ያለ ሳቅ ሳቅሁለት በጀርባ በር ከወጣን በኋላ፣ ትንሽ እንደ ሄድን
በተለየ ክፍያ የተለየ መስተንግዶ የሚሰጥበት ልዩ (VIP) ቤት ይዞኝ ገባ:: የገጠሩን ድባብ ለመፍጠር ይመስላል፣ ክፍሉ ጭልጭል የሚሉ ኹለት ፋኖሶች በግራና በቀኝ በኩል ባለዉ ግድግዳ ላይ ተለኩሰዉበታል፡ ያም ሆኖ ግን በቤቱ ያሉትን ሰዎች ቀርቶ፣ ራሳቸዉን ፋኖሶቹን ለማየት የጅብ
ዓይን ሳይቀር ይፈትናሉ በቤቱ አማካይ የሆነ ቦታ ላይ በተሠራዉ
መድረክ፣ ኹለት ወጣቶች ከዘፋኟ እና ከሙዚቀኞች ጋር እየተናበቡ
ቅልቅል ባህላዊ ጭፈራ እያቀረቡ ናቸዉ፡ እነሱ ብቻ እንደ ልብ ይታያሉ ከእነሱ በቀር ጥላ የሚመስል ነገር ነዉ የሚታየኝ፡፡ በዚያ ላይ የመድረኩ አሸሸ ገዳሜ ድምፅ ስለዋጠዉ፣ ጥላ የሚመስሉት የቤቱ ተስተናጋጆች
የሚያወሩትን አንዱንም መስማት አልቻልሁም
መጀመሪያ እንዲያዉም ትርኢት ለመመልከት ወደ ብሔራዊ ቴአትር አርፍጄ የገባሁ ነበር የመሰለኝ፡ ቴአትር ከተጀመረ በኋላ የመድረኩ መብራት ብቻ ስለሚቀር፣ ቴአትር ቤት አርፍጄ ስገባ መቀመጫ ለማግኘት የማየዉን ፍዳ አስታወሰኝ፡፡
ከበር ጀምሮ ያመጣኝ አስተናጋጅ፣ ወደ ወንበር ባይመራኝ ኖሮ ስደናበር የሆነ ተስተናጋጅ ላይ መከመሬ አይቀርም ነበር፡ ደግነቱ እሱ የቤቱን ዐመል በዳበሳ ያዉቀዋል፡ በመሆኑም እጄን ይዞ እየጎተተ ወሰደኝና ክብ ሠርተዉ ለተቀመጡ ጥላዎች ጀርባዬን እንድሰጥ አድርጎ አስቀመጠኝ።
ጨለማዉን እየለመድሁት ስመጣ ከአጠገቤ ክብ ሠርተዉ ተቀምጠዉ የሚነጋገሩት ሰዎች ጥላ እንደ መድመቅ እያለልኝ መጣ፡፡ በመጠኑም ቢሆን ወገግ አለልኝ፡፡ ጆሮዬን አቁሜ እየተቀባበሉ የሚናገሩትን ማዳመጥ ስጀምር፣ አንደኛዉ በድንገት የጃሪምን ስም ጠርቶ የሠራ አካላቴን አቀለጠብኝ
“ጃሪም ካነሳቸዉ ነጥቦች ላይ” ብሎ ጀመረ፡ ጀርባዬን እንደ ሰጠሁ
በተወዛዋዦቹ ላይ ጥዬ፣ ቁጭ
ብዬ፣ የመድረኩን ትዕይንት እንደሚከታተል ሰዉ ዓይኖቼን
ከተወዛዋዦች ላይ ጥዬ ተናጋሪዎችን ማዳመጡን ተያያዝሁት ጃሪም አነሳቸዉ የተባሉት ነጥቦች ምን ሊሆኑ እንደሚችሉ ለመስማት ቸኮልሁ
ጀሪም ካነሳቸዉ ነጥች ላይ ምንም የሚወድቅ ነገ አላገኘሁም: ነገ ዛሬ ሳንል፣ ነገሮችን ማዕከላዊ እና መስመራዊ ማድረግ አለብን ያለበዚያ እንዲህ እያቦጫረቅን ከማደፍረስ ያለፈ የትም ማድረስ አንችልም። አዛዥ ያስፈልገናል። መስመር መያዝ አለብን። ለምንወስዳቸዉ እርምጃዎች ሁሉ ግብ የሚሰጠን አካል ያስፈልገናል ኪሳራዎቻች ዜሮ ማድረስ ባንችልም፣ መቀነስ ግን አያቅተንም ለዚያ ደግሞ ለሁሉም
መግቢያዎቻችን መዉጫ የሚያበጅልን አካል ያስፈልገናል። ሕመም እና ሕልማችንን የሚጋሩን ብዙ እንደሆኑ ባዉቅም፣ ተበታትነን ስለምታገል ጉዟችንን አርዝሞብናል: ስለዚህ በአንድ እዝ ሥር የሚያደርገን አካል
ያስፈልገናል። ያለበዚያ መድረሻችን አንድ ሆኖ ሳለ፣ ባለመተዋወቅ እና የጋራ መሪ በማጣት ብቻ ራሳችን የራሳችን እንቅፋት እየሆንን መቀጠላችን ነዉ: አንድ አካል ያስፈልገናል። ያን አካል ደግሞ አሁኑኑ መሠየም አለብን በበኩሌ ሙሉ ሆነን እስከምንመርጥ ድረስ፣ ጃሪም
ጊዚያዊ አዛዥ ቢሆነን…
“ቆይ ቆይ!” አለች ሌላኛዋ፣ የቀደማትን ተናጋሪ ከአፉ ቀምታ
“ቆይ እንጂ! መጀመሪያ ሐሳቡን እንስማማበት እና ምርጫዉን
እንደርስበታለን” አለ ሌላኛዉም፣ ተቀብሏት “በእርግጥ እንደተባለዉ
ነዉ። እስከ አሁን ግብ አልነበረንም ማለት ሳይሆን፣ የነጠረ ለማድረግ እና
እርስ በእርስ ለመናበብ ግን የተደራጀን መሆን እንዳለብን እኔም አምንበታለሁ”
“ከዚያ በፊት” ሲል ተቀበለ ሌላኛዉ፣ ምን እንደሆነ ያላየሁትን መጠጥ ገርገጭ አድርጎ ተጎንጭቶለት: ጉሮሮዉ ፏፏቴነት አለዉ እንዴ ብያለሁ በልቤ፣ የተጎነጨዉን ሲዉጥ ያወጣዉ ድምፅ አስገርሞኝ፡ “ከዚያ በፊት
ስለ እህቱ አንድ ነገር ማለት የለብንም ወይ?”
እህቱ? ስለ ማን እህት? ስለ ጃሪም እህት፣ ስለ እኔ እንዳይሆን ብቻ!
“እ..ህ..ቴ አይደለችም!” አለ ጃሪም፣ እጅግ በተቆጣ እርጋታ፡ እፍን ባለ ንዴት… “ዉብርስት የሚባል እህት አላውቅም ብያችኋለሁ: እኔ እህት የለኝም! ማንም ሰዉ እህትህ እንዲለኝ አልፈልግም ከዚህ በኋላ::
ማንም!”
“ከልብህ መሆኑን አሳየና”
“ምን አድርጌ ነዉ የማሳይህ በል? አትመና ከፈለግህ! ምን ይላል ይኼ?” አለ ንዴቱ እየተገለጠበት፡ እንዲያዉም ለድብድብ የሚነሱ ነበር
የመሰለኝ፡ “ና ሆዴ ዉስጥ ግባ: ግባና በልቤ ዉስጥ እሷን እህት፣ እናቷ ደግሞ እናቴ ሆና ካገኘኻት ፈልጋታ! ና በላ!”
ከእሱ በኋላ ደፍሮ የተናገረ የለም፡
ረዥም ዝምታ ሆነ፡
“ቀን ነዉ የምጠብቅላት: አንተ እንድታምን ስል ግን የማደርገዉ ነገር የሚኖር እንዳይመስልህ! አንድ የሚያጠራጥር ነገር ስላየሁባት እሱን እያጣራሁ ነዉ: የሆነ ቡድን ከጀርባዋ ያለ ይመስለኛል: ወጣ ወረደ
ከዚህ በኋላ የእናት የአባቴ ቤት ላይ እንዳሻቸዉ እንዲሆኑ
አልፈቅድላቸዉም: አፈር ነዉ የማገባት! አለብሳታለሁ!”
የሆንሁትን አላዉቀዉም፡ ብቻ ግን፣ ጭዉ የሚል ድምፅ ይሰመኛል።
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በታደለ_አያሌው
...“ጥሩ” አሁኑኑ ወደ ፊንፊኔ የባህል ሆቴል መሄድ ትችያለሽ: በዚያ ያሉ
የእኛ ሰዎች ሽፋን እንዲሰጡሽ ተነግሮልሻል። ከመግቢያዉ በር ገባ ብሎ (ቀለወ) ብሎ ሰላምታ የሚያቀርብልሽ አስተናጋጅ ተከተዪዉ: አደራሽን ቸኩለሽ ነገር እንዳታበላሺ። ጃሪም አንቺ እዚያ ካየሽ መደንበሩ ነዉ። በፍጹም ሊያይሽ አይገባም”
“ገብቶኛል”
በይ እንግዲህ ልጅ ወልደሽ እስከምንስማት ድረስ፣ ይኼኛዉ
የመጨረሻ ተልእኮሽ ይሆናል”
“እሺ”
“መልካም ዕድል”
“ለማኅበራች!” ብዬ ስልኩን ዘጋሁት፣ ሁልጊዜም ተልእኮ ስንቀበል እንደ አመቺነቱ እንደምናደርገዉ ሁሉ ማተቤን እየጨበጥሁ፡
ባልቻ እንዳለኝ ልክ ከባህል ሆቴሉ የዉጪ በር ገባ እንዳልሁ፣ አንድ
ወጣት አስተናጋጅ መጥቶ ንግሥት እንደሚያገለግል ሰዉ ተሽቆጥቁጦዐበፊቴ እጅ ነሳ ቀጥሎ ምንም ፋታ ሳይሰጠኝ፣ “የባህሎች ሁሉ መታያ
ወደ ሆነዉ ሆቴላችን እንኳንም በደህና መጡልን ቀለዘ እባላለሁ፤
ምሽትዎ እንደ ፈቃድዎ ለማድረግ እጅግ ጓጉቻለሁ” አለኝ፣ ነፍስ
በሚያረካ ፈገግታ እና ትሕትና
“እንኳን ደህና ቆያችሁኝ፣ አመሰግናለሁ ወንድሜ” ስል ፈገግታዉን ተጋራሁት።
“ይከተሉኝ እባክዎ”
“በደስታ” ብዬ ተከተልሁት እንግዳ መቀበያዉ ያለበትን በግራ በኩል
ትቶ ወደ ጀርባ በር መራኝ ትኩረት ላለመሳብ የሚያደርገዉን ጥንቃቄ
ሳይ አደነቅሁት
“በዚች በኩል ይምጡ እባክዎ። የመጡት የባህል ቤት ነዉ: በባህላችን ደግሞ ንግሥት እና ነፍሰ ጡር የፈቃዳቸዉ ልናሟላላቸዉ ግዳችን ነዉ።
እኔ በበኩሌ፣ እርስዎ የሚፈልጉትን ማንኛዉም ነገር ሁሉ ለማሟላት
የማልሰንፍ መሆኔን ይወቁልኝ እመቤቴ”
“እዉቃለሁ: ግን እኮ፣ ለቤታችሁ ያን ያህል እንግዳ አይደለሁም
“አይደል?”
“አዎ አልፎ አልፎ ብቅ እላለሁ”
“ልክ ነዉ፤ አንድ ጊዜ ቤታችንን ያዩ ሁሉ አዘዉትረዉ እንደሚመለሱ እናዉቃለ። ስለ ደበኝነትዎ ሞልቶልን ሽልማት ባናዘጋጅልዎ፣ ቢያንስ
ደህና መስተግዶ ግን ይገባዎታል እንኳስ ንጉሥ ይሁን ንግሥት
በሆድዎ ይዘዉ!”
ለብ ያለ ሳቅ ሳቅሁለት በጀርባ በር ከወጣን በኋላ፣ ትንሽ እንደ ሄድን
በተለየ ክፍያ የተለየ መስተንግዶ የሚሰጥበት ልዩ (VIP) ቤት ይዞኝ ገባ:: የገጠሩን ድባብ ለመፍጠር ይመስላል፣ ክፍሉ ጭልጭል የሚሉ ኹለት ፋኖሶች በግራና በቀኝ በኩል ባለዉ ግድግዳ ላይ ተለኩሰዉበታል፡ ያም ሆኖ ግን በቤቱ ያሉትን ሰዎች ቀርቶ፣ ራሳቸዉን ፋኖሶቹን ለማየት የጅብ
ዓይን ሳይቀር ይፈትናሉ በቤቱ አማካይ የሆነ ቦታ ላይ በተሠራዉ
መድረክ፣ ኹለት ወጣቶች ከዘፋኟ እና ከሙዚቀኞች ጋር እየተናበቡ
ቅልቅል ባህላዊ ጭፈራ እያቀረቡ ናቸዉ፡ እነሱ ብቻ እንደ ልብ ይታያሉ ከእነሱ በቀር ጥላ የሚመስል ነገር ነዉ የሚታየኝ፡፡ በዚያ ላይ የመድረኩ አሸሸ ገዳሜ ድምፅ ስለዋጠዉ፣ ጥላ የሚመስሉት የቤቱ ተስተናጋጆች
የሚያወሩትን አንዱንም መስማት አልቻልሁም
መጀመሪያ እንዲያዉም ትርኢት ለመመልከት ወደ ብሔራዊ ቴአትር አርፍጄ የገባሁ ነበር የመሰለኝ፡ ቴአትር ከተጀመረ በኋላ የመድረኩ መብራት ብቻ ስለሚቀር፣ ቴአትር ቤት አርፍጄ ስገባ መቀመጫ ለማግኘት የማየዉን ፍዳ አስታወሰኝ፡፡
ከበር ጀምሮ ያመጣኝ አስተናጋጅ፣ ወደ ወንበር ባይመራኝ ኖሮ ስደናበር የሆነ ተስተናጋጅ ላይ መከመሬ አይቀርም ነበር፡ ደግነቱ እሱ የቤቱን ዐመል በዳበሳ ያዉቀዋል፡ በመሆኑም እጄን ይዞ እየጎተተ ወሰደኝና ክብ ሠርተዉ ለተቀመጡ ጥላዎች ጀርባዬን እንድሰጥ አድርጎ አስቀመጠኝ።
ጨለማዉን እየለመድሁት ስመጣ ከአጠገቤ ክብ ሠርተዉ ተቀምጠዉ የሚነጋገሩት ሰዎች ጥላ እንደ መድመቅ እያለልኝ መጣ፡፡ በመጠኑም ቢሆን ወገግ አለልኝ፡፡ ጆሮዬን አቁሜ እየተቀባበሉ የሚናገሩትን ማዳመጥ ስጀምር፣ አንደኛዉ በድንገት የጃሪምን ስም ጠርቶ የሠራ አካላቴን አቀለጠብኝ
“ጃሪም ካነሳቸዉ ነጥቦች ላይ” ብሎ ጀመረ፡ ጀርባዬን እንደ ሰጠሁ
በተወዛዋዦቹ ላይ ጥዬ፣ ቁጭ
ብዬ፣ የመድረኩን ትዕይንት እንደሚከታተል ሰዉ ዓይኖቼን
ከተወዛዋዦች ላይ ጥዬ ተናጋሪዎችን ማዳመጡን ተያያዝሁት ጃሪም አነሳቸዉ የተባሉት ነጥቦች ምን ሊሆኑ እንደሚችሉ ለመስማት ቸኮልሁ
ጀሪም ካነሳቸዉ ነጥች ላይ ምንም የሚወድቅ ነገ አላገኘሁም: ነገ ዛሬ ሳንል፣ ነገሮችን ማዕከላዊ እና መስመራዊ ማድረግ አለብን ያለበዚያ እንዲህ እያቦጫረቅን ከማደፍረስ ያለፈ የትም ማድረስ አንችልም። አዛዥ ያስፈልገናል። መስመር መያዝ አለብን። ለምንወስዳቸዉ እርምጃዎች ሁሉ ግብ የሚሰጠን አካል ያስፈልገናል ኪሳራዎቻች ዜሮ ማድረስ ባንችልም፣ መቀነስ ግን አያቅተንም ለዚያ ደግሞ ለሁሉም
መግቢያዎቻችን መዉጫ የሚያበጅልን አካል ያስፈልገናል። ሕመም እና ሕልማችንን የሚጋሩን ብዙ እንደሆኑ ባዉቅም፣ ተበታትነን ስለምታገል ጉዟችንን አርዝሞብናል: ስለዚህ በአንድ እዝ ሥር የሚያደርገን አካል
ያስፈልገናል። ያለበዚያ መድረሻችን አንድ ሆኖ ሳለ፣ ባለመተዋወቅ እና የጋራ መሪ በማጣት ብቻ ራሳችን የራሳችን እንቅፋት እየሆንን መቀጠላችን ነዉ: አንድ አካል ያስፈልገናል። ያን አካል ደግሞ አሁኑኑ መሠየም አለብን በበኩሌ ሙሉ ሆነን እስከምንመርጥ ድረስ፣ ጃሪም
ጊዚያዊ አዛዥ ቢሆነን…
“ቆይ ቆይ!” አለች ሌላኛዋ፣ የቀደማትን ተናጋሪ ከአፉ ቀምታ
“ቆይ እንጂ! መጀመሪያ ሐሳቡን እንስማማበት እና ምርጫዉን
እንደርስበታለን” አለ ሌላኛዉም፣ ተቀብሏት “በእርግጥ እንደተባለዉ
ነዉ። እስከ አሁን ግብ አልነበረንም ማለት ሳይሆን፣ የነጠረ ለማድረግ እና
እርስ በእርስ ለመናበብ ግን የተደራጀን መሆን እንዳለብን እኔም አምንበታለሁ”
“ከዚያ በፊት” ሲል ተቀበለ ሌላኛዉ፣ ምን እንደሆነ ያላየሁትን መጠጥ ገርገጭ አድርጎ ተጎንጭቶለት: ጉሮሮዉ ፏፏቴነት አለዉ እንዴ ብያለሁ በልቤ፣ የተጎነጨዉን ሲዉጥ ያወጣዉ ድምፅ አስገርሞኝ፡ “ከዚያ በፊት
ስለ እህቱ አንድ ነገር ማለት የለብንም ወይ?”
እህቱ? ስለ ማን እህት? ስለ ጃሪም እህት፣ ስለ እኔ እንዳይሆን ብቻ!
“እ..ህ..ቴ አይደለችም!” አለ ጃሪም፣ እጅግ በተቆጣ እርጋታ፡ እፍን ባለ ንዴት… “ዉብርስት የሚባል እህት አላውቅም ብያችኋለሁ: እኔ እህት የለኝም! ማንም ሰዉ እህትህ እንዲለኝ አልፈልግም ከዚህ በኋላ::
ማንም!”
“ከልብህ መሆኑን አሳየና”
“ምን አድርጌ ነዉ የማሳይህ በል? አትመና ከፈለግህ! ምን ይላል ይኼ?” አለ ንዴቱ እየተገለጠበት፡ እንዲያዉም ለድብድብ የሚነሱ ነበር
የመሰለኝ፡ “ና ሆዴ ዉስጥ ግባ: ግባና በልቤ ዉስጥ እሷን እህት፣ እናቷ ደግሞ እናቴ ሆና ካገኘኻት ፈልጋታ! ና በላ!”
ከእሱ በኋላ ደፍሮ የተናገረ የለም፡
ረዥም ዝምታ ሆነ፡
“ቀን ነዉ የምጠብቅላት: አንተ እንድታምን ስል ግን የማደርገዉ ነገር የሚኖር እንዳይመስልህ! አንድ የሚያጠራጥር ነገር ስላየሁባት እሱን እያጣራሁ ነዉ: የሆነ ቡድን ከጀርባዋ ያለ ይመስለኛል: ወጣ ወረደ
ከዚህ በኋላ የእናት የአባቴ ቤት ላይ እንዳሻቸዉ እንዲሆኑ
አልፈቅድላቸዉም: አፈር ነዉ የማገባት! አለብሳታለሁ!”
የሆንሁትን አላዉቀዉም፡ ብቻ ግን፣ ጭዉ የሚል ድምፅ ይሰመኛል።
👍42🤔2
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ሎርድ ማውንት እስቨርንና ባለቤቱ ወይዘሮ ኤማ ከለንዶን ወደ ካሰል ማርሊንግ ሲመለሱ ሳቤላ ቬን ከአዲሱ መኖሪያዋ ከመጣች ዐሥር ቀን ሆኗት ነበር ።ካስል ማርሊንግ የከተማ እንጂ የግንብ ስም እንዳልሆነ ሊታወቅ ይገባል የሬይሞንድ ቬን አዲሱ የማውንት እስቨርን ኧርል መኖሪያ ከካስል ማርሊንግ ከተማ አጠገብ ነበር ደርሰውም ሎርድ ማውንት እስቨርን በደስታ †ቀብሎ ሲያነጋግራት የማውንት እስቨርኗ ወይዘሮ ግን እንደ ዐመሏ በንቀትና በኩራት ገጽታ አየቻት የሳቤላ ጉንጮችም ደም መሰሉ ። እያደርም በዚህ ዐይነት የተጀመረው ግንኙነት የሚያበሳጩ የንቀት ንግግሮች የሚያበግኑ ጥቃቅን ድርጊቶች እየተጠራቀሙ ትዕግሥቷን እስከ መጨረሻ ተፈታተኑት " ብቻዋን በምትሆንበት ጊዜ እጆቿን እያፋተገች ወዴትና እንዴት አድርጋ ሌላ መጠጊያ እንደምታገኝ ታወጣና ታወርድ ጀመር።
ኤማ ቬን እየተደነቀችና እየተወደሰች መኖር ትወድ ስለነበር ይኸንኑ ፍላጐቷን የሚያራግቡላትንና የሚያረኩሳትን በዙሪያዋ ሰብሰባ ስትቃበጥና ስትዳራ ለሰውነቷና ለመልካም ስሟ በመጠበብ ረገድ ግድ አልራትም " ድርጊቷና ጠባይዋ
ሁሉ እሷን ከምታህል አገር ያወቃትና ክብር ያላት ወይዘሮ የሚጠበቅ አልነበረም።
የራስ ወዳድነትና የምቀኝነት ምንጭ ነበረች መልከ ቀና ልጅ እግር ሴት እቤቷ ጠርታ አታውቅም " ይኸን ከማድረግስ ክፉ ገላ የያዘውን ወንድ ብትጋብዝ
ትመርጥ ነበር ።
ሳቤላ ቬንም ያንን የመሰለ መልክና ለጋነት ይዛ ለዘለቄታ አብራት ለመኖር መምጣቷን ገና ስትሰማ ያናደዳት ይኸው ዐመሏ ነበር " በገና በዓል እንግዶች መጡባቸወ ከነሱም አብዛኞቹ ወጣት ወንዶች ነበሩ " እነዚያ ሰዎች ስለሚፈጠረው
ስሜት ሳያስቡ አፋቸው እንዳመጣቸው ማን አህሎኝ ከምትለው የቤቱ እመቤት
ይልቅ ወጣቷ ቆንጆ በጣም እንደምትበልጥ ሲናገሩ ባለቤቲቱ ሰማች ። ሕሊናዋን ለመሳት እስክትቃረብ ድረስ ተናደደች ከንዴቷ በስተቀር ሌላውን ሥነ ምግባር ጨርሳ ረሳችው ሳቤላን ለብቻዋ ጠርታ የተጠላች ቀላዋጭ ሳትፈለግ የመጣችባት መሆኗን ነገረቻት " ወትሮውንም ተግዳ እንጂ ወዳ እንዳላስገባቻት እየነገረች ሙልጭ አድርጋ ሰደበቻት " ኧርሉና ባለቤቱ ሁለት ወንዶች ልጆች ነበሩዋቸው : አንዱ የብዙ ጊዜ ታማሚ ስለነበር በየካቲት ሞተ ። ፋሲካ እንደዋለ
ወደ ለንደን በመሔድ የነበራቸው ዕቅድም በኀዘኑ ምክንያት ተለውጦ ወደ ግንቦት ተሳበ ሬይሞንድ ቬን በልጁ ሞት ከእናቲቱ የበለጠ አዝኖ ነበር ። ጊዜውን ከፊሉን በዚያን ጊዜ በመታደስ ላይ የነበረውን የማውንት እስቨርንን ዕድሳት በመቆጣጠር ካሳለፈው በኋላ በመጋቢት ወደ ፓሪስ ሔደ ።
ፋሲካ ሚያዝያ ውስጥ ዋለ ። እመቤቲቱ ወደ ለንደን ለመሔድ ተዘጋጅታ ቀን ስትቆጥር አያቷ ሚስዝ ሌቪዞን ፋሲካን አብራት ለመዋል ወደ ካስል ማርሊንግ
እንደምትመጣ ጻፈችላት " አንጀቷ እርር አለ ። እንድትቀር ገልጻ አትጽፍላት ችግር ሆነባት " ባልቴቷን እንዳትመጣባት ለማድረግ በገንዘብ የሚለወጥ ነገር ቢሆን ኖሮ አይከፍሉ ከፍላ ታስቀራት ነበር ነገር ግን የማይሆን ነገር ሆነና ሚስዝ ሌቪ
ዞን ፍራንሲዝ ሌቪዞንን ብቻ አስከትላ የሕማማት ሰኞ ካስል ማርሊንግ ገባች "
ነገሩ ተከድኖ እበሰለ ላይ ላዩ ሰላም እየመስለ እስከ ዓርብ ስቅለት በደህና ሰነበቱ » ካፒቴን ሌቪሰን ዐይኑን ሳቤላ ላይ ጣለ "
የማውንት እስቨርን እመቤት
የካፒቴኑን አዝማሚያ እያየች ልታብድ ተቃረበች በቅናት ተቃጠለች " በፊት መጥቶ የነበረ ጊዜም ሳቤላ ልቡን እንደ ማረከችው አይታ ልታብድ ነበር" ያሁኑ ደግሞ በጣም ባሰ። ይህ Oይኖቹን በሳቤላ ይ የጣለው ስው ፍሬንሲዝ ቪን ባይ ሆን ኖሮ ! ለእመቤት ሳቤላ ከእሱ በቀር ዓለሙ ሁሉ ቢስግድላትና ቢረግፍላት ሚስዝ ቬን ደስታን አትችለወም ነበር።
ምክንያቱም ወጣቱ መኮንን ምንም እንኳን ያክስቷ ልጅ ቢሆንም ክፉኛ ከልቧ ገብቶ ነበር እንዲያውም ሴትዮዋ ገመናዋን ለመሸፈን ባትጠነቀቅ ኖሮ ውርደት
ላይ ትወድቅ ነበር ።
ዓርብ የስቅለት ዕለት ከሰዓት በኋላ ሳቤላ ሕፃኑን ዊልያም ቬንን ይዛ በእግሯ ለመንሽርሸር ወጣች " ካግቴን ሌቪሰንም ከነሱ ጋር ተጨመረና አብሮ ሔደ የራት
ሰዓት ሊደርስ ጥቂት ሲቀረው ተመለሱ ሚስዝ ቬን አያቷን ሚሲስ ሌቪሰንን ከቤት ጥላ ከነሱ ጋር መወት ባለመቻሏ በንዴት ስታር ስትተክን አመሸች ሦስቱም ተያይዘው እንደግቡ የራት ሰዓት ደርሶ ስለ ነበር ሳቤላ ልብስ ለመቀየር ቀጥታ ወደ መኝታ ቤቷ ገባች ልብሷን አውልቃ የመቆያ ቀሚሷን አጥልቃ ተቀመጠችና ማርቨል ጸጉሯን ስትሠራላት ዊሌም መጣ ከጉልበቷ ተደግፎ ሲለፈልፍ መዝጊያው ድንገት ብርግድ ብሎ ተከፈተ እመቤቲቴ ጥልቅ አለች።
ጀየት ነበርሽ ? ” አለቻት በቁጣ እየተንቀጠቀጠች "
ሳቤላ ምልክቱ ገባት።
“ በመስኩና በቁጥቋጦቹ ስንንሸረሸር ቆይተን መጣን " "
· እንዴት ራስሽን እንደዚሀ ከመሰለ ውርደት ትጥያለሽ ? ”
“ የምትይው አልገባኝም ” አለቻት እሷም የልቧ ምት እየጨመረ
“ተይ እንጂ" ቀስ በይ ማርቨል ጸጉሬን እኮ ነጨሺኝ " አለቻት "
“ ከቤቴ መጠጊያ ማግኘትሽ አነሰና ታስደፍሪው ? ሦስት ሰዓት ሙሉ ፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር ተያይዘሽ እንደዚህ ትጠፊያለሽ?ከመጣሽ ጀምሮ ከሱ ጋር ከመዳራት በቀር ምንም ነገር አልሠራሽም ። የገና ጊዜ እንዶሁ ከሱ ጋር እንደ ተቃበጥሽ እንደተዳራሽ አሳለፍሽው "
ዘለፋ ከዚህ የበዛ ቢሆንም ፍሬ ነገሩ ይኸው ነበር " ሳቤላም ከሰዳቢዋ ያላነሰ ንዴት ተናነቃት በተለይም እሷን ሳቤላ ቬንን የታላቁ መኮንን የሎርድ ማውንት እስቨርን ልጅ ባባትም ከኤማ ማወንት እስቨርን የምትበልጠን ከገዛ ገረዴ ከማርቨል ፊት ስለ ሰደበቻት ይቅርታ የሌለው ድፍረት አድርጋ ቆጠረችውና ነገሩ
ጥቂት በሐሳቧ ካገላበጠችው በኋላ ራሷን ስትሠራላት ከነበረችው መንጭቃ ብድግ
አለችና ከቤቱ እመቤት ጋር ተፋጠጠች "
ባለቤቲቱ የንዴቷን ያሀል ስትንጨረጨር ድምጿን ገትታ በትዕግሥትና በዕርጋታ
ስትሰማት ቆየችና “ እኔ አልዳራም ” አለቻት “ተዳርቸም አላውቅም። እንደዚህ ያለውን ሥራ ከባለትዳች ይልቅ ያላገቡ ሴቶች ቢፈጽሙት ጥፋቱ ቀለል ሊል ሊችል ቢመስልም እኔ ለእነሱ ትቸዋለሁ እኔ ከዚህ ከመጣሁ ጀምሮ ሁልጊዜ ስትዳራ የማያት አንዲት ሴት ብቻ ናት " እሷም እኔ ሳልሆን አንቺ ነሽ " '
ኤማ ቬን ፊቷ ልውጥውጥ አለ " የምታደርገው የምትሆነው ጠፋት በእጅዋ አንድ ጊዜ በጥፊ ጉንጯ ላይ አጮለቻት " ድንጋጤዋ ሲለቃት በግራ እጅዋ መታቻት " ሳቤላ እርር ብላ ጮኸችና ራሷን ስትሠራበት ከነበረው ወንበር ላይ ጥቅልል አለች ማርቨል ደነገጠችና እጅዋን ወደላይ ዘረጋች ዊልያምም ሳቤላ ስለተመታች አለቀሰ " ራሱ ተገርፎ ቢሆን ኖሮም ከዚያ የበለጠ አያለቅስም ነበር "
ወይዘሮ ማወንት እስቨርን ልጅዋን በቡጢ አንድ ጊዜ አፍንጫው ላይ ካለችው በኋላ አንገቱን ይዛ ወዶ ውጭ ገፈተረችው " እሷም ወጥታ ሔዶች ሳቤላ ሌሊቱን ሙሉ እንዳለቀሰች አደረች " ከዚያ ቤት ለመኖር አልቻለችም "በዚህ ጭካኔ ሌላ ሰውም ቢሆን ሊኖር አይችልም ግን የት ትድረስ ? እስኪነጋ ድረስ ሙታ ብታርፍና ከአባቷ ጐን ብትቀበር ብዙ ጊዜ ተመኘች መንፈሷ ሲረጋጋ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ሎርድ ማውንት እስቨርንና ባለቤቱ ወይዘሮ ኤማ ከለንዶን ወደ ካሰል ማርሊንግ ሲመለሱ ሳቤላ ቬን ከአዲሱ መኖሪያዋ ከመጣች ዐሥር ቀን ሆኗት ነበር ።ካስል ማርሊንግ የከተማ እንጂ የግንብ ስም እንዳልሆነ ሊታወቅ ይገባል የሬይሞንድ ቬን አዲሱ የማውንት እስቨርን ኧርል መኖሪያ ከካስል ማርሊንግ ከተማ አጠገብ ነበር ደርሰውም ሎርድ ማውንት እስቨርን በደስታ †ቀብሎ ሲያነጋግራት የማውንት እስቨርኗ ወይዘሮ ግን እንደ ዐመሏ በንቀትና በኩራት ገጽታ አየቻት የሳቤላ ጉንጮችም ደም መሰሉ ። እያደርም በዚህ ዐይነት የተጀመረው ግንኙነት የሚያበሳጩ የንቀት ንግግሮች የሚያበግኑ ጥቃቅን ድርጊቶች እየተጠራቀሙ ትዕግሥቷን እስከ መጨረሻ ተፈታተኑት " ብቻዋን በምትሆንበት ጊዜ እጆቿን እያፋተገች ወዴትና እንዴት አድርጋ ሌላ መጠጊያ እንደምታገኝ ታወጣና ታወርድ ጀመር።
ኤማ ቬን እየተደነቀችና እየተወደሰች መኖር ትወድ ስለነበር ይኸንኑ ፍላጐቷን የሚያራግቡላትንና የሚያረኩሳትን በዙሪያዋ ሰብሰባ ስትቃበጥና ስትዳራ ለሰውነቷና ለመልካም ስሟ በመጠበብ ረገድ ግድ አልራትም " ድርጊቷና ጠባይዋ
ሁሉ እሷን ከምታህል አገር ያወቃትና ክብር ያላት ወይዘሮ የሚጠበቅ አልነበረም።
የራስ ወዳድነትና የምቀኝነት ምንጭ ነበረች መልከ ቀና ልጅ እግር ሴት እቤቷ ጠርታ አታውቅም " ይኸን ከማድረግስ ክፉ ገላ የያዘውን ወንድ ብትጋብዝ
ትመርጥ ነበር ።
ሳቤላ ቬንም ያንን የመሰለ መልክና ለጋነት ይዛ ለዘለቄታ አብራት ለመኖር መምጣቷን ገና ስትሰማ ያናደዳት ይኸው ዐመሏ ነበር " በገና በዓል እንግዶች መጡባቸወ ከነሱም አብዛኞቹ ወጣት ወንዶች ነበሩ " እነዚያ ሰዎች ስለሚፈጠረው
ስሜት ሳያስቡ አፋቸው እንዳመጣቸው ማን አህሎኝ ከምትለው የቤቱ እመቤት
ይልቅ ወጣቷ ቆንጆ በጣም እንደምትበልጥ ሲናገሩ ባለቤቲቱ ሰማች ። ሕሊናዋን ለመሳት እስክትቃረብ ድረስ ተናደደች ከንዴቷ በስተቀር ሌላውን ሥነ ምግባር ጨርሳ ረሳችው ሳቤላን ለብቻዋ ጠርታ የተጠላች ቀላዋጭ ሳትፈለግ የመጣችባት መሆኗን ነገረቻት " ወትሮውንም ተግዳ እንጂ ወዳ እንዳላስገባቻት እየነገረች ሙልጭ አድርጋ ሰደበቻት " ኧርሉና ባለቤቱ ሁለት ወንዶች ልጆች ነበሩዋቸው : አንዱ የብዙ ጊዜ ታማሚ ስለነበር በየካቲት ሞተ ። ፋሲካ እንደዋለ
ወደ ለንደን በመሔድ የነበራቸው ዕቅድም በኀዘኑ ምክንያት ተለውጦ ወደ ግንቦት ተሳበ ሬይሞንድ ቬን በልጁ ሞት ከእናቲቱ የበለጠ አዝኖ ነበር ። ጊዜውን ከፊሉን በዚያን ጊዜ በመታደስ ላይ የነበረውን የማውንት እስቨርንን ዕድሳት በመቆጣጠር ካሳለፈው በኋላ በመጋቢት ወደ ፓሪስ ሔደ ።
ፋሲካ ሚያዝያ ውስጥ ዋለ ። እመቤቲቱ ወደ ለንደን ለመሔድ ተዘጋጅታ ቀን ስትቆጥር አያቷ ሚስዝ ሌቪዞን ፋሲካን አብራት ለመዋል ወደ ካስል ማርሊንግ
እንደምትመጣ ጻፈችላት " አንጀቷ እርር አለ ። እንድትቀር ገልጻ አትጽፍላት ችግር ሆነባት " ባልቴቷን እንዳትመጣባት ለማድረግ በገንዘብ የሚለወጥ ነገር ቢሆን ኖሮ አይከፍሉ ከፍላ ታስቀራት ነበር ነገር ግን የማይሆን ነገር ሆነና ሚስዝ ሌቪ
ዞን ፍራንሲዝ ሌቪዞንን ብቻ አስከትላ የሕማማት ሰኞ ካስል ማርሊንግ ገባች "
ነገሩ ተከድኖ እበሰለ ላይ ላዩ ሰላም እየመስለ እስከ ዓርብ ስቅለት በደህና ሰነበቱ » ካፒቴን ሌቪሰን ዐይኑን ሳቤላ ላይ ጣለ "
የማውንት እስቨርን እመቤት
የካፒቴኑን አዝማሚያ እያየች ልታብድ ተቃረበች በቅናት ተቃጠለች " በፊት መጥቶ የነበረ ጊዜም ሳቤላ ልቡን እንደ ማረከችው አይታ ልታብድ ነበር" ያሁኑ ደግሞ በጣም ባሰ። ይህ Oይኖቹን በሳቤላ ይ የጣለው ስው ፍሬንሲዝ ቪን ባይ ሆን ኖሮ ! ለእመቤት ሳቤላ ከእሱ በቀር ዓለሙ ሁሉ ቢስግድላትና ቢረግፍላት ሚስዝ ቬን ደስታን አትችለወም ነበር።
ምክንያቱም ወጣቱ መኮንን ምንም እንኳን ያክስቷ ልጅ ቢሆንም ክፉኛ ከልቧ ገብቶ ነበር እንዲያውም ሴትዮዋ ገመናዋን ለመሸፈን ባትጠነቀቅ ኖሮ ውርደት
ላይ ትወድቅ ነበር ።
ዓርብ የስቅለት ዕለት ከሰዓት በኋላ ሳቤላ ሕፃኑን ዊልያም ቬንን ይዛ በእግሯ ለመንሽርሸር ወጣች " ካግቴን ሌቪሰንም ከነሱ ጋር ተጨመረና አብሮ ሔደ የራት
ሰዓት ሊደርስ ጥቂት ሲቀረው ተመለሱ ሚስዝ ቬን አያቷን ሚሲስ ሌቪሰንን ከቤት ጥላ ከነሱ ጋር መወት ባለመቻሏ በንዴት ስታር ስትተክን አመሸች ሦስቱም ተያይዘው እንደግቡ የራት ሰዓት ደርሶ ስለ ነበር ሳቤላ ልብስ ለመቀየር ቀጥታ ወደ መኝታ ቤቷ ገባች ልብሷን አውልቃ የመቆያ ቀሚሷን አጥልቃ ተቀመጠችና ማርቨል ጸጉሯን ስትሠራላት ዊሌም መጣ ከጉልበቷ ተደግፎ ሲለፈልፍ መዝጊያው ድንገት ብርግድ ብሎ ተከፈተ እመቤቲቴ ጥልቅ አለች።
ጀየት ነበርሽ ? ” አለቻት በቁጣ እየተንቀጠቀጠች "
ሳቤላ ምልክቱ ገባት።
“ በመስኩና በቁጥቋጦቹ ስንንሸረሸር ቆይተን መጣን " "
· እንዴት ራስሽን እንደዚሀ ከመሰለ ውርደት ትጥያለሽ ? ”
“ የምትይው አልገባኝም ” አለቻት እሷም የልቧ ምት እየጨመረ
“ተይ እንጂ" ቀስ በይ ማርቨል ጸጉሬን እኮ ነጨሺኝ " አለቻት "
“ ከቤቴ መጠጊያ ማግኘትሽ አነሰና ታስደፍሪው ? ሦስት ሰዓት ሙሉ ፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር ተያይዘሽ እንደዚህ ትጠፊያለሽ?ከመጣሽ ጀምሮ ከሱ ጋር ከመዳራት በቀር ምንም ነገር አልሠራሽም ። የገና ጊዜ እንዶሁ ከሱ ጋር እንደ ተቃበጥሽ እንደተዳራሽ አሳለፍሽው "
ዘለፋ ከዚህ የበዛ ቢሆንም ፍሬ ነገሩ ይኸው ነበር " ሳቤላም ከሰዳቢዋ ያላነሰ ንዴት ተናነቃት በተለይም እሷን ሳቤላ ቬንን የታላቁ መኮንን የሎርድ ማውንት እስቨርን ልጅ ባባትም ከኤማ ማወንት እስቨርን የምትበልጠን ከገዛ ገረዴ ከማርቨል ፊት ስለ ሰደበቻት ይቅርታ የሌለው ድፍረት አድርጋ ቆጠረችውና ነገሩ
ጥቂት በሐሳቧ ካገላበጠችው በኋላ ራሷን ስትሠራላት ከነበረችው መንጭቃ ብድግ
አለችና ከቤቱ እመቤት ጋር ተፋጠጠች "
ባለቤቲቱ የንዴቷን ያሀል ስትንጨረጨር ድምጿን ገትታ በትዕግሥትና በዕርጋታ
ስትሰማት ቆየችና “ እኔ አልዳራም ” አለቻት “ተዳርቸም አላውቅም። እንደዚህ ያለውን ሥራ ከባለትዳች ይልቅ ያላገቡ ሴቶች ቢፈጽሙት ጥፋቱ ቀለል ሊል ሊችል ቢመስልም እኔ ለእነሱ ትቸዋለሁ እኔ ከዚህ ከመጣሁ ጀምሮ ሁልጊዜ ስትዳራ የማያት አንዲት ሴት ብቻ ናት " እሷም እኔ ሳልሆን አንቺ ነሽ " '
ኤማ ቬን ፊቷ ልውጥውጥ አለ " የምታደርገው የምትሆነው ጠፋት በእጅዋ አንድ ጊዜ በጥፊ ጉንጯ ላይ አጮለቻት " ድንጋጤዋ ሲለቃት በግራ እጅዋ መታቻት " ሳቤላ እርር ብላ ጮኸችና ራሷን ስትሠራበት ከነበረው ወንበር ላይ ጥቅልል አለች ማርቨል ደነገጠችና እጅዋን ወደላይ ዘረጋች ዊልያምም ሳቤላ ስለተመታች አለቀሰ " ራሱ ተገርፎ ቢሆን ኖሮም ከዚያ የበለጠ አያለቅስም ነበር "
ወይዘሮ ማወንት እስቨርን ልጅዋን በቡጢ አንድ ጊዜ አፍንጫው ላይ ካለችው በኋላ አንገቱን ይዛ ወዶ ውጭ ገፈተረችው " እሷም ወጥታ ሔዶች ሳቤላ ሌሊቱን ሙሉ እንዳለቀሰች አደረች " ከዚያ ቤት ለመኖር አልቻለችም "በዚህ ጭካኔ ሌላ ሰውም ቢሆን ሊኖር አይችልም ግን የት ትድረስ ? እስኪነጋ ድረስ ሙታ ብታርፍና ከአባቷ ጐን ብትቀበር ብዙ ጊዜ ተመኘች መንፈሷ ሲረጋጋ
👍16
#የጣሪያ_ስር_አበቦች
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
... ጣሪያው ስር ወዳለው ክፍል ስንሄድና እያማረ ያለውን የአትክልት ስፍራችንን ስንመለከት፣ መሳቅና ማስመሰል እንችላለን።
አያትየው ምን እንደምንሰራ ለማየት አንድ ጊዜ እንኳን ጣሪያው ስር ወዳለው ክፍል አልመጣችም አብዛኛውን ጊዜ የመኝታ ቤቱን በር በቻለችው መጠን ድምጽ ሳታሰማ ስትከፍትና ስትቆልፍ እንደማንሰማት ተስፋ ታደርጋለች
የሆነ ክፉ ነገር ወይም ኃጢአት ስንሰራ ለመያዝ በቀዳዳ ታጮልቃለች።
ጣሪያው ስር ያለው ክፍል ውስጥ እግዚአብሔር ጅራፉን እስኪገምድ ድረስ ካለምንም መከልከል የምንፈልገውን ለማድረግ ነፃ ነን፡፡ አያትየው አንድ ቀን እንኳን እሷ ባታየን እግዚአብሔር እንደሚያየን ሳትነግረን ክፍሉን ለቃ ወጥታ አታውቅም ነገር ግን አንድ ቀን እንኳን ጣሪያው ስር ወዳለው ክፍል የሚያስወጣውን ደረጃ ለመመልከት ሞክራ ባለማወቋ ምክንያቱን የማወቅ ጉጉቴ ከፍ አለ፡፡ ስለዚህ እናታችን ስትመጣ ጠየቅኳት።
“አያትየው ራሷ ጣሪያው ስር ወዳለው ክፍል መጥታ ለምን ምን እንደምንሰራ አትመለከትም?”
እናታችን ደክሟትና ተስፋ የቆረጠች መስላ ልዩ ወንበሯ ላይ ተቀምጣለች አዲሱ አረንጓዴ የሱፍ ልብሷ በጣም ውድ ይመስላል፡ ፀጉር ሰሪ ጋ ሄዳ
የፀጉሯን ስታይል ቀይራለች: ምንም ማሰብ ሳያስፈልጋት መልስ ሰጠችኝ ከዚህ በፊት አልነገርኩሽም እንዴ? አያታችሁ ክላስትሮፎቢያ አለባት፡ ይህ ማለት በተጨናነቀ ጠባብ ቦታ ውስጥ መተንፈስ ያስቸግራታል ማለት ነው አየሽ በልጅነቷ ወላጆቿ ለቅጣት የልብስ ማስቀመጫ ሳጥን ውስጥ ይቆልፉባት ነበር”
ዋው! አንዲት ትልቅ አሮጊት ሴት በአንድ ወቅት የምትቀጣ ትንሽ ልጅ የነበረች መሆኗን ማሰብ እንዴት ይከብዳል፡ ይህ ዜና ለእኔና ለክሪስ የጠባቧን
መተላለፊያ የዘጉ ግድግዳዎችን በምስጋና ለመሳም በቂ ምክንያት ነበር።አብዛኛውን ጊዜ እኔና ክሪስ ሁሉም ቁሳቁሶች ጣሪያው ስር ካለው ክፍል ውስጥ ቢወሰዱ ብለን እናስባለን፡፡ ግን አንድ እግር ብቻ የሚያሳልፍ ስፋት
ባላት ደረጃ በትንሽዋ የልብስ ማስቀመጫ በኩል ማሳለፍ ስለማይሞከር ከጣሪያው በታች ወዳለው ክፍል የሚወስድ ሌላ ሰፋ ያለ በር ለማግኘት
ብዙ ብንሞክርም አልተሳካልንም አንዱ ምናልባት በእኛ አቅም
ልናንቀሳቅሳቸው የማንችላቸው ቁምሳጥኖች ጀርባ ሊሆን ይችላል: ክሪስ እንደሚያስበው ክፍሉ ውስጥ ያሉት ትልልቅ ዕቃዎች እዚያ ውስጥ የገቡት
በአንደኛው ሰፊ መስኮት ውስጥ አልፈው ነው።
ያቺ ጠንቋይ አያታችን በየቀኑ በባልጩት አይኖቿ ልትወጋን፣ በስስ ጠማማ ከንፈሮቿ ልትጮህብን ወደ ክፍላችን ትመጣለች ስትመጣም ሁልጊዜ
ተመሳሳይ ጥያቄ ትጠይቃለች።
“ምን እያረጋችሁ ነው? ከጣሪያው ስር ባለው ክፍል ውስጥ ምን
ስትሰሩ ነበር? ዛሬ ከመብላታችሁ በፊት አመሰግናችኋል? ትናንት ማታ ተንበርክካችሁ ወላጆቻችሁ ለሰሩት ኃጢአት እግዚአብሔር ይቅር እንዲላቸው ፀልያችኋል? ለሁለቱ ትንንሽ ልጆች የእግዚአብሔርን ቃል አስተምራችል?ወንድና ሴት አንድ ላይ መታጠቢያ ቤት ተጠቅማችኋል? ሁልጊዜ ጨዋ
ናችሁ? የሰውነታችሁን ክፍሎች ከሌሎች አይን ጠብቃችኋል? ማፅዳት በማያስፈልግበት ወቅት ሰውነታችሁን ነካክታችኋል?”
አምላኬ! የሰውን አካል እንዴት ነው እንደዚህ ቆሻሻ የምታስመስለው? ከሄደች በኋላ ክሪስ እየሳቀ “ከውስጥ ልብሷ ጋር ተጣብቃለች መሰለኝ” ሲል ቀለደ።
“አይ በሚስማር መትታው ነው!” ስል ጨመርኩበት
“ግራጫ ቀለም ምን ያህል እንደምትወድ አስተውለሻል?”
“አስተውለሻል? ማንስ አያስተውልም? ሁልጊዜ ግራጫ ነው: አረንጓዴ ግራጫ ቀለም ከሌላ ቀለም ጋር ተሰርቶ ሲለበስ ያምራል፡ የእሷ ግን ሁልጊዜ
አይነቱም ሆነ ቀለሙ አንድ አይነት ነው፡ እናታችን ስትነግረን እንደዚህ
አይነት ልብሶች የምትሰራ ባሏ የሞተባት ሴት አለች᎓ ይይህችን ሴት የአያታችን ጓደኛ ናት፡ ወንድ አያታችሁ ጆርጂያ ውስጥ በጣም ጥሩ ጨርቅ የሚያመርት
ፋብሪካ አለው፤ ሴት አያታችሁ ግን አዘውትራ ግራጫ ቀለም ያለውን ልብሷን የምትለብሰው ርካሽ ስለሆነ ነው” ብላናለች
አምላክ ሆይ ሀብታሞችም ስስታሞች ናቸው::
አንድ ቀን ከሰዓት በኋላ፣ መታጠቢያ ቤት ለመድረስ ጣሪያው ስር ካለው ክፍል እየተንደረደርኩ ደረጃውን ስወርድ ከአያትየው ጋር ተጋጨሁ᎓ ትከሻዬን ጨምድዳ ይዛ ፊቴ ላይ አፈጠጠች: “የምትሄጅበትን አስተውይ! ለምንድነው
የቸኮልሽው?” ስትል ጮኸች:
በለበስኩት ስስ ሰማያዊ ሹራብ ውስጥም የያዙኝ ጣቶቿ ልክ እንደ ብረት ነበሩ። ትንፋሼ ቁርጥ ቁርጥ እያለ “ክሪስ በጣም የሚያምር ስዕል እየሰራ ነው እና ቀለሙ ከመድረቁ በፊት ንፁህ ውሀ ይዤ መመለስ አለብኝ” ስል አብራራሁ:
ውሀውን ለምን ራሱ አያመጣም? ለምን ታቀብይዋለሽ?”
