፩ ሃይማኖት
Photo
በማንቂያ ደወል ዝክረ ሰማዕታት!!
በገርጂ ደብረ ገነት ቅ/ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን
ሰማያዊያን ከምድራዊን ያገናኘ ጉባኤ !
እሰይ ሁለት ወስደዉ መቶ ሺህ ሰጡን። የብዙ ብዙ አደረጉን። እንዴት ቢነቃ ነዉ ወጣቱ ከየአከባቢዉ በፉጨት ተጠራርቶ የመጣዉ? ወትሮ ሕዝበ ክርስቲያኑ ለቅዳሴ እንጂ ለጉባኤ እንዲህ ከአራቱም ማዕዘን ወደ ቤተክርስቲያን ሲጎርፍ ማየት የተለመደ አይደለም ። የሰማዕታት ደም የጠራዉ ሕዝብ። ቁጭት የወለደዉ። በመንፈስ የተቃጠለ። ነገ የሳሰበዉ ትዉልድ ።
" ከእኛ ጋር ያሉት ከእነርሱ ጋር ካሉት ይበልጣልና አትፍራ።" በሚል በክፍል አንድ በፈቃደ ሥላሴ ያስተማርኩበት ርእስ ነበር። በመቀጠል መምህር ምህረተአብ አሰፋ በቁጭት እንባ እየተናነቀዉ ሰማዕታቱን በትምህረተ ወንገል ዘክሯል።
ከሁሉም እኔን ደስ ያለኝ የሰማዕታቱን ቤተሰብ ወደ አዉደ ምህረቱ በመጥራት ከሕዝቡ ፊት አቁሞ ያስተላለፈዉ መልእክት ልቤን ነክቶኛል። " ከአሁን በኋላ ነጭ ልበሱ። የንጹሐን ደም የሚጮእበት ጥቁር ይልበስ። ገዳይ ማቅ ይልበስ። ባለደሙ ይዘን። ከአሁን በኋላ አትዘኑ። ይኸዉ ልጆቻችሁ ሰብስበዉናል። በረከታቸዉ ይደረብንን ነጭ ለብሳችሁ ዘምሩላችሁ።" ያለዉ አስገራሚ ነበር። ለቤተሰቦቻቸዉም ከወጣቶች እና ከሕዝበ ክርስቲያኑ የማጽናኛ ስጦታ ተበርክቶላቸዋል። አለን በዘማሪ ኤርምያስ ሲዘመር : ኢትዮጵያ ታበጽእ እደዊሃ ኀበ እግዚአብሔር በዘማሪ ሉሌ ከፍ ብላ አመሽታለች።
የነገ ቀራንዮ መድኃኔዓለም ጉባኤ ያጓጓል።
የረቡዕ ቦሌ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ጉባኤማ ዓለም ይጠብቃል።
ምንጭ፦ ከመምህር አስቻለው ከበደ የፌስቡክ ገጽ የተወሰደ
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
በገርጂ ደብረ ገነት ቅ/ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን
ሰማያዊያን ከምድራዊን ያገናኘ ጉባኤ !
