፩ ሃይማኖት
ጥያቄ ነው። *★★* ★ ጦማሩ የተጻፈው ለኦርቶዶክሳውያን የተዋሕዶ ልጆች ስለሆነጉዳዩ የማይመለከታችሁ የገዳዩ ወሃቢያ እስላምና የገዳዩ የኤጄቶ ጴንጤ ቡድን አስተያየት ባትሰጡ ይመከራል። ተናግሬያለሁ። #ETHIOPIA | ~ [ ስለዚህ ጉዳይ መጀመሪያ እስቲ በየቤታችሁ ምከሩበት።] ••• ኑሮ ተመችቷቸው የሞቀ እንቅልፍ በመተኛት የእርጅና ዘመናቸውን በሙዳየ ምጽዋት በሚገኝ ገንዘብ ፈታ ብለው የሚኖሩትን አረጋውያኑን…
ሰላም ተወዳጆች ከላይ የለቀቅነው የዘመድኩን በቀለን ሃሳብ ሙሉ ለሙሉ የሚገልጽ ነው። መልዕክቱም ከናንተው የደረሰን በመሆኑ ነው የተለቀቀው።
#ከምንም_በላይ_ለቤተክርስቲያን_እንቁም የሚለውን መልዕክት ትኩረት ስጡበት እያልን በፅሑፉ ላሉት አላስፈላጊ ቃላት በቻናላችን ሥም ይቅርታን እንጠይቃለን🙏
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
#ከምንም_በላይ_ለቤተክርስቲያን_እንቁም የሚለውን መልዕክት ትኩረት ስጡበት እያልን በፅሑፉ ላሉት አላስፈላጊ ቃላት በቻናላችን ሥም ይቅርታን እንጠይቃለን🙏
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot