ተሥቢሕ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥44 *"ሰባቱ ሰማያት እና ምድርም በውስጣቸውም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያጠራሉ፡፡ ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም፡፡ ግን ማጥራታቸውን ዐታውቁትም"*፡፡ እርሱ ታጋሽ መሓሪ ነው፡፡ تُسَبِّحُ لَهُ السَّمَاوَاتُ السَّبْعُ وَالْأَرْضُ وَمَن فِيهِنَّ ۚ وَإِن مِّن شَيْءٍ إِلَّا يُسَبِّحُ بِحَمْدِهِ وَلَـٰكِن لَّا تَفْقَهُونَ تَسْبِيحَهُمْ ۗ إِنَّهُ كَانَ حَلِيمًا غَفُورًا
“ሡብሓን” سُبْحَٰن የሚለው ቃል “ሠበሐ” سَبَّحَ ማለትም “አመሰገነ” ወይም “አከበረ” “አጠራ” “አወደሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማህሌት” “ውዳሴ” “ስብሐት” ማለት ነው፦
30፥17 አላህንም በምታመሹ ጊዜ በምታነጉም ጊዜ አጥሩት”*፡፡ فَسُبْحَانَ اللَّهِ حِينَ تُمْسُونَ وَحِينَ تُصْبِحُونَ
“አጥሩ” ለሚለው ቃል የገባው “ሡብሓነ” سُبْحَانَ ሲሆን “ተሥቢሕ” تَسْبِيح ማለት ደግሞ “ተስብሖት” ማለት ነው፥ ለአላህ የምራቀርበት ስብሐት ከላይ አንቀጹ ላይ እንደተቀመጠው “ሡብሓነ አላህ” سُبْحَانَ اللَّه ነው። ሰባቱ ሰማያት እና ምድርም በውስጣቸውም ያለው ሁሉ፥ ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም፦
17፥44 *"ሰባቱ ሰማያት እና ምድርም በውስጣቸውም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያጠራሉ፡፡ ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም፡፡ ግን ማጥራታቸውን ዐታውቁትም"*፡፡ እርሱ ታጋሽ መሓሪ ነው፡፡ تُسَبِّحُ لَهُ السَّمَاوَاتُ السَّبْعُ وَالْأَرْضُ وَمَن فِيهِنَّ ۚ وَإِن مِّن شَيْءٍ إِلَّا يُسَبِّحُ بِحَمْدِهِ وَلَـٰكِن لَّا تَفْقَهُونَ تَسْبِيحَهُمْ ۗ إِنَّهُ كَانَ حَلِيمًا غَفُورًا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም" ስለሚል ሚሽነሪዎች "ሰማያት፣ ምድር፣ ነገር ሁሉ እንዴት ለአላህ ተሥቢሕ ያደርጋል? የሚል እንኩቶ ጥያቄ ይጠይቃሉ፥ የሚጠይቁት ለማወቅ ሳይሆን ጉልበት ላይ አስተኝቶ ጸጉር ለመላጨት ነው። ሰማያት፣ ምድር፣ ነገር ሁሉ ለአላህ ተሥቢሕ ያደርጋሉ፥ "ግን ማጥራታቸውን ዐታውቁትም" ስለተባለ እንዴት አድርገው ተሥቢሕ እንደሚያደርጉ “ከይፊያህ” كَيْفِيَّة ማለትም “እንዴትነት”howness” ዐይታወቅም። ይህንን ነጥብ ይዘን ወደ ባይብል እንደ ውኃ ፈሳሽ፥ እንደ እንግዳ ደራሽ ዘው ብለን ብንገባ ፀሐይ፣ ጨረቃ፣ ከዋክብት፣ ብርሃን ሁሉ፣ ሰማየ ሰማያት፣ ውኃ ተሥቢሕ ያደርጋሉ፥ የዐረቢኛው ባይብል "ኢሥበሒሂ" سَبِّحِيهِ በማለት ተሥቢሕ እንዲያደርጉ ይናገራል፦
መዝሙር 148፥3 *"ፀሐይና ጨረቃ አመስግኑት! ከዋክብትና ብርሃን ሁሉ አመስግኑት!*። سَبِّحِيهِ يا شَمسُ، وَأنتَ يا قَمَرُ سَبِّحْهُ يا كُلَّ النُّجُومِ المُتَلألِئَةِ، سَبِّحِيهِ
መዝሙር 148፥4 *"ሰማየ ሰማያት፥ አመስግኑት የሰማያት በላይም ውኃ"*። أيَّتُها السَّماواتُ وَالمِياهُ مِنْ فَوقُ، سَبِّحِيهِ
"አመስግኑት" የሚለው የግዕዙ ትእዛዋዊ ግስ እራሱ "ይሴብሕዎ" ሲሆን “ሠበሐ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ነው፥ የሚያቀርቡት “ስብሐት" ደግሞ "“ተስብሖት” ይባላል፦
መዝሙር 148፥3 *"ይሴብሕዎ ፀሓይ ወወርኅ! ይሴብሕዎ ኵሉ ከዋክብት ወብርሃን!*።
መዝሙር 148፥4 *"ይሴብሕዎ ሰማያተ ሰማያት ወማይኒ ዘመልዕልተ ሰማያት"*።
ምሁራን፦ "ስህተት ለማረም ብሎ ስህተት መሥራት ትልቅ ስህተት ነው" ይላሉ። የእኛን ጥያቄ ለማስረሳት የሚመጡ አዳዲስ ጥያቄዎች እራሳቸው በማንጸሪያ ሲፈተሹ ጥያቄዎቹ ተከረባብተው እራሳቸው ላይ እንደሚዘፈዘፉ አያጤኗቸውም። በአንድ ራስ ሁለት ምላስ፥ በአንድ ቢላ ሁለት የሚከላ ለያዙት ለእነርሱ ሐቁ እንዲህ ፈጦና ገጦ ሲመጣ ብስል እና ጥሬ ይለያሉ ብለን እናምናለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥44 *"ሰባቱ ሰማያት እና ምድርም በውስጣቸውም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያጠራሉ፡፡ ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም፡፡ ግን ማጥራታቸውን ዐታውቁትም"*፡፡ እርሱ ታጋሽ መሓሪ ነው፡፡ تُسَبِّحُ لَهُ السَّمَاوَاتُ السَّبْعُ وَالْأَرْضُ وَمَن فِيهِنَّ ۚ وَإِن مِّن شَيْءٍ إِلَّا يُسَبِّحُ بِحَمْدِهِ وَلَـٰكِن لَّا تَفْقَهُونَ تَسْبِيحَهُمْ ۗ إِنَّهُ كَانَ حَلِيمًا غَفُورًا
“ሡብሓን” سُبْحَٰن የሚለው ቃል “ሠበሐ” سَبَّحَ ማለትም “አመሰገነ” ወይም “አከበረ” “አጠራ” “አወደሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማህሌት” “ውዳሴ” “ስብሐት” ማለት ነው፦
30፥17 አላህንም በምታመሹ ጊዜ በምታነጉም ጊዜ አጥሩት”*፡፡ فَسُبْحَانَ اللَّهِ حِينَ تُمْسُونَ وَحِينَ تُصْبِحُونَ
“አጥሩ” ለሚለው ቃል የገባው “ሡብሓነ” سُبْحَانَ ሲሆን “ተሥቢሕ” تَسْبِيح ማለት ደግሞ “ተስብሖት” ማለት ነው፥ ለአላህ የምራቀርበት ስብሐት ከላይ አንቀጹ ላይ እንደተቀመጠው “ሡብሓነ አላህ” سُبْحَانَ اللَّه ነው። ሰባቱ ሰማያት እና ምድርም በውስጣቸውም ያለው ሁሉ፥ ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም፦
17፥44 *"ሰባቱ ሰማያት እና ምድርም በውስጣቸውም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያጠራሉ፡፡ ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም፡፡ ግን ማጥራታቸውን ዐታውቁትም"*፡፡ እርሱ ታጋሽ መሓሪ ነው፡፡ تُسَبِّحُ لَهُ السَّمَاوَاتُ السَّبْعُ وَالْأَرْضُ وَمَن فِيهِنَّ ۚ وَإِن مِّن شَيْءٍ إِلَّا يُسَبِّحُ بِحَمْدِهِ وَلَـٰكِن لَّا تَفْقَهُونَ تَسْبِيحَهُمْ ۗ إِنَّهُ كَانَ حَلِيمًا غَفُورًا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም" ስለሚል ሚሽነሪዎች "ሰማያት፣ ምድር፣ ነገር ሁሉ እንዴት ለአላህ ተሥቢሕ ያደርጋል? የሚል እንኩቶ ጥያቄ ይጠይቃሉ፥ የሚጠይቁት ለማወቅ ሳይሆን ጉልበት ላይ አስተኝቶ ጸጉር ለመላጨት ነው። ሰማያት፣ ምድር፣ ነገር ሁሉ ለአላህ ተሥቢሕ ያደርጋሉ፥ "ግን ማጥራታቸውን ዐታውቁትም" ስለተባለ እንዴት አድርገው ተሥቢሕ እንደሚያደርጉ “ከይፊያህ” كَيْفِيَّة ማለትም “እንዴትነት”howness” ዐይታወቅም። ይህንን ነጥብ ይዘን ወደ ባይብል እንደ ውኃ ፈሳሽ፥ እንደ እንግዳ ደራሽ ዘው ብለን ብንገባ ፀሐይ፣ ጨረቃ፣ ከዋክብት፣ ብርሃን ሁሉ፣ ሰማየ ሰማያት፣ ውኃ ተሥቢሕ ያደርጋሉ፥ የዐረቢኛው ባይብል "ኢሥበሒሂ" سَبِّحِيهِ በማለት ተሥቢሕ እንዲያደርጉ ይናገራል፦
መዝሙር 148፥3 *"ፀሐይና ጨረቃ አመስግኑት! ከዋክብትና ብርሃን ሁሉ አመስግኑት!*። سَبِّحِيهِ يا شَمسُ، وَأنتَ يا قَمَرُ سَبِّحْهُ يا كُلَّ النُّجُومِ المُتَلألِئَةِ، سَبِّحِيهِ
መዝሙር 148፥4 *"ሰማየ ሰማያት፥ አመስግኑት የሰማያት በላይም ውኃ"*። أيَّتُها السَّماواتُ وَالمِياهُ مِنْ فَوقُ، سَبِّحِيهِ
"አመስግኑት" የሚለው የግዕዙ ትእዛዋዊ ግስ እራሱ "ይሴብሕዎ" ሲሆን “ሠበሐ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ነው፥ የሚያቀርቡት “ስብሐት" ደግሞ "“ተስብሖት” ይባላል፦
መዝሙር 148፥3 *"ይሴብሕዎ ፀሓይ ወወርኅ! ይሴብሕዎ ኵሉ ከዋክብት ወብርሃን!*።
መዝሙር 148፥4 *"ይሴብሕዎ ሰማያተ ሰማያት ወማይኒ ዘመልዕልተ ሰማያት"*።
ምሁራን፦ "ስህተት ለማረም ብሎ ስህተት መሥራት ትልቅ ስህተት ነው" ይላሉ። የእኛን ጥያቄ ለማስረሳት የሚመጡ አዳዲስ ጥያቄዎች እራሳቸው በማንጸሪያ ሲፈተሹ ጥያቄዎቹ ተከረባብተው እራሳቸው ላይ እንደሚዘፈዘፉ አያጤኗቸውም። በአንድ ራስ ሁለት ምላስ፥ በአንድ ቢላ ሁለት የሚከላ ለያዙት ለእነርሱ ሐቁ እንዲህ ፈጦና ገጦ ሲመጣ ብስል እና ጥሬ ይለያሉ ብለን እናምናለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አንዲት ከተማ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
26፥208 *"አንዲትንም ከተማ ለእርሷ አስጠንቃቂዎች ያሏት እና ያስተባበለች ኾና እንጅ አላጠፋንም"*፡፡ وَمَا أَهْلَكْنَا مِن قَرْيَةٍ إِلَّا لَهَا مُنذِرُونَ
አምላካችም አላህ ለአንዲት ከተማ መልእክተኛ ልኮ መልእክቱን ከማስተባበሏ በፊት ማንንም አይቀጣም፥ ለእርሷ አስጠንቃቂ መልእክተኛ ከመጣላት በኃላ ያንን መልእክት ስታስተባብል ትጠፋለች፦
17፥15 *መልእክተኛንም እስከምንልክ ድረስ የምንቀጣ አይደለንም*፡፡ وَمَا كُنَّا مُعَذِّبِينَ حَتَّىٰ نَبْعَثَ رَسُولًا
26፥208 *"አንዲትንም ከተማ ለእርሷ አስጠንቃቂዎች ያሏት እና ያስተባበለች ኾና እንጅ አላጠፋንም"*፡፡ وَمَا أَهْلَكْنَا مِن قَرْيَةٍ إِلَّا لَهَا مُنذِرُونَ
አንዲት ከተማ ስትበድል አላህ በበደሏ ለማጥፋት ሲፈልግ ቅድሚያ መልእክተኛ ልኮ፥ ከዚያ በመልእክተኛው የተላለፈውን ትእዛዝ ሲያምጹ ያቺ ያመጸችውን ከተማ ቅጣቱ ይፈጸምባታል፥ ማጥፋትንም ያጠፋታል፦
17፥16 *"ከተማንም ለማጥፋት በፈለግን ጊዜ ነዋሪዎችዋን "እናዛለን"፡፡ በውስጧም ያምጻሉ፡፡ በእርሷም ላይ ቃሉ ቅጣቱ ይፈጸምባታል፡፡ ማጥፋትንም እናጠፋታለን"*፡፡ وَإِذَا أَرَدْنَا أَن نُّهْلِكَ قَرْيَةً أَمَرْنَا مُتْرَفِيهَا فَفَسَقُوا فِيهَا فَحَقَّ عَلَيْهَا الْقَوْلُ فَدَمَّرْنَاهَا تَدْمِيرًا
"እናዛለን" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ይህንን ትእዛዝ በመልእክተኞቹ አንደበት ነዋሪዎችን እንዲታዘዙ ያዛል፥ ነዋሪዎች በእርሱ ሲያምጹ ያጠፋል፦
ተፍሢሩል ጀላለይን 17፥16
*"ከተማንም ለማጥፋት በፈለግን ጊዜ ነዋሪዎችዋን እናዛለን" በመልእክተኞቻችን አንደበት ነዋሪዎችን እንዲታዘዙ እናዛለን፥ "በውስጧም ያምጻሉ" ወጥተው በትእዛዛችን ላይ ያምጻሉ። "በእርሷም ላይ ቃሉ ቅጣቱ ይፈጸምባታል" በቅጣት ይፈጸምባታም፥ "ማጥፋትንም እናጠፋታለን" ሕዝቡን እና አበላሾችን በጥፋት እናጠፋታለን"*። { وَإِذآ أَرَدْنَا أَن نُّهْلِكَ قَرْيَةً أَمَرْنَآ مُتْرَفِيهَا } مُنَعمِّيها بمعنى رؤسائها بالطاعة على لسان رسلنا { فَفَسَقُواْ فِيهَا } فخرجوا عن أمرنا { فَحَقَّ عَلَيْهَا ٱلْقَوْلُ } بالعذاب { فَدَمَّرْنَٰهَا تَدْمِيرًا } أهلكناها بإهلاك أهلها وتخريبها.
ይህ የሚያዘውን ትእዛዝ ያመጸች መጥፎንም ቅጣት የቀጣት ብዙ ናት፥ በማንኛይቱም ከተማ ውስጥ አስጠንቃቂ መልእክተኛ ሲላክ ነዋሪዎችዋ፦ "እኛ አባቶቻችንን በሃይማኖት ላይ አገኘን፥ እኛም በፈለጎቻቸው ላይ ተከታዮች ነን" ይሉ ነበር፦
65፥8 *ከከተማም ከጌታዋ ትዕዛዝ እና ከመልክተኞቹም ያመጸች፣ ብርቱንም ቁጥጥር የተቆጣጠርናት፣ መጥፎንም ቅጣት የቀጣናት ብዙ ናት*፡፡ وَكَأَيِّن مِّن قَرْيَةٍ عَتَتْ عَنْ أَمْرِ رَبِّهَا وَرُسُلِهِ فَحَاسَبْنَاهَا حِسَابًا شَدِيدًا وَعَذَّبْنَاهَا عَذَابًا نُّكْرًا
43፥23 ነገሩ እንደዚሁም ነው፡፡ *ከበፊትህ በማንኛይቱም ከተማ ውስጥ አስጠንቃቂን አላክንም፤ ነዋሪዎችዋ እኛ አባቶቻችንን በሃይማኖት ላይ አገኘን፤ እኛም በፈለጎቻቸው ላይ ተከታዮች ነን ያሉ ቢኾኑ እንጅ*፡፡ وَكَذَٰلِكَ مَا أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ فِي قَرْيَةٍ مِّن نَّذِيرٍ إِلَّا قَالَ مُتْرَفُوهَا إِنَّا وَجَدْنَا آبَاءَنَا عَلَىٰ أُمَّةٍ وَإِنَّا عَلَىٰ آثَارِهِم مُّقْتَدُونَ
17፥16 እና 43፥23 ላይ "ሙትረፊን" مُتْرَفِين ማለት "ነዋሪዎች" ማለት ነው። የከተማ ነዋሪዎችዋ አስጠንቃቂ ሲላክላቸው፥ አስጠንቃቂ መልእክተኛ በተላከበት ትእዛዝ ከሓዲዎች ይሆናሉ፥ አላህ ማንኛይቱንም ከተማ ለእርሷ የተወሰነ መጽሐፍ ያላት ሆና፥ የአላህ አንቀጽ በእነርሱ ላይ የሚያነብ መልክተኛን ከላከ በኃላ ያንን ትእዛዝ ሲያስተባብሉ ያጠፋል፦
34፥34 *"በከተማም አስጠንቃቂን አላክንም፥ "ነዋሪዎችዋ" «እኛ በዚያ በእርሱ በተላካችሁበት ከሓዲዎች ነን» ያሉ ቢኾኑ እንጂ*"፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا فِي قَرْيَةٍ مِّن نَّذِيرٍ إِلَّا قَالَ مُتْرَفُوهَا إِنَّا بِمَا أُرْسِلْتُم بِهِ كَافِرُونَ
15፥4 *"ማንኛይቱንም ከተማ ለእርሷ የተወሰነ መጽሐፍ ያላት ኾና እንጂ አላጠፋንም"*፡፡ وَمَا أَهْلَكْنَا مِن قَرْيَةٍ إِلَّا وَلَهَا كِتَابٌ مَّعْلُومٌ
28፥59 *"ጌታህም ከተሞችን በዋናዋ ውስጥ አንቀጾቻችንን በእነርሱ ላይ የሚያነብ መልክተኛን እስከሚልክ ድረስ አጥፊ አልነበረም፡፡ ከተሞችንም ባለቤቶቿ በዳዮች ሆነው እንጅ አጥፊዎች አልነበርንም"*፡፡ وَمَا كَانَ رَبُّكَ مُهْلِكَ الْقُرَىٰ حَتَّىٰ يَبْعَثَ فِي أُمِّهَا رَسُولًا يَتْلُو عَلَيْهِمْ آيَاتِنَا ۚ وَمَا كُنَّا مُهْلِكِي الْقُرَىٰ إِلَّا وَأَهْلُهَا ظَالِمُونَ
ስለዚህ "እናዛለን" የሚለው ትእዛዝ መጽሐፉን ወይም አንቀጹን ነው እንጂ "እንዲያምጹ እናዛለን" ማለት በፍጹም አይደለም፥ ለማንሸዋረር አትሞክሩ። የቁርኣን አናቅጽ ነቅሶና ወቅሶ ለማውጣት እና እርሾና ጌሾ ጨምሮ ለማብኳትና ለማስከር ብትዳዱም ዕቅበት ኢሥላም ትጥቅና ስንቅ ይዘን መሞገትና መሟገት እንደሚቻል ምንጨታዊ ሙግታችን ጉልህ ማሳያ ነው።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
26፥208 *"አንዲትንም ከተማ ለእርሷ አስጠንቃቂዎች ያሏት እና ያስተባበለች ኾና እንጅ አላጠፋንም"*፡፡ وَمَا أَهْلَكْنَا مِن قَرْيَةٍ إِلَّا لَهَا مُنذِرُونَ
አምላካችም አላህ ለአንዲት ከተማ መልእክተኛ ልኮ መልእክቱን ከማስተባበሏ በፊት ማንንም አይቀጣም፥ ለእርሷ አስጠንቃቂ መልእክተኛ ከመጣላት በኃላ ያንን መልእክት ስታስተባብል ትጠፋለች፦
17፥15 *መልእክተኛንም እስከምንልክ ድረስ የምንቀጣ አይደለንም*፡፡ وَمَا كُنَّا مُعَذِّبِينَ حَتَّىٰ نَبْعَثَ رَسُولًا
26፥208 *"አንዲትንም ከተማ ለእርሷ አስጠንቃቂዎች ያሏት እና ያስተባበለች ኾና እንጅ አላጠፋንም"*፡፡ وَمَا أَهْلَكْنَا مِن قَرْيَةٍ إِلَّا لَهَا مُنذِرُونَ
አንዲት ከተማ ስትበድል አላህ በበደሏ ለማጥፋት ሲፈልግ ቅድሚያ መልእክተኛ ልኮ፥ ከዚያ በመልእክተኛው የተላለፈውን ትእዛዝ ሲያምጹ ያቺ ያመጸችውን ከተማ ቅጣቱ ይፈጸምባታል፥ ማጥፋትንም ያጠፋታል፦
17፥16 *"ከተማንም ለማጥፋት በፈለግን ጊዜ ነዋሪዎችዋን "እናዛለን"፡፡ በውስጧም ያምጻሉ፡፡ በእርሷም ላይ ቃሉ ቅጣቱ ይፈጸምባታል፡፡ ማጥፋትንም እናጠፋታለን"*፡፡ وَإِذَا أَرَدْنَا أَن نُّهْلِكَ قَرْيَةً أَمَرْنَا مُتْرَفِيهَا فَفَسَقُوا فِيهَا فَحَقَّ عَلَيْهَا الْقَوْلُ فَدَمَّرْنَاهَا تَدْمِيرًا
"እናዛለን" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ይህንን ትእዛዝ በመልእክተኞቹ አንደበት ነዋሪዎችን እንዲታዘዙ ያዛል፥ ነዋሪዎች በእርሱ ሲያምጹ ያጠፋል፦
ተፍሢሩል ጀላለይን 17፥16
*"ከተማንም ለማጥፋት በፈለግን ጊዜ ነዋሪዎችዋን እናዛለን" በመልእክተኞቻችን አንደበት ነዋሪዎችን እንዲታዘዙ እናዛለን፥ "በውስጧም ያምጻሉ" ወጥተው በትእዛዛችን ላይ ያምጻሉ። "በእርሷም ላይ ቃሉ ቅጣቱ ይፈጸምባታል" በቅጣት ይፈጸምባታም፥ "ማጥፋትንም እናጠፋታለን" ሕዝቡን እና አበላሾችን በጥፋት እናጠፋታለን"*። { وَإِذآ أَرَدْنَا أَن نُّهْلِكَ قَرْيَةً أَمَرْنَآ مُتْرَفِيهَا } مُنَعمِّيها بمعنى رؤسائها بالطاعة على لسان رسلنا { فَفَسَقُواْ فِيهَا } فخرجوا عن أمرنا { فَحَقَّ عَلَيْهَا ٱلْقَوْلُ } بالعذاب { فَدَمَّرْنَٰهَا تَدْمِيرًا } أهلكناها بإهلاك أهلها وتخريبها.
ይህ የሚያዘውን ትእዛዝ ያመጸች መጥፎንም ቅጣት የቀጣት ብዙ ናት፥ በማንኛይቱም ከተማ ውስጥ አስጠንቃቂ መልእክተኛ ሲላክ ነዋሪዎችዋ፦ "እኛ አባቶቻችንን በሃይማኖት ላይ አገኘን፥ እኛም በፈለጎቻቸው ላይ ተከታዮች ነን" ይሉ ነበር፦
65፥8 *ከከተማም ከጌታዋ ትዕዛዝ እና ከመልክተኞቹም ያመጸች፣ ብርቱንም ቁጥጥር የተቆጣጠርናት፣ መጥፎንም ቅጣት የቀጣናት ብዙ ናት*፡፡ وَكَأَيِّن مِّن قَرْيَةٍ عَتَتْ عَنْ أَمْرِ رَبِّهَا وَرُسُلِهِ فَحَاسَبْنَاهَا حِسَابًا شَدِيدًا وَعَذَّبْنَاهَا عَذَابًا نُّكْرًا
43፥23 ነገሩ እንደዚሁም ነው፡፡ *ከበፊትህ በማንኛይቱም ከተማ ውስጥ አስጠንቃቂን አላክንም፤ ነዋሪዎችዋ እኛ አባቶቻችንን በሃይማኖት ላይ አገኘን፤ እኛም በፈለጎቻቸው ላይ ተከታዮች ነን ያሉ ቢኾኑ እንጅ*፡፡ وَكَذَٰلِكَ مَا أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ فِي قَرْيَةٍ مِّن نَّذِيرٍ إِلَّا قَالَ مُتْرَفُوهَا إِنَّا وَجَدْنَا آبَاءَنَا عَلَىٰ أُمَّةٍ وَإِنَّا عَلَىٰ آثَارِهِم مُّقْتَدُونَ
17፥16 እና 43፥23 ላይ "ሙትረፊን" مُتْرَفِين ማለት "ነዋሪዎች" ማለት ነው። የከተማ ነዋሪዎችዋ አስጠንቃቂ ሲላክላቸው፥ አስጠንቃቂ መልእክተኛ በተላከበት ትእዛዝ ከሓዲዎች ይሆናሉ፥ አላህ ማንኛይቱንም ከተማ ለእርሷ የተወሰነ መጽሐፍ ያላት ሆና፥ የአላህ አንቀጽ በእነርሱ ላይ የሚያነብ መልክተኛን ከላከ በኃላ ያንን ትእዛዝ ሲያስተባብሉ ያጠፋል፦
34፥34 *"በከተማም አስጠንቃቂን አላክንም፥ "ነዋሪዎችዋ" «እኛ በዚያ በእርሱ በተላካችሁበት ከሓዲዎች ነን» ያሉ ቢኾኑ እንጂ*"፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا فِي قَرْيَةٍ مِّن نَّذِيرٍ إِلَّا قَالَ مُتْرَفُوهَا إِنَّا بِمَا أُرْسِلْتُم بِهِ كَافِرُونَ
15፥4 *"ማንኛይቱንም ከተማ ለእርሷ የተወሰነ መጽሐፍ ያላት ኾና እንጂ አላጠፋንም"*፡፡ وَمَا أَهْلَكْنَا مِن قَرْيَةٍ إِلَّا وَلَهَا كِتَابٌ مَّعْلُومٌ
28፥59 *"ጌታህም ከተሞችን በዋናዋ ውስጥ አንቀጾቻችንን በእነርሱ ላይ የሚያነብ መልክተኛን እስከሚልክ ድረስ አጥፊ አልነበረም፡፡ ከተሞችንም ባለቤቶቿ በዳዮች ሆነው እንጅ አጥፊዎች አልነበርንም"*፡፡ وَمَا كَانَ رَبُّكَ مُهْلِكَ الْقُرَىٰ حَتَّىٰ يَبْعَثَ فِي أُمِّهَا رَسُولًا يَتْلُو عَلَيْهِمْ آيَاتِنَا ۚ وَمَا كُنَّا مُهْلِكِي الْقُرَىٰ إِلَّا وَأَهْلُهَا ظَالِمُونَ
ስለዚህ "እናዛለን" የሚለው ትእዛዝ መጽሐፉን ወይም አንቀጹን ነው እንጂ "እንዲያምጹ እናዛለን" ማለት በፍጹም አይደለም፥ ለማንሸዋረር አትሞክሩ። የቁርኣን አናቅጽ ነቅሶና ወቅሶ ለማውጣት እና እርሾና ጌሾ ጨምሮ ለማብኳትና ለማስከር ብትዳዱም ዕቅበት ኢሥላም ትጥቅና ስንቅ ይዘን መሞገትና መሟገት እንደሚቻል ምንጨታዊ ሙግታችን ጉልህ ማሳያ ነው።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መህር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
17፥32 ዝሙትንም አትቅረቡ፤ እርሱ በእርግጥ መጥፎ ሥራ ነውና፤ መንገድነቱም ከፋ!