እሰይ ሁለት ወስደዉ መቶ ሺህ ሰጡን። የብዙ ብዙ አደረጉን። እንዴት ቢነቃ ነዉ ወጣቱ ከየአከባቢዉ በፉጨት ተጠራርቶ የመጣዉ? ወትሮ ሕዝበ ክርስቲያኑ ለቅዳሴ እንጂ ለጉባኤ እንዲህ ከአራቱም ማዕዘን ወደ ቤተክርስቲያን ሲጎርፍ ማየት የተለመደ አይደለም ። የሰማዕታት ደም የጠራዉ ሕዝብ። ቁጭት የወለደዉ። በመንፈስ የተቃጠለ። ነገ የሳሰበዉ ትዉልድ ።
" ከእኛ ጋር ያሉት ከእነርሱ ጋር ካሉት ይበልጣልና አትፍራ።" በሚል በክፍል አንድ በፈቃደ ሥላሴ ያስተማርኩበት ርእስ ነበር። በመቀጠል መምህር ምህረተአብ አሰፋ በቁጭት እንባ እየተናነቀዉ ሰማዕታቱን በትምህረተ ወንገል ዘክሯል።
ከሁሉም እኔን ደስ ያለኝ የሰማዕታቱን ቤተሰብ ወደ አዉደ ምህረቱ በመጥራት ከሕዝቡ ፊት አቁሞ ያስተላለፈዉ መልእክት ልቤን ነክቶኛል። " ከአሁን በኋላ ነጭ ልበሱ። የንጹሐን ደም የሚጮእበት ጥቁር ይልበስ። ገዳይ ማቅ ይልበስ። ባለደሙ ይዘን። ከአሁን በኋላ አትዘኑ። ይኸዉ ልጆቻችሁ ሰብስበዉናል። በረከታቸዉ ይደረብንን ነጭ ለብሳችሁ ዘምሩላችሁ።" ያለዉ አስገራሚ ነበር። ለቤተሰቦቻቸዉም ከወጣቶች እና ከሕዝበ ክርስቲያኑ የማጽናኛ ስጦታ ተበርክቶላቸዋል። አለን በዘማሪ ኤርምያስ ሲዘመር : ኢትዮጵያ ታበጽእ እደዊሃ ኀበ እግዚአብሔር በዘማሪ ሉሌ ከፍ ብላ አመሽታለች።
የነገ ቀራንዮ መድኃኔዓለም ጉባኤ ያጓጓል።
የረቡዕ ቦሌ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ጉባኤማ ዓለም ይጠብቃል።
ምንጭ፦ ከመምህር አስቻለው ከበደ የፌስቡክ ገጽ የተወሰደ
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
ቅ/ሲኖዶስ: በእነቀሲስ በላይ መኰንን ላይ መውሰድ በሚገባው የርምጃ አማራጮች ውይይቱን ቀጥሏል
• ክህነታቸው እንዲያዝና ሌሎችም የጥንቃቄ ርምጃዎች እንዲወሰዱ ሐሳብ ቀረበ፤
• በሕግ እንዲጠየቁ ያሳለፈው ውሳኔ ያለቅድመ ኹኔታ ተፈጻሚ እንዲኾን አዘዘ፤
• የ“ኦሮሚያ ቤተ ክህነት” በሚል የከፈቷቸው ጽ/ቤቶች እንዲዘጉ መመሪያ ሰጠ፤
• ክህነታቸው እንዲያዝና ሌሎችም የጥንቃቄ ርምጃዎች እንዲወሰዱ ሐሳብ ቀረበ፤
• በሕግ እንዲጠየቁ ያሳለፈው ውሳኔ ያለቅድመ ኹኔታ ተፈጻሚ እንዲኾን አዘዘ፤
• የ“ኦሮሚያ ቤተ ክህነት” በሚል የከፈቷቸው ጽ/ቤቶች እንዲዘጉ መመሪያ ሰጠ፤
ዛሬ ረቡዕ የካቲት 11 ቀን 2012ዓ.ም ደግሞ ከ10:00 ሰአት ጀምሮ እግሮች ሁሉ ወደ ቦሌ ደብረ ሳሌም መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ያቀናሉ ።
share share share
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
share share share
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
Forwarded from ፩ ሃይማኖት
*ዐቢይ_ጾም*
@And_Haymanot
ዐብይ ጾም ማለት ምን ማለት ነው?
ዐብይ ጾም ለምን ዐቢይ ተባለ?
