*ዐቢይ_ጾም*
@And_Haymanot
ዐብይ ጾም ማለት ምን ማለት ነው?
ዐብይ ጾም ለምን ዐቢይ ተባለ?
ጾም ማለት ፡- ለዘላዓለም ሁሉንም ሕዋሳት ከኃጢአት መከልከል፣ለተሰነ
ጊዜ እህል ከመብላት ዉሃ ከመጠጣት መታቀብ ወይም ለተወሰኑ ወራት
ከጥሉላት ከስጋ ፣ከወተት፣ከቅቤ፣ከእንቁላል፣በአጠቃላይ ከእንሰሳት
ዉጤት መከልከል ነው።
+
#የጾም_ጥቅም ፦ የሥጋ ምኞትን የምታጠፋ የነፍስን ቁስል የምታደርቅ
ለጎልማሶችም ጸጥታንና እርጋታን የምታስተምር ከእንሰሳዊ ግብር ጠባይ
የምትከለክልና ሰው መላእክትን መስሎ የሚኖርባት ደገኛ ሥርዓት ነች፡፡
በብሉይ ኪዳን ብዙ ሰዎች በጾም ተጠቅመዋል እግዚአብሔር የጾምን
ሥርዐት የደነገገው ገና ከጥዋቱ አዳምን በፈጠረበት ወቅት ነው ፡፡ እጸ
በለስን አትብላ ማለት ትዕዛዝ ቢሆንም ትዕዛዙ ግን የጾም ትዕዛዝ ነው
አዳምና ሔዋን ይህን የጾም ሥርዐት በመሻር እጸ በለስን በልተው
በመገኘታቸው ምን እንደደረሰባቸው በቅዱስ መጽሐፍ ላይ የምና ነበው
ነው፡፡
በጾም የተጠቀሙ ቅዱሳን አበው ጾምን የጸሎት እናት የእንባ ምንጭ
የጽድቅ መሠረት ደገኛ ሥርዐት በማለት ይገልጻሉ፡፡
ጾም በብሉይ ኪዳን ስንመለከት፦
በሕዝብ ላይ የተቃጣውን መከራ ለማቅለል ተጠቅመውበታል መጽ ኢያሱ
7÷6 -9፣ መጽ አስቴር 4÷16 ፣ትንቢተ ዮናስ 1 ፣ መ.ሳሙኤል ካል
12÷17 ዘዳ 9÷9 -18፣ትንቢተ ኢዩኤል 2÷14 ፣መዝ 34(35) ÷ 13
ትን.ዳን 10÷2 መዝ 108÷ 24
ጾም በሐዲስ ኪዳን
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሥራው ሁሉ መጀመሪያ ያደረገው ጾምን
ስለሆነ መሥራቹ ክርስቶስ ነው በሐዲስ ኪዳን ጾም የታዘዘ ስለመሆኑ
የሚከተሉትን ጥቅሶች እንመለከታለን
ማር 2 ÷20 ፣ማር 9÷29 ፣ማቴ 6÷16 ፣ ሉቃ 6÷21 ፣ሐዋ 13÷3
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለጾም ሥርዐትና ደንብ
አውጥታለች በዓመት ውስጥ ሰባት የዓዋጅ አጽዋማት እንዳሉና
ማንኛውም ክርስቲያን እንኝህን አጽዋማት እንዲጾም ታዛለች እነዚህም
አጽዋማት
ዐቢይ ጾም
ጾመ ሐዋርያት
ጾመ ስብከት (ጾመ ነብያት)
ጸመ ፍልሰታ
ጾመ ድኅነት
ጾም ነነዌ
ጾመ ገሃድ
ከነዚህ አጽዋማት ውስጥ የምንመለከተው ዐቢይ ጾም ነው።
ዐቢይ ጾም
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ሥርዓት መሰረት የአዋጅ
ፆም የሚባሉ ሰባት አፅዋማት አሉ፡፡ ከእነዚህ መካከልም በጊዜው ረዥም
ደግሞም በስያሜው የተለየውን አብይ ጾምን እንመለከታለን፡፡
@And_Haymanot
1. ዐብይ ጾም ማለት ምን ማለት ነው
በመጀመሪያ ‹‹ዐቢይ›› የሚለው ቃል ‹‹አበየ›› ከሚለው የግዕዝ ግስ
የተገኘ ነው፡፡
ትርጓሜውም ‹‹ከፍ አለ›› ማለት ነው፡፡
2. ዐብይ ጾም ለምን ዐቢይ ተባለ
ዐብይ ጾም ዐብይ የተባለበት ሦስት አበይት ምክንያቶች እንመለከታለን
2.1. ጌታቸን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱ የጾመው ሥለሆነ ማቴ
4፡2-3
2.2. በቀኑ ቁጥር ከሌሎች አጽዋማት ስለ ሚበልጥ የቀኑ ብዛትም 55
ቀን ነው፡፡
2.3. ታላላቅ የሰይጣን ፈተናዎች እንዲሁም ደግሞ ሶስቱ ርዕሰ ኃጢአት
የሚባሉት ትዕቢት፣ስስት ፍቅረ ነዋይ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ድል
የተመቱበት ስለሆነ ይህ ጾም አብይ (ታላቅ) ተብሏል፡፡ ማቴ 4፡3-11
የዐብይ ጾም የተለያየ ስያሜዎች
ዐብይ ጾም ከቀኑ ርዝማኔ በተጨማሪ ጾሙ የተለያዩ ስያሜዎች አሉት፡፡
+
°#ጾመ ሁዳዴ፡- #ሁዳድ ማለት ሠፊ (ትልቅ) የእርሻ ቦታ ማለት ነው፡፡ ይህም ጾም ደግሞ በቀኑ ብዛት ትልቅ (ሠፊ) በመሆኑ የሁዳዴ ጾም ይባላል፡፡
°#የካሳ_ጾም፡- እንዲህ የተባለበት ምክንያቱ ደግሞ አዳምና ሔዋን በዲያቢሎስ ግዞት እያሉ ክርስቶስ ደሙን በመክፈል (በመካስ) ነጻ ስላውጣቸው የካሳ ጾም ተብሎሏል
°#የድል_ጾም ፡-ይህም ደግሞ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ጾም ሰይጣንን ድል ያደረገበት በመሆኑ የድል ጾም ተብሏል፡፡
°#ጾም_አስተምህሮ፡- ይህ ጾም ‹‹ጾም አስተምህሮ›› የተባለበት ምክንያት ደግሞ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እኛን ለማስተማር የጾመው በመሆኑ ነው፡፡
ከዚህም በተጨማሪ ደግሞ የተለያዪ ስያሜዎች አሉት ‹‹የመሸጋገሪያ ጾም፣ ‹‹የስራ መጀመሪያ ጾም ››
+++ @And_Haymanot
#የዐብይ_ጾም_ሳምንታት
ዐብይ ጾም በያዘው በ55 ቀኑ ውስጥ 7 ቅዳሜና 8 እሁዶቸን ይዟል የእነዚህ የስምንቱ እሁዶች የተለያየ ስያሜ አላቸው፡፡ ስያሜአቸውንም የሰጣቸው የቤተክርስቲያናችን የዜማው ሊቅ የሆነው ቅዱስ ያሬድ ነው፡፡
1፣ ዘወረደ
2፣ ቅድስት
3፣ ምኩራብ
5፣ ደብረዘይት
6፣ ገብረ ሔር
7፣ ኒቆዲሞስ
4፣ መጻጉዕ
8፣ ሆሳዕና
+++
ቀደምት ሊቃውንት ሁለት ዓይን የተሰጠን በአንዱ የራሳችን በሌላው
የሌላውን ለማየት ነው፡፡ ሁለት ጆሮ የተሰጠን በአንዱ የራሳችንን
በሌላው የሌላውን ለመስማት ነው፡፡ ሁለት እጅ የተሰጠን በአንዱ
ለመስጠት በሌላው ለመቀበል ነው፡፡ ሁለት እግር የተሰጠን በአንዱ
ወደራሳችን በሌላው ወደ ሌላው ለመሄድ ነው ይሉ ነበር፡፡
፳፩ ፳፩ ፳፩ ፳፩ ፳፩
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የሲኦል ደጆች አይችሏትም
ቤተክርስቲያን አትታደስም!