እየሳለ ስለነበር ውሀ ላቀብለው እችል እንደሆነ ጠየቀኝ፣ ከማየት በስተቀር ምንም እየሰራሁ ስላልነበረ ላመጣለት ተስማማሁ መንትዮቹ እንዲያመጡ
ቢደረጉ ደግሞ ውሀውን ይደፉታል።"
ጅል! ለወንድ አትታዘዢ፤ ራሱን እንዲያስተናግድ አድርጊ፡ አሁን እውነቱን አውጪ እዛ ላይ ምንድነው የምትሰሩት?”
እውነቱን ነው የተናገርኩት። መንትዮቹ እዚያ ሲሆኑ እንዳይፈሩ ክፍሉን ማሳመር ጠንክረን እየሰራን ነው ክሪስ ደግሞ ጎበዝ አርቲስት ነው"
“በምን አወቅሽ?” ስትል በንቀት ጠየቀች
“የአርት ተሰጥኦ አለው አያቴ፣ አስተማሪዎቹ ሁሉ እንደዚያ ብለዋል”
“እርቃንሽን ሆነሽ ፊቱ እንድትቆሚ ጠይቆሻል?”
ደነገጥኩ “ኧረ በጭራሽ!”
“ታዲያ ለምን ደነገጥሽ?”
“እኔ ... እኔ ስለምፈራሽ ነው” ተንተባተብኩ፡ “ሁልጊዜ ስትመጪ የምትጠይቂን ምን ኃጢአት ወይም ያልተቀደሰ ነገር እየሰራን እንደሆነ ነው… እና በእውነት
ምን ይሰራሉ ብለሽ እንደምታስቢ አላውቅም በግልፅ ካልነገርሽንና መጥፎ መሆኑን ካላወቅን እንዴት መጥፎ ከመስራት መቆጠብ እንችላለን?”
ዙሪያዬን፣ ከዚያ ወደታች ባዶ እግሬን ተመለከተችና በሽሙጥ ፈገግ አለች
“ታላቅ ወንድምሽን ጠይቂው ምን ማለቴ እንደሆነ ያውቃል። ወንዶች ክፉ የሆነውን ነገር ሁሉ ከመወለዳቸው ጀምሮ የሚያውቁ ዘሮች ናቸው”
ወንዶች! አይኖቼን አርገበገብኩ ክሪስ አስቸጋሪ የሚሆንበት ጊዜ አለ እንጂ ክፉ ወይም መጥፎ አይደለም: በጭራሽ ክፉ አይደለም: ይህንን ልነግራት
ሞከርኩ እሷ ግን ልትሰማ አልፈለገችም:: የዚያን ቀን በኋላ ላይ ቢጫ አበባ የተተከለበት የሸክላ ማስሮ ይዛ ወደ ክፍላችን መጣች: ከዚያ በቀጥታ ወደኔ
ቀረበችና ማሰሮውን እጆቼ ላይ አስቀመጠች: “ለውሸት የአትክልት ስፍራሽ እውነተኛ አበባ ይኸውልሽ” አለችኝ፡፡ ድምፅዋ ውስጥ ደስታ አልነበረም:: እሷ
የምታደርገው ነገር ነው ብዬ ባለማሰቤ እጅግ ተደነቅኩ ልትለወጥና በተለየ ሁኔታ ልትመለከተን ነው? እኛን መውደድ እየቻለች ነው? ስለ አበቦቹ እጅግ
አመሰገንኳት ምናልባትም አብዝቼ ሳላመስግናት አልቀረሁም ምክንያቱም ልክ እንዳፈረ ሰው አጎንብሳ ክፍሉ ውስጥ እየተንጎራደደች ነበር።
ኬሪ እየሮጠች መጥታ ፊቷን ብሩህ የሆኑት ቢጫ ቅጠሎች ላይ አደረገች:: “ካቲ በጣም ያምራሉ… ልወስዳቸው እችላለሁ?” አለች: “አዎ ትችያለሽ:: ያ ማሰሮ የመማሪያ ክፍሉ ውስጥ ወደ ምስራቅ ወደዞረው መስኮት አጠገብ በጥንቃቄ ይቀመጣል፡ ከሩቅ ከሚታዩ ተራሮችና ኮረብቶች እንዲሁም በመካከላቸው ካሉ ዛፎች ውጪ ምንም አይታይም ከሁሉም ነገሮች በላይ ደግሞ ሰማያዊ ጭጋግ አለ፡፡ እውነተኞቹ አበቦች ሌሊቱን ከእኛ ጋር
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
... ጣሪያው ስር ወዳለው ክፍል ስንሄድና እያማረ ያለውን የአትክልት ስፍራችንን ስንመለከት፣ መሳቅና ማስመሰል እንችላለን።
አያትየው ምን እንደምንሰራ ለማየት አንድ ጊዜ እንኳን ጣሪያው ስር ወዳለው ክፍል አልመጣችም አብዛኛውን ጊዜ የመኝታ ቤቱን በር በቻለችው መጠን ድምጽ ሳታሰማ ስትከፍትና ስትቆልፍ እንደማንሰማት ተስፋ ታደርጋለች
የሆነ ክፉ ነገር ወይም ኃጢአት ስንሰራ ለመያዝ በቀዳዳ ታጮልቃለች።
ጣሪያው ስር ያለው ክፍል ውስጥ እግዚአብሔር ጅራፉን እስኪገምድ ድረስ ካለምንም መከልከል የምንፈልገውን ለማድረግ ነፃ ነን፡፡ አያትየው አንድ ቀን እንኳን እሷ ባታየን እግዚአብሔር እንደሚያየን ሳትነግረን ክፍሉን ለቃ ወጥታ አታውቅም ነገር ግን አንድ ቀን እንኳን ጣሪያው ስር ወዳለው ክፍል የሚያስወጣውን ደረጃ ለመመልከት ሞክራ ባለማወቋ ምክንያቱን የማወቅ ጉጉቴ ከፍ አለ፡፡ ስለዚህ እናታችን ስትመጣ ጠየቅኳት።
“አያትየው ራሷ ጣሪያው ስር ወዳለው ክፍል መጥታ ለምን ምን እንደምንሰራ አትመለከትም?”
እናታችን ደክሟትና ተስፋ የቆረጠች መስላ ልዩ ወንበሯ ላይ ተቀምጣለች አዲሱ አረንጓዴ የሱፍ ልብሷ በጣም ውድ ይመስላል፡ ፀጉር ሰሪ ጋ ሄዳ
የፀጉሯን ስታይል ቀይራለች: ምንም ማሰብ ሳያስፈልጋት መልስ ሰጠችኝ ከዚህ በፊት አልነገርኩሽም እንዴ? አያታችሁ ክላስትሮፎቢያ አለባት፡ ይህ ማለት በተጨናነቀ ጠባብ ቦታ ውስጥ መተንፈስ ያስቸግራታል ማለት ነው አየሽ በልጅነቷ ወላጆቿ ለቅጣት የልብስ ማስቀመጫ ሳጥን ውስጥ ይቆልፉባት ነበር”
ዋው! አንዲት ትልቅ አሮጊት ሴት በአንድ ወቅት የምትቀጣ ትንሽ ልጅ የነበረች መሆኗን ማሰብ እንዴት ይከብዳል፡ ይህ ዜና ለእኔና ለክሪስ የጠባቧን
መተላለፊያ የዘጉ ግድግዳዎችን በምስጋና ለመሳም በቂ ምክንያት ነበር።አብዛኛውን ጊዜ እኔና ክሪስ ሁሉም ቁሳቁሶች ጣሪያው ስር ካለው ክፍል ውስጥ ቢወሰዱ ብለን እናስባለን፡፡ ግን አንድ እግር ብቻ የሚያሳልፍ ስፋት
ባላት ደረጃ በትንሽዋ የልብስ ማስቀመጫ በኩል ማሳለፍ ስለማይሞከር ከጣሪያው በታች ወዳለው ክፍል የሚወስድ ሌላ ሰፋ ያለ በር ለማግኘት
ብዙ ብንሞክርም አልተሳካልንም አንዱ ምናልባት በእኛ አቅም
ልናንቀሳቅሳቸው የማንችላቸው ቁምሳጥኖች ጀርባ ሊሆን ይችላል: ክሪስ እንደሚያስበው ክፍሉ ውስጥ ያሉት ትልልቅ ዕቃዎች እዚያ ውስጥ የገቡት
በአንደኛው ሰፊ መስኮት ውስጥ አልፈው ነው።
ያቺ ጠንቋይ አያታችን በየቀኑ በባልጩት አይኖቿ ልትወጋን፣ በስስ ጠማማ ከንፈሮቿ ልትጮህብን ወደ ክፍላችን ትመጣለች ስትመጣም ሁልጊዜ
ተመሳሳይ ጥያቄ ትጠይቃለች።
“ምን እያረጋችሁ ነው? ከጣሪያው ስር ባለው ክፍል ውስጥ ምን
ስትሰሩ ነበር? ዛሬ ከመብላታችሁ በፊት አመሰግናችኋል? ትናንት ማታ ተንበርክካችሁ ወላጆቻችሁ ለሰሩት ኃጢአት እግዚአብሔር ይቅር እንዲላቸው ፀልያችኋል? ለሁለቱ ትንንሽ ልጆች የእግዚአብሔርን ቃል አስተምራችል?ወንድና ሴት አንድ ላይ መታጠቢያ ቤት ተጠቅማችኋል? ሁልጊዜ ጨዋ
ናችሁ? የሰውነታችሁን ክፍሎች ከሌሎች አይን ጠብቃችኋል? ማፅዳት በማያስፈልግበት ወቅት ሰውነታችሁን ነካክታችኋል?”
አምላኬ! የሰውን አካል እንዴት ነው እንደዚህ ቆሻሻ የምታስመስለው? ከሄደች በኋላ ክሪስ እየሳቀ “ከውስጥ ልብሷ ጋር ተጣብቃለች መሰለኝ” ሲል ቀለደ።
“አይ በሚስማር መትታው ነው!” ስል ጨመርኩበት
“ግራጫ ቀለም ምን ያህል እንደምትወድ አስተውለሻል?”
“አስተውለሻል? ማንስ አያስተውልም? ሁልጊዜ ግራጫ ነው: አረንጓዴ ግራጫ ቀለም ከሌላ ቀለም ጋር ተሰርቶ ሲለበስ ያምራል፡ የእሷ ግን ሁልጊዜ
አይነቱም ሆነ ቀለሙ አንድ አይነት ነው፡ እናታችን ስትነግረን እንደዚህ
አይነት ልብሶች የምትሰራ ባሏ የሞተባት ሴት አለች᎓ ይይህችን ሴት የአያታችን ጓደኛ ናት፡ ወንድ አያታችሁ ጆርጂያ ውስጥ በጣም ጥሩ ጨርቅ የሚያመርት
ፋብሪካ አለው፤ ሴት አያታችሁ ግን አዘውትራ ግራጫ ቀለም ያለውን ልብሷን የምትለብሰው ርካሽ ስለሆነ ነው” ብላናለች
አምላክ ሆይ ሀብታሞችም ስስታሞች ናቸው::
አንድ ቀን ከሰዓት በኋላ፣ መታጠቢያ ቤት ለመድረስ ጣሪያው ስር ካለው ክፍል እየተንደረደርኩ ደረጃውን ስወርድ ከአያትየው ጋር ተጋጨሁ᎓ ትከሻዬን ጨምድዳ ይዛ ፊቴ ላይ አፈጠጠች: “የምትሄጅበትን አስተውይ! ለምንድነው
የቸኮልሽው?” ስትል ጮኸች:
በለበስኩት ስስ ሰማያዊ ሹራብ ውስጥም የያዙኝ ጣቶቿ ልክ እንደ ብረት ነበሩ። ትንፋሼ ቁርጥ ቁርጥ እያለ “ክሪስ በጣም የሚያምር ስዕል እየሰራ ነው እና ቀለሙ ከመድረቁ በፊት ንፁህ ውሀ ይዤ መመለስ አለብኝ” ስል አብራራሁ:
ውሀውን ለምን ራሱ አያመጣም? ለምን ታቀብይዋለሽ?”
እየሳለ ስለነበር ውሀ ላቀብለው እችል እንደሆነ ጠየቀኝ፣ ከማየት በስተቀር ምንም እየሰራሁ ስላልነበረ ላመጣለት ተስማማሁ መንትዮቹ እንዲያመጡ
ቢደረጉ ደግሞ ውሀውን ይደፉታል።"
ጅል! ለወንድ አትታዘዢ፤ ራሱን እንዲያስተናግድ አድርጊ፡ አሁን እውነቱን አውጪ እዛ ላይ ምንድነው የምትሰሩት?”
እውነቱን ነው የተናገርኩት። መንትዮቹ እዚያ ሲሆኑ እንዳይፈሩ ክፍሉን ማሳመር ጠንክረን እየሰራን ነው ክሪስ ደግሞ ጎበዝ አርቲስት ነው"
“በምን አወቅሽ?” ስትል በንቀት ጠየቀች
“የአርት ተሰጥኦ አለው አያቴ፣ አስተማሪዎቹ ሁሉ እንደዚያ ብለዋል”
“እርቃንሽን ሆነሽ ፊቱ እንድትቆሚ ጠይቆሻል?”
ደነገጥኩ “ኧረ በጭራሽ!”
“ታዲያ ለምን ደነገጥሽ?”
“እኔ ... እኔ ስለምፈራሽ ነው” ተንተባተብኩ፡ “ሁልጊዜ ስትመጪ የምትጠይቂን ምን ኃጢአት ወይም ያልተቀደሰ ነገር እየሰራን እንደሆነ ነው… እና በእውነት
ምን ይሰራሉ ብለሽ እንደምታስቢ አላውቅም በግልፅ ካልነገርሽንና መጥፎ መሆኑን ካላወቅን እንዴት መጥፎ ከመስራት መቆጠብ እንችላለን?”
ዙሪያዬን፣ ከዚያ ወደታች ባዶ እግሬን ተመለከተችና በሽሙጥ ፈገግ አለች
“ታላቅ ወንድምሽን ጠይቂው ምን ማለቴ እንደሆነ ያውቃል። ወንዶች ክፉ የሆነውን ነገር ሁሉ ከመወለዳቸው ጀምሮ የሚያውቁ ዘሮች ናቸው”
ወንዶች! አይኖቼን አርገበገብኩ ክሪስ አስቸጋሪ የሚሆንበት ጊዜ አለ እንጂ ክፉ ወይም መጥፎ አይደለም: በጭራሽ ክፉ አይደለም: ይህንን ልነግራት
ሞከርኩ እሷ ግን ልትሰማ አልፈለገችም:: የዚያን ቀን በኋላ ላይ ቢጫ አበባ የተተከለበት የሸክላ ማስሮ ይዛ ወደ ክፍላችን መጣች: ከዚያ በቀጥታ ወደኔ
ቀረበችና ማሰሮውን እጆቼ ላይ አስቀመጠች: “ለውሸት የአትክልት ስፍራሽ እውነተኛ አበባ ይኸውልሽ” አለችኝ፡፡ ድምፅዋ ውስጥ ደስታ አልነበረም:: እሷ
የምታደርገው ነገር ነው ብዬ ባለማሰቤ እጅግ ተደነቅኩ ልትለወጥና በተለየ ሁኔታ ልትመለከተን ነው? እኛን መውደድ እየቻለች ነው? ስለ አበቦቹ እጅግ
አመሰገንኳት ምናልባትም አብዝቼ ሳላመስግናት አልቀረሁም ምክንያቱም ልክ እንዳፈረ ሰው አጎንብሳ ክፍሉ ውስጥ እየተንጎራደደች ነበር።
ኬሪ እየሮጠች መጥታ ፊቷን ብሩህ የሆኑት ቢጫ ቅጠሎች ላይ አደረገች:: “ካቲ በጣም ያምራሉ… ልወስዳቸው እችላለሁ?” አለች: “አዎ ትችያለሽ:: ያ ማሰሮ የመማሪያ ክፍሉ ውስጥ ወደ ምስራቅ ወደዞረው መስኮት አጠገብ በጥንቃቄ ይቀመጣል፡ ከሩቅ ከሚታዩ ተራሮችና ኮረብቶች እንዲሁም በመካከላቸው ካሉ ዛፎች ውጪ ምንም አይታይም ከሁሉም ነገሮች በላይ ደግሞ ሰማያዊ ጭጋግ አለ፡፡ እውነተኞቹ አበቦች ሌሊቱን ከእኛ ጋር
👍29🥰1
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
...."አስተናጋጁ ሁለተኛውን ዙር ምግብ አመጣላቸው፤ ኮተሌትና ሰላጣ ቪኖም ቀዳላቸው:
አባትም የቀረበላቸውን ምግብ በሹካ እየወጉ አፋቸው ውስጥ ከተው
በንዴት ያኝካሉ፡፡ ማርጋሬት የአባቷን ፊት ስታይ ከንዴታቸው በስተጀርባ
የግራ መጋባት ሁኔታ ይነበብባቸዋል፡ እንደዚህ ድንብርብራቸው ሲወጣ
አይታ አታውቅም፡፡ ሰማይ እንደተደፋባቸው ተገንዝባለች ይህ ጦርነት
ራዕያቸውን ሁሉ ድባቅ መቶባቸዋል፡፡ የእሳቸው ፍላጎት የእንግሊዝ ህዝብ
ፋሺዝምን በእሳቸው መሪነት እንዲቀበል ነበር፤ ጭራሽ እንግሊዝ በፋሺዝም
ላይ ጦርነት አውጃ እሳቸውን ለስደት ዳረገቻቸው፡
የተመኙት የፖለቲካ ሁኔታ አፈር መብላቱ ሳያንስ ልጆቹ ደግሞ እያመጹ አስቸገሩ: ፔርሲ ይሁዳዊ ነኝ እያለ ይቀባጥራል፤ ማርጋሬት
ልትጠፋ ሞከረች ከሁሉም በላይ የእሳቸው አስተሳሰብ ተከታይና የአመለካከታቸው ተጋሪ የነበረችው ኤልሳቤት ደግሞ ትዕዛዛቸውን ጣሰች፡
ማርጋሬት ለመብላት ብትሞክርም የጎረሰችው አልዋጥልሽ አላት፡፡
እናትም ‹‹በርሊን ፍቅረኛ አለሽ?›› ሲሉ ጠየቋት፡፡
‹‹የለኝም›› አለች ኤልሳቤት፡ ማርጋሬት አምናታለች። ማርጋሬት እንደምታውቀው ኤልሳቤት ጀርመንን የምትወደው በሚከተሉት የፖለቲካ አመለካከት ብቻ አይደለም፧ እነዛ ጸዳ ያለ ዩኒፎርም የሚለብሱትና
የሚያብረቀርቅ ጉልበት የሚደርስ ቦት ጫማ የሚያጠልቁት ዘንካታና ጸጉረ ነጭ ወታደሮች ልቧን ሰልበዋታል፡፡ ኤልሳቤት እንግሊዝ ውስጥ መልከ ጥፉ ተብላ ብትቆጠርም ጀርመን ውስጥ ግን የጀርመንን ናዚዝም የሚያደንቅና የሚደግፍ የእንግሊዝ ባላባት ልጅ ናት ተብላ ትከበራለች፡፡ የሁለተኛው ዓለም ጦርነት መቀስቀሻ ላይ አገሯን ከድታ የመጣች መሆኗ ዝነኛ ያደርጋታል፡፡ እዚያ ‹‹አንበሳ›› ነው የምትባለው፡ከቀናትም አንዱን ወጣት
መኮንን ታፈቀርና ወይም ስልጣን በስልጣን ላይ የጫነ የናዚ ፓርቲ አባል
ታገባና ጸጉረ ነጭ ልጆች ትወልድለታለች፧ ልጆቹም ጀርመንኛ እየተነጋገሩ
ያድጋሉ፡፡
‹‹አሁን ልታደርጊ ያሰብሺው ነገር አደገኛ ነው የኔ ማር፤ አባትሽ እና እኔ የተጨነቅነው ለደህንነትሽ ነው›› አሉ እናት፡፡
ማርጋሬትም አባታችን የኤልሳቤት ደህንነት ያስጨንቀው ይሆን?›
ስትል አሰበች፡፡ እናታቸው ያስጨንቃቸዋል፤ አባታቸው ግን የተናደዱት ኤልሳቤት ትዕዛዛቸውን ባለማክበሯ ነው፡፡ በእርግጥ ከቁጣቸው በስተጀርባ የሩህሩህነት ጭላንጭል ይታያል፡፡ ድሮ እንዲህ ጨካኝና ክፉ አልነበሩም፤ አንዳንዴም ልጆቹን ያጫውቷቸው ነበር፡ ይህ ሁሉ በሃሳቧ መጣና አዘነች።
‹‹አደገኛ እንደሆነ አውቃለሁ, አለች ኤልሳቤት ‹‹የወደፊት እጣ ፈንታዬ በዚህ ጦርነት ላይ የተመሰረተ ነው፤ በይሁዳውያን ባለሃብቶችና
በቆሻሻ ኮሚኒስት የሰራተኛ ማህበራት የተሞላ ዓለም ውስጥ ከምኖር ሞቴን
እመርጣለሁ››
‹‹ታዲያ ከኛ ጋር ሂጂያ
አሜሪካ ጥሩ አገር ነው›› አሉ እናት፡፡
‹‹የአሜሪካ የባንክ ቢዝነስ ማዕከል (ዎል ስትሪት) በይሁዳውያን እጅ
ነው ያለው›› አለች ኤልሳቤት፡፡
‹‹ይሄ መቼም ተጋኗል›› አሉ እናት ፈርጠም ብለው የባላቸውን አይን እየሸሹ፡፡ ‹‹በእርግጥ በአሜሪካ የቢዝነስ ስራ ውስጥ በርካታ ይሁዳውያንና
ብልሹ ሥነ-ምግባር ያላቸው ሰዎች መኖራቸው እርግጥ ነው፡፡ አያትሽ
ደግሞ የባንክ ባለንብረት እንደሆኑ አትዘንጊ፡፡››
‹‹በሁለት ትውልድ ከቀጥቃጭነት ወደ ባንክ ባለንብረትነት መለወጣችን
የሚደንቅ ነው›› አለ ፔርሲ፡፡ ሆኖም ማንም ጆሮ የሰጠው የለም፡፡
እናትም ቀጠሉና ‹‹በፖለቲካ አመለካከትሽ እኔም እስማማለሁ፤ አንቺም
ይህን ታውቂያለሽ ነገር ግን በአንድ ነገር ስላመንሽ ለእሱ ስትይ ህይወትሽን
ትሰውያለሽ ማለት አይደለም›› አሉ
ማርጋሬት ይህን ስትሰማ ደነገጠች፤ እናታቸው የፋሺስት አስተሳሰብ
ህይወት የሚሰዉለት አላማ አይደለም እያሉ ነው፤ ይህም በአባታቸው ዘንድ
ክህደት እንደመፈጸም ይቆጠራል፡ እናታቸው እንደዚህ አባታቸውን ፊት
ለፊት ሲቃወሙ ማርጋሬት አይታ አታውቅም፡፡ ኤልሳቤትም የእናታቸው
አነጋገር ገርሟታል፡፡ ሁለቱም አባታቸውን ገርመም አደረጓቸው፤ ‹ምን ይል ይሆን?› በማለት፡፡ እሳቸው ግን ፊታቸው በርበሬ ከመምሰሉና በመጠኑ ከማጉረምረም በስተቀር በንዴት አልጮኹም፡፡
ቡና ለተሳፋሪዎች ሲታደል ማርጋሬት ከሳውዝ ሃምፕተን ከተማ ጥግ
መድረሳቸውን ተገነዘበች፡፡ ባቡር ጣቢያ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ
ይደርሳሉ፡ ኤልሳቤት እንደ ፎከረችው ታደርግ ይሆን?›
ባቡሩ ፍጥነቱን ቀነሰ፡፡
ኤልሳቤትም አስተናጋጁን ጠራችና ‹‹የሚቀጥለው ጣቢያ ላይ ወራጅ
ነኝ›› አለችው፤ ‹‹የሚቀጥለው ፉርጎ ውስጥ እመቤት ኤልሳቤት ኦክሰንፎርድ የሚል የተጻፈበት ሻንጣ አለልህ ይዘኽልኝ ና››
‹‹እሺ እመቤት›› አለ አስተናጋጁ፡
ማርጋሬት አባቷን ታያቸዋለች፡ ምንም ቃል ባይተነፍሱም ፊታቸው
በታመቀ ንዴት መወጠራቸውን ያሳብቅባቸዋል፡ ሚስታቸው እጃቸውን እባላቸው ጭን ላይ አስቀመጡና ‹‹እባክህ ሰው እንዳይሰማ ዝም በል፣ የኔ ውድ›› አሏቸው፡፡ ባላቸው ግን መልስ አልሰጡም፡፡
ባቡሩ ጣቢያው ጋ ደርሶ ቆመ::
ኤልሳቤት የተቀመጠችው በመስኮቱ በኩል በመሆኑ ማርጋሬትን አየት ስታደርጋት ማርጋሬትና ፔርሲ መንገድ ለቀቁላት፡፡ አባትም ቆሙ
ተሳፋሪው በሙሉ በአባትና በልጅ መካከል የተከሰተውን ፍጥጫ እንደ ትንግርት ያያል፡፡
ኤልሳቤት ተገቢውን ጊዜ መርጣለች፡ በዚህ ሁኔታ አባቷ ኃይል ተጠቅመው እንደማያስቀሯት አውቃለች፡፡ በፍርሃት ሰውነቷ እየራደ
ቢሆንም፤ ከሞከሩም ሌሎች ተሳፋሪዎች አይፈቅዱላቸውም።
አባቷ ፊታቸው በንዴት ቀልቷል፡፡ ዓይናቸው ተጎልጉሎ ሊወጣ የደረሰ
ይመስላል ኤልሳቤት በፍርሃት ብትንቀጠቀጥም ፈርጠም እንዳለች ነው፡፡
‹‹ከዚህ ባቡር ብትወርጂ ዳግም አይንሽን አላይም፤ መቃብሬም ላይ
እንዳትቆሚ›› አሏት።
‹‹እባክህ አባባ እንዲህ አትበል›› ስትል ማርጋሬት አለቀሰች፡ አባት አንድ ጊዜ ብለውታል፡፡ የተናገሩትን መልሰው ሊውጡት አይችሉም፡፡
እናት ይነፋረቃሉ፡
ኤልሳቤትም ‹‹ደህና ሁኚ እንግዲህ›› አለቻት እህቷን፡
ማርጋሬት እህቷ አንገት ላይ ተጠመጠመችና ‹‹መልካሙን ሁሉ
እንዲገጥምሽ እመኝልሻለሁ እታለም!››
‹‹ለአንቺም እንዲሁ›› አለችና ጀርባዋን መታ መታ አደረገቻት፡
ኤልሳቤት የወንድሟን ጉንጭ ሳመችና ወደ አባቷ ዞራ ድምጿ እየተንቀጠቀጠ ‹‹አባባ አትሰናበተኝም?›› ብላ እጇን ዘረጋች፡
