Forwarded from መሠረተ ያሬድ ሰ/ት/ቤት ዘአሣሣ
✝የማይቀርበት ታላቅ መንፈሳዊ ጉባዔ✝
"ያልተሟሸ ሸክላና ሰንበት ትምህርት ቤት ያልገባ ወጣት አንድ ናቸው።" ብፁዕ አቡነ ሰላማ
✍ እነሆ የአሳሳ ደብረ ምህረት ቅዱስ ገብርኤል #መሠረት_ያሬድ ሰንበት ትምህርት ቤት #የ40ኛ_ዓመት_የልደት_በዓልን ምክንያት በማድረግ ከጳጉሜ 1-3 2011 ዓ/ም ድረስ ታላቅ መንፈሳዊ ጉባዔ ተዘጋጅቷል እርሶም ወዳጅ ዘመዶን በመጋበዝ የእግዚአብሔር ቃል ይሰሙ ዘንድ ተጋብዘዋል በእለቱም፦
☞ መጋቢ ሐዲስ ሄኖክ ፈንቴ
☞ ዘማሪ ዲያቆን ፍሬዘር ደሳለኝ
☞ ዘማሪ ቶማስ {መሰንቆ}... ተጋብዘዋል በመሆኑም የነፍሶን ማዕድ ተመግበው የሰንበት ትምህርት ቤታችንን ልደት አብረን እናከብር ዘንድ በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ስም እናሳስባለን።
#አሳድገሽኛል_ቤቴና_ውበቴ
#አልለይም_ካንቺ_እስከ_እለተ_ሞቴ
#የፀጋው_ግምጃ_ቤት_ክብሬና_ማዕረጌ
#ሰንበት_ትምህርት_ቤት_የዘላለም_ቤቴ
#ሰንበት_ትምህርት_ቤት_ክብሬና_ውበቴ
✞ የአባቶቻችንን አምላክ ልዑል እግዚአብሔር ሰንበት ትምህርት ቤታችንን ይጠብቅልን!!!✞ አሜን!!! ✞✞✞
"ያልተሟሸ ሸክላና ሰንበት ትምህርት ቤት ያልገባ ወጣት አንድ ናቸው።" ብፁዕ አቡነ ሰላማ
✍ እነሆ የአሳሳ ደብረ ምህረት ቅዱስ ገብርኤል #መሠረት_ያሬድ ሰንበት ትምህርት ቤት #የ40ኛ_ዓመት_የልደት_በዓልን ምክንያት በማድረግ ከጳጉሜ 1-3 2011 ዓ/ም ድረስ ታላቅ መንፈሳዊ ጉባዔ ተዘጋጅቷል እርሶም ወዳጅ ዘመዶን በመጋበዝ የእግዚአብሔር ቃል ይሰሙ ዘንድ ተጋብዘዋል በእለቱም፦
☞ መጋቢ ሐዲስ ሄኖክ ፈንቴ
☞ ዘማሪ ዲያቆን ፍሬዘር ደሳለኝ
☞ ዘማሪ ቶማስ {መሰንቆ}... ተጋብዘዋል በመሆኑም የነፍሶን ማዕድ ተመግበው የሰንበት ትምህርት ቤታችንን ልደት አብረን እናከብር ዘንድ በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ስም እናሳስባለን።
#አሳድገሽኛል_ቤቴና_ውበቴ
#አልለይም_ካንቺ_እስከ_እለተ_ሞቴ
#የፀጋው_ግምጃ_ቤት_ክብሬና_ማዕረጌ
#ሰንበት_ትምህርት_ቤት_የዘላለም_ቤቴ
#ሰንበት_ትምህርት_ቤት_ክብሬና_ውበቴ
✞ የአባቶቻችንን አምላክ ልዑል እግዚአብሔር ሰንበት ትምህርት ቤታችንን ይጠብቅልን!!!✞ አሜን!!! ✞✞✞
❤1