የሐዋርያት ጉባኤ ስለሆነች ስለአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰላም
እንማልዳለን!
(መጽሐፈ ሚስጢር)
የእግዚአብሔር ቸርነት፣ የድንግል ማርያም አማላጅነት፣ የቅዱሳን
መላእክት ተራዳኢነት፣ የጻድቃን፣ የሰማዕታት፣ የቅዱሳን ሐዋርያት፣
የቅዱሳን አበው መነኮሳት፣ የቅዱሳት አንስት፣ የደናግላንና የቅዱሳን ሁሉ
ምልጃና ቃል-ኪዳናቸው ባለንበት ከሁላችን ጋር ይሁን!!!
†† † † ††
ለአባ ሕርያቆስ ፤
ለቅዱስ ኤፍሬም ፤
ለቅዱስ ያሬድ ፤
ለአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ
ለአባ ይስሀቅ
የተገለጸች እመቤታችን እኛንም በበረከት እና በረድኤት ትጎብኘን ፤
ከልጅዋ ከወዳጅዋ ከመድኃኔዓለም ዘንድ ታማልደን ፤ አሜን!!!
†† † † ††
ከዋክብት የሚያመሰግኑት
በስማቸውም የሚጠራቸው:
የፀጋው ብዛት የማይታወቅ
ጌታችን አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ለሐዋሪያት
እንዲሁም ለቀደሙ አባቶቻችን ምሥጢሩን እንደገለጽክላቸው ለእኛም
ግለጽልን። አሜን አሜን አሜን!!!
†† † † ††
ወ ስ ብ ሐ ት ለ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር
ወ ለ ወ ላ ዲ ቱ ድ ን ግ ል
ወ ለ መ ስ ቀ ሉ ክ ቡ ር
@And_Haymanot
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ዐብይ ጾም ማለት ምን ማለት ነው?
ዐብይ ጾም ለምን ዐቢይ ተባለ?
ጾም ማለት ፡- ለዘላዓለም ሁሉንም ሕዋሳት ከኃጢአት መከልከል፣ለተሰነ
ጊዜ እህል ከመብላት ዉሃ ከመጠጣት መታቀብ ወይም ለተወሰኑ ወራት
ከጥሉላት ከስጋ ፣ከወተት፣ከቅቤ፣ከእንቁላል፣በአጠቃላይ ከእንሰሳት
ዉጤት መከልከል ነው።
+
#የጾም_ጥቅም ፦ የሥጋ ምኞትን የምታጠፋ የነፍስን ቁስል የምታደርቅ
ለጎልማሶችም ጸጥታንና እርጋታን የምታስተምር ከእንሰሳዊ ግብር ጠባይ
የምትከለክልና ሰው መላእክትን መስሎ የሚኖርባት ደገኛ ሥርዓት ነች፡፡
በብሉይ ኪዳን ብዙ ሰዎች በጾም ተጠቅመዋል እግዚአብሔር የጾምን
ሥርዐት የደነገገው ገና ከጥዋቱ አዳምን በፈጠረበት ወቅት ነው ፡፡ እጸ
በለስን አትብላ ማለት ትዕዛዝ ቢሆንም ትዕዛዙ ግን የጾም ትዕዛዝ ነው
አዳምና ሔዋን ይህን የጾም ሥርዐት በመሻር እጸ በለስን በልተው
በመገኘታቸው ምን እንደደረሰባቸው በቅዱስ መጽሐፍ ላይ የምና ነበው
ነው፡፡
በጾም የተጠቀሙ ቅዱሳን አበው ጾምን የጸሎት እናት የእንባ ምንጭ
የጽድቅ መሠረት ደገኛ ሥርዐት በማለት ይገልጻሉ፡፡
ጾም በብሉይ ኪዳን ስንመለከት፦
በሕዝብ ላይ የተቃጣውን መከራ ለማቅለል ተጠቅመውበታል መጽ ኢያሱ
7÷6 -9፣ መጽ አስቴር 4÷16 ፣ትንቢተ ዮናስ 1 ፣ መ.ሳሙኤል ካል
12÷17 ዘዳ 9÷9 -18፣ትንቢተ ኢዩኤል 2÷14 ፣መዝ 34(35) ÷ 13
ትን.ዳን 10÷2 መዝ 108÷ 24
ጾም በሐዲስ ኪዳን
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሥራው ሁሉ መጀመሪያ ያደረገው ጾምን
ስለሆነ መሥራቹ ክርስቶስ ነው በሐዲስ ኪዳን ጾም የታዘዘ ስለመሆኑ
የሚከተሉትን ጥቅሶች እንመለከታለን
ማር 2 ÷20 ፣ማር 9÷29 ፣ማቴ 6÷16 ፣ ሉቃ 6÷21 ፣ሐዋ 13÷3
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለጾም ሥርዐትና ደንብ
አውጥታለች በዓመት ውስጥ ሰባት የዓዋጅ አጽዋማት እንዳሉና
ማንኛውም ክርስቲያን እንኝህን አጽዋማት እንዲጾም ታዛለች እነዚህም
አጽዋማት
ዐቢይ ጾም
ጾመ ሐዋርያት
ጾመ ስብከት (ጾመ ነብያት)
ጸመ ፍልሰታ
ጾመ ድኅነት
ጾም ነነዌ
ጾመ ገሃድ
ከነዚህ አጽዋማት ውስጥ የምንመለከተው ዐቢይ ጾም ነው።
ዐቢይ ጾም
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ሥርዓት መሰረት የአዋጅ
ፆም የሚባሉ ሰባት አፅዋማት አሉ፡፡ ከእነዚህ መካከልም በጊዜው ረዥም
ደግሞም በስያሜው የተለየውን አብይ ጾምን እንመለከታለን፡፡
@And_Haymanot
1. ዐብይ ጾም ማለት ምን ማለት ነው
በመጀመሪያ ‹‹ዐቢይ›› የሚለው ቃል ‹‹አበየ›› ከሚለው የግዕዝ ግስ
የተገኘ ነው፡፡
ትርጓሜውም ‹‹ከፍ አለ›› ማለት ነው፡፡
2. ዐብይ ጾም ለምን ዐቢይ ተባለ
ዐብይ ጾም ዐብይ የተባለበት ሦስት አበይት ምክንያቶች እንመለከታለን
2.1. ጌታቸን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱ የጾመው ሥለሆነ ማቴ
4፡2-3
2.2. በቀኑ ቁጥር ከሌሎች አጽዋማት ስለ ሚበልጥ የቀኑ ብዛትም 55
ቀን ነው፡፡
2.3. ታላላቅ የሰይጣን ፈተናዎች እንዲሁም ደግሞ ሶስቱ ርዕሰ ኃጢአት
የሚባሉት ትዕቢት፣ስስት ፍቅረ ነዋይ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ድል
የተመቱበት ስለሆነ ይህ ጾም አብይ (ታላቅ) ተብሏል፡፡ ማቴ 4፡3-11
የዐብይ ጾም የተለያየ ስያሜዎች
ዐብይ ጾም ከቀኑ ርዝማኔ በተጨማሪ ጾሙ የተለያዩ ስያሜዎች አሉት፡፡
+
°#ጾመ ሁዳዴ፡- #ሁዳድ ማለት ሠፊ (ትልቅ) የእርሻ ቦታ ማለት ነው፡፡ ይህም ጾም ደግሞ በቀኑ ብዛት ትልቅ (ሠፊ) በመሆኑ የሁዳዴ ጾም ይባላል፡፡
°#የካሳ_ጾም፡- እንዲህ የተባለበት ምክንያቱ ደግሞ አዳምና ሔዋን በዲያቢሎስ ግዞት እያሉ ክርስቶስ ደሙን በመክፈል (በመካስ) ነጻ ስላውጣቸው የካሳ ጾም ተብሎሏል
°#የድል_ጾም ፡-ይህም ደግሞ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ጾም ሰይጣንን ድል ያደረገበት በመሆኑ የድል ጾም ተብሏል፡፡
°#ጾም_አስተምህሮ፡- ይህ ጾም ‹‹ጾም አስተምህሮ›› የተባለበት ምክንያት ደግሞ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እኛን ለማስተማር የጾመው በመሆኑ ነው፡፡
ከዚህም በተጨማሪ ደግሞ የተለያዪ ስያሜዎች አሉት ‹‹የመሸጋገሪያ ጾም፣ ‹‹የስራ መጀመሪያ ጾም ››
+++ @And_Haymanot
#የዐብይ_ጾም_ሳምንታት
ዐብይ ጾም በያዘው በ55 ቀኑ ውስጥ 7 ቅዳሜና 8 እሁዶቸን ይዟል የእነዚህ የስምንቱ እሁዶች የተለያየ ስያሜ አላቸው፡፡ ስያሜአቸውንም የሰጣቸው የቤተክርስቲያናችን የዜማው ሊቅ የሆነው ቅዱስ ያሬድ ነው፡፡
1፣ ዘወረደ
2፣ ቅድስት
3፣ ምኩራብ
5፣ ደብረዘይት
6፣ ገብረ ሔር
7፣ ኒቆዲሞስ
4፣ መጻጉዕ
8፣ ሆሳዕና
+++
ቀደምት ሊቃውንት ሁለት ዓይን የተሰጠን በአንዱ የራሳችን በሌላው
የሌላውን ለማየት ነው፡፡ ሁለት ጆሮ የተሰጠን በአንዱ የራሳችንን
በሌላው የሌላውን ለመስማት ነው፡፡ ሁለት እጅ የተሰጠን በአንዱ
ለመስጠት በሌላው ለመቀበል ነው፡፡ ሁለት እግር የተሰጠን በአንዱ
ወደራሳችን በሌላው ወደ ሌላው ለመሄድ ነው ይሉ ነበር፡፡
፳፩ ፳፩ ፳፩ ፳፩ ፳፩
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የሲኦል ደጆች አይችሏትም
ቤተክርስቲያን አትታደስም!
