☞~በኢያሪኮ ከኤልሳዕ ምንጭ ዋናውን መንገድ ወደ ቀኝ በመተው በግራ በኩል ባለው ጐዳና በመጓዝ ቆሮንቶስ ተራራ ሥር ተራራውን በእግር ተጉዘው ያገኙታል። ይህም ጌታችን መድኅን አለም ክርስቶስ አርባ መዓልትና አርባ ሌሊት የጾመበት ሥፍራ #ገዳመ_ቆሮንቶስ ነው።
☞~በእዚህ ላይ ሆኖ የኢያሪኮን ከተማ ልምላሜ፣ የዮርዳኖስን ወንዝ ሸለቆ፣ የአሞን ተራራ የተባለውን አርቆ አሻግሮ ለማየት ይቻላል። ጌታ በቆሮንቶስ ተራራ የተፈተነበትን በእግረ ሥጋ ረግጦ፣ በዓይን ዓይቶ ምስክር ለመሆን እንዲያበቃን ቅዱስ ፈቃዱ ይሁንልን።
✥┈┈ • ┈┈•┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈ • ┈┈┈••✥
@And_Haymanot @And_Haymanot
@And_Haymanot @And_Haymanot
@And_Haymanot @And_Haymanot
✥┈┈ • ┈┈•┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈ • ┈┈┈••✥
☞~በእዚህ ላይ ሆኖ የኢያሪኮን ከተማ ልምላሜ፣ የዮርዳኖስን ወንዝ ሸለቆ፣ የአሞን ተራራ የተባለውን አርቆ አሻግሮ ለማየት ይቻላል። ጌታ በቆሮንቶስ ተራራ የተፈተነበትን በእግረ ሥጋ ረግጦ፣ በዓይን ዓይቶ ምስክር ለመሆን እንዲያበቃን ቅዱስ ፈቃዱ ይሁንልን።
✥┈┈ • ┈┈•┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈ • ┈┈┈••✥
@And_Haymanot @And_Haymanot
@And_Haymanot @And_Haymanot
@And_Haymanot @And_Haymanot
✥┈┈ • ┈┈•┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈ • ┈┈┈••✥