ተመልከቱ ሃይማኖታችን ከብሔር በላይ መሆኑን በአንድነት ድምፃቸው ያሠሙ የተዋህዶ ልጆችን
በርቱ ምድራውያን በልዩነት ቢያምኑም እኛ ግን ሃገራችን በሰማይ ነው በዛ
~መከፋፈል የለም
~ዘረኝነት የለም
~በቋንቋ መከፋፈል የለም
~ጎጠኝነት የለም ።
ይህን ላስተማረችን ተዋህዶ ቤተክርስቲያናችን እስከ መጨረሻው በፅናት እንቆማለን።
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
በርቱ ምድራውያን በልዩነት ቢያምኑም እኛ ግን ሃገራችን በሰማይ ነው በዛ
~መከፋፈል የለም
~ዘረኝነት የለም
~በቋንቋ መከፋፈል የለም
~ጎጠኝነት የለም ።
ይህን ላስተማረችን ተዋህዶ ቤተክርስቲያናችን እስከ መጨረሻው በፅናት እንቆማለን።
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
ደብረ ማርቆስ
መስከረም 11/2012 ቤተ ክርስቲያናችንን ሊያጠፉ ለተነሡ ጠላቶች በአደባባይ አቁሙ ትላለች።
የዞኑም የከተማውም ፖሊስ እውቅና ተፈጥሮለታል ትብብሩን አጋርነቱንም አሳይቷል በዚህ እጅግ እናመሰግናለን።
አስተባባሪ ኮሚቴው ደብዳቤውን በእጁ አድርጓል። በቃ እሁድ መስከረም 11 ደብረ ማርቆስ ከተማ ውስጥ የተዋሕዶ ልጅ የሆነ ሁሉ አንድም አይቀርም።
መልካሙ በየነ
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
መስከረም 11/2012 ቤተ ክርስቲያናችንን ሊያጠፉ ለተነሡ ጠላቶች በአደባባይ አቁሙ ትላለች።
የዞኑም የከተማውም ፖሊስ እውቅና ተፈጥሮለታል ትብብሩን አጋርነቱንም አሳይቷል በዚህ እጅግ እናመሰግናለን።
አስተባባሪ ኮሚቴው ደብዳቤውን በእጁ አድርጓል። በቃ እሁድ መስከረም 11 ደብረ ማርቆስ ከተማ ውስጥ የተዋሕዶ ልጅ የሆነ ሁሉ አንድም አይቀርም።
መልካሙ በየነ
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
Forwarded from ፩ ሃይማኖት
እምነትህን በሥራ አሳይ
@And_Haymanot
ያዕ 2፥14-26
14 ወንድሞቼ ሆይ፥ እምነት አለኝ የሚል፥ ሥራ ግን የሌለው ሰው ቢኖር ምን ይጠቅመዋል? እምነቱስ ሊያድነው ይችላልን?
15 ወንድም ወይም እኅት ራቁታቸውን ቢሆኑ የዕለት ምግብንም ቢያጡ፥
16 ከእናንተ አንዱም። በደኅና ሂዱ፥ እሳት ሙቁ፥ ጥገቡም ቢላቸው ለሰውነት ግን የሚያስፈልጉትን ባትሰጡአቸው ምን ይጠቅማቸዋል?
17 እንደዚሁም ሥራ የሌለው እምነት ቢኖር በራሱ የሞተ ነው።
18 ነገር ግን አንድ ሰው። አንተ እምነት አለህ እኔም ሥራ አለኝ፤ እምነትህን ከሥራህ ለይተህ አሳየኝ፥ እኔም እምነቴን በሥራዬ አሳይሃለሁ ይላል።
19 እግዚአብሔር አንድ እንደ ሆነ አንተ ታምናለህ፤ መልካም ታደርጋለህ፤ አጋንንት ደግሞ ያምናሉ ይንቀጠቀጡማል።
20 አንተ ከንቱ ሰው፥ እምነት ከሥራ ተለይቶ የሞተ መሆኑን ልታውቅ ትወዳለህን?
21 አባታችን አብርሃም ልጁን ይስሐቅን በመሠዊያው ባቀረበ ጊዜ በሥራ የጸደቀ አልነበረምን?
22 እምነት ከሥራው ጋር አብሮ ያደርግ እንደ ነበረ፥ በሥራም እምነት እንደ ተፈጸመ ትመለከታለህን?
23 መጽሐፍም። አብርሃምም እግዚአብሔርን አመነ ጽድቅም ሆኖ ተቈጠረለት ያለው ተፈጸመ፤ የእግዚአብሔርም ወዳጅ ተባለ።
24 ሰው በእምነት ብቻ ሳይሆን በሥራ እንዲጸድቅ ታያላችሁ።
25 እንደዚሁም ጋለሞታይቱ ረዓብ ደግሞ መልእክተኞቹን ተቀብላ በሌላ መንገድ በሰደደቻቸው ጊዜ በሥራ አልጸደቀችምን?
26 ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ እንዲሁ ደግሞ ከሥራ የተለየ እምነት የሞተ ነው።
✥┈┈ • ┈┈•┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈ • ┈┈┈••✥
@And_Haymanot @And_Haymanot
@And_Haymanot @And_Haymanot
@And_Haymanot @And_Haymanot
✥┈┈ • ┈┈•┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈ • ┈┈┈••✥
@And_Haymanot
ያዕ 2፥14-26
14 ወንድሞቼ ሆይ፥ እምነት አለኝ የሚል፥ ሥራ ግን የሌለው ሰው ቢኖር ምን ይጠቅመዋል? እምነቱስ ሊያድነው ይችላልን?
15 ወንድም ወይም እኅት ራቁታቸውን ቢሆኑ የዕለት ምግብንም ቢያጡ፥
16 ከእናንተ አንዱም። በደኅና ሂዱ፥ እሳት ሙቁ፥ ጥገቡም ቢላቸው ለሰውነት ግን የሚያስፈልጉትን ባትሰጡአቸው ምን ይጠቅማቸዋል?