የሐዋርያት ጉባኤ ስለሆነች ስለአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰላም
እንማልዳለን!
(መጽሐፈ ሚስጢር)
የእግዚአብሔር ቸርነት፣ የድንግል ማርያም አማላጅነት፣ የቅዱሳን
መላእክት ተራዳኢነት፣ የጻድቃን፣ የሰማዕታት፣ የቅዱሳን ሐዋርያት፣
የቅዱሳን አበው መነኮሳት፣ የቅዱሳት አንስት፣ የደናግላንና የቅዱሳን ሁሉ
ምልጃና ቃል-ኪዳናቸው ባለንበት ከሁላችን ጋር ይሁን!!!
†† † † ††
ለአባ ሕርያቆስ ፤
ለቅዱስ ኤፍሬም ፤
ለቅዱስ ያሬድ ፤
ለአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ
ለአባ ይስሀቅ
የተገለጸች እመቤታችን እኛንም በበረከት እና በረድኤት ትጎብኘን ፤
ከልጅዋ ከወዳጅዋ ከመድኃኔዓለም ዘንድ ታማልደን ፤ አሜን!!!
†† † † ††
ከዋክብት የሚያመሰግኑት
በስማቸውም የሚጠራቸው:
የፀጋው ብዛት የማይታወቅ
ጌታችን አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ለሐዋሪያት
እንዲሁም ለቀደሙ አባቶቻችን ምሥጢሩን እንደገለጽክላቸው ለእኛም
ግለጽልን። አሜን አሜን አሜን!!!
†† † † ††
ወ ስ ብ ሐ ት ለ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር
ወ ለ ወ ላ ዲ ቱ ድ ን ግ ል
ወ ለ መ ስ ቀ ሉ ክ ቡ ር
@And_Haymanot
@And_Haymanot
#አስደሳች_የድል_ዜናዎች
ለመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ምዕናን በሙሉ!
@And_Haymanot
✦́ # ድል # በድል ይሉሃል ይሄ ነው { 5 } #የድል ዜናዎች!
ክብሩ ይስፋ ለመድኃኔ አለም ሌላ ምን እንላለን፡፡
✦́ በል እንግዲህ # ጠላት ! # እሳቱን የለኮስከው አንተ በለኮስከው እሳት የተለበለብከውም አንተ ! የተዋህዶ ማዕበል በያቅጣጫው እየተፋፋመልክ ነው!
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
¶ የደቡብ ኦሞ ህዝብ ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ የኦረቶዶክስ
ተዋህዶ መንጋ እየተቀላቀለ መምጣታቸው።
¶ በኢትዮጵያ ተወዳዳሪ ያልተገኘለት የአዲስ አበባው የፀረ
ተሃድሶ መናፍቃን ጉበኤ 2ቀናት ቀሩት ።
¶ በገጠሪቱ ኢትዮጵያ የሚደረገው ትክክለኛ ኦርቶዶክሳዊ
የክርስቶስ ወንጌለ መንግስተ ሰማያት የማስፋፋቱ አገልግሎት
መበሰሩ ። ወጣት የተዋህዶ አናብስት ልጆችም በክርምቱ
የእርፍት ጊዜያችሁ “ዘመቻ ተዋህዶ” እንድተቀላቀሉ ጥሪ
መቅረቡ ። ዳይ ! ዳይ ! ወደስራ ! የምን መፍዘዝ ነው !