መግቢያ
“መህር” مَهر ማለት ለጋብቻ የሚሰጥ “ጥሎሽ”dowry” ሲሆን በኢስላም ከተጠቀሱት የሚስት ሃቅ አንዱ ነው፤ ህጋዊ ያልሆነ ፃታዊ ግንኙነት “ዚና” زِّنَىٰٓ ማለትም “ዝሙት” ይባላል፤ በቁርአን ዚና ብቻ ሳይሆን የዚና መቃረቢያዎች መዳራትንም ጨምሮ እንድንርቅ ያዘናል፤ ፍፁም ምዕመናን ማለት የማያመነዝሩትም ናቸው፦
17፥32 ዝሙትንም አትቅረቡ፤ እርሱ በእርግጥ መጥፎ ሥራ ነውና፤ መንገድነቱም ከፋ!
25:68 አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ የማይገድሉት፤ “የማያመነዝሩትም” ናቸው፤ ይህንንም የሚሠራ ሰው ቅጣትን ያገኛል።
“ዝሙት” ሴጋን”masturbation”፣ ተመሳሳይ ፃታ ግንኙነት”homosexual” ወዘተ ያጠቃልላል፤ ይህም ወሰን ማለፍ የሆነ ዝሙት ነው፦
23:6-7 “በሚስቶቻቸው” أَزْوَاجِهِمْ ወይም “እጆቻቸው በያዟቸው ባሪያዎች” مَلَكَتْ أَيْمَانُهُمْ ላይ ሲቀር፡፡ “እነርሱ በእነዚህ የማይወቀሱ ናቸውና”፡፡ “ከዚህም ወዲያ የፈለጉ ሰዎች እነዚያ እነርሱ ወሰን አላፊዎች” ናቸው፡፡
70:30-31 “በሚስቶቻቸው” أَزْوَاجِهِمْ ወይንም “እጆቻቸው በያዙዋቸው ባሮች” مَلَكَتْ أَيْمَانُهُمْ ላይ ሲቀር። “እነርሱ በእነዚህ የማይወቀሱ ናቸውና”። “ከዚያም ወዲያ የፈለገ ሰው፣ እነዚያ እነርሱ ድንበር አላፊዎች” ናቸው።
ኢስላም ስለ ዝሙት የሚያስተምረውን አስተምሮት መዘርዘር ጊዜም አይበቃም፤ ነገር ግን ሚሽነሪዎች ሆን ብለው በገንዘብ ዝሙት ማድረግ እንደሚቻል እውር ድንብር የሆነ ፀለምተኛ ሙግት ይሟገታሉ፤ እስቲ ለዚያ ድምዳሜ አድርሶናል ያሉትን አንቀፅ በሰላና በሰከነ አዕምሮ እንየው፦
4፥24 ከሴቶችም ጥብቆቹ እጆቻችሁ የያዙዋቸው ሲቀሩ በእናንተ ላይ እርም ናቸው፤ ይህን አላህ በእናንተ ላይ ጻፈ፤ ከዚህችውም ከተከለከሉት ወዲያ ጥብቆች ሆናችሁ ዝሙተኞች ሳትሆኑ “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ” ለእናንተ ተፈቀደ፤ “”ከእነሱም”” በእርሱ በመገናኘት የተጠቀማችሁባቸውን ሴቶች ” ግዴታ ሲኾን መህሮቻቸው ግዴታ ሲሆን ስጧቸው፤ ከመወሰንም በኋላ በተዋደዳችሁበት ነገር በእናንተ ላይ ኃጢያት የለም። አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና وَالْمُحْصَنَاتُ مِنَ النِّسَاءِ إِلَّا مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ كِتَابَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ وَأُحِلَّ لَكُمْ مَا وَرَاءَ ذَلِكُمْ أَنْ تَبْتَغُوا بِأَمْوَالِكُمْ مُحْصِنِينَ غَيْرَ مُسَافِحِينَ فَمَا اسْتَمْتَعْتُمْ بِهِ مِنْهُنَّ فَآتُوهُنَّ أُجُورَهُنَّ فَرِيضَةً وَلَا جُنَاحَ عَلَيْكُمْ فِيمَا تَرَاضَيْتُمْ بِهِ مِنْ بَعْدِ الْفَرِيضَةِ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيمًا حَكِيمًا ” سورة النساء ።
1. የአውድ ሙግት
ይህ አንቀፅ ከላዩ አውዱ ማግባት የተከለከሉትን ሴቶች ይዘረዝራል፤ እነሱም፡- የእንጀራ እናትህ፣ ወላጅ እናትህ፣ ሴት ልጅህ፣ እህትህ፣ የአባትህ እህት አክስትህ፣ የእናትህ እህት ሹሜ፣ የወንድምህ ሴት ልጅ፣ የእህትህ ሴት ልጅ፤ ያልወለደችህ የጥቢ እናትህ፣ ከእናትህ እርሷ ወይም ከእናትዋ አንተ በመጥባት በጥቢ የተገናኛችሁ የጥቢ እህትህ፣ የሚስትህን እናት፣ ሚስትህ ከበፊት ባሏ የወለደቻት ሴት ልጇን፣ የወንድ ልጅህን ሚስት፣ ሁለት እህትማማቾችን በአንድ ጊዜ እና የሰው ሚስት ናቸው፦
4:22-23 ከሴቶችም ከአባቶቻችሁ ያገቡዋቸዉን አታግቡ። ትቀጡበታላችሁ ያለፈው ሲቀር፣ እርሱ መጥፎና የተጠላ ሥራ ነውና መንገድነቱም ከፋ! እናቶቻችሁ፣ ሴት ልጆቻችሁም፣ እኅቶቻችሁም፣ አክስቶቻችሁም፣ የሹሜዎቻችሁም፣ የወንድም ሴቶች ልጆችም፣ የእኅት ሴቶች ልጆችም፣ እነዚያም ያጠቡዋችሁ እናቶቻችሁ፣ ከመጥባት የሆኑትም እኅቶቻችሁ፣ የሚስቶቻችሁም እናቶች እነዚያም በጉያዎቻችሁ ያሉት፣ የነዚያ በነርሱ የገባችሁባቸው ሚስቶቻችሁ ሴቶች ልጆች፣ ልታገቧቸው በእናንተ ላይ እርም ተደረጉባችሁ። በእነርሱም በሚስቶቻችሁ ያልገባችሁባቸው ብትሆኑ፣ በፈታችኋቸው ጊዜ ሴቶች ልጆቻቸውን ብታገቡ በእናንተ ላይ ኅጢያት የለባችሁም። የነዚያ ከጀርባዎቻችሁ የሆኑት ወንዶች ልጆቻችሁ ሚስቶችም፣ በሁለት እኅትማማቾችም መካከል መሰብሰብ እንደዚሁ እርም ነው፤ ግን ከዚህ በፊት ያለፈው ሲቀር፣ እርሱንስ ተምራችኋል አላህ መሐሪ አዛኝ ነውና።
በመቀጠል አውዱ “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ተፈቀደ” የሚለው ቃል “”ዝሙተኞች ሳትሆኑ”” ለሚለው ቃል ተቃራኒ ሆኖ የመጣ ቃል ነው፤ የዝሙት ተቃራኒ ደግሞ ትዳር ነው፤ በመቀጠል አውዱ “”ከእነሱም”” ይለናል፤ “እነሱም” የተባሉት “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ተፈቀደ” የተባሉት ለማመልከት የመጣ ተሳቢ ተውላጠ ስም ነው፤ ይህም ገንዘብ መህር መሆኑን ለማሳየት “”መህሮቻቸው”” በማለት ይናገራል፦
4፥24 ከሴቶችም ጥብቆቹ እጆቻችሁ የያዙዋቸው ሲቀሩ በናንተ ላይ እርም ናቸው፤ ይህን አላህ በእናንተ ላይ ጻፈ፤ ከዚህችውም ከተከለከሉት ወዲያ ጥብቆች ሆናችሁ ዝሙተኞች ሳትሆኑ “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ” ለእናንተ ተፈቀደ፤ “”ከእነሱም”” በእርሱ በመገናኘት የተጠቀማችሁባቸውን ሴቶች ” ግዴታ ሲኾን መህሮቻቸው ግዴታ ሲሆን ስጧቸው፤ ከመወሰንም በኋላ በተዋደዳችሁበት ነገር በእናንተ ላይ ኃጢያት የለም። አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና።
2. የተዛማች ሙግት
ጋብቻን ጋብቻ ከሚያሰኘው አንዱ በህጋዊ እና እውቅና ተሰጦት መህርን ሰጥቶ ማግባት ነው፤ ከዚያ ውጪ እውቅና እና ህጋዊ ያልሆነ የሚስጢር ወዳጅ ወይም የስርቆሽ ወዳጅ ማለትም የከንፈር ወዳጅ ሆነ ዘማዊነት ማለትም አንሶላ መጋፈፍ ሃራም ነው፦
5፥5 ከምእምናት ጥብቆቹም ከነዚያ ከናንተ በፊት መጽሐፍን ክተሰጡት ሴቶች ጥብቆቹም ዘማዊዎች እና የሚስጢር ወዳጅ ያዢዎች ሳትሆኑ ጥብቆች ሆናችሁ “”መህሮቻቸውን በሰጠችኋቸው ጊዜ”” ልታገቡዋቸው የተፈቀዱ ናቸው፤
4:25 ከእናንተም ውስጥ ጥብቆች ምእምናት የሆኑትን ለማግባት ሀብትን ያልቻለ ሰው እጆቻችሁ ንብረት ካደረጓቸው ከምእመናት፣ ወጣቶቻችሁ ባሪያን ያግባ፤ አላህም እምነታችሁን ዐዋቂ ነው፤ ከፊላችሁ ከከፊሉ የተራባ ነው። ባሮችን በጌቶቻቸውም ፈቃድ አግቡዋቸው። “መህሮቻቸውንም” በመልካም መንገድ ስጧቸው፤ ጥብቆች ሆነው ዝሙተኞች ያልሆኑ የስርቆሽ ወዳጆችንም ያልያዙ ሲኮኑ አግቧቸው፤
“በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ተፈቀደ” የተባለው ገንዘብ መህር መሆኑ ሌሎች አንፆች ያስረዳሉ፦
60፥10 ያወጡትንም “ገንዘብ” ስጧቸው፤ “መህራቸውንም” በሰጣችኋቸው ጊዜ ብታገቡዋቸው በእናንተ ላይ ኃጢያት የለባችሁም።
4፥4 ሴቶችንም መህሮቻቸውን በደስታ ስጡ፡፡ ለእናንተም ከእርሱ አንዳችን ነገር ነፍሶቻቸው ቢለግሱ መልካም ምስጉን ሲኾን ብሉት፡፡
4፥19 እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! ሴቶችን ያስገደዳችሁ ኾናችሁ ልትወርሱና ግልጽን መጥፎ ሥራ ካልሠሩ በስተቀር ከሰጣችኋቸው ከፊሉን ልትወስዱ ልታጉላሏቸውም ለእናንተ አይፈቀድም፤ በመልካምም ተኗኗሩዋቸው፤ ብትጠሉዋቸውም ታገሱ፡፡ አንዳችን ነገር ብትጠሉ አላህም በእርሱ ብዙ ደግ ነገርን ሊያደርግ ይቻላልና፡፡
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
17፥32 ዝሙትንም አትቅረቡ፤ እርሱ በእርግጥ መጥፎ ሥራ ነውና፤ መንገድነቱም ከፋ!
መግቢያ
“መህር” مَهر ማለት ለጋብቻ የሚሰጥ “ጥሎሽ”dowry” ሲሆን በኢስላም ከተጠቀሱት የሚስት ሃቅ አንዱ ነው፤ ህጋዊ ያልሆነ ፃታዊ ግንኙነት “ዚና” زِّنَىٰٓ ማለትም “ዝሙት” ይባላል፤ በቁርአን ዚና ብቻ ሳይሆን የዚና መቃረቢያዎች መዳራትንም ጨምሮ እንድንርቅ ያዘናል፤ ፍፁም ምዕመናን ማለት የማያመነዝሩትም ናቸው፦
17፥32 ዝሙትንም አትቅረቡ፤ እርሱ በእርግጥ መጥፎ ሥራ ነውና፤ መንገድነቱም ከፋ!
25:68 አላህ እርም ያደረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ የማይገድሉት፤ “የማያመነዝሩትም” ናቸው፤ ይህንንም የሚሠራ ሰው ቅጣትን ያገኛል።
“ዝሙት” ሴጋን”masturbation”፣ ተመሳሳይ ፃታ ግንኙነት”homosexual” ወዘተ ያጠቃልላል፤ ይህም ወሰን ማለፍ የሆነ ዝሙት ነው፦
23:6-7 “በሚስቶቻቸው” أَزْوَاجِهِمْ ወይም “እጆቻቸው በያዟቸው ባሪያዎች” مَلَكَتْ أَيْمَانُهُمْ ላይ ሲቀር፡፡ “እነርሱ በእነዚህ የማይወቀሱ ናቸውና”፡፡ “ከዚህም ወዲያ የፈለጉ ሰዎች እነዚያ እነርሱ ወሰን አላፊዎች” ናቸው፡፡
70:30-31 “በሚስቶቻቸው” أَزْوَاجِهِمْ ወይንም “እጆቻቸው በያዙዋቸው ባሮች” مَلَكَتْ أَيْمَانُهُمْ ላይ ሲቀር። “እነርሱ በእነዚህ የማይወቀሱ ናቸውና”። “ከዚያም ወዲያ የፈለገ ሰው፣ እነዚያ እነርሱ ድንበር አላፊዎች” ናቸው።
ኢስላም ስለ ዝሙት የሚያስተምረውን አስተምሮት መዘርዘር ጊዜም አይበቃም፤ ነገር ግን ሚሽነሪዎች ሆን ብለው በገንዘብ ዝሙት ማድረግ እንደሚቻል እውር ድንብር የሆነ ፀለምተኛ ሙግት ይሟገታሉ፤ እስቲ ለዚያ ድምዳሜ አድርሶናል ያሉትን አንቀፅ በሰላና በሰከነ አዕምሮ እንየው፦
4፥24 ከሴቶችም ጥብቆቹ እጆቻችሁ የያዙዋቸው ሲቀሩ በእናንተ ላይ እርም ናቸው፤ ይህን አላህ በእናንተ ላይ ጻፈ፤ ከዚህችውም ከተከለከሉት ወዲያ ጥብቆች ሆናችሁ ዝሙተኞች ሳትሆኑ “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ” ለእናንተ ተፈቀደ፤ “”ከእነሱም”” በእርሱ በመገናኘት የተጠቀማችሁባቸውን ሴቶች ” ግዴታ ሲኾን መህሮቻቸው ግዴታ ሲሆን ስጧቸው፤ ከመወሰንም በኋላ በተዋደዳችሁበት ነገር በእናንተ ላይ ኃጢያት የለም። አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና وَالْمُحْصَنَاتُ مِنَ النِّسَاءِ إِلَّا مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ كِتَابَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ وَأُحِلَّ لَكُمْ مَا وَرَاءَ ذَلِكُمْ أَنْ تَبْتَغُوا بِأَمْوَالِكُمْ مُحْصِنِينَ غَيْرَ مُسَافِحِينَ فَمَا اسْتَمْتَعْتُمْ بِهِ مِنْهُنَّ فَآتُوهُنَّ أُجُورَهُنَّ فَرِيضَةً وَلَا جُنَاحَ عَلَيْكُمْ فِيمَا تَرَاضَيْتُمْ بِهِ مِنْ بَعْدِ الْفَرِيضَةِ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيمًا حَكِيمًا ” سورة النساء ።
1. የአውድ ሙግት
ይህ አንቀፅ ከላዩ አውዱ ማግባት የተከለከሉትን ሴቶች ይዘረዝራል፤ እነሱም፡- የእንጀራ እናትህ፣ ወላጅ እናትህ፣ ሴት ልጅህ፣ እህትህ፣ የአባትህ እህት አክስትህ፣ የእናትህ እህት ሹሜ፣ የወንድምህ ሴት ልጅ፣ የእህትህ ሴት ልጅ፤ ያልወለደችህ የጥቢ እናትህ፣ ከእናትህ እርሷ ወይም ከእናትዋ አንተ በመጥባት በጥቢ የተገናኛችሁ የጥቢ እህትህ፣ የሚስትህን እናት፣ ሚስትህ ከበፊት ባሏ የወለደቻት ሴት ልጇን፣ የወንድ ልጅህን ሚስት፣ ሁለት እህትማማቾችን በአንድ ጊዜ እና የሰው ሚስት ናቸው፦
4:22-23 ከሴቶችም ከአባቶቻችሁ ያገቡዋቸዉን አታግቡ። ትቀጡበታላችሁ ያለፈው ሲቀር፣ እርሱ መጥፎና የተጠላ ሥራ ነውና መንገድነቱም ከፋ! እናቶቻችሁ፣ ሴት ልጆቻችሁም፣ እኅቶቻችሁም፣ አክስቶቻችሁም፣ የሹሜዎቻችሁም፣ የወንድም ሴቶች ልጆችም፣ የእኅት ሴቶች ልጆችም፣ እነዚያም ያጠቡዋችሁ እናቶቻችሁ፣ ከመጥባት የሆኑትም እኅቶቻችሁ፣ የሚስቶቻችሁም እናቶች እነዚያም በጉያዎቻችሁ ያሉት፣ የነዚያ በነርሱ የገባችሁባቸው ሚስቶቻችሁ ሴቶች ልጆች፣ ልታገቧቸው በእናንተ ላይ እርም ተደረጉባችሁ። በእነርሱም በሚስቶቻችሁ ያልገባችሁባቸው ብትሆኑ፣ በፈታችኋቸው ጊዜ ሴቶች ልጆቻቸውን ብታገቡ በእናንተ ላይ ኅጢያት የለባችሁም። የነዚያ ከጀርባዎቻችሁ የሆኑት ወንዶች ልጆቻችሁ ሚስቶችም፣ በሁለት እኅትማማቾችም መካከል መሰብሰብ እንደዚሁ እርም ነው፤ ግን ከዚህ በፊት ያለፈው ሲቀር፣ እርሱንስ ተምራችኋል አላህ መሐሪ አዛኝ ነውና።
በመቀጠል አውዱ “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ተፈቀደ” የሚለው ቃል “”ዝሙተኞች ሳትሆኑ”” ለሚለው ቃል ተቃራኒ ሆኖ የመጣ ቃል ነው፤ የዝሙት ተቃራኒ ደግሞ ትዳር ነው፤ በመቀጠል አውዱ “”ከእነሱም”” ይለናል፤ “እነሱም” የተባሉት “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ተፈቀደ” የተባሉት ለማመልከት የመጣ ተሳቢ ተውላጠ ስም ነው፤ ይህም ገንዘብ መህር መሆኑን ለማሳየት “”መህሮቻቸው”” በማለት ይናገራል፦
4፥24 ከሴቶችም ጥብቆቹ እጆቻችሁ የያዙዋቸው ሲቀሩ በናንተ ላይ እርም ናቸው፤ ይህን አላህ በእናንተ ላይ ጻፈ፤ ከዚህችውም ከተከለከሉት ወዲያ ጥብቆች ሆናችሁ ዝሙተኞች ሳትሆኑ “በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ” ለእናንተ ተፈቀደ፤ “”ከእነሱም”” በእርሱ በመገናኘት የተጠቀማችሁባቸውን ሴቶች ” ግዴታ ሲኾን መህሮቻቸው ግዴታ ሲሆን ስጧቸው፤ ከመወሰንም በኋላ በተዋደዳችሁበት ነገር በእናንተ ላይ ኃጢያት የለም። አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና።
2. የተዛማች ሙግት
ጋብቻን ጋብቻ ከሚያሰኘው አንዱ በህጋዊ እና እውቅና ተሰጦት መህርን ሰጥቶ ማግባት ነው፤ ከዚያ ውጪ እውቅና እና ህጋዊ ያልሆነ የሚስጢር ወዳጅ ወይም የስርቆሽ ወዳጅ ማለትም የከንፈር ወዳጅ ሆነ ዘማዊነት ማለትም አንሶላ መጋፈፍ ሃራም ነው፦
5፥5 ከምእምናት ጥብቆቹም ከነዚያ ከናንተ በፊት መጽሐፍን ክተሰጡት ሴቶች ጥብቆቹም ዘማዊዎች እና የሚስጢር ወዳጅ ያዢዎች ሳትሆኑ ጥብቆች ሆናችሁ “”መህሮቻቸውን በሰጠችኋቸው ጊዜ”” ልታገቡዋቸው የተፈቀዱ ናቸው፤
4:25 ከእናንተም ውስጥ ጥብቆች ምእምናት የሆኑትን ለማግባት ሀብትን ያልቻለ ሰው እጆቻችሁ ንብረት ካደረጓቸው ከምእመናት፣ ወጣቶቻችሁ ባሪያን ያግባ፤ አላህም እምነታችሁን ዐዋቂ ነው፤ ከፊላችሁ ከከፊሉ የተራባ ነው። ባሮችን በጌቶቻቸውም ፈቃድ አግቡዋቸው። “መህሮቻቸውንም” በመልካም መንገድ ስጧቸው፤ ጥብቆች ሆነው ዝሙተኞች ያልሆኑ የስርቆሽ ወዳጆችንም ያልያዙ ሲኮኑ አግቧቸው፤
“በገንዘቦቻችሁ ልትፈልጉ ተፈቀደ” የተባለው ገንዘብ መህር መሆኑ ሌሎች አንፆች ያስረዳሉ፦
60፥10 ያወጡትንም “ገንዘብ” ስጧቸው፤ “መህራቸውንም” በሰጣችኋቸው ጊዜ ብታገቡዋቸው በእናንተ ላይ ኃጢያት የለባችሁም።
4፥4 ሴቶችንም መህሮቻቸውን በደስታ ስጡ፡፡ ለእናንተም ከእርሱ አንዳችን ነገር ነፍሶቻቸው ቢለግሱ መልካም ምስጉን ሲኾን ብሉት፡፡
4፥19 እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! ሴቶችን ያስገደዳችሁ ኾናችሁ ልትወርሱና ግልጽን መጥፎ ሥራ ካልሠሩ በስተቀር ከሰጣችኋቸው ከፊሉን ልትወስዱ ልታጉላሏቸውም ለእናንተ አይፈቀድም፤ በመልካምም ተኗኗሩዋቸው፤ ብትጠሉዋቸውም ታገሱ፡፡ አንዳችን ነገር ብትጠሉ አላህም በእርሱ ብዙ ደግ ነገርን ሊያደርግ ይቻላልና፡፡
መደምደሚያ
ለመሆኑ ባይብል ስለ ጥሎሽ ምን ይላል? በባይብል ላይ ጥሎሽ የተባለው ቃል “ማጫ” ይባላል፤ ይህም ለትዳት የሚሰጥ ንብረት ነው፤ አንድ ወንድ ከጋብቻ በፊት ሴትን ቢደፍራት ማጫዋን ሰጥቶ ሚስት ያደርጋታል፤ ይህም መህር አምሳ የብር ሰቅል ነው፦
ዘፍጥረት 34፥12 ብዙ “ማጫ” እና እጅ መንሻ አምጣ በሉኝ፥ በነገራችሁኝም መጠን እሰጣለሁ፤ ይህችን ብላቴና ግን “አጋቡኝ”።
ዘጸአት 22፥16 ሰው ያልታጨችውን ድንግል ቢያስታት፥ ከእርስዋም ጋር ቢተኛ፥ “ማጫዋን” ሰጥቶ ሚስት ያድርጋት።
ዘዳግም 22፥29 ያ የደረሰባት ሰው አምሳ የብር ሰቅል ለብላቴናይቱ አባት ይስጥ፤ አስነውሮአታልና ሚስት ትሁነው፤ በዕድሜውም ዘመን ሁሉ ሊፈታት አይገባውም።
ዳዊት ሜልኮልን ለማግባት የሰጠው መህር የመቶ ወንድ ብልት ቆርጦ ነው፦
1ኛ ሳሙኤል 18፥25-27 ሳኦልም ዳዊትን በፍልስጥኤማውያን እጅ ይጥለው ዘንድ አስቦ፦ የንጉሥን ጠላቶች ይበቀል ዘንድ #ከመቶ ፍልስጥኤማውያን #ሸለፈት በቀር ንጉሥ ማጫ አይሻም ብላችሁ ለዳዊት ንገሩት አላቸው። የሳኦልም ባሪያዎች ይህን ቃል ለዳዊት ነገሩት፥ ለንጉሥም አማች ይሆን ዘንድ ዳዊትን ደስ አሰኘው። ዳዊትና ሰዎቹም ተነሥተው ሄዱ፥ ከፍልስጥኤማውያንም #መቶ ሰዎች ገደሉ፤ ዳዊትም ለንጉሥ አማች ይሆን ዘንድ ሰለባቸውን አምጥቶ በቍጥራቸው ልክ ለንጉሡ ሰጠ። ሳኦልም ልጁን ሜልኮልን ዳረለት።
የወንድ ብልት መህር? ይህ ነው እንግዲህ መህር።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ለመሆኑ ባይብል ስለ ጥሎሽ ምን ይላል? በባይብል ላይ ጥሎሽ የተባለው ቃል “ማጫ” ይባላል፤ ይህም ለትዳት የሚሰጥ ንብረት ነው፤ አንድ ወንድ ከጋብቻ በፊት ሴትን ቢደፍራት ማጫዋን ሰጥቶ ሚስት ያደርጋታል፤ ይህም መህር አምሳ የብር ሰቅል ነው፦
ዘፍጥረት 34፥12 ብዙ “ማጫ” እና እጅ መንሻ አምጣ በሉኝ፥ በነገራችሁኝም መጠን እሰጣለሁ፤ ይህችን ብላቴና ግን “አጋቡኝ”።
ዘጸአት 22፥16 ሰው ያልታጨችውን ድንግል ቢያስታት፥ ከእርስዋም ጋር ቢተኛ፥ “ማጫዋን” ሰጥቶ ሚስት ያድርጋት።
ዘዳግም 22፥29 ያ የደረሰባት ሰው አምሳ የብር ሰቅል ለብላቴናይቱ አባት ይስጥ፤ አስነውሮአታልና ሚስት ትሁነው፤ በዕድሜውም ዘመን ሁሉ ሊፈታት አይገባውም።
ዳዊት ሜልኮልን ለማግባት የሰጠው መህር የመቶ ወንድ ብልት ቆርጦ ነው፦
1ኛ ሳሙኤል 18፥25-27 ሳኦልም ዳዊትን በፍልስጥኤማውያን እጅ ይጥለው ዘንድ አስቦ፦ የንጉሥን ጠላቶች ይበቀል ዘንድ #ከመቶ ፍልስጥኤማውያን #ሸለፈት በቀር ንጉሥ ማጫ አይሻም ብላችሁ ለዳዊት ንገሩት አላቸው። የሳኦልም ባሪያዎች ይህን ቃል ለዳዊት ነገሩት፥ ለንጉሥም አማች ይሆን ዘንድ ዳዊትን ደስ አሰኘው። ዳዊትና ሰዎቹም ተነሥተው ሄዱ፥ ከፍልስጥኤማውያንም #መቶ ሰዎች ገደሉ፤ ዳዊትም ለንጉሥ አማች ይሆን ዘንድ ሰለባቸውን አምጥቶ በቍጥራቸው ልክ ለንጉሡ ሰጠ። ሳኦልም ልጁን ሜልኮልን ዳረለት።
የወንድ ብልት መህር? ይህ ነው እንግዲህ መህር።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የረመዷን ወር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥185 *”እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድ እና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው”*፡፡ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
“ወር” የሚለው ቃል “ሸህር” شَهْر ሲሆን በቁርኣን 12 ጊዜ ሰፍሮ ይገኛል፥ የሚያጅበው የወሮች ቁጥር አላህ ዘንድ በአላህ መጽሐፍ ዐሥራ ሁለት ነው። እነዚህም፦
1ኛው ወር ሙሐረም
2ኛው ወር ሰፈር
3ኛው ወር ረቢዑል-አወል
4ኛው ወር ረቢዑ-ሣኒ
5ኛው ወር ጀማዱል-አወል
6ኛው ወር ጀማዱ-ሣኒ
7ኛው ወር ረጀብ
8ኛው ወር ሻዕባን
9ኛው ወር ረመዷን
10ኛው ወር ሸዋል
11ኛው ወር ዙል-ቀዒዳህ
12ኛው ወር ዙል-ሒጃህ ናቸው፦
9፥36 *የወሮች ቁጥር አላህ ዘንድ በአላህ መጽሐፍ ውስጥ ሰማያትንና ምድርን በፈጠረበት ቀን ዐሥራ ሁለት ወር ነው፡፡ ከእነርሱ አራቱ የተከበሩ ናቸው*፡፡ إِنَّ عِدَّةَ الشُّهُورِ عِندَ اللَّهِ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا فِي كِتَابِ اللَّهِ يَوْمَ خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ مِنْهَا أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65 ሐዲስ 4662
አቡበከር”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ዘመን አላህ ሰማያትን እና ምድር በፈጠረበት ቀን የቀድሞ ሁኔታ ይመለሳል። አንድ ዓመት ዐሥራ ሁለት ወር ነው፥ ከእነርሱም አራቱ የተከበሩ ናቸው። ሦስቱ ተከታታይ ዙል-ቀዒዳህ፣ ዙል-ሒጃህ፣ ሙሐረም ናቸው፥ አራተኛው በጀማዱ-ሣኒ እና በሻዕባን መካከል ያለው ረጀብ ነው*። عَنْ أَبِي بَكْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ إِنَّ الزَّمَانَ قَدِ اسْتَدَارَ كَهَيْئَتِهِ يَوْمَ خَلَقَ اللَّهُ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضَ، السَّنَةُ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا مِنْهَا، أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ، ثَلاَثٌ مُتَوَالِيَاتٌ، ذُو الْقَعْدَةِ وَذُو الْحِجَّةِ وَالْمُحَرَّمُ وَرَجَبُ مُضَرَ الَّذِي بَيْنَ جُمَادَى وَشَعْبَانَ
“ረመዷን” رَمَضَان ማለት “ድርቀት” “ሞቃታማ” ማለት ነው፥ ረመዷን የወር ስም እንጂ የጾም ስም አይደለም። የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው ረመዷን 9ኛው ወር ሲሆን ይህ ወር የሚጾምበት ምክንያት ቁርኣን ከጥብቁ ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ የወረደበት ወር ስለሆነ ነው፦
2፥185 *”እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድ እና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው”*፡፡ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥185 *”እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድ እና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው”*፡፡ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
“ወር” የሚለው ቃል “ሸህር” شَهْر ሲሆን በቁርኣን 12 ጊዜ ሰፍሮ ይገኛል፥ የሚያጅበው የወሮች ቁጥር አላህ ዘንድ በአላህ መጽሐፍ ዐሥራ ሁለት ነው። እነዚህም፦
1ኛው ወር ሙሐረም
2ኛው ወር ሰፈር
3ኛው ወር ረቢዑል-አወል
4ኛው ወር ረቢዑ-ሣኒ
5ኛው ወር ጀማዱል-አወል
6ኛው ወር ጀማዱ-ሣኒ
7ኛው ወር ረጀብ
8ኛው ወር ሻዕባን
9ኛው ወር ረመዷን
10ኛው ወር ሸዋል
11ኛው ወር ዙል-ቀዒዳህ
12ኛው ወር ዙል-ሒጃህ ናቸው፦
9፥36 *የወሮች ቁጥር አላህ ዘንድ በአላህ መጽሐፍ ውስጥ ሰማያትንና ምድርን በፈጠረበት ቀን ዐሥራ ሁለት ወር ነው፡፡ ከእነርሱ አራቱ የተከበሩ ናቸው*፡፡ إِنَّ عِدَّةَ الشُّهُورِ عِندَ اللَّهِ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا فِي كِتَابِ اللَّهِ يَوْمَ خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ مِنْهَا أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65 ሐዲስ 4662
አቡበከር”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ዘመን አላህ ሰማያትን እና ምድር በፈጠረበት ቀን የቀድሞ ሁኔታ ይመለሳል። አንድ ዓመት ዐሥራ ሁለት ወር ነው፥ ከእነርሱም አራቱ የተከበሩ ናቸው። ሦስቱ ተከታታይ ዙል-ቀዒዳህ፣ ዙል-ሒጃህ፣ ሙሐረም ናቸው፥ አራተኛው በጀማዱ-ሣኒ እና በሻዕባን መካከል ያለው ረጀብ ነው*። عَنْ أَبِي بَكْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ إِنَّ الزَّمَانَ قَدِ اسْتَدَارَ كَهَيْئَتِهِ يَوْمَ خَلَقَ اللَّهُ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضَ، السَّنَةُ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا مِنْهَا، أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ، ثَلاَثٌ مُتَوَالِيَاتٌ، ذُو الْقَعْدَةِ وَذُو الْحِجَّةِ وَالْمُحَرَّمُ وَرَجَبُ مُضَرَ الَّذِي بَيْنَ جُمَادَى وَشَعْبَانَ
“ረመዷን” رَمَضَان ማለት “ድርቀት” “ሞቃታማ” ማለት ነው፥ ረመዷን የወር ስም እንጂ የጾም ስም አይደለም። የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው ረመዷን 9ኛው ወር ሲሆን ይህ ወር የሚጾምበት ምክንያት ቁርኣን ከጥብቁ ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ የወረደበት ወር ስለሆነ ነው፦
2፥185 *”እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድ እና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው”*፡፡ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ሸህሩ አር-ረመዷን" شَهْرُ رَمَضَان ማለት "የረመዷን ወር" ማለት ነው። ይህ ወር የጸጋ ወር ስለሆነ በዒባዳህ ለሚዘወተሩ የጀነት ደጆች ክፍት የሆነበት፥ በተቃራኒው የእሳት ደጆች የሚዘጉበት ነው። እንዲሁ ማሪድ የሚባሉት ኩፋሩ አጅ-ጂን የሚባሉት ሸያጢን የሚታሰሩበት ነው፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 30, ሐዲስ 9
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው የአላህም መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የረመዷን ወር ሲጀመር የሰማይ ደጆች ይከፈታሉ፣ የጀሃነም ደጆች ይዘጋሉ፣ ሰይጣናትም ይታሰራሉ”*። سَمِعَ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ يَقُولُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِذَا دَخَلَ شَهْرُ رَمَضَانَ فُتِّحَتْ أَبْوَابُ السَّمَاءِ، وَغُلِّقَتْ أَبْوَابُ جَهَنَّمَ، وَسُلْسِلَتِ الشَّيَاطِينُ ”
"የሰማይ ደጆች ይከፈታሉ፥ የጀሃነም ደጆች ይዘጋሉ" ማለት በዚህ ወር የሚሞት ሁሉ እሳት አይገባም፥ ሁሉም ጀነት ይገባል ማለት ሳይሆን የወሩን ድባብ ታላቅነት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። በዚህ ወር "የሰማይ ደጆች ይከፈታሉ" ማለት ሌላውን 11 ወራት ዝግ ነበር ማለት እንዳልሆነ ሁሉ፥ ሙእሚን ዘርፈ-ብዙ እና መጠነ-ሰፊ የአምልኮት ተግባራትን በማከናወን ወደ አላህ የሚቀርቡበትን የጸጋ ወር ለማመልከት የተገለጸ ፈሊጣዊ አገላለጽ ነው። ለምሳሌ ሙሥሊም በሳምንት ውስጥ ሁለት ቀናት የሡናህ አፅዋማት ይፆማል፥ እነርሱም ሰኞ እና ሐሙስ ናቸው። ሰኞ እና ሐሙስ የጀነት ደጃፎች በአላህ ላይ ምንም ነገር ላላሻረከ ሁሉ ይከፈታል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 45, ሐዲስ 43
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም እንዲህ አሉ፦ *”የጀነት ደጃፎች በአላህ ላይ ምንም ነገር ላላሻረከ ሁሉ ሰኞ ቀን እና ሐሙስ ቀን ይከፈታል፥ አንድ ሰው በውስጡ መራራነት በወንድሙ ላይ ካለበት በስተቀር”። እንዲህም ይባላል፦ “በሁለቱ መካከል ዕርቅ እስኪሆን ድረስ አጢኑ፣ በሁለቱ መካከል ዕርቅ እስኪሆን ድረስ አጢኑ፣ በሁለቱ መካከል ዕርቅ እስኪሆን ድረስ አጢኑ”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” تُفْتَحُ أَبْوَابُ الْجَنَّةِ يَوْمَ الاِثْنَيْنِ وَيَوْمَ الْخَمِيسِ فَيُغْفَرُ لِكُلِّ عَبْدٍ لاَ يُشْرِكُ بِاللَّهِ شَيْئًا إِلاَّ رَجُلاً كَانَتْ بَيْنَهُ وَبَيْنَ أَخِيهِ شَحْنَاءُ فَيُقَالُ أَنْظِرُوا هَذَيْنِ حَتَّى يَصْطَلِحَا أَنْظِرُوا هَذَيْنِ حَتَّى يَصْطَلِحَا أَنْظِرُوا هَذَيْنِ حَتَّى يَصْطَلِحَا
የጀነት ደጃፎች ሰኞ ቀን እና ሐሙስ ቀን ክፍት የሆነው ቂም ወይም ጥላቻ በሙሥሊም ወንድሙ ላይ በልቡ ላልቋጠረ ሙሥሊም ነው። ሰኞ እና ሐሙስ ሳምንታዊ መጠነ-ሰፊ የአምልኮ ጊዜ ለማመልከይ እንጂ ሌላውን የአዘቦት ቀናት ሥራዎች አይቀርቡም ወይም አላህ ይቅር አይልም አሊያም የጀነት ደጃፎች አይከፈቱም ማለትን እንደማያሲዝ ሁሉ በረመዷን ወር "የሰማይ ደጆች ይከፈታሉ" ማለት ሌላውን 11 ወራት ዝግ ነበር ማለት አይደለም። የወሩን ድባብ ታላቅነት የሚያሳይ ነው።
“አሏሁ አዕለም” اَللّٰهُ أَعْلَم
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 30, ሐዲስ 9
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው የአላህም መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”የረመዷን ወር ሲጀመር የሰማይ ደጆች ይከፈታሉ፣ የጀሃነም ደጆች ይዘጋሉ፣ ሰይጣናትም ይታሰራሉ”*። سَمِعَ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ يَقُولُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِذَا دَخَلَ شَهْرُ رَمَضَانَ فُتِّحَتْ أَبْوَابُ السَّمَاءِ، وَغُلِّقَتْ أَبْوَابُ جَهَنَّمَ، وَسُلْسِلَتِ الشَّيَاطِينُ ”
"የሰማይ ደጆች ይከፈታሉ፥ የጀሃነም ደጆች ይዘጋሉ" ማለት በዚህ ወር የሚሞት ሁሉ እሳት አይገባም፥ ሁሉም ጀነት ይገባል ማለት ሳይሆን የወሩን ድባብ ታላቅነት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። በዚህ ወር "የሰማይ ደጆች ይከፈታሉ" ማለት ሌላውን 11 ወራት ዝግ ነበር ማለት እንዳልሆነ ሁሉ፥ ሙእሚን ዘርፈ-ብዙ እና መጠነ-ሰፊ የአምልኮት ተግባራትን በማከናወን ወደ አላህ የሚቀርቡበትን የጸጋ ወር ለማመልከት የተገለጸ ፈሊጣዊ አገላለጽ ነው። ለምሳሌ ሙሥሊም በሳምንት ውስጥ ሁለት ቀናት የሡናህ አፅዋማት ይፆማል፥ እነርሱም ሰኞ እና ሐሙስ ናቸው። ሰኞ እና ሐሙስ የጀነት ደጃፎች በአላህ ላይ ምንም ነገር ላላሻረከ ሁሉ ይከፈታል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 45, ሐዲስ 43
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም እንዲህ አሉ፦ *”የጀነት ደጃፎች በአላህ ላይ ምንም ነገር ላላሻረከ ሁሉ ሰኞ ቀን እና ሐሙስ ቀን ይከፈታል፥ አንድ ሰው በውስጡ መራራነት በወንድሙ ላይ ካለበት በስተቀር”። እንዲህም ይባላል፦ “በሁለቱ መካከል ዕርቅ እስኪሆን ድረስ አጢኑ፣ በሁለቱ መካከል ዕርቅ እስኪሆን ድረስ አጢኑ፣ በሁለቱ መካከል ዕርቅ እስኪሆን ድረስ አጢኑ”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” تُفْتَحُ أَبْوَابُ الْجَنَّةِ يَوْمَ الاِثْنَيْنِ وَيَوْمَ الْخَمِيسِ فَيُغْفَرُ لِكُلِّ عَبْدٍ لاَ يُشْرِكُ بِاللَّهِ شَيْئًا إِلاَّ رَجُلاً كَانَتْ بَيْنَهُ وَبَيْنَ أَخِيهِ شَحْنَاءُ فَيُقَالُ أَنْظِرُوا هَذَيْنِ حَتَّى يَصْطَلِحَا أَنْظِرُوا هَذَيْنِ حَتَّى يَصْطَلِحَا أَنْظِرُوا هَذَيْنِ حَتَّى يَصْطَلِحَا
የጀነት ደጃፎች ሰኞ ቀን እና ሐሙስ ቀን ክፍት የሆነው ቂም ወይም ጥላቻ በሙሥሊም ወንድሙ ላይ በልቡ ላልቋጠረ ሙሥሊም ነው። ሰኞ እና ሐሙስ ሳምንታዊ መጠነ-ሰፊ የአምልኮ ጊዜ ለማመልከይ እንጂ ሌላውን የአዘቦት ቀናት ሥራዎች አይቀርቡም ወይም አላህ ይቅር አይልም አሊያም የጀነት ደጃፎች አይከፈቱም ማለትን እንደማያሲዝ ሁሉ በረመዷን ወር "የሰማይ ደጆች ይከፈታሉ" ማለት ሌላውን 11 ወራት ዝግ ነበር ማለት አይደለም። የወሩን ድባብ ታላቅነት የሚያሳይ ነው።
“አሏሁ አዕለም” اَللّٰهُ أَعْلَم
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢኻድ እና ያኺድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *"አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው"* ማለት ነው፥ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን?» በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
በብሉይ ኪዳን ማሶቴቲክ መጽሐፍት ውስጥ "አንድ" የሚለው የዕብራይስጥ ቃል “ኢኻድ” אֶחָֽד ሲሆን፥ ይህም ቃል ለነጠላ አንድ ወይም ለብዜት አንድ ሊውል ይችላል። ለናሙና ያክል “ኢኻድ” ለብዜት አንድነት እንደሚውል እነዚህ አናቅጽ መሄድ ይቻላል፦
ዘፍጥረት 2፥24 *ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል፥ በሚስቱም ይጣበቃል፤ ሁለቱም “አንድ” ሥጋ “ይሆናሉ"*። עַל־כֵּן֙ יַֽעֲזָב־אִ֔ישׁ אֶת־אָבִ֖יו וְאֶת־אִמֹּ֑ו וְדָבַ֣ק בְּאִשְׁתֹּ֔ו וְהָי֖וּ לְבָשָׂ֥ר אֶחָֽד
ሕዝቅኤል 37፥22 *"በምድርም ላይ በእስራኤል ተራሮች ላይ “አንድ” ሕዝብ “አደርጋቸዋለሁ”፥ አንድ ንጉሥም በሁላቸው ላይ ይነግሣል"*። וְעָשִׂ֣יתִי אֹ֠תָם לְגֹ֨וי אֶחָ֤ד בָּאָ֙רֶץ֙ בְּהָרֵ֣י יִשְׂרָאֵ֔ל וּמֶ֧לֶךְ אֶחָ֛ד יִֽהְיֶ֥ה לְכֻלָּ֖ם לְמֶ֑לֶךְ
እነዚህ አናቅጽ የዐረፍተ-ነገሩ ግስ በብዜት "ይሆናሉ" "አደርጋቸዋለሁ" የሚለው ኃይለ-ቃል የብዜት አንድ መሆኑን ፍንትውና ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። ነገር ግን የሥላሴ አማንያን እነዚህን አናቅጽ በመያዝ አምላክ "አንድ" ነው ሲባል በውስጡ የብዜት አንድ ነው ብለው ይደመድማሉ። ይህ ስህተት ነው፥ ምክንያቱም “ኢኻድ” אֶחָֽד የሚለው ቃል ለአንድ ነጠላ ማንነት ይውላል፦
ዘፍጥረት 42፥11 *"እኛ ሁላችን “የአንድ” ሰው ልጆች ነን፥ እኛ እውነተኞች ነን፥ ባሪያዎችህስ ሰላዩች አይደሉም"*። כֻּלָּ֕נוּ בְּנֵ֥י אִישׁ־אֶחָ֖ד נָ֑חְנוּ כֵּנִ֣ים אֲנַ֔חְנוּ לֹא־הָי֥וּ עֲבָדֶ֖יךָ מְרַגְּלִֽים
1ኛ ነገሥት 22፥8 የእስራኤልም ንጉሥ ኢዮሣፍጥን። እግዚአብሔርን የምንጠይቅበት *"የይምላ ልጅ ሚክያስ የሚባል “አንድ” ሰው አለ"*። ויאמר מלך־ישראל ׀ אל־יהושפט עוד איש־אחד לדרש את־יהוה מאתו ואני שנאתיו כי לא־יתנבא עלי טוב כי אם־רע מיכיהו בן־ימלה ויאמר יהושפט אל־יאמר המלך כן
እነዚህ አናቅጽ የዐረፍተ-ነገሩ ግስ በነጠላ "አለ" የሚለው ኃይለ-ቃል የነጠላ አንድ መሆኑን ፍንትውና ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። መቼም ያዕቆብ አንድ የተባለበት እና ሚክያስ አንድ የተባለበት በውስጡ ሦስት አካላትን ያቀፈ አንድ እንዳልሆነ እሙንና ቅቡል ነው። አንዱ አምላክ አንድ ነው ሲባል በዚህ ስሌት እና ቀመር ስለሆነ አያያዥ ግሱ "ነው" እንጂ "ናቸው" አልተባለም፦
ዘዳግም 6፥4 *"እስራኤል ሆይ፥ ስማ! አምላካችን ያህዌህ "አንድ" ያህዌህ ነው"*። וְעָשִׂ֣יתִי אֹ֠תָם לְגֹ֨וי אֶחָ֤ד בָּאָ֙רֶץ֙ בְּהָרֵ֣י יִשְׂרָאֵ֔ל וּמֶ֧לֶךְ אֶחָ֛ד יִֽהְיֶ֥ה לְכֻלָּ֖ם לְמֶ֑לֶךְ
ሥላሴአውያን በዚህ ሙግት ሲመቱና ሲራቆቱ ዞር ብለው፦ "ለአንድ ማንነት የሚውል "አንድ" ለማለት "ያኺድ” יְחִֽידְךָ֤ ነው" ይላሉ። ይህ እጅግ ሲበዛ ቅጥፈት ነው፥ "ያኺድ” יְחִֽידְךָ֤ ማለት በዕብራይስጥ "አንድ" ማለት ሳይሆን "ብቻ" ማለት ነው፦
ዘፍጥረት 22፥2 የምትወደውን *"አንድያ ልጅህን ይስሐቅን"* ይዘህ ወደ ሞሪያም ምድር ሂድ"። וַיֹּ֡אמֶר קַח־ נָ֠א אֶת־ בִּנְךָ֙ אֶת־ יְחִֽידְךָ֤ אֲשֶׁר־ אָהַ֙בְתָּ֙ אֶת־ יִצְחָ֔ק וְלֶךְ־ לְךָ֔ אֶל־ אֶ֖רֶץ הַמֹּרִיָּ֑ה
"ያኺድ” יְחִֽידְךָ֤ የሚለው የዕብራይስጥ ቃል በብሉይ ኪዳን ግሪክ ሰፕቱጀንት"LXX" እና በአዲስ ኪዳን ግሪክ ኮይኔ ላይ “ሞኖ” μόνῳ ይለዋል፦
ዕብራውያን 11፥18 አብርሃም በተፈተነበት ጊዜ ይስሐቅን በእምነት አቀረበ፥ የተስፋን ቃል የተቀበለው፦ በይስሐቅ ዘር ይጠራልሃል፥ የተባለለት *"እርሱም አንድያ ልጁን አቀረበ"*። Πίστει προσενήνοχεν Ἀβραὰμ τὸν Ἰσαὰκ πειραζόμενος, καὶ τὸν μονογενῆ προσέφερεν ὁ τὰς ἐπαγγελίας ἀναδεξάμενος,
የያኺድ ተለዋዋጭ ቃል "ባድ” לְבַדּ֑וֹ የዕብራይስጥ ቃል በብሉይ ኪዳን ግሪክ ሰፕቱጀንት"LXX" እና በአዲስ ኪዳን ግሪክ ኮይኔ ላይ “ሞኖ” μόνῳ ይለዋል፦
1ኛ ነገሥት 19፥10 *"እኔም “ብቻዬን” ቀርቻለሁ፤ ነፍሴንም ሊወስዱአት ይሻሉ አለ"*። וָֽאִוָּתֵ֤ר אֲנִי֙ לְבַדִּ֔י וַיְבַקְשׁ֥וּ אֶת־נַפְשִׁ֖י לְקַחְתָּֽהּ׃
ሮሜ 11፥3 *"እኔም “ብቻዬን” ቀረሁ ነፍሴንም ይሹአታል"*። κἀγὼ ὑπελείφθην μόνος, καὶ ζητοῦσιν τὴν ψυχήν μου.
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *"አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው"* ማለት ነው፥ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን?» በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
በብሉይ ኪዳን ማሶቴቲክ መጽሐፍት ውስጥ "አንድ" የሚለው የዕብራይስጥ ቃል “ኢኻድ” אֶחָֽד ሲሆን፥ ይህም ቃል ለነጠላ አንድ ወይም ለብዜት አንድ ሊውል ይችላል። ለናሙና ያክል “ኢኻድ” ለብዜት አንድነት እንደሚውል እነዚህ አናቅጽ መሄድ ይቻላል፦
ዘፍጥረት 2፥24 *ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል፥ በሚስቱም ይጣበቃል፤ ሁለቱም “አንድ” ሥጋ “ይሆናሉ"*። עַל־כֵּן֙ יַֽעֲזָב־אִ֔ישׁ אֶת־אָבִ֖יו וְאֶת־אִמֹּ֑ו וְדָבַ֣ק בְּאִשְׁתֹּ֔ו וְהָי֖וּ לְבָשָׂ֥ר אֶחָֽד
ሕዝቅኤል 37፥22 *"በምድርም ላይ በእስራኤል ተራሮች ላይ “አንድ” ሕዝብ “አደርጋቸዋለሁ”፥ አንድ ንጉሥም በሁላቸው ላይ ይነግሣል"*። וְעָשִׂ֣יתִי אֹ֠תָם לְגֹ֨וי אֶחָ֤ד בָּאָ֙רֶץ֙ בְּהָרֵ֣י יִשְׂרָאֵ֔ל וּמֶ֧לֶךְ אֶחָ֛ד יִֽהְיֶ֥ה לְכֻלָּ֖ם לְמֶ֑לֶךְ
እነዚህ አናቅጽ የዐረፍተ-ነገሩ ግስ በብዜት "ይሆናሉ" "አደርጋቸዋለሁ" የሚለው ኃይለ-ቃል የብዜት አንድ መሆኑን ፍንትውና ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። ነገር ግን የሥላሴ አማንያን እነዚህን አናቅጽ በመያዝ አምላክ "አንድ" ነው ሲባል በውስጡ የብዜት አንድ ነው ብለው ይደመድማሉ። ይህ ስህተት ነው፥ ምክንያቱም “ኢኻድ” אֶחָֽד የሚለው ቃል ለአንድ ነጠላ ማንነት ይውላል፦
ዘፍጥረት 42፥11 *"እኛ ሁላችን “የአንድ” ሰው ልጆች ነን፥ እኛ እውነተኞች ነን፥ ባሪያዎችህስ ሰላዩች አይደሉም"*። כֻּלָּ֕נוּ בְּנֵ֥י אִישׁ־אֶחָ֖ד נָ֑חְנוּ כֵּנִ֣ים אֲנַ֔חְנוּ לֹא־הָי֥וּ עֲבָדֶ֖יךָ מְרַגְּלִֽים
1ኛ ነገሥት 22፥8 የእስራኤልም ንጉሥ ኢዮሣፍጥን። እግዚአብሔርን የምንጠይቅበት *"የይምላ ልጅ ሚክያስ የሚባል “አንድ” ሰው አለ"*። ויאמר מלך־ישראל ׀ אל־יהושפט עוד איש־אחד לדרש את־יהוה מאתו ואני שנאתיו כי לא־יתנבא עלי טוב כי אם־רע מיכיהו בן־ימלה ויאמר יהושפט אל־יאמר המלך כן
እነዚህ አናቅጽ የዐረፍተ-ነገሩ ግስ በነጠላ "አለ" የሚለው ኃይለ-ቃል የነጠላ አንድ መሆኑን ፍንትውና ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። መቼም ያዕቆብ አንድ የተባለበት እና ሚክያስ አንድ የተባለበት በውስጡ ሦስት አካላትን ያቀፈ አንድ እንዳልሆነ እሙንና ቅቡል ነው። አንዱ አምላክ አንድ ነው ሲባል በዚህ ስሌት እና ቀመር ስለሆነ አያያዥ ግሱ "ነው" እንጂ "ናቸው" አልተባለም፦
ዘዳግም 6፥4 *"እስራኤል ሆይ፥ ስማ! አምላካችን ያህዌህ "አንድ" ያህዌህ ነው"*። וְעָשִׂ֣יתִי אֹ֠תָם לְגֹ֨וי אֶחָ֤ד בָּאָ֙רֶץ֙ בְּהָרֵ֣י יִשְׂרָאֵ֔ל וּמֶ֧לֶךְ אֶחָ֛ד יִֽהְיֶ֥ה לְכֻלָּ֖ם לְמֶ֑לֶךְ
ሥላሴአውያን በዚህ ሙግት ሲመቱና ሲራቆቱ ዞር ብለው፦ "ለአንድ ማንነት የሚውል "አንድ" ለማለት "ያኺድ” יְחִֽידְךָ֤ ነው" ይላሉ። ይህ እጅግ ሲበዛ ቅጥፈት ነው፥ "ያኺድ” יְחִֽידְךָ֤ ማለት በዕብራይስጥ "አንድ" ማለት ሳይሆን "ብቻ" ማለት ነው፦
ዘፍጥረት 22፥2 የምትወደውን *"አንድያ ልጅህን ይስሐቅን"* ይዘህ ወደ ሞሪያም ምድር ሂድ"። וַיֹּ֡אמֶר קַח־ נָ֠א אֶת־ בִּנְךָ֙ אֶת־ יְחִֽידְךָ֤ אֲשֶׁר־ אָהַ֙בְתָּ֙ אֶת־ יִצְחָ֔ק וְלֶךְ־ לְךָ֔ אֶל־ אֶ֖רֶץ הַמֹּרִיָּ֑ה
"ያኺድ” יְחִֽידְךָ֤ የሚለው የዕብራይስጥ ቃል በብሉይ ኪዳን ግሪክ ሰፕቱጀንት"LXX" እና በአዲስ ኪዳን ግሪክ ኮይኔ ላይ “ሞኖ” μόνῳ ይለዋል፦
ዕብራውያን 11፥18 አብርሃም በተፈተነበት ጊዜ ይስሐቅን በእምነት አቀረበ፥ የተስፋን ቃል የተቀበለው፦ በይስሐቅ ዘር ይጠራልሃል፥ የተባለለት *"እርሱም አንድያ ልጁን አቀረበ"*። Πίστει προσενήνοχεν Ἀβραὰμ τὸν Ἰσαὰκ πειραζόμενος, καὶ τὸν μονογενῆ προσέφερεν ὁ τὰς ἐπαγγελίας ἀναδεξάμενος,
የያኺድ ተለዋዋጭ ቃል "ባድ” לְבַדּ֑וֹ የዕብራይስጥ ቃል በብሉይ ኪዳን ግሪክ ሰፕቱጀንት"LXX" እና በአዲስ ኪዳን ግሪክ ኮይኔ ላይ “ሞኖ” μόνῳ ይለዋል፦
1ኛ ነገሥት 19፥10 *"እኔም “ብቻዬን” ቀርቻለሁ፤ ነፍሴንም ሊወስዱአት ይሻሉ አለ"*። וָֽאִוָּתֵ֤ר אֲנִי֙ לְבַדִּ֔י וַיְבַקְשׁ֥וּ אֶת־נַפְשִׁ֖י לְקַחְתָּֽהּ׃
ሮሜ 11፥3 *"እኔም “ብቻዬን” ቀረሁ ነፍሴንም ይሹአታል"*። κἀγὼ ὑπελείφθην μόνος, καὶ ζητοῦσιν τὴν ψυχήν μου.
ኤልያስ፦ "እኔም ብቻዬን" ሲል "ብቻ" የሚለው ገላጭ ቅጽል አንድ ነጠላ ማንነት ካሳየ ፈጣሪ "እኔ ብቻዬ ነኝ" ሲል አንድ ነጠላ ማንነት መሆኑን ፍንትውና ቁልጭ አድርጎ ያሳያል።
ኢሳይያስ 44፥24 ላይ "ብቻዬን" ለሚለው የገባው ቃል "ባድ” לְבַדּ֑וֹ መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። "እኔ" የሚለው ነጠላ ተውላጠ-ስም አንድ ነጠላ ማንነትን ያሳያል፥ ከዚህ ነጠላ እኔነት ውጪ ሌላ አምላክ የለም። ይህም ነጠላ ማንነት ኢየሱስን የላከ አንዱ አምላክ ነው፥ ኢየሱስ በአንድ ወቅት ወደ አምላኩ ሲጸልይ እውነተኛ አምላክ ብቻውን የሆነው አምላኩ እንደሆነ ተናግሯል፦
ዮሐንስ 17፥3 *”እውነተኛ አምላክ ብቻህን የሆንህ አንተን እና የላክኸውን ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት*። αὕτη δέ ἐστιν ἡ αἰώνιος ζωή, ἵνα γινώσκωσιν σὲ τὸν μόνον ἀληθινὸν θεὸν καὶ ὃν ἀπέστειλας Ἰησοῦν Χριστόν.