ጾም ማለት ፡- ለዘላዓለም ሁሉንም ሕዋሳት ከኃጢአት መከልከል፣ለተሰነ
ጊዜ እህል ከመብላት ዉሃ ከመጠጣት መታቀብ ወይም ለተወሰኑ ወራት
ከጥሉላት ከስጋ ፣ከወተት፣ከቅቤ፣ከእንቁላል፣በአጠቃላይ ከእንሰሳት
ዉጤት መከልከል ነው።
+
#የጾም_ጥቅም ፦ የሥጋ ምኞትን የምታጠፋ የነፍስን ቁስል የምታደርቅ
ለጎልማሶችም ጸጥታንና እርጋታን የምታስተምር ከእንሰሳዊ ግብር ጠባይ
የምትከለክልና ሰው መላእክትን መስሎ የሚኖርባት ደገኛ ሥርዓት ነች፡፡
በብሉይ ኪዳን ብዙ ሰዎች በጾም ተጠቅመዋል እግዚአብሔር የጾምን
ሥርዐት የደነገገው ገና ከጥዋቱ አዳምን በፈጠረበት ወቅት ነው ፡፡ እጸ
በለስን አትብላ ማለት ትዕዛዝ ቢሆንም ትዕዛዙ ግን የጾም ትዕዛዝ ነው
አዳምና ሔዋን ይህን የጾም ሥርዐት በመሻር እጸ በለስን በልተው
በመገኘታቸው ምን እንደደረሰባቸው በቅዱስ መጽሐፍ ላይ የምና ነበው
ነው፡፡
በጾም የተጠቀሙ ቅዱሳን አበው ጾምን የጸሎት እናት የእንባ ምንጭ
የጽድቅ መሠረት ደገኛ ሥርዐት በማለት ይገልጻሉ፡፡
ጾም በብሉይ ኪዳን ስንመለከት፦
በሕዝብ ላይ የተቃጣውን መከራ ለማቅለል ተጠቅመውበታል መጽ ኢያሱ
7÷6 -9፣ መጽ አስቴር 4÷16 ፣ትንቢተ ዮናስ 1 ፣ መ.ሳሙኤል ካል
12÷17 ዘዳ 9÷9 -18፣ትንቢተ ኢዩኤል 2÷14 ፣መዝ 34(35) ÷ 13
ትን.ዳን 10÷2 መዝ 108÷ 24
ጾም በሐዲስ ኪዳን
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሥራው ሁሉ መጀመሪያ ያደረገው ጾምን
ስለሆነ መሥራቹ ክርስቶስ ነው በሐዲስ ኪዳን ጾም የታዘዘ ስለመሆኑ
የሚከተሉትን ጥቅሶች እንመለከታለን
ማር 2 ÷20 ፣ማር 9÷29 ፣ማቴ 6÷16 ፣ ሉቃ 6÷21 ፣ሐዋ 13÷3
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለጾም ሥርዐትና ደንብ
አውጥታለች በዓመት ውስጥ ሰባት የዓዋጅ አጽዋማት እንዳሉና
ማንኛውም ክርስቲያን እንኝህን አጽዋማት እንዲጾም ታዛለች እነዚህም
አጽዋማት
ዐቢይ ጾም
ጾመ ሐዋርያት
ጾመ ስብከት (ጾመ ነብያት)
ጸመ ፍልሰታ
ጾመ ድኅነት
ጾም ነነዌ
ጾመ ገሃድ
ከነዚህ አጽዋማት ውስጥ የምንመለከተው ዐቢይ ጾም ነው።
ዐቢይ ጾም
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ሥርዓት መሰረት የአዋጅ
ፆም የሚባሉ ሰባት አፅዋማት አሉ፡፡ ከእነዚህ መካከልም በጊዜው ረዥም
ደግሞም በስያሜው የተለየውን አብይ ጾምን እንመለከታለን፡፡
@And_Haymanot
1. ዐብይ ጾም ማለት ምን ማለት ነው
በመጀመሪያ ‹‹ዐቢይ›› የሚለው ቃል ‹‹አበየ›› ከሚለው የግዕዝ ግስ
የተገኘ ነው፡፡
ትርጓሜውም ‹‹ከፍ አለ›› ማለት ነው፡፡
2. ዐብይ ጾም ለምን ዐቢይ ተባለ
ዐብይ ጾም ዐብይ የተባለበት ሦስት አበይት ምክንያቶች እንመለከታለን