አባትም ፊታቸው በጥላቻ ተጀቡኖ ‹‹ልጄ ከእንግዲህ ሞታለች፤ ልጄ አይደለሽም፧ ክጄሻለሁ›› አሏት፡
እናት ይሄን ሲሰሙ በተስፋ መቁረጥ እዬዬያቸውን አቀለጡት፡
የቤተሰቡ ውዝግብ እንዴት እንደሚጠናቀቅ ለማየት ተሳፋሪው በሙሉ
ትንፋሹን ውጦ ይጠባበቃል፡፡
ኤልሳቤት ፊቷን አዙራ ወደ በሩ አመራች፡፡
ማርጋሬት የአባቷ አድራጎት አበሳጭቷታል፡ ለአንዴ እንኳን እንዴት አይረታም! ስትል አሰበች፡፡ ኤልሳቤት ልጅ አይደለችም። እድሜ ልኳን አባት እናቷ የሚሉትን ሁሉ አሜን ብላ ስትቀበል አትኖርም፡ አባቷ ዕድሜ
ልካቸውን ሊቀጧት መብት የላቸውም፡፡ በቁጡ ባህሪያቸው ቤተሰቡን
ለያዩት፡ እዚያ በንዴት ጦፈው እንደ አበያ በሬ እንደተገተሩ ‹‹የተረገምክ!›፣
ጨቋኝ!›፣ ደደብ›፣ ብትላቸው በወደደች፡ ነገር ግን እንደልማዷ ከንፈሯን
ከመንከስ በስተቀር ምንም ቃል አልወጣትም፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
...."አስተናጋጁ ሁለተኛውን ዙር ምግብ አመጣላቸው፤ ኮተሌትና ሰላጣ ቪኖም ቀዳላቸው:
አባትም የቀረበላቸውን ምግብ በሹካ እየወጉ አፋቸው ውስጥ ከተው
በንዴት ያኝካሉ፡፡ ማርጋሬት የአባቷን ፊት ስታይ ከንዴታቸው በስተጀርባ
የግራ መጋባት ሁኔታ ይነበብባቸዋል፡ እንደዚህ ድንብርብራቸው ሲወጣ
አይታ አታውቅም፡፡ ሰማይ እንደተደፋባቸው ተገንዝባለች ይህ ጦርነት
ራዕያቸውን ሁሉ ድባቅ መቶባቸዋል፡፡ የእሳቸው ፍላጎት የእንግሊዝ ህዝብ
ፋሺዝምን በእሳቸው መሪነት እንዲቀበል ነበር፤ ጭራሽ እንግሊዝ በፋሺዝም
ላይ ጦርነት አውጃ እሳቸውን ለስደት ዳረገቻቸው፡
የተመኙት የፖለቲካ ሁኔታ አፈር መብላቱ ሳያንስ ልጆቹ ደግሞ እያመጹ አስቸገሩ: ፔርሲ ይሁዳዊ ነኝ እያለ ይቀባጥራል፤ ማርጋሬት
ልትጠፋ ሞከረች ከሁሉም በላይ የእሳቸው አስተሳሰብ ተከታይና የአመለካከታቸው ተጋሪ የነበረችው ኤልሳቤት ደግሞ ትዕዛዛቸውን ጣሰች፡
ማርጋሬት ለመብላት ብትሞክርም የጎረሰችው አልዋጥልሽ አላት፡፡
እናትም ‹‹በርሊን ፍቅረኛ አለሽ?›› ሲሉ ጠየቋት፡፡
‹‹የለኝም›› አለች ኤልሳቤት፡ ማርጋሬት አምናታለች። ማርጋሬት እንደምታውቀው ኤልሳቤት ጀርመንን የምትወደው በሚከተሉት የፖለቲካ አመለካከት ብቻ አይደለም፧ እነዛ ጸዳ ያለ ዩኒፎርም የሚለብሱትና
የሚያብረቀርቅ ጉልበት የሚደርስ ቦት ጫማ የሚያጠልቁት ዘንካታና ጸጉረ ነጭ ወታደሮች ልቧን ሰልበዋታል፡፡ ኤልሳቤት እንግሊዝ ውስጥ መልከ ጥፉ ተብላ ብትቆጠርም ጀርመን ውስጥ ግን የጀርመንን ናዚዝም የሚያደንቅና የሚደግፍ የእንግሊዝ ባላባት ልጅ ናት ተብላ ትከበራለች፡፡ የሁለተኛው ዓለም ጦርነት መቀስቀሻ ላይ አገሯን ከድታ የመጣች መሆኗ ዝነኛ ያደርጋታል፡፡ እዚያ ‹‹አንበሳ›› ነው የምትባለው፡ከቀናትም አንዱን ወጣት
መኮንን ታፈቀርና ወይም ስልጣን በስልጣን ላይ የጫነ የናዚ ፓርቲ አባል
ታገባና ጸጉረ ነጭ ልጆች ትወልድለታለች፧ ልጆቹም ጀርመንኛ እየተነጋገሩ
ያድጋሉ፡፡
‹‹አሁን ልታደርጊ ያሰብሺው ነገር አደገኛ ነው የኔ ማር፤ አባትሽ እና እኔ የተጨነቅነው ለደህንነትሽ ነው›› አሉ እናት፡፡
ማርጋሬትም አባታችን የኤልሳቤት ደህንነት ያስጨንቀው ይሆን?›
ስትል አሰበች፡፡ እናታቸው ያስጨንቃቸዋል፤ አባታቸው ግን የተናደዱት ኤልሳቤት ትዕዛዛቸውን ባለማክበሯ ነው፡፡ በእርግጥ ከቁጣቸው በስተጀርባ የሩህሩህነት ጭላንጭል ይታያል፡፡ ድሮ እንዲህ ጨካኝና ክፉ አልነበሩም፤ አንዳንዴም ልጆቹን ያጫውቷቸው ነበር፡ ይህ ሁሉ በሃሳቧ መጣና አዘነች።
‹‹አደገኛ እንደሆነ አውቃለሁ, አለች ኤልሳቤት ‹‹የወደፊት እጣ ፈንታዬ በዚህ ጦርነት ላይ የተመሰረተ ነው፤ በይሁዳውያን ባለሃብቶችና
በቆሻሻ ኮሚኒስት የሰራተኛ ማህበራት የተሞላ ዓለም ውስጥ ከምኖር ሞቴን
እመርጣለሁ››
‹‹ታዲያ ከኛ ጋር ሂጂያ
አሜሪካ ጥሩ አገር ነው›› አሉ እናት፡፡
‹‹የአሜሪካ የባንክ ቢዝነስ ማዕከል (ዎል ስትሪት) በይሁዳውያን እጅ
ነው ያለው›› አለች ኤልሳቤት፡፡
‹‹ይሄ መቼም ተጋኗል›› አሉ እናት ፈርጠም ብለው የባላቸውን አይን እየሸሹ፡፡ ‹‹በእርግጥ በአሜሪካ የቢዝነስ ስራ ውስጥ በርካታ ይሁዳውያንና
ብልሹ ሥነ-ምግባር ያላቸው ሰዎች መኖራቸው እርግጥ ነው፡፡ አያትሽ
ደግሞ የባንክ ባለንብረት እንደሆኑ አትዘንጊ፡፡››
‹‹በሁለት ትውልድ ከቀጥቃጭነት ወደ ባንክ ባለንብረትነት መለወጣችን
የሚደንቅ ነው›› አለ ፔርሲ፡፡ ሆኖም ማንም ጆሮ የሰጠው የለም፡፡
እናትም ቀጠሉና ‹‹በፖለቲካ አመለካከትሽ እኔም እስማማለሁ፤ አንቺም
ይህን ታውቂያለሽ ነገር ግን በአንድ ነገር ስላመንሽ ለእሱ ስትይ ህይወትሽን
ትሰውያለሽ ማለት አይደለም›› አሉ
ማርጋሬት ይህን ስትሰማ ደነገጠች፤ እናታቸው የፋሺስት አስተሳሰብ
ህይወት የሚሰዉለት አላማ አይደለም እያሉ ነው፤ ይህም በአባታቸው ዘንድ
ክህደት እንደመፈጸም ይቆጠራል፡ እናታቸው እንደዚህ አባታቸውን ፊት
ለፊት ሲቃወሙ ማርጋሬት አይታ አታውቅም፡፡ ኤልሳቤትም የእናታቸው
አነጋገር ገርሟታል፡፡ ሁለቱም አባታቸውን ገርመም አደረጓቸው፤ ‹ምን ይል ይሆን?› በማለት፡፡ እሳቸው ግን ፊታቸው በርበሬ ከመምሰሉና በመጠኑ ከማጉረምረም በስተቀር በንዴት አልጮኹም፡፡
ቡና ለተሳፋሪዎች ሲታደል ማርጋሬት ከሳውዝ ሃምፕተን ከተማ ጥግ
መድረሳቸውን ተገነዘበች፡፡ ባቡር ጣቢያ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ
ይደርሳሉ፡ ኤልሳቤት እንደ ፎከረችው ታደርግ ይሆን?›
ባቡሩ ፍጥነቱን ቀነሰ፡፡
ኤልሳቤትም አስተናጋጁን ጠራችና ‹‹የሚቀጥለው ጣቢያ ላይ ወራጅ
ነኝ›› አለችው፤ ‹‹የሚቀጥለው ፉርጎ ውስጥ እመቤት ኤልሳቤት ኦክሰንፎርድ የሚል የተጻፈበት ሻንጣ አለልህ ይዘኽልኝ ና››
‹‹እሺ እመቤት›› አለ አስተናጋጁ፡
ማርጋሬት አባቷን ታያቸዋለች፡ ምንም ቃል ባይተነፍሱም ፊታቸው
በታመቀ ንዴት መወጠራቸውን ያሳብቅባቸዋል፡ ሚስታቸው እጃቸውን እባላቸው ጭን ላይ አስቀመጡና ‹‹እባክህ ሰው እንዳይሰማ ዝም በል፣ የኔ ውድ›› አሏቸው፡፡ ባላቸው ግን መልስ አልሰጡም፡፡
ባቡሩ ጣቢያው ጋ ደርሶ ቆመ::
ኤልሳቤት የተቀመጠችው በመስኮቱ በኩል በመሆኑ ማርጋሬትን አየት ስታደርጋት ማርጋሬትና ፔርሲ መንገድ ለቀቁላት፡፡ አባትም ቆሙ
ተሳፋሪው በሙሉ በአባትና በልጅ መካከል የተከሰተውን ፍጥጫ እንደ ትንግርት ያያል፡፡
ኤልሳቤት ተገቢውን ጊዜ መርጣለች፡ በዚህ ሁኔታ አባቷ ኃይል ተጠቅመው እንደማያስቀሯት አውቃለች፡፡ በፍርሃት ሰውነቷ እየራደ
ቢሆንም፤ ከሞከሩም ሌሎች ተሳፋሪዎች አይፈቅዱላቸውም።
አባቷ ፊታቸው በንዴት ቀልቷል፡፡ ዓይናቸው ተጎልጉሎ ሊወጣ የደረሰ
ይመስላል ኤልሳቤት በፍርሃት ብትንቀጠቀጥም ፈርጠም እንዳለች ነው፡፡
‹‹ከዚህ ባቡር ብትወርጂ ዳግም አይንሽን አላይም፤ መቃብሬም ላይ
እንዳትቆሚ›› አሏት።
‹‹እባክህ አባባ እንዲህ አትበል›› ስትል ማርጋሬት አለቀሰች፡ አባት አንድ ጊዜ ብለውታል፡፡ የተናገሩትን መልሰው ሊውጡት አይችሉም፡፡
እናት ይነፋረቃሉ፡
ኤልሳቤትም ‹‹ደህና ሁኚ እንግዲህ›› አለቻት እህቷን፡
ማርጋሬት እህቷ አንገት ላይ ተጠመጠመችና ‹‹መልካሙን ሁሉ
እንዲገጥምሽ እመኝልሻለሁ እታለም!››
‹‹ለአንቺም እንዲሁ›› አለችና ጀርባዋን መታ መታ አደረገቻት፡
ኤልሳቤት የወንድሟን ጉንጭ ሳመችና ወደ አባቷ ዞራ ድምጿ እየተንቀጠቀጠ ‹‹አባባ አትሰናበተኝም?›› ብላ እጇን ዘረጋች፡
አባትም ፊታቸው በጥላቻ ተጀቡኖ ‹‹ልጄ ከእንግዲህ ሞታለች፤ ልጄ አይደለሽም፧ ክጄሻለሁ›› አሏት፡
እናት ይሄን ሲሰሙ በተስፋ መቁረጥ እዬዬያቸውን አቀለጡት፡
የቤተሰቡ ውዝግብ እንዴት እንደሚጠናቀቅ ለማየት ተሳፋሪው በሙሉ
ትንፋሹን ውጦ ይጠባበቃል፡፡
ኤልሳቤት ፊቷን አዙራ ወደ በሩ አመራች፡፡
ማርጋሬት የአባቷ አድራጎት አበሳጭቷታል፡ ለአንዴ እንኳን እንዴት አይረታም! ስትል አሰበች፡፡ ኤልሳቤት ልጅ አይደለችም። እድሜ ልኳን አባት እናቷ የሚሉትን ሁሉ አሜን ብላ ስትቀበል አትኖርም፡ አባቷ ዕድሜ
ልካቸውን ሊቀጧት መብት የላቸውም፡፡ በቁጡ ባህሪያቸው ቤተሰቡን
ለያዩት፡ እዚያ በንዴት ጦፈው እንደ አበያ በሬ እንደተገተሩ ‹‹የተረገምክ!›፣
ጨቋኝ!›፣ ደደብ›፣ ብትላቸው በወደደች፡ ነገር ግን እንደልማዷ ከንፈሯን
ከመንከስ በስተቀር ምንም ቃል አልወጣትም፡፡
👍19
#ከቡስካ_በስተጀርባ
#ድንግል_ውበት
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ጎይቲ አንተነህ ከሎ ሆራ አጎት ቤት እንደ መጣች ፈጽሞ መንፈሷ ሊረጋጋላት ባለመቻሉ ካርለት የምታደርገውን አጣች" ጎይቲ ጽጕሯን ስትላጭ ካርለት ብቸኝነት እንዳይሰማት አብራት ተላጨች በከሰልና በቅቤ የተለወሰውንም ቅባት መላ ሰውነቷን ስትቀባ ካርለትም አብራት ተቀባች"
ጎይቲ አንተነህና ካርለት አልፈርድ ቆጥ ላይ ከተደበቁ በኋላ ካርለት ጎይቲን ለማጽናናትና ለማደፋፈር ብትጣጣርም አልሳካልሽ አላት ጎይቲ እንዲያውም ፊቷን ወደ ሌላ አቅጣጫ አዞረችባት
ካርለት ሁኔታው አስደንጋጭ መሆኑን ብታውቅም ሦስት ወር እስኪሞላቸው ድረስ ቆጡ ላይ መቆየት ነበረባቸውና እስከዚያ ድረስ
በመካከላቸው እርቀ ሰላም እንደሚወርድ ተመኘች"
ቀኑንና ምሽቱን ቆጥ ላይ ከቆዩ በኋላ ለአንድ አፍታ ወረድ ብለው ከሎ ከመምጣቱ በፊት ለመናፈስ ወጡ" ጎይቲ አነተነህ ቆጥ ላይ መውጣቱ አልዋጥልሽ ብሏታል።
«አሁን እሱ የወንድ ልብ አግኝቶ እኔን ሊመታኝ? በየትኛው ወኔውና ጀግንነቱ፤ ወይ ሲያየኝ እሱ ራሱ ባልተርበተበተ አይደል?
ወይኔ ጎይቲ የወንድ ልጅ ዱላም ይናፍቃል ለካ?» አለች ለካርለት ይሁን ለማን እንደተናገረች ሳይታወቅ።
ወደ ጎጇቸው ሲመለሱ እንደ አጋጣሚ ሆኖ ከከሎ ሆራ ጋር ፊት ለፊት ተገናኙ" ከሎ ሆራ ሁለቱንም ሲያይ ደንገጥ ብሎ ቆመ!
ካርለት በዓይኗ ጠቅሳ እንዲመታት ልትነግረው ፈልጋ ነበር። ለእሱ
«ና ምታት» ብላ በዓይን ለማመልከት እንዴት እንደምታደርግ ስከታስብ ግን እሱ ከቆመበት ደረሱ። ከሎ ሆራ መንገዱን ለቆ
አሳለፋቸው። ካለፉ በኋላ ግን ተሰማው፤ በባህሉ መሠረት እንዳያት ደህና አድርጎ መግረፍ ነበረበት። ያን ሲያስብ የብሽቀት ስሜት ታየበት፤ ጎይቲ አንተነህን ይወዳታል፣ ባህሉንም ያከብራል
ቅሬታና ቂም የሚይዝ ከሆነ አካል በማይጎድልበት መንገድ መምታቱ
የሚያመጣው ችግር የለም።
«ወደፊት ግን ይህን ጥፋት መድገም የለብኝም" በመምታቴ ጎይቲ አንተነህን የሚሰማት ነገር የለም። እንዲያውም እሷን ባለመደብደቤ ቅሬታ ሊያድርባት ይችል ይሆናል» እያለ፣ ራሱን ወቅሷል"
ካርለትም በበኩሏ ትንሽ በሽቋታል። ከሎ ሆራ ጎይቲ አንተነህን ፊት ለፊት ባገኛት ጊዜ ሁሉ እንዲገርፋት ተመካክረዋል። ጎይቲ
አንተነህ ደግሞ የከሎን የፍቅር ፍርሃት ባለመረዳት ሲርበተበት ስታየው ባሕርይው ያስጠላታል። ከሎ ወንድ ወንድ አልሸትሽ
ብሏታል። «ከሎ ትክክል አልሠራም። እሱ ጎይቲን ልክ ከተማ እንዳየው
ብዙ ሕይወቱን እንዳሳለፈበት በጠባይ ሊያግባባት፣ ሊያቀርባት
ፍቅሩን ሊገልጽላት ይፈልጋል" ጎይቲ ግን ወንድ ልጅ በቅድሚያ የምትፈልገው ኰስታራነት ነው ኵሩ ወንድ፣ ሸንቆጥ የሚያደርግ ወንድ፣ እሷን በፍቅር ገርቶ፣ በፍቅር አብሯት መጋለብ ይችላል
ሴት ልጅ ዱላ ሲያርፍባት የሴትነት ፍላጎቷ ከአሸለበበት ይቃል»
አምጭ አምጭ የሚላት፣ ፍቅር የሚናፍቃት፣ ድሪያ የሚታወሳት ያኔ ነው፤ ከሎ ደግሞ ይህን አልተረዳውም። እንግዳ ነገር ሆኖበታል ሕጉን እያወቀ በተግባር ግን አያከብርም። ይህ ደግሞ ስሕተቱ ነው ካርለት በእንግሊዝኛ ለጎይቲ ነገረቻት። ጎይቲ አንተነህ ግን ያለችው በጭራሽ አልገባትም እንግሊዝኛ ደግሞ የት አውቃ
ጎይቲ አንተነህ አጠገቧ ያለችው ቀውስ ብቻዋን ስትለፈልፍ ብትደነቅም፣ እሷም ተመሳሳዩን ፈጸመች።
«ይኸዋ ይህ ቦቅቧቃ! እንኳንስ ሲያየኝ እንደ ወንዶቹ ሊገርፈ
ይቅርና መንገድ ለቆ አሳለፈኝ" ባል እኔ ነኛ! እሱ ሚስት ነው እንዴት ሆኜ ከዚህ ሴት ጋር እኖራለሁ? ምነው ያን ቀን ደልቲ
ገልዲን ብዬ ባልሄድሁ ኖሮ፤ እሱን ብዬ በመሄዴ ቀናው እንጂ የታባቱ ያገኘኝ ነበር ይህ ሴት" ሴት ልጅ የባሏ ዱላ ሕይወቷ ፍቅሯ ነው" ታዲያ ይህ ሰው እኔንኮ ሕይወቴን እያጠፋ ነው" እሽ
የኔስ ነገር ይቅር ነገር ግን የሚወለዱት የሁለት ሴት ልጆች መባላቸው አይደል? ወይኔ ያልታደሉት" ወይኔ ወይኔ» እያለች፣ እንባዋ
ታወርደው ጀመር"
ካርለት ትንሿን ቴፕ ከፍታ የምትለውን እየቀዳች በማስታወሻ ደግሞ የሚሰማትን ትከትባለች» ካርለት በአንዳንድ ሁኔታ ላይ እሷም ራሷ እየተስማማች መጣች» በአገሯም፣ አንዳንድ እውቅ ሴቶች ስለ ወንድ ፍቅረኛቸውና ከእሱ ስለሚጠብቁት ባሕርይ ሲያወሱ ነካ አድርገው የሚያልፉት ነገር አለ፣ «ከፍቅረኛዩ ጋር ስንላፋ
ስንታገል፣ የፍቅር ዱላ ገላዬ ላይ ሲያርፍ ልቤ እስኪጠፋ ድረስ ራሴን እሰጠውና የሱን ደግሞ ለመውሰድ ሙሉ ፍላጎት አሳያለሁ ከዚያ በኋላ የምንሠራው የፍቅር ጨዋታ ሁሉ እንደ አይስhሬም እየጣፈጠኝ፣ መላ አካሌ ከጸጕር እስከ እግር ጥፍሬ በርካታ
ሲንበሸበሽ ይሰማኛል" እንደዚህ አድርገው ከኔ ጋር የተጫወቱ ወዶች የፍቅር ዙፋኑን ማንም ሊነጥቃቸው አይችልም» ብለው
የተለያዩ ሴቶች አስተያየት ሲሰጡ ሰምታለች።
እሷም ቢሆን አንዳንድ ልምዶችን አሳልፋለች" አንድ ጊዜ፣ ስሜ ጃክ ነው ብሎ የተዋወቃት አሜሪካዊ፣ ማንችስተር ውስጥ
ለጉዳይ መጥቶ አንድ የምሽት ዳንስ ላይ ይተዋወቃሉ“ ካርለት
በእርግጥ ወደ ዳንሱ ቦታ የሄደችው ከወንድ ጓደኛዋ ከዴቪድ ጋር ነው ታዲያ አሜሪካዊው አንድ ሁለት ጊዜ በትእዛዝ መልክ ዳንስ
ጋበዛትና ሰውነቷን በጠንካራ እጆቹ ጠበቅ አድርጎ እያሸ፣
አሳመማት። ቀደም ብላ ባሳለፈችው ሕይወቷ ወንዶች እንደዚያ ሰው
አድርገዋት አያውቁም" ሰውነቷን የሚደባብሱት ቀስና ላላ አድርገው
ነው። ሰውዬው ግን መሞረዱ አንሶ በረጅም እጁ መቀመጫዋን ደህና አድርጎ ቸብ ቸብ አደረገላት «ተው» ማለት እየፈለገች፣ ቃሉ ግን
ከጕሮሮዋ አልወጣልሽ አላት" በእርግጥ፣ ዴቪድም ከሌላ ሴት ጋር እየደነሰ ስለነበር እነሱን ልብ አላላቸውም።
አሜሪካዊው ፍጹም በማታውቀው መንገድ ሰውነቷን እየመታ፣ እየሞረደ፣ ልቧን ስልቱን አስቀየረው ከንፈሯን እንኳን
ሲስማት የንከሻ ያህል ሆኖባት እግሯን አንሥታ ለመጮህ ትንሽ ቀርቷት ነበር ግን አልጮኸችም" ዳንሱ አብቅቶ ሲለያዩ ካለልብ ወደ ቦታዋ ተመለሰች እንደ ምንም ታግሣ ሁለት ጨዋታዎችን
አሳልፋ ልቧን ወደ ቦታው ለመመለስ ወደ አሜሪካዊው ሰው ሄደች።
ቆንጅት እንደምትመጪ አውቅ ነበር...» ብሎ አሜሪካዊው ተመጻድቆባታል" ግን ፊቷን አዙራ አልተመለሰችም፤ ተመልሳ ካቴና እጆቹ መሃል ወደቀች ሞራርዶ፤ ቸባችቦ፤ ብድግ አድርጎ ተሸክሟት ወደ አንድ ክፍል ሲገባ፣ እግሮቿ አልተፈራገጡም"
እጆቿ አልተወራጩም፤ አፏም አልቀባጠረም።
ካርለት ይህንን አሜሪካዊ እስከ አሁን ድረስ በዚያች ለሰዓታት ብቻ በዘለቀች የፍቅር ጨዋታ የማትረሳው ትዝታ አስታቅፏት ነግዷላ" ያንን ሰው ለብዙ ጊዜ የተካው ወንድ አልነበረም። ኖራ ኖራ ግን ሐመር ላይ ተመሳሳዩን አገኘች" የሷም ብቻ ሳይሆን የጎይቲም የሆነው ሰው በእርግጥ ለየት ያለ በመሆኑ ሳይወዱ በግድ ሌላ ወንድ ቢያስንቃቸው አይፈረድባቸውም"
ካርለት ቆጥ ላይ እንዳሉ እንዲህ በሐሳብ ተዘፍቃ ቆየችና እናቷ ትዝአሏት" ስለዚህ፣ ደብዳቤ ለመጻፍ ብዕርና ወረቀቷን
አስተካከለችና መጻፍ ጀመረች።
ውድ እናቴ፣
ምን ጊዜም እንደማፈቅርሽ፤ እንደማልምሽ የምትዘነጊ
#ድንግል_ውበት
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ጎይቲ አንተነህ ከሎ ሆራ አጎት ቤት እንደ መጣች ፈጽሞ መንፈሷ ሊረጋጋላት ባለመቻሉ ካርለት የምታደርገውን አጣች" ጎይቲ ጽጕሯን ስትላጭ ካርለት ብቸኝነት እንዳይሰማት አብራት ተላጨች በከሰልና በቅቤ የተለወሰውንም ቅባት መላ ሰውነቷን ስትቀባ ካርለትም አብራት ተቀባች"
ጎይቲ አንተነህና ካርለት አልፈርድ ቆጥ ላይ ከተደበቁ በኋላ ካርለት ጎይቲን ለማጽናናትና ለማደፋፈር ብትጣጣርም አልሳካልሽ አላት ጎይቲ እንዲያውም ፊቷን ወደ ሌላ አቅጣጫ አዞረችባት
ካርለት ሁኔታው አስደንጋጭ መሆኑን ብታውቅም ሦስት ወር እስኪሞላቸው ድረስ ቆጡ ላይ መቆየት ነበረባቸውና እስከዚያ ድረስ
በመካከላቸው እርቀ ሰላም እንደሚወርድ ተመኘች"
ቀኑንና ምሽቱን ቆጥ ላይ ከቆዩ በኋላ ለአንድ አፍታ ወረድ ብለው ከሎ ከመምጣቱ በፊት ለመናፈስ ወጡ" ጎይቲ አነተነህ ቆጥ ላይ መውጣቱ አልዋጥልሽ ብሏታል።
«አሁን እሱ የወንድ ልብ አግኝቶ እኔን ሊመታኝ? በየትኛው ወኔውና ጀግንነቱ፤ ወይ ሲያየኝ እሱ ራሱ ባልተርበተበተ አይደል?
ወይኔ ጎይቲ የወንድ ልጅ ዱላም ይናፍቃል ለካ?» አለች ለካርለት ይሁን ለማን እንደተናገረች ሳይታወቅ።
ወደ ጎጇቸው ሲመለሱ እንደ አጋጣሚ ሆኖ ከከሎ ሆራ ጋር ፊት ለፊት ተገናኙ" ከሎ ሆራ ሁለቱንም ሲያይ ደንገጥ ብሎ ቆመ!
ካርለት በዓይኗ ጠቅሳ እንዲመታት ልትነግረው ፈልጋ ነበር። ለእሱ
«ና ምታት» ብላ በዓይን ለማመልከት እንዴት እንደምታደርግ ስከታስብ ግን እሱ ከቆመበት ደረሱ። ከሎ ሆራ መንገዱን ለቆ
አሳለፋቸው። ካለፉ በኋላ ግን ተሰማው፤ በባህሉ መሠረት እንዳያት ደህና አድርጎ መግረፍ ነበረበት። ያን ሲያስብ የብሽቀት ስሜት ታየበት፤ ጎይቲ አንተነህን ይወዳታል፣ ባህሉንም ያከብራል
ቅሬታና ቂም የሚይዝ ከሆነ አካል በማይጎድልበት መንገድ መምታቱ
የሚያመጣው ችግር የለም።
«ወደፊት ግን ይህን ጥፋት መድገም የለብኝም" በመምታቴ ጎይቲ አንተነህን የሚሰማት ነገር የለም። እንዲያውም እሷን ባለመደብደቤ ቅሬታ ሊያድርባት ይችል ይሆናል» እያለ፣ ራሱን ወቅሷል"
ካርለትም በበኩሏ ትንሽ በሽቋታል። ከሎ ሆራ ጎይቲ አንተነህን ፊት ለፊት ባገኛት ጊዜ ሁሉ እንዲገርፋት ተመካክረዋል። ጎይቲ
አንተነህ ደግሞ የከሎን የፍቅር ፍርሃት ባለመረዳት ሲርበተበት ስታየው ባሕርይው ያስጠላታል። ከሎ ወንድ ወንድ አልሸትሽ
ብሏታል። «ከሎ ትክክል አልሠራም። እሱ ጎይቲን ልክ ከተማ እንዳየው
ብዙ ሕይወቱን እንዳሳለፈበት በጠባይ ሊያግባባት፣ ሊያቀርባት
ፍቅሩን ሊገልጽላት ይፈልጋል" ጎይቲ ግን ወንድ ልጅ በቅድሚያ የምትፈልገው ኰስታራነት ነው ኵሩ ወንድ፣ ሸንቆጥ የሚያደርግ ወንድ፣ እሷን በፍቅር ገርቶ፣ በፍቅር አብሯት መጋለብ ይችላል
ሴት ልጅ ዱላ ሲያርፍባት የሴትነት ፍላጎቷ ከአሸለበበት ይቃል»
አምጭ አምጭ የሚላት፣ ፍቅር የሚናፍቃት፣ ድሪያ የሚታወሳት ያኔ ነው፤ ከሎ ደግሞ ይህን አልተረዳውም። እንግዳ ነገር ሆኖበታል ሕጉን እያወቀ በተግባር ግን አያከብርም። ይህ ደግሞ ስሕተቱ ነው ካርለት በእንግሊዝኛ ለጎይቲ ነገረቻት። ጎይቲ አንተነህ ግን ያለችው በጭራሽ አልገባትም እንግሊዝኛ ደግሞ የት አውቃ
ጎይቲ አንተነህ አጠገቧ ያለችው ቀውስ ብቻዋን ስትለፈልፍ ብትደነቅም፣ እሷም ተመሳሳዩን ፈጸመች።
«ይኸዋ ይህ ቦቅቧቃ! እንኳንስ ሲያየኝ እንደ ወንዶቹ ሊገርፈ
ይቅርና መንገድ ለቆ አሳለፈኝ" ባል እኔ ነኛ! እሱ ሚስት ነው እንዴት ሆኜ ከዚህ ሴት ጋር እኖራለሁ? ምነው ያን ቀን ደልቲ
ገልዲን ብዬ ባልሄድሁ ኖሮ፤ እሱን ብዬ በመሄዴ ቀናው እንጂ የታባቱ ያገኘኝ ነበር ይህ ሴት" ሴት ልጅ የባሏ ዱላ ሕይወቷ ፍቅሯ ነው" ታዲያ ይህ ሰው እኔንኮ ሕይወቴን እያጠፋ ነው" እሽ
የኔስ ነገር ይቅር ነገር ግን የሚወለዱት የሁለት ሴት ልጆች መባላቸው አይደል? ወይኔ ያልታደሉት" ወይኔ ወይኔ» እያለች፣ እንባዋ
ታወርደው ጀመር"
ካርለት ትንሿን ቴፕ ከፍታ የምትለውን እየቀዳች በማስታወሻ ደግሞ የሚሰማትን ትከትባለች» ካርለት በአንዳንድ ሁኔታ ላይ እሷም ራሷ እየተስማማች መጣች» በአገሯም፣ አንዳንድ እውቅ ሴቶች ስለ ወንድ ፍቅረኛቸውና ከእሱ ስለሚጠብቁት ባሕርይ ሲያወሱ ነካ አድርገው የሚያልፉት ነገር አለ፣ «ከፍቅረኛዩ ጋር ስንላፋ
ስንታገል፣ የፍቅር ዱላ ገላዬ ላይ ሲያርፍ ልቤ እስኪጠፋ ድረስ ራሴን እሰጠውና የሱን ደግሞ ለመውሰድ ሙሉ ፍላጎት አሳያለሁ ከዚያ በኋላ የምንሠራው የፍቅር ጨዋታ ሁሉ እንደ አይስhሬም እየጣፈጠኝ፣ መላ አካሌ ከጸጕር እስከ እግር ጥፍሬ በርካታ
ሲንበሸበሽ ይሰማኛል" እንደዚህ አድርገው ከኔ ጋር የተጫወቱ ወዶች የፍቅር ዙፋኑን ማንም ሊነጥቃቸው አይችልም» ብለው
የተለያዩ ሴቶች አስተያየት ሲሰጡ ሰምታለች።
እሷም ቢሆን አንዳንድ ልምዶችን አሳልፋለች" አንድ ጊዜ፣ ስሜ ጃክ ነው ብሎ የተዋወቃት አሜሪካዊ፣ ማንችስተር ውስጥ
ለጉዳይ መጥቶ አንድ የምሽት ዳንስ ላይ ይተዋወቃሉ“ ካርለት
በእርግጥ ወደ ዳንሱ ቦታ የሄደችው ከወንድ ጓደኛዋ ከዴቪድ ጋር ነው ታዲያ አሜሪካዊው አንድ ሁለት ጊዜ በትእዛዝ መልክ ዳንስ
ጋበዛትና ሰውነቷን በጠንካራ እጆቹ ጠበቅ አድርጎ እያሸ፣
አሳመማት። ቀደም ብላ ባሳለፈችው ሕይወቷ ወንዶች እንደዚያ ሰው
አድርገዋት አያውቁም" ሰውነቷን የሚደባብሱት ቀስና ላላ አድርገው
ነው። ሰውዬው ግን መሞረዱ አንሶ በረጅም እጁ መቀመጫዋን ደህና አድርጎ ቸብ ቸብ አደረገላት «ተው» ማለት እየፈለገች፣ ቃሉ ግን
ከጕሮሮዋ አልወጣልሽ አላት" በእርግጥ፣ ዴቪድም ከሌላ ሴት ጋር እየደነሰ ስለነበር እነሱን ልብ አላላቸውም።
አሜሪካዊው ፍጹም በማታውቀው መንገድ ሰውነቷን እየመታ፣ እየሞረደ፣ ልቧን ስልቱን አስቀየረው ከንፈሯን እንኳን
ሲስማት የንከሻ ያህል ሆኖባት እግሯን አንሥታ ለመጮህ ትንሽ ቀርቷት ነበር ግን አልጮኸችም" ዳንሱ አብቅቶ ሲለያዩ ካለልብ ወደ ቦታዋ ተመለሰች እንደ ምንም ታግሣ ሁለት ጨዋታዎችን
አሳልፋ ልቧን ወደ ቦታው ለመመለስ ወደ አሜሪካዊው ሰው ሄደች።
ቆንጅት እንደምትመጪ አውቅ ነበር...» ብሎ አሜሪካዊው ተመጻድቆባታል" ግን ፊቷን አዙራ አልተመለሰችም፤ ተመልሳ ካቴና እጆቹ መሃል ወደቀች ሞራርዶ፤ ቸባችቦ፤ ብድግ አድርጎ ተሸክሟት ወደ አንድ ክፍል ሲገባ፣ እግሮቿ አልተፈራገጡም"
እጆቿ አልተወራጩም፤ አፏም አልቀባጠረም።
ካርለት ይህንን አሜሪካዊ እስከ አሁን ድረስ በዚያች ለሰዓታት ብቻ በዘለቀች የፍቅር ጨዋታ የማትረሳው ትዝታ አስታቅፏት ነግዷላ" ያንን ሰው ለብዙ ጊዜ የተካው ወንድ አልነበረም። ኖራ ኖራ ግን ሐመር ላይ ተመሳሳዩን አገኘች" የሷም ብቻ ሳይሆን የጎይቲም የሆነው ሰው በእርግጥ ለየት ያለ በመሆኑ ሳይወዱ በግድ ሌላ ወንድ ቢያስንቃቸው አይፈረድባቸውም"
ካርለት ቆጥ ላይ እንዳሉ እንዲህ በሐሳብ ተዘፍቃ ቆየችና እናቷ ትዝአሏት" ስለዚህ፣ ደብዳቤ ለመጻፍ ብዕርና ወረቀቷን
አስተካከለችና መጻፍ ጀመረች።
ውድ እናቴ፣
ምን ጊዜም እንደማፈቅርሽ፤ እንደማልምሽ የምትዘነጊ
👍23🤔1
#ኢቫንጋዲ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
“…ሶራ- የባህል ትንሽ ትልቅ አለው ብዬ ላነፃፀር
አልሻም። ልምዴና እውቀቴ ገና ውስን ነው: የባህል ልዩነት ግን አኗኗር ልዩነት እንደሚያመጣ አውቃለሁ፡፡
“ሁሉም ሰው ያለበትን አካባቢ ከሌላው በተሻለ ያውቃል! ይጠቀማል አያቴም ከለመደው ባህል ወጥቶ ካለፍላጎቱ ወደ
አለመደው ባህል ከመጣ በኋላ አስተሳሰቡ ከዘመነው ህብረተሰብ አንፃር ያነሰ ቢሆንም ከዚህኛው ህብረተሰብ የተሻለ ትዕግስትና ጨዋነት የነበረው ከዚህኛው የነበረው በመሆኑ ሴት አያቴን አስባውና
አልማው ያልነበረውን በጥቁር ፍቅር እንድትንቦራችና አያቴ ከዚህ
ዓለም በሞት ከተለየ በኋላም ፍቅሩ ጥቁር ድመት አቅፋ እንድትውል አድርጓታል፡
“ወንድ አያትሽን በመልክ ታውቂያቸዋለሽ? ሶራ ጠየቃት:
“ልጅ ነበርኩ እንጂ አስታውሰዋለሁ። ከእንጨት ጠርቦ የሰራት ትንሽና ልዩ በርጩማው ላይ ቁጭ አንዳንዴም ጋደም ብሎ
ይንተራስና ሽቅብ ሽቅብ እያየ ሰማዩ ላይ ማፍጠጥ ይወዳል:
“እኔም ከሌሎች ጋር ስሆን መዝለልና መጫወት
እንደማልወድ ሁሉ እሱ ደረት ወይ ትከሻ ላይ ሆኜ ግን ለረጅም ጊዜ
ከሚቆዝመው ጥቁርና ልዩው አያቴ ጋር ፀጥ ስለምል ሴት አያቴ፡-
“ሎካዬ! ካንተ ጋር ስትሆን ለምን ዝም እንደምትል
ታውቃለህ?" ስትለው ዘወር ብሎ ወይም አይኖቹን ከሰማዩ ላይ መልሶ ያያታል።
“ስለምትፈራህ ነው አንተ ስ
ለህፃንም ለአዋቂም ዝግ ነህ አዕምሮህ የዕድሜ ልዩነትን አይገምትም! መሣቅ መጫወት ለልጆች
ምን ያህል ጠቃሚ መሆኑን አታስብም…” ትለውና ለመውሲድ እጅዋን ስትዘረጋልኝ በእንቢታ ደረቱ ውስጥ ድብቅ እላለሁ፡
“ወለላዬ! ሂጂ፤ አብረሽኝ መሆንሽን እየዘነጋሁ በዝምታ እኔ የምፈራው አንሶኝ አንችንም አስፈራሁሽ ውሰጃት :ኜስ
ላጫውታት አልታደልሁም" ይላታል። ያን ጊዜ በትናንሽ እጆቼና እግሮቼ ቁልፍ አድርጌ እይዘውና “አልሄድም' እላለሁ
“ያኔ ሴት አያቴ ትኩር ብላ ታየንና ቀስ ብላ መጥታ
ትከሻውን ተደግፋ! …ሎካዬ ለምን ደስተኛ አትሆንም እወድሃለሁ እኮ መሣቅ መጫወት ግን ልትለምድልኝ አልቻልክም: ለምን
ታሳቅቀናለህ! ስትለው ዝም ብሏት ይቆይና፡-
"አኜስ እባክሽ ተይኝ" ይላታል:
ከኔ በላይ የሚቀርብህ ማን ሊመጣ ይችላል፡፡ ጭንቀትህ ውስጣዊ ብሶትህ ጊዜ የማይሽረው ዝምታህ ምንድነው?” ስትለው፡-
“የአባቴ ልማድና ወግ ከብቶቼ…"ሃሳቡን ሳይጨርስ
አይኖቹን ይጨፍናል
“የአንተ አገር ከብቶች ከኛ ይለያሉ?"
“እንዴታ! ይለያሉ እንጂ።"
“በምን?”
“በማእረግ ፧ አኜስ! ከብት ከስጋና ወተቱ ይልቅ ቅሩ
ያጠግባል። በምላሱ ሲልስሽ በሽንቱ ስትታጠቢ እነሱ እያገሱ አንች
እያንጎራጎርሽ ስትከተያቸው
ስትውይ የሆዳቸውን
ጩኸት እያዳመጥሽ
ትንፋሻቸውን እየሞቅሽ
አብረሻቸው ስትተኝ…
የህይወት ቁርኝቱ የተፈጥሮ ሰንሰለቱ በፍቅር የተገመደ ነውር ።
“እዚህ ግን ከብቶችና እኔ አረም ነን። የምግብ ክምር
ይሰጠንና ታስረን የምንውል ማግሳትና ማንጎራጎር የማንችል…"ሲላት ሴት አያቴ በወንድ አዬቴና ላይ ያለ የሌለ እርግማን ታወርድበታለች፡፡
“ምንም ሳይመልስላት አይኖቹን አድማስ ላይ ይተክላል። የእጅ ጣቶቹ ግን የሰራ አካላቴን ሳይታክቱ
ስለሚደባብሱኝ የመጨረሻውን ሳላውቅ እንቅልፍ ጭልጥ አድርጎ ይወስደኛል፡፡
“እና! የሴት አያቴ ዘመዶች ሴት አያቴን፡
“አፍሪካዊው ሎካዬን በማግባቷ ብዙ ነር ጎድሏታል እያሉ
ኢያቴን ለምን አብራው እንደምትኖር ሲጠይቋት-
ዝምታው ልቤን በፍቅር የባህር ጨው አድርጎታል::
የፍቅር ነፃነቴም ያስደስተኛል ሎካዬን እንለያይ ብለው እሺ እህትና ወንድም እንሁን 'እንዳልሽ' ከማለት ሌላ ታቃውሞ ግዴታዬ መለማመጥ ፍርሃት ስለማላይበት ከእሱ መለየት የማይታሰብ ነው ብላ አፋቸውን ታሲዛቸዋለች:
“ወንድ አያቴ ሎካዬ በግር መጓዝም ይወዳል! በተለይ
በረፍት ቀኑ ከተማው መሃል ካለው መናፈሻ የተወራረደ ሰው ሄዶ አያጣውም እፅዋት ስር ይገባና አላፊ
አግዳሚውን ሳያይ እንደ ስነ
ፍጥረት ተመራማሪ አይኑን ሰማዩ ላይ ሰክቶ በርጋታ ለብዙ ጊዜ ይቀመጣል።
ሶራ ወንድ አያቴ ማንም ሊረዳው ከሚችለው በላይ ውስጡ ናፍቆት ትዝታ የቦረቦረው ነበር ዘመናዊነት ደስታን ሊፈጥርለት አልቻለም በረጅሙ ህይወቱ ካገኘው ልምድ ይልቅ
የልጅነት ዘመነ ትዝታ እሱነቱን ሽፍኖለታል: ድሮ ስለ አያቴ ባሰብኩ ቁጥር የሱን ትውልድ ቦታ እንደ ገነት እቆጥረው ነበር።
እናቴ ግን አፍሪካ ድህነት ችግር….የተከመረባት ሰዎቹም እርስ በርሳቸው የሚበላሉ እንደሆኑና ሲኦል እንጂ ገነት እንደሊለባት
ስትነግረኝ ሌላ ሃሳብ በአእምሮዬ መፈጠር ጀምሮ ነበር። ይህች አለም ጥቁርና ነጭ አምላክ ያላት ሁለት ገነት የሚገኝባት ሆና
አንዱ የሌላው ጠላት እንደሆነ ይስማኝ ነበር፡፡
"አያቴ ስለ ወንድ አያቴ ሁለት ተቃራኒ እምነቶች ነበሯት በአንድ በኩል ዝምታውንና ጅንነቱን የምትወድለት ቢሆንም በሌላ በኩል ደግሞ አብረው ለመዝናናት ለመወያየት ስለማይችሉ ፀጉሯን እየነጨች ትበሳጫለች ያም ሆኖ ግን እናቴ እንደነገረችኝ ከሆነ
አያቴ ለወንድ አያቴ በተደጋጋሚ በፍቅር ስትናዘዝለት ሰምታታስች
ለምሳሌ እንድ ቀን አያቴ ከሁዌልቫ በስተምእራብ አስራ አምስት ኪሎሜትር ላይ ከሚገኘው የብርቱካን ማሳቸው አያቴን ይዛት
ትሄዳለች እዚያ ሲደርሱ ግን ወንድ አያቴ አልነበረም፡
“ስለዚህ እናቴ ከሪና ሁሌም እንደምታደርገው ወደ ብርቱካን ማሳው ገባ ብላ ብርቱኳን እየላጠች ስትበላ የቀሚሷ ጫፍ እየያዘች
ስትዘፍንና ስትዝናና ቆይታ አያቴን ወደተለየችበት ቦታ ስትመጣ አያቴን ታጣታለች።
“ደጋግማ ተጣርታ ወይ የሚላት ሲጠፋ የትም አትሄድም በሚል እራሷን አረጋግታ አያቴን አኜስን ስትፈልጋት እመስኖው
ውሃ ቦይ ትደርስና ውስጡ
ገብታ እየተንቦጫረቀች ስትሄድ የመስኖውን ውሃ ከሚስበው ሞተር ቤት ደረሰች፡፡
የሰው ድምፅ የሰማች መስሏት ፀጥ ስትል ድምፁ
ጠፋባት፡ ልትጣራ ፈለገች
ከመጣራቷ በፊት ግን ቀርቦ የራቃት ድምጽ ተመልሶ መጣ! ከሞተሩ ቤት የሚመጣውን ድምጽ በጆሮዋ ያዘችው። የሚያቃስት ሰው ድምጽ ነው የእናቷ! ደነገጠች ወደ
ሞተሩ ቤት ሄዳ በፍርሃት በጭላንጭል አየች እናቴን ከእግር ጥፍሯ እስከ ጸጉሯ አንዳች ነገር ነዘራት፡፡ ድምፁ እንደገና ቀሰቀሳት
አያቴ አኜስ ናት! ድምፅዋ ቁርጥርጥ እንደሚቀጣ ህፃን ትንፋሽዋን በሲቃ ውጥር ይልና ደሞ ይጠፋባታል፤
በመጨረሻ ድምፁ
መጠኑን ጨምሮ መጣ
የሁለት ሰው ድምፅ የሉካዬና አኜስ ጨመረ ድምፁ እናቴ ተጨነቀች። ልትሮጥ ዘወር ስትል
የፎይታ ድምጽ ሰማች። ከዚያ አያቴ ተረጋግታ ስትናገር ሰማቻት፡
“አመሰግናለሁ ሎካዬ የልቤን ነው ያደረስከው ከከሪና ጋር ወደ አንተ ስገሰግስ እንዲህ አንጀቴን እንደምታርሰው እርግጠኛ
ነበርሁ። የውጭ በግ…
የልጋ ላይ ግን አንበሳ ነህ. ብላ ስትናዘዝላት እናቴ አያቴን ሰምታታለች።
“ይህ ደግሞ ሴት አያቴ
ወንድ አያቴን የምታፈቅረው
በዲፕሎማሲያዊ አነጋገር በዝምታው ነው ትበል እንጂ ጌታውን እንዳዬ ውሻ እግሩ ስር የሚያልወሰውሳት ሚስጥሩ ሴላ ነው፡፡
ሶራ የሚገርምህ ግን እናቴ ያችን ቀን ፆታዬን
ያወቅሁበትና ረሃቤን ለማዳመጥ ትእግስት የጎደለኝና የተመኘሁትን
ያጣሁበት ቀን ናት' ብላ ታስታውሳለች፡፡
ይህ በሆነ ከአምስት ዓመት በኋላ ግን እናቴ ከአባቴ
ከፍራንሲስኮ ፔሶ ቤኒ ጋር ከሁዌልቫ ወደ ሊዝበን ለጉብኝት ስትሄድ
ተዋውቀው ግንኙነታቸውና መግባባታቸው እየጨመረ ሲሄድ የብርቱካን ማሳቸውን ልታሳየው ቀጠረችው፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
“…ሶራ- የባህል ትንሽ ትልቅ አለው ብዬ ላነፃፀር
አልሻም። ልምዴና እውቀቴ ገና ውስን ነው: የባህል ልዩነት ግን አኗኗር ልዩነት እንደሚያመጣ አውቃለሁ፡፡
“ሁሉም ሰው ያለበትን አካባቢ ከሌላው በተሻለ ያውቃል! ይጠቀማል አያቴም ከለመደው ባህል ወጥቶ ካለፍላጎቱ ወደ
አለመደው ባህል ከመጣ በኋላ አስተሳሰቡ ከዘመነው ህብረተሰብ አንፃር ያነሰ ቢሆንም ከዚህኛው ህብረተሰብ የተሻለ ትዕግስትና ጨዋነት የነበረው ከዚህኛው የነበረው በመሆኑ ሴት አያቴን አስባውና
አልማው ያልነበረውን በጥቁር ፍቅር እንድትንቦራችና አያቴ ከዚህ
ዓለም በሞት ከተለየ በኋላም ፍቅሩ ጥቁር ድመት አቅፋ እንድትውል አድርጓታል፡
“ወንድ አያትሽን በመልክ ታውቂያቸዋለሽ? ሶራ ጠየቃት:
“ልጅ ነበርኩ እንጂ አስታውሰዋለሁ። ከእንጨት ጠርቦ የሰራት ትንሽና ልዩ በርጩማው ላይ ቁጭ አንዳንዴም ጋደም ብሎ
ይንተራስና ሽቅብ ሽቅብ እያየ ሰማዩ ላይ ማፍጠጥ ይወዳል:
“እኔም ከሌሎች ጋር ስሆን መዝለልና መጫወት
እንደማልወድ ሁሉ እሱ ደረት ወይ ትከሻ ላይ ሆኜ ግን ለረጅም ጊዜ
ከሚቆዝመው ጥቁርና ልዩው አያቴ ጋር ፀጥ ስለምል ሴት አያቴ፡-
“ሎካዬ! ካንተ ጋር ስትሆን ለምን ዝም እንደምትል
ታውቃለህ?" ስትለው ዘወር ብሎ ወይም አይኖቹን ከሰማዩ ላይ መልሶ ያያታል።
“ስለምትፈራህ ነው አንተ ስ
ለህፃንም ለአዋቂም ዝግ ነህ አዕምሮህ የዕድሜ ልዩነትን አይገምትም! መሣቅ መጫወት ለልጆች
ምን ያህል ጠቃሚ መሆኑን አታስብም…” ትለውና ለመውሲድ እጅዋን ስትዘረጋልኝ በእንቢታ ደረቱ ውስጥ ድብቅ እላለሁ፡
“ወለላዬ! ሂጂ፤ አብረሽኝ መሆንሽን እየዘነጋሁ በዝምታ እኔ የምፈራው አንሶኝ አንችንም አስፈራሁሽ ውሰጃት :ኜስ
ላጫውታት አልታደልሁም" ይላታል። ያን ጊዜ በትናንሽ እጆቼና እግሮቼ ቁልፍ አድርጌ እይዘውና “አልሄድም' እላለሁ
“ያኔ ሴት አያቴ ትኩር ብላ ታየንና ቀስ ብላ መጥታ
ትከሻውን ተደግፋ! …ሎካዬ ለምን ደስተኛ አትሆንም እወድሃለሁ እኮ መሣቅ መጫወት ግን ልትለምድልኝ አልቻልክም: ለምን
ታሳቅቀናለህ! ስትለው ዝም ብሏት ይቆይና፡-
"አኜስ እባክሽ ተይኝ" ይላታል:
ከኔ በላይ የሚቀርብህ ማን ሊመጣ ይችላል፡፡ ጭንቀትህ ውስጣዊ ብሶትህ ጊዜ የማይሽረው ዝምታህ ምንድነው?” ስትለው፡-
“የአባቴ ልማድና ወግ ከብቶቼ…"ሃሳቡን ሳይጨርስ
አይኖቹን ይጨፍናል
“የአንተ አገር ከብቶች ከኛ ይለያሉ?"
“እንዴታ! ይለያሉ እንጂ።"
“በምን?”
“በማእረግ ፧ አኜስ! ከብት ከስጋና ወተቱ ይልቅ ቅሩ
ያጠግባል። በምላሱ ሲልስሽ በሽንቱ ስትታጠቢ እነሱ እያገሱ አንች
እያንጎራጎርሽ ስትከተያቸው
ስትውይ የሆዳቸውን
ጩኸት እያዳመጥሽ
ትንፋሻቸውን እየሞቅሽ
አብረሻቸው ስትተኝ…
የህይወት ቁርኝቱ የተፈጥሮ ሰንሰለቱ በፍቅር የተገመደ ነውር ።
“እዚህ ግን ከብቶችና እኔ አረም ነን። የምግብ ክምር
ይሰጠንና ታስረን የምንውል ማግሳትና ማንጎራጎር የማንችል…"ሲላት ሴት አያቴ በወንድ አዬቴና ላይ ያለ የሌለ እርግማን ታወርድበታለች፡፡
“ምንም ሳይመልስላት አይኖቹን አድማስ ላይ ይተክላል። የእጅ ጣቶቹ ግን የሰራ አካላቴን ሳይታክቱ
ስለሚደባብሱኝ የመጨረሻውን ሳላውቅ እንቅልፍ ጭልጥ አድርጎ ይወስደኛል፡፡
“እና! የሴት አያቴ ዘመዶች ሴት አያቴን፡
“አፍሪካዊው ሎካዬን በማግባቷ ብዙ ነር ጎድሏታል እያሉ
ኢያቴን ለምን አብራው እንደምትኖር ሲጠይቋት-
ዝምታው ልቤን በፍቅር የባህር ጨው አድርጎታል::
የፍቅር ነፃነቴም ያስደስተኛል ሎካዬን እንለያይ ብለው እሺ እህትና ወንድም እንሁን 'እንዳልሽ' ከማለት ሌላ ታቃውሞ ግዴታዬ መለማመጥ ፍርሃት ስለማላይበት ከእሱ መለየት የማይታሰብ ነው ብላ አፋቸውን ታሲዛቸዋለች:
“ወንድ አያቴ ሎካዬ በግር መጓዝም ይወዳል! በተለይ
በረፍት ቀኑ ከተማው መሃል ካለው መናፈሻ የተወራረደ ሰው ሄዶ አያጣውም እፅዋት ስር ይገባና አላፊ
አግዳሚውን ሳያይ እንደ ስነ
ፍጥረት ተመራማሪ አይኑን ሰማዩ ላይ ሰክቶ በርጋታ ለብዙ ጊዜ ይቀመጣል።
ሶራ ወንድ አያቴ ማንም ሊረዳው ከሚችለው በላይ ውስጡ ናፍቆት ትዝታ የቦረቦረው ነበር ዘመናዊነት ደስታን ሊፈጥርለት አልቻለም በረጅሙ ህይወቱ ካገኘው ልምድ ይልቅ
የልጅነት ዘመነ ትዝታ እሱነቱን ሽፍኖለታል: ድሮ ስለ አያቴ ባሰብኩ ቁጥር የሱን ትውልድ ቦታ እንደ ገነት እቆጥረው ነበር።
እናቴ ግን አፍሪካ ድህነት ችግር….የተከመረባት ሰዎቹም እርስ በርሳቸው የሚበላሉ እንደሆኑና ሲኦል እንጂ ገነት እንደሊለባት
ስትነግረኝ ሌላ ሃሳብ በአእምሮዬ መፈጠር ጀምሮ ነበር። ይህች አለም ጥቁርና ነጭ አምላክ ያላት ሁለት ገነት የሚገኝባት ሆና
አንዱ የሌላው ጠላት እንደሆነ ይስማኝ ነበር፡፡
"አያቴ ስለ ወንድ አያቴ ሁለት ተቃራኒ እምነቶች ነበሯት በአንድ በኩል ዝምታውንና ጅንነቱን የምትወድለት ቢሆንም በሌላ በኩል ደግሞ አብረው ለመዝናናት ለመወያየት ስለማይችሉ ፀጉሯን እየነጨች ትበሳጫለች ያም ሆኖ ግን እናቴ እንደነገረችኝ ከሆነ
አያቴ ለወንድ አያቴ በተደጋጋሚ በፍቅር ስትናዘዝለት ሰምታታስች
ለምሳሌ እንድ ቀን አያቴ ከሁዌልቫ በስተምእራብ አስራ አምስት ኪሎሜትር ላይ ከሚገኘው የብርቱካን ማሳቸው አያቴን ይዛት
ትሄዳለች እዚያ ሲደርሱ ግን ወንድ አያቴ አልነበረም፡
“ስለዚህ እናቴ ከሪና ሁሌም እንደምታደርገው ወደ ብርቱካን ማሳው ገባ ብላ ብርቱኳን እየላጠች ስትበላ የቀሚሷ ጫፍ እየያዘች
ስትዘፍንና ስትዝናና ቆይታ አያቴን ወደተለየችበት ቦታ ስትመጣ አያቴን ታጣታለች።
“ደጋግማ ተጣርታ ወይ የሚላት ሲጠፋ የትም አትሄድም በሚል እራሷን አረጋግታ አያቴን አኜስን ስትፈልጋት እመስኖው
ውሃ ቦይ ትደርስና ውስጡ
ገብታ እየተንቦጫረቀች ስትሄድ የመስኖውን ውሃ ከሚስበው ሞተር ቤት ደረሰች፡፡
የሰው ድምፅ የሰማች መስሏት ፀጥ ስትል ድምፁ
ጠፋባት፡ ልትጣራ ፈለገች
ከመጣራቷ በፊት ግን ቀርቦ የራቃት ድምጽ ተመልሶ መጣ! ከሞተሩ ቤት የሚመጣውን ድምጽ በጆሮዋ ያዘችው። የሚያቃስት ሰው ድምጽ ነው የእናቷ! ደነገጠች ወደ
ሞተሩ ቤት ሄዳ በፍርሃት በጭላንጭል አየች እናቴን ከእግር ጥፍሯ እስከ ጸጉሯ አንዳች ነገር ነዘራት፡፡ ድምፁ እንደገና ቀሰቀሳት
አያቴ አኜስ ናት! ድምፅዋ ቁርጥርጥ እንደሚቀጣ ህፃን ትንፋሽዋን በሲቃ ውጥር ይልና ደሞ ይጠፋባታል፤
በመጨረሻ ድምፁ
መጠኑን ጨምሮ መጣ
የሁለት ሰው ድምፅ የሉካዬና አኜስ ጨመረ ድምፁ እናቴ ተጨነቀች። ልትሮጥ ዘወር ስትል
የፎይታ ድምጽ ሰማች። ከዚያ አያቴ ተረጋግታ ስትናገር ሰማቻት፡
“አመሰግናለሁ ሎካዬ የልቤን ነው ያደረስከው ከከሪና ጋር ወደ አንተ ስገሰግስ እንዲህ አንጀቴን እንደምታርሰው እርግጠኛ
ነበርሁ። የውጭ በግ…
የልጋ ላይ ግን አንበሳ ነህ. ብላ ስትናዘዝላት እናቴ አያቴን ሰምታታለች።
“ይህ ደግሞ ሴት አያቴ
ወንድ አያቴን የምታፈቅረው
በዲፕሎማሲያዊ አነጋገር በዝምታው ነው ትበል እንጂ ጌታውን እንዳዬ ውሻ እግሩ ስር የሚያልወሰውሳት ሚስጥሩ ሴላ ነው፡፡
ሶራ የሚገርምህ ግን እናቴ ያችን ቀን ፆታዬን
ያወቅሁበትና ረሃቤን ለማዳመጥ ትእግስት የጎደለኝና የተመኘሁትን
ያጣሁበት ቀን ናት' ብላ ታስታውሳለች፡፡
ይህ በሆነ ከአምስት ዓመት በኋላ ግን እናቴ ከአባቴ
ከፍራንሲስኮ ፔሶ ቤኒ ጋር ከሁዌልቫ ወደ ሊዝበን ለጉብኝት ስትሄድ
ተዋውቀው ግንኙነታቸውና መግባባታቸው እየጨመረ ሲሄድ የብርቱካን ማሳቸውን ልታሳየው ቀጠረችው፡፡
👍32
#እህቴ_ባትሆኚ_አገባሽ_ነበረ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
‹‹አያቴ ዛሬ በጣም አዝኛለሁ…››
‹አይ አንተ ልጅ ..መቼ ነው ዛሬ ተደስቼያለሁ የምትለው….ደግሞ ምን ሆንክ?››
‹‹ስለልጅቷ ነግሬዎታለሁ አይደል?›
‹‹ሥለየቷ… ስለልጅህ እናት››
‹‹እማይደል… እኛ ሆቴል ስለምትመጣው››
‹‹እ. ጄኔራል ውሽማ አላት ያልከኝ››
‹‹አዎ…›
‹‹ምነው? ተተናኮላት እንዴ?››
‹‹አይ ነገሩ ወዲህ ነው…›
‹‹እንዴት..››
‹‹በቀደም ጠቅላይ ሚኒስትሩ የማዕረግ እድገት ከሰጣቸው ጀኔራሎች መካከል አንዷ እሷ ነበረች››
‹‹ምን?››
‹‹አዎ ወታደር መሆኗን ሳላውቅ ..ጄኔራል ሆና አገኘኋት››
‹‹እርግጠኛ ነህ..በመልክ መመሳሰል ወይም መንታ እህት ኖሯት ይሆናል››
‹‹አይ አያቴ እንደዛ አይደለም..ማታ እቤት ከገባኁ ቡኃላ ሳይሰሙኝ ቀስ ብዬ ወጥቼ ወደሆቴል ሂጄ ነበር›
‹‹አንተ ቀልማዳ ምን ለመፍጠር…›
‹‹ቤርጎ ይዛ ስለነበረ አግኝቼ ልጠይቃት..እና እውነት መሆኑን አረጋጣልኛለች፡፡››
‹‹ታዲያ ይሄ ይደንቃል እንጂ ምኑ ያሳዝናል….እርግጥ ይገባኛል…አንተ የምታስበው ፍቅር እውን የመሆን እድል የለውም ብለህ ልታስብ ትችላለህ..እንደዘ ብታስብ አይገርምም፡፡ ማንም ባንተ ቦታ ቢሆን በተለየ መልኩ ሊያስብ አይችልም..ግን ማወቅ ያለብህ መቼም ቢሆን ፍቅር ምክንያታዊ ሆኖ አለማወቁን ነው፡፡እና በፍቅርና በጦርነት ሁሉም ነገር ትክክል ነው›› የሚባለው ለምን ይመስልሀል፡፡ምንም ያልተገመተ እና ያልታቀደ ነገር መከሰት በፍቅርና በጦርነት ውስጥ ተደጋሞ የሚስተዋል እውነት ስለሆነ ነው፡፡
‹‹አያቴ ትክክል ኗት፤ እሱ እንዳለ ሆኖ እኔ ያዘንኩት ግን በአሁኑ ጦርነት ክፉኛ ተጎድታ ለሶስት ወር ሆስፒታል እንደነበረች ነገረችኝ…..››
‹‹ያሳዝናል….ድሮስ ከጦርነት ምን መልካም ዜና ይሰማል.››
‹‹አዎ እንደነገረችን ከሆነ ለአንድ ወር ሙሉ እራሷን አታውቅም ነበር..ከተንቤን በረሀ ተጭና አዲስ አበባ እስክትመጣ ..ኦፕራሲዬን ሲሰራላት ሁሉንም አታስተውስም…ጓደኞቾ እንደነገሯት አንጃቷ ሙሉ በሙሉ ተዘርገፎ ከተዝረከረከበት ተፋሶ ወደውስጥ ተመልሶ ነው ልትተርፍ የቻለችው …
ጠባሳዋ ከእንብርቷ ከፍ ብሎ ወደታች ከ20 ሴ.ሜትር በላይ ይረዝማል…እንደተነገራት ከሆነ ማህፀኗም ተቆርጦ ስለወጣ ከአሁን ወዲህ መውለድ አትችለም….. ለሀገሯ ደሞን ማፍስ ብቻ ሳይሆን …..››
‹‹በቃ በቃ ልጄ…በህይወት መትረፎም አንድ ተአምር ነው….ሌላው በሂደት የሚታይ ነው፡፡››
‹‹አያቴ እንዲህ መስዋዕት የሚከፈልላት ሀገር የምትባለው ጣኦት ግን ማን ናት?;›
ይህቺን ጥያቄ ለእሷ ብታቀርብላት እርግጠና ነኝ በእንባ ባቀረሩ አይነቾ በሞቀና በደመቀ ስሜት የሚያንሳፍፍ አይነት መልስ ልትሰጥህ ትችል ነበር፡፡እኔ ግን የተለመደው አይነት ቀና መልስ ልሰጥህ አልችልም ፡፡፡ልጄ እንደእኔ ሀገር ሀሳብ ወለድ ፅንሰ ሀሳብ ነው።ቋሚ እውነት አይደለም..ይጠባል ይሰፋል...ይለማል ፤ይፈርሳል ። ቢሆንም ከስነልቧናችን ጋር ስር የሰደደ ትስስር አለው፤ምክንያቱም ዘሬ ምንለውን መንጋ ህዝብ አዝሎ የሚያኖርልን .. ሀይማኖቴ የምንለውን መንፈሳዊ ተቋም የሚያቅፍልን ...መከታዬ ብለን የምንመካበትን ወታደርና ፓሊስ የሚያስገኝልን ….ተወልደን ያደግንበት ስፍራ ብቻ ሳይሆን ወልደንም የምናሳድግበት. .ዘርተን የምናጭድበት…ሞተንም የምንቀበርበት፤መታወቂያ እንጂ ፓስፖርት የማንጠየቅበት ስፍራ ነው፡፡
ሀገር በህይወት ጉዞችን በኑሮ ውጣ ውረዳችን ቀላል ትርጉም የለውም።ከሀገር በላይ ለእውነት የቀረበው እቤታችን ነው..፡፡ .አዎ ሚስታችን የምታስተዳድረው...ልጇቻችን የሚያደምቁት .. የልባችን የመጨረሻ ማረፊያ የአካላችን የየእለት መገኛ ..አዎ ሀገርን እንደ እንቁላል ውሰዷት ...ቅርፊቱ የአገር የመጨረሻው ድንበር ማለት ነው ...፡፡ጠላት በቀላሉ የሚበረቅሰው የመጀመሪያው ከለላ...ከዛ የመሀሉ ነጭ ክፍል የመሀል ሀገር ..ወይም ዋና ከተማ በለው...አስኳሉ ግን እቤትህ ነው ...ሚስትና ልጇችህ ወይም እናትና አባትህ እናም ቤተሠብህ የሚኖርበት ቢላ ቤትም ሆነ ደሳሳ ጎጇ።ግን አጥቂ ጠላት ሲመጣ ገና ከሩቅ ቅርፊቱን እንዳይሸነቁር ነፍስህን አሲዘህ ትፋለማለህ...ደምህን ታፈሳለህ ከዛም ከጨከነ ህይወትህንም ትሰጣለህ...ምክንያቱም ከቅርፊት መሸንቆር በኃላ እንቁላሉ ነጭ ክፍል መዝረክረኩ አስኳሉም መፍረሱ አይቀሬ ነውና...እና ለሀገሬ ብለን ስንፍለም አውቀንም ሆነ ሳናውቅ የምንለፋበት ዋናው ምክንያት ለገዛ ቤታችን ደህንነት ነው...ለሚስታችንና ልጆቻችንን ለመታደግ ነው።
እስቲ የሀግርህን ሰው ተመልከት ቤት የሚሰራበት መሬት ሲመራ ቀድሞ አጥር ነው የሚያጥረው፡፡ ይህን የሚያደርገው በቀላሉ ሰው ያለእሱ ፍቃድ አልፎ የማይገባበትን..እንስሳ ሳይቀሩ የማይደፍሩትን የግል ይዞታን ለመፍጠር ነው፡፡እቤቱ ቀስ ብሎ ይደርሳል ዋናው ግን ግዛትን ማስከበር ነው የሚል ሳያውቀው በውርስ ያዳበረው እውነት አለው፡፡
ተረታችን እንኳን ባለቤቱን ካናቁ አጥሩን አይነቀንቁ፡፡››የአንድን ኢትዬጵያዊ ግለሰብ አጥር ሄደህ መነቅነቅ ቀጥታ ሰውዬውን በዱላ ከመዠለጥ የተለየ ትርጉም አይሰጠውም…ህግ የመጣስ ሳይሆን የክብር ጉዳይ ነው፡፡እና የሀገር ስሜት እንዲህ ከማንነታችን የተጋመደና የተወሳሰበ እሳቤ ነው፡፡እውነት ሆነ ሀሰባ ወለድ እሱ ብዙም ትርጉም የለውም፡፡ምክንያቱም አብዛኛው የሰው ልጅ የህይወት ፍልስፍና የተቃኘው በእውነት ላይ ሳይሆን በሚያማልሉ አፈታሪኮች ላይ ነው፡፡
‹‹ጋሼ…እሷም ከዚህ በላይ አታስረዳኝም…ግን ዋናው አሁን ምን ላድርግ ?አሳዝናኛለች››
‹‹አይ ልጄ…..ፍታ ያልኩህን ችግሮች ሳትፈታ ሌላ የተወሳሰበ ችግር ውስጥ ተጎትተህ እየገባህ ነው፡፡ቢሆንም ይቅርብህ አደጋ ስላለው ሸሽተህ አምልጥ አልልህም….ህይወትን በመጋፈጠ እንጂ ሸሽቶ በማምለጥ ምንም የምታተርፈው ነገር የለም…ግን አንድ ነገር ልመክርህ እችላለሁ፡፡
‹‹ምን አያቴ …?››
‹‹ስራህ ቀይር››
‹‹ምን አያቴ?››
‹‹አዎ ከዚህ በላይ አስተኛጋጅ ሆነህ መቀጠልህ ህይወትህን ማባከን ነው የሚሆነው..ደግሞም አስተናጋጅ ሆነህ በቀጣይ እየመጣብህ ያለውን የህይወት ፈተና ተታግለህ ለማሸነፍ ትቸገራለህ፡፡›
‹‹ትክክል ነህ አያቴ..ግን?››
‹‹ግን ምን?››
‹‹ሁለት ችግር አለብኝ..አንድ የሂሳብ ደብተሬ ውስጥ ያለው 70 ሺ ብር ብቻ ነው..በዛ ብር ደግሞ እራሴን ችዬ ምን አይነት ስራ መጀመር እንደምችል አላውቅም…?››.