የተጠቀምኩት 1980 አዲስ ትርጉም ነው፥ “አንተ ሰው ብቻ ነህ” ማለት እና “አንተ ብቻህን ሰው ነህ” ማለት ይለያያል። ግሪኩ ያስቀመጠው አብ ብቻውን እውነተኛ አምላክ እንደሆነ ነው። ኢየሱስ ደግሞ የእዚያ እውነተኛ አምላክ መልእክተኛ ስለሆነ “ካይ” καὶ ማለትም “እና” በሚል መስተጻምር “አንተ” ከተባለው ማንነት ከአብ ተነጥሏል። የሥላሴ እሳቤ “ሞኖ-ቴእይዝም” አይደለም፥ “ሞኖ-ቴእይዝም” μονοθεϊσμός ማለት የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ “ሞኖ” μονο “ብቸኛ” እና “ቴኦስ” θεισμός “አምላክ” የሚል ውቅር ነው። በጥቅሉ ትርጉሙም “ብቸኛ አንድ አምላክ”only one deity” ማለት ነው፥ ይህ ብቸኛ አንድ አምላክ የተባለው ሥላሴ ሳይሆን ኢየሱስን የላከው አብ ብቻ ነው፦
1 ቆሮንቶስ 8፥4 *"ከአንዱም በቀር ማንም አምላክ እንደሌለ እናውቃለን"*።
1 ቆሮንቶስ 8፥6 *"ለእኛስ ነገር ሁሉ ከእርሱ የሆነ እኛም ለእርሱ የሆንን አንድ አምላክ አብ አለን"*።
ኤፌሶን 4፥6 *"ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር "አንድ አምላክ የሁሉም አባት" አለ"*።
ዮሐንስ 8፥41 *"አንድ አባት አለን እርሱም እግዚአብሔር ነው" አሉት*።
ዮሐንስ 8፥54 *"እናንተ አምላካችን የምትሉት አባቴ ነው"*።
እስራኤላውያን አምላካችን የሚሉት አንዱ አምላክ ለኢየሱስ አባት ማለትም አስገኚው ነው። አንድ የተባለው የማኅበርና የአባል አንድነት ብላችሁ ማዘኑና ማላዘኑን ትታችሁ ኢየሱስን የላከውን አንዱን አምላክ በብቸኝነት አምልኩ! ወደ ነቢያችን"ﷺ" የወረደው ግልጠተ-መለኮት ይህ የተውሒድ ጭብጥ ነው፦
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *"አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው"* ማለት ነው፥ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን?» በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢሳይያስ 44፥24 ላይ "ብቻዬን" ለሚለው የገባው ቃል "ባድ” לְבַדּ֑וֹ መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። "እኔ" የሚለው ነጠላ ተውላጠ-ስም አንድ ነጠላ ማንነትን ያሳያል፥ ከዚህ ነጠላ እኔነት ውጪ ሌላ አምላክ የለም። ይህም ነጠላ ማንነት ኢየሱስን የላከ አንዱ አምላክ ነው፥ ኢየሱስ በአንድ ወቅት ወደ አምላኩ ሲጸልይ እውነተኛ አምላክ ብቻውን የሆነው አምላኩ እንደሆነ ተናግሯል፦
ዮሐንስ 17፥3 *”እውነተኛ አምላክ ብቻህን የሆንህ አንተን እና የላክኸውን ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት*። αὕτη δέ ἐστιν ἡ αἰώνιος ζωή, ἵνα γινώσκωσιν σὲ τὸν μόνον ἀληθινὸν θεὸν καὶ ὃν ἀπέστειλας Ἰησοῦν Χριστόν.
የተጠቀምኩት 1980 አዲስ ትርጉም ነው፥ “አንተ ሰው ብቻ ነህ” ማለት እና “አንተ ብቻህን ሰው ነህ” ማለት ይለያያል። ግሪኩ ያስቀመጠው አብ ብቻውን እውነተኛ አምላክ እንደሆነ ነው። ኢየሱስ ደግሞ የእዚያ እውነተኛ አምላክ መልእክተኛ ስለሆነ “ካይ” καὶ ማለትም “እና” በሚል መስተጻምር “አንተ” ከተባለው ማንነት ከአብ ተነጥሏል። የሥላሴ እሳቤ “ሞኖ-ቴእይዝም” አይደለም፥ “ሞኖ-ቴእይዝም” μονοθεϊσμός ማለት የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ “ሞኖ” μονο “ብቸኛ” እና “ቴኦስ” θεισμός “አምላክ” የሚል ውቅር ነው። በጥቅሉ ትርጉሙም “ብቸኛ አንድ አምላክ”only one deity” ማለት ነው፥ ይህ ብቸኛ አንድ አምላክ የተባለው ሥላሴ ሳይሆን ኢየሱስን የላከው አብ ብቻ ነው፦
1 ቆሮንቶስ 8፥4 *"ከአንዱም በቀር ማንም አምላክ እንደሌለ እናውቃለን"*።
1 ቆሮንቶስ 8፥6 *"ለእኛስ ነገር ሁሉ ከእርሱ የሆነ እኛም ለእርሱ የሆንን አንድ አምላክ አብ አለን"*።
ኤፌሶን 4፥6 *"ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር "አንድ አምላክ የሁሉም አባት" አለ"*።
ዮሐንስ 8፥41 *"አንድ አባት አለን እርሱም እግዚአብሔር ነው" አሉት*።
ዮሐንስ 8፥54 *"እናንተ አምላካችን የምትሉት አባቴ ነው"*።
እስራኤላውያን አምላካችን የሚሉት አንዱ አምላክ ለኢየሱስ አባት ማለትም አስገኚው ነው። አንድ የተባለው የማኅበርና የአባል አንድነት ብላችሁ ማዘኑና ማላዘኑን ትታችሁ ኢየሱስን የላከውን አንዱን አምላክ በብቸኝነት አምልኩ! ወደ ነቢያችን"ﷺ" የወረደው ግልጠተ-መለኮት ይህ የተውሒድ ጭብጥ ነው፦
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *"አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው"* ማለት ነው፥ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን?» በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢሥቲዝካር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
13፥28 *”እነርሱም እነዚያ ያመኑ ልቦቻቸውም አላህን በማውሳት የሚረኩ ናቸው፡፡ ንቁ! አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ”*፡፡ الَّذِينَ آمَنُوا وَتَطْمَئِنُّ قُلُوبُهُم بِذِكْرِ اللَّهِ ۗ أَلَا بِذِكْرِ اللَّهِ تَطْمَئِنُّ الْقُلُوبُ
“ዚክር” ذِكْر የሚለው ቃል “ዘከረ” ذَكَرَ ማለትም “አስታወሰ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “አላህ ማስታወስ” ማለት ነው፥ ዚክር በሌላ ስሙ “ኢሥቲዝካር” اِسْتِذْكَار “ተዝኪር” تَذْكِير “ተዝኪራ” تَذْكِرَة “ተዝካር” تَذْكَار “ቲዝካር” تِذْكَار ይባላል። “አዝካር” أَذْكَار የዚኪር ብዙ ቁጥር ነው።
አምላካችን አላህን በሶላት ማስታወስ በዋነኝነት የአምልኮ ክፍል ነው፦
20፥14 «እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና ተገዛኝ፡፡ *”ሶላትንም እኔን ለማውሳት ስገድ”*፡፡ إِنَّنِي أَنَا اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاعْبُدْنِي وَأَقِمِ الصَّلَاةَ لِذِكْرِي
62፥9 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በዐርብ ቀን ለስግደት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ*፡፡ መሸጥንም ተዉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነወ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا نُودِيَ لِلصَّلَاةِ مِن يَوْمِ الْجُمُعَةِ فَاسْعَوْا إِلَىٰ ذِكْرِ اللَّهِ وَذَرُوا الْبَيْعَ ۚ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌ لَّكُمْ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
29፥45 ከመጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፡፡ ሶላትንም ደንቡን ጠብቀህ ስገድ፡፡ *ሶላት ከመጥፎና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ትከለክላለችና፡፡ አላህንም ማውሳት ከሁሉ ነገር በላጭ ነው”*፤ አላህም የምትሠሩትን ሁሉ ያውቃል፡፡ اتْلُ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِنَ الْكِتَابِ وَأَقِمِ الصَّلَاةَ ۖ إِنَّ الصَّلَاةَ تَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ ۗ وَلَذِكْرُ اللَّهِ أَكْبَرُ ۗ وَاللَّهُ يَعْلَمُ مَا تَصْنَعُونَ
ሶላት በኢማን፣ በኢኽላስ እና በኢቲባዕ ከተሰገደ ከመጥፎና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ይከለክላል፥ አላህን ማውሳት ግን ከሶላት ውጪም ስለሚደረግ ከሁሉ ነገር በላጭ ነው። ጠዋትና ማታ የሚዘከረው የዓለማቱ ጌታ የአሏህ ስም ነው፦
7፥205 ጌታህንም በምስጢር ተዋድቀህና ፈርተህ ከጩኸት በታችም በኾነ ቃል *በጧትም በማታም አውሳው*፡፡ ከዘንጊዎቹም አትኹን፡፡ وَاذْكُر رَّبَّكَ فِي نَفْسِكَ تَضَرُّعًا وَخِيفَةً وَدُونَ الْجَهْرِ مِنَ الْقَوْلِ بِالْغُدُوِّ وَالْآصَالِ وَلَا تَكُن مِّنَ الْغَافِلِينَ
76፥25 *”የጌታህንም ስም በጧትና ከቀትር በላይ አውሳ”*፡፡ وَاذْكُرِ اسْمَ رَبِّكَ بُكْرَةً وَأَصِيلًا
73፥8 *”የጌታህንም ስም አውሳ፥ ወደ እርሱም መገዛትን ተገዛ”*፡፡ وَاذْكُرِ اسْمَ رَبِّكَ وَتَبَتَّلْ إِلَيْهِ تَبْتِيلًا
“ተበተል” تَبَتَّلْ ማለት “ተገዛ” ማለት ሲሆን ትእዛዝ ነው፥ “ተብቲል” تَبْتِيل ማለት ደግሞ “መገዛት” ማለት ነው። አላህን ብዙ በማውሳት መገዛት ልብ ያረካል፥ ልብም ይረጥባል። ልቦችን ከአላህ መወሳት ለደረቁ ሰዎች ግን ወዮልን፦
33፥41 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *አላህን ብዙ ማውሳትን አውሱት*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اذْكُرُوا اللَّهَ ذِكْرًا كَثِيرًا
13፥28 *”እነርሱም እነዚያ ያመኑ ልቦቻቸውም አላህን በማውሳት የሚረኩ ናቸው፡፡ ንቁ! አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ”*፡፡ الَّذِينَ آمَنُوا وَتَطْمَئِنُّ قُلُوبُهُم بِذِكْرِ اللَّهِ ۗ أَلَا بِذِكْرِ اللَّهِ تَطْمَئِنُّ الْقُلُوبُ
39፥22 *ልቦቻቸውም ከአላህ መወሳት ለደረቁ ሰዎች ወዮላቸው”*፡፡ እነዚያ በግልጽ መሳሳት ውስጥ ናቸው፡፡ فَوَيْلٌ لِّلْقَاسِيَةِ قُلُوبُهُم مِّن ذِكْرِ اللَّهِ ۚ أُولَـٰئِكَ فِي ضَلَالٍ مُّبِينٍ
ከዚክር የራቀ ሰው ወዮ ያስባለው ጉዳይ ምን ይሆን? አዎ ሸያጢን የሚጸናወጡት ከዚኪር የራቀው ሰው ነው፥ ከዚክር የሚርቀውን ሰው ሸይጧን “ቀሪን” قَرِين ማለት “ጓደኛ” ይሆነዋል። ሸይጧን ደግሞ ብዙ አጀንዳ አለው፥ ከአጀንዳዎቹ መካከል በሚያሰክር መጠጥ፣ በቁማር፣ በመካከላችን ጠብንና ጥላቻን ማድረግ ነው፦
43፥36 *ከአልረሕማን ዚክር የሚደናበርም ሰው ለእርሱ ሰይጣንን እናስጠጋለን፡፡ ስለዚህ እርሱ ለእርሱ ቁራኛ ነው*፡፡ وَمَن يَعْشُ عَن ذِكْرِ الرَّحْمَـٰنِ نُقَيِّضْ لَهُ شَيْطَانًا فَهُوَ لَهُ قَرِين
5፥91 *ሰይጣን የሚፈልገው በሚያሰክር መጠጥና በቁማር በመካከላችሁ ጠብንና ጥላቻን ሊጥል አላህን ከማውሳት እና ከስግደትም ሊያግዳችሁ ብቻ ነው”*፡፡ ታዲያ እናንተ ከእነዚህ ተከልካዮች ናችሁን? ተከልከሉ፡፡ إِنَّمَا يُرِيدُ الشَّيْطَانُ أَن يُوقِعَ بَيْنَكُمُ الْعَدَاوَةَ وَالْبَغْضَاءَ فِي الْخَمْرِ وَالْمَيْسِرِ وَيَصُدَّكُمْ عَن ذِكْرِ اللَّهِ وَعَنِ الصَّلَاةِ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّنتَهُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
13፥28 *”እነርሱም እነዚያ ያመኑ ልቦቻቸውም አላህን በማውሳት የሚረኩ ናቸው፡፡ ንቁ! አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ”*፡፡ الَّذِينَ آمَنُوا وَتَطْمَئِنُّ قُلُوبُهُم بِذِكْرِ اللَّهِ ۗ أَلَا بِذِكْرِ اللَّهِ تَطْمَئِنُّ الْقُلُوبُ
“ዚክር” ذِكْر የሚለው ቃል “ዘከረ” ذَكَرَ ማለትም “አስታወሰ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “አላህ ማስታወስ” ማለት ነው፥ ዚክር በሌላ ስሙ “ኢሥቲዝካር” اِسْتِذْكَار “ተዝኪር” تَذْكِير “ተዝኪራ” تَذْكِرَة “ተዝካር” تَذْكَار “ቲዝካር” تِذْكَار ይባላል። “አዝካር” أَذْكَار የዚኪር ብዙ ቁጥር ነው።
አምላካችን አላህን በሶላት ማስታወስ በዋነኝነት የአምልኮ ክፍል ነው፦
20፥14 «እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና ተገዛኝ፡፡ *”ሶላትንም እኔን ለማውሳት ስገድ”*፡፡ إِنَّنِي أَنَا اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاعْبُدْنِي وَأَقِمِ الصَّلَاةَ لِذِكْرِي
62፥9 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በዐርብ ቀን ለስግደት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ*፡፡ መሸጥንም ተዉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነወ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا نُودِيَ لِلصَّلَاةِ مِن يَوْمِ الْجُمُعَةِ فَاسْعَوْا إِلَىٰ ذِكْرِ اللَّهِ وَذَرُوا الْبَيْعَ ۚ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌ لَّكُمْ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
29፥45 ከመጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፡፡ ሶላትንም ደንቡን ጠብቀህ ስገድ፡፡ *ሶላት ከመጥፎና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ትከለክላለችና፡፡ አላህንም ማውሳት ከሁሉ ነገር በላጭ ነው”*፤ አላህም የምትሠሩትን ሁሉ ያውቃል፡፡ اتْلُ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِنَ الْكِتَابِ وَأَقِمِ الصَّلَاةَ ۖ إِنَّ الصَّلَاةَ تَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ ۗ وَلَذِكْرُ اللَّهِ أَكْبَرُ ۗ وَاللَّهُ يَعْلَمُ مَا تَصْنَعُونَ
ሶላት በኢማን፣ በኢኽላስ እና በኢቲባዕ ከተሰገደ ከመጥፎና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ይከለክላል፥ አላህን ማውሳት ግን ከሶላት ውጪም ስለሚደረግ ከሁሉ ነገር በላጭ ነው። ጠዋትና ማታ የሚዘከረው የዓለማቱ ጌታ የአሏህ ስም ነው፦
7፥205 ጌታህንም በምስጢር ተዋድቀህና ፈርተህ ከጩኸት በታችም በኾነ ቃል *በጧትም በማታም አውሳው*፡፡ ከዘንጊዎቹም አትኹን፡፡ وَاذْكُر رَّبَّكَ فِي نَفْسِكَ تَضَرُّعًا وَخِيفَةً وَدُونَ الْجَهْرِ مِنَ الْقَوْلِ بِالْغُدُوِّ وَالْآصَالِ وَلَا تَكُن مِّنَ الْغَافِلِينَ
76፥25 *”የጌታህንም ስም በጧትና ከቀትር በላይ አውሳ”*፡፡ وَاذْكُرِ اسْمَ رَبِّكَ بُكْرَةً وَأَصِيلًا
73፥8 *”የጌታህንም ስም አውሳ፥ ወደ እርሱም መገዛትን ተገዛ”*፡፡ وَاذْكُرِ اسْمَ رَبِّكَ وَتَبَتَّلْ إِلَيْهِ تَبْتِيلًا
“ተበተል” تَبَتَّلْ ማለት “ተገዛ” ማለት ሲሆን ትእዛዝ ነው፥ “ተብቲል” تَبْتِيل ማለት ደግሞ “መገዛት” ማለት ነው። አላህን ብዙ በማውሳት መገዛት ልብ ያረካል፥ ልብም ይረጥባል። ልቦችን ከአላህ መወሳት ለደረቁ ሰዎች ግን ወዮልን፦
33፥41 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *አላህን ብዙ ማውሳትን አውሱት*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اذْكُرُوا اللَّهَ ذِكْرًا كَثِيرًا
13፥28 *”እነርሱም እነዚያ ያመኑ ልቦቻቸውም አላህን በማውሳት የሚረኩ ናቸው፡፡ ንቁ! አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ”*፡፡ الَّذِينَ آمَنُوا وَتَطْمَئِنُّ قُلُوبُهُم بِذِكْرِ اللَّهِ ۗ أَلَا بِذِكْرِ اللَّهِ تَطْمَئِنُّ الْقُلُوبُ
39፥22 *ልቦቻቸውም ከአላህ መወሳት ለደረቁ ሰዎች ወዮላቸው”*፡፡ እነዚያ በግልጽ መሳሳት ውስጥ ናቸው፡፡ فَوَيْلٌ لِّلْقَاسِيَةِ قُلُوبُهُم مِّن ذِكْرِ اللَّهِ ۚ أُولَـٰئِكَ فِي ضَلَالٍ مُّبِينٍ
ከዚክር የራቀ ሰው ወዮ ያስባለው ጉዳይ ምን ይሆን? አዎ ሸያጢን የሚጸናወጡት ከዚኪር የራቀው ሰው ነው፥ ከዚክር የሚርቀውን ሰው ሸይጧን “ቀሪን” قَرِين ማለት “ጓደኛ” ይሆነዋል። ሸይጧን ደግሞ ብዙ አጀንዳ አለው፥ ከአጀንዳዎቹ መካከል በሚያሰክር መጠጥ፣ በቁማር፣ በመካከላችን ጠብንና ጥላቻን ማድረግ ነው፦
43፥36 *ከአልረሕማን ዚክር የሚደናበርም ሰው ለእርሱ ሰይጣንን እናስጠጋለን፡፡ ስለዚህ እርሱ ለእርሱ ቁራኛ ነው*፡፡ وَمَن يَعْشُ عَن ذِكْرِ الرَّحْمَـٰنِ نُقَيِّضْ لَهُ شَيْطَانًا فَهُوَ لَهُ قَرِين
5፥91 *ሰይጣን የሚፈልገው በሚያሰክር መጠጥና በቁማር በመካከላችሁ ጠብንና ጥላቻን ሊጥል አላህን ከማውሳት እና ከስግደትም ሊያግዳችሁ ብቻ ነው”*፡፡ ታዲያ እናንተ ከእነዚህ ተከልካዮች ናችሁን? ተከልከሉ፡፡ إِنَّمَا يُرِيدُ الشَّيْطَانُ أَن يُوقِعَ بَيْنَكُمُ الْعَدَاوَةَ وَالْبَغْضَاءَ فِي الْخَمْرِ وَالْمَيْسِرِ وَيَصُدَّكُمْ عَن ذِكْرِ اللَّهِ وَعَنِ الصَّلَاةِ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّنتَهُونَ
ቁርኣን “ዚክር” ذِكْر ነው፥ በውስጡ አያቱል ሩቀያህ ይዟል። ከቁርኣን ስንርቅ ዘፈን ማዳመጥ ይጀመራል፣ ዘፈን ከተደመጠ ደግሞ መዝሙር ይደመጣል፣ ከዚያ በኩፍር ውስዋስ “ከፈርኩኝ” ይባላል። ቁርኣን በልብ ውስጥ ላለው ማንኛውም አሉታዊ ነገር መድኃኒት ነው፦
10፥57 እናንተ ሰዎች ሆይ! *ከጌታችሁ ግሳጼ “በደረቶች ውስጥም ላለው መድኃኒት” ለምእምናንም ብርሃንና እዝነት በእርግጥ መጣችላችሁ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ قَدْ جَاءَتْكُم مَّوْعِظَةٌ مِّن رَّبِّكُمْ وَشِفَاءٌ لِّمَا فِي الصُّدُورِ وَهُدًى وَرَحْمَةٌ لِّلْمُؤْمِنِينَ
ሌላው ሸይጧን አላህን ማስታወስ የሚያስረሳን ባለን ሃብት እና በልጆቻችን መሽጉል በማድረግ ነው፦
58፥19 በእነርሱ ላይ ሰይጣን ተሾመባቸው፡፡ *አላህንም ማስታወስን አስረሳቸው፡፡ እነዚያ የሰይጣን ጭፍሮች ናቸው”*፡፡ ንቁ! የሰይጣን ጭፍሮች ከሳሪዎቹ እነርሱ ናቸው፡፡ اسْتَحْوَذَ عَلَيْهِمُ الشَّيْطَانُ فَأَنسَاهُمْ ذِكْرَ اللَّهِ ۚ أُولَـٰئِكَ حِزْبُ الشَّيْطَانِ ۚ أَلَا إِنَّ حِزْبَ الشَّيْطَانِ هُمُ الْخَاسِرُون
63፥9 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *ገንዘቦቻችሁ እና ልጆቻችሁ አላህን ከማስታወስ አያታሉዋችሁ፡፡ ይህንንም የሚሠሩ ሰዎች እነዚያ እነርሱ ከሳሪዎች ናቸው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تُلْهِكُمْ أَمْوَالُكُمْ وَلَا أَوْلَادُكُمْ عَن ذِكْرِ اللَّهِ ۚ وَمَن يَفْعَلْ ذَٰلِكَ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْخَاسِرُونَ
“ይህንንም የሚሠሩ ሰዎች እነዚያ እነርሱ ከሳሪዎች ናቸው” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ከዚክር መራቅ ኪሳራ ከሆነ እንግዲህ ዚክር ይህንን ያህን አንገብጋቢ ጉዳይ ነው ማለት ነው። የአዝካር አይነቶች ደግሞ ብዙ ናቸው፥ እነርሱም፦ ተሕሊል፣ ተክቢር፣ ተሕሚድ፣ ተሥቢሕ፣ ተምጂድ፣ ኢሥቲግፋር፣ ኢሥቲዓዛህ፣ በስመሏህ፣ ሐስበላህ ናቸው። ዚክር የሞተ ቀልብን ሕያው ማድረጊያ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 80, ሐዲስ 102
አቢ ሙሣ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ጌታውን የሚዘክር እና የማይዘክር ምሳሌ፥ ልክ እንደ ሕያው እና እንደ ሙታን ነው”*። عَنْ أَبِي مُوسَى ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ مَثَلُ الَّذِي يَذْكُرُ رَبَّهُ وَالَّذِي لاَ يَذْكُرُ مَثَلُ الْحَىِّ وَالْمَيِّتِ
አላህ የሚዘክር ደግሞ በአኺራ አላህ ስሙን ይዘክርለታል፦
2፥152 *አስታውሱኝም፥ አስታውሳችኋለሁና”*። ለእኔም አመስግኑ፤ አትካዱኝም፡፡ فَاذْكُرُونِي أَذْكُرْكُمْ وَاشْكُرُوا لِي وَلَا تَكْفُرُونِ
ኢማም ሙስሊም, መጽሐፍ 55, ሐዲስ 22
አቢ ሁረይራ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አላህ እንዲህ ይላል አሉ፦ *“እኔን እንደረሳኸኝ እረሳካለው”* فَيَقُولُ فَإِنِّي أَنْسَاكَ كَمَا نَسِيتَنِي
አላህን የሚያስታውሱ ወንድ ባሮቹ በነጠላ “ዛኪር” ذَاكِر በብዜት “ዛኪሪን” ذَّاكِرِين ሲባሉ፥ አላህን የሚያስታውሱ ሴት ባሮቹ ደግሞ በነጠላ “ዛኪራህ” ذَاكِرَة በብዜት “ዛኪራት” ذَّاكِرَات ይባላሉ። አላህ ለእነርሱ ምሕረትንና ታላቅን ምንዳ አዘጋጅቶላቸዋል፦
33፥35 *”አላህን በብዙ አውሺዎች ወንዶችና አውሺዎች ሴቶችም፣ አላህ ለእነርሱ ምሕረትንና ታላቅን ምንዳ አዘጋጅቶላቸዋል”*፡፡ وَالذَّاكِرِينَ اللَّهَ كَثِيرًا وَالذَّاكِرَاتِ أَعَدَّ اللَّهُ لَهُم مَّغْفِرَةً وَأَجْرًا عَظِيمًا
ምንኛ የታደሉ ናቸው? አላህ ዛኪሪን እና ዛኪራት ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
10፥57 እናንተ ሰዎች ሆይ! *ከጌታችሁ ግሳጼ “በደረቶች ውስጥም ላለው መድኃኒት” ለምእምናንም ብርሃንና እዝነት በእርግጥ መጣችላችሁ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ قَدْ جَاءَتْكُم مَّوْعِظَةٌ مِّن رَّبِّكُمْ وَشِفَاءٌ لِّمَا فِي الصُّدُورِ وَهُدًى وَرَحْمَةٌ لِّلْمُؤْمِنِينَ
ሌላው ሸይጧን አላህን ማስታወስ የሚያስረሳን ባለን ሃብት እና በልጆቻችን መሽጉል በማድረግ ነው፦
58፥19 በእነርሱ ላይ ሰይጣን ተሾመባቸው፡፡ *አላህንም ማስታወስን አስረሳቸው፡፡ እነዚያ የሰይጣን ጭፍሮች ናቸው”*፡፡ ንቁ! የሰይጣን ጭፍሮች ከሳሪዎቹ እነርሱ ናቸው፡፡ اسْتَحْوَذَ عَلَيْهِمُ الشَّيْطَانُ فَأَنسَاهُمْ ذِكْرَ اللَّهِ ۚ أُولَـٰئِكَ حِزْبُ الشَّيْطَانِ ۚ أَلَا إِنَّ حِزْبَ الشَّيْطَانِ هُمُ الْخَاسِرُون
63፥9 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *ገንዘቦቻችሁ እና ልጆቻችሁ አላህን ከማስታወስ አያታሉዋችሁ፡፡ ይህንንም የሚሠሩ ሰዎች እነዚያ እነርሱ ከሳሪዎች ናቸው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تُلْهِكُمْ أَمْوَالُكُمْ وَلَا أَوْلَادُكُمْ عَن ذِكْرِ اللَّهِ ۚ وَمَن يَفْعَلْ ذَٰلِكَ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْخَاسِرُونَ
“ይህንንም የሚሠሩ ሰዎች እነዚያ እነርሱ ከሳሪዎች ናቸው” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ከዚክር መራቅ ኪሳራ ከሆነ እንግዲህ ዚክር ይህንን ያህን አንገብጋቢ ጉዳይ ነው ማለት ነው። የአዝካር አይነቶች ደግሞ ብዙ ናቸው፥ እነርሱም፦ ተሕሊል፣ ተክቢር፣ ተሕሚድ፣ ተሥቢሕ፣ ተምጂድ፣ ኢሥቲግፋር፣ ኢሥቲዓዛህ፣ በስመሏህ፣ ሐስበላህ ናቸው። ዚክር የሞተ ቀልብን ሕያው ማድረጊያ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 80, ሐዲስ 102
አቢ ሙሣ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ጌታውን የሚዘክር እና የማይዘክር ምሳሌ፥ ልክ እንደ ሕያው እና እንደ ሙታን ነው”*። عَنْ أَبِي مُوسَى ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ مَثَلُ الَّذِي يَذْكُرُ رَبَّهُ وَالَّذِي لاَ يَذْكُرُ مَثَلُ الْحَىِّ وَالْمَيِّتِ
አላህ የሚዘክር ደግሞ በአኺራ አላህ ስሙን ይዘክርለታል፦
2፥152 *አስታውሱኝም፥ አስታውሳችኋለሁና”*። ለእኔም አመስግኑ፤ አትካዱኝም፡፡ فَاذْكُرُونِي أَذْكُرْكُمْ وَاشْكُرُوا لِي وَلَا تَكْفُرُونِ
ኢማም ሙስሊም, መጽሐፍ 55, ሐዲስ 22
አቢ ሁረይራ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አላህ እንዲህ ይላል አሉ፦ *“እኔን እንደረሳኸኝ እረሳካለው”* فَيَقُولُ فَإِنِّي أَنْسَاكَ كَمَا نَسِيتَنِي
አላህን የሚያስታውሱ ወንድ ባሮቹ በነጠላ “ዛኪር” ذَاكِر በብዜት “ዛኪሪን” ذَّاكِرِين ሲባሉ፥ አላህን የሚያስታውሱ ሴት ባሮቹ ደግሞ በነጠላ “ዛኪራህ” ذَاكِرَة በብዜት “ዛኪራት” ذَّاكِرَات ይባላሉ። አላህ ለእነርሱ ምሕረትንና ታላቅን ምንዳ አዘጋጅቶላቸዋል፦
33፥35 *”አላህን በብዙ አውሺዎች ወንዶችና አውሺዎች ሴቶችም፣ አላህ ለእነርሱ ምሕረትንና ታላቅን ምንዳ አዘጋጅቶላቸዋል”*፡፡ وَالذَّاكِرِينَ اللَّهَ كَثِيرًا وَالذَّاكِرَاتِ أَعَدَّ اللَّهُ لَهُم مَّغْفِرَةً وَأَجْرًا عَظِيمًا
ምንኛ የታደሉ ናቸው? አላህ ዛኪሪን እና ዛኪራት ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኒካሑል ሙትዓህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥25 ከእናንተም ውስጥ *ጥብቆች ምእምናት የኾኑትን ለማግባት ሀብትን ያልቻለ ሰው እጆቻችሁ ንብረት ካደረጓቸው ከምእምናት ወጣቶቻችሁ ያግባ*፡፡ وَمَن لَّمْ يَسْتَطِعْ مِنكُمْ طَوْلًا أَن يَنكِحَ الْمُحْصَنَاتِ الْمُؤْمِنَاتِ فَمِن مَّا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُم مِّن فَتَيَاتِكُمُ الْمُؤْمِنَاتِ
“ኒካሕ” نِكَاح የሚለው ቃል “ነከሐ” نَكَحَ ማለትም “አገባ” ወይም “ተዳራ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጋብቻ” ወይም “ትዳር” ማለት ነው፥ “ናኪሕ” نَاكِح ማለት “አግቢ” ማለት ሲሆን “መንኩሕ” مَنْكُوح ማለት “ተጋቢ” ማለት ነው። “ኢንካሕ” إِنْكَاح የሚለው ቃል “አንከሐ” أَنْكَحَ ማለትም “አዳራ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማዳራት” ማለት ነው፥ “ሙንኪሕ” مُنْكِح ማለት “ዳሪ” ማለት ሲሆን “ሙንከሕ” مُنْكَح ማለት “ተዳሪ” ማለት ነው። “ኢሥቲንካሕ” اِسْتِنْكَاح ማለት በራሱ “መጋባት” ወይም “መዳራት” ማለት ነው። አምላካችን አሏህ ስለ ኒካሕ እንዲህ ይናገራል፦
24፥32 *ከእናንተም ትዳር የሌላቸውን አጋቡ፡፡ ከወንዶች ባሮቻችሁና ከሴቶች ባሮቻችሁም ለጋብቻ ብቁ የኾኑትን አጋቡ*፡፡ ድኾች ቢኾኑ አላህ ከችሮታው ያከብራቸዋል፡፡ አላህም ስጦታው ሰፊ ዐዋቂ ነው፡፡ وَأَنكِحُوا الْأَيَامَىٰ مِنكُمْ وَالصَّالِحِينَ مِنْ عِبَادِكُمْ وَإِمَائِكُمْ ۚ إِن يَكُونُوا فُقَرَاءَ يُغْنِهِمُ اللَّهُ مِن فَضْلِهِ ۗ وَاللَّهُ وَاسِعٌ عَلِيمٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ “አጋቡ” የሚለው የግስ መደብ የገባው ቃል “አንኪሑ” َأَنكِحُوا መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። “መለከት-የሚን” مَلَكَتْ يَمِين ማለት “አገልጋዮች” ማለት ሲሆን በምርኮ ጊዜ የሚገኙትን አገልጋዮች ያመለክታል፥ “እጆቻችሁ ንብረት ካደረጓቸው” የሚለው እነዚህን ነው። ከእነዚህ አገልጋዮች ጋር ኒካሕ ማድረግ ይቻላል፦
4፥25 ከእናንተም ውስጥ *ጥብቆች ምእምናት የኾኑትን ለማግባት ሀብትን ያልቻለ ሰው እጆቻችሁ ንብረት ካደረጓቸው ከምእምናት ወጣቶቻችሁ ያግባ*፡፡ وَمَن لَّمْ يَسْتَطِعْ مِنكُمْ طَوْلًا أَن يَنكِحَ الْمُحْصَنَاتِ الْمُؤْمِنَاتِ فَمِن مَّا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُم مِّن فَتَيَاتِكُمُ الْمُؤْمِنَاتِ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ያግባ” ለሚለው የግስ መደብ የገባው ቃል “የንኪሐ” َيَنكِحَ መሆኑን በአጽንዖትና በአንክሮት መመልከት ይቻላል። ሶሓባዎች በዘመቻ ጊዜ ባልተቤቶቻቸው ስለሌሉ፥ ከምርኮ ካሉት ሴቶች ጋር ጊዜያዊ ጋብቻ ተፈቅዶላቸው ነበር፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 67, ሐዲስ 13
ዐብደሏህ እንደተረከው፦ *”ከአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ጋር በዘመቻ ስንሳተፍ ከእኛ ጋር ባለቤቶቻችን የሉም ነበር፥ ከዚያም እራሳችንን ማርካት እንችላለን? አልን። እርሳቸውም ከለከሉን፥ ለጊዜው ልብስም በመስጠት ቢሆን እንድናገባ ፈቀዱን እና “እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህ ለእናንተ የፈቀደላችሁን ጣፋጮች እርም አታድርጉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፡፡ አላህ ወሰን አላፊዎችን አይወድምና” የሚለውን አንቀጽ አነበቡልን”*። قَالَ قَالَ عَبْدُ اللَّهِ كُنَّا نَغْزُو مَعَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَلَيْسَ لَنَا شَىْءٌ فَقُلْنَا أَلاَ نَسْتَخْصِي فَنَهَانَا عَنْ ذَلِكَ ثُمَّ رَخَّصَ لَنَا أَنْ نَنْكِحَ الْمَرْأَةَ بِالثَّوْبِ، ثُمَّ قَرَأَ عَلَيْنَا {يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لاَ تُحَرِّمُوا طَيِّبَاتِ مَا أَحَلَّ اللَّهُ لَكُمْ وَلاَ تَعْتَدُوا إِنَّ اللَّهَ لاَ يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ}.
ልብስ መስጠቱ ያለው ተዛምዶ ለጋብቻ መህር መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። እዚህ ሐዲስ ላይ “ነንኪሐ” نَنْكِحَ የሚለው ኃይለ-ቃል መቀመጡ አንባቢ ልብ ይለዋል። እራስን በራስ ማርካት”masturbation” ወሰን ማለፍ ነው፥ አላህ ወሰን አላፊዎችን አይወድምና። ግን ለጊዜው ከምርኮ ካሉት ሴቶች ጋር ጊዜያዊ ጋብቻ ተፈቅዶ ነበር። አምላካችንን አሏህ በዚህ ምክንያት ይህንን አንቀጽ አወረደ፦
23፥6 *”በሚስቶቻቸው ወይም እጆቻቸው በያዟቸው ላይ ሲቀር፡፡ እነርሱ በእነዚህ የማይወቀሱ ናቸውና”*፡፡ إِلَّا عَلَىٰ أَزْوَاجِهِمْ أَوْ مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُهُمْ فَإِنَّهُمْ غَيْرُ مَلُومِينَ
ሶሓባዎች በሚስቶታቸው እና እጆቻቸው በያዟቸው የማይወቀሱ ሲሆኑ ከዚያ ወዲያ ያለው ማንኛውም ተራክቦ ለምሳሌ ሴጋ፣ በመቀመጫ ማድረግ፣ ግብረ-ሰዶም ወዘተ…የሚያደርጉ ግን ወሰን አላፊዎች ናቸው፦
23፥7 *”ከዚህም ወዲያ የፈለጉ ሰዎች እነዚያ እነርሱ ወሰን አላፊዎች ናቸው”*፡፡ فَمَنِ ابْتَغَىٰ وَرَاءَ ذَٰلِكَ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْعَادُونَ
“ሙትዓህ” مُتْعَة የሚለው ቃል “መተዐ” مَتَعَ ማለትም “ለጊዜው ተጠቀመ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጊዜያዊ መጠቀሚያ” ማለት ነው፥ በዘመቻው ላሉት ሶሓባዎች ብቻ ጊዜያዊ ጋብቻ እና በሐጅ ወር ዑምራ ማድረግን ነይቶ ግን ከተፈታ በኋላ ቀጥሎ ሐጅ ማድረግ ተፈቅዶላቸው ነበር። ነገር ግን በኃላ ላይ ተከለከለ፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 15, ሐዲስ 176
አቢ ዘር”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ *”ሁለት ጊዜአዊ ነገሮች ለእኛ ብቻ እንጂ ለማንም አልሆኑም። እነርሱም ጊዜአዊ ጋብቻ እና ጊዜአዊ ሐጅ ነው”*። قَالَ قَالَ أَبُو ذَرٍّ رضى الله عنه لاَ تَصْلُحُ الْمُتْعَتَانِ إِلاَّ لَنَا خَاصَّةً . يَعْنِي مُتْعَةَ النِّسَاءِ وَمُتْعَةَ الْحَجِّ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 16, ሐዲስ 34
ዐሊይ ኢብኑ አቢ ጧሊብ እንደተረከው፦ *”የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” በኸይበር ቀን ጊዜአዊ ጋብቻ እና የቤት አህያ ስጋ መብላትን ከልክለዋል”*። عَنْ عَلِيِّ بْنِ أَبِي طَالِبٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم نَهَى عَنْ مُتْعَةِ النِّسَاءِ يَوْمَ خَيْبَرَ وَعَنْ أَكْلِ لُحُومِ الْحُمُرِ الإِنْسِيَّةِ .
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥25 ከእናንተም ውስጥ *ጥብቆች ምእምናት የኾኑትን ለማግባት ሀብትን ያልቻለ ሰው እጆቻችሁ ንብረት ካደረጓቸው ከምእምናት ወጣቶቻችሁ ያግባ*፡፡ وَمَن لَّمْ يَسْتَطِعْ مِنكُمْ طَوْلًا أَن يَنكِحَ الْمُحْصَنَاتِ الْمُؤْمِنَاتِ فَمِن مَّا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُم مِّن فَتَيَاتِكُمُ الْمُؤْمِنَاتِ
“ኒካሕ” نِكَاح የሚለው ቃል “ነከሐ” نَكَحَ ማለትም “አገባ” ወይም “ተዳራ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጋብቻ” ወይም “ትዳር” ማለት ነው፥ “ናኪሕ” نَاكِح ማለት “አግቢ” ማለት ሲሆን “መንኩሕ” مَنْكُوح ማለት “ተጋቢ” ማለት ነው። “ኢንካሕ” إِنْكَاح የሚለው ቃል “አንከሐ” أَنْكَحَ ማለትም “አዳራ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማዳራት” ማለት ነው፥ “ሙንኪሕ” مُنْكِح ማለት “ዳሪ” ማለት ሲሆን “ሙንከሕ” مُنْكَح ማለት “ተዳሪ” ማለት ነው። “ኢሥቲንካሕ” اِسْتِنْكَاح ማለት በራሱ “መጋባት” ወይም “መዳራት” ማለት ነው። አምላካችን አሏህ ስለ ኒካሕ እንዲህ ይናገራል፦
24፥32 *ከእናንተም ትዳር የሌላቸውን አጋቡ፡፡ ከወንዶች ባሮቻችሁና ከሴቶች ባሮቻችሁም ለጋብቻ ብቁ የኾኑትን አጋቡ*፡፡ ድኾች ቢኾኑ አላህ ከችሮታው ያከብራቸዋል፡፡ አላህም ስጦታው ሰፊ ዐዋቂ ነው፡፡ وَأَنكِحُوا الْأَيَامَىٰ مِنكُمْ وَالصَّالِحِينَ مِنْ عِبَادِكُمْ وَإِمَائِكُمْ ۚ إِن يَكُونُوا فُقَرَاءَ يُغْنِهِمُ اللَّهُ مِن فَضْلِهِ ۗ وَاللَّهُ وَاسِعٌ عَلِيمٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ “አጋቡ” የሚለው የግስ መደብ የገባው ቃል “አንኪሑ” َأَنكِحُوا መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። “መለከት-የሚን” مَلَكَتْ يَمِين ማለት “አገልጋዮች” ማለት ሲሆን በምርኮ ጊዜ የሚገኙትን አገልጋዮች ያመለክታል፥ “እጆቻችሁ ንብረት ካደረጓቸው” የሚለው እነዚህን ነው። ከእነዚህ አገልጋዮች ጋር ኒካሕ ማድረግ ይቻላል፦
4፥25 ከእናንተም ውስጥ *ጥብቆች ምእምናት የኾኑትን ለማግባት ሀብትን ያልቻለ ሰው እጆቻችሁ ንብረት ካደረጓቸው ከምእምናት ወጣቶቻችሁ ያግባ*፡፡ وَمَن لَّمْ يَسْتَطِعْ مِنكُمْ طَوْلًا أَن يَنكِحَ الْمُحْصَنَاتِ الْمُؤْمِنَاتِ فَمِن مَّا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُم مِّن فَتَيَاتِكُمُ الْمُؤْمِنَاتِ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ያግባ” ለሚለው የግስ መደብ የገባው ቃል “የንኪሐ” َيَنكِحَ መሆኑን በአጽንዖትና በአንክሮት መመልከት ይቻላል። ሶሓባዎች በዘመቻ ጊዜ ባልተቤቶቻቸው ስለሌሉ፥ ከምርኮ ካሉት ሴቶች ጋር ጊዜያዊ ጋብቻ ተፈቅዶላቸው ነበር፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 67, ሐዲስ 13
ዐብደሏህ እንደተረከው፦ *”ከአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ጋር በዘመቻ ስንሳተፍ ከእኛ ጋር ባለቤቶቻችን የሉም ነበር፥ ከዚያም እራሳችንን ማርካት እንችላለን? አልን። እርሳቸውም ከለከሉን፥ ለጊዜው ልብስም በመስጠት ቢሆን እንድናገባ ፈቀዱን እና “እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህ ለእናንተ የፈቀደላችሁን ጣፋጮች እርም አታድርጉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፡፡ አላህ ወሰን አላፊዎችን አይወድምና” የሚለውን አንቀጽ አነበቡልን”*። قَالَ قَالَ عَبْدُ اللَّهِ كُنَّا نَغْزُو مَعَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَلَيْسَ لَنَا شَىْءٌ فَقُلْنَا أَلاَ نَسْتَخْصِي فَنَهَانَا عَنْ ذَلِكَ ثُمَّ رَخَّصَ لَنَا أَنْ نَنْكِحَ الْمَرْأَةَ بِالثَّوْبِ، ثُمَّ قَرَأَ عَلَيْنَا {يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لاَ تُحَرِّمُوا طَيِّبَاتِ مَا أَحَلَّ اللَّهُ لَكُمْ وَلاَ تَعْتَدُوا إِنَّ اللَّهَ لاَ يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ}.
ልብስ መስጠቱ ያለው ተዛምዶ ለጋብቻ መህር መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። እዚህ ሐዲስ ላይ “ነንኪሐ” نَنْكِحَ የሚለው ኃይለ-ቃል መቀመጡ አንባቢ ልብ ይለዋል። እራስን በራስ ማርካት”masturbation” ወሰን ማለፍ ነው፥ አላህ ወሰን አላፊዎችን አይወድምና። ግን ለጊዜው ከምርኮ ካሉት ሴቶች ጋር ጊዜያዊ ጋብቻ ተፈቅዶ ነበር። አምላካችንን አሏህ በዚህ ምክንያት ይህንን አንቀጽ አወረደ፦
23፥6 *”በሚስቶቻቸው ወይም እጆቻቸው በያዟቸው ላይ ሲቀር፡፡ እነርሱ በእነዚህ የማይወቀሱ ናቸውና”*፡፡ إِلَّا عَلَىٰ أَزْوَاجِهِمْ أَوْ مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُهُمْ فَإِنَّهُمْ غَيْرُ مَلُومِينَ
ሶሓባዎች በሚስቶታቸው እና እጆቻቸው በያዟቸው የማይወቀሱ ሲሆኑ ከዚያ ወዲያ ያለው ማንኛውም ተራክቦ ለምሳሌ ሴጋ፣ በመቀመጫ ማድረግ፣ ግብረ-ሰዶም ወዘተ…የሚያደርጉ ግን ወሰን አላፊዎች ናቸው፦
23፥7 *”ከዚህም ወዲያ የፈለጉ ሰዎች እነዚያ እነርሱ ወሰን አላፊዎች ናቸው”*፡፡ فَمَنِ ابْتَغَىٰ وَرَاءَ ذَٰلِكَ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْعَادُونَ
“ሙትዓህ” مُتْعَة የሚለው ቃል “መተዐ” مَتَعَ ማለትም “ለጊዜው ተጠቀመ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጊዜያዊ መጠቀሚያ” ማለት ነው፥ በዘመቻው ላሉት ሶሓባዎች ብቻ ጊዜያዊ ጋብቻ እና በሐጅ ወር ዑምራ ማድረግን ነይቶ ግን ከተፈታ በኋላ ቀጥሎ ሐጅ ማድረግ ተፈቅዶላቸው ነበር። ነገር ግን በኃላ ላይ ተከለከለ፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 15, ሐዲስ 176
አቢ ዘር”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ *”ሁለት ጊዜአዊ ነገሮች ለእኛ ብቻ እንጂ ለማንም አልሆኑም። እነርሱም ጊዜአዊ ጋብቻ እና ጊዜአዊ ሐጅ ነው”*። قَالَ قَالَ أَبُو ذَرٍّ رضى الله عنه لاَ تَصْلُحُ الْمُتْعَتَانِ إِلاَّ لَنَا خَاصَّةً . يَعْنِي مُتْعَةَ النِّسَاءِ وَمُتْعَةَ الْحَجِّ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 16, ሐዲስ 34
ዐሊይ ኢብኑ አቢ ጧሊብ እንደተረከው፦ *”የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” በኸይበር ቀን ጊዜአዊ ጋብቻ እና የቤት አህያ ስጋ መብላትን ከልክለዋል”*። عَنْ عَلِيِّ بْنِ أَبِي طَالِبٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم نَهَى عَنْ مُتْعَةِ النِّسَاءِ يَوْمَ خَيْبَرَ وَعَنْ أَكْلِ لُحُومِ الْحُمُرِ الإِنْسِيَّةِ .
ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." እንደተፈቀደ እንጂ በኃላ ላይ መከልከሉን ስላላወቀ ዐሊይ ኢብኑ አቢ ጧሊብ"ረ.ዐ." መከልከሉን በአበክሮና በአዘክሮ ነግሮታል። በተጨማሪም አር-ረቢዕ ኢብኑ ሠብራህ ከአባቱ ሰምቶ እንደተረከው ነቢያችን"ﷺ" በድሉ ቀን ጊዜያዊ ጋብቻን መከልከላቸውን በእማኝነትና በአስረጅነት ተናግሯል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 16, ሐዲስ 38
ዐሊይ ኢብኑ አቢ ጧሊብ ለኢብኑ ዐባሥ፦ *"የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" በኸይበር ቀን ጊዜአዊ ጋብቻ እና የቤት አህያ ስጋ መብላትን ከልክለዋል" አለው"*። أَنَّهُ سَمِعَ عَلِيَّ بْنَ أَبِي طَالِبٍ، يَقُولُ لاِبْنِ عَبَّاسٍ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ مُتْعَةِ النِّسَاءِ يَوْمَ خَيْبَرَ وَعَنْ أَكْلِ لُحُومِ الْحُمُرِ الإِنْسِيَّةِ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 16, ሐዲስ 30
አር-ረቢዕ ኢብኑ ሠብራህ ከአባቱ ሰምቶ እንደተረከው፦ *"የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" በድሉ ቀን ጊዜአዊ ጋብቻን ከልክለዋል"* عَنِ الرَّبِيعِ، بْنِ سَبْرَةَ عَنْ أَبِيهِ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم نَهَى يَوْمَ الْفَتْحِ عَنْ مُتْعَةِ النِّسَاءِ.
ኒካሑል ሙትዓህ በድሉ ቀን በኸይበር ቀን የቤት አህያ ስጋ መብላት ሲከለከል አምላካችን አሏህ በነቢያችን"ﷺ" በኩል እስከ ትንሳኤ ቀን እርም ማድረጉን እራሳቸው ነቢያችን"ﷺ" ጥልልና ጥንፍፍ አርገው ነግረውናል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 16, ሐዲስ 25
አር-ረቢዕ ኢብኑ ሠብረል ጁሀኒይ አባቱ ከአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" ጋር በነበረ ጊዜ ከአባቱ ሰምቶ እንደተረከው፦ "እርሳቸውም እንዲህ አሉ፦ *"እናንተ ሕዝቦች ሆይ! ለእናንተ ጊዜአዊ ጋብቻ ፈቅጄላችሁ ነበር፥ ነገር ግን አላህ እስከ ትንሳኤ ቀን ተከለከለ"*። حَدَّثَنِي الرَّبِيعُ بْنُ سَبْرَةَ الْجُهَنِيُّ، أَنَّ أَبَاهُ، حَدَّثَهُ أَنَّهُ، كَانَ مَعَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ " يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنِّي قَدْ كُنْتُ أَذِنْتُ لَكُمْ فِي الاِسْتِمْتَاعِ مِنَ النِّسَاءِ وَإِنَّ اللَّهَ قَدْ حَرَّمَ ذَلِكَ إِلَى يَوْمِ الْقِيَامَةِ
ስለዚህ ኒካሑል ሙትዓህ ኢሥቲስናእ ሆኖ የመጣ እንጂ ቋሚ መርሕ እንዳልሆነ ከላይ ያሉት ሐዲሳት አስረጅ ናቸው። አንድ ሰው፦ "እፋታለው" ብሎ ነይቶ ማግባት በራሱ በሸሪዓው ያለው ሑክም ዚና ነው። ከዚያ በተቃራኒው ሚሽነሪዎች፦ "ጊዜያዊ ጋብቻ ሐላል ነው" ያሉት ዋልታ ረገጥ ቅጥፈት ነው፥ ለነገሩ ከእባብ እንቁላል ውስጥ እፉኝት እንጂ እርግብ አይፈለፈልም። ለማንኛውም ሲራክ ለመሆን ይህቺን መጣጥፍ ስንክሳር አድርጋችሁ ያዟት! ስርጉት እና ትሩፋት ከአላህ ዘንድ ነው፥ አላህ ይወፍቃችሁ! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 16, ሐዲስ 38
ዐሊይ ኢብኑ አቢ ጧሊብ ለኢብኑ ዐባሥ፦ *"የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" በኸይበር ቀን ጊዜአዊ ጋብቻ እና የቤት አህያ ስጋ መብላትን ከልክለዋል" አለው"*። أَنَّهُ سَمِعَ عَلِيَّ بْنَ أَبِي طَالِبٍ، يَقُولُ لاِبْنِ عَبَّاسٍ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ مُتْعَةِ النِّسَاءِ يَوْمَ خَيْبَرَ وَعَنْ أَكْلِ لُحُومِ الْحُمُرِ الإِنْسِيَّةِ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 16, ሐዲስ 30
አር-ረቢዕ ኢብኑ ሠብራህ ከአባቱ ሰምቶ እንደተረከው፦ *"የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" በድሉ ቀን ጊዜአዊ ጋብቻን ከልክለዋል"* عَنِ الرَّبِيعِ، بْنِ سَبْرَةَ عَنْ أَبِيهِ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم نَهَى يَوْمَ الْفَتْحِ عَنْ مُتْعَةِ النِّسَاءِ.
ኒካሑል ሙትዓህ በድሉ ቀን በኸይበር ቀን የቤት አህያ ስጋ መብላት ሲከለከል አምላካችን አሏህ በነቢያችን"ﷺ" በኩል እስከ ትንሳኤ ቀን እርም ማድረጉን እራሳቸው ነቢያችን"ﷺ" ጥልልና ጥንፍፍ አርገው ነግረውናል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 16, ሐዲስ 25
አር-ረቢዕ ኢብኑ ሠብረል ጁሀኒይ አባቱ ከአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" ጋር በነበረ ጊዜ ከአባቱ ሰምቶ እንደተረከው፦ "እርሳቸውም እንዲህ አሉ፦ *"እናንተ ሕዝቦች ሆይ! ለእናንተ ጊዜአዊ ጋብቻ ፈቅጄላችሁ ነበር፥ ነገር ግን አላህ እስከ ትንሳኤ ቀን ተከለከለ"*። حَدَّثَنِي الرَّبِيعُ بْنُ سَبْرَةَ الْجُهَنِيُّ، أَنَّ أَبَاهُ، حَدَّثَهُ أَنَّهُ، كَانَ مَعَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ " يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنِّي قَدْ كُنْتُ أَذِنْتُ لَكُمْ فِي الاِسْتِمْتَاعِ مِنَ النِّسَاءِ وَإِنَّ اللَّهَ قَدْ حَرَّمَ ذَلِكَ إِلَى يَوْمِ الْقِيَامَةِ
ስለዚህ ኒካሑል ሙትዓህ ኢሥቲስናእ ሆኖ የመጣ እንጂ ቋሚ መርሕ እንዳልሆነ ከላይ ያሉት ሐዲሳት አስረጅ ናቸው። አንድ ሰው፦ "እፋታለው" ብሎ ነይቶ ማግባት በራሱ በሸሪዓው ያለው ሑክም ዚና ነው። ከዚያ በተቃራኒው ሚሽነሪዎች፦ "ጊዜያዊ ጋብቻ ሐላል ነው" ያሉት ዋልታ ረገጥ ቅጥፈት ነው፥ ለነገሩ ከእባብ እንቁላል ውስጥ እፉኝት እንጂ እርግብ አይፈለፈልም። ለማንኛውም ሲራክ ለመሆን ይህቺን መጣጥፍ ስንክሳር አድርጋችሁ ያዟት! ስርጉት እና ትሩፋት ከአላህ ዘንድ ነው፥ አላህ ይወፍቃችሁ! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኒፋቅ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥145 *መናፍቃን በእርግጥ ከእሳት በታችኛው አዘቅት ውስጥ ናቸው፡፡ ለእነርሱም ረዳትን አታገኝላቸውም*፡፡ إِنَّ الْمُنَافِقِينَ فِي الدَّرْكِ الْأَسْفَلِ مِنَ النَّارِ وَلَن تَجِدَ لَهُمْ نَصِيرًا
“ኒፋቅ” نِفَاق የሚለው ቃል “ናፈቀ” نَافَقَ ማለትም “ነፈቀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ኑፋቄ” ወይም “ምንፍቅና” አሊያም “አስመሳይነት” “በአፉ አምኖ በልቡ የሚክድ” ማለት ነው፤ “ኑፋቄ” የሚለው የግዕዝ ቃል “ነፈቀ” ማለትም “ከፈለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ክፍልፍል” ወይም “አራጥቃ” ማለት ነው፤ ዓመት ለሁለት ስንከፍለው ስድስት ወሩ “መንፈቅ” ይባላል። አለቃ ኪዳነ-ወልድ ክፍሌ ገፅ 645።
ስለዚህ “መናፍቅ” ማለት “በከፊሉ አምኖ በከፊሉ የሚክድ” ሙሉ ያልሆነ ጎደሎ እምነት ያለው ማለት ነው፥ ኒፋቅ በውስጥ ኩፍር በውጪ ኢማን የሆነ ሁለት አይነት ገጽታ ያለው ነገር ነው። ኒፋቅ ያለበት ግለሰብ ደግሞ በነጠላ “ሙናፊቅ” مُنَٰفِق ሲባል በብዜት “ሙናፊቁን” مُنَٰفِقُون ወይም “ሙናፊቂን” مُنَٰفِقِين ይባላል፥ በአማርኛችን በነጠላ “መናፍቅ” በብዜት “መናፍቃን” ማለት ነው። አላማቸው ኡማውን መከፋፈልና መበታተን ነው፦
63፥7 *እነርሱ እነዚያ ፡- «አላህ መልክተኛ ዘንድ ላሉት ሰዎች እስከሚበታተኑ ድረስ አትቀልቡ» የሚሉ ናቸው፡፡ የሰማያትና የምድር ድልቦችም የአላህ ናቸው፡፡ ግን መናፍቃን አያውቁም*፡፡ هُمُ الَّذِينَ يَقُولُونَ لَا تُنفِقُوا عَلَىٰ مَنْ عِندَ رَسُولِ اللَّهِ حَتَّىٰ يَنفَضُّوا ۗ وَلِلَّهِ خَزَائِنُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَلَـٰكِنَّ الْمُنَافِقِينَ لَا يَفْقَهُونَ
ውጪአቸው አማኝ ነው ውስጣቸው ግን ክህደት አለ፥ ወደ ሶላትም በቆሙ ጊዜ ታካቾች ስዎችን የሚያሳዩ ኾነው ይቆማሉ። አላህን እና እነዚያን ያመኑትን ያታልላሉ፥ የማያውቁ ሲኾኑ እራሳቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም። ወደ ቁርኣንና ወደ ሐዲስ አይመጡም፦
4፥142 *መናፍቃን አላህን ያታልላሉ፡፡ እርሱም አታላያቸው ነው፡፡ ወደ ሶላትም በቆሙ ጊዜ ታካቾች ስዎችን የሚያሳዩ ኾነው ይቆማሉ፡፡ አላህንም ጥቂትን እንጅ አያወሱም*፡፡ إِنَّ الْمُنَافِقِينَ يُخَادِعُونَ اللَّهَ وَهُوَ خَادِعُهُمْ وَإِذَا قَامُوا إِلَى الصَّلَاةِ قَامُوا كُسَالَىٰ يُرَاءُونَ النَّاسَ وَلَا يَذْكُرُونَ اللَّهَ إِلَّا قَلِيلًا
2፥8 *ከሰዎችም «በአላህና በመጨረሻው ቀን አምነናል» የሚሉ አሉ፤ እነርሱም አማኞች አይደሉም*፡፡ وَمِنَ النَّاسِ مَن يَقُولُ آمَنَّا بِاللَّهِ وَبِالْيَوْمِ الْآخِرِ وَمَا هُم بِمُؤْمِنِينَ
2፥9 *አላህን እና እነዚያን ያመኑትን ያታልላሉ፤ የማያውቁ ሲኾኑ እራሳቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም*፡፡ يُخَادِعُونَ اللَّهَ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَمَا يَخْدَعُونَ إِلَّا أَنفُسَهُمْ وَمَا يَشْعُرُونَ
3፥167 *እነዚያንም የነፈቁትን* እና ለእነርሱ «ኑ፤ በአላህ መንገድ ተጋደሉ፤ ወይም ተከላከሉ፤» የተባሉትን ሊገልጽ ነው፡፡ «መዋጋት መኖሩን ብናውቅ ኖሮ በተከተልናችሁ ነበር» አሉ፡፡ *እነርሱ ያን ጊዜ ከእምነት ይልቅ ወደ ክህደት የቀረቡ ናቸው፡፡ በልቦቻቸው የሌለውን በአፎቻቸው ይናገራሉ፡፡ አላህም የሚደብቁትን ዐዋቂ ነው*፡፡ وَلِيَعْلَمَ الَّذِينَ نَافَقُوا ۚ وَقِيلَ لَهُمْ تَعَالَوْا قَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ أَوِ ادْفَعُوا ۖ قَالُوا لَوْ نَعْلَمُ قِتَالًا لَّاتَّبَعْنَاكُمْ ۗ هُمْ لِلْكُفْرِ يَوْمَئِذٍ أَقْرَبُ مِنْهُمْ لِلْإِيمَانِ ۚ يَقُولُونَ بِأَفْوَاهِهِم مَّا لَيْسَ فِي قُلُوبِهِمْ ۗ وَاللَّهُ أَعْلَمُ بِمَا يَكْتُمُونَ
4፥61 ለእነርሱም፡- *«አላህ ወደ አወረደው ቁርኣን እና ወደ መልክተኛው ኑ» በተባሉ ጊዜ መናፍቃን ከአንተ መሸሽን ሲሸሹ ታያቸዋለህ*፡፡ وَإِذَا قِيلَ لَهُمْ تَعَالَوْا إِلَىٰ مَا أَنزَلَ اللَّهُ وَإِلَى الرَّسُولِ رَأَيْتَ الْمُنَافِقِينَ يَصُدُّونَ عَنكَ صُدُودًا
2፥14 *እነዚያንም ያመኑትን በተገናኙ ጊዜ «አምነናል» ይላሉ፡፡ ወደ ሰይጣኖቻቸውም ባገለሉ ጊዜ «እኛ ከእናንተ ጋር ነን፤ እኛ በእነርሱ ተሳላቂዎች ብቻ ነን»* ይላሉ፡፡ وَإِذَا لَقُوا الَّذِينَ آمَنُوا قَالُوا آمَنَّا وَإِذَا خَلَوْا إِلَىٰ شَيَاطِينِهِمْ قَالُوا إِنَّا مَعَكُمْ إِنَّمَا نَحْنُ مُسْتَهْزِئُونَ
የመናፍቃን ቅጣቱ ከእሳት በታችኛው አዘቅት ውስጥ ናቸው፦
4፥145 *መናፍቃን በእርግጥ ከእሳት በታችኛው አዘቅት ውስጥ ናቸው፡፡ ለእነርሱም ረዳትን አታገኝላቸውም*፡፡ إِنَّ الْمُنَافِقِينَ فِي الدَّرْكِ الْأَسْفَلِ مِنَ النَّارِ وَلَن تَجِدَ لَهُمْ نَصِيرًا
9፥68 *መናፍቃንንና መናፍቃትን፣ ከሓዲዎችንም አላህ የገሀነምን እሳት በውስጧ ዘውታሪዎች ሲኾኑ ቃል ገብቶላቸዋል፡፡ እርሷ በቂያቸው ናት፡፡ አላህም ረግሟቸዋል፡፡ ለእነርሱም ዘውታሪ ቅጣት አላቸው*፡፡ وَعَدَ اللَّهُ الْمُنَافِقِينَ وَالْمُنَافِقَاتِ وَالْكُفَّارَ نَارَ جَهَنَّمَ خَالِدِينَ فِيهَا ۚ هِيَ حَسْبُهُمْ ۚ وَلَعَنَهُمُ اللَّهُ ۖ وَلَهُمْ عَذَابٌ مُّقِيمٌ
የሙናፊቅ ምልክቶች ሦስት ናቸው፥ እርሱም፦ ሲናገር ይዋሻል፣ ሲያምኑት ይከዳል፣ ቃል የገባውን ያፈርሳል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 55, ሐዲስ 12
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው ነቢዩ”ﷺ” ሲናገሩ፦ *”የሙናፊቅ ምልክቶች ሦስት ናቸው፦ ሲናገር ይዋሻል፣ ሲያምኑት ይከዳል፣ ቃል የገባውን ያፈርሳል*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ آيَةُ الْمُنَافِقِ ثَلاَثٌ، إِذَا حَدَّثَ كَذَبَ، وَإِذَا اؤْتُمِنَ خَانَ، وَإِذَا وَعَدَ أَخْلَفَ .
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥145 *መናፍቃን በእርግጥ ከእሳት በታችኛው አዘቅት ውስጥ ናቸው፡፡ ለእነርሱም ረዳትን አታገኝላቸውም*፡፡ إِنَّ الْمُنَافِقِينَ فِي الدَّرْكِ الْأَسْفَلِ مِنَ النَّارِ وَلَن تَجِدَ لَهُمْ نَصِيرًا
“ኒፋቅ” نِفَاق የሚለው ቃል “ናፈቀ” نَافَقَ ማለትም “ነፈቀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ኑፋቄ” ወይም “ምንፍቅና” አሊያም “አስመሳይነት” “በአፉ አምኖ በልቡ የሚክድ” ማለት ነው፤ “ኑፋቄ” የሚለው የግዕዝ ቃል “ነፈቀ” ማለትም “ከፈለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ክፍልፍል” ወይም “አራጥቃ” ማለት ነው፤ ዓመት ለሁለት ስንከፍለው ስድስት ወሩ “መንፈቅ” ይባላል። አለቃ ኪዳነ-ወልድ ክፍሌ ገፅ 645።
ስለዚህ “መናፍቅ” ማለት “በከፊሉ አምኖ በከፊሉ የሚክድ” ሙሉ ያልሆነ ጎደሎ እምነት ያለው ማለት ነው፥ ኒፋቅ በውስጥ ኩፍር በውጪ ኢማን የሆነ ሁለት አይነት ገጽታ ያለው ነገር ነው። ኒፋቅ ያለበት ግለሰብ ደግሞ በነጠላ “ሙናፊቅ” مُنَٰفِق ሲባል በብዜት “ሙናፊቁን” مُنَٰفِقُون ወይም “ሙናፊቂን” مُنَٰفِقِين ይባላል፥ በአማርኛችን በነጠላ “መናፍቅ” በብዜት “መናፍቃን” ማለት ነው። አላማቸው ኡማውን መከፋፈልና መበታተን ነው፦
63፥7 *እነርሱ እነዚያ ፡- «አላህ መልክተኛ ዘንድ ላሉት ሰዎች እስከሚበታተኑ ድረስ አትቀልቡ» የሚሉ ናቸው፡፡ የሰማያትና የምድር ድልቦችም የአላህ ናቸው፡፡ ግን መናፍቃን አያውቁም*፡፡ هُمُ الَّذِينَ يَقُولُونَ لَا تُنفِقُوا عَلَىٰ مَنْ عِندَ رَسُولِ اللَّهِ حَتَّىٰ يَنفَضُّوا ۗ وَلِلَّهِ خَزَائِنُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَلَـٰكِنَّ الْمُنَافِقِينَ لَا يَفْقَهُونَ
ውጪአቸው አማኝ ነው ውስጣቸው ግን ክህደት አለ፥ ወደ ሶላትም በቆሙ ጊዜ ታካቾች ስዎችን የሚያሳዩ ኾነው ይቆማሉ። አላህን እና እነዚያን ያመኑትን ያታልላሉ፥ የማያውቁ ሲኾኑ እራሳቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም። ወደ ቁርኣንና ወደ ሐዲስ አይመጡም፦
4፥142 *መናፍቃን አላህን ያታልላሉ፡፡ እርሱም አታላያቸው ነው፡፡ ወደ ሶላትም በቆሙ ጊዜ ታካቾች ስዎችን የሚያሳዩ ኾነው ይቆማሉ፡፡ አላህንም ጥቂትን እንጅ አያወሱም*፡፡ إِنَّ الْمُنَافِقِينَ يُخَادِعُونَ اللَّهَ وَهُوَ خَادِعُهُمْ وَإِذَا قَامُوا إِلَى الصَّلَاةِ قَامُوا كُسَالَىٰ يُرَاءُونَ النَّاسَ وَلَا يَذْكُرُونَ اللَّهَ إِلَّا قَلِيلًا
2፥8 *ከሰዎችም «በአላህና በመጨረሻው ቀን አምነናል» የሚሉ አሉ፤ እነርሱም አማኞች አይደሉም*፡፡ وَمِنَ النَّاسِ مَن يَقُولُ آمَنَّا بِاللَّهِ وَبِالْيَوْمِ الْآخِرِ وَمَا هُم بِمُؤْمِنِينَ
2፥9 *አላህን እና እነዚያን ያመኑትን ያታልላሉ፤ የማያውቁ ሲኾኑ እራሳቸውን እንጅ ሌላን አያታልሉም*፡፡ يُخَادِعُونَ اللَّهَ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَمَا يَخْدَعُونَ إِلَّا أَنفُسَهُمْ وَمَا يَشْعُرُونَ
3፥167 *እነዚያንም የነፈቁትን* እና ለእነርሱ «ኑ፤ በአላህ መንገድ ተጋደሉ፤ ወይም ተከላከሉ፤» የተባሉትን ሊገልጽ ነው፡፡ «መዋጋት መኖሩን ብናውቅ ኖሮ በተከተልናችሁ ነበር» አሉ፡፡ *እነርሱ ያን ጊዜ ከእምነት ይልቅ ወደ ክህደት የቀረቡ ናቸው፡፡ በልቦቻቸው የሌለውን በአፎቻቸው ይናገራሉ፡፡ አላህም የሚደብቁትን ዐዋቂ ነው*፡፡ وَلِيَعْلَمَ الَّذِينَ نَافَقُوا ۚ وَقِيلَ لَهُمْ تَعَالَوْا قَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ أَوِ ادْفَعُوا ۖ قَالُوا لَوْ نَعْلَمُ قِتَالًا لَّاتَّبَعْنَاكُمْ ۗ هُمْ لِلْكُفْرِ يَوْمَئِذٍ أَقْرَبُ مِنْهُمْ لِلْإِيمَانِ ۚ يَقُولُونَ بِأَفْوَاهِهِم مَّا لَيْسَ فِي قُلُوبِهِمْ ۗ وَاللَّهُ أَعْلَمُ بِمَا يَكْتُمُونَ
4፥61 ለእነርሱም፡- *«አላህ ወደ አወረደው ቁርኣን እና ወደ መልክተኛው ኑ» በተባሉ ጊዜ መናፍቃን ከአንተ መሸሽን ሲሸሹ ታያቸዋለህ*፡፡ وَإِذَا قِيلَ لَهُمْ تَعَالَوْا إِلَىٰ مَا أَنزَلَ اللَّهُ وَإِلَى الرَّسُولِ رَأَيْتَ الْمُنَافِقِينَ يَصُدُّونَ عَنكَ صُدُودًا
2፥14 *እነዚያንም ያመኑትን በተገናኙ ጊዜ «አምነናል» ይላሉ፡፡ ወደ ሰይጣኖቻቸውም ባገለሉ ጊዜ «እኛ ከእናንተ ጋር ነን፤ እኛ በእነርሱ ተሳላቂዎች ብቻ ነን»* ይላሉ፡፡ وَإِذَا لَقُوا الَّذِينَ آمَنُوا قَالُوا آمَنَّا وَإِذَا خَلَوْا إِلَىٰ شَيَاطِينِهِمْ قَالُوا إِنَّا مَعَكُمْ إِنَّمَا نَحْنُ مُسْتَهْزِئُونَ
የመናፍቃን ቅጣቱ ከእሳት በታችኛው አዘቅት ውስጥ ናቸው፦
4፥145 *መናፍቃን በእርግጥ ከእሳት በታችኛው አዘቅት ውስጥ ናቸው፡፡ ለእነርሱም ረዳትን አታገኝላቸውም*፡፡ إِنَّ الْمُنَافِقِينَ فِي الدَّرْكِ الْأَسْفَلِ مِنَ النَّارِ وَلَن تَجِدَ لَهُمْ نَصِيرًا
9፥68 *መናፍቃንንና መናፍቃትን፣ ከሓዲዎችንም አላህ የገሀነምን እሳት በውስጧ ዘውታሪዎች ሲኾኑ ቃል ገብቶላቸዋል፡፡ እርሷ በቂያቸው ናት፡፡ አላህም ረግሟቸዋል፡፡ ለእነርሱም ዘውታሪ ቅጣት አላቸው*፡፡ وَعَدَ اللَّهُ الْمُنَافِقِينَ وَالْمُنَافِقَاتِ وَالْكُفَّارَ نَارَ جَهَنَّمَ خَالِدِينَ فِيهَا ۚ هِيَ حَسْبُهُمْ ۚ وَلَعَنَهُمُ اللَّهُ ۖ وَلَهُمْ عَذَابٌ مُّقِيمٌ
የሙናፊቅ ምልክቶች ሦስት ናቸው፥ እርሱም፦ ሲናገር ይዋሻል፣ ሲያምኑት ይከዳል፣ ቃል የገባውን ያፈርሳል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 55, ሐዲስ 12
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው ነቢዩ”ﷺ” ሲናገሩ፦ *”የሙናፊቅ ምልክቶች ሦስት ናቸው፦ ሲናገር ይዋሻል፣ ሲያምኑት ይከዳል፣ ቃል የገባውን ያፈርሳል*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ آيَةُ الْمُنَافِقِ ثَلاَثٌ، إِذَا حَدَّثَ كَذَبَ، وَإِذَا اؤْتُمِنَ خَانَ، وَإِذَا وَعَدَ أَخْلَفَ .
ነጥብ አንድ
“ሲታመን ይከዳል”
አምላካችን አላህ አማና ሲጣልብን አማናችን መወጣት እንዳለብን እንዲህ ይነግረናል፦
4፥58 *አላህ አደራዎችን ወደ ባለቤቶቻቸው እንድታደርሱ ያዛችኋል*፡፡ በሰዎችም መካከል በፈረዳችሁ ጊዜ በትክክል እንድትፈርዱ ያዛችኋል፡፡ አላህ በርሱ የሚገሥጻችሁ ነገር ምን ያምር! አላህ ሰሚ ተመልካች ነው፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُكُمْ أَن تُؤَدُّوا الْأَمَانَاتِ إِلَىٰ أَهْلِهَا وَإِذَا حَكَمْتُم بَيْنَ النَّاسِ أَن تَحْكُمُوا بِالْعَدْلِ ۚ إِنَّ اللَّهَ نِعِمَّا يَعِظُكُم بِهِ ۗ إِنَّ اللَّهَ كَانَ سَمِيعًا بَصِيرًا
8፥27 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህንና መልክተኛውን አትክዱ፡፡ *አደራዎቻችሁንም እናንተ እያወቃችሁ አትክዱ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَخُونُوا اللَّهَ وَالرَّسُولَ وَتَخُونُوا أَمَانَاتِكُمْ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
23፥8 *እነዚያም እነርሱ ለአደራዎቻቸው እና ለቃል ኪዳናቸው ጠባቂዎች*፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِأَمَانَاتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَاعُونَ
70፥32 *እነዚያም እነርሱ አደራዎቻቸውን እና ቃል ኪዳናቸውን ጠባቂዎች የኾኑት*፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِأَمَانَاتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَاعُونَ
ነጥብ ሁለት
“ሲናገር ይዋሻል”
"ሙሥሊም ከዋሸ ቀኑ ተበላሸ፥ ሙሥሊም ካበለ ቀኑ ዘነበለ" ይላል የአገሬ ሰው። አንድ ሙናፊቅ “ተላላ” “አባይ” “ቀላማጅ” “ዋሾ” “በጥራቃ” “ውሸታም” “ሐሰተኛ” “ወሽከታ” ነው። አምላካችን አላህ፦ “ሐሰትንም ቃል ራቁ” “ትክክለኛንም ንግግር ተናገሩ” ብሎ ያዘናል፦
22፥30 ከጣዖታትም ርክሰት ተጠንቀቁ፡፡ *ሐሰትንም ቃል ራቁ*፡፡ فَاجْتَنِبُوا الرِّجْسَ مِنَ الْأَوْثَانِ وَاجْتَنِبُوا قَوْلَ الزُّورِ
33፥70 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፡፡ *ትክክለኛንም ንግግር ተናገሩ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ وَقُولُوا قَوْلًا سَدِيدًا
ነጥብ ሦስት
“ቃል ገብቶ ያፈርሳል”
ቃል ገብቶ ማፍረስ ከመሃላ አይተናነስም፥ አምላካችን አላህ፦ “በቃል ኪዳኖች ሙሉ” ይለናል፦
5፥1 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በቃል ኪዳኖች ሙሉ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَوْفُوا بِالْعُقُودِ ۚ
23፥8 *እነዚያም እነርሱ ለአደራዎቻቸው እና ለቃል ኪዳናቸው ጠባቂዎች*፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِأَمَانَاتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَاعُونَ
70፥32 *እነዚያም እነርሱ አደራዎቻቸውን እና ቃል ኪዳናቸውን ጠባቂዎች የኾኑት*፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِأَمَانَاتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَاعُونَ
17፥34 የየቲምንም ገንዘብ የብርታቱን ጊዜ እስኪደርስ ድረስ በዚያች እርሷ መልካም በኾነች ኹኔታ እንጂ አትቅረቡ፡፡ *በኪዳናችሁም ሙሉ፤ ኪዳን የሚጠየቁበት ነውና*፡፡ وَلَا تَقْرَبُوا مَالَ الْيَتِيمِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ حَتَّىٰ يَبْلُغَ أَشُدَّهُ ۚ وَأَوْفُوا بِالْعَهْدِ ۖ إِنَّ الْعَهْدَ كَانَ مَسْئُولًا
ነገር ግን ይህ ምልክት የሚታይበት ሁሉ ሙናፊቅ ላይሆን ይችላል። ግን መናፍቅ የሚያሰኘው ጉዳይ ነቢያችን”ﷺ” እንዲህ ይነግሩናል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 116
ዐብዱላህ ኢብኑ ዐምር”ረ.ዐ.” እንደነገረን የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፡- *“አራት ነገሮች ያሉበት ሰው ግልጽ መናፍቅ ሆኗል፤ ከአራቱ ውስጥ አንዱ ያለበት ሰው ደግሞ እስኪተወው ድረስ ከኑፋቄ ከፊሉ ጠባይ አለበት ማለት ነው፤ አራቱ ነገሮች፡- ሲታመን ይከዳል፣ ሲናገር ይዋሻል፣ ቃል ገብቶ ያፈርሳል፣ ሲሟገት ያስተባብላል*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” أَرْبَعٌ مَنْ كُنَّ فِيهِ كَانَ مُنَافِقًا خَالِصًا وَمَنْ كَانَتْ فِيهِ خَلَّةٌ مِنْهُنَّ كَانَتْ فِيهِ خَلَّةٌ مِنْ نِفَاقٍ حَتَّى يَدَعَهَا إِذَا حَدَّثَ كَذَبَ وَإِذَا عَاهَدَ غَدَرَ وَإِذَا وَعَدَ أَخْلَفَ وَإِذَا خَاصَمَ فَجَرَ ”
“ሲታመን ይከዳል”
አምላካችን አላህ አማና ሲጣልብን አማናችን መወጣት እንዳለብን እንዲህ ይነግረናል፦
4፥58 *አላህ አደራዎችን ወደ ባለቤቶቻቸው እንድታደርሱ ያዛችኋል*፡፡ በሰዎችም መካከል በፈረዳችሁ ጊዜ በትክክል እንድትፈርዱ ያዛችኋል፡፡ አላህ በርሱ የሚገሥጻችሁ ነገር ምን ያምር! አላህ ሰሚ ተመልካች ነው፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُكُمْ أَن تُؤَدُّوا الْأَمَانَاتِ إِلَىٰ أَهْلِهَا وَإِذَا حَكَمْتُم بَيْنَ النَّاسِ أَن تَحْكُمُوا بِالْعَدْلِ ۚ إِنَّ اللَّهَ نِعِمَّا يَعِظُكُم بِهِ ۗ إِنَّ اللَّهَ كَانَ سَمِيعًا بَصِيرًا
8፥27 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህንና መልክተኛውን አትክዱ፡፡ *አደራዎቻችሁንም እናንተ እያወቃችሁ አትክዱ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَخُونُوا اللَّهَ وَالرَّسُولَ وَتَخُونُوا أَمَانَاتِكُمْ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
23፥8 *እነዚያም እነርሱ ለአደራዎቻቸው እና ለቃል ኪዳናቸው ጠባቂዎች*፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِأَمَانَاتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَاعُونَ
70፥32 *እነዚያም እነርሱ አደራዎቻቸውን እና ቃል ኪዳናቸውን ጠባቂዎች የኾኑት*፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِأَمَانَاتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَاعُونَ
ነጥብ ሁለት
“ሲናገር ይዋሻል”
"ሙሥሊም ከዋሸ ቀኑ ተበላሸ፥ ሙሥሊም ካበለ ቀኑ ዘነበለ" ይላል የአገሬ ሰው። አንድ ሙናፊቅ “ተላላ” “አባይ” “ቀላማጅ” “ዋሾ” “በጥራቃ” “ውሸታም” “ሐሰተኛ” “ወሽከታ” ነው። አምላካችን አላህ፦ “ሐሰትንም ቃል ራቁ” “ትክክለኛንም ንግግር ተናገሩ” ብሎ ያዘናል፦
22፥30 ከጣዖታትም ርክሰት ተጠንቀቁ፡፡ *ሐሰትንም ቃል ራቁ*፡፡ فَاجْتَنِبُوا الرِّجْسَ مِنَ الْأَوْثَانِ وَاجْتَنِبُوا قَوْلَ الزُّورِ
33፥70 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፡፡ *ትክክለኛንም ንግግር ተናገሩ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ وَقُولُوا قَوْلًا سَدِيدًا
ነጥብ ሦስት
“ቃል ገብቶ ያፈርሳል”
ቃል ገብቶ ማፍረስ ከመሃላ አይተናነስም፥ አምላካችን አላህ፦ “በቃል ኪዳኖች ሙሉ” ይለናል፦
5፥1 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በቃል ኪዳኖች ሙሉ*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَوْفُوا بِالْعُقُودِ ۚ
23፥8 *እነዚያም እነርሱ ለአደራዎቻቸው እና ለቃል ኪዳናቸው ጠባቂዎች*፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِأَمَانَاتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَاعُونَ
70፥32 *እነዚያም እነርሱ አደራዎቻቸውን እና ቃል ኪዳናቸውን ጠባቂዎች የኾኑት*፡፡ وَالَّذِينَ هُمْ لِأَمَانَاتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَاعُونَ
17፥34 የየቲምንም ገንዘብ የብርታቱን ጊዜ እስኪደርስ ድረስ በዚያች እርሷ መልካም በኾነች ኹኔታ እንጂ አትቅረቡ፡፡ *በኪዳናችሁም ሙሉ፤ ኪዳን የሚጠየቁበት ነውና*፡፡ وَلَا تَقْرَبُوا مَالَ الْيَتِيمِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ حَتَّىٰ يَبْلُغَ أَشُدَّهُ ۚ وَأَوْفُوا بِالْعَهْدِ ۖ إِنَّ الْعَهْدَ كَانَ مَسْئُولًا
ነገር ግን ይህ ምልክት የሚታይበት ሁሉ ሙናፊቅ ላይሆን ይችላል። ግን መናፍቅ የሚያሰኘው ጉዳይ ነቢያችን”ﷺ” እንዲህ ይነግሩናል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 116
ዐብዱላህ ኢብኑ ዐምር”ረ.ዐ.” እንደነገረን የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፡- *“አራት ነገሮች ያሉበት ሰው ግልጽ መናፍቅ ሆኗል፤ ከአራቱ ውስጥ አንዱ ያለበት ሰው ደግሞ እስኪተወው ድረስ ከኑፋቄ ከፊሉ ጠባይ አለበት ማለት ነው፤ አራቱ ነገሮች፡- ሲታመን ይከዳል፣ ሲናገር ይዋሻል፣ ቃል ገብቶ ያፈርሳል፣ ሲሟገት ያስተባብላል*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” أَرْبَعٌ مَنْ كُنَّ فِيهِ كَانَ مُنَافِقًا خَالِصًا وَمَنْ كَانَتْ فِيهِ خَلَّةٌ مِنْهُنَّ كَانَتْ فِيهِ خَلَّةٌ مِنْ نِفَاقٍ حَتَّى يَدَعَهَا إِذَا حَدَّثَ كَذَبَ وَإِذَا عَاهَدَ غَدَرَ وَإِذَا وَعَدَ أَخْلَفَ وَإِذَا خَاصَمَ فَجَرَ ”
ነጥብ አራት
“ሲሟገት ያስተባብላል”
መናፍቃን የአላህ አንቀጾች ግልጾች ኾነው በእነርሱ ላይ በተነበቡላቸው ጊዜ መከራከር ይወዳሉ፦
45፥25 *አንቀጾቻችንም ግልጾች ኾነው በእነርሱ ላይ በተነበቡላቸው ጊዜ ክርክራቸው* «እውነተኞች እንደ ኾናችሁ አባቶቻችንን አምጡ» *ማለት እንጅ ሌላ አልነበረም*፡፡ وَإِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُنَا بَيِّنَاتٍ مَّا كَانَ حُجَّتَهُمْ إِلَّا أَن قَالُوا ائْتُوا بِآبَائِنَا إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
10፥95 *ከእነዚያም የአላህን አንቀጾች ከአስተባበሉት አትሁን፡፡ ከከሳሪዎቹ ትሆናለህና*፡፡ وَلَا تَكُونَنَّ مِنَ الَّذِينَ كَذَّبُوا بِآيَاتِ اللَّهِ فَتَكُونَ مِنَ الْخَاسِرِينَ
4፥107 *ከነዚያም እራሳቸውን ከሚበድሉት ላይ አትከራከር*፤ አላህ ከዳተኛ ኀጢአተኛ የሆነን ሰው አይወድምና። وَلَا تُجَادِلْ عَنِ الَّذِينَ يَخْتَانُونَ أَنفُسَهُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ مَن كَانَ خَوَّانًا أَثِيمًا
ነጥብ አምስት
“በጥቂት አለመብቃቃት”
በጥቂት መብቃቃትን የአማኞች ባሕርይ ነው፥ በጥቂት አለመብቃቃት የመናፍቃን ባሕርይ ነው፦
ኢማም ቡኻሪይ: መጽሐፍ 70, ሐዲስ 22
አቢ ዑመር”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ሙዕሚን በአንድ አንጀት ይመገባል፤ ካፊር ወይም ሙናፊቅ በሰባት አንጀት ይመገባል*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ الْمُؤْمِنَ يَأْكُلُ فِي مِعًى وَاحِدٍ، وَإِنَّ الْكَافِرَ ـ أَوِ الْمُنَافِقَ فَلاَ أَدْرِي أَيَّهُمَا قَالَ عُبَيْدُ اللَّهِ ـ يَأْكُلُ فِي سَبْعَةِ أَمْعَاءٍ ”.
ሙዕሚን በአንድ አንጀት ይመገባል ማለት ሲበላ በቢሥሚላህ ስለሚጀምር በረካ አለው፣ ያጣቅመዋል እና ይብቃቃል ማለት እንጅ አንድ ነው አንጀቱ ማለት አይደለም። በተጨማሪም ካፊር ወይም ሙናፊቅ በሰባት አንጀት ይመገባል ማለት በቢሥሚላህ ስለማይጀምር በረካ የለውም፣ አያጣቅመውም እና አይብቃቃም ማለት እንጅ ሰባት ነው አንጀቱ ማለት አይደለም። ይህ “መዕነዊይ” مَعْنَوِيّ ማለትም “ፍካሬአዊ”allegorical” አነጋገር እንጂ ““ሒሣሢይ” حَسَّاسِيّ ማለትም “እማሬአዊ”literal” አነጋገር አይደለም።
ነጥብ ስድስት
“ቁርኣንን የሚቀራ ሙናፊቅ”
ቁርኣንን የሚቀራ ሙናፊቅ ልክ እንደ አሪቲ ነው፥ ሽታው ያውዳል ጣዕሙ ግን ይመራል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 6 , ሐዲስ 288,
ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *“ቁርኣንን የሚቀራ አማኝ ምሳሌው ልክ “እንደ” ትርንጎ ነው፥ ሽታው ጥሩ ነው ጣዕሙም ጥሩ ነው። ቁርኣንን የማይቀራ አማኝ ደግሞ ልክ እንደ ተምር ነው፥ ሽታ የለውም ጣዕም ግን አለው። ቁርኣንን የሚቀራ ሙናፊቅ አምሳያው ልክ እንደ አሪቲ ነው፥ ሽታው ያውዳል ጣዕሙ ግን ይመራል። ቁርኣንን የማይቀራ ሙናፊቅ ደግሞ ልክ እንደ እንቧይ ነው ሽታ የለውም፥ ጣዕሙም መራራ ነው”* عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ الْمُؤْمِنُ الَّذِي يَقْرَأُ الْقُرْآنَ وَيَعْمَلُ بِهِ كَالأُتْرُجَّةِ، طَعْمُهَا طَيِّبٌ وَرِيحُهَا طَيِّبٌ، وَالْمُؤْمِنُ الَّذِي لاَ يَقْرَأُ الْقُرْآنَ وَيَعْمَلُ بِهِ كَالتَّمْرَةِ، طَعْمُهَا طَيِّبٌ وَلاَ رِيحَ لَهَا، وَمَثَلُ الْمُنَافِقِ الَّذِي يَقْرَأُ الْقُرْآنَ كَالرَّيْحَانَةِ، رِيحُهَا طَيِّبٌ وَطَعْمُهَا مُرٌّ، وَمَثَلُ الْمُنَافِقِ الَّذِي لاَ يَقْرَأُ الْقُرْآنَ كَالْحَنْظَلَةِ، طَعْمُهَا مُرٌّ ـ أَوْ خَبِيثٌ ـ وَرِيحُهَا مُرٌّ ”
ኒፋቅ በሁለት ይከፈላል፥ አንደኛው "ኒፋቁል አስገር" نِفَاق الأَصْغَر ማለትም "ትንሹ ኑፋቄ" ሲሆን ይህ ባሕርይ ያለበት ሙናፊቅ ባይሰኝም ግን ከላይ የተዘረዘሩት የታመኑት ጊዜ መካድ፣ ሲናገሩ መዋሸት፣ ቃል ገብቶ ማፍረስ፣ ቀጠሮን ማዛባት፣ ሲከራከር ማስተባበል ናቸው።
ሁለተኛው "ኒፋቁል አክበር" نِفَاق الأَكْبَرْ ማለትም "ትልቁ ኑፋቄ" ሲሆን ይህ ሰው ሙናፊቅ ይባላል፥ የትልቁ ኒፋቅ ምልክቶች የአላህን መልእክተኛ ማስተባበል፣ የተቀበሉትን መልእክት በከፊሉ ማስተባበል፣ እሳቸውን መጥላት፣ መልእክታቸውን መጥላት፣ በኢሥላም ዝቅ ማለት መደሰት፣ የኢሥላም የበላይነትን መጥላት ናቸው ወዘተ ናቸው። ሙናፊቅ ማለት የሚችለው አላህ ብቻ ነው። ምክንያቱም ኒፋቅ ልብ ላይ ያለ በሽታ ነው፥ የልብን የሚያውቅ ደግሞ እርሱ ብቻ ነው፦
4፥63 *እነዚህ እነዚያ አላህ በልቦቻቸው ውስጥ ያለውን ሁሉ የሚያውቅባቸው ናቸው፤ እነርሱንም ተዋቸው፤ ገሥጻቸውም፤ ለእነርሱም በራሳቸው ውስጥ ስሜት ያለውን ቃል ተናገራቸው*። ﺃُﻭﻟَﺌِﻚَ ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﻳَﻌْﻠَﻢُ ﺍﻟﻠَّﻪُ ﻣَﺎ ﻓِﻲ ﻗُﻠُﻮﺑِﻬِﻢْ ﻓَﺄَﻋْﺮِﺽْ ﻋَﻨْﻬُﻢْ ﻭَﻋِﻈْﻬُﻢْ ﻭَﻗُﻞْ ﻟَﻬُﻢْ ﻓِﻲ ﺃَﻧْﻔُﺴِﻬِﻢْ ﻗَﻮْﻟًﺎ ﺑَﻠِﻴﻐًﺎ ” ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﻨﺴﺎﺀ
3፥118 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *ከእናንተ ሌላ ምስጢረኛን አትያዙ፤ ማበላሸትን አይገቱላችሁም፤ ጉዳታችሁን ይወዳሉ፥ ጥላቻይቱ ከአፎቻቸዉ በእርግጥ ተገለጸች። ልቦቻቸዉም የሚደብቁት ይበልጥ ትልቅ ነዉ*። ልብ የምታደርጉ እንደሆናችሁ ለእናንተ ማብራራያዎችን በእርግጥ ገለጽን። يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا بِطَانَةً مِّن دُونِكُمْ لَا يَأْلُونَكُمْ خَبَالًا وَدُّوا مَا عَنِتُّمْ قَدْ بَدَتِ الْبَغْضَاءُ مِنْ أَفْوَاهِهِمْ وَمَا تُخْفِي صُدُورُهُمْ أَكْبَرُ ۚ قَدْ بَيَّنَّا لَكُمُ الْآيَاتِ ۖ إِن كُنتُمْ تَعْقِلُونَ
አላህ የቀልብ በሽታ ከሆነው ከኒፋቅ ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
“ሲሟገት ያስተባብላል”
መናፍቃን የአላህ አንቀጾች ግልጾች ኾነው በእነርሱ ላይ በተነበቡላቸው ጊዜ መከራከር ይወዳሉ፦
45፥25 *አንቀጾቻችንም ግልጾች ኾነው በእነርሱ ላይ በተነበቡላቸው ጊዜ ክርክራቸው* «እውነተኞች እንደ ኾናችሁ አባቶቻችንን አምጡ» *ማለት እንጅ ሌላ አልነበረም*፡፡ وَإِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُنَا بَيِّنَاتٍ مَّا كَانَ حُجَّتَهُمْ إِلَّا أَن قَالُوا ائْتُوا بِآبَائِنَا إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
10፥95 *ከእነዚያም የአላህን አንቀጾች ከአስተባበሉት አትሁን፡፡ ከከሳሪዎቹ ትሆናለህና*፡፡ وَلَا تَكُونَنَّ مِنَ الَّذِينَ كَذَّبُوا بِآيَاتِ اللَّهِ فَتَكُونَ مِنَ الْخَاسِرِينَ
4፥107 *ከነዚያም እራሳቸውን ከሚበድሉት ላይ አትከራከር*፤ አላህ ከዳተኛ ኀጢአተኛ የሆነን ሰው አይወድምና። وَلَا تُجَادِلْ عَنِ الَّذِينَ يَخْتَانُونَ أَنفُسَهُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ مَن كَانَ خَوَّانًا أَثِيمًا
ነጥብ አምስት
“በጥቂት አለመብቃቃት”
በጥቂት መብቃቃትን የአማኞች ባሕርይ ነው፥ በጥቂት አለመብቃቃት የመናፍቃን ባሕርይ ነው፦
ኢማም ቡኻሪይ: መጽሐፍ 70, ሐዲስ 22
አቢ ዑመር”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ሙዕሚን በአንድ አንጀት ይመገባል፤ ካፊር ወይም ሙናፊቅ በሰባት አንጀት ይመገባል*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ الْمُؤْمِنَ يَأْكُلُ فِي مِعًى وَاحِدٍ، وَإِنَّ الْكَافِرَ ـ أَوِ الْمُنَافِقَ فَلاَ أَدْرِي أَيَّهُمَا قَالَ عُبَيْدُ اللَّهِ ـ يَأْكُلُ فِي سَبْعَةِ أَمْعَاءٍ ”.
ሙዕሚን በአንድ አንጀት ይመገባል ማለት ሲበላ በቢሥሚላህ ስለሚጀምር በረካ አለው፣ ያጣቅመዋል እና ይብቃቃል ማለት እንጅ አንድ ነው አንጀቱ ማለት አይደለም። በተጨማሪም ካፊር ወይም ሙናፊቅ በሰባት አንጀት ይመገባል ማለት በቢሥሚላህ ስለማይጀምር በረካ የለውም፣ አያጣቅመውም እና አይብቃቃም ማለት እንጅ ሰባት ነው አንጀቱ ማለት አይደለም። ይህ “መዕነዊይ” مَعْنَوِيّ ማለትም “ፍካሬአዊ”allegorical” አነጋገር እንጂ ““ሒሣሢይ” حَسَّاسِيّ ማለትም “እማሬአዊ”literal” አነጋገር አይደለም።
ነጥብ ስድስት
“ቁርኣንን የሚቀራ ሙናፊቅ”
ቁርኣንን የሚቀራ ሙናፊቅ ልክ እንደ አሪቲ ነው፥ ሽታው ያውዳል ጣዕሙ ግን ይመራል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 6 , ሐዲስ 288,
ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *“ቁርኣንን የሚቀራ አማኝ ምሳሌው ልክ “እንደ” ትርንጎ ነው፥ ሽታው ጥሩ ነው ጣዕሙም ጥሩ ነው። ቁርኣንን የማይቀራ አማኝ ደግሞ ልክ እንደ ተምር ነው፥ ሽታ የለውም ጣዕም ግን አለው። ቁርኣንን የሚቀራ ሙናፊቅ አምሳያው ልክ እንደ አሪቲ ነው፥ ሽታው ያውዳል ጣዕሙ ግን ይመራል። ቁርኣንን የማይቀራ ሙናፊቅ ደግሞ ልክ እንደ እንቧይ ነው ሽታ የለውም፥ ጣዕሙም መራራ ነው”* عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ الْمُؤْمِنُ الَّذِي يَقْرَأُ الْقُرْآنَ وَيَعْمَلُ بِهِ كَالأُتْرُجَّةِ، طَعْمُهَا طَيِّبٌ وَرِيحُهَا طَيِّبٌ، وَالْمُؤْمِنُ الَّذِي لاَ يَقْرَأُ الْقُرْآنَ وَيَعْمَلُ بِهِ كَالتَّمْرَةِ، طَعْمُهَا طَيِّبٌ وَلاَ رِيحَ لَهَا، وَمَثَلُ الْمُنَافِقِ الَّذِي يَقْرَأُ الْقُرْآنَ كَالرَّيْحَانَةِ، رِيحُهَا طَيِّبٌ وَطَعْمُهَا مُرٌّ، وَمَثَلُ الْمُنَافِقِ الَّذِي لاَ يَقْرَأُ الْقُرْآنَ كَالْحَنْظَلَةِ، طَعْمُهَا مُرٌّ ـ أَوْ خَبِيثٌ ـ وَرِيحُهَا مُرٌّ ”
ኒፋቅ በሁለት ይከፈላል፥ አንደኛው "ኒፋቁል አስገር" نِفَاق الأَصْغَر ማለትም "ትንሹ ኑፋቄ" ሲሆን ይህ ባሕርይ ያለበት ሙናፊቅ ባይሰኝም ግን ከላይ የተዘረዘሩት የታመኑት ጊዜ መካድ፣ ሲናገሩ መዋሸት፣ ቃል ገብቶ ማፍረስ፣ ቀጠሮን ማዛባት፣ ሲከራከር ማስተባበል ናቸው።
ሁለተኛው "ኒፋቁል አክበር" نِفَاق الأَكْبَرْ ማለትም "ትልቁ ኑፋቄ" ሲሆን ይህ ሰው ሙናፊቅ ይባላል፥ የትልቁ ኒፋቅ ምልክቶች የአላህን መልእክተኛ ማስተባበል፣ የተቀበሉትን መልእክት በከፊሉ ማስተባበል፣ እሳቸውን መጥላት፣ መልእክታቸውን መጥላት፣ በኢሥላም ዝቅ ማለት መደሰት፣ የኢሥላም የበላይነትን መጥላት ናቸው ወዘተ ናቸው። ሙናፊቅ ማለት የሚችለው አላህ ብቻ ነው። ምክንያቱም ኒፋቅ ልብ ላይ ያለ በሽታ ነው፥ የልብን የሚያውቅ ደግሞ እርሱ ብቻ ነው፦
4፥63 *እነዚህ እነዚያ አላህ በልቦቻቸው ውስጥ ያለውን ሁሉ የሚያውቅባቸው ናቸው፤ እነርሱንም ተዋቸው፤ ገሥጻቸውም፤ ለእነርሱም በራሳቸው ውስጥ ስሜት ያለውን ቃል ተናገራቸው*። ﺃُﻭﻟَﺌِﻚَ ﺍﻟَّﺬِﻳﻦَ ﻳَﻌْﻠَﻢُ ﺍﻟﻠَّﻪُ ﻣَﺎ ﻓِﻲ ﻗُﻠُﻮﺑِﻬِﻢْ ﻓَﺄَﻋْﺮِﺽْ ﻋَﻨْﻬُﻢْ ﻭَﻋِﻈْﻬُﻢْ ﻭَﻗُﻞْ ﻟَﻬُﻢْ ﻓِﻲ ﺃَﻧْﻔُﺴِﻬِﻢْ ﻗَﻮْﻟًﺎ ﺑَﻠِﻴﻐًﺎ ” ﺳﻮﺭﺓ ﺍﻟﻨﺴﺎﺀ
3፥118 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *ከእናንተ ሌላ ምስጢረኛን አትያዙ፤ ማበላሸትን አይገቱላችሁም፤ ጉዳታችሁን ይወዳሉ፥ ጥላቻይቱ ከአፎቻቸዉ በእርግጥ ተገለጸች። ልቦቻቸዉም የሚደብቁት ይበልጥ ትልቅ ነዉ*። ልብ የምታደርጉ እንደሆናችሁ ለእናንተ ማብራራያዎችን በእርግጥ ገለጽን። يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا بِطَانَةً مِّن دُونِكُمْ لَا يَأْلُونَكُمْ خَبَالًا وَدُّوا مَا عَنِتُّمْ قَدْ بَدَتِ الْبَغْضَاءُ مِنْ أَفْوَاهِهِمْ وَمَا تُخْفِي صُدُورُهُمْ أَكْبَرُ ۚ قَدْ بَيَّنَّا لَكُمُ الْآيَاتِ ۖ إِن كُنتُمْ تَعْقِلُونَ
አላህ የቀልብ በሽታ ከሆነው ከኒፋቅ ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኢዕቲካፍ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥187 *”እናንተም በመስጊዶች ተቀማጮች ስትኾኑ አትገናኙዋቸው”*፡፡ وَلَا تُبَٰشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَٰكِفُون فِى ٱلْمَسَٰجِد
“ኢዕቲካፍ” اعتكاف ማለት “መቀመጥ” ማለት ሲሆን የረመዷንን የመጨረሻዎቹን አሥርት ቀናት ላይ በመስጂድ ውስጥ ለመዘውተር በመነየት የተወሰነ ጊዜ መጠነ-ሰፊና ዘርፈ-ብዙ ዒባዳህ በማድረግ መቀመጥ ነው፦
2፥187 *”እናንተም በመስጊዶች ተቀማጮች ስትኾኑ አትገናኙዋቸው”*፡፡ وَلَا تُبَٰشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَٰكِفُون فِى ٱلْمَسَٰجِد
በመሥጂድ ኢዕቲካፍ ለማድረግ የሚቀመጠው “ዓኪፍ” عَاكِف ሲባሉ፥ እነዚህ አንቀጽ ላይ “ተቀማጮች” ለሚለው ቃል የገባው የዓኪፍ ብዙ ቁጥር “ዓኪፉን” عَٰكِفُون መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ይህ እሳቤ በሐዲስም ላይ ተቀምጧል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 2
የነቢዩ”ﷺ” ባልተቤት ዓኢይሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ *”ነቢዩ”ﷺ” እስኪሞቱ ድረስ ከረመዷን መጨረሻ አስር ቀናት ኢዕቲካፍ ያደርጉ ነበር። ከዚያም ከእርሳቸው በኃላ ባልተቤቶቻቸው ኢዕቲካፍ ያደርጉ ነበር”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ زَوْجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَعْتَكِفُ الْعَشْرَ الأَوَاخِرَ مِنْ رَمَضَانَ حَتَّى تَوَفَّاهُ اللَّهُ، ثُمَّ اعْتَكَفَ أَزْوَاجُهُ مِنْ بَعْدِهِ.
አሏህ ለእርሱ በምናቀርበው ዒባዳህ ተጠቃሚዎች ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥187 *”እናንተም በመስጊዶች ተቀማጮች ስትኾኑ አትገናኙዋቸው”*፡፡ وَلَا تُبَٰشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَٰكِفُون فِى ٱلْمَسَٰجِد
“ኢዕቲካፍ” اعتكاف ማለት “መቀመጥ” ማለት ሲሆን የረመዷንን የመጨረሻዎቹን አሥርት ቀናት ላይ በመስጂድ ውስጥ ለመዘውተር በመነየት የተወሰነ ጊዜ መጠነ-ሰፊና ዘርፈ-ብዙ ዒባዳህ በማድረግ መቀመጥ ነው፦
2፥187 *”እናንተም በመስጊዶች ተቀማጮች ስትኾኑ አትገናኙዋቸው”*፡፡ وَلَا تُبَٰشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَٰكِفُون فِى ٱلْمَسَٰجِد
በመሥጂድ ኢዕቲካፍ ለማድረግ የሚቀመጠው “ዓኪፍ” عَاكِف ሲባሉ፥ እነዚህ አንቀጽ ላይ “ተቀማጮች” ለሚለው ቃል የገባው የዓኪፍ ብዙ ቁጥር “ዓኪፉን” عَٰكِفُون መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ይህ እሳቤ በሐዲስም ላይ ተቀምጧል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 2
የነቢዩ”ﷺ” ባልተቤት ዓኢይሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ *”ነቢዩ”ﷺ” እስኪሞቱ ድረስ ከረመዷን መጨረሻ አስር ቀናት ኢዕቲካፍ ያደርጉ ነበር። ከዚያም ከእርሳቸው በኃላ ባልተቤቶቻቸው ኢዕቲካፍ ያደርጉ ነበር”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ زَوْجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَعْتَكِفُ الْعَشْرَ الأَوَاخِرَ مِنْ رَمَضَانَ حَتَّى تَوَفَّاهُ اللَّهُ، ثُمَّ اعْتَكَفَ أَزْوَاجُهُ مِنْ بَعْدِهِ.
አሏህ ለእርሱ በምናቀርበው ዒባዳህ ተጠቃሚዎች ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሩክነይኑል የማኒየይን
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
11፥114 ሶላትንም በቀን ጫፎች ከሌሊትም ክፍሎች ፈጽም፡፡ *መልካም ሥራዎች ኀጢአቶችን ያስወገድዳሉና*፡፡ وَأَقِمِ الصَّلَاةَ طَرَفَيِ النَّهَارِ وَزُلَفًا مِّنَ اللَّيْلِ ۚ إِنَّ الْحَسَنَاتِ يُذْهِبْنَ السَّيِّئَاتِ
ሚሽነሪዎች "ከአላህም ሌላ ኀጢአቶችን የሚምር አንድም የለም" የሚለው ይዘው፥ "ሁለቱን ማዕዘናት መንካት ኃጢያት ያስወግዳል" ከሚለው ሐዲስ ጋር ያያይዙና "ሐጀሩል አሥወድ ኃጢያት ካስወገደ ሐጀሩል አሥወድ አሏህ ነው" ይላሉ። ወሊአዑዙቢላህ! ይህ እልም ያለ ቅጥፈት ነው፥ ወርቁ ቢጠፋ ሚዛኑ ጠፋ እንዴ? እውነቱ ቢጠፋባችሁስ ኅሊናችሁ ጠፋባችሁ እንዴ? አምላካችን አላህ ኀጢአቶችን ይምራል፥ ከአላህ ሌላ ኃጢአቶችን የሚያስተሰርይ የለም፦
3፥135 *"ለእነዚያም መጥፎ ሥራን በሠሩ ወይም ነፍሶቻቸውን በበደሉ ጊዜ አላህን የሚያስታውሱ እና ለኀጢአቶቻቸው ምሕረትን የሚለምኑ ለኾኑት ከአላህም ሌላ ኀጢአቶችን የሚምር አንድም የለም*፡፡ وَالَّذِينَ إِذَا فَعَلُوا فَاحِشَةً أَوْ ظَلَمُوا أَنفُسَهُمْ ذَكَرُوا اللَّهَ فَاسْتَغْفَرُوا لِذُنُوبِهِمْ وَمَن يَغْفِرُ الذُّنُوبَ إِلَّا اللَّهُ
አምላካችን አላህ ኃጢአታችንን የሚያስተሰርየው ንስሐ ስንገባ፣ ስናምን፣ እርሱን ስንፈራ እና መልካም ሥራ ስንሠራ ነው፦
66፥8 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *ንጹሕ የኾነችን ጸጸት በመጸጸት ወደ አላህ ተመለሱ፡፡ ጌታችሁ ከእናንተ ኀጢኣቶቻችሁን ሊሰርይላችሁ ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸውንም ገነቶች ሊያስገባችሁ ይከጀላልና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا تُوبُوا إِلَى اللَّهِ تَوْبَةً نَّصُوحًا عَسَىٰ رَبُّكُمْ أَن يُكَفِّرَ عَنكُمْ سَيِّئَاتِكُمْ وَيُدْخِلَكُمْ جَنَّاتٍ تَجْرِي مِن تَحْتِهَا الْأَنْهَارُ يَوْمَ لَا يُخْزِي اللَّهُ النَّبِيَّ وَالَّذِينَ آمَنُوا مَعَهُ
5፥65 የመጽሐፉም ባለቤቶች *ባመኑ እና ከክህደትም በተጠነቀቁ ኖሮ ከእነርሱ "ኃጢኣቶቻቸውን በእርግጥ ባበስን" እና የመጠቀሚያ ገነቶችንም በእርግጥ ባገባናቸው ነበር*፡፡ وَلَوْ أَنَّ أَهْلَ الْكِتَابِ آمَنُوا وَاتَّقَوْا لَكَفَّرْنَا عَنْهُمْ سَيِّئَاتِهِمْ وَلَأَدْخَلْنَاهُمْ جَنَّاتِ النَّعِيمِ
65፥5 *"አላህንም የሚፈራ ሰው ኀጢኣቶቹን ከእርሱ ይሰርይለታል"*፡፡ ምንዳንም ለእርሱ ያተልቅለታል፡፡ وَمَن يَتَّقِ اللَّهَ يُكَفِّرْ عَنْهُ سَيِّئَاتِهِ وَيُعْظِمْ لَهُ أَجْرًا
11፥114 ሶላትንም በቀን ጫፎች ከሌሊትም ክፍሎች ፈጽም፡፡ *መልካም ሥራዎች ኀጢአቶችን ያስወገድዳሉና*፡፡ وَأَقِمِ الصَّلَاةَ طَرَفَيِ النَّهَارِ وَزُلَفًا مِّنَ اللَّيْلِ ۚ إِنَّ الْحَسَنَاتِ يُذْهِبْنَ السَّيِّئَاتِ
ዐበይት ኀጢአቶችን የሚያስተሰርየው ንስሓ ስንገባ ብቻ ሲሆን ነገር ግን ንዑሳን ኀጢአቶች የሚያስተሰርየው መልካም ሥራዎች ናቸው፦
4፥31 *ከእርሱ ከተከለከላችሁት ታላላቆቹን ኀጢአቶች ብትርቁ ትናንሾቹን ኀጢአቶቻችሁን ከእናንተ እናብሳለን*፡፡ የተከበረንም ስፍራ ገነትን እናገባችኋለን፡፡ إِن تَجْتَنِبُوا كَبَائِرَ مَا تُنْهَوْنَ عَنْهُ نُكَفِّرْ عَنكُمْ سَيِّئَاتِكُمْ وَنُدْخِلْكُم مُّدْخَلًا كَرِيمًا
"መልካም ሥራዎች" ከሚካተቱት መካከል ሶላት፣ ጾም፣ ዘካ፣ ሶደቃ፣ ሐጅ የመሳሰሉት ናቸው። “ሐጅ” حَجّ የሚለው ቃል “ሐጀ” حَجَّ ማለትም “ጎበኘ” ከሚል ሥርወ-ቃል የተገኘ ሲሆን "ጉብኝት" ማለት ነው፥ አላህ ቤቱን እንዲጎበኙ ያዘዘው ለኢብራሂም ነው፦
22፥27 *አልነውም፡- በሰዎችም ውስጥ በሐጅ ትዕዛዝ ጥራ*፡፡ እግረኞች ከየሩቅ መንገድ በሚመጡ ከሲታ ግመሎችም ሁሉ ላይ ሆነው ይመጡሃልና፡፡ وَأَذِّن فِي النَّاسِ بِالْحَجِّ يَأْتُوكَ رِجَالًا وَعَلَىٰ كُلِّ ضَامِرٍ يَأْتِينَ مِن كُلِّ فَجٍّ عَمِيقٍ
2፥158 *ሶፋና መርዋ ከአላህ ምልክቶች ናቸው፤ “ቤቱን በሐጅ ወይም በዑምራህ ሥራ የጎበኘ” ሰው በሁለቱ መካከል በመመላለሱ በእርሱ ላይ ኃጢአት የለበትም*፡፡ إِنَّ الصَّفَا وَالْمَرْوَةَ مِن شَعَائِرِ اللَّهِ ۖ فَمَنْ حَجَّ الْبَيْتَ أَوِ اعْتَمَرَ فَلَا جُنَاحَ عَلَيْهِ أَن يَطَّوَّفَ بِهِمَا
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
11፥114 ሶላትንም በቀን ጫፎች ከሌሊትም ክፍሎች ፈጽም፡፡ *መልካም ሥራዎች ኀጢአቶችን ያስወገድዳሉና*፡፡ وَأَقِمِ الصَّلَاةَ طَرَفَيِ النَّهَارِ وَزُلَفًا مِّنَ اللَّيْلِ ۚ إِنَّ الْحَسَنَاتِ يُذْهِبْنَ السَّيِّئَاتِ
ሚሽነሪዎች "ከአላህም ሌላ ኀጢአቶችን የሚምር አንድም የለም" የሚለው ይዘው፥ "ሁለቱን ማዕዘናት መንካት ኃጢያት ያስወግዳል" ከሚለው ሐዲስ ጋር ያያይዙና "ሐጀሩል አሥወድ ኃጢያት ካስወገደ ሐጀሩል አሥወድ አሏህ ነው" ይላሉ። ወሊአዑዙቢላህ! ይህ እልም ያለ ቅጥፈት ነው፥ ወርቁ ቢጠፋ ሚዛኑ ጠፋ እንዴ? እውነቱ ቢጠፋባችሁስ ኅሊናችሁ ጠፋባችሁ እንዴ? አምላካችን አላህ ኀጢአቶችን ይምራል፥ ከአላህ ሌላ ኃጢአቶችን የሚያስተሰርይ የለም፦
3፥135 *"ለእነዚያም መጥፎ ሥራን በሠሩ ወይም ነፍሶቻቸውን በበደሉ ጊዜ አላህን የሚያስታውሱ እና ለኀጢአቶቻቸው ምሕረትን የሚለምኑ ለኾኑት ከአላህም ሌላ ኀጢአቶችን የሚምር አንድም የለም*፡፡ وَالَّذِينَ إِذَا فَعَلُوا فَاحِشَةً أَوْ ظَلَمُوا أَنفُسَهُمْ ذَكَرُوا اللَّهَ فَاسْتَغْفَرُوا لِذُنُوبِهِمْ وَمَن يَغْفِرُ الذُّنُوبَ إِلَّا اللَّهُ
አምላካችን አላህ ኃጢአታችንን የሚያስተሰርየው ንስሐ ስንገባ፣ ስናምን፣ እርሱን ስንፈራ እና መልካም ሥራ ስንሠራ ነው፦
66፥8 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *ንጹሕ የኾነችን ጸጸት በመጸጸት ወደ አላህ ተመለሱ፡፡ ጌታችሁ ከእናንተ ኀጢኣቶቻችሁን ሊሰርይላችሁ ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸውንም ገነቶች ሊያስገባችሁ ይከጀላልና*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا تُوبُوا إِلَى اللَّهِ تَوْبَةً نَّصُوحًا عَسَىٰ رَبُّكُمْ أَن يُكَفِّرَ عَنكُمْ سَيِّئَاتِكُمْ وَيُدْخِلَكُمْ جَنَّاتٍ تَجْرِي مِن تَحْتِهَا الْأَنْهَارُ يَوْمَ لَا يُخْزِي اللَّهُ النَّبِيَّ وَالَّذِينَ آمَنُوا مَعَهُ
5፥65 የመጽሐፉም ባለቤቶች *ባመኑ እና ከክህደትም በተጠነቀቁ ኖሮ ከእነርሱ "ኃጢኣቶቻቸውን በእርግጥ ባበስን" እና የመጠቀሚያ ገነቶችንም በእርግጥ ባገባናቸው ነበር*፡፡ وَلَوْ أَنَّ أَهْلَ الْكِتَابِ آمَنُوا وَاتَّقَوْا لَكَفَّرْنَا عَنْهُمْ سَيِّئَاتِهِمْ وَلَأَدْخَلْنَاهُمْ جَنَّاتِ النَّعِيمِ
65፥5 *"አላህንም የሚፈራ ሰው ኀጢኣቶቹን ከእርሱ ይሰርይለታል"*፡፡ ምንዳንም ለእርሱ ያተልቅለታል፡፡ وَمَن يَتَّقِ اللَّهَ يُكَفِّرْ عَنْهُ سَيِّئَاتِهِ وَيُعْظِمْ لَهُ أَجْرًا
11፥114 ሶላትንም በቀን ጫፎች ከሌሊትም ክፍሎች ፈጽም፡፡ *መልካም ሥራዎች ኀጢአቶችን ያስወገድዳሉና*፡፡ وَأَقِمِ الصَّلَاةَ طَرَفَيِ النَّهَارِ وَزُلَفًا مِّنَ اللَّيْلِ ۚ إِنَّ الْحَسَنَاتِ يُذْهِبْنَ السَّيِّئَاتِ
ዐበይት ኀጢአቶችን የሚያስተሰርየው ንስሓ ስንገባ ብቻ ሲሆን ነገር ግን ንዑሳን ኀጢአቶች የሚያስተሰርየው መልካም ሥራዎች ናቸው፦
4፥31 *ከእርሱ ከተከለከላችሁት ታላላቆቹን ኀጢአቶች ብትርቁ ትናንሾቹን ኀጢአቶቻችሁን ከእናንተ እናብሳለን*፡፡ የተከበረንም ስፍራ ገነትን እናገባችኋለን፡፡ إِن تَجْتَنِبُوا كَبَائِرَ مَا تُنْهَوْنَ عَنْهُ نُكَفِّرْ عَنكُمْ سَيِّئَاتِكُمْ وَنُدْخِلْكُم مُّدْخَلًا كَرِيمًا
"መልካም ሥራዎች" ከሚካተቱት መካከል ሶላት፣ ጾም፣ ዘካ፣ ሶደቃ፣ ሐጅ የመሳሰሉት ናቸው። “ሐጅ” حَجّ የሚለው ቃል “ሐጀ” حَجَّ ማለትም “ጎበኘ” ከሚል ሥርወ-ቃል የተገኘ ሲሆን "ጉብኝት" ማለት ነው፥ አላህ ቤቱን እንዲጎበኙ ያዘዘው ለኢብራሂም ነው፦
22፥27 *አልነውም፡- በሰዎችም ውስጥ በሐጅ ትዕዛዝ ጥራ*፡፡ እግረኞች ከየሩቅ መንገድ በሚመጡ ከሲታ ግመሎችም ሁሉ ላይ ሆነው ይመጡሃልና፡፡ وَأَذِّن فِي النَّاسِ بِالْحَجِّ يَأْتُوكَ رِجَالًا وَعَلَىٰ كُلِّ ضَامِرٍ يَأْتِينَ مِن كُلِّ فَجٍّ عَمِيقٍ
2፥158 *ሶፋና መርዋ ከአላህ ምልክቶች ናቸው፤ “ቤቱን በሐጅ ወይም በዑምራህ ሥራ የጎበኘ” ሰው በሁለቱ መካከል በመመላለሱ በእርሱ ላይ ኃጢአት የለበትም*፡፡ إِنَّ الصَّفَا وَالْمَرْوَةَ مِن شَعَائِرِ اللَّهِ ۖ فَمَنْ حَجَّ الْبَيْتَ أَوِ اعْتَمَرَ فَلَا جُنَاحَ عَلَيْهِ أَن يَطَّوَّفَ بِهِمَا
“የጎበኘ” ለሚለው ቃል የገባው “ሐጀ” حَجَّ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ከጉብኝቱ መካከል የአሏህ ቤት አራት ማዕዘናት መካከል ሁለት የየመኒይ ማዕዘናት መንካት ነው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 95
ሠሊም ኢብኑ ዐብደሏህ ከአባቱ ሰምቶ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" ሲነኩ አላየሁም ሁለቱን የየመኒይ ማዕዘናት ቢሆን እንጂ"*። عَنْ سَالِمِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، عَنْ أَبِيهِ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ لَمْ أَرَ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَسْتَلِمُ مِنَ الْبَيْتِ إِلاَّ الرُّكْنَيْنِ الْيَمَانِيَيْنِ.
ሡነን ነሳኢ መጽሐፍ 24 , ሐዲስ 0
ዐብደሏህ ኢብኑ ዑበይድ ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ "አንድ ሰው፦ *"ዐብዱ አር-ረሕማን ሆይ! ለምንድን ነው ሁለቱን ማዕዘናት ስትነካ የማይህ? አለው፥ እርሱም፦ "የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲ ሲሉ ሰምቻለው፦ "ሁለቱን ማዕዘናት መንካት ኃጢያት ያስወግዳል"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عُبَيْدِ بْنِ عُمَيْرٍ، أَنَّ رَجُلاً، قَالَ يَا أَبَا عَبْدِ الرَّحْمَنِ مَا أَرَاكَ تَسْتَلِمُ إِلاَّ هَذَيْنِ الرُّكْنَيْنِ قَالَ إِنِّي سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " إِنَّ مَسْحَهُمَا يَحُطَّانِ الْخَطِيئَةَ "
“አሽ-ሻም” اَلـشَّـام የሚለው “አሽ-ሸማል” الشِّمَال ማለትም “ግራ” ከሚለው የስም መደብ የመጣ ሲሆን “ሡርያኒይ” سُرْيَانِي ማለትም “ሶሪያህ” ያመለክታል፥ በተቃራኒው “አል-የመን” اَلْـيَـمَـن የሚለው “አል-የሚን” الْيَمِين ማለትም “ቀኝ” ከሚለው የስም መደብ የመጣ ሲሆን “ሠበእ” ِِسَبَإٍ ማለትም “ሳባ” ያመለክታል። የአሏህ ቤት ንድፉ ርዝመት፣ ስፋት፣ ቁመት ያለው ባለ ሦስት ቅጥ ስለሆነ “ከዕባህ” ተብሏል፥ “ከዕባህ” كَعْبَة ማለት “አንኳር“cube” ማለት ሲሆን አራት ማዕዘናት አሉት። "ሩክን" رُكُن በነጠላ ሲሆን "ማዕዘን" ማለት ሲሆን በብዜት "አርካን" أَرْكان በሙሠና "ሩክነይን" رُّكْنَيْن ነው። ከአላህ ቤት አራቱ ማዕዘናት በየመን በኩል ያሉት ሁለቱ ማዕዘናት "አር-ሩክነይኑል የማኒየይን" الرُّكْنَيْن الْيَمَانِيَيْن ማለትም "የመናዊ ማዕዘናት" ይባላሉ። በሐጅ ጊዜ እነዚህን ሁለት የመናዊ ማዕዘናት መንካት ኃጢያት ያስወግዳል። እዚህ ሐዲስ ላይ ሚሽነሪዎች እንደሚቀጥፉት፦ "ድንጋዩ ኃጢያት ያስወግዳል" የሚል ሽታው እንኳን የለም። ሐጀሩል አሥወድ ከመነሻው ከእነዚህ ሁለት ማዕዘናት አንዱ በፍጹም አይደለም። ኃጢአቶችን የሚያስተሰርይ አምላካችን አላህ ብቻ ነው፥ አሏህን ታዘን በቤቱ ጉብኝት ጊዜ ሁለቱን ማዕዘናት መንካት ኃጢያት ያስወግዳል እንጂ ሁለቱን ማዕዘናት በራሱ በፍጹም ኃጢያት አያስወግድም። ለምሳሌ ሶደቃ ኃጢአቶቻችን ያብሳል፦
2፥271 *ምጽዋቶችን ብትገልጹ እርሷ ምንኛ መልካም ናት፡፡ ብትደብቋትና ለድኾች ብትሰጧትም እርሱ ለእናንተ በላጭ ነው፡፡ ከኃጢአቶቻችሁም ከእናንተ ያብሳል*፡፡ إِن تُبْدُوا الصَّدَقَاتِ فَنِعِمَّا هِيَ ۖ وَإِن تُخْفُوهَا وَتُؤْتُوهَا الْفُقَرَاءَ فَهُوَ خَيْرٌ لَّكُمْ ۚ وَيُكَفِّرُ عَنكُم مِّن سَيِّئَاتِكُمْ
አሏህን ታዘን ሶደቃህ መስጠት ኃጢያት ያብሳል እንጂ ሶደቃ በራሱ በፍጹም ኃጢያት እንደማያብስ ሁሉ አሏህን ታዘን በቤቱ ጉብኝት ጊዜ ሁለቱን ማዕዘናት መንካት ኃጢያት ያብሳል እንጂ ሁለቱን ማዕዘናት በራሱ በፍጹም ኃጢያት አያብስም። "ከአላህም ሌላ ኀጢአቶችን የሚምር አንድም የለም" ሲል "መዕሉም" مَعْلُوم ማለትም አድራጊ ግስ"active verb" ሲሆን አላህ ይቅርባይ መሆኑን ያሳያል፥ ተውበት መግባት፣ ማመን፣ ሐጅ ማድረግ እና ሶደቃ መሶደቅ ደግሞ "መጅሁል" مَجْهُول ማለትም "ተደራጊ ግስ"active verb" ሲሆን የይቅርታ ሠበቦች መሆናቸውን ያሳያል። ለምሳሌ በባይብል ደም ኃጢአት ያስተሰርያል፥ ያ ማለት ደም ሁሉ ኃጢአት ያስተሰርያል ማለት ሳይሆን የፈጣሪን ትእዛዝ በመታዘዝ ደሙ ሰበብ ይሆናል ማለት ነው፦
ዘሌዋውያን 17፥11 የሥጋ ሕይወት በደሙ ውስጥ ነውና፥ ደሙም ከሕይወቱ የተነሣ “ያስተሰርያል”።
ከላይ፦ “ሁለቱን ማዕዘናት መንካት ኃጢያት ያስወግዳል” የሚለውን በዚህ ስሌት እና ቀመር መረዳት ይቻላል።
አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 95
ሠሊም ኢብኑ ዐብደሏህ ከአባቱ ሰምቶ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" ሲነኩ አላየሁም ሁለቱን የየመኒይ ማዕዘናት ቢሆን እንጂ"*። عَنْ سَالِمِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، عَنْ أَبِيهِ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ لَمْ أَرَ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَسْتَلِمُ مِنَ الْبَيْتِ إِلاَّ الرُّكْنَيْنِ الْيَمَانِيَيْنِ.
ሡነን ነሳኢ መጽሐፍ 24 , ሐዲስ 0
ዐብደሏህ ኢብኑ ዑበይድ ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ "አንድ ሰው፦ *"ዐብዱ አር-ረሕማን ሆይ! ለምንድን ነው ሁለቱን ማዕዘናት ስትነካ የማይህ? አለው፥ እርሱም፦ "የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲ ሲሉ ሰምቻለው፦ "ሁለቱን ማዕዘናት መንካት ኃጢያት ያስወግዳል"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عُبَيْدِ بْنِ عُمَيْرٍ، أَنَّ رَجُلاً، قَالَ يَا أَبَا عَبْدِ الرَّحْمَنِ مَا أَرَاكَ تَسْتَلِمُ إِلاَّ هَذَيْنِ الرُّكْنَيْنِ قَالَ إِنِّي سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " إِنَّ مَسْحَهُمَا يَحُطَّانِ الْخَطِيئَةَ "
“አሽ-ሻም” اَلـشَّـام የሚለው “አሽ-ሸማል” الشِّمَال ማለትም “ግራ” ከሚለው የስም መደብ የመጣ ሲሆን “ሡርያኒይ” سُرْيَانِي ማለትም “ሶሪያህ” ያመለክታል፥ በተቃራኒው “አል-የመን” اَلْـيَـمَـن የሚለው “አል-የሚን” الْيَمِين ማለትም “ቀኝ” ከሚለው የስም መደብ የመጣ ሲሆን “ሠበእ” ِِسَبَإٍ ማለትም “ሳባ” ያመለክታል። የአሏህ ቤት ንድፉ ርዝመት፣ ስፋት፣ ቁመት ያለው ባለ ሦስት ቅጥ ስለሆነ “ከዕባህ” ተብሏል፥ “ከዕባህ” كَعْبَة ማለት “አንኳር“cube” ማለት ሲሆን አራት ማዕዘናት አሉት። "ሩክን" رُكُن በነጠላ ሲሆን "ማዕዘን" ማለት ሲሆን በብዜት "አርካን" أَرْكان በሙሠና "ሩክነይን" رُّكْنَيْن ነው። ከአላህ ቤት አራቱ ማዕዘናት በየመን በኩል ያሉት ሁለቱ ማዕዘናት "አር-ሩክነይኑል የማኒየይን" الرُّكْنَيْن الْيَمَانِيَيْن ማለትም "የመናዊ ማዕዘናት" ይባላሉ። በሐጅ ጊዜ እነዚህን ሁለት የመናዊ ማዕዘናት መንካት ኃጢያት ያስወግዳል። እዚህ ሐዲስ ላይ ሚሽነሪዎች እንደሚቀጥፉት፦ "ድንጋዩ ኃጢያት ያስወግዳል" የሚል ሽታው እንኳን የለም። ሐጀሩል አሥወድ ከመነሻው ከእነዚህ ሁለት ማዕዘናት አንዱ በፍጹም አይደለም። ኃጢአቶችን የሚያስተሰርይ አምላካችን አላህ ብቻ ነው፥ አሏህን ታዘን በቤቱ ጉብኝት ጊዜ ሁለቱን ማዕዘናት መንካት ኃጢያት ያስወግዳል እንጂ ሁለቱን ማዕዘናት በራሱ በፍጹም ኃጢያት አያስወግድም። ለምሳሌ ሶደቃ ኃጢአቶቻችን ያብሳል፦
2፥271 *ምጽዋቶችን ብትገልጹ እርሷ ምንኛ መልካም ናት፡፡ ብትደብቋትና ለድኾች ብትሰጧትም እርሱ ለእናንተ በላጭ ነው፡፡ ከኃጢአቶቻችሁም ከእናንተ ያብሳል*፡፡ إِن تُبْدُوا الصَّدَقَاتِ فَنِعِمَّا هِيَ ۖ وَإِن تُخْفُوهَا وَتُؤْتُوهَا الْفُقَرَاءَ فَهُوَ خَيْرٌ لَّكُمْ ۚ وَيُكَفِّرُ عَنكُم مِّن سَيِّئَاتِكُمْ
አሏህን ታዘን ሶደቃህ መስጠት ኃጢያት ያብሳል እንጂ ሶደቃ በራሱ በፍጹም ኃጢያት እንደማያብስ ሁሉ አሏህን ታዘን በቤቱ ጉብኝት ጊዜ ሁለቱን ማዕዘናት መንካት ኃጢያት ያብሳል እንጂ ሁለቱን ማዕዘናት በራሱ በፍጹም ኃጢያት አያብስም። "ከአላህም ሌላ ኀጢአቶችን የሚምር አንድም የለም" ሲል "መዕሉም" مَعْلُوم ማለትም አድራጊ ግስ"active verb" ሲሆን አላህ ይቅርባይ መሆኑን ያሳያል፥ ተውበት መግባት፣ ማመን፣ ሐጅ ማድረግ እና ሶደቃ መሶደቅ ደግሞ "መጅሁል" مَجْهُول ማለትም "ተደራጊ ግስ"active verb" ሲሆን የይቅርታ ሠበቦች መሆናቸውን ያሳያል። ለምሳሌ በባይብል ደም ኃጢአት ያስተሰርያል፥ ያ ማለት ደም ሁሉ ኃጢአት ያስተሰርያል ማለት ሳይሆን የፈጣሪን ትእዛዝ በመታዘዝ ደሙ ሰበብ ይሆናል ማለት ነው፦
ዘሌዋውያን 17፥11 የሥጋ ሕይወት በደሙ ውስጥ ነውና፥ ደሙም ከሕይወቱ የተነሣ “ያስተሰርያል”።
ከላይ፦ “ሁለቱን ማዕዘናት መንካት ኃጢያት ያስወግዳል” የሚለውን በዚህ ስሌት እና ቀመር መረዳት ይቻላል።
አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ለይለቱል ቀድር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
97፥1 *እኛ ቁርኣኑን በመወሰኛይቱ ሌሊት አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةِ الْقَدْرِ
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው ረመዷን 9ኛው ወር ሲሆን ይህ ወር የሚጾምበት ምክንያት ቁርኣን ከጥብቁ ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ወደ እልቅና ቤት የወረደበት ወር ስለሆነ ነው። ቁርኣን በዚህ ወር ውስጥ በአንድ በተባረከች ሌሊት በጠቅላላ አንድ ጊዜ ወርዷል፥ ይህም አወራረድ “ጁምለተን ዋሒዳህ” جُمْلَةً وَاحِدَة ይባላል፦
2፥185 *”እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድ እና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው”*፡፡ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 2፥185
በሠዒድ ኢብኑ ጀሪር ሪዋያህ ኢብኑ ዐባሥ እንደተናገረው፦ *”ቁርኣን በአንድ ጊዜ የተወረደበት በረመዳን ወር ወደ ቅርቢቱ ሰማይ በሚገኘው ወደ በይቱል ዒዛህ ነው። ከዚያም የሰዎችን ጥያቄ ለመመለስ ወደ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ቀስ በቀስ ለ 23 ዓመታት ወረደ”*።
በዒክራማህ ሪዋያህ ኢብኑ ዐባሥ እንደተናገረው፦ *”ቁርኣን በረመዳን ወር በለይለቱል ቀድር ወደ ቅርቢቱ ሰማይ አንዴ በጠቅላላ ሆኖ ወርዷል”*።
وفي رواية سعيد بن جبير ، عن ابن عباس قال : أنزل القرآن في النصف من شهر رمضان إلى سماء الدنيا فجعل في بيت العزة ، ثم أنزل على رسول الله صلى الله عليه وسلم في عشرين سنة لجواب كلام الناس
وفي رواية عكرمة ، عن ابن عباس ، قال : نزل القرآن في شهر رمضان في ليلة القدر إلى هذه السماء الدنيا جملة واحدة
44፥3 *”እኛ ቁርኣኑን በተባረከች ሌሊት ውስጥ አወረድነው፡፡ እኛ አስጠንቃቂዎች ነበርንና”*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةٍ مُّبَارَكَةٍ ۚ إِنَّا كُنَّا مُنذِرِينَ
“አወረድነው” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “አንዘልናሁ” أَنْزَلْنَاهُ ሲሆን “አንዘለ” أَنْزَلَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ይህም ቃል በቁርኣን ቋንቋ በአንድ ጊዜ መውረድን ያመለክታል። አምላካችን አላህ ምን ጥሩ ነገር እና ምን መጥፎ ነገር እንዳለ ያስጠነቅቃል። ይህቺ ሌሊት የተባረከች ስለሆነች “ለይለቱል ሙባረካህ” لَيْلَةٍ مُّبَارَكَة ተብላለች፥ በሌላ አንቀጽ ላይ ደግሞ “ለይለቱል ቀድር” لَيْلَةُ الْقَدْر ማለትም “የመወሰኛይቱ ሌሊት” ተብላለች፦
97፥1 *እኛ ቁርኣኑን በመወሰኛይቱ ሌሊት አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةِ الْقَدْرِ
44፥4 *”በውስጧ የተወሰነው ነገር ሁሉ ይለያል”*፡፡ فِيهَا يُفْرَقُ كُلُّ أَمْرٍ حَكِيمٍ
ከተጠበቀው ሰሌዳ መላእክት በሚከትቡበት ኪታብ የዓመቱ ነገር ሁሉ በዚህች ሌሊት ይለያል። ለይለቱል ቀድር በረመዷን መጨረሻ ባሉት አስር ቀናት ውስጥ በጎደሎ ቁጥር”odd number” ማለትም በ 21ኛው፣ በ 23ኛው፣ በ 25ኛው፣ በ 27ኛው፣ ወይም በ 29ኛው ውስጥ ናት፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 32, ሐዲስ 4
ዓኢይሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ለይለቱል ቀድርን ከረመዷን መጨረሻ አስር ጎደሎ ሌሊቶች ውስጥ ፈልጓት”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ تَحَرَّوْا لَيْلَةَ الْقَدْرِ فِي الْوِتْرِ مِنَ الْعَشْرِ الأَوَاخِرِ مِنْ رَمَضَان
በረመዷን መጨረሻ ባሉት አስር ቀናት ውስጥ በጎደሎ ቁጥር ውስጥ የምትገኘው ይህቺ ሌሊት ያላት የጊዜ ዋጋ ከሺሕ ወር በላጭ ናት፦
97፥2 *መወሰኛይቱም ሌሊተ ምን እንደ ኾነች ምን አሳወቀህ?* وَمَا أَدْرَاكَ مَا لَيْلَةُ الْقَدْرِ
97፥3 *መወሰኛይቱ ሌሊት ከሺሕ ወር በላጭ ናት*፡፡ لَيْلَةُ الْقَدْرِ خَيْرٌ مِّنْ أَلْفِ شَهْرٍ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
97፥1 *እኛ ቁርኣኑን በመወሰኛይቱ ሌሊት አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةِ الْقَدْرِ
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው ረመዷን 9ኛው ወር ሲሆን ይህ ወር የሚጾምበት ምክንያት ቁርኣን ከጥብቁ ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ወደ እልቅና ቤት የወረደበት ወር ስለሆነ ነው። ቁርኣን በዚህ ወር ውስጥ በአንድ በተባረከች ሌሊት በጠቅላላ አንድ ጊዜ ወርዷል፥ ይህም አወራረድ “ጁምለተን ዋሒዳህ” جُمْلَةً وَاحِدَة ይባላል፦
2፥185 *”እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድ እና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው”*፡፡ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 2፥185
በሠዒድ ኢብኑ ጀሪር ሪዋያህ ኢብኑ ዐባሥ እንደተናገረው፦ *”ቁርኣን በአንድ ጊዜ የተወረደበት በረመዳን ወር ወደ ቅርቢቱ ሰማይ በሚገኘው ወደ በይቱል ዒዛህ ነው። ከዚያም የሰዎችን ጥያቄ ለመመለስ ወደ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ቀስ በቀስ ለ 23 ዓመታት ወረደ”*።
በዒክራማህ ሪዋያህ ኢብኑ ዐባሥ እንደተናገረው፦ *”ቁርኣን በረመዳን ወር በለይለቱል ቀድር ወደ ቅርቢቱ ሰማይ አንዴ በጠቅላላ ሆኖ ወርዷል”*።
وفي رواية سعيد بن جبير ، عن ابن عباس قال : أنزل القرآن في النصف من شهر رمضان إلى سماء الدنيا فجعل في بيت العزة ، ثم أنزل على رسول الله صلى الله عليه وسلم في عشرين سنة لجواب كلام الناس
وفي رواية عكرمة ، عن ابن عباس ، قال : نزل القرآن في شهر رمضان في ليلة القدر إلى هذه السماء الدنيا جملة واحدة
44፥3 *”እኛ ቁርኣኑን በተባረከች ሌሊት ውስጥ አወረድነው፡፡ እኛ አስጠንቃቂዎች ነበርንና”*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةٍ مُّبَارَكَةٍ ۚ إِنَّا كُنَّا مُنذِرِينَ
“አወረድነው” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “አንዘልናሁ” أَنْزَلْنَاهُ ሲሆን “አንዘለ” أَنْزَلَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ይህም ቃል በቁርኣን ቋንቋ በአንድ ጊዜ መውረድን ያመለክታል። አምላካችን አላህ ምን ጥሩ ነገር እና ምን መጥፎ ነገር እንዳለ ያስጠነቅቃል። ይህቺ ሌሊት የተባረከች ስለሆነች “ለይለቱል ሙባረካህ” لَيْلَةٍ مُّبَارَكَة ተብላለች፥ በሌላ አንቀጽ ላይ ደግሞ “ለይለቱል ቀድር” لَيْلَةُ الْقَدْر ማለትም “የመወሰኛይቱ ሌሊት” ተብላለች፦
97፥1 *እኛ ቁርኣኑን በመወሰኛይቱ ሌሊት አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةِ الْقَدْرِ
44፥4 *”በውስጧ የተወሰነው ነገር ሁሉ ይለያል”*፡፡ فِيهَا يُفْرَقُ كُلُّ أَمْرٍ حَكِيمٍ
ከተጠበቀው ሰሌዳ መላእክት በሚከትቡበት ኪታብ የዓመቱ ነገር ሁሉ በዚህች ሌሊት ይለያል። ለይለቱል ቀድር በረመዷን መጨረሻ ባሉት አስር ቀናት ውስጥ በጎደሎ ቁጥር”odd number” ማለትም በ 21ኛው፣ በ 23ኛው፣ በ 25ኛው፣ በ 27ኛው፣ ወይም በ 29ኛው ውስጥ ናት፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 32, ሐዲስ 4
ዓኢይሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ለይለቱል ቀድርን ከረመዷን መጨረሻ አስር ጎደሎ ሌሊቶች ውስጥ ፈልጓት”*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ تَحَرَّوْا لَيْلَةَ الْقَدْرِ فِي الْوِتْرِ مِنَ الْعَشْرِ الأَوَاخِرِ مِنْ رَمَضَان
በረመዷን መጨረሻ ባሉት አስር ቀናት ውስጥ በጎደሎ ቁጥር ውስጥ የምትገኘው ይህቺ ሌሊት ያላት የጊዜ ዋጋ ከሺሕ ወር በላጭ ናት፦
97፥2 *መወሰኛይቱም ሌሊተ ምን እንደ ኾነች ምን አሳወቀህ?* وَمَا أَدْرَاكَ مَا لَيْلَةُ الْقَدْرِ
97፥3 *መወሰኛይቱ ሌሊት ከሺሕ ወር በላጭ ናት*፡፡ لَيْلَةُ الْقَدْرِ خَيْرٌ مِّنْ أَلْفِ شَهْرٍ