2.1. ጌታቸን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱ የጾመው ሥለሆነ ማቴ
4፡2-3
2.2. በቀኑ ቁጥር ከሌሎች አጽዋማት ስለ ሚበልጥ የቀኑ ብዛትም 55
ቀን ነው፡፡
2.3. ታላላቅ የሰይጣን ፈተናዎች እንዲሁም ደግሞ ሶስቱ ርዕሰ ኃጢአት
የሚባሉት ትዕቢት፣ስስት ፍቅረ ነዋይ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ድል
የተመቱበት ስለሆነ ይህ ጾም አብይ (ታላቅ) ተብሏል፡፡ ማቴ 4፡3-11
የዐብይ ጾም የተለያየ ስያሜዎች
ዐብይ ጾም ከቀኑ ርዝማኔ በተጨማሪ ጾሙ የተለያዩ ስያሜዎች አሉት፡፡
+
°#ጾመ ሁዳዴ፡- #ሁዳድ ማለት ሠፊ (ትልቅ) የእርሻ ቦታ ማለት ነው፡፡ ይህም ጾም ደግሞ በቀኑ ብዛት ትልቅ (ሠፊ) በመሆኑ የሁዳዴ ጾም ይባላል፡፡
°#የካሳ_ጾም፡- እንዲህ የተባለበት ምክንያቱ ደግሞ አዳምና ሔዋን በዲያቢሎስ ግዞት እያሉ ክርስቶስ ደሙን በመክፈል (በመካስ) ነጻ ስላውጣቸው የካሳ ጾም ተብሎሏል
°#የድል_ጾም ፡-ይህም ደግሞ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ጾም ሰይጣንን ድል ያደረገበት በመሆኑ የድል ጾም ተብሏል፡፡
°#ጾም_አስተምህሮ፡- ይህ ጾም ‹‹ጾም አስተምህሮ›› የተባለበት ምክንያት ደግሞ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እኛን ለማስተማር የጾመው በመሆኑ ነው፡፡
ከዚህም በተጨማሪ ደግሞ የተለያዪ ስያሜዎች አሉት ‹‹የመሸጋገሪያ ጾም፣ ‹‹የስራ መጀመሪያ ጾም ››
+++ @And_Haymanot
#የዐብይ_ጾም_ሳምንታት
ዐብይ ጾም በያዘው በ55 ቀኑ ውስጥ 7 ቅዳሜና 8 እሁዶቸን ይዟል የእነዚህ የስምንቱ እሁዶች የተለያየ ስያሜ አላቸው፡፡ ስያሜአቸውንም የሰጣቸው የቤተክርስቲያናችን የዜማው ሊቅ የሆነው ቅዱስ ያሬድ ነው፡፡
1፣ ዘወረደ
2፣ ቅድስት
3፣ ምኩራብ
5፣ ደብረዘይት
6፣ ገብረ ሔር
7፣ ኒቆዲሞስ
4፣ መጻጉዕ
8፣ ሆሳዕና
+++
ቀደምት ሊቃውንት ሁለት ዓይን የተሰጠን በአንዱ የራሳችን በሌላው
የሌላውን ለማየት ነው፡፡ ሁለት ጆሮ የተሰጠን በአንዱ የራሳችንን
በሌላው የሌላውን ለመስማት ነው፡፡ ሁለት እጅ የተሰጠን በአንዱ
ለመስጠት በሌላው ለመቀበል ነው፡፡ ሁለት እግር የተሰጠን በአንዱ
ወደራሳችን በሌላው ወደ ሌላው ለመሄድ ነው ይሉ ነበር፡፡
፳፩ ፳፩ ፳፩ ፳፩ ፳፩
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የሲኦል ደጆች አይችሏትም
ቤተክርስቲያን አትታደስም!
የሐዋርያት ጉባኤ ስለሆነች ስለአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰላም
እንማልዳለን!
