ድሬዳዋ
በኦርቶዶክሳውያን እያተደረገ ያለው የጥፋት ዘመቻ አሁንም እንደቀጠለ ነው!
ድሬዳዋ በሙስሊም ቄሮዎች መታመስ
ከጀመረች 4 ቀንዋ ነው! ከትናንት ማታ ጀምሮ የጥይት እሩምታ ያልተለያት ሲሆን አሁን ከከተማው ወጣ ብሎ ያለውና ከመድኃኔዓለም ቤ/ክ ቀጥሎ በሚገኘው የጋራ ተክለሃይማኖት ቤ/ክ
ፍጥጫው ብሷል! ኣጥፊዎቹ በድንጋይ የቤተክርስቲያኑን ጣራ በርና መስኮት እየሰበሩት ነው! ቤ/ክን ለመከላከል ከመጡት ምዕመናን ብዙዎች እየተሰበሩ ጭንቅላታቸው እየተፈረከሰ ደማቸው እየፈሰሰ ነው:: የከተማው ፖሊስ ከኣጥፊውቹ ይልቅ ኦርቶዶክሳውያኑን እያጠቃ ይገኛል! አሁን ትንሽ እንደተረጋጋ
ቢነገርም በድሬ ያላችሁ ካህናትና ዲያቆናት የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች የማሕበራት አባላት ሁላችሁም እንሆ ለቤ/ክ ሰላም ተነሱ! እኛም በጸሎት፣ በስልክ እየደወልን በማጽናናትና
ላልሰማው በማሰማት ወገኖቻችንን እንርዳ! ...
#ዓይኖች_ሁሉ_ወደ_ድሬዳዋ
Binyam ZeChristos
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
በኦርቶዶክሳውያን እያተደረገ ያለው የጥፋት ዘመቻ አሁንም እንደቀጠለ ነው!
ድሬዳዋ በሙስሊም ቄሮዎች መታመስ
ከጀመረች 4 ቀንዋ ነው! ከትናንት ማታ ጀምሮ የጥይት እሩምታ ያልተለያት ሲሆን አሁን ከከተማው ወጣ ብሎ ያለውና ከመድኃኔዓለም ቤ/ክ ቀጥሎ በሚገኘው የጋራ ተክለሃይማኖት ቤ/ክ
ፍጥጫው ብሷል! ኣጥፊዎቹ በድንጋይ የቤተክርስቲያኑን ጣራ በርና መስኮት እየሰበሩት ነው! ቤ/ክን ለመከላከል ከመጡት ምዕመናን ብዙዎች እየተሰበሩ ጭንቅላታቸው እየተፈረከሰ ደማቸው እየፈሰሰ ነው:: የከተማው ፖሊስ ከኣጥፊውቹ ይልቅ ኦርቶዶክሳውያኑን እያጠቃ ይገኛል! አሁን ትንሽ እንደተረጋጋ
ቢነገርም በድሬ ያላችሁ ካህናትና ዲያቆናት የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች የማሕበራት አባላት ሁላችሁም እንሆ ለቤ/ክ ሰላም ተነሱ! እኛም በጸሎት፣ በስልክ እየደወልን በማጽናናትና
ላልሰማው በማሰማት ወገኖቻችንን እንርዳ! ...
#ዓይኖች_ሁሉ_ወደ_ድሬዳዋ
Binyam ZeChristos
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot