በፌስቡክ የቀጥታ ትምህርት በኡስታዝ
አቡ ሐይደር ይከታተሉ
https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder/videos/2537001046526232/
አቡ ሐይደር ይከታተሉ
https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder/videos/2537001046526232/
Facebook
USTAZ ABU HYDER Offical Page
አሰላሙ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ
የነብያችን መብት በአኛ ላይ
ሒዳያ ቲዩብ
ነቢያችን ﷺ በኛ ላይ ያላቸው መብት
አዲስ ሙሃደራ☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር
Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ
➤ https://goo.gl/2gkykp
Join us➤ t.me/abuhyder
አዲስ ሙሃደራ☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር
Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ
➤ https://goo.gl/2gkykp
Join us➤ t.me/abuhyder
የኡስታዝ አቡ ሀይደር ትምህርቶች ስብስብ
የዕምነት ማዕዘናት ክፍል 6 በመላዕክት ማመንክፍል 1 ☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ ➤ https://goo.gl/Mi2Hkg Join us➤ t.me/abuhyder – Belief In Angels
Belief In Angels In Islam - Part 2
የዕምነት ማዕዘናት ክፍል 7
በመላዕክት ማመንክፍል 2
☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር
Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ
➤ https://goo.gl/hJD7UG
Join us➤ t.me/abuhyder
በመላዕክት ማመንክፍል 2
☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር
Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ
➤ https://goo.gl/hJD7UG
Join us➤ t.me/abuhyder
ጨረቃ በኢስላም ክፍል አንድ
በአቡ ሀይደር
ምስጋና የዓለማት ጌታ ለሆነው ለአላህ የተገባ ነው፡፡ የአላህ ውዳሴና ሰላም፡ የሰላም አለቃና መምህር ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ይሁን፡፡ ድልና የበላይነት ሐቅን ለማንገስና ሀሰትን ለማርከስ፡ በደልን አጥፎቶ ፍትህን ለማስፈን ዕውቀታቸውን፣ ንብረታቸውን፣ ጉልበታቸውን፣ ጊዜያቸውንና ህይወታቸውን መስዋእት በማድረግ ለሚታገሉት ይሁን፡፡
በዚህ ምድር ላይ ፍጹም አንድ አምላክ ብቻ መኖሩን የሚያውጅ ሃይማኖት ቢኖር ኢስላም ብቻ ነው!!፡፡ ፍጹም አንድ አምላክ ማለት፡- በህላዌው ሳይከፋፈል፣ በስራው አጋዥና አማካሪ ሳይኖረው፣ በባሕሪያቱ ሞክሼና ቢጤ ሳይገኝለት፣ በአምልኮም ተጋሪ ሳይበጅለት ብቻውን በአንድነቱ የሚመለክ፡ በእሱነቱ የሚሰበክ፡ በአንተነቱ የሚለመን፡ በእኔነቱ እራሱን የሚገልጥ፡ በእኛነቱ ታላቅነቱን የሚያሳይ አምላክ ማለት ነው፡፡ ታዲያ ይህን እውነተኛ አምላክ በዚህ መልክ የሚያመልክ ከሙስሊሞች ውጭ የት ይገኝ ይሆን? አልሐምዱ ሊላህ አለዚ-ሀዳና ሊል-ኢስላም፡፡
ናቸው! ተብሎ የሚነገርለት አምላክ የለም፡፡ እነሱ ተብሎ አይሰበክምና፡፡ በአንድነቱ ውስጥ ልይዩ ሶስትነት የሚል የ21ኛ ክፍለ ዘመን ፍልስፍናም የለም፡፡ ሶስት ነኝ ብሎ እራሱን አላስተዋወቀምና፡፡ ምስል ተሰርቶለት ነጭ ሽበት ያለው ጢም ፊቱ ላይ በቅሎ፡ ከቀኝና ከግራው እሱን የሚመስሉ ሁለት ቢጤዎች ተደርድረውለት፡ ይህ ነው አምላካችን አይባልም፡፡ እሱ አምሳያና ብጤ የለውምና፡፡
ይህ እውነተኛ አምላክ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው፡፡ በቅዱስ ቃሉም ሲናገር እንዲህ ነው ያለው፡-
"ይህ ጌታችሁ አላህ ነው፡፡ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ ነገርን ሁሉ ፈጣሪ ነው፡፡ ስለዚህ ተገዙት፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ተጠባባቂ ነው፡፡" (ሱረቱል አንዓም 102)፡፡
"የሰማያትና የምድር ጌታ ማን ነው? በላቸው፤ አላህ ነው በል፤ ለነፍሶቻቸው ጥቅምንም ጉዳትንም የማይችሉን ረዳቶች ከርሱ ሌላ ያዛችሁን? በላቸው፤ ዕውርና የሚያይ ይተካከላሉን? ወይስ ጨለማዎችና ብርሃን ይተካከላሉን? ወይስ ለአላህ እንደርሱ አፈጣጠር የፈጠሩን ተጋሪዎች አደረጉለትና ፍጥረቱ በነሱ ላይ ተመሳሰለባቸውን? በል፤ አላህ ሁለመናውን ፈጣሪ ነው፤ እርሱም አንዱ አሸናፊው ነው በል።" (ሱረቱ-ረዕድ 16)፡፡
"አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው። እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው።" (ሱረቱ-ዙመር 62)፡፡
"ይሃችሁ፣ ጌታችሁ አላህ ነው፤ የነገር ሁሉ ፈጣሪ ነው፤ ከርሱ ሌላ አምላክ የለም፤ ታዲያ (ከእምነት) ወዴት ትመለሳላችሁ።" (ሱረቱ ጋፊር 62)፡፡
በአራቱም አምላካዊ ጥቅሶች መሰረት ጌታ አላህ የ‹ሁሉ ነገር› ፈጣሪ መሆኑን በቀላሉ መረዳት ይቻላል፡፡ እንግዲያውስ ዛሬ የምንነጋገርበት አጀንዳ፡ ከነዚህ ‹ሁሉ› ተብለው በጌታችን ከተጠሩ ፍጥረቶቹ ውስጥ አንዱ የሆነውን ጨረቃን በማስመልከት ይሆናል፡፡
ይህንን ለመጻፍ ያነሳሳኝ ከካፊሮች በኩል የተነሳን ጥያቄ አንብቤ ነው፡፡ ሙስሊሞች የምታመልኩት የጨረቃ አምላክን ነው፡፡ በመስጂዳችሁም የሰቀላችሁት ለዚህ ነው፡፡ የጨረቃ አምላክ የሚባለው ደግሞ ከፀሀይ አምላክ ጋር በመጋባት ሴት ከዋክብቶችን ወልዷል የሚል እንቶ ፈንቶ በማየቴ ነው፡፡
ከሁሉም የሚገርመኝ፡- እራሱን ከክህደት ያላጠራ፡ ሰውና አምላክ ተደባልቆበት ሰውን ከአምላክ መለየት ተስኖት፡ በተዋህዶ ሰው አምላክ ሆነ፣ አምላክም ሰው ሆነ የሚል የህልም ቅዠት ውስጥ የገባ ካፊር፣ አንድን ከሶስት መለየት አቅቶት፡ አንድም ሶስትም ናቸው የሚል ሙሽሪክ፡ እኛን ጨረቃ አምላኪዎች ናችሁ! ማለቱ ነው፡፡
እንደው ምላሹን ከመስጠቴ በፊት አንድ ነገር ልናገር፡-
እውነት ሙስሊሞች የጨረቃ አምላክን የምናመልክ ከሆነ፡ በርግጥም ባለቤቱ የሆነችውን የፀሀይ አምላክንም ማክበር ነበረብን! የተወለዱ ሴት ልጆችዋንም (ከዋክብትን) ልናከብራቸው ይገባ ነበር! ታዲያ የታሉ በመስጂድ ሚናራ ላይ? ለምንስ አብረው አልተሰቀሉም?
ደግሞስ ምነው ጨረቃና ፀሀይ ሴት ልጆችን ብቻ ወለዱ? ምነው ወንድ ልጅ አንድ እንኳ የላቸውም! ችግሩ ከባልየው ከጨረቃ ነው ወይስ ከሴቲቷ ፀሀይ? (ወደው አይስቁ አሉ)፡፡ ምነው ተረት ተረት ቢቀር!፡፡
ወደ ቁም-ነገሩ ስንገባ ጨረቃ በኢስላም ያለውን ምልከታ በመጠኑ እንዲህ አቀርበዋለሁ፡-
1. የአላህ ፍጡር ነው፡-
ጨረቃ ጌታ አላህ ከፈጠራቸው ፍጡራን መካከል አንዱ ነው፡፡ ከዚህ ፍጥረታዊ ማንነት የዘለለ ሚና የለውም፡-
"እርሱም ሌሊትና ቀንን ፀሐይንና ጨረቃንም፣ የፈጠረ ነው፤ ሁሉም በፈለካቸው ውስጥ ይዋኛሉ።" (ሱረቱል አንቢያእ 33)፡፡
"ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ፀሐይንና ጨረቃንም የገራ ማን እንደሆነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይሉሃል፤ ታዲያ እንዴት ይመለሳሉ!።" (ሱረቱል ዐንከቡት 61)፡፡
2. ለፈጠረው የሚሰግድ ነው፡-
ጨረቃም እንደሌሎች ፍጥረታት (ፀሀይ፣ ሰማይ፣ ምድር…) ለአምላኩ የሚሰግድ ነው፡-
"አላህ፣ በሰማያት ያለው ሁሉ፣ በምድርም ያለው ሁሉ ፀሐይና ጨረቃም፣ ክዋክብትም፣ ተራራዎችም፣ ዛፎችም፣ ተንቀሳቃሾችም፣ ከሰዎች ብዙዎችም ለርሱ የሚሰግዱለት መኾኑን አታውቁምን? ብዙውም በርሱ ላይ ቅጣት ተረጋገጠበት፤ አላህ የሚያዋርደው ሰው ለርሱ ምንም አክባሪ የለውም፤ አላህ የሻውን ይሠራልና።" (ሱረቱል ሐጅ 18)፡፡
"ሰባቱ ሰማያትና ምድርም በውስጣቸውም ያለው ሁሉ ለርሱ ያጠራሉ፣ ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም፤ ግን ማጥራታቸውን (እንዴት እንደሆነ) አታውቁትም፤ እርሱ ታጋሽ መሐሪ ነው።" (ሱረቱል ኢስራእ 44)፡፡
3. በአላህ ፈቃድ ስር የተገራ ነው፡-
ጨረቃ እንደሌሎቹ የአላህ ፍጥረታት በአላህ ፈቃድ ስር የተገራ ነው፡፡ ከቁጥጥሩ አይወጣም፡፡ ያለ ፈቃዱ አይንቀሳቀስም፡-
"ለናንተም ሌሊትንና ቀንን ፀሐይንና ጨረቃንም ገራላችሁ፤ ክዋክብትም በፈቃዱ የተገሩ ናቸው፤ በዚህ ውስጥ ለሚያውቁ ሕዝቦች በእርግጥ ታምራቶች አሉ።" (ሱረቱ-ነሕል 12)፡፡
"አላህ ሌሊትን በቀን ውስጥ የሚያስገባ ቀንንም በሌሊት ውስጥ የሚያስገባ፣ ፀሐይንና ጨረቃን የገራ፣ መኾኑን አታይምን? ሁሉም እስከተወሰነ ጊዜ ድረስ ይሮጣሉ፤ አላህም በምትሰሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው።" (ሱረቱ ሉቅማን 29)፡፡ በተጨማሪም፡- አል-አዕራፍ 54፣ አር-ረዕድ 2፣ ኢብራሂም 33፣ ፋጢር 13፣ አዝ-ዙመር 5 ይመልከቱ፡፡
4. የጊዜ ማወቂ ምልክት ነው
አላህ ጨረቃን የጊዜ ማወቂያ፡ የወራትና የአመታት መቁጠሪያ ምልክት አድርጎታል፡-
"(ሙሐመድ ሆይ!) ከለጋ ጨረቃዎች (መለዋወጥ) ይጠየቁሃል፡፡ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም (ማወቂያ) ጊዜያቶች (ምልክቶች) ናቸው በላቸው…" (ሱረቱል በቀራህ 189)፡፡
"እርሱም ጎህን (ከሌሊት ጨለማ) ፈልቃቂ ሌሊትንም ማረፊያ ፀሐይንና ጨረቃንም (ለጊዜ) መቁጠሪያ አድራጊ ነው፡፡ ይህ የአሸናፊው የዐዋቂው (አላህ) ችሎታ ነው፡፡" (ሱረቱል አንዓም 96)፡፡
5. በፍጹም ሊመለክ አይገባውም፡-
ጨረቃ የአላህ ፍጥረት በመሆኑ፡ በፍጹም ስግደትም ሆነ ማንኛውም አይነት አምልኮ አይገባውም፡-
"ሌሊትና ቀንም፣ ጸሐይና ጨረቃም፣ ከምልክቶቹ ናቸው፤ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፤ ለዚያም ለፈጠራቸው አላህ ሰገዱ፤ እርሱን ብቻ የምትግገዙ እንደሆናችሁ፣ (ለሌላ አትስገዱ)" (ሱረቱ ፋሲለት 37)፡፡
እኛ ሙስሊሞች ስለ ጨረቃ ያለን አመለካከት ከሞላ ጎደል ይህን ይመስላል፡፡ ለጨረቃም ሆነ ለኢየሱስ አንሰግድም አንንበረከክም፡፡ ባይሆን ሁለቱን ለፈጠረው ጌታ አላህ እንጂ!!፡፡
የመስጂድ ምልክት፡-
ከከሀዲያን በኩል
በአቡ ሀይደር
ምስጋና የዓለማት ጌታ ለሆነው ለአላህ የተገባ ነው፡፡ የአላህ ውዳሴና ሰላም፡ የሰላም አለቃና መምህር ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ይሁን፡፡ ድልና የበላይነት ሐቅን ለማንገስና ሀሰትን ለማርከስ፡ በደልን አጥፎቶ ፍትህን ለማስፈን ዕውቀታቸውን፣ ንብረታቸውን፣ ጉልበታቸውን፣ ጊዜያቸውንና ህይወታቸውን መስዋእት በማድረግ ለሚታገሉት ይሁን፡፡
በዚህ ምድር ላይ ፍጹም አንድ አምላክ ብቻ መኖሩን የሚያውጅ ሃይማኖት ቢኖር ኢስላም ብቻ ነው!!፡፡ ፍጹም አንድ አምላክ ማለት፡- በህላዌው ሳይከፋፈል፣ በስራው አጋዥና አማካሪ ሳይኖረው፣ በባሕሪያቱ ሞክሼና ቢጤ ሳይገኝለት፣ በአምልኮም ተጋሪ ሳይበጅለት ብቻውን በአንድነቱ የሚመለክ፡ በእሱነቱ የሚሰበክ፡ በአንተነቱ የሚለመን፡ በእኔነቱ እራሱን የሚገልጥ፡ በእኛነቱ ታላቅነቱን የሚያሳይ አምላክ ማለት ነው፡፡ ታዲያ ይህን እውነተኛ አምላክ በዚህ መልክ የሚያመልክ ከሙስሊሞች ውጭ የት ይገኝ ይሆን? አልሐምዱ ሊላህ አለዚ-ሀዳና ሊል-ኢስላም፡፡
ናቸው! ተብሎ የሚነገርለት አምላክ የለም፡፡ እነሱ ተብሎ አይሰበክምና፡፡ በአንድነቱ ውስጥ ልይዩ ሶስትነት የሚል የ21ኛ ክፍለ ዘመን ፍልስፍናም የለም፡፡ ሶስት ነኝ ብሎ እራሱን አላስተዋወቀምና፡፡ ምስል ተሰርቶለት ነጭ ሽበት ያለው ጢም ፊቱ ላይ በቅሎ፡ ከቀኝና ከግራው እሱን የሚመስሉ ሁለት ቢጤዎች ተደርድረውለት፡ ይህ ነው አምላካችን አይባልም፡፡ እሱ አምሳያና ብጤ የለውምና፡፡
ይህ እውነተኛ አምላክ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው፡፡ በቅዱስ ቃሉም ሲናገር እንዲህ ነው ያለው፡-
"ይህ ጌታችሁ አላህ ነው፡፡ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ ነገርን ሁሉ ፈጣሪ ነው፡፡ ስለዚህ ተገዙት፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ተጠባባቂ ነው፡፡" (ሱረቱል አንዓም 102)፡፡
"የሰማያትና የምድር ጌታ ማን ነው? በላቸው፤ አላህ ነው በል፤ ለነፍሶቻቸው ጥቅምንም ጉዳትንም የማይችሉን ረዳቶች ከርሱ ሌላ ያዛችሁን? በላቸው፤ ዕውርና የሚያይ ይተካከላሉን? ወይስ ጨለማዎችና ብርሃን ይተካከላሉን? ወይስ ለአላህ እንደርሱ አፈጣጠር የፈጠሩን ተጋሪዎች አደረጉለትና ፍጥረቱ በነሱ ላይ ተመሳሰለባቸውን? በል፤ አላህ ሁለመናውን ፈጣሪ ነው፤ እርሱም አንዱ አሸናፊው ነው በል።" (ሱረቱ-ረዕድ 16)፡፡
"አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው። እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው።" (ሱረቱ-ዙመር 62)፡፡
"ይሃችሁ፣ ጌታችሁ አላህ ነው፤ የነገር ሁሉ ፈጣሪ ነው፤ ከርሱ ሌላ አምላክ የለም፤ ታዲያ (ከእምነት) ወዴት ትመለሳላችሁ።" (ሱረቱ ጋፊር 62)፡፡
በአራቱም አምላካዊ ጥቅሶች መሰረት ጌታ አላህ የ‹ሁሉ ነገር› ፈጣሪ መሆኑን በቀላሉ መረዳት ይቻላል፡፡ እንግዲያውስ ዛሬ የምንነጋገርበት አጀንዳ፡ ከነዚህ ‹ሁሉ› ተብለው በጌታችን ከተጠሩ ፍጥረቶቹ ውስጥ አንዱ የሆነውን ጨረቃን በማስመልከት ይሆናል፡፡
ይህንን ለመጻፍ ያነሳሳኝ ከካፊሮች በኩል የተነሳን ጥያቄ አንብቤ ነው፡፡ ሙስሊሞች የምታመልኩት የጨረቃ አምላክን ነው፡፡ በመስጂዳችሁም የሰቀላችሁት ለዚህ ነው፡፡ የጨረቃ አምላክ የሚባለው ደግሞ ከፀሀይ አምላክ ጋር በመጋባት ሴት ከዋክብቶችን ወልዷል የሚል እንቶ ፈንቶ በማየቴ ነው፡፡
ከሁሉም የሚገርመኝ፡- እራሱን ከክህደት ያላጠራ፡ ሰውና አምላክ ተደባልቆበት ሰውን ከአምላክ መለየት ተስኖት፡ በተዋህዶ ሰው አምላክ ሆነ፣ አምላክም ሰው ሆነ የሚል የህልም ቅዠት ውስጥ የገባ ካፊር፣ አንድን ከሶስት መለየት አቅቶት፡ አንድም ሶስትም ናቸው የሚል ሙሽሪክ፡ እኛን ጨረቃ አምላኪዎች ናችሁ! ማለቱ ነው፡፡
እንደው ምላሹን ከመስጠቴ በፊት አንድ ነገር ልናገር፡-
እውነት ሙስሊሞች የጨረቃ አምላክን የምናመልክ ከሆነ፡ በርግጥም ባለቤቱ የሆነችውን የፀሀይ አምላክንም ማክበር ነበረብን! የተወለዱ ሴት ልጆችዋንም (ከዋክብትን) ልናከብራቸው ይገባ ነበር! ታዲያ የታሉ በመስጂድ ሚናራ ላይ? ለምንስ አብረው አልተሰቀሉም?
ደግሞስ ምነው ጨረቃና ፀሀይ ሴት ልጆችን ብቻ ወለዱ? ምነው ወንድ ልጅ አንድ እንኳ የላቸውም! ችግሩ ከባልየው ከጨረቃ ነው ወይስ ከሴቲቷ ፀሀይ? (ወደው አይስቁ አሉ)፡፡ ምነው ተረት ተረት ቢቀር!፡፡
ወደ ቁም-ነገሩ ስንገባ ጨረቃ በኢስላም ያለውን ምልከታ በመጠኑ እንዲህ አቀርበዋለሁ፡-
1. የአላህ ፍጡር ነው፡-
ጨረቃ ጌታ አላህ ከፈጠራቸው ፍጡራን መካከል አንዱ ነው፡፡ ከዚህ ፍጥረታዊ ማንነት የዘለለ ሚና የለውም፡-
"እርሱም ሌሊትና ቀንን ፀሐይንና ጨረቃንም፣ የፈጠረ ነው፤ ሁሉም በፈለካቸው ውስጥ ይዋኛሉ።" (ሱረቱል አንቢያእ 33)፡፡
"ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ፀሐይንና ጨረቃንም የገራ ማን እንደሆነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይሉሃል፤ ታዲያ እንዴት ይመለሳሉ!።" (ሱረቱል ዐንከቡት 61)፡፡
2. ለፈጠረው የሚሰግድ ነው፡-
ጨረቃም እንደሌሎች ፍጥረታት (ፀሀይ፣ ሰማይ፣ ምድር…) ለአምላኩ የሚሰግድ ነው፡-
"አላህ፣ በሰማያት ያለው ሁሉ፣ በምድርም ያለው ሁሉ ፀሐይና ጨረቃም፣ ክዋክብትም፣ ተራራዎችም፣ ዛፎችም፣ ተንቀሳቃሾችም፣ ከሰዎች ብዙዎችም ለርሱ የሚሰግዱለት መኾኑን አታውቁምን? ብዙውም በርሱ ላይ ቅጣት ተረጋገጠበት፤ አላህ የሚያዋርደው ሰው ለርሱ ምንም አክባሪ የለውም፤ አላህ የሻውን ይሠራልና።" (ሱረቱል ሐጅ 18)፡፡
"ሰባቱ ሰማያትና ምድርም በውስጣቸውም ያለው ሁሉ ለርሱ ያጠራሉ፣ ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም፤ ግን ማጥራታቸውን (እንዴት እንደሆነ) አታውቁትም፤ እርሱ ታጋሽ መሐሪ ነው።" (ሱረቱል ኢስራእ 44)፡፡
3. በአላህ ፈቃድ ስር የተገራ ነው፡-
ጨረቃ እንደሌሎቹ የአላህ ፍጥረታት በአላህ ፈቃድ ስር የተገራ ነው፡፡ ከቁጥጥሩ አይወጣም፡፡ ያለ ፈቃዱ አይንቀሳቀስም፡-
"ለናንተም ሌሊትንና ቀንን ፀሐይንና ጨረቃንም ገራላችሁ፤ ክዋክብትም በፈቃዱ የተገሩ ናቸው፤ በዚህ ውስጥ ለሚያውቁ ሕዝቦች በእርግጥ ታምራቶች አሉ።" (ሱረቱ-ነሕል 12)፡፡
"አላህ ሌሊትን በቀን ውስጥ የሚያስገባ ቀንንም በሌሊት ውስጥ የሚያስገባ፣ ፀሐይንና ጨረቃን የገራ፣ መኾኑን አታይምን? ሁሉም እስከተወሰነ ጊዜ ድረስ ይሮጣሉ፤ አላህም በምትሰሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው።" (ሱረቱ ሉቅማን 29)፡፡ በተጨማሪም፡- አል-አዕራፍ 54፣ አር-ረዕድ 2፣ ኢብራሂም 33፣ ፋጢር 13፣ አዝ-ዙመር 5 ይመልከቱ፡፡
4. የጊዜ ማወቂ ምልክት ነው
አላህ ጨረቃን የጊዜ ማወቂያ፡ የወራትና የአመታት መቁጠሪያ ምልክት አድርጎታል፡-
"(ሙሐመድ ሆይ!) ከለጋ ጨረቃዎች (መለዋወጥ) ይጠየቁሃል፡፡ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም (ማወቂያ) ጊዜያቶች (ምልክቶች) ናቸው በላቸው…" (ሱረቱል በቀራህ 189)፡፡
"እርሱም ጎህን (ከሌሊት ጨለማ) ፈልቃቂ ሌሊትንም ማረፊያ ፀሐይንና ጨረቃንም (ለጊዜ) መቁጠሪያ አድራጊ ነው፡፡ ይህ የአሸናፊው የዐዋቂው (አላህ) ችሎታ ነው፡፡" (ሱረቱል አንዓም 96)፡፡
5. በፍጹም ሊመለክ አይገባውም፡-
ጨረቃ የአላህ ፍጥረት በመሆኑ፡ በፍጹም ስግደትም ሆነ ማንኛውም አይነት አምልኮ አይገባውም፡-
"ሌሊትና ቀንም፣ ጸሐይና ጨረቃም፣ ከምልክቶቹ ናቸው፤ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፤ ለዚያም ለፈጠራቸው አላህ ሰገዱ፤ እርሱን ብቻ የምትግገዙ እንደሆናችሁ፣ (ለሌላ አትስገዱ)" (ሱረቱ ፋሲለት 37)፡፡
እኛ ሙስሊሞች ስለ ጨረቃ ያለን አመለካከት ከሞላ ጎደል ይህን ይመስላል፡፡ ለጨረቃም ሆነ ለኢየሱስ አንሰግድም አንንበረከክም፡፡ ባይሆን ሁለቱን ለፈጠረው ጌታ አላህ እንጂ!!፡፡
የመስጂድ ምልክት፡-
ከከሀዲያን በኩል
የሚነሳው ጥያቄ ይህ ነው፡፡ እናንተ ሙስሊሞች ጨረቃን የማታመልኩ ከሆነ ለምን በመስጂድ መናራህ ላይ ተከላችሁት ታዲያ? የሚል ነው፡፡ ይህ ጥያቄ በራሱ እነሱ በአምልኮ ቦታቸው ላይ የሰቀሉትን መስቀል እንደሚያመልኩ በግልፅ ያሳያል፡፡ ያ ባይሆን ኖሮ ከኛው ጋር ተመሳስሎባቸው መች ለጥያቄ ይጋበዙ ነበር!! ለነገሩ ‹መስቀል ኃይላችን ነው!› ሲሉ አይደል የሚደመጡት፡፡
ወደኛ ጉዳይ ስንመለስ ግን፡ የሙስሊሞች የአምልኮ ስፍራ ወይም መስጂድ ከጨረቃ ጋር ምንም አይነት ግንኙነት የለውም፡፡ በመናራዎቹም ላይ ጨረቃን እንደ ምልክት ማንጠልጠሉ ሃይማኖታዊ መሰረት የለውም፡፡ ይህ ድርጊት ዘግይቶ የመጣ ነው፡፡ በነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ዘመን፣ በሶሓቦች ዘመን፣ በታቢዒዮች ዘመን አይታወቅም፡፡ ከብዙ መቶ አመት በኋላ ዘግይቶ የመጣ ነው፡፡ በዑሥማኒያዎች ስርወ መንግስት ዘመን፡ ኢስላም አድማሱን አስፍቶ የክህደት ኃይላትን አንበርክኮ በተቆጣጠራቸው ሀገራት ላይ የአምልኮ ቦታቸው አናት ላይ መስቀልን ሲያስቀምጡ በመመልከት፡ የነሱን እውነተኛ አምልኮ ስፍራ (መስጂድ) ከከሀዲያን ጋር እንዳይመሳሰል በሚል የጨረቃን ምልክት እንዳደረጉ ጸሀፍት ይገልጻሉ፡፡ እንዲሁም ይህን ምልክት ፋርሶች ናቸው የጀመሩት፡ አይደለም አፍሪካኖች ናቸው የሚል ሀሳብም አልለ (ዐብዱል-ሐይ አል-ከታኒ፡- አት-ተራቲቡል ኢዳሪየህ 1/320)፡፡
ያም ሆነ ይህ ጉዳዩ ከአምልኮ ጋር የተያያዘ ሳይሆን፡ የአላህን ቤቶች (መስጂድ) ከጣኦት አምልኮ ስፍራዎች ለመለየት እንደ-ምልክትነት የተገለገሉበት በመሆኑ፡ በኢስላም ሊቃውንት ዘንድም ውግዘት አልገጠመውም፡፡ ስለሆነም እኛ የምናመልከው የጨረቃ ፈጣሪና አስገኚ የሆነውን አላህ እንጂ፡ የተፈጠረውን ጨረቃ አይደለም፡፡ እናንተም የፈለጋችሁትን አምልኩ፡፡ ውጤቱም የቂም ቀን ይታያል፡-
"አላህን ሃይማኖቴን ለርሱ ያጠራሁ ሆኜ እግገዛዋለሁ በል። ከርሱ ሌላ የሻችሁትን ተገዙ፤ ከሳሪዎች ማለት እነዚያ በትንሣኤ ቀን ነፍሶቻቸውንና ቤተሰቦቻቸውን ያከሰሩ ናቸው፤ ንቁ፤ ይህ እርሱ ግልጽ ከሳራ ናቸው በላቸው።" (ሱረቱ-ዙመር 14-15)፡፡
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
Join us➤ t.me/abuhyder
ወደኛ ጉዳይ ስንመለስ ግን፡ የሙስሊሞች የአምልኮ ስፍራ ወይም መስጂድ ከጨረቃ ጋር ምንም አይነት ግንኙነት የለውም፡፡ በመናራዎቹም ላይ ጨረቃን እንደ ምልክት ማንጠልጠሉ ሃይማኖታዊ መሰረት የለውም፡፡ ይህ ድርጊት ዘግይቶ የመጣ ነው፡፡ በነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ዘመን፣ በሶሓቦች ዘመን፣ በታቢዒዮች ዘመን አይታወቅም፡፡ ከብዙ መቶ አመት በኋላ ዘግይቶ የመጣ ነው፡፡ በዑሥማኒያዎች ስርወ መንግስት ዘመን፡ ኢስላም አድማሱን አስፍቶ የክህደት ኃይላትን አንበርክኮ በተቆጣጠራቸው ሀገራት ላይ የአምልኮ ቦታቸው አናት ላይ መስቀልን ሲያስቀምጡ በመመልከት፡ የነሱን እውነተኛ አምልኮ ስፍራ (መስጂድ) ከከሀዲያን ጋር እንዳይመሳሰል በሚል የጨረቃን ምልክት እንዳደረጉ ጸሀፍት ይገልጻሉ፡፡ እንዲሁም ይህን ምልክት ፋርሶች ናቸው የጀመሩት፡ አይደለም አፍሪካኖች ናቸው የሚል ሀሳብም አልለ (ዐብዱል-ሐይ አል-ከታኒ፡- አት-ተራቲቡል ኢዳሪየህ 1/320)፡፡
ያም ሆነ ይህ ጉዳዩ ከአምልኮ ጋር የተያያዘ ሳይሆን፡ የአላህን ቤቶች (መስጂድ) ከጣኦት አምልኮ ስፍራዎች ለመለየት እንደ-ምልክትነት የተገለገሉበት በመሆኑ፡ በኢስላም ሊቃውንት ዘንድም ውግዘት አልገጠመውም፡፡ ስለሆነም እኛ የምናመልከው የጨረቃ ፈጣሪና አስገኚ የሆነውን አላህ እንጂ፡ የተፈጠረውን ጨረቃ አይደለም፡፡ እናንተም የፈለጋችሁትን አምልኩ፡፡ ውጤቱም የቂም ቀን ይታያል፡-
"አላህን ሃይማኖቴን ለርሱ ያጠራሁ ሆኜ እግገዛዋለሁ በል። ከርሱ ሌላ የሻችሁትን ተገዙ፤ ከሳሪዎች ማለት እነዚያ በትንሣኤ ቀን ነፍሶቻቸውንና ቤተሰቦቻቸውን ያከሰሩ ናቸው፤ ንቁ፤ ይህ እርሱ ግልጽ ከሳራ ናቸው በላቸው።" (ሱረቱ-ዙመር 14-15)፡፡
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
Join us➤ t.me/abuhyder
የኡስታዝ አቡ ሀይደር ትምህርቶች ስብስብ
የዕምነት ማዕዘናት ክፍል 7 በመላዕክት ማመንክፍል 2 ☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ ➤ https://goo.gl/hJD7UG Join us➤ t.me/abuhyder – Belief In Angels In Islam - Part 2
በመለኮታዊ_መጻህፍት_ማመን_ክፍል_1__Dai_S.m4a
8.5 MB
የዕምነት ማዕዘናት ክፍል 8
በመለኮታዊ መጻህፍት ማመን ክፍል 1
☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር
Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ
➤ https://goo.gl/Ah8dca
Join us➤ t.me/abuhyder
በመለኮታዊ መጻህፍት ማመን ክፍል 1
☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር
Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ
➤ https://goo.gl/Ah8dca
Join us➤ t.me/abuhyder
اللـهـمَّ ﷺصَـلِّﷺوَسَـــلِّـمْ ﷺ وَبَارِك ﷺْ عـلـى ﷺ نَبِيِّنَـــا ﷺ مُحــمَّد
┊┊┊┊┊♡ﷺﷺﷺﷺﷺ
┊┊┊┊♡ﷺﷺﷺﷺﷺ
┊┊┊♡ﷺﷺﷺﷺﷺ
┊┊♡ﷺﷺﷺﷺﷺ
┊┊┊┊┊♡ﷺﷺﷺﷺﷺ
┊┊┊┊♡ﷺﷺﷺﷺﷺ
┊┊┊♡ﷺﷺﷺﷺﷺ
┊┊♡ﷺﷺﷺﷺﷺ
የጨረቃ አምላክ! ክፍል ሁለት
በአቡ ሀይደር
ምስጋና የዓለማት ጌታ ለሆነው ለአላህ የተገባ ነው፡፡ የአላህ ውዳሴና ሰላም፡ የሰላም አለቃና መምህር ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ይሁን፡፡ ድልና የበላይነት ሐቅን ለማንገስና ሀሰትን ለማርከስ፡ በደልን አጥፎቶ ፍትህን ለማስፈን ዕውቀታቸውን፣ ንብረታቸውን፣ ጉልበታቸውን፣ ጊዜያቸውንና ህይወታቸውን መስዋእት በማድረግ ለሚታገሉት ይሁን፡፡
በክፍል አንድ ትምሕርታችን ላይ ጨረቃ በኢስላም ያለውን ምልከታ በመጠኑ ቃኝተናል፡፡ በውስጡም ጨረቃ የአላህ ፍጥረት መሆኑን፣ በፈቃዱ ስር የተገራ እንደሆነና አምልኮም እንደማይገባው፡ እንዲሁም ለሰዎች የጊዜ ማወቂያ ምልክት እንደሆነ ተመልክተናል፡፡ በመስጂድም ላይ የሙስሊሞችን የአምልኮ ስፍራ ከጣኦታውያን የአምልኮ ስፍራ ለመለየት ምልክት መደረጉን እንጂ፡ ከአምልኮ ጋር ምንም ትስስር እንደሌለው ተመልክተናል፡፡ አልሐምዱ ሊላህ፡፡
ዛሬ የምንመለከተው ደግሞ ‹አላህ› የሚለውን መለኮታዊ ስምና የዓለማቱ ጌታን መጠሪያ ለዚሁ ለጨረቃ በመስጠት፡ ሙስሊሞች የሚያመልኩት የጨረቃን አምላክ ነው፡፡ ስሙም አላህ ተብሎ ይጠራ ነበር (ሱብሐነ ረቢ) የሚለውን ከመሃይምነትና ከጥላቻ የመነጨውን ግልብ ግንዛቤ እንዳስሰዋለን ኢንሻአላህ፡፡
‹‹አላህ›› የሚለው መለኮታዊ ስም!!
ይህ ስም የዓለሙ ፈጣሪና አስገኚ ለሆነው አምላክ የተጸውኦ ስም ነው፡፡ ስለሆነም በሱ አምላክነት ያመኑ ሙስሊሞች በጠቅላላ፡ ቋንቋቸውና ሀገራቸው ቢለያይም፡ አምላካቸው ግን አንድ አምላክ በመሆኑ፡ በዚሁ የተጸውኦ ስሙ ‹‹አላህ›› በማለት ይጠሩታል፡ ይማጸኑታል፡፡ ስሙ ያዘለውና ያቀፈው መልእክት ይብራራል ይገለጻል እንጂ፡ ማብራሪያውና ትርጉሙ ስምን ተክቶ እሱ እንዲጠራበት ግልጋሎት ላይ አይውልም፡፡ ምክንያቱም በቋንቋ ህግ የተጸውኦ ሥም (proper noun) አይተረጎምና!::
አንዳንድ የዋህ ወገኖች፡- ለምን እንደኛ የአምላካችሁን ስም በአማርኛ ተርጉማችሁ አትጠሩትም? ይላሉ፡፡ እኛም፡- የአላህ ስም ከቋንቋ በፊትም የነበረ፡ ሀልዎቱንም (ዛት) የሚጠቁም የግል ስሙ ስለሆነ በትርጉም ልንተካው አንችልም!፡፡ ታዲያ እናንተ በመጽሐፋቹ የተጠቀሰውን ታላቁን የአላህ ነቢይ ኢብራሂም (አብረሃም) ዐለይሂ-ሰላም በአማርኛው መጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ላይ ስሙን ‹የብዙኃን አባት› ብላችሁ ለምን አልቀየራችሁትም? የስሙ ትርጉም ያንን አይደል የሚገልጸው? እንላቸዋለን፡፡
አይ! አብረሀም የተጸውኦ ስሙ በመሆኑ ነው ካላችሁን፡ እንግዲያውስ የኢብራሂም ጌታና ፈጣሪ የሆነውን አምላክ፡ አላህ የሚለውን ስሙን ለምን በትርጉም እንዲተካ ፈለጋችሁ? እንላለን፡፡
ይህ ‹አላህ› የሚለው መለኮታዊ ስም ዓለማትና በውስጡ ያለው ነገር ከመፈጠሩና ከመገኘቱ በፊት የነበረ፡ ጥንታዊና መነሻ የሌለው፡ ዘላለማዊና ማብቂያ የሌለው የህላዌ ስሙ ነው፡፡ ጌታችን አላህ ቋንቋ ተፈልጎ አይደለም ስም የሚወጣለት፡፡ ይብላኝላቸው አምላካቸውን በሀገሩና በብሄሩ ስም ፈልገው ለሚሰይሙት!፡፡
በአቡ ሀይደር
ምስጋና የዓለማት ጌታ ለሆነው ለአላህ የተገባ ነው፡፡ የአላህ ውዳሴና ሰላም፡ የሰላም አለቃና መምህር ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ይሁን፡፡ ድልና የበላይነት ሐቅን ለማንገስና ሀሰትን ለማርከስ፡ በደልን አጥፎቶ ፍትህን ለማስፈን ዕውቀታቸውን፣ ንብረታቸውን፣ ጉልበታቸውን፣ ጊዜያቸውንና ህይወታቸውን መስዋእት በማድረግ ለሚታገሉት ይሁን፡፡
በክፍል አንድ ትምሕርታችን ላይ ጨረቃ በኢስላም ያለውን ምልከታ በመጠኑ ቃኝተናል፡፡ በውስጡም ጨረቃ የአላህ ፍጥረት መሆኑን፣ በፈቃዱ ስር የተገራ እንደሆነና አምልኮም እንደማይገባው፡ እንዲሁም ለሰዎች የጊዜ ማወቂያ ምልክት እንደሆነ ተመልክተናል፡፡ በመስጂድም ላይ የሙስሊሞችን የአምልኮ ስፍራ ከጣኦታውያን የአምልኮ ስፍራ ለመለየት ምልክት መደረጉን እንጂ፡ ከአምልኮ ጋር ምንም ትስስር እንደሌለው ተመልክተናል፡፡ አልሐምዱ ሊላህ፡፡
ዛሬ የምንመለከተው ደግሞ ‹አላህ› የሚለውን መለኮታዊ ስምና የዓለማቱ ጌታን መጠሪያ ለዚሁ ለጨረቃ በመስጠት፡ ሙስሊሞች የሚያመልኩት የጨረቃን አምላክ ነው፡፡ ስሙም አላህ ተብሎ ይጠራ ነበር (ሱብሐነ ረቢ) የሚለውን ከመሃይምነትና ከጥላቻ የመነጨውን ግልብ ግንዛቤ እንዳስሰዋለን ኢንሻአላህ፡፡
‹‹አላህ›› የሚለው መለኮታዊ ስም!!
ይህ ስም የዓለሙ ፈጣሪና አስገኚ ለሆነው አምላክ የተጸውኦ ስም ነው፡፡ ስለሆነም በሱ አምላክነት ያመኑ ሙስሊሞች በጠቅላላ፡ ቋንቋቸውና ሀገራቸው ቢለያይም፡ አምላካቸው ግን አንድ አምላክ በመሆኑ፡ በዚሁ የተጸውኦ ስሙ ‹‹አላህ›› በማለት ይጠሩታል፡ ይማጸኑታል፡፡ ስሙ ያዘለውና ያቀፈው መልእክት ይብራራል ይገለጻል እንጂ፡ ማብራሪያውና ትርጉሙ ስምን ተክቶ እሱ እንዲጠራበት ግልጋሎት ላይ አይውልም፡፡ ምክንያቱም በቋንቋ ህግ የተጸውኦ ሥም (proper noun) አይተረጎምና!::
አንዳንድ የዋህ ወገኖች፡- ለምን እንደኛ የአምላካችሁን ስም በአማርኛ ተርጉማችሁ አትጠሩትም? ይላሉ፡፡ እኛም፡- የአላህ ስም ከቋንቋ በፊትም የነበረ፡ ሀልዎቱንም (ዛት) የሚጠቁም የግል ስሙ ስለሆነ በትርጉም ልንተካው አንችልም!፡፡ ታዲያ እናንተ በመጽሐፋቹ የተጠቀሰውን ታላቁን የአላህ ነቢይ ኢብራሂም (አብረሃም) ዐለይሂ-ሰላም በአማርኛው መጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ላይ ስሙን ‹የብዙኃን አባት› ብላችሁ ለምን አልቀየራችሁትም? የስሙ ትርጉም ያንን አይደል የሚገልጸው? እንላቸዋለን፡፡
አይ! አብረሀም የተጸውኦ ስሙ በመሆኑ ነው ካላችሁን፡ እንግዲያውስ የኢብራሂም ጌታና ፈጣሪ የሆነውን አምላክ፡ አላህ የሚለውን ስሙን ለምን በትርጉም እንዲተካ ፈለጋችሁ? እንላለን፡፡
ይህ ‹አላህ› የሚለው መለኮታዊ ስም ዓለማትና በውስጡ ያለው ነገር ከመፈጠሩና ከመገኘቱ በፊት የነበረ፡ ጥንታዊና መነሻ የሌለው፡ ዘላለማዊና ማብቂያ የሌለው የህላዌ ስሙ ነው፡፡ ጌታችን አላህ ቋንቋ ተፈልጎ አይደለም ስም የሚወጣለት፡፡ ይብላኝላቸው አምላካቸውን በሀገሩና በብሄሩ ስም ፈልገው ለሚሰይሙት!፡፡
ኢማም አቡ-ጃዕፈር አጥ-ጠሃዊይ (227-321 ሒጅ.) ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፡-
ما زال بصفاته قديما قبل خلقه لم يزدد بكونهم شيئا لم يكن قبلهم من صفاته وكما كان بصفاته أزليا كذلك لا يزال عليها أبديا ليس بعد خلق الخلق استفاد اسم الخالق ولا بإحداث البرية استفاد اسم الباري. متن ااالعقيدة الطحاوية 10-9
"አላህ ከፍጡራኑ በፊት ከመለኮታዊ ባሕሪቶቹ አልተወገደም፡፡ ፍጥረታቱንም በማስገኘቱ፡ ከነሱ በፊት ያልነበረውና አሁን የጨመረው አዲስ የሆነ ባሕሪም የለውም፡፡ አላህ በባሕሪያቱ ጥንታዊ እንደሆነው ሁሉ፡ አሁንም በነዚሁ ባሕሪያት ዘላለማዊ ነው፡፡ ፍጥረታትን ከፈጠረ በኋላ አይደለም ‹‹ፈጣሪ› የሚለውን ስም ያገኘው፡፡ ያልነበረውን ዓለም ካስገኘ በኋላ አይደለም ‹አስገኚ› የሚል ሥምን የተጎናጸፈው"(አል-ዐቂደቱ ጠሓዊየህ 9-10)፡፡
ከዚህ ታላቅ የኢሥላም ሊቅ የምንወስደው ትምሕርት፡ የአላህ ስሞችና ባሕሪት ከጊዜ በኋላ የሚመጡ፡ ከነገሮች መከሰት በኋላ የሚወጡ ሳይሆኑ፡ ጥንቱኑ ከሱ ጋር ያሉ የባሕሪ ስሞቹ መሆናቸውን ነው፡፡
አላህ የሚለው ስም፡ መሰረቱ ‹‹አል›› እና ‹‹ኢላህ›› ነበር ማለት፡ ከዛ የተገኘና የተፈጠረ ነው ማለት አይደለም፡፡ አል-ኢላህ ከሚለው ቃል ጋር በቃልም ሆነ በመልእክት ስምም ነው፡ አንድ ነው ለማለት እንጂ!፡፡ ይህን ጉዳይ በተመለከተ ኢማም ኢብኑል-ቀዪም (691-751 ሒጅ.) ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፡-
ونحن لا نعني بالاشتقاق إلا أنها ملاقية لمصادرها في اللفظ والمعنى ، لا أنها متولدة منه تولد الفرع من أصله . كتاب: بدائع الفوائد 32.
"አላህ የሚለው መለኮታዊ ስም አል-ኢላህ ከሚለው ቃል የወጣ (የተራባ) ነው ማለታችን፡ ከቃሉ መሰረት (ስርወ-ግንድ) ጋር በመልክትም በቃልም ይስማማሉ፡ ይገናኛሉ ማለታችን እንጂ፡ አል-ኢላህ ከሚለው ዐረብኛ ቃል የተፈበረከና የተገኘ ነው ማለታችን አይደለም፡፡" (ኪታብ፡ በዳኢዑል-ፈዋኢድ 32)፡፡
ታዲያ ይህን መለኮታዊ ስም የጨረቃ ስም ማድረግን የቋመጡ የኩፍር አካላት ዐረቦች ለሚያመልኩት የጨረቃ አምላክ የሚሰጡት ስም ነበር ይሉናል፡፡ የኛም ምላሽ እንደሚከተለው ይሆናል፡-
1ኛ. ይህንኑ ጥያቄ በወቅቱ ለነበሩ ሙሽሪኩል-ዐረብ (ዐረብ ጣኦታውያን) እንዲህ ብለን እናቅርብላቸው፡፡ እውነት እናንተ ‹‹አላህ›› በሚል ስም የሚጠራ የጨረቃ አምላክ ታመልኩ ነበራችሁን? የነሱም ምላሽ እንዲህ የሚል ይሆናል፡-
"ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ፀሐይንና ጨረቃንም የገራ ማን እንደሆነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይሉሃል፤ ታዲያ እንዴት ይመለሳሉ!።" (ሱረቱል ዐንከቡት 61)፡፡
ጌታ አላህ በዚህ አንቀጽ ውስጥ በወቅቱ ስለነበሩት ሙሽሪኮች እየነገረን ነው፡፡ እነዚህ አጋሪዎች የሰማያትና የምድር እንዲሁም የፀሐይና የጨረቃ ፈጣሪ ማነው? ብለህ ብትጠይቃቸው፡ የነሱም ምላሽ፡- አላህ የሚል ይሆናል፡፡ አያችሁ ወንድሞችና እህቶች! ፈጣሪ የሆነውን አላህ ከተፈጠረው ጨረቃ እንዴት ለይተው እንዳስቀመጡ? እውነት ‹‹አላህ›› የሚለውን የፈጣሪ ስም ለጨረቃ አምላክ የሰጡ ቢሆን ኖሮ፡ ይህን መልስ ይመልሱ ነበርን? አላህን ፈጣሪ፡ ጨረቃንና ፀሐይን ተፈጣሪ ያደርጉ ነበርን? እናንተ ከየት አምጥታችሁ ነው እነዚህ ዐረቦች ‹‹አላህ›› የሚባል የጨረቃ አምላክን ያመልኩ ነበር የምትሉት?
"ለነሱም ለአባቶቻቸውም በርሱ ምንም ዕውቀት የላቸውም፤ ከአፎቻቸው የምትወጣውን ቃል ምን አከበዳት! ውሸትን እንጂ አይናገሩም።" (ሱረቱል ከህፍ 5)፡፡
2ኛ. ነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ከአላህ ዘንድ ነቢይና መልክተኛ ሆነው ተመርጠው ሲላኩ፡ ዋና ተልእኳቸው ምን ነበር? ይህንኑ የጣኦት አምልኮ መቃወም አልነበረም እንዴ? ቀድሞ ነገር አንድ መልክተኛ ከአላህ ዘንድ ወደ ህዝቦቹ ሲላክ፡ አላህን በብቸኝነት እንዲያመልኩ ማስተማርና፡ ከአላህ ውጪ ያለው አምልኮ በጠቅላላ ጣኦት ስለሆነ፡ ጣኦታትን ከማምለክ ተቆጠቡ ብሎ ሊያስተምር አይደለምን?
"በየሕዝቡም ሁሉ አውስጥ አላህን ተገዙ፤ ጣዖትንም ራቁ፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል…" (ሱረቱ-ነሕል 36)፡፡
የአላህ መልክተኛም ይህንኑ የነቢያትን ፈለግ ተከትለው፡ ማኃበረሰቡን ከጣኦት አምልኮ እንዲወጣና፡ አንዱንና እውነተኛውን አምላክ አላህን እንዲያመልክ ጥርሪ ሲያቀርቡለት፡ በስድብ የታጀበ ምላሽ ነበር የገጠማቸው፡-
"እነርሱ ከአላህ ሌላ አምላክ የለም በተባሉ ጊዜ ይኮሩ በነሩ። እኛ ለዕብድ ባለቅኔ ብለን አማልክቶቻችንን የምንተዉ ነን? ይሉም ነበር።" (ሱረቱ-ሷፍፋት 35-36)፡፡
እንግዲያውስ የአላህ ነቢይም (ዐለይሂ-ሶላቱ ወስ-ሰላም) ስብከታቸው ወደ ጣኦት አምልኮ ከነበረ (ሓሻ ሊላሂ ወሊረሱሊሂ) ከጣኦት አምላኪው ማኃበረሰቡ ጋር ምን አጣላቸው ታዲያ? ከሚወዱት የትውልድ ሀገራቸው ተሰዶ መዲና እስከ መግባት ምን አደረሳቸው? ሰዎች ነቃ እንበል እንጂ!
3ኛ. የነቢዩ ሙሐመድን (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ነቢይነት እያወቁ በህዝቦቻቸው ፍርሀትና ምድራዊ ጥቅም ታውረው ካልሰሙ የአይሁድ ማኅበረሰቦች ውስጥ፡ በዚህ መለኮታዊ ስም እራሱን አስጠግቶ የሚጠራ ሰው መኖሩ በራሱ ትልቅ ማስረጃ ነው፡፡ የሳቸውን ነቢይነት በሚገባ እያወቀ ካልሰለሙት መካከልም፡- ዐብዱላህ ኢብኑ ሱሪያ አንዱ ነው፡፡ ታዲያ ‹አላህ› የሚለው፡ ካፊሮች ዛሬ እንደሚያወሩት የአምላክ ስም ካልነበር፡ እንዴት እነዚህ አይሁዳውያኖች ስማቸውን ወደዚህ ስም አስጠግተው፡ እራሳቸውን የአላህ ባሪያ ‹ዐብዱላህ› ብለው መጥራት ፈለጉ? ወይንስ አይሁዶቹም ጣኦት አምላኪዎች ነበሩ?
4ኛ. መጽሐፍ ቅዱስ ከተተሮገመባቸው ቋንቋዎች መካከል አንዱ ዐረብኛ ቋንቋ ነው፡፡ በዐረብኛው ቋንቋ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የአምላክ ስም ‹‹አላህ›› ሁኖ ለ2246 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ ታዲያ የዐረብኛው መጽሐፍ ቅዱስ እየሰበከ ያለው ጣኦትን ነው እያላችሁን ነውን? መቼም የክርስቲያን ዐረቦች ዐረብኛ፡ ከሙስሊም ዐረቦች ዐረብኛ የተለየ ነው! ብላችሁ እንደማታስቁን ተስፋ አደርጋለሁ፡፡
5ኛ. በሰፈሩት ቁና መሰፈር አይቀርም! ነውና ነገሩ፡ የዓለም ሙስሊሞች አምላካችን ብለው የሚያመልኩትን አላህ የእውነተኛው አምላክ ስም አይደለም ካላችሁን፡ እስኪ ወደናንተ እንምጣና ደግሞ በተራችን እንጠይቃችሁ፡፡ እውን እግዚአብሄር የአምላክ ስም ነውን?
ከሁሉ በፊት ሊታወቅ የሚገባው ነገር ቢኖር ‹እግዚአብሄር› በሚለው ስም ፈጣሪን የሰበከና ያስተዋወቀ አንድም ነቢይ የለም፡፡ በዚህ ስም የወረደ አንድም መለኮታዊ መጽሐፍ የለም፡፡
ይህ ስም ግዕዝ ወለድ የሆነ ስም ነው፡፡ ‹እግዚእ› እና ‹ብሄር› ከሚሉ ሁለት የግእዝ ቃላት እንደተገኘና እንደተዋቀረ በ1996 ለ6ተኛ ጊዜ የታተመው የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት ይገልጻል፡፡ ትርጉሙንም አያይዞ ሲፈታው፡- ‹እግዚእ› ማለት ‹ገዢ› ሲሆን፡ ‹ብሄር› ማለት ደግሞ ‹ህዝብ› ማለት ነው ይላል፡፡ አንድ ላይ ምን ሊሆን እንደሚችል ገምቱ፡፡
ለዚህም ነው ይህ ስም ‹እግዚአብሄር› አምላካዊ ስላልሆነ፡ ከኢትዮጵያ ውጪ በየትኛውም የአለማችን ክፍል በሚኖሩ ህዝቦች ዘንድ የማይታወቀው፡፡ ከአማርኛው የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጓሜ ውጪ ያሉት፡ በሌላ ሀገር ያሉት የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች አያውቁትም፡፡
ما زال بصفاته قديما قبل خلقه لم يزدد بكونهم شيئا لم يكن قبلهم من صفاته وكما كان بصفاته أزليا كذلك لا يزال عليها أبديا ليس بعد خلق الخلق استفاد اسم الخالق ولا بإحداث البرية استفاد اسم الباري. متن ااالعقيدة الطحاوية 10-9
"አላህ ከፍጡራኑ በፊት ከመለኮታዊ ባሕሪቶቹ አልተወገደም፡፡ ፍጥረታቱንም በማስገኘቱ፡ ከነሱ በፊት ያልነበረውና አሁን የጨመረው አዲስ የሆነ ባሕሪም የለውም፡፡ አላህ በባሕሪያቱ ጥንታዊ እንደሆነው ሁሉ፡ አሁንም በነዚሁ ባሕሪያት ዘላለማዊ ነው፡፡ ፍጥረታትን ከፈጠረ በኋላ አይደለም ‹‹ፈጣሪ› የሚለውን ስም ያገኘው፡፡ ያልነበረውን ዓለም ካስገኘ በኋላ አይደለም ‹አስገኚ› የሚል ሥምን የተጎናጸፈው"(አል-ዐቂደቱ ጠሓዊየህ 9-10)፡፡
ከዚህ ታላቅ የኢሥላም ሊቅ የምንወስደው ትምሕርት፡ የአላህ ስሞችና ባሕሪት ከጊዜ በኋላ የሚመጡ፡ ከነገሮች መከሰት በኋላ የሚወጡ ሳይሆኑ፡ ጥንቱኑ ከሱ ጋር ያሉ የባሕሪ ስሞቹ መሆናቸውን ነው፡፡
አላህ የሚለው ስም፡ መሰረቱ ‹‹አል›› እና ‹‹ኢላህ›› ነበር ማለት፡ ከዛ የተገኘና የተፈጠረ ነው ማለት አይደለም፡፡ አል-ኢላህ ከሚለው ቃል ጋር በቃልም ሆነ በመልእክት ስምም ነው፡ አንድ ነው ለማለት እንጂ!፡፡ ይህን ጉዳይ በተመለከተ ኢማም ኢብኑል-ቀዪም (691-751 ሒጅ.) ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፡-
ونحن لا نعني بالاشتقاق إلا أنها ملاقية لمصادرها في اللفظ والمعنى ، لا أنها متولدة منه تولد الفرع من أصله . كتاب: بدائع الفوائد 32.
"አላህ የሚለው መለኮታዊ ስም አል-ኢላህ ከሚለው ቃል የወጣ (የተራባ) ነው ማለታችን፡ ከቃሉ መሰረት (ስርወ-ግንድ) ጋር በመልክትም በቃልም ይስማማሉ፡ ይገናኛሉ ማለታችን እንጂ፡ አል-ኢላህ ከሚለው ዐረብኛ ቃል የተፈበረከና የተገኘ ነው ማለታችን አይደለም፡፡" (ኪታብ፡ በዳኢዑል-ፈዋኢድ 32)፡፡
ታዲያ ይህን መለኮታዊ ስም የጨረቃ ስም ማድረግን የቋመጡ የኩፍር አካላት ዐረቦች ለሚያመልኩት የጨረቃ አምላክ የሚሰጡት ስም ነበር ይሉናል፡፡ የኛም ምላሽ እንደሚከተለው ይሆናል፡-
1ኛ. ይህንኑ ጥያቄ በወቅቱ ለነበሩ ሙሽሪኩል-ዐረብ (ዐረብ ጣኦታውያን) እንዲህ ብለን እናቅርብላቸው፡፡ እውነት እናንተ ‹‹አላህ›› በሚል ስም የሚጠራ የጨረቃ አምላክ ታመልኩ ነበራችሁን? የነሱም ምላሽ እንዲህ የሚል ይሆናል፡-
"ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ፀሐይንና ጨረቃንም የገራ ማን እንደሆነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይሉሃል፤ ታዲያ እንዴት ይመለሳሉ!።" (ሱረቱል ዐንከቡት 61)፡፡
ጌታ አላህ በዚህ አንቀጽ ውስጥ በወቅቱ ስለነበሩት ሙሽሪኮች እየነገረን ነው፡፡ እነዚህ አጋሪዎች የሰማያትና የምድር እንዲሁም የፀሐይና የጨረቃ ፈጣሪ ማነው? ብለህ ብትጠይቃቸው፡ የነሱም ምላሽ፡- አላህ የሚል ይሆናል፡፡ አያችሁ ወንድሞችና እህቶች! ፈጣሪ የሆነውን አላህ ከተፈጠረው ጨረቃ እንዴት ለይተው እንዳስቀመጡ? እውነት ‹‹አላህ›› የሚለውን የፈጣሪ ስም ለጨረቃ አምላክ የሰጡ ቢሆን ኖሮ፡ ይህን መልስ ይመልሱ ነበርን? አላህን ፈጣሪ፡ ጨረቃንና ፀሐይን ተፈጣሪ ያደርጉ ነበርን? እናንተ ከየት አምጥታችሁ ነው እነዚህ ዐረቦች ‹‹አላህ›› የሚባል የጨረቃ አምላክን ያመልኩ ነበር የምትሉት?
"ለነሱም ለአባቶቻቸውም በርሱ ምንም ዕውቀት የላቸውም፤ ከአፎቻቸው የምትወጣውን ቃል ምን አከበዳት! ውሸትን እንጂ አይናገሩም።" (ሱረቱል ከህፍ 5)፡፡
2ኛ. ነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ከአላህ ዘንድ ነቢይና መልክተኛ ሆነው ተመርጠው ሲላኩ፡ ዋና ተልእኳቸው ምን ነበር? ይህንኑ የጣኦት አምልኮ መቃወም አልነበረም እንዴ? ቀድሞ ነገር አንድ መልክተኛ ከአላህ ዘንድ ወደ ህዝቦቹ ሲላክ፡ አላህን በብቸኝነት እንዲያመልኩ ማስተማርና፡ ከአላህ ውጪ ያለው አምልኮ በጠቅላላ ጣኦት ስለሆነ፡ ጣኦታትን ከማምለክ ተቆጠቡ ብሎ ሊያስተምር አይደለምን?
"በየሕዝቡም ሁሉ አውስጥ አላህን ተገዙ፤ ጣዖትንም ራቁ፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል…" (ሱረቱ-ነሕል 36)፡፡
የአላህ መልክተኛም ይህንኑ የነቢያትን ፈለግ ተከትለው፡ ማኃበረሰቡን ከጣኦት አምልኮ እንዲወጣና፡ አንዱንና እውነተኛውን አምላክ አላህን እንዲያመልክ ጥርሪ ሲያቀርቡለት፡ በስድብ የታጀበ ምላሽ ነበር የገጠማቸው፡-
"እነርሱ ከአላህ ሌላ አምላክ የለም በተባሉ ጊዜ ይኮሩ በነሩ። እኛ ለዕብድ ባለቅኔ ብለን አማልክቶቻችንን የምንተዉ ነን? ይሉም ነበር።" (ሱረቱ-ሷፍፋት 35-36)፡፡
እንግዲያውስ የአላህ ነቢይም (ዐለይሂ-ሶላቱ ወስ-ሰላም) ስብከታቸው ወደ ጣኦት አምልኮ ከነበረ (ሓሻ ሊላሂ ወሊረሱሊሂ) ከጣኦት አምላኪው ማኃበረሰቡ ጋር ምን አጣላቸው ታዲያ? ከሚወዱት የትውልድ ሀገራቸው ተሰዶ መዲና እስከ መግባት ምን አደረሳቸው? ሰዎች ነቃ እንበል እንጂ!
3ኛ. የነቢዩ ሙሐመድን (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ነቢይነት እያወቁ በህዝቦቻቸው ፍርሀትና ምድራዊ ጥቅም ታውረው ካልሰሙ የአይሁድ ማኅበረሰቦች ውስጥ፡ በዚህ መለኮታዊ ስም እራሱን አስጠግቶ የሚጠራ ሰው መኖሩ በራሱ ትልቅ ማስረጃ ነው፡፡ የሳቸውን ነቢይነት በሚገባ እያወቀ ካልሰለሙት መካከልም፡- ዐብዱላህ ኢብኑ ሱሪያ አንዱ ነው፡፡ ታዲያ ‹አላህ› የሚለው፡ ካፊሮች ዛሬ እንደሚያወሩት የአምላክ ስም ካልነበር፡ እንዴት እነዚህ አይሁዳውያኖች ስማቸውን ወደዚህ ስም አስጠግተው፡ እራሳቸውን የአላህ ባሪያ ‹ዐብዱላህ› ብለው መጥራት ፈለጉ? ወይንስ አይሁዶቹም ጣኦት አምላኪዎች ነበሩ?
4ኛ. መጽሐፍ ቅዱስ ከተተሮገመባቸው ቋንቋዎች መካከል አንዱ ዐረብኛ ቋንቋ ነው፡፡ በዐረብኛው ቋንቋ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የአምላክ ስም ‹‹አላህ›› ሁኖ ለ2246 ጊዜ ተጠቅሷል፡፡ ታዲያ የዐረብኛው መጽሐፍ ቅዱስ እየሰበከ ያለው ጣኦትን ነው እያላችሁን ነውን? መቼም የክርስቲያን ዐረቦች ዐረብኛ፡ ከሙስሊም ዐረቦች ዐረብኛ የተለየ ነው! ብላችሁ እንደማታስቁን ተስፋ አደርጋለሁ፡፡
5ኛ. በሰፈሩት ቁና መሰፈር አይቀርም! ነውና ነገሩ፡ የዓለም ሙስሊሞች አምላካችን ብለው የሚያመልኩትን አላህ የእውነተኛው አምላክ ስም አይደለም ካላችሁን፡ እስኪ ወደናንተ እንምጣና ደግሞ በተራችን እንጠይቃችሁ፡፡ እውን እግዚአብሄር የአምላክ ስም ነውን?
ከሁሉ በፊት ሊታወቅ የሚገባው ነገር ቢኖር ‹እግዚአብሄር› በሚለው ስም ፈጣሪን የሰበከና ያስተዋወቀ አንድም ነቢይ የለም፡፡ በዚህ ስም የወረደ አንድም መለኮታዊ መጽሐፍ የለም፡፡
ይህ ስም ግዕዝ ወለድ የሆነ ስም ነው፡፡ ‹እግዚእ› እና ‹ብሄር› ከሚሉ ሁለት የግእዝ ቃላት እንደተገኘና እንደተዋቀረ በ1996 ለ6ተኛ ጊዜ የታተመው የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት ይገልጻል፡፡ ትርጉሙንም አያይዞ ሲፈታው፡- ‹እግዚእ› ማለት ‹ገዢ› ሲሆን፡ ‹ብሄር› ማለት ደግሞ ‹ህዝብ› ማለት ነው ይላል፡፡ አንድ ላይ ምን ሊሆን እንደሚችል ገምቱ፡፡
ለዚህም ነው ይህ ስም ‹እግዚአብሄር› አምላካዊ ስላልሆነ፡ ከኢትዮጵያ ውጪ በየትኛውም የአለማችን ክፍል በሚኖሩ ህዝቦች ዘንድ የማይታወቀው፡፡ ከአማርኛው የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጓሜ ውጪ ያሉት፡ በሌላ ሀገር ያሉት የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች አያውቁትም፡፡
በዚህ ስም ኢትዮጵያዊው ክርስቲያን ከሌላ ሀገር መሰል ክርስቲያን ወገኑ ጋር መግባባትና ሰላምታ መለዋወጥ አይችልም፡፡ በዚህ ስም የጋራ ጸሎት ሊያደርጉበትም አይችሉም፡፡ እውነት ይህ ስም የእውነተኛው አምላክ አላህ ስም ቢሆን ኖሮ፡ ከነቢያት እንኳ አንድም የሚያውቀው ይጠፋ ነበር? ወይንስ ለኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ብቻ የተገለጸ ስም ነው?
አንዳንድ የዋሆች በመጽሐፋቸው ላይ በአማርኛ የተተረጎመውን ይዘው፡ ይኸው ለነቢያት እራሱን ‹‹እግዚአብሄር›› ነኝ ብሎ አስተዋውቋል ይሉናል፡፡ እውነት እናንተ እንደምትሉት ይህ ስም ከጥንትም ነቢያትን ያስተዋወቀበት ስሙ ከነበር፡ ለምንድነው በሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ላይ የማናየው? ደግሞስ መጽሐፋችሁ እንደሚያስተምረው ነቢያት በጠቅላላ ከእስራኤል አይደለም እንዴ የተነሱት? ታዲያ ግእዝ ወለድ የሆነው ስም እዛ ምን ከተተው?
ለምን አሳ ጎርጓሪ መሆንን ፈለጋችሁ? የሰውን ነውር ለመፈለግ ስትነሱ ቅድሚያ የራሳችሁን ማጥራታችሁን በደንብ አስተውሉ፡፡ ጨርሻለሁ
"እርሱ እውነተኛ ጌታችሁ አላህ ነው፡፡ ከእውነትም በኋላ ጥመት እንጂ ሌላ ምን አለ (ከውነት) እንዴት ትዞራላችሁ" (ሱረቱ ዩኑስ 32)፡፡
"ይህ አላህ እርሱ እውነት በመሆኑ ከርሱም ሌላ የሚገዙት ነገር እርሱ ፍጹም ውሽት በመሆኑ አላህም እርሱ የሁሉ በላይ ታላቅ በመሆኑ ነው።" (ሱረቱል-ሐጅ 62)፡፡
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
Join us➤ t.me/abuhyder
አንዳንድ የዋሆች በመጽሐፋቸው ላይ በአማርኛ የተተረጎመውን ይዘው፡ ይኸው ለነቢያት እራሱን ‹‹እግዚአብሄር›› ነኝ ብሎ አስተዋውቋል ይሉናል፡፡ እውነት እናንተ እንደምትሉት ይህ ስም ከጥንትም ነቢያትን ያስተዋወቀበት ስሙ ከነበር፡ ለምንድነው በሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ላይ የማናየው? ደግሞስ መጽሐፋችሁ እንደሚያስተምረው ነቢያት በጠቅላላ ከእስራኤል አይደለም እንዴ የተነሱት? ታዲያ ግእዝ ወለድ የሆነው ስም እዛ ምን ከተተው?
ለምን አሳ ጎርጓሪ መሆንን ፈለጋችሁ? የሰውን ነውር ለመፈለግ ስትነሱ ቅድሚያ የራሳችሁን ማጥራታችሁን በደንብ አስተውሉ፡፡ ጨርሻለሁ
"እርሱ እውነተኛ ጌታችሁ አላህ ነው፡፡ ከእውነትም በኋላ ጥመት እንጂ ሌላ ምን አለ (ከውነት) እንዴት ትዞራላችሁ" (ሱረቱ ዩኑስ 32)፡፡
"ይህ አላህ እርሱ እውነት በመሆኑ ከርሱም ሌላ የሚገዙት ነገር እርሱ ፍጹም ውሽት በመሆኑ አላህም እርሱ የሁሉ በላይ ታላቅ በመሆኑ ነው።" (ሱረቱል-ሐጅ 62)፡፡
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
Join us➤ t.me/abuhyder
የኡስታዝ አቡ ሀይደር ትምህርቶች ስብስብ
በመለኮታዊ_መጻህፍት_ማመን_ክፍል_1__Dai_S.m4a
Recording Mar 28 2010 3 11 20 PM
የዕምነት ማዕዘናት ክፍል 8
በመለኮታዊ መጻህፍት ማመን ክፍል 2
☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር
Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ
➤ https://goo.gl/fzkthq
Join us➤ t.me/abuhyder
በመለኮታዊ መጻህፍት ማመን ክፍል 2
☞በኡስታዝ አቡ ሀይደር
Mp3 ዳውሎድ ለማድረግ
➤ https://goo.gl/fzkthq
Join us➤ t.me/abuhyder
አላህን የምናመልከው ለምንድነው?
በአቡ ሀይደር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው
ምስጋና የዓለማት ጌታ ለሆነው ለአላህ የተገባ ነው፡፡ የአላህ ውዳሴና ሰላም፡ የሰላም አለቃና መምህር ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ይሁን፡፡ ድልና የበላይነት ሐቅን ለማንገስና ሀሰትን ለማርከስ፡ በደልን አጥፎቶ ፍትህን ለማስፈን ዕውቀታቸውን፣ ንብረታቸውን፣ ጉልበታቸውን፣ ጊዜያቸውንና ህይወታቸውን መስዋእት በማድረግ ለሚታገሉት ይሁን፡፡
በሁላችንም ዘንድ እንደሚታወቀው፡ እኛ ሰዎች የተፈጠርንበትና በዚህ ምድር ላይ የምንኖርበት ዋና ዓላማ፡- የፈጠረንና ያስገኘንን፡ አምላካችን አላህን በብቸኝነት እንድንገዛው ነው፡፡ ቅዱስ ቁርኣንም ይህን ዓላማ ግልፅ በሆነ መልኩ ያስረዳል፡-
"وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنْسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ " سورة الذاريات 56
"ጋኔንንና ሰውን ሊገዙኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም።" ሱረቱ-ዛሪያት 56
ዒባዳህ (አምልኮ) አላህ በባሮቹ ላይ ካሉት መብቶቹ ውስጥ ግንባር ቀደም ተጠቃሹ ነው፡፡ እኛም የዚህ ባለ-ዕዳዎች ነን፡፡ እዳችንን ባግባቡ መክፈል ደግሞ ግዳጃችን ነው፡፡ተከታዩ ሐዲሥ ይህን ያብራራል፡-
وعن معاذ بن جبل رضي الله عنه قال: كنت رديف النبيِّ - صلى الله عليه وسلم - على حمار فقال لي: «يا معاذ أتدري ما حقّ الله على العباد، وما حقّ العباد على الله»؟ قلت: الله ورسوله أعلم. قال: «حقّ الله على العباد أن يعبدوه ولا يشركوا به شيئًا، وحقّ العباد على الله أن لا يعذب من لا يشرك به شيئاً». قلت: يا رسول الله! أفلا أبشر الناس؟ قال: «لا تبشرهم فيتكلوا» أخرجاه في ((الصحيحين((.
ሙዐዝ ኢብኑ ጀበል (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ አለ፡- " አንድ ቀን ከአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ጋር ከአህያ ኃላ ተቀምጬ ሳለ፡ ሙዐዝ ሆይ! አላህ በባሮቹ ላይ ያለውን መብት፡ ባሮችም በአላህ ላይ ያላቸውን ድርሻ ታውቃለህን? አሉኝ፡፡ እኔም፡- አላህና መልክተኛው የበለጠ ዐዋቂ ናቸው ብዬ መለስኩ፡፡ እሳቸውም፡- አላህ በባሮቹ ላይ ያለው መብት ምንም ሳያጋሩበት ብቻውን ሊያመልኩት ሲሆን፡ ባሮች ደግሞ አላህ ዘንድ ያላቸው ድርሻ ምንም ካላጋሩበት በእሳት ላይቀጣቸው መሆኑ ነው አሉኝ፡፡ታዲያ ሰዎቹን በዚህ ላበስራቸው እንዴ? ስላቸው፡ እሳቸውም፡- (ሌሎች ህግጋትትን በመርሳት በሷ ላይ ብቻ በመጽናት) ይሳነፋሉና አታበስራቸው አሉኝ፡፡" ቡኻሪና ሙስሊም የዘገቡት፡፡
በዒባዳህ ሰው የተፈጠረለትን ዓላማ ያሳካል፣ አምላካዊ ግዳጁንም ይወጣል፡፡ በዚህ ምድር ላይ ያለ ዒባዳህ መኖር ማለት የሕይወት አላማና ግብ ሳይኖራቸው በደመ-ነፍስ እንደሚኖሩት እንሰሳ መሆን ማለት ነው፡፡እነሱ እንደሚበሉት ይበላል ይጠጣል፤ እንደሚተኙት ይተኛል፤ እንደሚሞቱትም ይሞታል፡፡
"إِنَّ اللَّهَ يُدْخِلُ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ جَنَّاتٍ تَجْرِي مِنْ تَحْتِهَا الْأَنْهَارُ وَالَّذِينَ كَفَرُوا يَتَمَتَّعُونَ وَيَأْكُلُونَ كَمَا تَأْكُلُ الْأَنْعَامُ وَالنَّارُ مَثْوًى لَهُمْ " سورة محمد 12
"አላህ እነዚያን ያመኑትንና መልካሞችን የሠሩትን፣ ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች ያገባቸዋል፤ እነዚያም የካዱት (በቅርቢቱ ዓለም) ይጣቀማሉ፤ እንሰሳዎችም እንደሚበሉ ይበላሉ፤ እሳትም ለነርሱ መኖሪያቸው ናት።" (ሱረቱ ሙሐመድ 12)፡፡
በዒባዳህ ደስተኛና ጣፋጭ የሆነ፡ የቀልብ መረጋጋት ያለበት ሕይወት ይኖራል፡፡ያለ ዒባዳህ የሚኖር ሰው ህይወት ጥጠበዋለች፤ ተስፋ-ቢስ ሁኖ ይኖራል፡፡
"مَنْ عَمِلَ صَالِحًا مِنْ ذَكَرٍ أَوْ أُنْثَى وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَلَنُحْيِيَنَّهُ حَيَاةً طَيِّبَةً وَلَنَجْزِيَنَّهُمْ أَجْرَهُمْ بِأَحْسَنِ مَا كَانُوا يَعْمَلُونَ " سورة النحل 97
"ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ሆኖ በጎን የሠራ መልካም ኑሮን በእርግጥ እናኖረዋለን፤ ይሠሩትም ከነበሩት ነገር በመልካሙ ምንዳቸውን እንመነዳቸዋለን።" (ሱረቱ-ነሕል 97)፡፡
"وَمَنْ أَعْرَضَ عَنْ ذِكْرِي فَإِنَّ لَهُ مَعِيشَةً ضَنْكًا وَنَحْشُرُهُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ أَعْمَى" سورة طه 124
" ከግሳፄየም የዞረ ሰው፣ ለርሱ ጠባብ ኑሮ አልለው፤ በትንሳኤም ቀን ዕውር ሆኖ እንቀሰቅሰዋለን።" (ሱረቱ ጣሀ 124)፡፡
በዒባዳህ ከጀሐነም እሳት በመትረፍ ጀነትን መጎናጸፍ ይቻላል፡፡ያለ ዒባዳህ ግን ትርፉ ለጀሐነም እሳት ማገዶ መሆን ነው (አላህ ይጠብቀን)፡፡
"تِلْكَ الْجَنَّةُ الَّتِي نُورِثُ مِنْ عِبَادِنَا مَنْ كَانَ تَقِيًّا " سورة مريم 63
"ይህች ያቺ ከባሮቻቸን ጥንቁቆች ለኾኑት፣ የምናወርሳት ገነት ናት።" (ሱረቱ መርየም 63)፡፡
"وَقَالَ رَبُّكُمُ ادْعُونِي أَسْتَجِبْ لَكُمْ إِنَّ الَّذِينَ يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِي سَيَدْخُلُونَ جَهَنَّمَ دَاخِرِينَ " سورة غافر 60
"ጌታችሁም አለ፦ ለምኑኑኝ እቀበላችኋለሁና፤ እነዚያም እኔን ከመገዛት የሚኮሩት ተዋራጆች ሆነው ገሀነምን በእርግጥ ይገባሉ።" (ሱረቱ ጋፊር 60)፡፡
በዒባዳህ ሰው መሰል ብጤውን ሰውን ከማምለክ ከባርነት ቀንበር ነጻ ይወጣል፡፡ለአላህ እንጂ ለማንም የማይዋደቅ፤ አላህን እንጂ ሌላን የማይፈራ በመሆኑ ውስጣዊ ሃሴትና የበላይነት ይሰማዋል፡፡
ስለ ዒባዳህ ለመግቢያ ያህል ይህን ካነሳን፡ ወደ ጀመርነው ርእስ እንመለስና፡ አላህን የምናመልከው ለምንድነው? የሚለውን ጥያቄ፡ ቅዱስ ቁርኣን የሚሰጠንን ምላሽ እንከታተል፡-
በአቡ ሀይደር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው
ምስጋና የዓለማት ጌታ ለሆነው ለአላህ የተገባ ነው፡፡ የአላህ ውዳሴና ሰላም፡ የሰላም አለቃና መምህር ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ይሁን፡፡ ድልና የበላይነት ሐቅን ለማንገስና ሀሰትን ለማርከስ፡ በደልን አጥፎቶ ፍትህን ለማስፈን ዕውቀታቸውን፣ ንብረታቸውን፣ ጉልበታቸውን፣ ጊዜያቸውንና ህይወታቸውን መስዋእት በማድረግ ለሚታገሉት ይሁን፡፡
በሁላችንም ዘንድ እንደሚታወቀው፡ እኛ ሰዎች የተፈጠርንበትና በዚህ ምድር ላይ የምንኖርበት ዋና ዓላማ፡- የፈጠረንና ያስገኘንን፡ አምላካችን አላህን በብቸኝነት እንድንገዛው ነው፡፡ ቅዱስ ቁርኣንም ይህን ዓላማ ግልፅ በሆነ መልኩ ያስረዳል፡-
"وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنْسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ " سورة الذاريات 56
"ጋኔንንና ሰውን ሊገዙኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም።" ሱረቱ-ዛሪያት 56
ዒባዳህ (አምልኮ) አላህ በባሮቹ ላይ ካሉት መብቶቹ ውስጥ ግንባር ቀደም ተጠቃሹ ነው፡፡ እኛም የዚህ ባለ-ዕዳዎች ነን፡፡ እዳችንን ባግባቡ መክፈል ደግሞ ግዳጃችን ነው፡፡ተከታዩ ሐዲሥ ይህን ያብራራል፡-
وعن معاذ بن جبل رضي الله عنه قال: كنت رديف النبيِّ - صلى الله عليه وسلم - على حمار فقال لي: «يا معاذ أتدري ما حقّ الله على العباد، وما حقّ العباد على الله»؟ قلت: الله ورسوله أعلم. قال: «حقّ الله على العباد أن يعبدوه ولا يشركوا به شيئًا، وحقّ العباد على الله أن لا يعذب من لا يشرك به شيئاً». قلت: يا رسول الله! أفلا أبشر الناس؟ قال: «لا تبشرهم فيتكلوا» أخرجاه في ((الصحيحين((.
ሙዐዝ ኢብኑ ጀበል (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንዲህ አለ፡- " አንድ ቀን ከአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ጋር ከአህያ ኃላ ተቀምጬ ሳለ፡ ሙዐዝ ሆይ! አላህ በባሮቹ ላይ ያለውን መብት፡ ባሮችም በአላህ ላይ ያላቸውን ድርሻ ታውቃለህን? አሉኝ፡፡ እኔም፡- አላህና መልክተኛው የበለጠ ዐዋቂ ናቸው ብዬ መለስኩ፡፡ እሳቸውም፡- አላህ በባሮቹ ላይ ያለው መብት ምንም ሳያጋሩበት ብቻውን ሊያመልኩት ሲሆን፡ ባሮች ደግሞ አላህ ዘንድ ያላቸው ድርሻ ምንም ካላጋሩበት በእሳት ላይቀጣቸው መሆኑ ነው አሉኝ፡፡ታዲያ ሰዎቹን በዚህ ላበስራቸው እንዴ? ስላቸው፡ እሳቸውም፡- (ሌሎች ህግጋትትን በመርሳት በሷ ላይ ብቻ በመጽናት) ይሳነፋሉና አታበስራቸው አሉኝ፡፡" ቡኻሪና ሙስሊም የዘገቡት፡፡
በዒባዳህ ሰው የተፈጠረለትን ዓላማ ያሳካል፣ አምላካዊ ግዳጁንም ይወጣል፡፡ በዚህ ምድር ላይ ያለ ዒባዳህ መኖር ማለት የሕይወት አላማና ግብ ሳይኖራቸው በደመ-ነፍስ እንደሚኖሩት እንሰሳ መሆን ማለት ነው፡፡እነሱ እንደሚበሉት ይበላል ይጠጣል፤ እንደሚተኙት ይተኛል፤ እንደሚሞቱትም ይሞታል፡፡
"إِنَّ اللَّهَ يُدْخِلُ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ جَنَّاتٍ تَجْرِي مِنْ تَحْتِهَا الْأَنْهَارُ وَالَّذِينَ كَفَرُوا يَتَمَتَّعُونَ وَيَأْكُلُونَ كَمَا تَأْكُلُ الْأَنْعَامُ وَالنَّارُ مَثْوًى لَهُمْ " سورة محمد 12
"አላህ እነዚያን ያመኑትንና መልካሞችን የሠሩትን፣ ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች ያገባቸዋል፤ እነዚያም የካዱት (በቅርቢቱ ዓለም) ይጣቀማሉ፤ እንሰሳዎችም እንደሚበሉ ይበላሉ፤ እሳትም ለነርሱ መኖሪያቸው ናት።" (ሱረቱ ሙሐመድ 12)፡፡
በዒባዳህ ደስተኛና ጣፋጭ የሆነ፡ የቀልብ መረጋጋት ያለበት ሕይወት ይኖራል፡፡ያለ ዒባዳህ የሚኖር ሰው ህይወት ጥጠበዋለች፤ ተስፋ-ቢስ ሁኖ ይኖራል፡፡
"مَنْ عَمِلَ صَالِحًا مِنْ ذَكَرٍ أَوْ أُنْثَى وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَلَنُحْيِيَنَّهُ حَيَاةً طَيِّبَةً وَلَنَجْزِيَنَّهُمْ أَجْرَهُمْ بِأَحْسَنِ مَا كَانُوا يَعْمَلُونَ " سورة النحل 97
"ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ሆኖ በጎን የሠራ መልካም ኑሮን በእርግጥ እናኖረዋለን፤ ይሠሩትም ከነበሩት ነገር በመልካሙ ምንዳቸውን እንመነዳቸዋለን።" (ሱረቱ-ነሕል 97)፡፡
"وَمَنْ أَعْرَضَ عَنْ ذِكْرِي فَإِنَّ لَهُ مَعِيشَةً ضَنْكًا وَنَحْشُرُهُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ أَعْمَى" سورة طه 124
" ከግሳፄየም የዞረ ሰው፣ ለርሱ ጠባብ ኑሮ አልለው፤ በትንሳኤም ቀን ዕውር ሆኖ እንቀሰቅሰዋለን።" (ሱረቱ ጣሀ 124)፡፡
በዒባዳህ ከጀሐነም እሳት በመትረፍ ጀነትን መጎናጸፍ ይቻላል፡፡ያለ ዒባዳህ ግን ትርፉ ለጀሐነም እሳት ማገዶ መሆን ነው (አላህ ይጠብቀን)፡፡
"تِلْكَ الْجَنَّةُ الَّتِي نُورِثُ مِنْ عِبَادِنَا مَنْ كَانَ تَقِيًّا " سورة مريم 63
"ይህች ያቺ ከባሮቻቸን ጥንቁቆች ለኾኑት፣ የምናወርሳት ገነት ናት።" (ሱረቱ መርየም 63)፡፡
"وَقَالَ رَبُّكُمُ ادْعُونِي أَسْتَجِبْ لَكُمْ إِنَّ الَّذِينَ يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِي سَيَدْخُلُونَ جَهَنَّمَ دَاخِرِينَ " سورة غافر 60
"ጌታችሁም አለ፦ ለምኑኑኝ እቀበላችኋለሁና፤ እነዚያም እኔን ከመገዛት የሚኮሩት ተዋራጆች ሆነው ገሀነምን በእርግጥ ይገባሉ።" (ሱረቱ ጋፊር 60)፡፡
በዒባዳህ ሰው መሰል ብጤውን ሰውን ከማምለክ ከባርነት ቀንበር ነጻ ይወጣል፡፡ለአላህ እንጂ ለማንም የማይዋደቅ፤ አላህን እንጂ ሌላን የማይፈራ በመሆኑ ውስጣዊ ሃሴትና የበላይነት ይሰማዋል፡፡
ስለ ዒባዳህ ለመግቢያ ያህል ይህን ካነሳን፡ ወደ ጀመርነው ርእስ እንመለስና፡ አላህን የምናመልከው ለምንድነው? የሚለውን ጥያቄ፡ ቅዱስ ቁርኣን የሚሰጠንን ምላሽ እንከታተል፡-
1. ብቻውን ፈጣሪ ስለሆነ
"يَا أَيُّهَا النَّاسُ اعْبُدُوا رَبَّكُمْ الَّذِي خَلَقَكُمْ وَالَّذِينَ مِنْ قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ* الَّذِي جَعَلَ لَكُمُ الْأَرْضَ فِرَاشًا وَالسَّمَاءَ بِنَاءً وَأَنْزَلَ مِنَ السَّمَاءِ مَاءً فَأَخْرَجَ بِهِ مِنَ الثَّمَرَاتِ رِزْقًا لَكُمْ فَلَا تَجْعَلُوا لِلَّهِ أَنْدَادًا وَأَنْتُمْ تَعْلَمُونَ " سورة البقرة:22-21
"እናንተ ሰዎች ሆይ! የፈጠራችሁን እነዚያንም ከናንተ በፊት የነበሩትን (የፈጠረውን) ጌታችሁን ተገዙ፤ (ቅጣትን) ልትጠነቀቁ ይከጀላልና፡፡ (እርሱ) ያ ለናንተ ምድርን ምንጣፍ ሰማይንም ጣራ ያደረገ ነው፤ ከሰማይም (ከደመና) ውሃን ያወረደ በርሱም ከፍሬዎች ለናንተ ሲሳይን ያወጣ ነው፡፡ እናንተም (ፈጣሪነቱን) የምታውቁ ስትኾኑ ለአላህ ባላንጣዎችን አታድርጉ፡፡" (ሱረቱል በቀራህ 21-22)፡፡
በዚህ አንቀጽ መሰረት አላህ የሰዎች ሁሉ ፈጣሪና አስገኚ፡ እንዲሁም በዝናብ አማካይነት ሲሳይን ሰጪና መጋቢ በመሆኑ፡ አምልኮ የሚገባው ለሱ ብቻ መሆኑን እንረዳለን፡፡ ምድርንም ምንጣፍ ያደረገልን እርሱ ነው፡፡ ምድር ለሰው የምትስማማ ምቹ ምንጣፍ ነች፡፡ ማንንም አትጎረብጥም፡፡ ሰማይም ከበላያችን ያለ-ምሰሶ የተዘረጋች ጣሪያ ነች፡፡ አንድ ቀንም ቢሆን ትወድቅብን ይሆን? ብለን ሰግተን አናውቅም፡፡ የቤትታችን ግድገዳ ግን ገና በተወሰነ አመታት ውስጥ መሰንጠቅ ሲጀምር፡ ዛሬ ነገ ይፈርሳል በሚል ስጋት እናሳድሰዋለን፡፡ የጥበበኛው ስራ ግን ያለ እድሳት ዘመናትን ይሻገራል፡፡ታዲያ እንዲህ አይነቱ ፈጣሪ እንዴት አይመለክ? ደግሞስ የሚፈጥር እንደማይፈጥር ነውን?
"أَفَمَنْ يَخْلُقُ كَمَنْ لَا يَخْلُقُ أَفَلَا تَذَكَّرُونَ " سورة النحل 17
"የሚፈጥር፣ እንደማይፈጥር ነውን? አትገሡጹምን?" (ሱረቱ-ነሕል 17)፡፡
2. ብቻውን ሲሳይ ሰጪ በመሆኑ
"إِنَّمَا تَعْبُدُونَ مِنْ دُونِ اللَّهِ أَوْثَانًا وَتَخْلُقُونَ إِفْكًا إِنَّ الَّذِينَ تَعْبُدُونَ مِنْ دُونِ اللَّهِ لَا يَمْلِكُونَ لَكُمْ رِزْقًا فَابْتَغُوا عِنْدَ اللَّهِ الرِّزْقَ وَاعْبُدُوهُ وَاشْكُرُوا لَهُ إِلَيْهِ تُرْجَعُونَ " سورة العنكبوت 17
"ከአላህ ሌላ የምትግገዙት ጣዖታትን ብቻ ነው፤ ውሸትንም ትቀጣጥፋላችሁ፤ እነዚያ ከአላህ ሌላ የምትግገዙዋችው ለናንተ ሲሳይን ሊሰጧችሁ አይችሉም፤ ስለዚህ ሲሳይን ከአላህ ዘንድ ብቻ ፈልጉ፤ ተገዙትም፤ ለርሱም አመስግኑ፤ ወደርሱ ትመለሳላችሁ።" (ሱረቱል ዐንከቡት 17)፡፡
"وَيَعْبُدُونَ مِنْ دُونِ اللَّهِ مَا لَا يَمْلِكُ لَهُمْ رِزْقًا مِنَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ شَيْئًا وَلَا يَسْتَطِيعُونَ " سورة النحل 73
"ከአላህም ሌላ ከሰማያትም ከምድርም ምንንም ሲሳይ የማይሰጧቸውን፣ (ምንንም) የማይችሉትንም ይግገዛሉ።" (ሱረቱ-ነሕል 73)፡፡
አምላካችን አላህ ብቻውን ሲሳይ ሰጪ ነው፡፡ ከአረንጓዴ እጽዋት ለሰዎችም ለእንሰሳትም በሕይወት ለመቆየት ሰበብ የሆነውን ምግብ በችሎታው ማዘጋጀት የቻለ አምላክ!!፡፡ ሲያዘጋጀውም በልዩ ልዩ መልክና ሽታ እንዲሁም ጥፍጥና የታጀቡ የተለያዩ ፍራፍሬዎችን፡፡ታዲያ ለዚህ አምላክ እንዴት ብጤ ይደረግበታል?፡፡
3. ጥቅምና ጉዳት እሱ ዘንድ ብቻ ስለሆነ
"قُلْ أَتَعْبُدُونَ مِنْ دُونِ اللَّهِ مَا لَا يَمْلِكُ لَكُمْ ضَرًّا وَلَا نَفْعًا وَاللَّهُ هُوَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ " سورة المائدة 76
"ከአላህ ሌላ ለናንተ መጉዳትንና መጥቀምን የማይችልን ትግገዛላችሁን? በላቸው፤ አላህም እርሱ ሰሚው ዐዋቂው ነው።" (ሱረቱል ማኢዳህ 76)፡፡
በዚህ ዓለም ላይ ያሉ ሰውን ለመጥቀም ሰበብ መሆን የሚችሉ ነገሮች በጠቅላላ አላህ የፈጠራቸውና ያዘጋጃቸው ናቸው፡፡ ህይወት፣ ጤና እና የመሳሰሉት ማለት ነው፡፡ በዛው ተቃራኒ በዚህ ዓለም ላይ ያሉ ሰውን ለመጉዳት ሰበብ መሆን የሚችሉ ነገሮች ሞት በሽታ እና የመሳሰሉት ሁሉ እሱ የፈጠራቸው ናቸው፡፡ ለሚፈልገው ህዝብና ሃገር ሲሳዩን አስፍቶ ጤናውን አሟልቶ በቸርነቱ መሰረት ይለግሳል፡፡ ሌላውንም እንደዚሁ በጥበቡ ሲሳዩን በማጥበብ በበሽታና በሰላም እጦት ይፈትናል፡፡ ከሱ ውጪ ይህን ሊያደርግ የሚችል አንድም ኃይል የለም፡፡
"مَا يَفْتَحْ اللَّهُ لِلنَّاسِ مِنْ رَحْمَةٍ فَلَا مُمْسِكَ لَهَا وَمَا يُمْسِكْ فَلَا مُرْسِلَ لَهُ مِنْ بَعْدِهِ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ " فاطر2
"አላህ ለሰዎች ከችሮታ የሚከፍታት ለርሷ ምንም አጋጅ የላትም፤ የሚያግደውም ከርሱ በኋላ ለርሱ ምንም ለቃቂ የለውም፤ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው " (ሱረቱ ፋጢር 2)፡፡
"وَإِنْ يَمْسَسْكَ اللَّهُ بِضُرٍّ فَلَا كَاشِفَ لَهُ إِلَّا هُوَ وَإِنْ يُرِدْكَ بِخَيْرٍ فَلَا رَادَّ لِفَضْلِهِ يُصِيبُ بِهِ مَنْ يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ وَهُوَ الْغَفُورُ الرَّحِيمُ " سورة يونس 107
" አላህም ጉዳትን ቢያደርስብህ ከእርሱ ሌላ ለእርሱ ገላጭ የለውም፡፡ በጎንም ነገር ቢሻልህ ለችሮታው መላሽ የለም፡፡ ከባሮቹ የሚሻውን በእርሱ ይለይበታል፡፡ እርሱም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡" (ሱረቱ ዩኑስ 107)፡፡
عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ قَالَ كُنْتُ خَلْفَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَوْمًا فَقَالَ « يَا غُلاَمُ إِنِّى أُعَلِّمُكَ كَلِمَاتٍ احْفَظِ اللَّهَ يَحْفَظْكَ احْفَظِ اللَّهَ تَجِدْهُ تُجَاهَكَ إِذَا سَأَلْتَ فَاسْأَلِ اللَّهَ وَإِذَا اسْتَعَنْتَ فَاسْتَعِنْ بِاللَّهِ وَاعْلَمْ أَنَّ الأمَّةَ لَوْ اجْتَمَعَتْ عَلَى أَنْ يَنْفَعُوكَ بِشَيْءٍ لَمْ يَنْفَعُوكَ إِلاَّ بِشَيْءٍ قَدْ كَتَبَهُ اللَّهُ لَكَ وَلَوْ اجْتَمَعُوا عَلَى أَنْ يَضُرُّوكَ بِشَيْءٍ لَمْ يَضُرُّوكَ إِلاَّ بِشَيْءٍ قَدْ كَتَبَهُ اللَّهُ عَلَيْكَ... » رواه الترمذي 2706
ከዐብደላህ ኢብኑ ዐባስ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደተላለፈው፡- አንድ ቀን ከአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ኃላ ሁኜ ሳለ "አንተ ታዳጊ ወጣት! እንዚህን ቃላቶች አስተምርሃለሁ፡- አላህን (ህጉን) ጠብቅ፤እርሱም ይጠብቅሀልና፣ አላህን (ህጉን) ጠብቅ፤ ፊት-ለፊትህ ታገኘዋለህ፣ስትለምን አላህን ለምን፣ እርዳታ ስትሻ በአላህ ታገዝ፣ ሕዝቦች ተሰብስበው አንተን ለመጥቀም ቢፈልጉ፤ አላህ ቀድሞ የጻፈልህን ካልሆነ በቀር በምንም ሊጠቅሙህ እንደማይችሉ እወቅ፣ ሕዝቦች ተሰብስበው አንተን ለመጉዳት ቢፈልጉ፤ አላህ ቀድሞ የጻፈብህን ካ
"يَا أَيُّهَا النَّاسُ اعْبُدُوا رَبَّكُمْ الَّذِي خَلَقَكُمْ وَالَّذِينَ مِنْ قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ* الَّذِي جَعَلَ لَكُمُ الْأَرْضَ فِرَاشًا وَالسَّمَاءَ بِنَاءً وَأَنْزَلَ مِنَ السَّمَاءِ مَاءً فَأَخْرَجَ بِهِ مِنَ الثَّمَرَاتِ رِزْقًا لَكُمْ فَلَا تَجْعَلُوا لِلَّهِ أَنْدَادًا وَأَنْتُمْ تَعْلَمُونَ " سورة البقرة:22-21
"እናንተ ሰዎች ሆይ! የፈጠራችሁን እነዚያንም ከናንተ በፊት የነበሩትን (የፈጠረውን) ጌታችሁን ተገዙ፤ (ቅጣትን) ልትጠነቀቁ ይከጀላልና፡፡ (እርሱ) ያ ለናንተ ምድርን ምንጣፍ ሰማይንም ጣራ ያደረገ ነው፤ ከሰማይም (ከደመና) ውሃን ያወረደ በርሱም ከፍሬዎች ለናንተ ሲሳይን ያወጣ ነው፡፡ እናንተም (ፈጣሪነቱን) የምታውቁ ስትኾኑ ለአላህ ባላንጣዎችን አታድርጉ፡፡" (ሱረቱል በቀራህ 21-22)፡፡
በዚህ አንቀጽ መሰረት አላህ የሰዎች ሁሉ ፈጣሪና አስገኚ፡ እንዲሁም በዝናብ አማካይነት ሲሳይን ሰጪና መጋቢ በመሆኑ፡ አምልኮ የሚገባው ለሱ ብቻ መሆኑን እንረዳለን፡፡ ምድርንም ምንጣፍ ያደረገልን እርሱ ነው፡፡ ምድር ለሰው የምትስማማ ምቹ ምንጣፍ ነች፡፡ ማንንም አትጎረብጥም፡፡ ሰማይም ከበላያችን ያለ-ምሰሶ የተዘረጋች ጣሪያ ነች፡፡ አንድ ቀንም ቢሆን ትወድቅብን ይሆን? ብለን ሰግተን አናውቅም፡፡ የቤትታችን ግድገዳ ግን ገና በተወሰነ አመታት ውስጥ መሰንጠቅ ሲጀምር፡ ዛሬ ነገ ይፈርሳል በሚል ስጋት እናሳድሰዋለን፡፡ የጥበበኛው ስራ ግን ያለ እድሳት ዘመናትን ይሻገራል፡፡ታዲያ እንዲህ አይነቱ ፈጣሪ እንዴት አይመለክ? ደግሞስ የሚፈጥር እንደማይፈጥር ነውን?
"أَفَمَنْ يَخْلُقُ كَمَنْ لَا يَخْلُقُ أَفَلَا تَذَكَّرُونَ " سورة النحل 17
"የሚፈጥር፣ እንደማይፈጥር ነውን? አትገሡጹምን?" (ሱረቱ-ነሕል 17)፡፡
2. ብቻውን ሲሳይ ሰጪ በመሆኑ
"إِنَّمَا تَعْبُدُونَ مِنْ دُونِ اللَّهِ أَوْثَانًا وَتَخْلُقُونَ إِفْكًا إِنَّ الَّذِينَ تَعْبُدُونَ مِنْ دُونِ اللَّهِ لَا يَمْلِكُونَ لَكُمْ رِزْقًا فَابْتَغُوا عِنْدَ اللَّهِ الرِّزْقَ وَاعْبُدُوهُ وَاشْكُرُوا لَهُ إِلَيْهِ تُرْجَعُونَ " سورة العنكبوت 17
"ከአላህ ሌላ የምትግገዙት ጣዖታትን ብቻ ነው፤ ውሸትንም ትቀጣጥፋላችሁ፤ እነዚያ ከአላህ ሌላ የምትግገዙዋችው ለናንተ ሲሳይን ሊሰጧችሁ አይችሉም፤ ስለዚህ ሲሳይን ከአላህ ዘንድ ብቻ ፈልጉ፤ ተገዙትም፤ ለርሱም አመስግኑ፤ ወደርሱ ትመለሳላችሁ።" (ሱረቱል ዐንከቡት 17)፡፡
"وَيَعْبُدُونَ مِنْ دُونِ اللَّهِ مَا لَا يَمْلِكُ لَهُمْ رِزْقًا مِنَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ شَيْئًا وَلَا يَسْتَطِيعُونَ " سورة النحل 73
"ከአላህም ሌላ ከሰማያትም ከምድርም ምንንም ሲሳይ የማይሰጧቸውን፣ (ምንንም) የማይችሉትንም ይግገዛሉ።" (ሱረቱ-ነሕል 73)፡፡
አምላካችን አላህ ብቻውን ሲሳይ ሰጪ ነው፡፡ ከአረንጓዴ እጽዋት ለሰዎችም ለእንሰሳትም በሕይወት ለመቆየት ሰበብ የሆነውን ምግብ በችሎታው ማዘጋጀት የቻለ አምላክ!!፡፡ ሲያዘጋጀውም በልዩ ልዩ መልክና ሽታ እንዲሁም ጥፍጥና የታጀቡ የተለያዩ ፍራፍሬዎችን፡፡ታዲያ ለዚህ አምላክ እንዴት ብጤ ይደረግበታል?፡፡
3. ጥቅምና ጉዳት እሱ ዘንድ ብቻ ስለሆነ
"قُلْ أَتَعْبُدُونَ مِنْ دُونِ اللَّهِ مَا لَا يَمْلِكُ لَكُمْ ضَرًّا وَلَا نَفْعًا وَاللَّهُ هُوَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ " سورة المائدة 76
"ከአላህ ሌላ ለናንተ መጉዳትንና መጥቀምን የማይችልን ትግገዛላችሁን? በላቸው፤ አላህም እርሱ ሰሚው ዐዋቂው ነው።" (ሱረቱል ማኢዳህ 76)፡፡
በዚህ ዓለም ላይ ያሉ ሰውን ለመጥቀም ሰበብ መሆን የሚችሉ ነገሮች በጠቅላላ አላህ የፈጠራቸውና ያዘጋጃቸው ናቸው፡፡ ህይወት፣ ጤና እና የመሳሰሉት ማለት ነው፡፡ በዛው ተቃራኒ በዚህ ዓለም ላይ ያሉ ሰውን ለመጉዳት ሰበብ መሆን የሚችሉ ነገሮች ሞት በሽታ እና የመሳሰሉት ሁሉ እሱ የፈጠራቸው ናቸው፡፡ ለሚፈልገው ህዝብና ሃገር ሲሳዩን አስፍቶ ጤናውን አሟልቶ በቸርነቱ መሰረት ይለግሳል፡፡ ሌላውንም እንደዚሁ በጥበቡ ሲሳዩን በማጥበብ በበሽታና በሰላም እጦት ይፈትናል፡፡ ከሱ ውጪ ይህን ሊያደርግ የሚችል አንድም ኃይል የለም፡፡
"مَا يَفْتَحْ اللَّهُ لِلنَّاسِ مِنْ رَحْمَةٍ فَلَا مُمْسِكَ لَهَا وَمَا يُمْسِكْ فَلَا مُرْسِلَ لَهُ مِنْ بَعْدِهِ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ " فاطر2
"አላህ ለሰዎች ከችሮታ የሚከፍታት ለርሷ ምንም አጋጅ የላትም፤ የሚያግደውም ከርሱ በኋላ ለርሱ ምንም ለቃቂ የለውም፤ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው " (ሱረቱ ፋጢር 2)፡፡
"وَإِنْ يَمْسَسْكَ اللَّهُ بِضُرٍّ فَلَا كَاشِفَ لَهُ إِلَّا هُوَ وَإِنْ يُرِدْكَ بِخَيْرٍ فَلَا رَادَّ لِفَضْلِهِ يُصِيبُ بِهِ مَنْ يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ وَهُوَ الْغَفُورُ الرَّحِيمُ " سورة يونس 107
" አላህም ጉዳትን ቢያደርስብህ ከእርሱ ሌላ ለእርሱ ገላጭ የለውም፡፡ በጎንም ነገር ቢሻልህ ለችሮታው መላሽ የለም፡፡ ከባሮቹ የሚሻውን በእርሱ ይለይበታል፡፡ እርሱም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡" (ሱረቱ ዩኑስ 107)፡፡
عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ قَالَ كُنْتُ خَلْفَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَوْمًا فَقَالَ « يَا غُلاَمُ إِنِّى أُعَلِّمُكَ كَلِمَاتٍ احْفَظِ اللَّهَ يَحْفَظْكَ احْفَظِ اللَّهَ تَجِدْهُ تُجَاهَكَ إِذَا سَأَلْتَ فَاسْأَلِ اللَّهَ وَإِذَا اسْتَعَنْتَ فَاسْتَعِنْ بِاللَّهِ وَاعْلَمْ أَنَّ الأمَّةَ لَوْ اجْتَمَعَتْ عَلَى أَنْ يَنْفَعُوكَ بِشَيْءٍ لَمْ يَنْفَعُوكَ إِلاَّ بِشَيْءٍ قَدْ كَتَبَهُ اللَّهُ لَكَ وَلَوْ اجْتَمَعُوا عَلَى أَنْ يَضُرُّوكَ بِشَيْءٍ لَمْ يَضُرُّوكَ إِلاَّ بِشَيْءٍ قَدْ كَتَبَهُ اللَّهُ عَلَيْكَ... » رواه الترمذي 2706
ከዐብደላህ ኢብኑ ዐባስ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደተላለፈው፡- አንድ ቀን ከአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ኃላ ሁኜ ሳለ "አንተ ታዳጊ ወጣት! እንዚህን ቃላቶች አስተምርሃለሁ፡- አላህን (ህጉን) ጠብቅ፤እርሱም ይጠብቅሀልና፣ አላህን (ህጉን) ጠብቅ፤ ፊት-ለፊትህ ታገኘዋለህ፣ስትለምን አላህን ለምን፣ እርዳታ ስትሻ በአላህ ታገዝ፣ ሕዝቦች ተሰብስበው አንተን ለመጥቀም ቢፈልጉ፤ አላህ ቀድሞ የጻፈልህን ካልሆነ በቀር በምንም ሊጠቅሙህ እንደማይችሉ እወቅ፣ ሕዝቦች ተሰብስበው አንተን ለመጉዳት ቢፈልጉ፤ አላህ ቀድሞ የጻፈብህን ካ
ልሆነ በቀር በምንም ሊጎዱህ እንደማይችሉ እወቅ…አሉኝ" (ቲርሚዚይ 2706)፡፡
4. የሰማያትና ምድር ብቸኛ ፈጣሪና አስተናባሪ በመኾኑ
"إِنَّ رَبَّكُمُ اللَّهُ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ فِي سِتَّةِ أَيَّامٍ ثُمَّ اسْتَوَى عَلَى الْعَرْشِ يُدَبِّرُ الْأَمْرَ مَا مِنْ شَفِيعٍ إِلَّا مِنْ بَعْدِ إِذْنِهِ ذَلِكُمُ اللَّهُ رَبُّكُمْ فَاعْبُدُوهُ أَفَلَا تَذَكَّرُونَ " سورة يونس 3
"ጌታችሁ ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀናት ውስጥ የፈጠረ፥ በዐርሹም ላይ ራሱን ያደላደለ (አምላክ) ነው። ነገሮችን (ሁሉ) ያስተናብራል፥ ይመራል። ከርሱ ፈቃድ በኋላ ካልሆነ በቀር (የሚያማልድ) አንድም አማላጅ የለም። ጌታችሁ አላህ ይህ ነው። ስለሆነም (በብቸኝነት) አምልኩት።አትገሰፁምን?" (ሱረቱ ዩኑስ 3)፡፡
አላህ የሰማያትና ምድር ፈጣሪና አስተናባሪ በመሆኑ ልናመልከው እንደሚገባ እየነገረን ነው፡፡ ነገም ሁሉም ነገር የሚመለሰው ወደሱ ነው፡፡ የፍጥረታት ጀማሪና አስገኚ እንዲሁም መላሽና ብቸኛ ወራሽ ነው፡፡
"وَلِلَّهِ غَيْبُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَإِلَيْهِ يُرْجَعُ الْأَمْرُ كُلُّهُ فَاعْبُدْهُ وَتَوَكَّلْ عَلَيْهِ وَمَا رَبُّكَ بِغَافِلٍ عَمَّا تَعْمَلُونَ " سورة هود 123
"በሰማያትና በምድርም ያለው ምስጢር ሁሉ፣ የአላህ ነው፤ ነገሩ ሁሉም ወደርሱ ይመለሳል፤ ስለዚህ ተገዛው፤ በርሱም ላይ ተጠጋ፤ ጌታህም ከሚሠሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም።" (ሱረቱ ሁድ 123)፡፡
"رَبُّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا فَاعْبُدْهُ وَاصْطَبِرْ لِعِبَادَتِهِ هَلْ تَعْلَمُ لَهُ سَمِيًّا " سورة مريم 65
"(እርሱ) የሰማያትና የምድር፣ በሁለቱም መካካል ላለዉ ሁሉ ጌታ ነዉና ተገዛዉ፤ እርሱን በመግገዛትም ላይ ታገሥ፤ ለርሱ ሞክሼን ታዉቃለህን?" ሱረቱ መርየም 65
5. ሕይወትና ሞት በእጁ በመሆኑ
" قُلْ يَاأَيُّهَا النَّاسُ إِنْ كُنْتُمْ فِي شَكٍّ مِنْ دِينِي فَلَا أَعْبُدُ الَّذِينَ تَعْبُدُونَ مِنْ دُونِ اللَّهِ وَلَكِنْ أَعْبُدُ اللَّهَ الَّذِي يَتَوَفَّاكُمْ وَأُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ مِنْ الْمُؤْمِنِينَ " سورة يونس 104
"እናንተ ሰዎች ሆይ! ከእኔ ሃይማኖት በመጠራጠር ውስጥ ብትሆኑ እነዚያን ከአላህ ሌላ የምትገዟቸውን አልገዛም፡፡ ግን ያንን የሚገድላችሁን አላህን እገዛለሁ፡፡ ከምእምናን እንድሆንም ታዝዣለሁ» በላቸው፡፡" (ሱረቱ ዩኑስ 104)፡፡
በሕይወትና በሞት ላይ ስልጣን ያለው ( ሊገድልም ሆነ ህያው ሊያደርግ) እርሱ በርግጥ መመለክ አለበት፡፡ ልቦች በፍርሃትና በተስፋ እንዲሁም በፍቅር ሊንጠለጠሉበት የሚገባ ነው፡፡
" كَيْفَ تَكْفُرُونَ بِاللَّهِ وَكُنتُمْ أَمْوَاتًا فَأَحْيَاكُمْ ثُمَّ يُمِيتُكُمْ ثُمَّ يُحْيِيكُمْ ثُمَّ إِلَيْهِ تُرْجَعُونَ " سورة البقرة 28
"ሙታን የነበራችሁ ስትኾኑ ሕያው ያደረጋችሁ ከዚያም የሚገድላችሁ ከዚያም ሕያው የሚያደርጋችሁ ሲኾን ከዚያም ወደርሱ የምትመለሱ ስትኾኑ በአላህ እንዴት ትክዳለችሁ!" (ሱረቱል በቀራህ 28)::
በህይወት ዘመናቸው አላህን ብቻ ተገዝተው፡ ሙስሊም ሆነው ከሚሞቱ ባሮቹ ያድርገን፡፡በህይወት ዘመናቸው አላህን ብቻ ተገዝተው፡ ሙስሊም ሆነው ከሚሞቱ ባሮቹ ያድርገን፡፡
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
Join us➤ t.me/abuhyder
4. የሰማያትና ምድር ብቸኛ ፈጣሪና አስተናባሪ በመኾኑ
"إِنَّ رَبَّكُمُ اللَّهُ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ فِي سِتَّةِ أَيَّامٍ ثُمَّ اسْتَوَى عَلَى الْعَرْشِ يُدَبِّرُ الْأَمْرَ مَا مِنْ شَفِيعٍ إِلَّا مِنْ بَعْدِ إِذْنِهِ ذَلِكُمُ اللَّهُ رَبُّكُمْ فَاعْبُدُوهُ أَفَلَا تَذَكَّرُونَ " سورة يونس 3
"ጌታችሁ ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀናት ውስጥ የፈጠረ፥ በዐርሹም ላይ ራሱን ያደላደለ (አምላክ) ነው። ነገሮችን (ሁሉ) ያስተናብራል፥ ይመራል። ከርሱ ፈቃድ በኋላ ካልሆነ በቀር (የሚያማልድ) አንድም አማላጅ የለም። ጌታችሁ አላህ ይህ ነው። ስለሆነም (በብቸኝነት) አምልኩት።አትገሰፁምን?" (ሱረቱ ዩኑስ 3)፡፡
አላህ የሰማያትና ምድር ፈጣሪና አስተናባሪ በመሆኑ ልናመልከው እንደሚገባ እየነገረን ነው፡፡ ነገም ሁሉም ነገር የሚመለሰው ወደሱ ነው፡፡ የፍጥረታት ጀማሪና አስገኚ እንዲሁም መላሽና ብቸኛ ወራሽ ነው፡፡
"وَلِلَّهِ غَيْبُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَإِلَيْهِ يُرْجَعُ الْأَمْرُ كُلُّهُ فَاعْبُدْهُ وَتَوَكَّلْ عَلَيْهِ وَمَا رَبُّكَ بِغَافِلٍ عَمَّا تَعْمَلُونَ " سورة هود 123
"በሰማያትና በምድርም ያለው ምስጢር ሁሉ፣ የአላህ ነው፤ ነገሩ ሁሉም ወደርሱ ይመለሳል፤ ስለዚህ ተገዛው፤ በርሱም ላይ ተጠጋ፤ ጌታህም ከሚሠሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም።" (ሱረቱ ሁድ 123)፡፡
"رَبُّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا فَاعْبُدْهُ وَاصْطَبِرْ لِعِبَادَتِهِ هَلْ تَعْلَمُ لَهُ سَمِيًّا " سورة مريم 65
"(እርሱ) የሰማያትና የምድር፣ በሁለቱም መካካል ላለዉ ሁሉ ጌታ ነዉና ተገዛዉ፤ እርሱን በመግገዛትም ላይ ታገሥ፤ ለርሱ ሞክሼን ታዉቃለህን?" ሱረቱ መርየም 65
5. ሕይወትና ሞት በእጁ በመሆኑ
" قُلْ يَاأَيُّهَا النَّاسُ إِنْ كُنْتُمْ فِي شَكٍّ مِنْ دِينِي فَلَا أَعْبُدُ الَّذِينَ تَعْبُدُونَ مِنْ دُونِ اللَّهِ وَلَكِنْ أَعْبُدُ اللَّهَ الَّذِي يَتَوَفَّاكُمْ وَأُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ مِنْ الْمُؤْمِنِينَ " سورة يونس 104
"እናንተ ሰዎች ሆይ! ከእኔ ሃይማኖት በመጠራጠር ውስጥ ብትሆኑ እነዚያን ከአላህ ሌላ የምትገዟቸውን አልገዛም፡፡ ግን ያንን የሚገድላችሁን አላህን እገዛለሁ፡፡ ከምእምናን እንድሆንም ታዝዣለሁ» በላቸው፡፡" (ሱረቱ ዩኑስ 104)፡፡
በሕይወትና በሞት ላይ ስልጣን ያለው ( ሊገድልም ሆነ ህያው ሊያደርግ) እርሱ በርግጥ መመለክ አለበት፡፡ ልቦች በፍርሃትና በተስፋ እንዲሁም በፍቅር ሊንጠለጠሉበት የሚገባ ነው፡፡
" كَيْفَ تَكْفُرُونَ بِاللَّهِ وَكُنتُمْ أَمْوَاتًا فَأَحْيَاكُمْ ثُمَّ يُمِيتُكُمْ ثُمَّ يُحْيِيكُمْ ثُمَّ إِلَيْهِ تُرْجَعُونَ " سورة البقرة 28
"ሙታን የነበራችሁ ስትኾኑ ሕያው ያደረጋችሁ ከዚያም የሚገድላችሁ ከዚያም ሕያው የሚያደርጋችሁ ሲኾን ከዚያም ወደርሱ የምትመለሱ ስትኾኑ በአላህ እንዴት ትክዳለችሁ!" (ሱረቱል በቀራህ 28)::
በህይወት ዘመናቸው አላህን ብቻ ተገዝተው፡ ሙስሊም ሆነው ከሚሞቱ ባሮቹ ያድርገን፡፡በህይወት ዘመናቸው አላህን ብቻ ተገዝተው፡ ሙስሊም ሆነው ከሚሞቱ ባሮቹ ያድርገን፡፡
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
Join us➤ t.me/abuhyder
ለምን ይዋሻል?
በአቡ ሀይደር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን፡፡(አል-ፋቲሓ 2) የአላህ ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ (አል-አሕዛብ 56) ለመላው የአላህ መልክተኞች (አል-ሷፍፋት 181) የሐቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን (ጣሀ 47)፡፡
የኢስላም ጠላቶች ኢስላምን በመረጃ መርታት ቢያቅታቸው፡ የሚኖራቸው አማራጭ የሀሰት ወሬዎችን በኢስላም ላይ መንዛት ነው፡፡ የነቢዩ ሙሐመድን (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ታሪክ ላነበበ ሰው የካፊሮችን ሴራ ለመረዳት ብዙም አይከብደውም፡፡ ከሀሰት ቅጥፈቶቻቸው አንዱ፡- አላህና መልክተኛው ያላሉትን ብለዋል ብሎ መዋሸት፡ አልያም የተነገረውን ነገር ሀሳቡንና መልእክቱን እንዲስት፡ ከፊትም ሆነ ከኋላ ወይም ከመሀል ቃላትን በመቁረጥ ማቅረብ ነው፡፡ ያ አልሳካም ያለ ጊዜ ደግሞ ትርጉሙን ቀይሮ የዋሁን ህዝብ ማምታታት ነው፡፡ ለምሳሌ፡-
" فَوَيْلٌ لِلْمُصَلِّينَ " سورة الماعون 4
"ወዮላቸው ለሰጋጆች" (ሱረቱል ማዑን 4)፡፡
በዚህ ጥቅስ ላይ ብቻ ከቆምን ግራ እንጋባለን፡፡ አምላካችን አላህ ለሱ የሚሰግዱለትን መልካም ባሮች ‹‹ወዮላቸው›› በማለት ካስፈራራ፡ እንግዲያውስ ሶላት ለምኔ? የሚል ሀሳብ ይነሳል፡፡ ቃሉን በመቀጠል ካነበበው ግን ‹‹ለነዚያ እነሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለኾኑት፤ (ሰጋጆች)።›› በማለት ያብራራለታል፡፡ አዎ! ወዮላቸው በማለት የተዛተባቸው እነዚህ ሰጋጆች ‹‹ዘንጊዎች›› የሆኑት ናቸው፡፡ እነሱም አንዳንዴ የሚያቋርጡ፣ ወይም ያለምንም ሸሪዐዊ ምክንያት አንድን ሶላት ከወቅቱ አውጥተው ከሌላ ሶላት ጋር ደርበው የሚሰግዱትን ነው፡፡ አንቀጹ ከፊትና ከኋላ ያለው ሲነበብ ሀሳቡ የተሟላ ይሆናል፡፡
ዛሬ የማስነብባችሁ ደግሞ፡ ከነዚህ ከማያባሩት የክርስቲያን ወገኖች ቅጥፈት ውስጥ አንዱን ነው፡፡
የዚህ ‹‹ጆሮ ያለው ይስማ›› የሚል አካውንት ባለቤት በ ‹ተሃድሶ ለኦርቶዶክስ› የፌስቡክ ግሩፕ ላይ ይህንን ሀሰት ለወዳጆቹ አካፍሏል፡፡ ከወዳጆቹም በሀሳብ መስጫው (comment) ላይ ቢያንስ እንኳ ዐረብኛውን ካልቻለ እንግሊዘኛውን ሙሉ ቃል ይለጥፍላቸው ዘንድ የጠየቀው አንድም የለም፡፡ ነገሩ ‹birds of the same feather flock together› እንደተባለው ነውና በማንም አንፈርድም፡፡ አላህ ማስተዋሉን ይስጣቸው፡፡
ይህ ወገንም እራሱ በተረጎመው (ወይም በተነገረው) አማርኛ ‹ጥቁር ሰው› አላህ ዘንድ በእጅጉ የተጠላ መሆኑን በመግለጽ ኢስላም ለጥቁሮች ቦታ እንደሌለው ለማሳየት ሞክሯል፡፡
ሐዲሡ የሚናገው ስለ ኸዋሪጆች ወደፊት መነሳት በነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የተነገረ ትንቢት መኖሩን ነው፡፡ በትንቢቱ ውስጥም የነሱን ባሕሪ ሲገልጹ፡- ‹‹በአንደበቶቻቸው እውነትን የሚናገሩ፡ ግና ከጉሮሮአቸው አልፎ ወደ ልቦናቸው የማይዘልቅ ›› የሆኑ እንደሆኑና፡ ከመሀከላቸው ደግሞ አላህ ዘንድ ከፍጡራኑ እጅግ የተጠላ አንድ ጥቁር ሰው መኖሩንና ይህም ሰው አንደኛው እጁ የበግ/ፍየል ጡት የሚመስል እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ እስኪ ወደ ሐዲሡ እንግባ፡-
عَنْ عُبَيْدِ اللهِ بْنِ أَبِي رَافِعٍ، مَوْلَى رَسُولِ اللهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ أَنَّ الْحَرُورِيَّةَ لَمَّا خَرَجَتْ، وَهُوَ مَعَ عَلِيِّ بْنِ أَبِي طَالِبٍ رَضِيَ اللهُ عَنْهُ، قَالُوا: لَا حُكْمَ إِلَّا لِلَّهِ، قَالَ عَلِيٌّ: كَلِمَةُ حَقٍّ أُرِيدَ بِهَا بَاطِلٌ، إِنَّ رَسُولَ اللهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ وَصَفَ نَاسًا، إِنِّي لَأَعْرِفُ صِفَتَهُمْ فِي هَؤُلَاءِ، «يَقُولُونَ الْحَقَّ بِأَلْسِنَتِهِمْ لَا يَجُوزُ هَذَا، مِنْهُمْ، - وَأَشَارَ إِلَى حَلْقِهِ - مِنْ أَبْغَضِ خَلْقِ اللهِ إِلَيْهِ مِنْهُمْ أَسْوَدُ، إِحْدَى يَدَيْهِ طُبْيُ شَاةٍ أَوْ حَلَمَةُ ثَدْيٍ… مسلم 1066
'Ubaidullah b. Abu Rafi', the freed slave of the Messenger of Allah (ﷺ), said:
When Haruria (the Khwarij) set out and as he was with 'Ali b. Abu Talib (Allah be pleased with him) they said," There is no command but that of Allah." Upon this 'Ali said: The statement is true but it is intentionally applied (to support) a wrong (cause). The Messenger of Allah (may peace be upon him described their characteristics and I found these characteristics in them. They state the truth with their tongue, but it does not go beyond this part of their bodies (and the narrator pointed towards his throat). The most hateful among the creation of Allah us one black man among them (Khwarij). One of his hand is like the teat of a goat or the nipple of the breast. (Muslim The Book of Zakat Book 5, Hadith 2334).
ዑበይዲላህ ኢብኒ አቢ-ራፊዕ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ከዐሊይ ኢብኒ አቢ ጧሊብ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ጋር ሆኖ ሳለ እንዲህ አለ፡- ሐሩሪያዎች (ኸዋሪጆች) ብቅ ባሉ ጊዜ እንዲህ አሉ፡- ‹‹ፍርድ የአላህ እንጂ የማንም አይደለም››፡፡ ዐሊይም (ረዲየላሁ ዐንሁ)፡- ‹‹ሀሰት የተፈለገባት እውነተኛ ንግግር!›› ናት አላቸው፡፡ ቀጠለና፡- ‹‹የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ሰዎቹን (ባሕሪያቸውን) ገልጸውልናል፡፡ እኔም በነዚህ ሰዎች ላይ ይህን ባሕሪ አግኝቻለሁ፡፡ በአንደበቶቻቸው እውነትን የሚናገሩ፡ ግና ከዚህ (ከጉሮሮአቸው አልፎ ወደ ልቦናቸው) የማይዘልቅ የሆኑ ናቸው፡፡ ከነሱ መካከል አላህ ዘንድ ከፍጥረታቱ እጅግ የተጠላው አንድ ጥቁር ሰው አለ፡፡ ይህም ሰው አንደኛው እጁ የበግ/ፍየል ጡት የሚመስል ነው…›› በማለት ገለጻቸው፡፡ (ሙስሊም 1066)፡፡
1ኛ. በሐዲሡ ውስጥ የተነገረው ስለ አንድ ሰው ሆኖ ሳለ (እሱም ለምልክትነት)፡ ለምን ‹‹አላህ ዘንድ የተጠላው ጥቁር ሰው ነው!›› በማለት ጉዳዩን ወደ ጥቁሮች በጠቅላላ ለማለት ነው የሚል ትርጉም መስጠት አስፈለገ? በውሸት የራስን ሃይማኖት ማስወደድና የሌሎቹን እንዲጠላ ማድረግ ይቻላልን? ውሸት እስከመቼ?
The most hateful among the creation of Allah us one black man among them ማለት ትርጉሙ፡- አላህ ዘንድ እጅግ በጣም የተጠላ ሰው ማለት ጥቁር ሰው ነው ማለት ነውን? ምን አይነት የአማርኛ ትርጉም ብትጠቀሙ ነው ለዚህ ስህተት የዳረጋችሁ? one black man among them የሚለውን እንኳ መረዳት አቅቷችሁ ነው?
በአቡ ሀይደር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን፡፡(አል-ፋቲሓ 2) የአላህ ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ (አል-አሕዛብ 56) ለመላው የአላህ መልክተኞች (አል-ሷፍፋት 181) የሐቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን (ጣሀ 47)፡፡
የኢስላም ጠላቶች ኢስላምን በመረጃ መርታት ቢያቅታቸው፡ የሚኖራቸው አማራጭ የሀሰት ወሬዎችን በኢስላም ላይ መንዛት ነው፡፡ የነቢዩ ሙሐመድን (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ታሪክ ላነበበ ሰው የካፊሮችን ሴራ ለመረዳት ብዙም አይከብደውም፡፡ ከሀሰት ቅጥፈቶቻቸው አንዱ፡- አላህና መልክተኛው ያላሉትን ብለዋል ብሎ መዋሸት፡ አልያም የተነገረውን ነገር ሀሳቡንና መልእክቱን እንዲስት፡ ከፊትም ሆነ ከኋላ ወይም ከመሀል ቃላትን በመቁረጥ ማቅረብ ነው፡፡ ያ አልሳካም ያለ ጊዜ ደግሞ ትርጉሙን ቀይሮ የዋሁን ህዝብ ማምታታት ነው፡፡ ለምሳሌ፡-
" فَوَيْلٌ لِلْمُصَلِّينَ " سورة الماعون 4
"ወዮላቸው ለሰጋጆች" (ሱረቱል ማዑን 4)፡፡
በዚህ ጥቅስ ላይ ብቻ ከቆምን ግራ እንጋባለን፡፡ አምላካችን አላህ ለሱ የሚሰግዱለትን መልካም ባሮች ‹‹ወዮላቸው›› በማለት ካስፈራራ፡ እንግዲያውስ ሶላት ለምኔ? የሚል ሀሳብ ይነሳል፡፡ ቃሉን በመቀጠል ካነበበው ግን ‹‹ለነዚያ እነሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለኾኑት፤ (ሰጋጆች)።›› በማለት ያብራራለታል፡፡ አዎ! ወዮላቸው በማለት የተዛተባቸው እነዚህ ሰጋጆች ‹‹ዘንጊዎች›› የሆኑት ናቸው፡፡ እነሱም አንዳንዴ የሚያቋርጡ፣ ወይም ያለምንም ሸሪዐዊ ምክንያት አንድን ሶላት ከወቅቱ አውጥተው ከሌላ ሶላት ጋር ደርበው የሚሰግዱትን ነው፡፡ አንቀጹ ከፊትና ከኋላ ያለው ሲነበብ ሀሳቡ የተሟላ ይሆናል፡፡
ዛሬ የማስነብባችሁ ደግሞ፡ ከነዚህ ከማያባሩት የክርስቲያን ወገኖች ቅጥፈት ውስጥ አንዱን ነው፡፡
የዚህ ‹‹ጆሮ ያለው ይስማ›› የሚል አካውንት ባለቤት በ ‹ተሃድሶ ለኦርቶዶክስ› የፌስቡክ ግሩፕ ላይ ይህንን ሀሰት ለወዳጆቹ አካፍሏል፡፡ ከወዳጆቹም በሀሳብ መስጫው (comment) ላይ ቢያንስ እንኳ ዐረብኛውን ካልቻለ እንግሊዘኛውን ሙሉ ቃል ይለጥፍላቸው ዘንድ የጠየቀው አንድም የለም፡፡ ነገሩ ‹birds of the same feather flock together› እንደተባለው ነውና በማንም አንፈርድም፡፡ አላህ ማስተዋሉን ይስጣቸው፡፡
ይህ ወገንም እራሱ በተረጎመው (ወይም በተነገረው) አማርኛ ‹ጥቁር ሰው› አላህ ዘንድ በእጅጉ የተጠላ መሆኑን በመግለጽ ኢስላም ለጥቁሮች ቦታ እንደሌለው ለማሳየት ሞክሯል፡፡
ሐዲሡ የሚናገው ስለ ኸዋሪጆች ወደፊት መነሳት በነቢዩ ሙሐመድ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የተነገረ ትንቢት መኖሩን ነው፡፡ በትንቢቱ ውስጥም የነሱን ባሕሪ ሲገልጹ፡- ‹‹በአንደበቶቻቸው እውነትን የሚናገሩ፡ ግና ከጉሮሮአቸው አልፎ ወደ ልቦናቸው የማይዘልቅ ›› የሆኑ እንደሆኑና፡ ከመሀከላቸው ደግሞ አላህ ዘንድ ከፍጡራኑ እጅግ የተጠላ አንድ ጥቁር ሰው መኖሩንና ይህም ሰው አንደኛው እጁ የበግ/ፍየል ጡት የሚመስል እንደሆነ ገልጸዋል፡፡ እስኪ ወደ ሐዲሡ እንግባ፡-
عَنْ عُبَيْدِ اللهِ بْنِ أَبِي رَافِعٍ، مَوْلَى رَسُولِ اللهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ أَنَّ الْحَرُورِيَّةَ لَمَّا خَرَجَتْ، وَهُوَ مَعَ عَلِيِّ بْنِ أَبِي طَالِبٍ رَضِيَ اللهُ عَنْهُ، قَالُوا: لَا حُكْمَ إِلَّا لِلَّهِ، قَالَ عَلِيٌّ: كَلِمَةُ حَقٍّ أُرِيدَ بِهَا بَاطِلٌ، إِنَّ رَسُولَ اللهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ وَصَفَ نَاسًا، إِنِّي لَأَعْرِفُ صِفَتَهُمْ فِي هَؤُلَاءِ، «يَقُولُونَ الْحَقَّ بِأَلْسِنَتِهِمْ لَا يَجُوزُ هَذَا، مِنْهُمْ، - وَأَشَارَ إِلَى حَلْقِهِ - مِنْ أَبْغَضِ خَلْقِ اللهِ إِلَيْهِ مِنْهُمْ أَسْوَدُ، إِحْدَى يَدَيْهِ طُبْيُ شَاةٍ أَوْ حَلَمَةُ ثَدْيٍ… مسلم 1066
'Ubaidullah b. Abu Rafi', the freed slave of the Messenger of Allah (ﷺ), said:
When Haruria (the Khwarij) set out and as he was with 'Ali b. Abu Talib (Allah be pleased with him) they said," There is no command but that of Allah." Upon this 'Ali said: The statement is true but it is intentionally applied (to support) a wrong (cause). The Messenger of Allah (may peace be upon him described their characteristics and I found these characteristics in them. They state the truth with their tongue, but it does not go beyond this part of their bodies (and the narrator pointed towards his throat). The most hateful among the creation of Allah us one black man among them (Khwarij). One of his hand is like the teat of a goat or the nipple of the breast. (Muslim The Book of Zakat Book 5, Hadith 2334).
ዑበይዲላህ ኢብኒ አቢ-ራፊዕ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ከዐሊይ ኢብኒ አቢ ጧሊብ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ጋር ሆኖ ሳለ እንዲህ አለ፡- ሐሩሪያዎች (ኸዋሪጆች) ብቅ ባሉ ጊዜ እንዲህ አሉ፡- ‹‹ፍርድ የአላህ እንጂ የማንም አይደለም››፡፡ ዐሊይም (ረዲየላሁ ዐንሁ)፡- ‹‹ሀሰት የተፈለገባት እውነተኛ ንግግር!›› ናት አላቸው፡፡ ቀጠለና፡- ‹‹የአላህ መልክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ሰዎቹን (ባሕሪያቸውን) ገልጸውልናል፡፡ እኔም በነዚህ ሰዎች ላይ ይህን ባሕሪ አግኝቻለሁ፡፡ በአንደበቶቻቸው እውነትን የሚናገሩ፡ ግና ከዚህ (ከጉሮሮአቸው አልፎ ወደ ልቦናቸው) የማይዘልቅ የሆኑ ናቸው፡፡ ከነሱ መካከል አላህ ዘንድ ከፍጥረታቱ እጅግ የተጠላው አንድ ጥቁር ሰው አለ፡፡ ይህም ሰው አንደኛው እጁ የበግ/ፍየል ጡት የሚመስል ነው…›› በማለት ገለጻቸው፡፡ (ሙስሊም 1066)፡፡
1ኛ. በሐዲሡ ውስጥ የተነገረው ስለ አንድ ሰው ሆኖ ሳለ (እሱም ለምልክትነት)፡ ለምን ‹‹አላህ ዘንድ የተጠላው ጥቁር ሰው ነው!›› በማለት ጉዳዩን ወደ ጥቁሮች በጠቅላላ ለማለት ነው የሚል ትርጉም መስጠት አስፈለገ? በውሸት የራስን ሃይማኖት ማስወደድና የሌሎቹን እንዲጠላ ማድረግ ይቻላልን? ውሸት እስከመቼ?
The most hateful among the creation of Allah us one black man among them ማለት ትርጉሙ፡- አላህ ዘንድ እጅግ በጣም የተጠላ ሰው ማለት ጥቁር ሰው ነው ማለት ነውን? ምን አይነት የአማርኛ ትርጉም ብትጠቀሙ ነው ለዚህ ስህተት የዳረጋችሁ? one black man among them የሚለውን እንኳ መረዳት አቅቷችሁ ነው?
👍1
2ኛ. ጌታ አላህ በቅዱስ ቁርኣኑ ላይ በሚገርም ሁኔታ የሚነግረን፡ የኛ የሰዎች መልክ መለያየት (ጥቁር፣ ቀይ፣ ነጭ…) ለሱ ከአስደናቂ ምልክቶቹና ከአምላካዊ መገለጫ ባሕሪያቱ እንደሆነ ነው፡፡ በዚህ መልኩ አድርጎ የሰራን እሱ ነውና፡-
"ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፥ የቋንቋዎቻችሁና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ምልክቶቹ ነው፤ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ታምራቶች አሉበት።" (ሱረቱ-ሩም 22)፡፡ ታዲያ እንዴት ብለን ተመልሰን ጌታ አላህ ጥቁር አድርጎ የፈጠረውን ፍጥረት በጣም ይጠላዋል እንላለን?
3ኛ. ቅዱስ ቁርኣን እንደሚያስተምረው አላህ ዘንድ የተጠሉት ከነጭም ሆነ ከጥቁር ሰው ወይም ቀይ ከሆነ ሰው የሚገኙ ክፉ ተግባራት እንጂ፡ ቀይ ወይም ጥቁር መልክ ያለው ሰው አይደለም፡፡ ቀጣዮቹም አንቀጾች ይህን ይገልጻሉ፡-
"ልጆቻችሁንም ድኽነትን በመፍራት አትግደሉ፤ እኛ እንመግባቸዋለን፣ (እናንተንም እንመግባለን)፤ እነሱን መግደል ኃጢአት ነውና። ዝሙትንም አትቅረቡ፤ እርሱ በእርግጥ መጥፎ ሥራ ነውና፤ መንገድነቱም ከፋ! ያቺንም አላህ ያወገዛትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ፤ የተበደለም ሆኖ የተገደለ ሰው፣ ለዘመዱ (በገዳዩ ላይ) በእርግጥ ስልጣንን አድርገናል፤ በመግደልም ወሰንን አይለፍ፤ እርሱ የተረዳ ነውና። የየቲምንም ገንዘብ፣ የብርታቱን ጊዜ እስኪደርስ ድረስ በዚያች እርሷ መልካም በሆነች ሁኔታ እንጂ አትቅረቡ፤ በኪዳናችሁም ምሉ፤ ኪዳን የሚጠየቁበት ነውና። በሰፈራችሁም ጊዜ ስፍርን ሙሉ፤ በትክክለኛው ሚዛንም መዝኑ፤ ይህ መልካም ነገር ነው፤ መጨረሻውም ያማረ ነው። ለአንተም በርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም፣ እነዚህ ሁሉ (ባለቤታቸው) ከነሱ ተጠያቂ ነውና። በምድርም ላይ የተንበጣረርክ ሆነህ አትኺድ፤ አንተ ፈጽሞ ምድርን አትሰረጉድምና፣ በርዝመትም ፈጽሞ ጋራዎችን አትደርስምና። ይህ ሁሉ መጥፎው እጌታህ ዘንድ #የተጠላ ነው።" (ሱረቱል ኢስራእ 31-38)፡፡
4ኛ. በኢስላም ውስጥ የአላህን አምላክነትና ብጨኛ ተመላኪነት፡ እንዲሁም የነቢዩ ሙሐመድን (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ነቢይነት ከመመስከር በኋላ የሚከተለው ሁለተኛው የኢስላም ማእዘን ‹ሶላት› ነው፡፡ ሶላት ደግሞ ወቅቱ መግባቱን ለማረጋገጥና አማኞችን ወደ አላህ ቤት ለመጥራት የሚደረገው ጥርሪ ‹አዛን› ነው፡፡ ይህንን አዛን ለመጀመሪያ ጊዜ በካዕባ አናት ላይ በመውጣት እንዲያሰማ የተፈቀደለት፡ የጥቁሮችና የሀበሾች ኩራት የሆነው ‹ቢላል ኢብኑ-ረባሕ› (ረዲየላሁ ዐንሁ) ነው፡፡ ኢስላም ጥቁሮችን ማግለልና አላህ ዘንድ የተጠሉ አድርጎ ማቅረቡ እምነቱ ቢሆን ኖሮ፡ ለቢላል ይህ ሁሉ ቦታ ባልተሰጠው ነበር፡፡
5ኛ. ዛሬም ላይ በተጨባጩ ዓለም የምናየው እውነታ ይህንን ሐቅ ይመሰክራል፡፡ በነጮቹ ሀገር (አውሮፓና አሜሪካ) ስንት ጥቁር ሙስሊሞች የኢማምነትን (መሪነት) ቦታ ይዘው ነጮችን ከኋላቸው አሰልፈው ሰግደዋል! ስንትና ስንት ጥቁሮችስ ከነጮቹ ጋር በመቀላለቀል በእኩልነት በመቆም በአላህ ቤት እና በዳዕዋ መድረኮች ላይ አብሮ በመቀመጥ አሳልፈዋል!! ታዲያ ይህ እኩልነት መጽሐፍ ቅዱስ ያስተማራቸው ነውን? ለእኩልነቱስ ከሐጅ ስነ-ስርአት የበለጠ ምን አይነት አስረጂ እንዲመጣ ትፈልጋላችሁ? እውነት በነጮቹ ቤተክርስቲያን ላይ ከጥቁሮች ጋር በአንድነት በመቀላቀል ‹አምላክ› የሚሉትን በጋራ ያመልካሉን? ነጮቹን የሚመራ ጥቁር ሰባኪ አለን? ለምን ቅድሚያ የራስን ጉድፍ ማጥራቱ ላይ ትኩረት ተነፈገው?
6ኛ. እኛም ተጠይቀንና መልስ ሰጥተን ብቻ አንቀርምና፡ እስኪ በተራችን ስለ እምነታችሁ አንድ ጥያቄ እንጠይቃችሁ፡-
"እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው። ለአሮን እንዲህ ብለህ ንገረው። ከዘርህ በትውልዳቸው ነውር ያለበት ሰው ሁሉ የአምላኩን እንጀራ ያቀርብ ዘንድ አይቅረብ። ዕውር፥ ወይም አንካሳ፥ ወይም አፍንጫ ደፍጣጣ፥ ወይም፤ ትርፍ አካል ያለው፥ ወይም እግረ ሰባራ፥ ወይም እጀ ሰባራ፥ ወይም ጐባጣ፥ ወይም ድንክ፥ ወይም ዓይነ መጭማጫ፥ ወይም እከካም፥ ወይም ቋቍቻም፥ ወይም ጃንደረባ፥ ነውረኛ ሁሉ አይቅረብ። ከካህኑ ከአሮን ዘር ነውር ያለበት ሰው የእግዚአብሔርን የእሳት ቍርባን ያቀርብ ዘንድ አይቅረብ፤ ነውረኛ ነው፤ የአምላኩን እንጀራ ያቀርብ ዘንድ አይቅረብ። የቅዱሱንና የቅዱስ ቅዱሳኑን የአምላኩን እንጀራ ይብላ፤ ነገር ግን ነውረኛ ነውና መቅደሶቼን እንዳያረክስ ወደ መጋረጃው አይግባ፥ ወደ መሠዊያውም አይቅረብ፤ የምቀድሳቸው እኔ እግዚአብሔር ነኝ። ሙሴም ይህን ለአሮን፥ ለልጆቹም፥ ለእስራኤልም ልጆች ሁሉ ነገረ።" (ኦሪት ዘሌዋውያን ምእ 21፡ ቁ 16-24)፡፡
ጥያቄ፡- ዕውር፥ ወይም አንካሳ፥ ወይም አፍንጫ ደፍጣጣ፥ ወይም፤ ትርፍ አካል ያለው፥ ወይም እግረ ሰባራ፥ ወይም እጀ ሰባራ፥ ወይም ጐባጣ፥ ወይም ድንክ፥ ወይም ዓይነ መጭማጫ፥ ወይም እከካም፥ ወይም ቋቍቻም፥ ወይም ጃንደረባ፥ ነውረኛ ሁሉ አይቅረብ ለምን ተባለ? እነሱስ የሱ ፍጥረት አይደሉምን? ከሆኑስ ለምን ለአምላካቸው መስዋትን ያቀርቡ ዘንድ ወደ መቅደሱ መቅረብን ለምን ተከለከሉ?
7ኛ. በመጨረሻም ክርስቲያን ወገኖች ሆይ! በውሸት ፕሮፖጋንዳ እውነትን ልትደበቅ አትችልምና ይህን እወቁ፡፡ እናንተ የምትናገሩት እውነት ከሌላችሁ፡ ኑ ወደ ኢስላም፡፡ እዚህ ተነግሮ የማያልቅ እውነት አለና፡፡
" يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ وَكُونُوا مَعَ الصَّادِقِينَ " سورة التوبة 119
"እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፤ ከዉነተኞቹም ጋር ሁኑ።" (ሱረቱ-ተውባህ 119)፡፡
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
Join us➤ t.me/abuhyder
"ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፥ የቋንቋዎቻችሁና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ምልክቶቹ ነው፤ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ታምራቶች አሉበት።" (ሱረቱ-ሩም 22)፡፡ ታዲያ እንዴት ብለን ተመልሰን ጌታ አላህ ጥቁር አድርጎ የፈጠረውን ፍጥረት በጣም ይጠላዋል እንላለን?
3ኛ. ቅዱስ ቁርኣን እንደሚያስተምረው አላህ ዘንድ የተጠሉት ከነጭም ሆነ ከጥቁር ሰው ወይም ቀይ ከሆነ ሰው የሚገኙ ክፉ ተግባራት እንጂ፡ ቀይ ወይም ጥቁር መልክ ያለው ሰው አይደለም፡፡ ቀጣዮቹም አንቀጾች ይህን ይገልጻሉ፡-
"ልጆቻችሁንም ድኽነትን በመፍራት አትግደሉ፤ እኛ እንመግባቸዋለን፣ (እናንተንም እንመግባለን)፤ እነሱን መግደል ኃጢአት ነውና። ዝሙትንም አትቅረቡ፤ እርሱ በእርግጥ መጥፎ ሥራ ነውና፤ መንገድነቱም ከፋ! ያቺንም አላህ ያወገዛትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ፤ የተበደለም ሆኖ የተገደለ ሰው፣ ለዘመዱ (በገዳዩ ላይ) በእርግጥ ስልጣንን አድርገናል፤ በመግደልም ወሰንን አይለፍ፤ እርሱ የተረዳ ነውና። የየቲምንም ገንዘብ፣ የብርታቱን ጊዜ እስኪደርስ ድረስ በዚያች እርሷ መልካም በሆነች ሁኔታ እንጂ አትቅረቡ፤ በኪዳናችሁም ምሉ፤ ኪዳን የሚጠየቁበት ነውና። በሰፈራችሁም ጊዜ ስፍርን ሙሉ፤ በትክክለኛው ሚዛንም መዝኑ፤ ይህ መልካም ነገር ነው፤ መጨረሻውም ያማረ ነው። ለአንተም በርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም፣ እነዚህ ሁሉ (ባለቤታቸው) ከነሱ ተጠያቂ ነውና። በምድርም ላይ የተንበጣረርክ ሆነህ አትኺድ፤ አንተ ፈጽሞ ምድርን አትሰረጉድምና፣ በርዝመትም ፈጽሞ ጋራዎችን አትደርስምና። ይህ ሁሉ መጥፎው እጌታህ ዘንድ #የተጠላ ነው።" (ሱረቱል ኢስራእ 31-38)፡፡
4ኛ. በኢስላም ውስጥ የአላህን አምላክነትና ብጨኛ ተመላኪነት፡ እንዲሁም የነቢዩ ሙሐመድን (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ነቢይነት ከመመስከር በኋላ የሚከተለው ሁለተኛው የኢስላም ማእዘን ‹ሶላት› ነው፡፡ ሶላት ደግሞ ወቅቱ መግባቱን ለማረጋገጥና አማኞችን ወደ አላህ ቤት ለመጥራት የሚደረገው ጥርሪ ‹አዛን› ነው፡፡ ይህንን አዛን ለመጀመሪያ ጊዜ በካዕባ አናት ላይ በመውጣት እንዲያሰማ የተፈቀደለት፡ የጥቁሮችና የሀበሾች ኩራት የሆነው ‹ቢላል ኢብኑ-ረባሕ› (ረዲየላሁ ዐንሁ) ነው፡፡ ኢስላም ጥቁሮችን ማግለልና አላህ ዘንድ የተጠሉ አድርጎ ማቅረቡ እምነቱ ቢሆን ኖሮ፡ ለቢላል ይህ ሁሉ ቦታ ባልተሰጠው ነበር፡፡
5ኛ. ዛሬም ላይ በተጨባጩ ዓለም የምናየው እውነታ ይህንን ሐቅ ይመሰክራል፡፡ በነጮቹ ሀገር (አውሮፓና አሜሪካ) ስንት ጥቁር ሙስሊሞች የኢማምነትን (መሪነት) ቦታ ይዘው ነጮችን ከኋላቸው አሰልፈው ሰግደዋል! ስንትና ስንት ጥቁሮችስ ከነጮቹ ጋር በመቀላለቀል በእኩልነት በመቆም በአላህ ቤት እና በዳዕዋ መድረኮች ላይ አብሮ በመቀመጥ አሳልፈዋል!! ታዲያ ይህ እኩልነት መጽሐፍ ቅዱስ ያስተማራቸው ነውን? ለእኩልነቱስ ከሐጅ ስነ-ስርአት የበለጠ ምን አይነት አስረጂ እንዲመጣ ትፈልጋላችሁ? እውነት በነጮቹ ቤተክርስቲያን ላይ ከጥቁሮች ጋር በአንድነት በመቀላቀል ‹አምላክ› የሚሉትን በጋራ ያመልካሉን? ነጮቹን የሚመራ ጥቁር ሰባኪ አለን? ለምን ቅድሚያ የራስን ጉድፍ ማጥራቱ ላይ ትኩረት ተነፈገው?
6ኛ. እኛም ተጠይቀንና መልስ ሰጥተን ብቻ አንቀርምና፡ እስኪ በተራችን ስለ እምነታችሁ አንድ ጥያቄ እንጠይቃችሁ፡-
"እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው። ለአሮን እንዲህ ብለህ ንገረው። ከዘርህ በትውልዳቸው ነውር ያለበት ሰው ሁሉ የአምላኩን እንጀራ ያቀርብ ዘንድ አይቅረብ። ዕውር፥ ወይም አንካሳ፥ ወይም አፍንጫ ደፍጣጣ፥ ወይም፤ ትርፍ አካል ያለው፥ ወይም እግረ ሰባራ፥ ወይም እጀ ሰባራ፥ ወይም ጐባጣ፥ ወይም ድንክ፥ ወይም ዓይነ መጭማጫ፥ ወይም እከካም፥ ወይም ቋቍቻም፥ ወይም ጃንደረባ፥ ነውረኛ ሁሉ አይቅረብ። ከካህኑ ከአሮን ዘር ነውር ያለበት ሰው የእግዚአብሔርን የእሳት ቍርባን ያቀርብ ዘንድ አይቅረብ፤ ነውረኛ ነው፤ የአምላኩን እንጀራ ያቀርብ ዘንድ አይቅረብ። የቅዱሱንና የቅዱስ ቅዱሳኑን የአምላኩን እንጀራ ይብላ፤ ነገር ግን ነውረኛ ነውና መቅደሶቼን እንዳያረክስ ወደ መጋረጃው አይግባ፥ ወደ መሠዊያውም አይቅረብ፤ የምቀድሳቸው እኔ እግዚአብሔር ነኝ። ሙሴም ይህን ለአሮን፥ ለልጆቹም፥ ለእስራኤልም ልጆች ሁሉ ነገረ።" (ኦሪት ዘሌዋውያን ምእ 21፡ ቁ 16-24)፡፡
ጥያቄ፡- ዕውር፥ ወይም አንካሳ፥ ወይም አፍንጫ ደፍጣጣ፥ ወይም፤ ትርፍ አካል ያለው፥ ወይም እግረ ሰባራ፥ ወይም እጀ ሰባራ፥ ወይም ጐባጣ፥ ወይም ድንክ፥ ወይም ዓይነ መጭማጫ፥ ወይም እከካም፥ ወይም ቋቍቻም፥ ወይም ጃንደረባ፥ ነውረኛ ሁሉ አይቅረብ ለምን ተባለ? እነሱስ የሱ ፍጥረት አይደሉምን? ከሆኑስ ለምን ለአምላካቸው መስዋትን ያቀርቡ ዘንድ ወደ መቅደሱ መቅረብን ለምን ተከለከሉ?
7ኛ. በመጨረሻም ክርስቲያን ወገኖች ሆይ! በውሸት ፕሮፖጋንዳ እውነትን ልትደበቅ አትችልምና ይህን እወቁ፡፡ እናንተ የምትናገሩት እውነት ከሌላችሁ፡ ኑ ወደ ኢስላም፡፡ እዚህ ተነግሮ የማያልቅ እውነት አለና፡፡
" يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ وَكُونُوا مَعَ الصَّادِقِينَ " سورة التوبة 119
"እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፤ ከዉነተኞቹም ጋር ሁኑ።" (ሱረቱ-ተውባህ 119)፡፡
Click and Like ➤➤ https://www.facebook.com/Ustaz.Abuhyder
Join us➤ t.me/abuhyder