፩ ሃይማኖት
Photo
#ጅጅጋ
* በሶማሌ ክልል በደጋህቡር ከተማ ጀረር ዞን የሚገኝ ቤተክርስቲያን ተቃጥሏል
* በጅጅጋ ከተማ የሚገኘው የምስራቀ ፀሐይ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያንም ቃጠሎ አደጋ ደርሶበታል
* የጅጅጋ ደብረመዊ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ከፍተኛ ዝርፊያ ተፈፅሞበታል።
* ክርስቲያኖች እና የሱማሌ ጎሳ ያልሆነ ግድያና ማዋከብ እየደረሰበት ነው
* ሌሎች በአደጋ ላይ ያሉትን ቤተክርስቲያኖች ከአደጋ ለመታደግ የአካባቢው ማኅበረሰብ ድጋፍ ወሳኝ ነው!
" በአንድም ነገር እንኳ በተቃዋሚዎች አትደንግጡ፤ ይህም ለእነርሱ የጥፋት፥ ለእናንተ ግን የመዳን ምልክት ነው፥ ይህም ከእግዚአብሔር ነው፤" (ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 1:28)
አምላክ ለሀገራችን ለህዝባችን እና ለቤተክርስቲያን ሰላምን ያምጣልን።🙏🙏
@And_Haymanot
ፀልዩ በእንተ ሰላም ቤተክርስቲያን አሐቲ ቅድስት ጉባኤ እንተ ሐዋርያት ርትዕት በኅበ እግዚአብሔር!
የሐዋርያት ጉባኤ ስለሆነች ስለአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰላም እንማልዳለን! (መጽሐፈ ሚስጢር)
@And_Haymanot
@AHati_Haymanot
* በሶማሌ ክልል በደጋህቡር ከተማ ጀረር ዞን የሚገኝ ቤተክርስቲያን ተቃጥሏል
* በጅጅጋ ከተማ የሚገኘው የምስራቀ ፀሐይ ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያንም ቃጠሎ አደጋ ደርሶበታል
* የጅጅጋ ደብረመዊ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ከፍተኛ ዝርፊያ ተፈፅሞበታል።
* ክርስቲያኖች እና የሱማሌ ጎሳ ያልሆነ ግድያና ማዋከብ እየደረሰበት ነው
* ሌሎች በአደጋ ላይ ያሉትን ቤተክርስቲያኖች ከአደጋ ለመታደግ የአካባቢው ማኅበረሰብ ድጋፍ ወሳኝ ነው!
" በአንድም ነገር እንኳ በተቃዋሚዎች አትደንግጡ፤ ይህም ለእነርሱ የጥፋት፥ ለእናንተ ግን የመዳን ምልክት ነው፥ ይህም ከእግዚአብሔር ነው፤" (ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 1:28)
አምላክ ለሀገራችን ለህዝባችን እና ለቤተክርስቲያን ሰላምን ያምጣልን።🙏🙏
@And_Haymanot
ፀልዩ በእንተ ሰላም ቤተክርስቲያን አሐቲ ቅድስት ጉባኤ እንተ ሐዋርያት ርትዕት በኅበ እግዚአብሔር!
የሐዋርያት ጉባኤ ስለሆነች ስለአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰላም እንማልዳለን! (መጽሐፈ ሚስጢር)
@And_Haymanot
@AHati_Haymanot