(መጽሐፈ ሚስጢር)
የእግዚአብሔር ቸርነት፣ የድንግል ማርያም አማላጅነት፣ የቅዱሳን
መላእክት ተራዳኢነት፣ የጻድቃን፣ የሰማዕታት፣ የቅዱሳን ሐዋርያት፣
የቅዱሳን አበው መነኮሳት፣ የቅዱሳት አንስት፣ የደናግላንና የቅዱሳን ሁሉ
ምልጃና ቃል-ኪዳናቸው ባለንበት ከሁላችን ጋር ይሁን!!!
†† † † ††
ለአባ ሕርያቆስ ፤
ለቅዱስ ኤፍሬም ፤
ለቅዱስ ያሬድ ፤
ለአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ
ለአባ ይስሀቅ
የተገለጸች እመቤታችን እኛንም በበረከት እና በረድኤት ትጎብኘን ፤
ከልጅዋ ከወዳጅዋ ከመድኃኔዓለም ዘንድ ታማልደን ፤ አሜን!!!
†† † † ††
ከዋክብት የሚያመሰግኑት
በስማቸውም የሚጠራቸው:
የፀጋው ብዛት የማይታወቅ
ጌታችን አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ለሐዋሪያት
እንዲሁም ለቀደሙ አባቶቻችን ምሥጢሩን እንደገለጽክላቸው ለእኛም
ግለጽልን። አሜን አሜን አሜን!!!
†† † † ††
ወ ስ ብ ሐ ት ለ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር
ወ ለ ወ ላ ዲ ቱ ድ ን ግ ል
ወ ለ መ ስ ቀ ሉ ክ ቡ ር
@And_Haymanot
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ዐብይ ጾም ማለት ምን ማለት ነው?
ዐብይ ጾም ለምን ዐቢይ ተባለ?
ጾም ማለት ፡- ለዘላዓለም ሁሉንም ሕዋሳት ከኃጢአት መከልከል፣ለተሰነ
ጊዜ እህል ከመብላት ዉሃ ከመጠጣት መታቀብ ወይም ለተወሰኑ ወራት
ከጥሉላት ከስጋ ፣ከወተት፣ከቅቤ፣ከእንቁላል፣በአጠቃላይ ከእንሰሳት
ዉጤት መከልከል ነው።
+
#የጾም_ጥቅም ፦ የሥጋ ምኞትን የምታጠፋ የነፍስን ቁስል የምታደርቅ
ለጎልማሶችም ጸጥታንና እርጋታን የምታስተምር ከእንሰሳዊ ግብር ጠባይ
የምትከለክልና ሰው መላእክትን መስሎ የሚኖርባት ደገኛ ሥርዓት ነች፡፡
በብሉይ ኪዳን ብዙ ሰዎች በጾም ተጠቅመዋል እግዚአብሔር የጾምን
ሥርዐት የደነገገው ገና ከጥዋቱ አዳምን በፈጠረበት ወቅት ነው ፡፡ እጸ
በለስን አትብላ ማለት ትዕዛዝ ቢሆንም ትዕዛዙ ግን የጾም ትዕዛዝ ነው
አዳምና ሔዋን ይህን የጾም ሥርዐት በመሻር እጸ በለስን በልተው
በመገኘታቸው ምን እንደደረሰባቸው በቅዱስ መጽሐፍ ላይ የምና ነበው
ነው፡፡
በጾም የተጠቀሙ ቅዱሳን አበው ጾምን የጸሎት እናት የእንባ ምንጭ
የጽድቅ መሠረት ደገኛ ሥርዐት በማለት ይገልጻሉ፡፡
ጾም በብሉይ ኪዳን ስንመለከት፦
በሕዝብ ላይ የተቃጣውን መከራ ለማቅለል ተጠቅመውበታል መጽ ኢያሱ
7÷6 -9፣ መጽ አስቴር 4÷16 ፣ትንቢተ ዮናስ 1 ፣ መ.ሳሙኤል ካል
