በመምህር #ምህረታብ_አሠፋ
#ሁለት_ነገር_ያስፈራኛል_አንድ_ነገር_ያስተምረኛል ከሚለው VCD ላይ፡፡ መቼም የማረሳት አንድ አባብሉ በአይምሮዬ ውስጥ ተቀርጻ ቁጭ ብላለች #ብዙ_ሠው_ሊያደንቀኝ_ይችላል_ግን_አደራ_የምላችሁ_ነገር_ቢኖር_ሠይጣን_አሳስቶኝ_ብወድቅ_እኔ_ምህረታብ_እንጂ_ኦርቶዶክስ_ቤተክርስታያኗ_አደለም_የወደቀችው፡፡ ስለዚህ እኔን የምታደንቁ ከእኔ በፊት ቤተክርስቲያኗን ጠብቁ[ተከተሉ] አለ በእውነት መቼም ከአይምሮዬ አይጠፍም፡፡ እግዚአብሔር ታላቅ ነው፡፡ ብዙ ነገሮችን እያየሁ ግርም ይለኛል ከሳሽ እኛ ፈራጅ እኛ እረ ተዉ በእግዚአብሔር ስራ አንግባ አሁን ግን
የእግዚአብሔር ዝምታ እጅጉን አስፈራኝ አምላኬ ፈጥረህ ለፍጡር አትስጠን እኛ ባሪያወችክ ነን በቃችሁ መለያየቱ በለን
አንድ አድርገን ድንግል ሆይ ተዋህዶ አይሜኖታችንን ጠብቂልን
ተዋሕዶ ሀይማኖታችን ለዘለአለም አለም ፀንታ ትኑርልን ጸልዩ
በእንተ ሰላመ ቤተክርስትያን!!!
ረጅም የአገልግሎት ዘመን ለመምህራችን እንመኛለን
❤ ❤ ❤ ❤
@And_Haymanot
@And_Haymanot
@And_Haymanot
#ሁለት_ነገር_ያስፈራኛል_አንድ_ነገር_ያስተምረኛል ከሚለው VCD ላይ፡፡ መቼም የማረሳት አንድ አባብሉ በአይምሮዬ ውስጥ ተቀርጻ ቁጭ ብላለች #ብዙ_ሠው_ሊያደንቀኝ_ይችላል_ግን_አደራ_የምላችሁ_ነገር_ቢኖር_ሠይጣን_አሳስቶኝ_ብወድቅ_እኔ_ምህረታብ_እንጂ_ኦርቶዶክስ_ቤተክርስታያኗ_አደለም_የወደቀችው፡፡ ስለዚህ እኔን የምታደንቁ ከእኔ በፊት ቤተክርስቲያኗን ጠብቁ[ተከተሉ] አለ በእውነት መቼም ከአይምሮዬ አይጠፍም፡፡ እግዚአብሔር ታላቅ ነው፡፡ ብዙ ነገሮችን እያየሁ ግርም ይለኛል ከሳሽ እኛ ፈራጅ እኛ እረ ተዉ በእግዚአብሔር ስራ አንግባ አሁን ግን
የእግዚአብሔር ዝምታ እጅጉን አስፈራኝ አምላኬ ፈጥረህ ለፍጡር አትስጠን እኛ ባሪያወችክ ነን በቃችሁ መለያየቱ በለን
አንድ አድርገን ድንግል ሆይ ተዋህዶ አይሜኖታችንን ጠብቂልን
ተዋሕዶ ሀይማኖታችን ለዘለአለም አለም ፀንታ ትኑርልን ጸልዩ
በእንተ ሰላመ ቤተክርስትያን!!!
ረጅም የአገልግሎት ዘመን ለመምህራችን እንመኛለን
❤ ❤ ❤ ❤
@And_Haymanot
@And_Haymanot
@And_Haymanot