‹‹ሁለተኛውስ?››
‹‹ሁለተኛውም..ጋሼ ነው….ጋሼ ለእኔ በጣም ባለውለታዬ ነው….እሱ ጎትቶ ባያወጣኝ ዛሬም እዛ ጎዳና ትኬት መኪና ላይ እየለጠፍኩ ነበር ምገኘው…በዛ ላይ አያቴ ከእርሶ መለየትም ዝግጁ አይደለሁም…››
‹‹እኔም ካንተ ለመለየት ዝግጁ አይደለሁም…ለዛውስ ስራ ቀይር አልኩህ እንጂ እቤቱን ለቀህ ወጥተህ ተንዘላዘል ወጣኝ….?.››
‹‹አይ ማለቴ?››
ይሄውልህ ስማኝ..ጋሼ ውለታ ምናምን የምትለውን እርሳው እኔ ነገረዋለሁ…ማለቴ ካለፍላጎትህ እንድትለቅ የፈለኩት እኔ እንደሆንኩ እነግረዋለው…ይሄውልህ ስማኝ እኔ እንደምታየኝ ሽማግሌ ነኝ…ለዛውም የከተማ ባህታዊ ሆኜ ባህት የዘጋሁ…ምን ለማለት ነው ምንም ስራ የመስራት ፍላጎት የለኝም…ግን የተወሰነ ብር ደብተሬ ውስጥ አለ…እና አንተ ደስ የሚልህን ቢዝነስ አጥናና አምጣ እኔ ገንዘብ እሰጥሀለሁ…የጋራ ቢዝነስ እንመስርታለን ማለት ነው፡፡›
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
‹‹አያቴ ዛሬ በጣም አዝኛለሁ…››
‹አይ አንተ ልጅ ..መቼ ነው ዛሬ ተደስቼያለሁ የምትለው….ደግሞ ምን ሆንክ?››
‹‹ስለልጅቷ ነግሬዎታለሁ አይደል?›
‹‹ሥለየቷ… ስለልጅህ እናት››
‹‹እማይደል… እኛ ሆቴል ስለምትመጣው››
‹‹እ. ጄኔራል ውሽማ አላት ያልከኝ››
‹‹አዎ…›
‹‹ምነው? ተተናኮላት እንዴ?››
‹‹አይ ነገሩ ወዲህ ነው…›
‹‹እንዴት..››
‹‹በቀደም ጠቅላይ ሚኒስትሩ የማዕረግ እድገት ከሰጣቸው ጀኔራሎች መካከል አንዷ እሷ ነበረች››
‹‹ምን?››
‹‹አዎ ወታደር መሆኗን ሳላውቅ ..ጄኔራል ሆና አገኘኋት››
‹‹እርግጠኛ ነህ..በመልክ መመሳሰል ወይም መንታ እህት ኖሯት ይሆናል››
‹‹አይ አያቴ እንደዛ አይደለም..ማታ እቤት ከገባኁ ቡኃላ ሳይሰሙኝ ቀስ ብዬ ወጥቼ ወደሆቴል ሂጄ ነበር›
‹‹አንተ ቀልማዳ ምን ለመፍጠር…›
‹‹ቤርጎ ይዛ ስለነበረ አግኝቼ ልጠይቃት..እና እውነት መሆኑን አረጋጣልኛለች፡፡››
‹‹ታዲያ ይሄ ይደንቃል እንጂ ምኑ ያሳዝናል….እርግጥ ይገባኛል…አንተ የምታስበው ፍቅር እውን የመሆን እድል የለውም ብለህ ልታስብ ትችላለህ..እንደዘ ብታስብ አይገርምም፡፡ ማንም ባንተ ቦታ ቢሆን በተለየ መልኩ ሊያስብ አይችልም..ግን ማወቅ ያለብህ መቼም ቢሆን ፍቅር ምክንያታዊ ሆኖ አለማወቁን ነው፡፡እና በፍቅርና በጦርነት ሁሉም ነገር ትክክል ነው›› የሚባለው ለምን ይመስልሀል፡፡ምንም ያልተገመተ እና ያልታቀደ ነገር መከሰት በፍቅርና በጦርነት ውስጥ ተደጋሞ የሚስተዋል እውነት ስለሆነ ነው፡፡
‹‹አያቴ ትክክል ኗት፤ እሱ እንዳለ ሆኖ እኔ ያዘንኩት ግን በአሁኑ ጦርነት ክፉኛ ተጎድታ ለሶስት ወር ሆስፒታል እንደነበረች ነገረችኝ…..››
‹‹ያሳዝናል….ድሮስ ከጦርነት ምን መልካም ዜና ይሰማል.››
‹‹አዎ እንደነገረችን ከሆነ ለአንድ ወር ሙሉ እራሷን አታውቅም ነበር..ከተንቤን በረሀ ተጭና አዲስ አበባ እስክትመጣ ..ኦፕራሲዬን ሲሰራላት ሁሉንም አታስተውስም…ጓደኞቾ እንደነገሯት አንጃቷ ሙሉ በሙሉ ተዘርገፎ ከተዝረከረከበት ተፋሶ ወደውስጥ ተመልሶ ነው ልትተርፍ የቻለችው …
ጠባሳዋ ከእንብርቷ ከፍ ብሎ ወደታች ከ20 ሴ.ሜትር በላይ ይረዝማል…እንደተነገራት ከሆነ ማህፀኗም ተቆርጦ ስለወጣ ከአሁን ወዲህ መውለድ አትችለም….. ለሀገሯ ደሞን ማፍስ ብቻ ሳይሆን …..››
‹‹በቃ በቃ ልጄ…በህይወት መትረፎም አንድ ተአምር ነው….ሌላው በሂደት የሚታይ ነው፡፡››
‹‹አያቴ እንዲህ መስዋዕት የሚከፈልላት ሀገር የምትባለው ጣኦት ግን ማን ናት?;›
ይህቺን ጥያቄ ለእሷ ብታቀርብላት እርግጠና ነኝ በእንባ ባቀረሩ አይነቾ በሞቀና በደመቀ ስሜት የሚያንሳፍፍ አይነት መልስ ልትሰጥህ ትችል ነበር፡፡እኔ ግን የተለመደው አይነት ቀና መልስ ልሰጥህ አልችልም ፡፡፡ልጄ እንደእኔ ሀገር ሀሳብ ወለድ ፅንሰ ሀሳብ ነው።ቋሚ እውነት አይደለም..ይጠባል ይሰፋል...ይለማል ፤ይፈርሳል ። ቢሆንም ከስነልቧናችን ጋር ስር የሰደደ ትስስር አለው፤ምክንያቱም ዘሬ ምንለውን መንጋ ህዝብ አዝሎ የሚያኖርልን .. ሀይማኖቴ የምንለውን መንፈሳዊ ተቋም የሚያቅፍልን ...መከታዬ ብለን የምንመካበትን ወታደርና ፓሊስ የሚያስገኝልን ….ተወልደን ያደግንበት ስፍራ ብቻ ሳይሆን ወልደንም የምናሳድግበት. .ዘርተን የምናጭድበት…ሞተንም የምንቀበርበት፤መታወቂያ እንጂ ፓስፖርት የማንጠየቅበት ስፍራ ነው፡፡
ሀገር በህይወት ጉዞችን በኑሮ ውጣ ውረዳችን ቀላል ትርጉም የለውም።ከሀገር በላይ ለእውነት የቀረበው እቤታችን ነው..፡፡ .አዎ ሚስታችን የምታስተዳድረው...ልጇቻችን የሚያደምቁት .. የልባችን የመጨረሻ ማረፊያ የአካላችን የየእለት መገኛ ..አዎ ሀገርን እንደ እንቁላል ውሰዷት ...ቅርፊቱ የአገር የመጨረሻው ድንበር ማለት ነው ...፡፡ጠላት በቀላሉ የሚበረቅሰው የመጀመሪያው ከለላ...ከዛ የመሀሉ ነጭ ክፍል የመሀል ሀገር ..ወይም ዋና ከተማ በለው...አስኳሉ ግን እቤትህ ነው ...ሚስትና ልጇችህ ወይም እናትና አባትህ እናም ቤተሠብህ የሚኖርበት ቢላ ቤትም ሆነ ደሳሳ ጎጇ።ግን አጥቂ ጠላት ሲመጣ ገና ከሩቅ ቅርፊቱን እንዳይሸነቁር ነፍስህን አሲዘህ ትፋለማለህ...ደምህን ታፈሳለህ ከዛም ከጨከነ ህይወትህንም ትሰጣለህ...ምክንያቱም ከቅርፊት መሸንቆር በኃላ እንቁላሉ ነጭ ክፍል መዝረክረኩ አስኳሉም መፍረሱ አይቀሬ ነውና...እና ለሀገሬ ብለን ስንፍለም አውቀንም ሆነ ሳናውቅ የምንለፋበት ዋናው ምክንያት ለገዛ ቤታችን ደህንነት ነው...ለሚስታችንና ልጆቻችንን ለመታደግ ነው።
እስቲ የሀግርህን ሰው ተመልከት ቤት የሚሰራበት መሬት ሲመራ ቀድሞ አጥር ነው የሚያጥረው፡፡ ይህን የሚያደርገው በቀላሉ ሰው ያለእሱ ፍቃድ አልፎ የማይገባበትን..እንስሳ ሳይቀሩ የማይደፍሩትን የግል ይዞታን ለመፍጠር ነው፡፡እቤቱ ቀስ ብሎ ይደርሳል ዋናው ግን ግዛትን ማስከበር ነው የሚል ሳያውቀው በውርስ ያዳበረው እውነት አለው፡፡
ተረታችን እንኳን ባለቤቱን ካናቁ አጥሩን አይነቀንቁ፡፡››የአንድን ኢትዬጵያዊ ግለሰብ አጥር ሄደህ መነቅነቅ ቀጥታ ሰውዬውን በዱላ ከመዠለጥ የተለየ ትርጉም አይሰጠውም…ህግ የመጣስ ሳይሆን የክብር ጉዳይ ነው፡፡እና የሀገር ስሜት እንዲህ ከማንነታችን የተጋመደና የተወሳሰበ እሳቤ ነው፡፡እውነት ሆነ ሀሰባ ወለድ እሱ ብዙም ትርጉም የለውም፡፡ምክንያቱም አብዛኛው የሰው ልጅ የህይወት ፍልስፍና የተቃኘው በእውነት ላይ ሳይሆን በሚያማልሉ አፈታሪኮች ላይ ነው፡፡
‹‹ጋሼ…እሷም ከዚህ በላይ አታስረዳኝም…ግን ዋናው አሁን ምን ላድርግ ?አሳዝናኛለች››
‹‹አይ ልጄ…..ፍታ ያልኩህን ችግሮች ሳትፈታ ሌላ የተወሳሰበ ችግር ውስጥ ተጎትተህ እየገባህ ነው፡፡ቢሆንም ይቅርብህ አደጋ ስላለው ሸሽተህ አምልጥ አልልህም….ህይወትን በመጋፈጠ እንጂ ሸሽቶ በማምለጥ ምንም የምታተርፈው ነገር የለም…ግን አንድ ነገር ልመክርህ እችላለሁ፡፡
‹‹ምን አያቴ …?››
‹‹ስራህ ቀይር››
‹‹ምን አያቴ?››
‹‹አዎ ከዚህ በላይ አስተኛጋጅ ሆነህ መቀጠልህ ህይወትህን ማባከን ነው የሚሆነው..ደግሞም አስተናጋጅ ሆነህ በቀጣይ እየመጣብህ ያለውን የህይወት ፈተና ተታግለህ ለማሸነፍ ትቸገራለህ፡፡›
‹‹ትክክል ነህ አያቴ..ግን?››
‹‹ግን ምን?››
‹‹ሁለት ችግር አለብኝ..አንድ የሂሳብ ደብተሬ ውስጥ ያለው 70 ሺ ብር ብቻ ነው..በዛ ብር ደግሞ እራሴን ችዬ ምን አይነት ስራ መጀመር እንደምችል አላውቅም…?››.
‹‹ሁለተኛውስ?››
‹‹ሁለተኛውም..ጋሼ ነው….ጋሼ ለእኔ በጣም ባለውለታዬ ነው….እሱ ጎትቶ ባያወጣኝ ዛሬም እዛ ጎዳና ትኬት መኪና ላይ እየለጠፍኩ ነበር ምገኘው…በዛ ላይ አያቴ ከእርሶ መለየትም ዝግጁ አይደለሁም…››
‹‹እኔም ካንተ ለመለየት ዝግጁ አይደለሁም…ለዛውስ ስራ ቀይር አልኩህ እንጂ እቤቱን ለቀህ ወጥተህ ተንዘላዘል ወጣኝ….?.››
‹‹አይ ማለቴ?››
ይሄውልህ ስማኝ..ጋሼ ውለታ ምናምን የምትለውን እርሳው እኔ ነገረዋለሁ…ማለቴ ካለፍላጎትህ እንድትለቅ የፈለኩት እኔ እንደሆንኩ እነግረዋለው…ይሄውልህ ስማኝ እኔ እንደምታየኝ ሽማግሌ ነኝ…ለዛውም የከተማ ባህታዊ ሆኜ ባህት የዘጋሁ…ምን ለማለት ነው ምንም ስራ የመስራት ፍላጎት የለኝም…ግን የተወሰነ ብር ደብተሬ ውስጥ አለ…እና አንተ ደስ የሚልህን ቢዝነስ አጥናና አምጣ እኔ ገንዘብ እሰጥሀለሁ…የጋራ ቢዝነስ እንመስርታለን ማለት ነው፡፡›
👍65👏3😁3🔥1
#ባል_አስይ_ቁማር
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ከቃል ምክር በኃላ ልዩ የሌብነት መነሻዋ ከየት ነው? የሚለውን ጥያቄ ደጋግማ ከመጠየቅ እራሷን መግታት አልቻለችም። ትዝ ይላታል …ኤለመንተሪ ተማሪ ሆና ነው፤ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ ክፍል እያለች ጀምሮ ነው ፡፡ አያቷ ጠጅ በጣም ይወዳሉ ….አባባ ትልቁ ነው የምትላቸው..ምክንያቱም በወቅቱ ብዙ አባባ የሚባሉ ሰዎች ግቢያቸው ውስጥ ስለነበሩ ነው ዘበኛው ..አትክልተኛው ወዘተ)፡፡
ማታ ሞቅ ብሏቸው ወደ ቤት ሲመጡ ጠብቃ ተከትላቸው መኝታ ቤታቸው በመግባት የድሮ ታሪክ ወይም ተረት ንገሩኝ ትላቸዋለች።ደስ ይላቸውና አልጋቸው ላይ ወጥተው ጋደም በማለት ማውራት ይጀምራሉ...ግን ብዙውን ጊዜ አውርተው ከመጨረሳቸው በፊት እንቅልፍ ይዟቸው ጥርግ ይላል..."እና መተኛታቸውን ስታረጋግጥ ብርድ ልብሳቸውን ሙሉ በሙሉ ወደ ላይ ስባ ሸፍና ታለብሳቸዋለች...››እንደዛ ስታደርግ የሚያያት ሰው አያቷን እየተንከባከበች መስሏቸው ይመርቋት ይሆናል…እሷ ግን ድንገት አይናቸውን ገልጠው የምትሰራውን እንዳያዩባት ቅድመ ጥንቃቄ ለማድረግ ነበር...
ከዛ ኪሳቸውን መበርበር ትጀምራለች...አ10 ብርም ሆነ 50 ብርም መዛ ኪሷ ትከትና ሌላውን ትመልሳለች። የምትሰርቀውን የብር መጠን የሚወስነው ኪሳቸው በምትገባ ወቅት ባገኘችው የብር መጠን ነው።
አያቷ የእናቷ አባት….ባላንብራስ አይተንፍሱ ይርገጤ ይባላሉ።በጣም ቆፍጣና ግትርና ወግ አጥባቂ ሰው ነበሩ።እናቷን ጨምሮ የቤቱ ሰው ሁሉ ይንቀጠቀጡላቸዋል...‹‹እኔ ፊት አውራሪ አይተንፍሱ›› ብለው ከዘራቸውን ከወዘወዙ ማንም ፊታቸው አይቆምም...እሷ ግን አትሰማቸውም.. እሳቸው እሷ ሲቆጧት እልክ ይይዘትና እጇን አጣምራ አይኖቾን አፍጥጣ ፊታቸው ትገተራለች...፡፡
ቅሬታቸውንና ኩራታቸውን ደባልቆ በሚገልፅ ስሜት"ምን ዋጋ አለው በዚህ ጀግንነትሽ ወንድ ብትሆኚ ..?."ብለው ይሉና ቁጣቸውን አብርደው ወደራሳቸው ስበው ጭንቅላቷን በመዳበስ ያሞጋግሷታል...እንደዛ ሲሆን ደግሞ የልብ ልብ ይሰማታል።እና ወደኃላ ተመልሳ ትናንቷን ስትቆፍር የስርቆት ታሪኳ የሚጀምረው አያቷን ደጋግሞ ከመስረቅ ሆኖ ነው ያገኘችው ...ለምን እሷቸውን ብቻ ነጥላ ትሰርቃቸው እንደነበረ አታውቅም ።ከረሜላና ቸኮሌት መግዣ ገንዘብ አስፈልጓት ነው እንዳይባል እናቷ ከመጠየቋ በፊት ነው መዥረጥ አድርጋ የምትገዛላት። ለመስረቅም ከሆነ ደግሞ ከአያቷ ይልቅ እናቷን መስረቅ ለእሷ በጣም ቀላል ነው። እናቷ መኝታ ቤት መሳቢያዎ ውስጥ ሆነ ቦርሳዎቾ ሁሌ በብር እንደተሞሉ ነው...፡፡የፈለገችውን ያህል ብር እናቷ እያየች መዛ ብትወስድ ፈገግ ከማለት ያለፈ ትኩረት ሰጥታ አትናገራትም። ይሄንን ደግሞ ከጨቅላነቷ ጀምሮ በደንብ ታውቃለች፡፡
አይገርምም በህይወታችሁ የከወናችኋቸውን አንዳንድ ነገሮች ወደኃላ መለስ ብላችሁ በትኩረት ካልመረመራችሁ እንዴትና ለምን የሚለውን ጥያቄ መልስ ሳታውቁ ዕድሜያችሁ ያከትምለታል…. እሷም ዕድሜ ለቃል አሁን ነው በዛን የልጅነት ወቅት አያቷን ብቻ ለይታ ትሰርቅ እንደነበር በመገረም ያስተዋለችው፤ ለምን አያቷን ብቻ?አሁንም መልሱን አታውቅም።ግን ከአያቷ ላይ ገንዘብ በሰረቀችው በእያንዳንዷ ቀን ትልቅ ደስታና የድል ስሜት ይሰማት እንደነበረ አሁንም ድረስ ታስታውሳለች። ይሄንን ተግባሯን እስከሰባተኛ ክፍል ቀጥላበት ነበር...ከዛ አቆመች።
ያቆመችው ማቆም ፈልጋ ሳይሆን አያቷ ድንገት ስለሞቱባት ነበር። በእውነት በመሞታቸው ከእሷ እኩል የደነገጠም ያዘነም ሰው አልነበረም።ያዘነችበት ዋና ምክንያት ግን "ከአሁን በኃላ ማንን ነው የምሰርቀው ?››የሚል ስጋት ስላደረባት ነበር፡፡
ይሄንን ግራ አጋቢ ስሜቴን ማንም አያውቅም ነበር ፤እናቷን ጨምሮ ሌሎች ሰዎች ሁሉ ለአያቷ ካላት የተለየ ቅርበት እና ፍቅር የተነሳ እንደሆነ በማመን እንድትፅናና የተቻላቸውን እንክብካቤ ሲያደርጉላት ከረሙ...በእውነት እሷም በቀላሉ ልትፅናና አልቻለችም ነበር።በኋላ ግን ትምህርት ቤት ሄዳ ከጓደኞቾ እስኪሪብቶና ደብተር መስረቅ ስትጀምር አያቷን ቀስ በቀስ እየረሳቻቸው መጣች፡፡
..ስርቆቱ ግን እያደገ እያደገ ሄዶ አብሯት ኖሮ እንሆ እዚህ አድርሷታል…እና ልጅነቷን እንዲህ ስትፈትሽ ሌባ እንድትሆን ያስገደዳት ምክንያት ምንድነው?በመሞላቀቅ ሰበብ በህፃንነቷ ሳንቲም ስለለመደች ይሆን?ታዲያ ስርቆቱን ሳንቲም በመስረቅ ጀመረች እንጂ እያደረ ትርኪ ምርኪ ቁሳቁስ ነበር ስትሰርቅ የኖረችው...ልጅ ሆና እንኳን የ50 ብር የሚያምር ብዕር ቦርሳዋ ውስጥ እያለ የአንድ ብር ተራ እስኪሪብቶ ከጓደኞቾ ትሰርቅ ነበር...ለምን..?‹‹ሌባ ለአመሉ ዳቦ ይልሳል›› ተብሎ የተተረተው በትክክል የእሷን ሁኔታ ይገልፃል፡፡አይገርምም አሁን በዚህ ሰዓት እንኳን ለምን እንደሆነ አታውቅም፡፡
መኝታ ቤቷን ለቀቀችና ወደ እናቷ መኝታ ቤት ሄደች..አንኳኳች፡፡
‹‹ማነው?››
‹‹እኔ ነኝ እማ?››
‹‹ግቢ››
ከፈተችና ወደ ውስጥ ገባች
‹‹የእኔ ቆንጆ ምነው..?እስከአሁን አልተኛሽም እንዴ?›› አለቻት. ከተኛችበት ግዙፍ አልጋ ትራሷን ከፍ አድርጋ ከአንገቷ ቀና በማለት፡፡‹‹እንቅልፍ እምቢ አለኝ .ከአንቺ ጋር መተኛት ፈለጌ ነው፡፡››አለቻቸው፡፡
‹‹በሩን ዝጊውና ነይ….››ብርድልብስና አንሶላውን እየገለጡላት
እንዳሏት በራፉን ዘጋችና ወደእናቷ አልጋ ሄዳ በተገለጠላት አንሶላ ውስጥ ገብታ ልክ እሳቸው እንዳደረጉት ትራሱን ከፋ አደረገችና ፊቷን ወደእናቷ አዞረች›
እንዲህ የማታደርገው የሆነ ነገር ከእናቷ ስትፈልግ እንደሆነ ከልምድ ይታወቃል…እና የምትለውን ለመስማት እናቷም ነቃ ብለው ተዘጋጀተዋል፡፡
‹‹እማዬ›አለቻቸው፡፡
‹‹ወዬ የእኔ ማር››
‹‹ከእዚህ በሽታዬ የእውነት እንድፈወስ ትፈልጊያለሽ"
ያልጠበቁትን ርዕስ እንዳነሳችባቸው ከፊታቸው መለዋወጥ መረዳት ይቻላል፡
‹‹ከየትኛው በሽታሽ?››
‹‹ከሌብነቴ ነዋ››
"ምን ማለት ነው የእኔ ልጅ...?እንዴት እንዲህ አይነት ጥያቄ ትጠይቂኛለሽ..?››.
"እንድድን ከምር የምትፈልጊ ከሆነ አሁን የምጠይቅሽን ጥያቄዎች ትመልሺልኛለሽ?››
‹‹እንዴ… አንቺ ዳኚልኝ እንጂ የፈለግሺውን ጠይቂኝ"
"እርግጠኛ ነሽ?"
"ምን ነካሽ...አንቺን ለመፈወስ የሚያግዝ ከሆነ የማላደርገው ነገር የለም"
"እሺ ስለአባቴ ንገሪኝ?"በጣም የምትፈራውን ጥያቄ አናቷን ጠየቀቻቸው፡፡
"ምን አስደነገጠሽ?እንድትድኚ እፈልጋለሁ አላልሽም እንዴ?"
"እሱማ እፈልጋለሁ...ስለአባትሽ መጠየቅና ከችግርሽ መፈወስ ምን እንደሚያገናኛቸው ስላልገባኝ ነው።"
"በደንብ ይገናኛል..እንዴት እንደሚገናኝ በሂደት ምንደርስበት ይሆናል። አባዬ ምን አይነት ሰው ነው?።
"ያው ፎቶውን ታይው የለ፤ ሸጋ ፤መልከመልካም ሰው ነበር።›› በራሳቸው ገለፃ እንደልጃገረድነት ጊዜያቸው ተሸኮረመሙ፡
"እሱንማ አውቃለሁ...ደግሞ እኳ ያየሁት የአምስት አመት ህፃን ሳለሁ ቢሆንም ትንሽ ትንሽ እንደ ህልም ትዝ ይለኛል።እሽኮኮ አድርጎኝ ጊቢውን ሲዞር...ኪወክስ ወስዶ ከረሜላ ሲገዛልኝ...ወድቄ ሳለቅስ ተንደርድሮ አንስቶኝ ጉያው ሸጉጦ ሲያባብለኝ...አዎ እኚን የመሳሰሉ ብጥቅጣቂ ምስሎች በእምሮዬ ተቀርፀው ቀርተዋል፡፡››
"እኮ ከዚህ በላይ ምን ለማወቅ ነው የፈለግሽው?"
"ምን አይነት ሰው ነበር ...?ምን አይነት ፀባይ ነበረው?"
"ያው እንዳንቺ ነው"
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ከቃል ምክር በኃላ ልዩ የሌብነት መነሻዋ ከየት ነው? የሚለውን ጥያቄ ደጋግማ ከመጠየቅ እራሷን መግታት አልቻለችም። ትዝ ይላታል …ኤለመንተሪ ተማሪ ሆና ነው፤ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ ክፍል እያለች ጀምሮ ነው ፡፡ አያቷ ጠጅ በጣም ይወዳሉ ….አባባ ትልቁ ነው የምትላቸው..ምክንያቱም በወቅቱ ብዙ አባባ የሚባሉ ሰዎች ግቢያቸው ውስጥ ስለነበሩ ነው ዘበኛው ..አትክልተኛው ወዘተ)፡፡
ማታ ሞቅ ብሏቸው ወደ ቤት ሲመጡ ጠብቃ ተከትላቸው መኝታ ቤታቸው በመግባት የድሮ ታሪክ ወይም ተረት ንገሩኝ ትላቸዋለች።ደስ ይላቸውና አልጋቸው ላይ ወጥተው ጋደም በማለት ማውራት ይጀምራሉ...ግን ብዙውን ጊዜ አውርተው ከመጨረሳቸው በፊት እንቅልፍ ይዟቸው ጥርግ ይላል..."እና መተኛታቸውን ስታረጋግጥ ብርድ ልብሳቸውን ሙሉ በሙሉ ወደ ላይ ስባ ሸፍና ታለብሳቸዋለች...››እንደዛ ስታደርግ የሚያያት ሰው አያቷን እየተንከባከበች መስሏቸው ይመርቋት ይሆናል…እሷ ግን ድንገት አይናቸውን ገልጠው የምትሰራውን እንዳያዩባት ቅድመ ጥንቃቄ ለማድረግ ነበር...