12÷17 ዘዳ 9÷9 -18፣ትንቢተ ኢዩኤል 2÷14 ፣መዝ 34(35) ÷ 13
ትን.ዳን 10÷2 መዝ 108÷ 24
ጾም በሐዲስ ኪዳን
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሥራው ሁሉ መጀመሪያ ያደረገው ጾምን
ስለሆነ መሥራቹ ክርስቶስ ነው በሐዲስ ኪዳን ጾም የታዘዘ ስለመሆኑ
የሚከተሉትን ጥቅሶች እንመለከታለን
ማር 2 ÷20 ፣ማር 9÷29 ፣ማቴ 6÷16 ፣ ሉቃ 6÷21 ፣ሐዋ 13÷3
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለጾም ሥርዐትና ደንብ
አውጥታለች በዓመት ውስጥ ሰባት የዓዋጅ አጽዋማት እንዳሉና
ማንኛውም ክርስቲያን እንኝህን አጽዋማት እንዲጾም ታዛለች እነዚህም
አጽዋማት
ዐቢይ ጾም
ጾመ ሐዋርያት
ጾመ ስብከት (ጾመ ነብያት)
ጸመ ፍልሰታ
ጾመ ድኅነት
ጾም ነነዌ
ጾመ ገሃድ
ከነዚህ አጽዋማት ውስጥ የምንመለከተው ዐቢይ ጾም ነው።
ዐቢይ ጾም
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ሥርዓት መሰረት የአዋጅ
ፆም የሚባሉ ሰባት አፅዋማት አሉ፡፡ ከእነዚህ መካከልም በጊዜው ረዥም
ደግሞም በስያሜው የተለየውን አብይ ጾምን እንመለከታለን፡፡
@And_Haymanot
1. ዐብይ ጾም ማለት ምን ማለት ነው
በመጀመሪያ ‹‹ዐቢይ›› የሚለው ቃል ‹‹አበየ›› ከሚለው የግዕዝ ግስ
የተገኘ ነው፡፡
ትርጓሜውም ‹‹ከፍ አለ›› ማለት ነው፡፡
2. ዐብይ ጾም ለምን ዐቢይ ተባለ
ዐብይ ጾም ዐብይ የተባለበት ሦስት አበይት ምክንያቶች እንመለከታለን
2.1. ጌታቸን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱ የጾመው ሥለሆነ ማቴ
4፡2-3
2.2. በቀኑ ቁጥር ከሌሎች አጽዋማት ስለ ሚበልጥ የቀኑ ብዛትም 55
ቀን ነው፡፡
2.3. ታላላቅ የሰይጣን ፈተናዎች እንዲሁም ደግሞ ሶስቱ ርዕሰ ኃጢአት
የሚባሉት ትዕቢት፣ስስት ፍቅረ ነዋይ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ድል
የተመቱበት ስለሆነ ይህ ጾም አብይ (ታላቅ) ተብሏል፡፡ ማቴ 4፡3-11
የዐብይ ጾም የተለያየ ስያሜዎች
ዐብይ ጾም ከቀኑ ርዝማኔ በተጨማሪ ጾሙ የተለያዩ ስያሜዎች አሉት፡፡
+
°#ጾመ ሁዳዴ፡- #ሁዳድ ማለት ሠፊ (ትልቅ) የእርሻ ቦታ ማለት ነው፡፡ ይህም ጾም ደግሞ በቀኑ ብዛት ትልቅ (ሠፊ) በመሆኑ የሁዳዴ ጾም ይባላል፡፡
°#የካሳ_ጾም፡- እንዲህ የተባለበት ምክንያቱ ደግሞ አዳምና ሔዋን በዲያቢሎስ ግዞት እያሉ ክርስቶስ ደሙን በመክፈል (በመካስ) ነጻ ስላውጣቸው የካሳ ጾም ተብሎሏል