¶ በምዕራብ ኢትዮጵያ ኢሉባቡር እና በምስራቅ ኢትዮጵያ
በሐረር ከተማ የመሸገው የተሃድሶ መናፍቃን መንጋ
የመጨረሻዎቹ መሽጎች እየፈራረሱ መምጣታቸው ፡፡
¶ በናዝሬት ከተማ የተመሰረተው የአባታችን የአቡነ ገብረ
መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያን እናፈርሰዋለን ያሉት ፈራርሰው
፤ሐምሌ 5/2010 ዓ.ም ሊመረቅ መሆኑን፡፡
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
# 1ኛ ) #“እኛም # ጥምቀትን እና # ቤተክርስቲያንን #
እንፈልጋለን “ በሚል መርሃ ግብር ፡ በደቡብ ኦም ሐገረ ስብከት
ሊቀጳጳስ በብጹ አቡነ ዕንባቆም መሪነት ፡ በማኅበረ ቅዱሳን
ዋናው መእከል እና በአዲስ አበባ ሐገረ ስብከት ጥምረት ፡
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን : መላው የደቡብ
ኦሞን ማሕበረሰብ እያካለለች መታለች ፡፡በዚህ አመት መጨረሻ
የክርምት ወር ላይ ለሚደረገው በሺዎች ለሚቆጠሩ የአዳዲስ
ምዕመናን የጥምቀት እና የክርስቶስ ተክክለኛው የወንጌል
የማስፋፊያ አገልግሎት የሚውል ድጋፍ ለማሰባሰብ በሰሜን
አሜሪካ በሲያትል (Seattle , Washington ) ከተማ ታላቅ
መንፈሳዊ ጉባኤ እና የድጋፍ መርሃ ግብር በደቡብ ኦሞ ሐገረ
ስብከት ሊቀጳጳስ በብፁ አባታችን በአቡነ ዕንባቆም አስተባባሪነት
በሰሜን አሜሪካ ለሚገኙ ማኀበረ ምዕመናን ተዘጋጅቷል ።
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
ምዕመኑም ለመንፈሳዊ አገልግሎቱ ጥሪ ቆርጦ ተነስተዋል፡፡
በሰሜን አሜሪካ የምትኖሩ የእምዬ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ
ምዕመናን በሙሉ፤ ለዚህ ሐዋርያዊ አገልግሎት የበኩላችሁን
አስተዋጾ እንድታደርጉ እና ጥምር ኮሚቴው ለሚያሰራው ከ42
በላይ አዳዲስ ሕንጻ ቤተክርስያናት ድጋፍ እንድታደረጉ
በእግዚአብሔር ፍቅር ተጠርታቿል፡፡
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
# 2ኛ ) ) በመምህር ምህረተአብ አሰፋ ጀማሪነት የሚደረገው
የገጠሪቱ ኢትዮጵያ ትክክለኛው ሉተር ያልበረዘው ኦርቶዶክሳዊ
የሆነ የአምላካችን የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌለ መንግስተ ሰማያት
የማስፋፋት አግልግሎት በይፋ ተጀምሯል፡፡ለበርካታ ወራት
ከሀገር ውጭ የነበረው መምህራችን ፤ ወገቡን በአባቶች ልብስ
ታጥቆ ወንጌለ መንግስተ ሰማያትን ገጠር ላሉ ኢትዮጵያውያን
ለማዳረስ እና መንጋውን ወደቤቱ ለመመለስ ቆርጦ ተነስቷል ፡፡
በዚህም የተዋህዶ ማዕበል(ሐራ ተዋህዶ) የየሐገረስብከቱ
ስብከተ ወንጌል ሰራተኞች ፡ የማኀበረ ቅዱሳን አባላት እና
ወጣት የሰንበት ተምህርት ቤት ተማሪዎች ድጋፍ
እንደሚታከልበት ተጠቁሟል ።፡በአዲስ አበባ እና በሰሜን
ኢትዮጵያ ያላችሁ መምህራን ለ30 ዓመታት በሀገራችን ላይ
ተጋርዶባት የነበረውን ይሄንን የ ጨለማ የምንፍቅና አዚም
በትክክለኛው ወንጌል እንድታርቁት እና የገጠሪቱ ኢትዮጵያ
ምዕመናን እንድትታደጉ ጥሪ ቀርቦላቿል ።
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
በል እንግዲህ እንደ ፓስተር በግ ዋሻው የአንድ ዘመን ድሪቶ ፥
5 star ሆቴል ካልተያዘልኝ ብለክ እምቡር እምቡር በል አሉክ ፡፡
ለክርስቶስ ወንጌል ፡ ለተዋህዶ ጥሪ ና ከተባልክ! በቃ ና፡፡ቆሎ
ቆርጥምህ ፡መቃብር ቤት አድረህ ህዝቡን ወደመንጋው
መልሰው፡፡በየከተማው ያላችሁ ወጣት የተዋህዶ አናብስቶች
በኦርቶዶክሳውያን መንፈሳዊ ማሕበራት ሆናችሁ የክርምት
ጊዜያችሁን በገጠሪቱ ኢትዮጵያ ለሚደረገው የተዋህዶ ማዕበል
የማስፋፋት አገልግሎት እንድትሳተፉ ጥሪ ቀርቦላችኋል፡፡
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
# 3ኛ ) ከመሐል ሐገር እና ከደቡብ ኢትዮጵያ አከርካሪው
ተሰብሮ የተገነደሰው የፕሮቴስታንቱ አለም አዲሱ ታርጋ ፡
የተሃድሶ መናፍቃን “# እንደገና # ማንሰራራት” በሚል መርህ
በሰዶማዊው ፓስተር አገሰግድ ሳህሉ እየተመራ መዳረሻውን
በምዕራብ ኢትዮጵያ ኢሉባቡር ዞን በመቱ እና አከባቢው አድርጎ
የነበረ ሲሆን ይህንን ምሽግ ብርቅዬው የተዋህዶ ልጅ መምህር
ምህረተአብ አሰፋ " ወንጌልን ለገጠሪቱ ኢትዮጵያ" በሚል ርዕስ
ባደረገው የተዋህዶ ዘመቻ ፤ግሪሳዎችን እንከትክታቸውን
በእግዚአብሔር ቃል መዶሻነት አውጥቷል ፡፡በመሆኑም እነ
ፓስትር አሰግድ መጦሪያችን ይሆናል ያሉት አዳራሽ በመቱ እና
አከባቢዋ ባሉ የተዋህዶ ወጣት አናብስት በትላንትናው እለት
ተዘግቷል፡፡በተሳሳተ ተምህርትም የተወሰዱ 73 ምእመናን ወደ
እናታቸው ቤት ተመልሰዋል፡፡
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
የመጨረሻው የፕሮቴስታንቱ አዲሱ ታርጋ የሆነው የተሃድሶ
መናፍቃን ምሽግ በሐርር እና በአከባቢዋ በሚገኙ ከተሞች ነበር
፡፡ይህንንም ምሽግ የማኀበረ ቅዱሳን ዋናው መዕከል መምህራን
ከምዕራብ ሐረርጌ ሐገረ ስብከት ሊቃውንት እና ወጣት አናብስት
የሰንበት ትምህርት ቤት አባላት ጋር በፈጠሩት አስደናቂ ጥምረት
ከሰሞኑን ባዘጋጁት የተዋህዶ የወንጌል አገልግሎት ግብአተ
ምድሩን እየፈጸሙ ነው፡፡ምጽ ምጽ የፕሮቴስታንት ተላላኪ
ተኩላዎች! እግዚአብሔርን ችላችሁ ልትዋጉት??? በማይሻር
ቃሉ እንክትክታችሁን አወጣልን !
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
# 4ኛ ) በናዝሬት ከተማ በመናፍቃን የወያኔ ቅጥርኛ ቡድን
በ2009 ዓ.ም ሊፈርስ የነበረው የጻድቁ አባታችን የአቡነ
ገብረመንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያን ፡ በአከባቢው የተዋህዶ
አናብስት ተጋድሎ እና በክቡር የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት በሊቀ
ዲያቆን በአቶ ለማ መገርሳ ቀጥተኛ ፍቃድ እነሆ ሐምሌ
5/2010 ዓ.ም ታቦተ ሕጉ በታላቅ ድምቀት አዲስ ወደታነጸለት
ሕንጻ ቤክርስቲያን ይገባል፡፡የሚገርመው የአከባቢው ምዕመናን
ልጆቻቸውን ድቁንና በማስተማር ለነገይቱ የተዋህዶ
ቤተክርስቲያን ሰራዊቶቿ እንዲሆኑ እያዘጋጇቸው ነው፡፡
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
# 5ኛ ) በአዲስ አበባ ሐገር ስብከት በሚገኙ የቦሌ ደብረ ሳህል
ቅዱስ ሚካኤል እና የጉለሌ እግዚአብሔር አብ ደብራት ከፊታችን
አርብ ከሰኔ 12/2010 ዓ.ም ጀምሮ ለሶስት ተከታታይ ቀናት
የሚቆይ የተሃድሶ መናፍቃንን ሴራ ሚያጋልጥ ታላቅ መንፈሳዊ
ጉባኤ አዘጋጅተዋል፡፡ አዲስ አበቤዎችዎች ይሰማችሁዋል!
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
የቦሌው የደብረ ሳህል ቅዱስ ሚካኤል ጉባኤ በአይነቱ እስካሁን
በኢትዮጵያ ከተደረጉት ልዩ የሆነና በቀጥታ ስርጭት በyou tube
ለመላው አለም ይተላለፋል፡፡ በተለይ ለስደስት የአፍሪካ ሐገራት
የሚሆን የ ኢየሱስ ክርስቶስ ትክክለኛው የመንግስቱ ወንጌል
በቀጥታ live streaming እንደሚተላለፍ የዝግጅቱ አስተባባሪ
ኮሚቴዎች ገልጸዋል፡፡
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
ይህን ላደረገ ለአባቶቻችን አምላክ ለቅድስት ድንግል ማርያም
ልጅ ለቸሩ መድኃኔ አለም ክብር ምስጋና ይድረሰው፡፡
Share ፩ ኃይማኖት share
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ለመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ምዕናን በሙሉ!
@And_Haymanot
✦́ # ድል # በድል ይሉሃል ይሄ ነው { 5 } #የድል ዜናዎች!
ክብሩ ይስፋ ለመድኃኔ አለም ሌላ ምን እንላለን፡፡
✦́ በል እንግዲህ # ጠላት ! # እሳቱን የለኮስከው አንተ በለኮስከው እሳት የተለበለብከውም አንተ ! የተዋህዶ ማዕበል በያቅጣጫው እየተፋፋመልክ ነው!
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
¶ የደቡብ ኦሞ ህዝብ ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ የኦረቶዶክስ
ተዋህዶ መንጋ እየተቀላቀለ መምጣታቸው።
¶ በኢትዮጵያ ተወዳዳሪ ያልተገኘለት የአዲስ አበባው የፀረ
ተሃድሶ መናፍቃን ጉበኤ 2ቀናት ቀሩት ።
¶ በገጠሪቱ ኢትዮጵያ የሚደረገው ትክክለኛ ኦርቶዶክሳዊ
የክርስቶስ ወንጌለ መንግስተ ሰማያት የማስፋፋቱ አገልግሎት
መበሰሩ ። ወጣት የተዋህዶ አናብስት ልጆችም በክርምቱ
የእርፍት ጊዜያችሁ “ዘመቻ ተዋህዶ” እንድተቀላቀሉ ጥሪ
መቅረቡ ። ዳይ ! ዳይ ! ወደስራ ! የምን መፍዘዝ ነው !
¶ በምዕራብ ኢትዮጵያ ኢሉባቡር እና በምስራቅ ኢትዮጵያ
በሐረር ከተማ የመሸገው የተሃድሶ መናፍቃን መንጋ
የመጨረሻዎቹ መሽጎች እየፈራረሱ መምጣታቸው ፡፡
¶ በናዝሬት ከተማ የተመሰረተው የአባታችን የአቡነ ገብረ
መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያን እናፈርሰዋለን ያሉት ፈራርሰው
፤ሐምሌ 5/2010 ዓ.ም ሊመረቅ መሆኑን፡፡
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
# 1ኛ ) #“እኛም # ጥምቀትን እና # ቤተክርስቲያንን #
እንፈልጋለን “ በሚል መርሃ ግብር ፡ በደቡብ ኦም ሐገረ ስብከት
ሊቀጳጳስ በብጹ አቡነ ዕንባቆም መሪነት ፡ በማኅበረ ቅዱሳን
ዋናው መእከል እና በአዲስ አበባ ሐገረ ስብከት ጥምረት ፡
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን : መላው የደቡብ
ኦሞን ማሕበረሰብ እያካለለች መታለች ፡፡በዚህ አመት መጨረሻ
የክርምት ወር ላይ ለሚደረገው በሺዎች ለሚቆጠሩ የአዳዲስ
ምዕመናን የጥምቀት እና የክርስቶስ ተክክለኛው የወንጌል
የማስፋፊያ አገልግሎት የሚውል ድጋፍ ለማሰባሰብ በሰሜን
አሜሪካ በሲያትል (Seattle , Washington ) ከተማ ታላቅ
መንፈሳዊ ጉባኤ እና የድጋፍ መርሃ ግብር በደቡብ ኦሞ ሐገረ
ስብከት ሊቀጳጳስ በብፁ አባታችን በአቡነ ዕንባቆም አስተባባሪነት
በሰሜን አሜሪካ ለሚገኙ ማኀበረ ምዕመናን ተዘጋጅቷል ።
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
ምዕመኑም ለመንፈሳዊ አገልግሎቱ ጥሪ ቆርጦ ተነስተዋል፡፡
በሰሜን አሜሪካ የምትኖሩ የእምዬ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ
ምዕመናን በሙሉ፤ ለዚህ ሐዋርያዊ አገልግሎት የበኩላችሁን
አስተዋጾ እንድታደርጉ እና ጥምር ኮሚቴው ለሚያሰራው ከ42
በላይ አዳዲስ ሕንጻ ቤተክርስያናት ድጋፍ እንድታደረጉ
በእግዚአብሔር ፍቅር ተጠርታቿል፡፡
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
# 2ኛ ) ) በመምህር ምህረተአብ አሰፋ ጀማሪነት የሚደረገው
የገጠሪቱ ኢትዮጵያ ትክክለኛው ሉተር ያልበረዘው ኦርቶዶክሳዊ
የሆነ የአምላካችን የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌለ መንግስተ ሰማያት
የማስፋፋት አግልግሎት በይፋ ተጀምሯል፡፡ለበርካታ ወራት
ከሀገር ውጭ የነበረው መምህራችን ፤ ወገቡን በአባቶች ልብስ
ታጥቆ ወንጌለ መንግስተ ሰማያትን ገጠር ላሉ ኢትዮጵያውያን
ለማዳረስ እና መንጋውን ወደቤቱ ለመመለስ ቆርጦ ተነስቷል ፡፡
በዚህም የተዋህዶ ማዕበል(ሐራ ተዋህዶ) የየሐገረስብከቱ
ስብከተ ወንጌል ሰራተኞች ፡ የማኀበረ ቅዱሳን አባላት እና
ወጣት የሰንበት ተምህርት ቤት ተማሪዎች ድጋፍ
እንደሚታከልበት ተጠቁሟል ።፡በአዲስ አበባ እና በሰሜን
ኢትዮጵያ ያላችሁ መምህራን ለ30 ዓመታት በሀገራችን ላይ
ተጋርዶባት የነበረውን ይሄንን የ ጨለማ የምንፍቅና አዚም
በትክክለኛው ወንጌል እንድታርቁት እና የገጠሪቱ ኢትዮጵያ
ምዕመናን እንድትታደጉ ጥሪ ቀርቦላቿል ።
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
በል እንግዲህ እንደ ፓስተር በግ ዋሻው የአንድ ዘመን ድሪቶ ፥
5 star ሆቴል ካልተያዘልኝ ብለክ እምቡር እምቡር በል አሉክ ፡፡
ለክርስቶስ ወንጌል ፡ ለተዋህዶ ጥሪ ና ከተባልክ! በቃ ና፡፡ቆሎ
ቆርጥምህ ፡መቃብር ቤት አድረህ ህዝቡን ወደመንጋው
መልሰው፡፡በየከተማው ያላችሁ ወጣት የተዋህዶ አናብስቶች
በኦርቶዶክሳውያን መንፈሳዊ ማሕበራት ሆናችሁ የክርምት
ጊዜያችሁን በገጠሪቱ ኢትዮጵያ ለሚደረገው የተዋህዶ ማዕበል
የማስፋፋት አገልግሎት እንድትሳተፉ ጥሪ ቀርቦላችኋል፡፡
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
# 3ኛ ) ከመሐል ሐገር እና ከደቡብ ኢትዮጵያ አከርካሪው
ተሰብሮ የተገነደሰው የፕሮቴስታንቱ አለም አዲሱ ታርጋ ፡
የተሃድሶ መናፍቃን “# እንደገና # ማንሰራራት” በሚል መርህ
በሰዶማዊው ፓስተር አገሰግድ ሳህሉ እየተመራ መዳረሻውን
በምዕራብ ኢትዮጵያ ኢሉባቡር ዞን በመቱ እና አከባቢው አድርጎ
የነበረ ሲሆን ይህንን ምሽግ ብርቅዬው የተዋህዶ ልጅ መምህር
ምህረተአብ አሰፋ " ወንጌልን ለገጠሪቱ ኢትዮጵያ" በሚል ርዕስ
ባደረገው የተዋህዶ ዘመቻ ፤ግሪሳዎችን እንከትክታቸውን
በእግዚአብሔር ቃል መዶሻነት አውጥቷል ፡፡በመሆኑም እነ
ፓስትር አሰግድ መጦሪያችን ይሆናል ያሉት አዳራሽ በመቱ እና
አከባቢዋ ባሉ የተዋህዶ ወጣት አናብስት በትላንትናው እለት
ተዘግቷል፡፡በተሳሳተ ተምህርትም የተወሰዱ 73 ምእመናን ወደ
እናታቸው ቤት ተመልሰዋል፡፡
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
የመጨረሻው የፕሮቴስታንቱ አዲሱ ታርጋ የሆነው የተሃድሶ
መናፍቃን ምሽግ በሐርር እና በአከባቢዋ በሚገኙ ከተሞች ነበር
፡፡ይህንንም ምሽግ የማኀበረ ቅዱሳን ዋናው መዕከል መምህራን
ከምዕራብ ሐረርጌ ሐገረ ስብከት ሊቃውንት እና ወጣት አናብስት
የሰንበት ትምህርት ቤት አባላት ጋር በፈጠሩት አስደናቂ ጥምረት
ከሰሞኑን ባዘጋጁት የተዋህዶ የወንጌል አገልግሎት ግብአተ
ምድሩን እየፈጸሙ ነው፡፡ምጽ ምጽ የፕሮቴስታንት ተላላኪ
ተኩላዎች! እግዚአብሔርን ችላችሁ ልትዋጉት??? በማይሻር
ቃሉ እንክትክታችሁን አወጣልን !
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
# 4ኛ ) በናዝሬት ከተማ በመናፍቃን የወያኔ ቅጥርኛ ቡድን
በ2009 ዓ.ም ሊፈርስ የነበረው የጻድቁ አባታችን የአቡነ
ገብረመንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያን ፡ በአከባቢው የተዋህዶ
አናብስት ተጋድሎ እና በክቡር የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት በሊቀ
ዲያቆን በአቶ ለማ መገርሳ ቀጥተኛ ፍቃድ እነሆ ሐምሌ
5/2010 ዓ.ም ታቦተ ሕጉ በታላቅ ድምቀት አዲስ ወደታነጸለት
ሕንጻ ቤክርስቲያን ይገባል፡፡የሚገርመው የአከባቢው ምዕመናን
ልጆቻቸውን ድቁንና በማስተማር ለነገይቱ የተዋህዶ
ቤተክርስቲያን ሰራዊቶቿ እንዲሆኑ እያዘጋጇቸው ነው፡፡
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
# 5ኛ ) በአዲስ አበባ ሐገር ስብከት በሚገኙ የቦሌ ደብረ ሳህል
ቅዱስ ሚካኤል እና የጉለሌ እግዚአብሔር አብ ደብራት ከፊታችን
አርብ ከሰኔ 12/2010 ዓ.ም ጀምሮ ለሶስት ተከታታይ ቀናት
የሚቆይ የተሃድሶ መናፍቃንን ሴራ ሚያጋልጥ ታላቅ መንፈሳዊ
ጉባኤ አዘጋጅተዋል፡፡ አዲስ አበቤዎችዎች ይሰማችሁዋል!
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
የቦሌው የደብረ ሳህል ቅዱስ ሚካኤል ጉባኤ በአይነቱ እስካሁን
በኢትዮጵያ ከተደረጉት ልዩ የሆነና በቀጥታ ስርጭት በyou tube
ለመላው አለም ይተላለፋል፡፡ በተለይ ለስደስት የአፍሪካ ሐገራት
የሚሆን የ ኢየሱስ ክርስቶስ ትክክለኛው የመንግስቱ ወንጌል
በቀጥታ live streaming እንደሚተላለፍ የዝግጅቱ አስተባባሪ
ኮሚቴዎች ገልጸዋል፡፡
✢́✢✢ ✞✞✞ ✢́✢✢
ይህን ላደረገ ለአባቶቻችን አምላክ ለቅድስት ድንግል ማርያም
ልጅ ለቸሩ መድኃኔ አለም ክብር ምስጋና ይድረሰው፡፡
Share ፩ ኃይማኖት share
@And_Haymanot
@And_Haymanot
Forwarded from ፩ ሃይማኖት
*ዐቢይ_ጾም*
@And_Haymanot
ዐብይ ጾም ማለት ምን ማለት ነው?
ዐብይ ጾም ለምን ዐቢይ ተባለ?
ጾም ማለት ፡- ለዘላዓለም ሁሉንም ሕዋሳት ከኃጢአት መከልከል፣ለተሰነ
ጊዜ እህል ከመብላት ዉሃ ከመጠጣት መታቀብ ወይም ለተወሰኑ ወራት
ከጥሉላት ከስጋ ፣ከወተት፣ከቅቤ፣ከእንቁላል፣በአጠቃላይ ከእንሰሳት
ዉጤት መከልከል ነው።
+
#የጾም_ጥቅም ፦ የሥጋ ምኞትን የምታጠፋ የነፍስን ቁስል የምታደርቅ
ለጎልማሶችም ጸጥታንና እርጋታን የምታስተምር ከእንሰሳዊ ግብር ጠባይ
የምትከለክልና ሰው መላእክትን መስሎ የሚኖርባት ደገኛ ሥርዓት ነች፡፡
በብሉይ ኪዳን ብዙ ሰዎች በጾም ተጠቅመዋል እግዚአብሔር የጾምን
ሥርዐት የደነገገው ገና ከጥዋቱ አዳምን በፈጠረበት ወቅት ነው ፡፡ እጸ
በለስን አትብላ ማለት ትዕዛዝ ቢሆንም ትዕዛዙ ግን የጾም ትዕዛዝ ነው
አዳምና ሔዋን ይህን የጾም ሥርዐት በመሻር እጸ በለስን በልተው
በመገኘታቸው ምን እንደደረሰባቸው በቅዱስ መጽሐፍ ላይ የምና ነበው
ነው፡፡
በጾም የተጠቀሙ ቅዱሳን አበው ጾምን የጸሎት እናት የእንባ ምንጭ
የጽድቅ መሠረት ደገኛ ሥርዐት በማለት ይገልጻሉ፡፡
ጾም በብሉይ ኪዳን ስንመለከት፦
በሕዝብ ላይ የተቃጣውን መከራ ለማቅለል ተጠቅመውበታል መጽ ኢያሱ
7÷6 -9፣ መጽ አስቴር 4÷16 ፣ትንቢተ ዮናስ 1 ፣ መ.ሳሙኤል ካል
12÷17 ዘዳ 9÷9 -18፣ትንቢተ ኢዩኤል 2÷14 ፣መዝ 34(35) ÷ 13
ትን.ዳን 10÷2 መዝ 108÷ 24
ጾም በሐዲስ ኪዳን
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሥራው ሁሉ መጀመሪያ ያደረገው ጾምን
ስለሆነ መሥራቹ ክርስቶስ ነው በሐዲስ ኪዳን ጾም የታዘዘ ስለመሆኑ
የሚከተሉትን ጥቅሶች እንመለከታለን
ማር 2 ÷20 ፣ማር 9÷29 ፣ማቴ 6÷16 ፣ ሉቃ 6÷21 ፣ሐዋ 13÷3
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለጾም ሥርዐትና ደንብ
አውጥታለች በዓመት ውስጥ ሰባት የዓዋጅ አጽዋማት እንዳሉና
ማንኛውም ክርስቲያን እንኝህን አጽዋማት እንዲጾም ታዛለች እነዚህም
አጽዋማት
ዐቢይ ጾም
ጾመ ሐዋርያት
ጾመ ስብከት (ጾመ ነብያት)
ጸመ ፍልሰታ
ጾመ ድኅነት
ጾም ነነዌ
ጾመ ገሃድ
ከነዚህ አጽዋማት ውስጥ የምንመለከተው ዐቢይ ጾም ነው።
ዐቢይ ጾም
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ሥርዓት መሰረት የአዋጅ
ፆም የሚባሉ ሰባት አፅዋማት አሉ፡፡ ከእነዚህ መካከልም በጊዜው ረዥም
ደግሞም በስያሜው የተለየውን አብይ ጾምን እንመለከታለን፡፡
@And_Haymanot
1. ዐብይ ጾም ማለት ምን ማለት ነው
በመጀመሪያ ‹‹ዐቢይ›› የሚለው ቃል ‹‹አበየ›› ከሚለው የግዕዝ ግስ
የተገኘ ነው፡፡
ትርጓሜውም ‹‹ከፍ አለ›› ማለት ነው፡፡
2. ዐብይ ጾም ለምን ዐቢይ ተባለ
ዐብይ ጾም ዐብይ የተባለበት ሦስት አበይት ምክንያቶች እንመለከታለን
2.1. ጌታቸን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱ የጾመው ሥለሆነ ማቴ
4፡2-3
2.2. በቀኑ ቁጥር ከሌሎች አጽዋማት ስለ ሚበልጥ የቀኑ ብዛትም 55
ቀን ነው፡፡
2.3. ታላላቅ የሰይጣን ፈተናዎች እንዲሁም ደግሞ ሶስቱ ርዕሰ ኃጢአት
የሚባሉት ትዕቢት፣ስስት ፍቅረ ነዋይ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ድል
የተመቱበት ስለሆነ ይህ ጾም አብይ (ታላቅ) ተብሏል፡፡ ማቴ 4፡3-11
የዐብይ ጾም የተለያየ ስያሜዎች
ዐብይ ጾም ከቀኑ ርዝማኔ በተጨማሪ ጾሙ የተለያዩ ስያሜዎች አሉት፡፡
+
°#ጾመ ሁዳዴ፡- #ሁዳድ ማለት ሠፊ (ትልቅ) የእርሻ ቦታ ማለት ነው፡፡ ይህም ጾም ደግሞ በቀኑ ብዛት ትልቅ (ሠፊ) በመሆኑ የሁዳዴ ጾም ይባላል፡፡
°#የካሳ_ጾም፡- እንዲህ የተባለበት ምክንያቱ ደግሞ አዳምና ሔዋን በዲያቢሎስ ግዞት እያሉ ክርስቶስ ደሙን በመክፈል (በመካስ) ነጻ ስላውጣቸው የካሳ ጾም ተብሎሏል
°#የድል_ጾም ፡-ይህም ደግሞ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ጾም ሰይጣንን ድል ያደረገበት በመሆኑ የድል ጾም ተብሏል፡፡
°#ጾም_አስተምህሮ፡- ይህ ጾም ‹‹ጾም አስተምህሮ›› የተባለበት ምክንያት ደግሞ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እኛን ለማስተማር የጾመው በመሆኑ ነው፡፡
ከዚህም በተጨማሪ ደግሞ የተለያዪ ስያሜዎች አሉት ‹‹የመሸጋገሪያ ጾም፣ ‹‹የስራ መጀመሪያ ጾም ››
+++ @And_Haymanot
#የዐብይ_ጾም_ሳምንታት
ዐብይ ጾም በያዘው በ55 ቀኑ ውስጥ 7 ቅዳሜና 8 እሁዶቸን ይዟል የእነዚህ የስምንቱ እሁዶች የተለያየ ስያሜ አላቸው፡፡ ስያሜአቸውንም የሰጣቸው የቤተክርስቲያናችን የዜማው ሊቅ የሆነው ቅዱስ ያሬድ ነው፡፡
1፣ ዘወረደ
2፣ ቅድስት
3፣ ምኩራብ
5፣ ደብረዘይት
6፣ ገብረ ሔር
7፣ ኒቆዲሞስ
4፣ መጻጉዕ
8፣ ሆሳዕና
+++
ቀደምት ሊቃውንት ሁለት ዓይን የተሰጠን በአንዱ የራሳችን በሌላው
የሌላውን ለማየት ነው፡፡ ሁለት ጆሮ የተሰጠን በአንዱ የራሳችንን
በሌላው የሌላውን ለመስማት ነው፡፡ ሁለት እጅ የተሰጠን በአንዱ
ለመስጠት በሌላው ለመቀበል ነው፡፡ ሁለት እግር የተሰጠን በአንዱ
ወደራሳችን በሌላው ወደ ሌላው ለመሄድ ነው ይሉ ነበር፡፡
፳፩ ፳፩ ፳፩ ፳፩ ፳፩
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የሲኦል ደጆች አይችሏትም
ቤተክርስቲያን አትታደስም!
የሐዋርያት ጉባኤ ስለሆነች ስለአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰላም
እንማልዳለን!
(መጽሐፈ ሚስጢር)
የእግዚአብሔር ቸርነት፣ የድንግል ማርያም አማላጅነት፣ የቅዱሳን
መላእክት ተራዳኢነት፣ የጻድቃን፣ የሰማዕታት፣ የቅዱሳን ሐዋርያት፣
የቅዱሳን አበው መነኮሳት፣ የቅዱሳት አንስት፣ የደናግላንና የቅዱሳን ሁሉ
ምልጃና ቃል-ኪዳናቸው ባለንበት ከሁላችን ጋር ይሁን!!!
†† † † ††
ለአባ ሕርያቆስ ፤
ለቅዱስ ኤፍሬም ፤
ለቅዱስ ያሬድ ፤
ለአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ
ለአባ ይስሀቅ
የተገለጸች እመቤታችን እኛንም በበረከት እና በረድኤት ትጎብኘን ፤
ከልጅዋ ከወዳጅዋ ከመድኃኔዓለም ዘንድ ታማልደን ፤ አሜን!!!
†† † † ††
ከዋክብት የሚያመሰግኑት
በስማቸውም የሚጠራቸው:
የፀጋው ብዛት የማይታወቅ
ጌታችን አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ለሐዋሪያት
እንዲሁም ለቀደሙ አባቶቻችን ምሥጢሩን እንደገለጽክላቸው ለእኛም
ግለጽልን። አሜን አሜን አሜን!!!
†† † † ††
ወ ስ ብ ሐ ት ለ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር
ወ ለ ወ ላ ዲ ቱ ድ ን ግ ል
ወ ለ መ ስ ቀ ሉ ክ ቡ ር
@And_Haymanot
@And_Haymanot
@And_Haymanot
ዐብይ ጾም ማለት ምን ማለት ነው?
ዐብይ ጾም ለምን ዐቢይ ተባለ?
ጾም ማለት ፡- ለዘላዓለም ሁሉንም ሕዋሳት ከኃጢአት መከልከል፣ለተሰነ
ጊዜ እህል ከመብላት ዉሃ ከመጠጣት መታቀብ ወይም ለተወሰኑ ወራት
ከጥሉላት ከስጋ ፣ከወተት፣ከቅቤ፣ከእንቁላል፣በአጠቃላይ ከእንሰሳት
ዉጤት መከልከል ነው።
+
#የጾም_ጥቅም ፦ የሥጋ ምኞትን የምታጠፋ የነፍስን ቁስል የምታደርቅ
ለጎልማሶችም ጸጥታንና እርጋታን የምታስተምር ከእንሰሳዊ ግብር ጠባይ
የምትከለክልና ሰው መላእክትን መስሎ የሚኖርባት ደገኛ ሥርዓት ነች፡፡
በብሉይ ኪዳን ብዙ ሰዎች በጾም ተጠቅመዋል እግዚአብሔር የጾምን
ሥርዐት የደነገገው ገና ከጥዋቱ አዳምን በፈጠረበት ወቅት ነው ፡፡ እጸ
በለስን አትብላ ማለት ትዕዛዝ ቢሆንም ትዕዛዙ ግን የጾም ትዕዛዝ ነው
አዳምና ሔዋን ይህን የጾም ሥርዐት በመሻር እጸ በለስን በልተው
በመገኘታቸው ምን እንደደረሰባቸው በቅዱስ መጽሐፍ ላይ የምና ነበው
ነው፡፡
በጾም የተጠቀሙ ቅዱሳን አበው ጾምን የጸሎት እናት የእንባ ምንጭ
የጽድቅ መሠረት ደገኛ ሥርዐት በማለት ይገልጻሉ፡፡
ጾም በብሉይ ኪዳን ስንመለከት፦
በሕዝብ ላይ የተቃጣውን መከራ ለማቅለል ተጠቅመውበታል መጽ ኢያሱ
7÷6 -9፣ መጽ አስቴር 4÷16 ፣ትንቢተ ዮናስ 1 ፣ መ.ሳሙኤል ካል
12÷17 ዘዳ 9÷9 -18፣ትንቢተ ኢዩኤል 2÷14 ፣መዝ 34(35) ÷ 13
ትን.ዳን 10÷2 መዝ 108÷ 24
ጾም በሐዲስ ኪዳን
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሥራው ሁሉ መጀመሪያ ያደረገው ጾምን
ስለሆነ መሥራቹ ክርስቶስ ነው በሐዲስ ኪዳን ጾም የታዘዘ ስለመሆኑ
የሚከተሉትን ጥቅሶች እንመለከታለን
ማር 2 ÷20 ፣ማር 9÷29 ፣ማቴ 6÷16 ፣ ሉቃ 6÷21 ፣ሐዋ 13÷3
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለጾም ሥርዐትና ደንብ
አውጥታለች በዓመት ውስጥ ሰባት የዓዋጅ አጽዋማት እንዳሉና
ማንኛውም ክርስቲያን እንኝህን አጽዋማት እንዲጾም ታዛለች እነዚህም
አጽዋማት
ዐቢይ ጾም
ጾመ ሐዋርያት
ጾመ ስብከት (ጾመ ነብያት)
ጸመ ፍልሰታ
ጾመ ድኅነት
ጾም ነነዌ
ጾመ ገሃድ
ከነዚህ አጽዋማት ውስጥ የምንመለከተው ዐቢይ ጾም ነው።
ዐቢይ ጾም
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ሥርዓት መሰረት የአዋጅ
ፆም የሚባሉ ሰባት አፅዋማት አሉ፡፡ ከእነዚህ መካከልም በጊዜው ረዥም
ደግሞም በስያሜው የተለየውን አብይ ጾምን እንመለከታለን፡፡
@And_Haymanot
1. ዐብይ ጾም ማለት ምን ማለት ነው
በመጀመሪያ ‹‹ዐቢይ›› የሚለው ቃል ‹‹አበየ›› ከሚለው የግዕዝ ግስ
የተገኘ ነው፡፡
ትርጓሜውም ‹‹ከፍ አለ›› ማለት ነው፡፡
2. ዐብይ ጾም ለምን ዐቢይ ተባለ
ዐብይ ጾም ዐብይ የተባለበት ሦስት አበይት ምክንያቶች እንመለከታለን
2.1. ጌታቸን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱ የጾመው ሥለሆነ ማቴ
4፡2-3
2.2. በቀኑ ቁጥር ከሌሎች አጽዋማት ስለ ሚበልጥ የቀኑ ብዛትም 55
ቀን ነው፡፡
2.3. ታላላቅ የሰይጣን ፈተናዎች እንዲሁም ደግሞ ሶስቱ ርዕሰ ኃጢአት
የሚባሉት ትዕቢት፣ስስት ፍቅረ ነዋይ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ድል
የተመቱበት ስለሆነ ይህ ጾም አብይ (ታላቅ) ተብሏል፡፡ ማቴ 4፡3-11
የዐብይ ጾም የተለያየ ስያሜዎች
ዐብይ ጾም ከቀኑ ርዝማኔ በተጨማሪ ጾሙ የተለያዩ ስያሜዎች አሉት፡፡
+
°#ጾመ ሁዳዴ፡- #ሁዳድ ማለት ሠፊ (ትልቅ) የእርሻ ቦታ ማለት ነው፡፡ ይህም ጾም ደግሞ በቀኑ ብዛት ትልቅ (ሠፊ) በመሆኑ የሁዳዴ ጾም ይባላል፡፡
°#የካሳ_ጾም፡- እንዲህ የተባለበት ምክንያቱ ደግሞ አዳምና ሔዋን በዲያቢሎስ ግዞት እያሉ ክርስቶስ ደሙን በመክፈል (በመካስ) ነጻ ስላውጣቸው የካሳ ጾም ተብሎሏል
°#የድል_ጾም ፡-ይህም ደግሞ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ጾም ሰይጣንን ድል ያደረገበት በመሆኑ የድል ጾም ተብሏል፡፡
°#ጾም_አስተምህሮ፡- ይህ ጾም ‹‹ጾም አስተምህሮ›› የተባለበት ምክንያት ደግሞ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እኛን ለማስተማር የጾመው በመሆኑ ነው፡፡
ከዚህም በተጨማሪ ደግሞ የተለያዪ ስያሜዎች አሉት ‹‹የመሸጋገሪያ ጾም፣ ‹‹የስራ መጀመሪያ ጾም ››
+++ @And_Haymanot
#የዐብይ_ጾም_ሳምንታት
ዐብይ ጾም በያዘው በ55 ቀኑ ውስጥ 7 ቅዳሜና 8 እሁዶቸን ይዟል የእነዚህ የስምንቱ እሁዶች የተለያየ ስያሜ አላቸው፡፡ ስያሜአቸውንም የሰጣቸው የቤተክርስቲያናችን የዜማው ሊቅ የሆነው ቅዱስ ያሬድ ነው፡፡
1፣ ዘወረደ
2፣ ቅድስት
3፣ ምኩራብ
5፣ ደብረዘይት
6፣ ገብረ ሔር
7፣ ኒቆዲሞስ
4፣ መጻጉዕ
8፣ ሆሳዕና
+++
ቀደምት ሊቃውንት ሁለት ዓይን የተሰጠን በአንዱ የራሳችን በሌላው
የሌላውን ለማየት ነው፡፡ ሁለት ጆሮ የተሰጠን በአንዱ የራሳችንን
በሌላው የሌላውን ለመስማት ነው፡፡ ሁለት እጅ የተሰጠን በአንዱ
ለመስጠት በሌላው ለመቀበል ነው፡፡ ሁለት እግር የተሰጠን በአንዱ
ወደራሳችን በሌላው ወደ ሌላው ለመሄድ ነው ይሉ ነበር፡፡
፳፩ ፳፩ ፳፩ ፳፩ ፳፩
ቤተክርስቲያን ባህረ ጥበባት
አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት
የሲኦል ደጆች አይችሏትም
ቤተክርስቲያን አትታደስም!
የሐዋርያት ጉባኤ ስለሆነች ስለአንዲት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሰላም
እንማልዳለን!
(መጽሐፈ ሚስጢር)
የእግዚአብሔር ቸርነት፣ የድንግል ማርያም አማላጅነት፣ የቅዱሳን
መላእክት ተራዳኢነት፣ የጻድቃን፣ የሰማዕታት፣ የቅዱሳን ሐዋርያት፣
የቅዱሳን አበው መነኮሳት፣ የቅዱሳት አንስት፣ የደናግላንና የቅዱሳን ሁሉ
ምልጃና ቃል-ኪዳናቸው ባለንበት ከሁላችን ጋር ይሁን!!!
†† † † ††
ለአባ ሕርያቆስ ፤
ለቅዱስ ኤፍሬም ፤
ለቅዱስ ያሬድ ፤
ለአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ
ለአባ ይስሀቅ
የተገለጸች እመቤታችን እኛንም በበረከት እና በረድኤት ትጎብኘን ፤
ከልጅዋ ከወዳጅዋ ከመድኃኔዓለም ዘንድ ታማልደን ፤ አሜን!!!
†† † † ††
ከዋክብት የሚያመሰግኑት
በስማቸውም የሚጠራቸው:
የፀጋው ብዛት የማይታወቅ
ጌታችን አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ለሐዋሪያት
እንዲሁም ለቀደሙ አባቶቻችን ምሥጢሩን እንደገለጽክላቸው ለእኛም
ግለጽልን። አሜን አሜን አሜን!!!
†† † † ††
ወ ስ ብ ሐ ት ለ እ ግ ዚ አ ብ ሔ ር
ወ ለ ወ ላ ዲ ቱ ድ ን ግ ል
ወ ለ መ ስ ቀ ሉ ክ ቡ ር
@And_Haymanot
@And_Haymanot