ከዛ ኪሳቸውን መበርበር ትጀምራለች...አ10 ብርም ሆነ 50 ብርም መዛ ኪሷ ትከትና ሌላውን ትመልሳለች። የምትሰርቀውን የብር መጠን የሚወስነው ኪሳቸው በምትገባ ወቅት ባገኘችው የብር መጠን ነው።
አያቷ የእናቷ አባት….ባላንብራስ አይተንፍሱ ይርገጤ ይባላሉ።በጣም ቆፍጣና ግትርና ወግ አጥባቂ ሰው ነበሩ።እናቷን ጨምሮ የቤቱ ሰው ሁሉ ይንቀጠቀጡላቸዋል...‹‹እኔ ፊት አውራሪ አይተንፍሱ›› ብለው ከዘራቸውን ከወዘወዙ ማንም ፊታቸው አይቆምም...እሷ ግን አትሰማቸውም.. እሳቸው እሷ ሲቆጧት እልክ ይይዘትና እጇን አጣምራ አይኖቾን አፍጥጣ ፊታቸው ትገተራለች...፡፡
ቅሬታቸውንና ኩራታቸውን ደባልቆ በሚገልፅ ስሜት"ምን ዋጋ አለው በዚህ ጀግንነትሽ ወንድ ብትሆኚ ..?."ብለው ይሉና ቁጣቸውን አብርደው ወደራሳቸው ስበው ጭንቅላቷን በመዳበስ ያሞጋግሷታል...እንደዛ ሲሆን ደግሞ የልብ ልብ ይሰማታል።እና ወደኃላ ተመልሳ ትናንቷን ስትቆፍር የስርቆት ታሪኳ የሚጀምረው አያቷን ደጋግሞ ከመስረቅ ሆኖ ነው ያገኘችው ...ለምን እሷቸውን ብቻ ነጥላ ትሰርቃቸው እንደነበረ አታውቅም ።ከረሜላና ቸኮሌት መግዣ ገንዘብ አስፈልጓት ነው እንዳይባል እናቷ ከመጠየቋ በፊት ነው መዥረጥ አድርጋ የምትገዛላት። ለመስረቅም ከሆነ ደግሞ ከአያቷ ይልቅ እናቷን መስረቅ ለእሷ በጣም ቀላል ነው። እናቷ መኝታ ቤት መሳቢያዎ ውስጥ ሆነ ቦርሳዎቾ ሁሌ በብር እንደተሞሉ ነው...፡፡የፈለገችውን ያህል ብር እናቷ እያየች መዛ ብትወስድ ፈገግ ከማለት ያለፈ ትኩረት ሰጥታ አትናገራትም። ይሄንን ደግሞ ከጨቅላነቷ ጀምሮ በደንብ ታውቃለች፡፡
አይገርምም በህይወታችሁ የከወናችኋቸውን አንዳንድ ነገሮች ወደኃላ መለስ ብላችሁ በትኩረት ካልመረመራችሁ እንዴትና ለምን የሚለውን ጥያቄ መልስ ሳታውቁ ዕድሜያችሁ ያከትምለታል…. እሷም ዕድሜ ለቃል አሁን ነው በዛን የልጅነት ወቅት አያቷን ብቻ ለይታ ትሰርቅ እንደነበር በመገረም ያስተዋለችው፤ ለምን አያቷን ብቻ?አሁንም መልሱን አታውቅም።ግን ከአያቷ ላይ ገንዘብ በሰረቀችው በእያንዳንዷ ቀን ትልቅ ደስታና የድል ስሜት ይሰማት እንደነበረ አሁንም ድረስ ታስታውሳለች። ይሄንን ተግባሯን እስከሰባተኛ ክፍል ቀጥላበት ነበር...ከዛ አቆመች።
ያቆመችው ማቆም ፈልጋ ሳይሆን አያቷ ድንገት ስለሞቱባት ነበር። በእውነት በመሞታቸው ከእሷ እኩል የደነገጠም ያዘነም ሰው አልነበረም።ያዘነችበት ዋና ምክንያት ግን "ከአሁን በኃላ ማንን ነው የምሰርቀው ?››የሚል ስጋት ስላደረባት ነበር፡፡
ይሄንን ግራ አጋቢ ስሜቴን ማንም አያውቅም ነበር ፤እናቷን ጨምሮ ሌሎች ሰዎች ሁሉ ለአያቷ ካላት የተለየ ቅርበት እና ፍቅር የተነሳ እንደሆነ በማመን እንድትፅናና የተቻላቸውን እንክብካቤ ሲያደርጉላት ከረሙ...በእውነት እሷም በቀላሉ ልትፅናና አልቻለችም ነበር።በኋላ ግን ትምህርት ቤት ሄዳ ከጓደኞቾ እስኪሪብቶና ደብተር መስረቅ ስትጀምር አያቷን ቀስ በቀስ እየረሳቻቸው መጣች፡፡
..ስርቆቱ ግን እያደገ እያደገ ሄዶ አብሯት ኖሮ እንሆ እዚህ አድርሷታል…እና ልጅነቷን እንዲህ ስትፈትሽ ሌባ እንድትሆን ያስገደዳት ምክንያት ምንድነው?በመሞላቀቅ ሰበብ በህፃንነቷ ሳንቲም ስለለመደች ይሆን?ታዲያ ስርቆቱን ሳንቲም በመስረቅ ጀመረች እንጂ እያደረ ትርኪ ምርኪ ቁሳቁስ ነበር ስትሰርቅ የኖረችው...ልጅ ሆና እንኳን የ50 ብር የሚያምር ብዕር ቦርሳዋ ውስጥ እያለ የአንድ ብር ተራ እስኪሪብቶ ከጓደኞቾ ትሰርቅ ነበር...ለምን..?‹‹ሌባ ለአመሉ ዳቦ ይልሳል›› ተብሎ የተተረተው በትክክል የእሷን ሁኔታ ይገልፃል፡፡አይገርምም አሁን በዚህ ሰዓት እንኳን ለምን እንደሆነ አታውቅም፡፡
መኝታ ቤቷን ለቀቀችና ወደ እናቷ መኝታ ቤት ሄደች..አንኳኳች፡፡
‹‹ማነው?››
‹‹እኔ ነኝ እማ?››
‹‹ግቢ››
ከፈተችና ወደ ውስጥ ገባች
‹‹የእኔ ቆንጆ ምነው..?እስከአሁን አልተኛሽም እንዴ?›› አለቻት. ከተኛችበት ግዙፍ አልጋ ትራሷን ከፍ አድርጋ ከአንገቷ ቀና በማለት፡፡‹‹እንቅልፍ እምቢ አለኝ .ከአንቺ ጋር መተኛት ፈለጌ ነው፡፡››አለቻቸው፡፡
‹‹በሩን ዝጊውና ነይ….››ብርድልብስና አንሶላውን እየገለጡላት
እንዳሏት በራፉን ዘጋችና ወደእናቷ አልጋ ሄዳ በተገለጠላት አንሶላ ውስጥ ገብታ ልክ እሳቸው እንዳደረጉት ትራሱን ከፋ አደረገችና ፊቷን ወደእናቷ አዞረች›
እንዲህ የማታደርገው የሆነ ነገር ከእናቷ ስትፈልግ እንደሆነ ከልምድ ይታወቃል…እና የምትለውን ለመስማት እናቷም ነቃ ብለው ተዘጋጀተዋል፡፡
‹‹እማዬ›አለቻቸው፡፡
‹‹ወዬ የእኔ ማር››
‹‹ከእዚህ በሽታዬ የእውነት እንድፈወስ ትፈልጊያለሽ"
ያልጠበቁትን ርዕስ እንዳነሳችባቸው ከፊታቸው መለዋወጥ መረዳት ይቻላል፡
‹‹ከየትኛው በሽታሽ?››
‹‹ከሌብነቴ ነዋ››
"ምን ማለት ነው የእኔ ልጅ...?እንዴት እንዲህ አይነት ጥያቄ ትጠይቂኛለሽ..?››.
"እንድድን ከምር የምትፈልጊ ከሆነ አሁን የምጠይቅሽን ጥያቄዎች ትመልሺልኛለሽ?››
‹‹እንዴ… አንቺ ዳኚልኝ እንጂ የፈለግሺውን ጠይቂኝ"
"እርግጠኛ ነሽ?"
"ምን ነካሽ...አንቺን ለመፈወስ የሚያግዝ ከሆነ የማላደርገው ነገር የለም"
"እሺ ስለአባቴ ንገሪኝ?"በጣም የምትፈራውን ጥያቄ አናቷን ጠየቀቻቸው፡፡
"ምን አስደነገጠሽ?እንድትድኚ እፈልጋለሁ አላልሽም እንዴ?"
"እሱማ እፈልጋለሁ...ስለአባትሽ መጠየቅና ከችግርሽ መፈወስ ምን እንደሚያገናኛቸው ስላልገባኝ ነው።"
"በደንብ ይገናኛል..እንዴት እንደሚገናኝ በሂደት ምንደርስበት ይሆናል። አባዬ ምን አይነት ሰው ነው?።
"ያው ፎቶውን ታይው የለ፤ ሸጋ ፤መልከመልካም ሰው ነበር።›› በራሳቸው ገለፃ እንደልጃገረድነት ጊዜያቸው ተሸኮረመሙ፡
"እሱንማ አውቃለሁ...ደግሞ እኳ ያየሁት የአምስት አመት ህፃን ሳለሁ ቢሆንም ትንሽ ትንሽ እንደ ህልም ትዝ ይለኛል።እሽኮኮ አድርጎኝ ጊቢውን ሲዞር...ኪወክስ ወስዶ ከረሜላ ሲገዛልኝ...ወድቄ ሳለቅስ ተንደርድሮ አንስቶኝ ጉያው ሸጉጦ ሲያባብለኝ...አዎ እኚን የመሳሰሉ ብጥቅጣቂ ምስሎች በእምሮዬ ተቀርፀው ቀርተዋል፡፡››
"እኮ ከዚህ በላይ ምን ለማወቅ ነው የፈለግሽው?"
"ምን አይነት ሰው ነበር ...?ምን አይነት ፀባይ ነበረው?"
"ያው እንዳንቺ ነው"
👍79❤15🔥2🥰2😁2👏1😢1🤩1
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ይሄ ነገር በጣም ነው የከነከናት….‹‹እንዴት ነው ከቤቴ በጉያዬ አቅፌው የወጣሁት ንስር እኔን ምታህል ግዙፍ ልጅ በቀላሉ እንደላባ በማንጠልጠል እንዲህ ዘና ብሎ ሚበረው..ደግሞ እንደዚህ አይነት ግዙፍ ክንፍ ከምኑ ውስጥ ነው መዞ የሚያወጣው፤እሱ ወደአየር ሲወጣ ስለሚገዝፍ ነው ወይስ እኔ ክብደት እልባ እየሆንኩ ስለምሄድ ነው?›ብላ በአእምሮዋ ብታብሰለስልም መልስ አላገኘችም..ንስሯ ወደላይ ሳይሆን ቀጥታ ወደ ጎን ይዟት ይነጉድ ጀመር…ሽው የሚለው ንፍስና ቀዝቃዛው አየር ፊቷን እየገረፋት ግን ደግሞ በፍፅም ደስታ ቁልቁል እያየች መደመሟን ቀጠለች…ሙሉ ጥቅጥቅ ጫካ ራቅ ብሎ ሰንሰለታማ የተቀጣጣሉ ተራሮች ይታዬታል….በስተሰሜን በኩል ነው እየወሰዳት ያለው…ወደየት እየወሰደኝ ነው ብላ በውስጧ ጥያቄ ቢጫርም ፍርሀት ግን አልተሰማትም..ጎሮሮዋ እስኪሰነጠቅ ጮሀ ‹‹.አባዬ ንስሬን ስለመለስክልኝ አመሰግናለሁ›› አለችው፡፡
በንስሯ ወይም ጀርባዋ ላይ ተለጥፋ በሚርገበገበው ክንፍ እየተመራ ለ30 ደቂቃ ያህል ዙሪያ ጥምዝ ጥቅጥቅ ደኑን ዞረች.. እክሮባት አይነት እያሰራት መልሶ ከተነሳችበት ከብቶቾ መካከል አስቀመጣትና ከጀርባዋ ተላቆ ከስሯ አረፈ..
ስትቆዝምና ስትተክዝ የነበረው ስሜቷ አገገመ፡፡ ከዛን ቀን በኃላ ንስሯ ከእሷ ተነጥሎ ወደየትም ሄዶ አያውቅም..በሂደት እንደውም አእምሮውን ማንበብ ጀመረች…ከንፈር ሳያነቃንቁና ፤ቃላት ሳይለዋወጡ አንዳቸው የሌላቸውን አእምሮ በማንበብ ብቻ በአስደናቂ ሁኔታ መግባባትና ሀሳብ መለዋወጥ ችለዋል፤የምትፈልገውን ነገር ማዘዝና ወደምትፈልገው ቦታ እንዲወስዳት ስትጠይቀው ያለማዛነፍ ይከውንላት ጀመር፤ ይህ ደግሞ በፊት በነበራት ጥንካሬና በሚያውቋት ሰዎች ዘንድ የነበራት ተፈሪነትና ክብር በእጥፍ ጨመረ…የእሷም ስለነገሮች ያላት አተያይ ተቀየረ....ከብት ጥበቃውን ቀስ በቀስ በመተው ከሀገር ሀገር እየተዘዋወሩ ምድርንና በውስጧ ያሉትን ሚስጥሮችን እየበረበሩ መዋል ላይ አተኮረች… መጀመሪያ በአካባቢ በቅርብ ርቀት በሚገኙ ከተሞች መዳወላቦ፤ ነጌሌ ቦረና ፤በርበሬ ፤ሰወይና፤ራይቱ፤ ጊንር ፤ ጎባ፤ ዶዶላ አንጌቱ የመሳሰሉት ከተሞች በንስሯ ክንፍ ተዞዙራ በመሄድ እዛ ውላና ተዝናንታ መምጣት ጀመረች…ቀጥሎ ለምን ከሀገር አልወጣም …ብላ የሱማሌ ድንበርን አቆርጣ ሀርጌሳ ፤ሞቃ ዲሾ፤ሱማሌላንድ ድረስ ዘልቃ በመሄድ ውላ መምጣት በሌላ ጊዜ ደግሞ በሞያሌ በኩል የኬኒያን ድንበር አቋርጣ ውላ መግባት ጀመረች፡፡:
ከዛ አስደናቂ ምትሀታዊና ልብ ሰባሪ ገጠመኝ ከሞት የታደጋት ንስር የልብ ጓደኛዋ ጠባቂ መላአኳ ሆኖ እንደ አንድ ቤተሰቡ አባል አብሯት እየበላ አብሯት እየጠጣ አብሯት አንድ ብርድልብስ እየተጋፈፋት መኖር ጀመረ፡:በዚህ የተነሳ ስለንስር ተፈጥሮአዊ ባህሪ በጥልቀትና በዝርዝር ማወቅ ቻለች፡በዛም መደነቆ የትየለሌ ሆነ .
የእሷው ንስር ሳይሆን ስለ ጠቅላላ ንስር ስለሚባሉት ዝርያዎች ጥቂት ነገር ላጫውታችሁ
‹‹ንስር የጥንካሬ ምልክት ነው፡፡››
ንስር ስትወልድ የምትወልድበት ስፋራ በከፍተኛ ጥንቃቄ ነው የሚዘጋጀው…ብዙውን ጊዜ የተራራ ጫፍ ላይ ሌሎች አጥቂዎች ማይደርሱበት ቦታ ተመርጦ ነው፡፡ጎጆውን የመስራቱን ኃላፊነት የወንዱ ነው፡፡ጎጆውም ከማንኛውም አደጋ እና ጥቃት ልጆቹን መጠበቅ የሚችል ተደርጎ ነው የሚሰራው….እሾህ..ለስላሳ እንጨት (ገለባ ነገር)..ከዛ ደግሞ ሌላ እሾህ…በሾሁ ላይ ለስላሳ ገለባ… እያለ በተመሳሳይ ቅደም ተከተል በስድስት እርብራብ በወንድዬው አመካይነት ይሰራል
ታዲያ በዚህ በታነፀ ቤት ውስጥ አንድ ንስር እናት ልጆቾን ከወለደች በኋላ ለተወሰነ ቀን ብቻ ነው የምትንከባከባቸው፡፡ከዛ ታወጣና አለቱ ላይ ትጥላቸዋለች፡፡ልጆቾ በመደናገጥ..ምን ጉድ ተፈጠረ..? በሚል ስጋት ተመልሰው ወደማደሪያቸው ሲመለሱ..እናት ንስር ሆዬ መልሳ አውጥታ ትጥላቸዋለች..እነሱም ይመለሳሉ ..በዚህ አይነት ሁኔታ የተወሰነ ካለማመደቻቸው እና ከፍራቻ ጋር እንዲታረቁ ካደረገች በኃላ ታወጣቸውና ወደአለቱ ከጣለቻቸው በኃላ የላይኛውን ለስላሳ ሳር(ገለባ) ታነሳባቸዋለች.. ልጆቹ ሀገር ሰላማ ነው ብለው ተመልሰው ወደጎጆቸው ሲገቡ እሾሁ ላይ ያርፋሉ ….ባልጠነከረ ለስላሳ ገላቸው እሾሁ ይቀረቀርባቸዋል ይቆስላሉ …ይደማሉ..፡፡
ከዛ እሾሁን ሽሽት ወደአለቱ ጫፍ በራሳቸው ጊዜ ይወጣሉ ፡፡….እናት አሁንም አትታዋቸውም ከአለቱ ላይ ገፍታ ትጥላቸዋለች …. በእናታቸው ጭካኔ እየተገረሙ በፈጣሪም ዝም ማለት ግራ እየተጋቡ ወደጥልቁ ገደል አበቃልን በሚል ተስፋ መቁረጥ እየተምዘገዘጉ ሲሰምጡ አባት አየሩን ሰንጥቆ በመምጣት ይቀልባቸውና በጀርባው አዝሎ ወደ ተራራው ጫፍ ይመልሳቸዋል….እናት አሁንስ መች ትራራለች… መልሳ ትገፈትራቸዋለች.. አባት እንደፈረደበት ከአየር ላይ ይቀልባል…በሂደት ልጆቹ ከውስጣቸው ያለው ፍርሀት እየከሰመ..ልል የነበረው ጡንቻቸው እየጠነከረ…ክንፋቸውም መብረርን እየተማረ ይመጣና ያንን መከራ እና ስቃይ እንደጫወታና መዝናኛ መቁጠር ይጀምራሉ…፡፡ፍርሀታቸው ወደ ድፍረት…..መማረራቸው ወደ መዝናናት ይቀየራል….፡፡እናታቸውን በተራገሙበትን አንደበታቸውን መልሰው ያመሰግናሉ….ገና በጨቅላነታቸው በወላጆቻቸው ጥበብ ህይወትን በጥረት እና በብቃት ለማሸነፍ ሙሉ የራስ መተማመን ይጎናፀፋሉ..እንደሰው ልጅ እናት ጉያ ውስጥ ሀያ አመት ሙሉ መሻጎጥ በንስር አለም አይታሰብም….
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ይሄ ነገር በጣም ነው የከነከናት….‹‹እንዴት ነው ከቤቴ በጉያዬ አቅፌው የወጣሁት ንስር እኔን ምታህል ግዙፍ ልጅ በቀላሉ እንደላባ በማንጠልጠል እንዲህ ዘና ብሎ ሚበረው..ደግሞ እንደዚህ አይነት ግዙፍ ክንፍ ከምኑ ውስጥ ነው መዞ የሚያወጣው፤እሱ ወደአየር ሲወጣ ስለሚገዝፍ ነው ወይስ እኔ ክብደት እልባ እየሆንኩ ስለምሄድ ነው?›ብላ በአእምሮዋ ብታብሰለስልም መልስ አላገኘችም..ንስሯ ወደላይ ሳይሆን ቀጥታ ወደ ጎን ይዟት ይነጉድ ጀመር…ሽው የሚለው ንፍስና ቀዝቃዛው አየር ፊቷን እየገረፋት ግን ደግሞ በፍፅም ደስታ ቁልቁል እያየች መደመሟን ቀጠለች…ሙሉ ጥቅጥቅ ጫካ ራቅ ብሎ ሰንሰለታማ የተቀጣጣሉ ተራሮች ይታዬታል….በስተሰሜን በኩል ነው እየወሰዳት ያለው…ወደየት እየወሰደኝ ነው ብላ በውስጧ ጥያቄ ቢጫርም ፍርሀት ግን አልተሰማትም..ጎሮሮዋ እስኪሰነጠቅ ጮሀ ‹‹.አባዬ ንስሬን ስለመለስክልኝ አመሰግናለሁ›› አለችው፡፡
በንስሯ ወይም ጀርባዋ ላይ ተለጥፋ በሚርገበገበው ክንፍ እየተመራ ለ30 ደቂቃ ያህል ዙሪያ ጥምዝ ጥቅጥቅ ደኑን ዞረች.. እክሮባት አይነት እያሰራት መልሶ ከተነሳችበት ከብቶቾ መካከል አስቀመጣትና ከጀርባዋ ተላቆ ከስሯ አረፈ..
ስትቆዝምና ስትተክዝ የነበረው ስሜቷ አገገመ፡፡ ከዛን ቀን በኃላ ንስሯ ከእሷ ተነጥሎ ወደየትም ሄዶ አያውቅም..በሂደት እንደውም አእምሮውን ማንበብ ጀመረች…ከንፈር ሳያነቃንቁና ፤ቃላት ሳይለዋወጡ አንዳቸው የሌላቸውን አእምሮ በማንበብ ብቻ በአስደናቂ ሁኔታ መግባባትና ሀሳብ መለዋወጥ ችለዋል፤የምትፈልገውን ነገር ማዘዝና ወደምትፈልገው ቦታ እንዲወስዳት ስትጠይቀው ያለማዛነፍ ይከውንላት ጀመር፤ ይህ ደግሞ በፊት በነበራት ጥንካሬና በሚያውቋት ሰዎች ዘንድ የነበራት ተፈሪነትና ክብር በእጥፍ ጨመረ…የእሷም ስለነገሮች ያላት አተያይ ተቀየረ....ከብት ጥበቃውን ቀስ በቀስ በመተው ከሀገር ሀገር እየተዘዋወሩ ምድርንና በውስጧ ያሉትን ሚስጥሮችን እየበረበሩ መዋል ላይ አተኮረች… መጀመሪያ በአካባቢ በቅርብ ርቀት በሚገኙ ከተሞች መዳወላቦ፤ ነጌሌ ቦረና ፤በርበሬ ፤ሰወይና፤ራይቱ፤ ጊንር ፤ ጎባ፤ ዶዶላ አንጌቱ የመሳሰሉት ከተሞች በንስሯ ክንፍ ተዞዙራ በመሄድ እዛ ውላና ተዝናንታ መምጣት ጀመረች…ቀጥሎ ለምን ከሀገር አልወጣም …ብላ የሱማሌ ድንበርን አቆርጣ ሀርጌሳ ፤ሞቃ ዲሾ፤ሱማሌላንድ ድረስ ዘልቃ በመሄድ ውላ መምጣት በሌላ ጊዜ ደግሞ በሞያሌ በኩል የኬኒያን ድንበር አቋርጣ ውላ መግባት ጀመረች፡፡:
ከዛ አስደናቂ ምትሀታዊና ልብ ሰባሪ ገጠመኝ ከሞት የታደጋት ንስር የልብ ጓደኛዋ ጠባቂ መላአኳ ሆኖ እንደ አንድ ቤተሰቡ አባል አብሯት እየበላ አብሯት እየጠጣ አብሯት አንድ ብርድልብስ እየተጋፈፋት መኖር ጀመረ፡:በዚህ የተነሳ ስለንስር ተፈጥሮአዊ ባህሪ በጥልቀትና በዝርዝር ማወቅ ቻለች፡በዛም መደነቆ የትየለሌ ሆነ .
የእሷው ንስር ሳይሆን ስለ ጠቅላላ ንስር ስለሚባሉት ዝርያዎች ጥቂት ነገር ላጫውታችሁ
‹‹ንስር የጥንካሬ ምልክት ነው፡፡››
ንስር ስትወልድ የምትወልድበት ስፋራ በከፍተኛ ጥንቃቄ ነው የሚዘጋጀው…ብዙውን ጊዜ የተራራ ጫፍ ላይ ሌሎች አጥቂዎች ማይደርሱበት ቦታ ተመርጦ ነው፡፡ጎጆውን የመስራቱን ኃላፊነት የወንዱ ነው፡፡ጎጆውም ከማንኛውም አደጋ እና ጥቃት ልጆቹን መጠበቅ የሚችል ተደርጎ ነው የሚሰራው….እሾህ..ለስላሳ እንጨት (ገለባ ነገር)..ከዛ ደግሞ ሌላ እሾህ…በሾሁ ላይ ለስላሳ ገለባ… እያለ በተመሳሳይ ቅደም ተከተል በስድስት እርብራብ በወንድዬው አመካይነት ይሰራል
ታዲያ በዚህ በታነፀ ቤት ውስጥ አንድ ንስር እናት ልጆቾን ከወለደች በኋላ ለተወሰነ ቀን ብቻ ነው የምትንከባከባቸው፡፡ከዛ ታወጣና አለቱ ላይ ትጥላቸዋለች፡፡ልጆቾ በመደናገጥ..ምን ጉድ ተፈጠረ..? በሚል ስጋት ተመልሰው ወደማደሪያቸው ሲመለሱ..እናት ንስር ሆዬ መልሳ አውጥታ ትጥላቸዋለች..እነሱም ይመለሳሉ ..በዚህ አይነት ሁኔታ የተወሰነ ካለማመደቻቸው እና ከፍራቻ ጋር እንዲታረቁ ካደረገች በኃላ ታወጣቸውና ወደአለቱ ከጣለቻቸው በኃላ የላይኛውን ለስላሳ ሳር(ገለባ) ታነሳባቸዋለች.. ልጆቹ ሀገር ሰላማ ነው ብለው ተመልሰው ወደጎጆቸው ሲገቡ እሾሁ ላይ ያርፋሉ ….ባልጠነከረ ለስላሳ ገላቸው እሾሁ ይቀረቀርባቸዋል ይቆስላሉ …ይደማሉ..፡፡
ከዛ እሾሁን ሽሽት ወደአለቱ ጫፍ በራሳቸው ጊዜ ይወጣሉ ፡፡….እናት አሁንም አትታዋቸውም ከአለቱ ላይ ገፍታ ትጥላቸዋለች …. በእናታቸው ጭካኔ እየተገረሙ በፈጣሪም ዝም ማለት ግራ እየተጋቡ ወደጥልቁ ገደል አበቃልን በሚል ተስፋ መቁረጥ እየተምዘገዘጉ ሲሰምጡ አባት አየሩን ሰንጥቆ በመምጣት ይቀልባቸውና በጀርባው አዝሎ ወደ ተራራው ጫፍ ይመልሳቸዋል….እናት አሁንስ መች ትራራለች… መልሳ ትገፈትራቸዋለች.. አባት እንደፈረደበት ከአየር ላይ ይቀልባል…በሂደት ልጆቹ ከውስጣቸው ያለው ፍርሀት እየከሰመ..ልል የነበረው ጡንቻቸው እየጠነከረ…ክንፋቸውም መብረርን እየተማረ ይመጣና ያንን መከራ እና ስቃይ እንደጫወታና መዝናኛ መቁጠር ይጀምራሉ…፡፡ፍርሀታቸው ወደ ድፍረት…..መማረራቸው ወደ መዝናናት ይቀየራል….፡፡እናታቸውን በተራገሙበትን አንደበታቸውን መልሰው ያመሰግናሉ….ገና በጨቅላነታቸው በወላጆቻቸው ጥበብ ህይወትን በጥረት እና በብቃት ለማሸነፍ ሙሉ የራስ መተማመን ይጎናፀፋሉ..እንደሰው ልጅ እናት ጉያ ውስጥ ሀያ አመት ሙሉ መሻጎጥ በንስር አለም አይታሰብም….
✨ይቀጥላል✨
👍134😱14❤13🥰3👏1😁1