°#የድል_ጾም ፡-ይህም ደግሞ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ጾም ሰይጣንን ድል ያደረገበት በመሆኑ የድል ጾም ተብሏል፡፡
°#ጾም_አስተምህሮ፡- ይህ ጾም ‹‹ጾም አስተምህሮ›› የተባለበት ምክንያት ደግሞ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እኛን ለማስተማር የጾመው በመሆኑ ነው፡፡
ከዚህም በተጨማሪ ደግሞ የተለያዪ ስያሜዎች አሉት ‹‹የመሸጋገሪያ ጾም፣ ‹‹የስራ መጀመሪያ ጾም ››
+++ @And_Haymanot
#የዐብይ_ጾም_ሳምንታት
ዐብይ ጾም በያዘው በ55 ቀኑ ውስጥ 7 ቅዳሜና 8 እሁዶቸን ይዟል የእነዚህ የስምንቱ እሁዶች የተለያየ ስያሜ አላቸው፡፡ ስያሜአቸውንም የሰጣቸው የቤተክርስቲያናችን የዜማው ሊቅ የሆነው ቅዱስ ያሬድ ነው፡፡
1፣ ዘወረደ
2፣ ቅድስት
3፣ ምኩራብ
5፣ ደብረዘይት
6፣ ገብረ ሔር
7፣ ኒቆዲሞስ
4፣ መጻጉዕ
8፣ ሆሳዕና
+++
ቀደምት ሊቃውንት ሁለት ዓይን የተሰጠን በአንዱ የራሳችን በሌላው
የሌላውን ለማየት ነው፡፡ ሁለት ጆሮ የተሰጠን በአንዱ የራሳችንን
በሌላው የሌላውን ለመስማት ነው፡፡ ሁለት እጅ የተሰጠን በአንዱ
ለመስጠት በሌላው ለመቀበል ነው፡፡ ሁለት እግር የተሰጠን በአንዱ
ወደራሳችን በሌላው ወደ ሌላው ለመሄድ ነው ይሉ ነበር፡፡
፳፩ ፳፩ ፳፩ ፳፩ ፳፩
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የሲኦል ደጆች አይችሏትም
ቤተክርስቲያን አትታደስም!
የሐዋርያት ጉባኤ ስለሆነች ስለአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰላም
እንማልዳለን!
(መጽሐፈ ሚስጢር)
የእግዚአብሔር ቸርነት፣ የድንግል ማርያም አማላጅነት፣ የቅዱሳን
መላእክት ተራዳኢነት፣ የጻድቃን፣ የሰማዕታት፣ የቅዱሳን ሐዋርያት፣
የቅዱሳን አበው መነኮሳት፣ የቅዱሳት አንስት፣ የደናግላንና የቅዱሳን ሁሉ
ምልጃና ቃል-ኪዳናቸው ባለንበት ከሁላችን ጋር ይሁን!!!
†† † † ††
ለአባ ሕርያቆስ ፤
ለቅዱስ ኤፍሬም ፤
ለቅዱስ ያሬድ ፤
ለአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ
ለአባ ይስሀቅ
የተገለጸች እመቤታችን እኛንም በበረከት እና በረድኤት ትጎብኘን ፤
ከልጅዋ ከወዳጅዋ ከመድኃኔዓለም ዘንድ ታማልደን ፤ አሜን!!!
†† † † ††
ከዋክብት የሚያመሰግኑት
በስማቸውም የሚጠራቸው:
የፀጋው ብዛት የማይታወቅ
ጌታችን አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ለሐዋሪያት
እንዲሁም ለቀደሙ አባቶቻችን ምሥጢሩን እንደገለጽክላቸው ለእኛም
ግለጽልን። አሜን አሜን አሜን!!!