17 እንደዚሁም ሥራ የሌለው እምነት ቢኖር በራሱ የሞተ ነው።
18 ነገር ግን አንድ ሰው። አንተ እምነት አለህ እኔም ሥራ አለኝ፤ እምነትህን ከሥራህ ለይተህ አሳየኝ፥ እኔም እምነቴን በሥራዬ አሳይሃለሁ ይላል።
19 እግዚአብሔር አንድ እንደ ሆነ አንተ ታምናለህ፤ መልካም ታደርጋለህ፤ አጋንንት ደግሞ ያምናሉ ይንቀጠቀጡማል።
20 አንተ ከንቱ ሰው፥ እምነት ከሥራ ተለይቶ የሞተ መሆኑን ልታውቅ ትወዳለህን?
21 አባታችን አብርሃም ልጁን ይስሐቅን በመሠዊያው ባቀረበ ጊዜ በሥራ የጸደቀ አልነበረምን?
22 እምነት ከሥራው ጋር አብሮ ያደርግ እንደ ነበረ፥ በሥራም እምነት እንደ ተፈጸመ ትመለከታለህን?
23 መጽሐፍም። አብርሃምም እግዚአብሔርን አመነ ጽድቅም ሆኖ ተቈጠረለት ያለው ተፈጸመ፤ የእግዚአብሔርም ወዳጅ ተባለ።
24 ሰው በእምነት ብቻ ሳይሆን በሥራ እንዲጸድቅ ታያላችሁ።
25 እንደዚሁም ጋለሞታይቱ ረዓብ ደግሞ መልእክተኞቹን ተቀብላ በሌላ መንገድ በሰደደቻቸው ጊዜ በሥራ አልጸደቀችምን?
26 ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ እንዲሁ ደግሞ ከሥራ የተለየ እምነት የሞተ ነው።
✥┈┈ • ┈┈•┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈ • ┈┈┈••✥
@And_Haymanot @And_Haymanot
@And_Haymanot @And_Haymanot
@And_Haymanot @And_Haymanot
✥┈┈ • ┈┈•┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈ • ┈┈┈••✥
ሰልፉ ዛሬም ቀጥሏል
በሃገራችን በተለያዩ አካባቢዎች የተዋህዶ ልጆች ድምፃቸውን ዛሬም በተለያዩ የሃገራችን ክፍሎች እያሠሙ ይገኛሉ።
እናንተም በአካባቢያችሁ ያለውን ውሎ
በ @And_Haymanot_bot አካፍሉን
በሃገራችን በተለያዩ አካባቢዎች የተዋህዶ ልጆች ድምፃቸውን ዛሬም በተለያዩ የሃገራችን ክፍሎች እያሠሙ ይገኛሉ።
እናንተም በአካባቢያችሁ ያለውን ውሎ
በ @And_Haymanot_bot አካፍሉን
የባሕር ዳር
** **
መስከረም 11/2012 ዓ.ም በ34 ከተሞች በኢትዮጵያ
ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናንና ካሕናት
በባሕር ዳር ሰልፍ እያካሄዱ ነው፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
** **
መስከረም 11/2012 ዓ.ም በ34 ከተሞች በኢትዮጵያ
ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምዕመናንና ካሕናት
በባሕር ዳር ሰልፍ እያካሄዱ ነው፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
ድሬዳዋ
በኦርቶዶክሳውያን እያተደረገ ያለው የጥፋት ዘመቻ አሁንም እንደቀጠለ ነው!
ድሬዳዋ በሙስሊም ቄሮዎች መታመስ
ከጀመረች 4 ቀንዋ ነው! ከትናንት ማታ ጀምሮ የጥይት እሩምታ ያልተለያት ሲሆን አሁን ከከተማው ወጣ ብሎ ያለውና ከመድኃኔዓለም ቤ/ክ ቀጥሎ በሚገኘው የጋራ ተክለሃይማኖት ቤ/ክ
ፍጥጫው ብሷል! ኣጥፊዎቹ በድንጋይ የቤተክርስቲያኑን ጣራ በርና መስኮት እየሰበሩት ነው! ቤ/ክን ለመከላከል ከመጡት ምዕመናን ብዙዎች እየተሰበሩ ጭንቅላታቸው እየተፈረከሰ ደማቸው እየፈሰሰ ነው:: የከተማው ፖሊስ ከኣጥፊውቹ ይልቅ ኦርቶዶክሳውያኑን እያጠቃ ይገኛል! አሁን ትንሽ እንደተረጋጋ
ቢነገርም በድሬ ያላችሁ ካህናትና ዲያቆናት የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች የማሕበራት አባላት ሁላችሁም እንሆ ለቤ/ክ ሰላም ተነሱ! እኛም በጸሎት፣ በስልክ እየደወልን በማጽናናትና
ላልሰማው በማሰማት ወገኖቻችንን እንርዳ! ...
#ዓይኖች_ሁሉ_ወደ_ድሬዳዋ
Binyam ZeChristos
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
በኦርቶዶክሳውያን እያተደረገ ያለው የጥፋት ዘመቻ አሁንም እንደቀጠለ ነው!
ድሬዳዋ በሙስሊም ቄሮዎች መታመስ
ከጀመረች 4 ቀንዋ ነው! ከትናንት ማታ ጀምሮ የጥይት እሩምታ ያልተለያት ሲሆን አሁን ከከተማው ወጣ ብሎ ያለውና ከመድኃኔዓለም ቤ/ክ ቀጥሎ በሚገኘው የጋራ ተክለሃይማኖት ቤ/ክ
ፍጥጫው ብሷል! ኣጥፊዎቹ በድንጋይ የቤተክርስቲያኑን ጣራ በርና መስኮት እየሰበሩት ነው! ቤ/ክን ለመከላከል ከመጡት ምዕመናን ብዙዎች እየተሰበሩ ጭንቅላታቸው እየተፈረከሰ ደማቸው እየፈሰሰ ነው:: የከተማው ፖሊስ ከኣጥፊውቹ ይልቅ ኦርቶዶክሳውያኑን እያጠቃ ይገኛል! አሁን ትንሽ እንደተረጋጋ
ቢነገርም በድሬ ያላችሁ ካህናትና ዲያቆናት የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች የማሕበራት አባላት ሁላችሁም እንሆ ለቤ/ክ ሰላም ተነሱ! እኛም በጸሎት፣ በስልክ እየደወልን በማጽናናትና
ላልሰማው በማሰማት ወገኖቻችንን እንርዳ! ...
#ዓይኖች_ሁሉ_ወደ_ድሬዳዋ
Binyam ZeChristos
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
የአስሩ ማኅበራት ኅብረት ለብፁዕ ወቅዱስ አቡኑ ማትያስ የአፈጻጸም ሪፖርት አቀረበ!!
ትላንት መስከረም 13 ቀን 2012 ዓ.ም ÷የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአሥሩ ማኅበራት ኅብረት÷ለብፁዕ ወቅዱስ አቡኑ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት
ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የአፈጻጸም ሪፖርት አቀረበ፡፡ በሪፖርታቸውም ከጠቅላይ ሚኒሰትሩ፣ ከአዲስ አበባ ከንቲባና ከክልላዊ
መንግሥታት ጋር ያደረጉትን ውይይት፣ የተደረሰባቸውን ሰምምነቶችና በቀጣይ መደረግ ሰለሚገባቸው ጉዳዮችም
ለቅዱስነታቸው አቅርበውላቸዋል፡፡
ለአዲስ አብያተ ክርስቲያን መትከያ፣ ለመካነ መቃብር፣ ለባሕረ ጥምቀት እና ለመስቀል ደመራ በዓል አከባበር እንዲሁም ለራስ አገዝ ልማት የሚውሉ ቦታዎች በሕግ አገባብ እንዲሰጡ፤
በተለያዩ አህጉረ ስብከት የሚገኙና የተወረሱ የቤተ ክርስቲያን ቤቶች እና ሕንፃዎች እንዲመለሱ፤ በቤተ ክርስቲያን ይዞታ ሥር ለሚገኙ፣ በቀጣይ በሚደረስባቸው ስምምነቶች ለሚመለሱ እና ዐዲስ ለሚሰጡ ቦታዎች፣ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እና/ወይም ደብተር እንዲሰጥ፤ ርእዮተ ዓለም መር ከኾኑ ስሑት ትርክቶች የተነሣ በሃይማኖታዊ ማንነታቸው ምክንያት ብቻ ለልዩ ልዩ
አካላዊ እና ሥነ ልቡናዊ ጥቃቶች ተዳርገው፥ ከቀዬአቸው የተፈናቀሉ፣ ከማኅበራዊ ኑሮ የተገለሉ፣ ከሓላፊነት ቦታቸው እና ከሥራ መደባቸው የተባረሩ፣ ዛሬም በዚሁ ጫና ውስጥ የሚገኙ
ኦርቶዶክሳውያን ተገቢውን ፍትሕ እንዲያገኙ፤ የቤተ ክርስቲያንን
ትክክለኛ ማንነት እና አገራዊ ውለታ በአገባቡ የማይገልጹ፣ሕጋዊ እና መዋቅራዊ ድጋፍ ያላቸው የሚመስሉ፣ ሌሎች እምነቶችን ለበቀል የሚያነሣሱ በአጠቃላይ ኦርቶዶክሳውያንን
ለጥቃት ያመቻቹ እና ያጋለጡ ስሑት ትርክቶች እንዲታረሙ፤ ለሕዝብ አገልግሎት የተሰጣቸውን መንግሥታዊ ሓላፊነት አላግባብ በመጠቀም፣ በምእመናንና በቤተ ክርስቲያን ላይ ልዩ
ልዩ ስልታዊ ጫናዎችን ያደረሱ፣ ቀን ቀጥረው የተከሠቱና ለመከላከል የሚቻሉ ጥቃቶችን ያላስቆሙ፣ ይብሱኑ ጥቃቶቹን ያቀዱና ያቀነባበሩ ባለሥልጣናት፣ በገቢርም የፈጸሙ ቡድኖች እና ግለሰቦች በሕግ እንዲጠየቁ የሚያስችሉ በአብዛኞቹ
ክልሎች ላይ ሰምምነቶች ላይ መደረሱን ለቅዱስነታቸው በሪፖርታቸው እንደገለጡላቸው ለማወቅ ተችሏል፡፡
ቤተ ክርስቲያን ላይ እየደረሰ ባለው ግፍና በደል እጅግ እያዘኑ እንደሆኑ የገለጡት ቅዱስነታቸው÷ዛሬም ኀዘናቸውን መቆጣጥር አቅቷቸው ውስጣዊ ኀዘናቸውን በዕንባ ጭምር መግለጣቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ቅዱስነታቸውም የአሥሩን ማኅበራት ኅብረት ጥረትና ትጋት አድንቀው፤ አሰፈላጊ በሆነ ሁሉ እንደሚያግዟቸው
ቃል ገብተውላቸዋል፡፡ኅብረቱ ዛሬ መስከረም 14 ቀን 2012 ዓ.ም ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰላምና አንድነት ኮሚቴ ጋርም ይወያያል፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
ትላንት መስከረም 13 ቀን 2012 ዓ.ም ÷የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአሥሩ ማኅበራት ኅብረት÷ለብፁዕ ወቅዱስ አቡኑ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት
ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የአፈጻጸም ሪፖርት አቀረበ፡፡ በሪፖርታቸውም ከጠቅላይ ሚኒሰትሩ፣ ከአዲስ አበባ ከንቲባና ከክልላዊ
መንግሥታት ጋር ያደረጉትን ውይይት፣ የተደረሰባቸውን ሰምምነቶችና በቀጣይ መደረግ ሰለሚገባቸው ጉዳዮችም
ለቅዱስነታቸው አቅርበውላቸዋል፡፡
ለአዲስ አብያተ ክርስቲያን መትከያ፣ ለመካነ መቃብር፣ ለባሕረ ጥምቀት እና ለመስቀል ደመራ በዓል አከባበር እንዲሁም ለራስ አገዝ ልማት የሚውሉ ቦታዎች በሕግ አገባብ እንዲሰጡ፤
በተለያዩ አህጉረ ስብከት የሚገኙና የተወረሱ የቤተ ክርስቲያን ቤቶች እና ሕንፃዎች እንዲመለሱ፤ በቤተ ክርስቲያን ይዞታ ሥር ለሚገኙ፣ በቀጣይ በሚደረስባቸው ስምምነቶች ለሚመለሱ እና ዐዲስ ለሚሰጡ ቦታዎች፣ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እና/ወይም ደብተር እንዲሰጥ፤ ርእዮተ ዓለም መር ከኾኑ ስሑት ትርክቶች የተነሣ በሃይማኖታዊ ማንነታቸው ምክንያት ብቻ ለልዩ ልዩ
አካላዊ እና ሥነ ልቡናዊ ጥቃቶች ተዳርገው፥ ከቀዬአቸው የተፈናቀሉ፣ ከማኅበራዊ ኑሮ የተገለሉ፣ ከሓላፊነት ቦታቸው እና ከሥራ መደባቸው የተባረሩ፣ ዛሬም በዚሁ ጫና ውስጥ የሚገኙ
ኦርቶዶክሳውያን ተገቢውን ፍትሕ እንዲያገኙ፤ የቤተ ክርስቲያንን
ትክክለኛ ማንነት እና አገራዊ ውለታ በአገባቡ የማይገልጹ፣ሕጋዊ እና መዋቅራዊ ድጋፍ ያላቸው የሚመስሉ፣ ሌሎች እምነቶችን ለበቀል የሚያነሣሱ በአጠቃላይ ኦርቶዶክሳውያንን
ለጥቃት ያመቻቹ እና ያጋለጡ ስሑት ትርክቶች እንዲታረሙ፤ ለሕዝብ አገልግሎት የተሰጣቸውን መንግሥታዊ ሓላፊነት አላግባብ በመጠቀም፣ በምእመናንና በቤተ ክርስቲያን ላይ ልዩ
ልዩ ስልታዊ ጫናዎችን ያደረሱ፣ ቀን ቀጥረው የተከሠቱና ለመከላከል የሚቻሉ ጥቃቶችን ያላስቆሙ፣ ይብሱኑ ጥቃቶቹን ያቀዱና ያቀነባበሩ ባለሥልጣናት፣ በገቢርም የፈጸሙ ቡድኖች እና ግለሰቦች በሕግ እንዲጠየቁ የሚያስችሉ በአብዛኞቹ
ክልሎች ላይ ሰምምነቶች ላይ መደረሱን ለቅዱስነታቸው በሪፖርታቸው እንደገለጡላቸው ለማወቅ ተችሏል፡፡
ቤተ ክርስቲያን ላይ እየደረሰ ባለው ግፍና በደል እጅግ እያዘኑ እንደሆኑ የገለጡት ቅዱስነታቸው÷ዛሬም ኀዘናቸውን መቆጣጥር አቅቷቸው ውስጣዊ ኀዘናቸውን በዕንባ ጭምር መግለጣቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ቅዱስነታቸውም የአሥሩን ማኅበራት ኅብረት ጥረትና ትጋት አድንቀው፤ አሰፈላጊ በሆነ ሁሉ እንደሚያግዟቸው
ቃል ገብተውላቸዋል፡፡ኅብረቱ ዛሬ መስከረም 14 ቀን 2012 ዓ.ም ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰላምና አንድነት ኮሚቴ ጋርም ይወያያል፡፡
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
Forwarded from ፩ ሃይማኖት
መስቀል በኢትዮጵያ
✞ ተወዳጆች በቅድሚያ እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሰን!!! አደረሳችው ✞
❖ "ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከእኔ ይራቅ" ገላ 6፥14 ❖
@And_Haymanot
✍ ኢትዮጵያ ሃገራችን የክርስቲያን ደሴት ከመባሏም በላይ የእግዚአብሔር ቸርነት ያላት የበረከት የረድኤት ሀገር ናት ይኽም የጌታ ግማደ መስቀል በ14ኛው ክፍለ ዘመን በአጼ ዳዊት ዘመነ መንግሥት ወደ ኢትዮጵያ መጥቷል
☞ አመጣጡም የኢትዮጵያ ነገሥታት የግብጽ ካሊፋዎች ሀገረ ገዥዎች በኃይል ይጋፏቸው ስለነበር የግብጽ ሀገር ገዥዎች ደግሞ የግብጽን ክርስቲያኖች (ኮፕታውያን) ያሰቃዩአቸው ነበር ስለዚህ ይህ አለመግባባት እንዲወገድና የግብጽ ክርስቲያኖች ዕረፍት እንዲያገኙ በማሠብ የኢየሩሳሌሙ ፓትርያርክ አቡነ ዮሐንስ ከግብጽ የአህናስ ሊቀ ጳጳስ አቡነ ቄርሎስንና አባ ማዕምር የሚባሉ ሉዑካን ወደ ኢትዮጵያ መጡ በዚያን ጊዜ አጼ ሠይፈ አርዕደ አርፈው የልጃቸው ልጅ አጼ ዳዊት ነግሠው ነበር እነዚህ ልዑካን በኢትዮጵያውያንና በግብጻውያን ነገስታት መካከል ያለውን ቅራኔ አስወግደው ሲመለሱ አጼ ዳዊት በነበራቸው ቀና መንፈስ አቡነ ዮሐንስ የኢየሩሳሌሙ ፓትርያርክ እሌኒ ንግስት አስቆፍራ ከአስወጣችው ከጌታ ግማደ መስቀል ክፋይ ለበረከት እንዲልኩላቸው ወርቅ፣ አልማዝ፣ ገጸ በረከት አስጭነው ወደ ኢየሩሳሌም መልዕክተኞችን ላኩ መልእክተኞቹም ኢየሩሳሌም ደርሰው ገጸ በረከቱን ለፓትርያርኩ ከሰጡ በኃላ ፓትርያርኩ፦
፩፦ የጌታን ግማደ መስቀል፣ የቀኝ በኩሉን ክፋይ
፪፦ ጌታ ላይ አይሁድ የጫኑበትን (ያረጉለት) አክሊለ ሶኩን
፫፦ ቅዱስ ሉቃስ የሳላት ምስለ ፍቁር ወልዳ የእመቤታችን ስዕል ላኩላቸው።
✍ መልዕክተኞቹም ተቀብለው ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ አጼ ዳዊት መልእክተኞቹን ለመቀበል ሲሄዱ የተቀመጡባት ባዝራ ፈረስ ጥላቸው መሞታቸውን ታሪካቸው ይናገራል መስቀሉ ወደ ሀገራችን የገባው #መስከረም 10 ቀን ነው መስቀሉ የተቀመጠው መስከረም 21 ቀን በወሎ ክፍለ ሃገር በግሸን ማርያም ነው
✍ በዚህ ሁኔታ የገባው የጌታ መስቀል ዛሬም ድረስ ተአምራዊ ነው ይህም ሀገራችን ኢትዮጵያን ለመስቀል ያላትን ታላቅ አክብሮትና ፍቅር የገለጸችበት አብይ ምስክር ነው ሕዝቡም ለመስቀል ያለውን ፍቅርና አክብሮት ለመግለጽ ይነቀሰዋል፣ በልብሱ ላይ ይጠልፈዋል ይህ ደግሞ የሚያሳየው መስቀል በኢትዮጵያውያን ዘንድ ምን ያህል ክብር እንዳለው ነው።
☞ ከተለያዩ ማዕድናት የሚሰራው መስቀል ትርጉም፦
✍ መስቀል ከተለያዩ ማዕድናት ሊሰራ ይችላል መስቀሉ የሚሰራባቸው ማዕድናት የራሳቸው ባህርያት እንዳላቸው ሁሉ ምሳሌውን ለመግለጽ ብቁ ናቸው ብለው አባቶች ያስቀመጡትን ማየት ይገባል።
✝ ከብረት ቢሰራ ክርስቶስ የተቸነከረበትን ችንካር ለማመልከት ነው
✝ ከወርቅ ቢሰራ ወርቅ ንጹህ እንደሆነ ክርስቶስን ንጹሀ ባህርይ እድፈት የሌለብህ ጽኑ አንተ ነህ ብሎ ለመመስከር ነው
✝ ከእንጨት ቢሰራ ክርስቶስ የተሰቀለው በዕጽ በእንጨት ላይ መሆኑን ለማመልከት ነው
✝ ከብር ቢሰራ ተስፋን፣ ዕድልን ያመለክታል ይኸውም ክርስቶስ ለሰው ልጆች ሁሉ የሆነ ቤዛን በደሙ ከፍሏልና በእርሱ ተስፋ እንድናደርግ ያመለክተናል
✍ መስቀል ለእኛ ክርስቲያኖች ኃይላችን፣ ጽንዐችን፣ ቤዛችን፣ መድኃኒታችን ነው "የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት፥ ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና" /1ኛ ቆሮ 1፥18/ ለቅዱስ መስቀል ክብርና ስግደት ይገባል ምክንያቱም በመዝ 131፥7 ላይ "እግሮቹ በሚቆሙበት ሥፍራ እንሰግዳለን" ተብሎ ተጽፏልና።
❖ ሞኝነት ነው ለሚጠፉት መሰናከያቸው
❖ በዓለም ጥበብ ለሚኖሩ እውነት ተስኗቸው
❖ ለጠቢብ ሰው በመንፈስ የሚኖር
❖ የመዳን ቀን እውነተኛ አርማ ነው
❖ ከገሃነም እሳት የሚያድን ነው
✔ ያለ መስቀል ክርስትና ያለ ተጋድሎ ቅድስና የለም!!! ✔
✞ አምላከ ቅዱሳን የመስቀሉን ፍቅር በልባችን ጽላት ላይ ይጻፍልን!!! አሜን ✞✞✞
ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
✞ ተወዳጆች በቅድሚያ እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሰን!!! አደረሳችው ✞
❖ "ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከእኔ ይራቅ" ገላ 6፥14 ❖
@And_Haymanot
✍ ኢትዮጵያ ሃገራችን የክርስቲያን ደሴት ከመባሏም በላይ የእግዚአብሔር ቸርነት ያላት የበረከት የረድኤት ሀገር ናት ይኽም የጌታ ግማደ መስቀል በ14ኛው ክፍለ ዘመን በአጼ ዳዊት ዘመነ መንግሥት ወደ ኢትዮጵያ መጥቷል
☞ አመጣጡም የኢትዮጵያ ነገሥታት የግብጽ ካሊፋዎች ሀገረ ገዥዎች በኃይል ይጋፏቸው ስለነበር የግብጽ ሀገር ገዥዎች ደግሞ የግብጽን ክርስቲያኖች (ኮፕታውያን) ያሰቃዩአቸው ነበር ስለዚህ ይህ አለመግባባት እንዲወገድና የግብጽ ክርስቲያኖች ዕረፍት እንዲያገኙ በማሠብ የኢየሩሳሌሙ ፓትርያርክ አቡነ ዮሐንስ ከግብጽ የአህናስ ሊቀ ጳጳስ አቡነ ቄርሎስንና አባ ማዕምር የሚባሉ ሉዑካን ወደ ኢትዮጵያ መጡ በዚያን ጊዜ አጼ ሠይፈ አርዕደ አርፈው የልጃቸው ልጅ አጼ ዳዊት ነግሠው ነበር እነዚህ ልዑካን በኢትዮጵያውያንና በግብጻውያን ነገስታት መካከል ያለውን ቅራኔ አስወግደው ሲመለሱ አጼ ዳዊት በነበራቸው ቀና መንፈስ አቡነ ዮሐንስ የኢየሩሳሌሙ ፓትርያርክ እሌኒ ንግስት አስቆፍራ ከአስወጣችው ከጌታ ግማደ መስቀል ክፋይ ለበረከት እንዲልኩላቸው ወርቅ፣ አልማዝ፣ ገጸ በረከት አስጭነው ወደ ኢየሩሳሌም መልዕክተኞችን ላኩ መልእክተኞቹም ኢየሩሳሌም ደርሰው ገጸ በረከቱን ለፓትርያርኩ ከሰጡ በኃላ ፓትርያርኩ፦
፩፦ የጌታን ግማደ መስቀል፣ የቀኝ በኩሉን ክፋይ
፪፦ ጌታ ላይ አይሁድ የጫኑበትን (ያረጉለት) አክሊለ ሶኩን
፫፦ ቅዱስ ሉቃስ የሳላት ምስለ ፍቁር ወልዳ የእመቤታችን ስዕል ላኩላቸው።
✍ መልዕክተኞቹም ተቀብለው ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ አጼ ዳዊት መልእክተኞቹን ለመቀበል ሲሄዱ የተቀመጡባት ባዝራ ፈረስ ጥላቸው መሞታቸውን ታሪካቸው ይናገራል መስቀሉ ወደ ሀገራችን የገባው #መስከረም 10 ቀን ነው መስቀሉ የተቀመጠው መስከረም 21 ቀን በወሎ ክፍለ ሃገር በግሸን ማርያም ነው
✍ በዚህ ሁኔታ የገባው የጌታ መስቀል ዛሬም ድረስ ተአምራዊ ነው ይህም ሀገራችን ኢትዮጵያን ለመስቀል ያላትን ታላቅ አክብሮትና ፍቅር የገለጸችበት አብይ ምስክር ነው ሕዝቡም ለመስቀል ያለውን ፍቅርና አክብሮት ለመግለጽ ይነቀሰዋል፣ በልብሱ ላይ ይጠልፈዋል ይህ ደግሞ የሚያሳየው መስቀል በኢትዮጵያውያን ዘንድ ምን ያህል ክብር እንዳለው ነው።
☞ ከተለያዩ ማዕድናት የሚሰራው መስቀል ትርጉም፦
✍ መስቀል ከተለያዩ ማዕድናት ሊሰራ ይችላል መስቀሉ የሚሰራባቸው ማዕድናት የራሳቸው ባህርያት እንዳላቸው ሁሉ ምሳሌውን ለመግለጽ ብቁ ናቸው ብለው አባቶች ያስቀመጡትን ማየት ይገባል።
✝ ከብረት ቢሰራ ክርስቶስ የተቸነከረበትን ችንካር ለማመልከት ነው
✝ ከወርቅ ቢሰራ ወርቅ ንጹህ እንደሆነ ክርስቶስን ንጹሀ ባህርይ እድፈት የሌለብህ ጽኑ አንተ ነህ ብሎ ለመመስከር ነው
✝ ከእንጨት ቢሰራ ክርስቶስ የተሰቀለው በዕጽ በእንጨት ላይ መሆኑን ለማመልከት ነው
✝ ከብር ቢሰራ ተስፋን፣ ዕድልን ያመለክታል ይኸውም ክርስቶስ ለሰው ልጆች ሁሉ የሆነ ቤዛን በደሙ ከፍሏልና በእርሱ ተስፋ እንድናደርግ ያመለክተናል
✍ መስቀል ለእኛ ክርስቲያኖች ኃይላችን፣ ጽንዐችን፣ ቤዛችን፣ መድኃኒታችን ነው "የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት፥ ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና" /1ኛ ቆሮ 1፥18/ ለቅዱስ መስቀል ክብርና ስግደት ይገባል ምክንያቱም በመዝ 131፥7 ላይ "እግሮቹ በሚቆሙበት ሥፍራ እንሰግዳለን" ተብሎ ተጽፏልና።
❖ ሞኝነት ነው ለሚጠፉት መሰናከያቸው
❖ በዓለም ጥበብ ለሚኖሩ እውነት ተስኗቸው
❖ ለጠቢብ ሰው በመንፈስ የሚኖር
❖ የመዳን ቀን እውነተኛ አርማ ነው
❖ ከገሃነም እሳት የሚያድን ነው
✔ ያለ መስቀል ክርስትና ያለ ተጋድሎ ቅድስና የለም!!! ✔
✞ አምላከ ቅዱሳን የመስቀሉን ፍቅር በልባችን ጽላት ላይ ይጻፍልን!!! አሜን ✞✞✞
ኦርቶዶክሳዊ_ምላሾች_እና_መረጃ_ብቻ_የሚቀርቡበት
👇👇👇
✍ አንድ ሃይማኖት
`ተዋህዶ´´´
@And_Haymanot
JOIN
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~Share~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
~~~JoIN~~~
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት
@And_Haymanot
የአበው ሃይማኖት አትታደስም፡፡
Forwarded from ፩ ሃይማኖት
ከመሰዉያዉ እና ከመስዋዕቱ የቱ ይበልጣል ? መስቀሉወይስ መስቀሉ ላይ የተሰቀለዉ?
@And_Haymanot
የተሃድሶ መናፍቃን የመስቀሉን ክብር አይቀበሉም የተቃውሟቸው መንገድም ፍጡርን ከፈጣሪ እኩል ክብር የምንሠጥ አድርገው ምዕመኑን ሊያታልሉ ይጥራሉ
የኑፋቄያቸው አላማም የክርስቶስ ኢየሱስን የደሙ እንጥፍጣፊ ያረፈበትን መስቀል፤አይጠቅምም ብለን እንድንተው ይተጋሉ
★ ★ ★
ነገር ግን ኦርቶዶክሳዊት ቅድስት ቤተክርስትያን ፤ለልጆቹዋ ፤ ለአምላክ የሚሰጠውን አምልኮ ፤ምስጋ፤ስግደት ና ክብር ፤ ለቅዱሳኑ ና ለነዋየ ቅድሳቱ ከሚሰጠው አክብሮትና ምስጋና ስግደት ለይታ ታስተምራለች፡፡ ነገር ግን እንደ ሉተርያውያን፤የሐይማኖት ድርጅቶች የጌታ የሆኑትን ሁሉ ባጠቃላይ በመናቅ ባለማክበር ና በማንቁዋሸሽ፤ የጌታ
እውነተኛ ድህነት እንደማይገኝ ና ይልቁኑ በምትኩ እሱ የመረጣቸውን ቅዱሳንና የተቀደሱ ነገሮች ሁሉ ማክበር የአንድ ክርስትያን ሐይማኖታዊ ግዴታ እንደሆነ ትላንትም ዛሬም ነገም እስከ አለም ፍጻሜ ታስተምራለች፡፡
★ ★ ★
መደ ጥያቄው መልስ ስንመለስ ኦርቶዶክስ ተወህዶ መቼም ቢሆን መቼም፤ የክርስቶስን የመስቀል ላይ ቤዛነት፤ምንም ነገር ፤እንደማይተካው ስለምታውቅ ፤በአመቱ በሙሉ በቅዳሴዋ በኪዳንዋ፤ በማህሌቷ ፤በምህላው ጸሎቷ ባጠቃላይ በሁሉም የአምልኮ
ስርዐቷ፤ ላይ የክርስቶስ፤ስጋን እና ደም፤እንድንቀበል፤ ልጆቹዋን ታስተምራለች፤ትመክራለች፤ ንስሃ ግቡ በማለት ታበረታናለች፡፡ ቅዱሳኑ እራሱ ታስበው በሚውሉበት ቀን፤ ፍቅረ ክርስቶስ/የመስቀሉ ቤዛነት ቅዱሳኑንን ምን ያህል አለምን እንዲንቁ እንዳዳረጋቸውና ለስሙ ሲሉ
የታገሱትን መከራ ለልጆቹዋ ታስተምራለች፡፡
★ ★ ★
እለት እለት በሚካሄደው የቅዳሴ ስርዐት ላይ ከሌሎች በደሙ ድነናል ብለው
መፈከር ብቻ አድርገው ከሚንቀሳቀሱ ድርጅቶች ተለይታ ድህነት በመፈክር ሳይሆን ጌታ ባዘዘው መሰረት
“””ስጋዬን የበላ ደሜንም የጠጣ የዘላለም ህይወት አለው””
ዮሐ 6፥53 የሚለዉን ቃል መሰረት በማድረግ ለምዕመኗ ሁልጊዜ
ሳታቋርጥ የጌታን ስጋን ደም ታቀብላለች፡፡
★ ★ ★
ነገር ግን በዘመናችን የተነሱት መናፍቃንና የበኩር ልጆቻቸው
የተሃድሶዎ መናፍቃን፤ ቅድሥት ቤተክርስትያን ክርስቶስን አትሰብክም ለቅዱሳኑ ና ለነዋየ ቅድሳቱ እና ለጌታ ቅዱሳን የሚሰጠው ክብር አያስፈልግም፤ ብለው ሲሟገቱን እናያቸዋለን፡፡ በዚህም የተሳሳተ ትምህርት ብዙዎችን ፤ጌታችሁን አገኛችሁ ብለው ከስላሴ ልጅነት ፤ማህተባቸውን አስበጥሰው ወደማይወጡበት የጨለማ ህይወት ና ፤
ከባለጸጋዋ ቤተክርስትያን አውጥተው ባዶ አዳራሽ አውርሰዋቸዋል፡፡
★ ★ ★
~~~የክርስቶስን የመስቀል ላይ ቤዛነት ማንም ምንም ሊተካው እንደማይችል ኦርቶዶክስ ታስተምራለች ከላይ በገለጽኩዋቸው መልኩ ፡፡
ነገር ግን ይሄ ቤዛነት የተከፈለበት መስቀል ፤የጌታ ክቡር ደሙ የተንጠባጠበት መስቀል ፤የጌታ ቅዱስ ስጋው የተቆረሰበት መስቀል፤ሴጣንና ሰራዊቶቹ ድል የተደረጉበት መስቀል፤በሚገባ መክብር አለበት ብላ በየአመቱ በመስከረም 16 ታሪካዊ አንድምታውን ባለቀቀ መልኩ ታከብረዋለች፡፡
★ ★ ★
ቅዱስ መስቀሉ መክበሩ ፤የክርስቶስን ቤዛነት በይበልጥ ያጎላል እንጂ የክርስቶስን ቤዛነት አያስረሳንም፡፡
የሀዲስ ኪዳን መስዕዋት የቀረበበት የክርስቶስ ቅዱስ መስቀል ከከበረ በእርሱ ላይ ያለው ክርስቶስ ይከብራል ምክንቱም የመስቀሉ ባለቤት እራሱ ባለቤቱ ክርስቶስ ኢየሱስ ነውና።
★★ ★
ማስረጃ ማቴ23፥20-23
20 ---በመሰውያው የሚምል በእርሱ ይምላል በእርሱ ላይ ባለው ሁሉ ይምላል።
21 ---በቤተ መቅደስ የሚምል በእርሱና በውስጡ በሚኖረው ሁሉ ላይ ይምላል።
22 ---በሰማይ የሚምል በእግዚአብሔር ዙፋንና በእርሱ ላይ በተቀመጠው ይምላል።
"ክብር ለሚገባው ክብርን ስጡ።"
(ወደ ሮሜ ሰዎች 13:7)
★ ★ ★
ስለዚህ መናፍቃንና ልጆቻቸው ተሃድሶዎች ሆይ መስቀሉን
የሚጥል ፤በላዩ የተሰቀለውንም ይጥላል ይህ ደግሞ እጅግ በጣም አሳፋሪ ፤ ነውር ና፤ ሀጥያት የሚለው ቃል የሚያንሰው ነው፡፡
★ ★ ★
ስለሆነም መናፍቃን፤ ክርስቶስን ያከበራቹሁና ያስከበራችሁ እየመሰላችሁ ከክርስቶስ ህብረት ፍጹም እየራቃችሁነውና፤ ሳይመሽባችሁ፤ ጥላችዋት ወደ ሄዳችሁባት፤ አማነዊቷ ጌታና የጌታ የሆኑትን ሁሉ ወደያዘችው የ ከርስቶስ ደጅ ወደ ተሰኘችው ቅድስት ቤተክርስትያን ከራሳችሁ የፍልስፍና አለም ወጥታችሁ የጨዋይቱ ልጆች ተብላችሁ፤ ተመለሱ፡፡
#ፈጣሪንም_ከፍጡር_ጋር_ማወዳደር_ይብቃችሁ
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት ተዋህዶ
@And_Haymanot
@And_Haymanot
@And_Haymanot
የተሃድሶ መናፍቃን የመስቀሉን ክብር አይቀበሉም የተቃውሟቸው መንገድም ፍጡርን ከፈጣሪ እኩል ክብር የምንሠጥ አድርገው ምዕመኑን ሊያታልሉ ይጥራሉ
የኑፋቄያቸው አላማም የክርስቶስ ኢየሱስን የደሙ እንጥፍጣፊ ያረፈበትን መስቀል፤አይጠቅምም ብለን እንድንተው ይተጋሉ
★ ★ ★
ነገር ግን ኦርቶዶክሳዊት ቅድስት ቤተክርስትያን ፤ለልጆቹዋ ፤ ለአምላክ የሚሰጠውን አምልኮ ፤ምስጋ፤ስግደት ና ክብር ፤ ለቅዱሳኑ ና ለነዋየ ቅድሳቱ ከሚሰጠው አክብሮትና ምስጋና ስግደት ለይታ ታስተምራለች፡፡ ነገር ግን እንደ ሉተርያውያን፤የሐይማኖት ድርጅቶች የጌታ የሆኑትን ሁሉ ባጠቃላይ በመናቅ ባለማክበር ና በማንቁዋሸሽ፤ የጌታ
እውነተኛ ድህነት እንደማይገኝ ና ይልቁኑ በምትኩ እሱ የመረጣቸውን ቅዱሳንና የተቀደሱ ነገሮች ሁሉ ማክበር የአንድ ክርስትያን ሐይማኖታዊ ግዴታ እንደሆነ ትላንትም ዛሬም ነገም እስከ አለም ፍጻሜ ታስተምራለች፡፡
★ ★ ★
መደ ጥያቄው መልስ ስንመለስ ኦርቶዶክስ ተወህዶ መቼም ቢሆን መቼም፤ የክርስቶስን የመስቀል ላይ ቤዛነት፤ምንም ነገር ፤እንደማይተካው ስለምታውቅ ፤በአመቱ በሙሉ በቅዳሴዋ በኪዳንዋ፤ በማህሌቷ ፤በምህላው ጸሎቷ ባጠቃላይ በሁሉም የአምልኮ
ስርዐቷ፤ ላይ የክርስቶስ፤ስጋን እና ደም፤እንድንቀበል፤ ልጆቹዋን ታስተምራለች፤ትመክራለች፤ ንስሃ ግቡ በማለት ታበረታናለች፡፡ ቅዱሳኑ እራሱ ታስበው በሚውሉበት ቀን፤ ፍቅረ ክርስቶስ/የመስቀሉ ቤዛነት ቅዱሳኑንን ምን ያህል አለምን እንዲንቁ እንዳዳረጋቸውና ለስሙ ሲሉ
የታገሱትን መከራ ለልጆቹዋ ታስተምራለች፡፡
★ ★ ★
እለት እለት በሚካሄደው የቅዳሴ ስርዐት ላይ ከሌሎች በደሙ ድነናል ብለው
መፈከር ብቻ አድርገው ከሚንቀሳቀሱ ድርጅቶች ተለይታ ድህነት በመፈክር ሳይሆን ጌታ ባዘዘው መሰረት
“””ስጋዬን የበላ ደሜንም የጠጣ የዘላለም ህይወት አለው””
ዮሐ 6፥53 የሚለዉን ቃል መሰረት በማድረግ ለምዕመኗ ሁልጊዜ
ሳታቋርጥ የጌታን ስጋን ደም ታቀብላለች፡፡
★ ★ ★
ነገር ግን በዘመናችን የተነሱት መናፍቃንና የበኩር ልጆቻቸው
የተሃድሶዎ መናፍቃን፤ ቅድሥት ቤተክርስትያን ክርስቶስን አትሰብክም ለቅዱሳኑ ና ለነዋየ ቅድሳቱ እና ለጌታ ቅዱሳን የሚሰጠው ክብር አያስፈልግም፤ ብለው ሲሟገቱን እናያቸዋለን፡፡ በዚህም የተሳሳተ ትምህርት ብዙዎችን ፤ጌታችሁን አገኛችሁ ብለው ከስላሴ ልጅነት ፤ማህተባቸውን አስበጥሰው ወደማይወጡበት የጨለማ ህይወት ና ፤
ከባለጸጋዋ ቤተክርስትያን አውጥተው ባዶ አዳራሽ አውርሰዋቸዋል፡፡
★ ★ ★
~~~የክርስቶስን የመስቀል ላይ ቤዛነት ማንም ምንም ሊተካው እንደማይችል ኦርቶዶክስ ታስተምራለች ከላይ በገለጽኩዋቸው መልኩ ፡፡
ነገር ግን ይሄ ቤዛነት የተከፈለበት መስቀል ፤የጌታ ክቡር ደሙ የተንጠባጠበት መስቀል ፤የጌታ ቅዱስ ስጋው የተቆረሰበት መስቀል፤ሴጣንና ሰራዊቶቹ ድል የተደረጉበት መስቀል፤በሚገባ መክብር አለበት ብላ በየአመቱ በመስከረም 16 ታሪካዊ አንድምታውን ባለቀቀ መልኩ ታከብረዋለች፡፡
★ ★ ★
ቅዱስ መስቀሉ መክበሩ ፤የክርስቶስን ቤዛነት በይበልጥ ያጎላል እንጂ የክርስቶስን ቤዛነት አያስረሳንም፡፡
የሀዲስ ኪዳን መስዕዋት የቀረበበት የክርስቶስ ቅዱስ መስቀል ከከበረ በእርሱ ላይ ያለው ክርስቶስ ይከብራል ምክንቱም የመስቀሉ ባለቤት እራሱ ባለቤቱ ክርስቶስ ኢየሱስ ነውና።
★★ ★
ማስረጃ ማቴ23፥20-23
20 ---በመሰውያው የሚምል በእርሱ ይምላል በእርሱ ላይ ባለው ሁሉ ይምላል።
21 ---በቤተ መቅደስ የሚምል በእርሱና በውስጡ በሚኖረው ሁሉ ላይ ይምላል።
22 ---በሰማይ የሚምል በእግዚአብሔር ዙፋንና በእርሱ ላይ በተቀመጠው ይምላል።
"ክብር ለሚገባው ክብርን ስጡ።"
(ወደ ሮሜ ሰዎች 13:7)
★ ★ ★
ስለዚህ መናፍቃንና ልጆቻቸው ተሃድሶዎች ሆይ መስቀሉን
የሚጥል ፤በላዩ የተሰቀለውንም ይጥላል ይህ ደግሞ እጅግ በጣም አሳፋሪ ፤ ነውር ና፤ ሀጥያት የሚለው ቃል የሚያንሰው ነው፡፡
★ ★ ★
ስለሆነም መናፍቃን፤ ክርስቶስን ያከበራቹሁና ያስከበራችሁ እየመሰላችሁ ከክርስቶስ ህብረት ፍጹም እየራቃችሁነውና፤ ሳይመሽባችሁ፤ ጥላችዋት ወደ ሄዳችሁባት፤ አማነዊቷ ጌታና የጌታ የሆኑትን ሁሉ ወደያዘችው የ ከርስቶስ ደጅ ወደ ተሰኘችው ቅድስት ቤተክርስትያን ከራሳችሁ የፍልስፍና አለም ወጥታችሁ የጨዋይቱ ልጆች ተብላችሁ፤ ተመለሱ፡፡
#ፈጣሪንም_ከፍጡር_ጋር_ማወዳደር_ይብቃችሁ
@And_Haymanot
@And_Haymanot
፩ ሃይማኖት ተዋህዶ
@And_Haymanot
@And_Haymanot