†† † † ††
ወ ስ ብ ሐ ት ለ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር
ወ ለ ወ ላ ዲ ቱ ድ ን ግ ል
ወ ለ መ ስ ቀ ሉ ክ ቡ ር
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ድንቅ_ምስክርነት_በናዝሬት_አዳማ_በመምህር_ምህረተአብ.mkv
68.1 MB
የማንቂያ ደውል በናዝሬት
ተወዳጆች የማንቂያ ደውል ትምህርቶችን ቀጥለናል የምንለቃቸውን ትምህርቶች በቪድዮ የምትፈልጉ በውስጥ አናግሩን
በመምህር ምህረተአብ አሰፋ
size 68 mb{wifi}
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
ተወዳጆች የማንቂያ ደውል ትምህርቶችን ቀጥለናል የምንለቃቸውን ትምህርቶች በቪድዮ የምትፈልጉ በውስጥ አናግሩን
በመምህር ምህረተአብ አሰፋ
size 68 mb{wifi}
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
የማንቂያ ደውል በጎፋ ገብርኤል
share share share
@And_Haymanot
ተወዳጆች wifi የማግኘት እድሉን ያላቹ የምንለቃቸውን የማንቂያ ደውል ትምህርቶችን በቪዲዮ የምፍፈልጉ ከታች ባለው ቦት ርእሱን ላኩልን እናደርሳለን
👇👇👇
@And_Haymanot_bot
share share share
@And_Haymanot
ተወዳጆች wifi የማግኘት እድሉን ያላቹ የምንለቃቸውን የማንቂያ ደውል ትምህርቶችን በቪዲዮ የምፍፈልጉ ከታች ባለው ቦት ርእሱን ላኩልን እናደርሳለን
👇👇👇
@And_Haymanot_bot
የማንቂያ ደወል የመጀመሪያውን የአገልግሎት ምዕራፍ በመዝጋት የጸሎት እና የጽሞና ጊዜ አድርጎ ለመመለስ የዛሬውን ጨምሮ ሦስት ጉባኤያት ብቻ ይቀሩታል ።
እስካሁን ያልመጣ ካለ ዛሬ እንዳይቀር ። ዘመንኛ ቋንቋ ልዋስና ዛሬ በጎፋ ገብርኤል ትልቅ ሰርፕራይዝ አለ።
10:00 የሚጀምርበት ሰአት ነው ።
Share Share Share
ተወዳጆች በቃላችን መሰረት እኛም በውስጥ ትምህርቶቹን ለምትጠይቁን ለማድረስ እየሞከርን ነውና አስተያየት መስጫ ቦቱን Start በማለት ርእሱን ላኩልን start ካሉም ብኋላ የማንቂያ ደውል ትምህርት ማለታቹን አትዘንጉ እግዚአብሔር ይርዳን ሃገራችንን ሰላም ያድርግልን ለመምህራችንም ረጅም የአገልግሎት እድሜን ይስጥልን
@And_Haymanot
ቪዲዮ 👉 @And_Haymanot_bot
እስካሁን ያልመጣ ካለ ዛሬ እንዳይቀር ። ዘመንኛ ቋንቋ ልዋስና ዛሬ በጎፋ ገብርኤል ትልቅ ሰርፕራይዝ አለ።
10:00 የሚጀምርበት ሰአት ነው ።
Share Share Share
ተወዳጆች በቃላችን መሰረት እኛም በውስጥ ትምህርቶቹን ለምትጠይቁን ለማድረስ እየሞከርን ነውና አስተያየት መስጫ ቦቱን Start በማለት ርእሱን ላኩልን start ካሉም ብኋላ የማንቂያ ደውል ትምህርት ማለታቹን አትዘንጉ እግዚአብሔር ይርዳን ሃገራችንን ሰላም ያድርግልን ለመምህራችንም ረጅም የአገልግሎት እድሜን ይስጥልን
@And_Haymanot
ቪዲዮ 👉 @And_Haymanot_bot
ተወዳጆች የማንቂያ ደውል ትምህርቶችን እነሆ ብለናል
በቦቱ እየጠይቃችሁን ያላችሁ ብዙ በመሆናችሁ ቪዲዮዎቹን እና ዝማሬዎቹን በዚሁ ለመላክ ተገደናል ከፍተኛ ሳይዝ ስለሚይዙ WIFI ብትጠቀሙ እንመክራለን
==============================
አንድ ሃይማኖት ቻናል
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
በቦቱ እየጠይቃችሁን ያላችሁ ብዙ በመሆናችሁ ቪዲዮዎቹን እና ዝማሬዎቹን በዚሁ ለመላክ ተገደናል ከፍተኛ ሳይዝ ስለሚይዙ WIFI ብትጠቀሙ እንመክራለን
==============================
አንድ ሃይማኖት ቻናል
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot